Professional Documents
Culture Documents
Transfer Directive
Transfer Directive
መግቢያ፣
በፌዴራል መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 515/99 አንቀጽ 93/2/ ንዑስ አንቀጽ 2 መሠረት
ይህ የዝውውር አፈጻጸም መመሪያ እንዲዘጋጅ ተደርጓል፡፡
1. አጭር ርዕስ፣
D\ yezwewer memeria 2 1
ይህ መመሪያ የፌዴራል መንግሥት ሠራተኞች የዝውውር አፈጻጸም መመሪያ ተብሎ
ሊጠቀስ ይችላል፡፡
2. ትርጓሜ፣
3. “ የሥራ ሂደት ባለቤት” ማለት ክፍት የሥራ መደቡ የሚገኝበትን የሥራ ሂደት
በበላይነት የሚመራ ወይም በርሱ የተወከለ ኃላፊ ነው፡፡
3. የዝውውር ዓላማ፣
በፌዴራል የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ውስጥ የባለሙያ እጥረት በታየባቸው ክፍት የሥራ
መደቦች ላይ ያለ ተጨማሪ ሥልጠና በቀጥታ በሥራው ላይ ተመድቦ ሊሠራ የሚችል
ሠራተኛ በመመደብ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶችን ሥራ ውጤታማና ስኬታማ ለማድረግ
ነው፡፡
ክፍል ሁለት
D\ yezwewer memeria 2 2
4. የዝውውር ቅድመ ሁኔታዎች፣
ነው፡፡
ክፍል ሦስት
D\ yezwewer memeria 2 3
6.1.1 የዝውውር ጥያቄ የቀረበለት መሥሪያ ቤት የሰው ሃብት ሥራ አመራር
የሥራ ሂደት ተግባርና ኃላፊነት፣
6.2.1 ክፍት የሥራ መደቡ የሚኝበት የሥራ ሂደት ባለቤት ተግባርና ኃላፊነት፣
D\ yezwewer memeria 2 4
ሐ/ ባለሙያው እንዲዛወርለት ለሰው ሃብት ሥራ አመራር የሥራ ሂደት
ጥያቄ ማቅረብ፣
ክፍል አራት
7 የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኤጀንሲ ኃላፊነት፣
ኤጀንሲው፣
D\ yezwewer memeria 2 5
ለ/ ሠራተኛው የሚዛወርበት የሥራ መደብና የነበረበት የሥራ መደብ ደረጀና ደመወዝ
ተመሳሳይ መሆኑን ማረጋገጥ፣
D\ yezwewer memeria 2 6