Professional Documents
Culture Documents
Revised 1439 يناثلا دامج
Revised 1439 يناثلا دامج
ሀዋሳ፣ ኢትዮጵያ
Revised 1439 جماد الثاني
ካሚል አረጋ
كامل ابن خليل
الرِح ِ
يم بِ ْس ِم اللَّ ِه َّ
الر ْح َٰم ِن َّ
والسَلم على نبِيِّ نا مح َّم ٍد الْقائِل الْح ْمد لِلَّ ِه الَّ ِذي أنْ زل على ع ْب ِدهِ الْكِتاب ول ْم ي ْجع ْل له ِعو ًجا َّ
.الصَلة َّ
خ ْي رك ْم م ْن ت علم الْق ْرآن وعلَّمه .وعلى آله وأصحابه أجمعين.أما بعد:
ت :قال رسول اهلل صلَّى اهلل عل ْي ِه وسلَّم: ضي اهلل ع ْن ها قال ْوعن عائِشة ر ِ
ْ
السفرةِ الْ ِكر ِام الْب ررةِ ،والَّ ِذى ي ْقرأ الْقرآن وي تت ْعتع فِ ِيه وهو عل ْي ِه شاق له أ ْجر ِ
ان» آن مع َّ «الْم ِ
اهر بِالْقر ِ
ْ ْ
أه ِميَّة التَّج ِو ِ
يد!!!! ْ
المام ابْن الْجزِرى رِحمه اهلل:
وقال ِْ
و ْال ْخذ بِالتَّج ِو ِ
يد ح ْتم ل ِزم ...م ْن ل ْم يج ِّوِد الْق ْرآن آثِم ْ
الله أنْ زل ...وهكذا ِم ْنه إِل ْي نا وصَل ِلنه بِ ِه ِْ
ك ْيف ي ْؤخذ الْع ْلم؟
اب ذكرها ب ْعضه ْم فِي ق ْولِِه:
والْ ِع ْلم ل ي ْؤخذ ق ْسرا وإِنما ي ْؤخذ بِأ ْسب ٍ
ً
أ ِخي لن ت نال الْ ِع ْلم إَِّل بِ ِست ٍة ...سأنْبِيك عن ت ْف ِ
صيلِها بِب ي ٍ
ان ْ ْ
اذ وطول زمان ذكاء و ِحرص واجتِهاد وب ْلغة ...وإِرشاد أست ٍ
ْ ْ ْ ْ
ادئ الْعشرة!!! الْمب ِ
الصبان عل ْي ِه ر ْحمة اهلل فِي ق ْولِ ِه:
اظم محمد بْن علِي َّ
ادئ الْعشرة الَّتِي جمعها النَّ ِ
الْمب ِ
إِ َّن م ِ
بادئ ك ِّل ف ٍّن عشره ...الح ُّد والموضوع ث َّم الثَّمره
ع ال ْسم ِال ْستِ ْمداد ح ْكم َّ
الشا ِر ْ ضله والو ِ
اض ْع ...و ِ ونِ ْسبة وف ْ
ض ا ْكت فى ...وم ْن درى الج ِميع حاز َّ
الشرفا مسائِل والب ْعض بِالب ْع ِ
1
التجويد
መግቢያ
1. የተጅዊድ ምንነት ፡
ቋንቋዊ ትርጓሜው ፡ ማሳመር ማለት ነው
በተጅዊድ ምሁራን አተረጋጎም ፡ ሁሉንም ፊደሎች ከትክክለኛ ቦታቸው ማውጣትና የሚገባቸውን
ባህሪያት በመስጠት ቁርአንን ማንበብ ማለት ነው፡፡
የፊደላት ባህሪ ስንል ሁለት ነገሮችን ይይዛል፡
o መሰረታዊ ባህሪ ፡ ሁልጊዜ ከፊደሉ ጋር የሚኖሩ ባህሪያት
o ምክንያታዊ ባህሪ ፡ አንዳንድ ጊዜ ፊደሉ ላይ ላይኖሩ የሚችሉ ባህሪያት
2. የተጅዊድ አላማ ፡
በቁርአን ንባብ ላይ ከሚፈጠሩ ስህተቶች ምላስን ለመጠበቅ
ለምሳሌ፡- መጨመር ፣ መቀነስ ፣ መለወጥ ፣ ማዛባት …..
አላህ ቁርአንን በትክክል ለሚያነቡ ሰዎች ያዘጋጀውን ሙሉ ስጦታና ዘውታሪ ከሆነው የጀነት ፀጋ
ተካፋይ ለመሆን ነው፡፡
3. የተጅዊድ ውሳኔ ፡
የተጅዊድን ውሳኔ ለመስጠት የተጅዊድ ምሁራን በሁለት መልኩ ይመለከቱታል፡፡
1) ቁርአንን በተጅዊድ ማንበብ ፡ ግዴታ (ፈርደል አይን) ነው፡፡
2) የተጅዊድ ህግጋቶቹን ማወቅ ፡ ማወቁ የተወሰኑ ሰዎች አውቀውት ሌሎች ባያውቁት ችግር
የሌለው (ፈርደል ኪፋያ) ነው፡፡
2
በመጨረሻም ተጅዊድን ለመረዳት(ተጅዊድን የጠበቀ አቀራር ለመቅራት) አራት መሰረታዊ ነገሮች አሉ፡፡ እነሱም፡-
)أየፊደላትን መውጫ ማወቅ
)بየፊደላትን ባህሪ ማወቅ
)جአንድ ፊደል ከሌሎች ፊደሎች ጋር ተያይዞ(ተቀጥሎ) ሊኖረው ሚችለውን ሁኔታና
ለብቻው ሲነበብ ሊኖረው ሚችለውን ሁኔታ ለይቶ ማወቅ
)دምላስን ማለማመድ እና ደጋግሞ መቅራት
እነዚህ አራቱ ከተሟሉ የተጅዊድ ትምህርት እጅግ በጣም ቀላልና ቀላል ነው፡፡ ግን አላህ ለረዳው ሰው፡፡
ምንም መስፈርት ቢያሟሉ ፣ ምንም ጉጉት ቢኖር የአላህ እርዳታ ካልታከለበት የትም ሊደርስ አይችልም፡፡ ለዚህ
ነው ሁሌም፡- }ست ِعين
ْ ]إِيَّاك ن ْعبد وإِيَّاك نልንል ሚገባው፡፡
አል-ኢስቲዓዛህ አል-በስመላህ
አል-ኢስቲዓዛህ
በአላህ ስም እርጉም ከሆነው ሸይጣን መጠበቅ ማለት ነው ፡፡
ማንኛውም ሰው ቁርአንን ከመጀመሪያ ሱራህ(ምዕራፍ) ወይም ከመካከል አንቀጽ ላይ ለማንበብ ከፈለገ
ِ الرِج
በኢስቲዓዛህ (يم َّ ان َّ ) أعوذ بِاهلل ِمنብሎ መጀመሩ ግዴታ ነው፡፡
ِ الش ْيط
‹‹ ቁርዐንን ባነበብህ ጊዜ እርጉም ከሆነው ሸይጣን በአላህ ስም ተጠበቅ፣›› (አንነህል 98)
አል-በስመላህ
ቁርአንን ከመጀመሪያ ሱራህ ጀምሮ ሚያነብ ሰው ላይ ከሱረቱ ተውባ ( )ب راءةበስተቀር በሁሉም ሱራህ
ِ الرِح
መጀመሪያ ላይ በበስመላህ (يم َّ )بِ ْس ِم اللَّ ِهብሎ መጀመሩ ግዴታ መሆኑን ሁሉም የተጅዊድ
َّ الر ْحم ِن
ምሁራን ይስማማሉ፡፡
ነገርግን ከሱራህ መካከለኛ አንቀፅ ላይ ለማንበብ የፈለገ ሰው በስመላን ተጠቅሞም ሆነ ሳይጠቀም መጀመር
ይችላል፡፡
3
አንዳንድ በተደጋጋሚ የሚመጡ ቃላት ፍቺ፡
1. الْح ْرف፡
ሀርፍ ማለት ፊደል ማለት ሲሆን ሁሩፍ) (حروفማለት ደግሞ ፊደሎች ማለት ነው፡፡
የአረብኛ ፊደላት ሁሩፉል ሂጃእያህ( ) الحروف الهجائيةበመባል ይታወቃሉ፡፡
የአረብኛ ፊደላት ብዛት 29 ናቸው ::
ማሳሰቢያ ፡ "አ” የሚለው ደምፅ የሀምዛ እንጂ የአሊፍ አይደለም፡፡ አሊፍ እንደ መድ (መሳቢያ)
ወይም ሀምዛን እንደማስቀመጫነት ነው የምታገለግለው፡፡
2. الْح ْركة፡
በቋንቋ ደረጃ እንቅስቃሴ ማለት ሲሆን የሚያመለክተውም ሶስቱን የአረብኛ አናባቢዎች ነው ፡፡
የአረብኛ አናባቢዎች ሶስት ናቸው እነሱም፡
َ , َأ
َ ,ب
1. ፈትሀ ፡__________ ፈትሀ ያለበትን ፊደል ስናነብ አፋችን ይከፈታል፡፡ ›››››››››› ت
2. ከስራ ፡ __________ ከስራህ ያለበትን ፊደል ስናነብ አፋችን ወደ ጎን ይሰፋል፡፡
3. ደማህ ፡ __________ ደማህ ያለበትን ፊደል ስናነብ አፋችን ይሰበሰባል፡፡
ሀረካ ያለበትን ፊደል ሙተሐሪክ( )متح ِركብለን እንጠራዋለን፡፡
3. السكون
ُّ ፡
መርጋት ማለት ሲሆን ይህም የተባለበት ምክንያት ሱኩን ያለበት ፊደል በሚነበብበት ሰአት አፋችን
ላይ ምንም እንቅስቃሴ ስለማይኖር ነው፡፡
የሚያመለክተውም የአናባቢ አለመኖርን ነው፡፡
ሱኩን በቁርአን ላይ በሁለት አይነት መልኩ ይመጣል፡፡
1. የሱኩን ምልክትን ይዞ፡ ፊደላት ላይ የሱኩን ምልክት በሚገኝበት ግዜ ፊደላቶች ግልጽ ተደርገው
ይነበባሉ ማለት ነው፡፡
2. የሱኩን ምልክት ሳይኖረው (ባዶ ሆኖ ምንም ምልክት ሳይኖረው)፡ ቁርአን ላይ ፊደላት ምንም
ምልክት ሳይኖራቸው ከመጡ ግልጽ ተደርገው የማይነበቡ አልያም ደግሞ መሳቢይዎች(መዶች
)ይሆናሉ፡፡
የሱኩን ምልክት ያለበትን ፊደል ሳኪን( )ساكنብለን እንጠራዋለን፡፡
4. َّ
الش ْكل :
ሸክል ማለት ቅርፅ ወይም ሁኔታ ማለት ሲሆን ሚያመለክተውም ሱኩንን እና ሀረካዎችን ነው፡፡
5. التَّ ْن ِّوين፡
ተንዊን ማለት በስም መጨረሻ ላይ የምትገኝ ጭማሪ የሆነች ኑን ሱኩን ናት፡፡
የሚያመለክታትም ፈትሐተይን(ሁለት ፈትሐ) ፣ከስረተይን(ሁለት ከስራ) እና ደመተይን(ሁለት
ደማ) ናቸው፡፡ እነዚህ ምልክቶች ያሉበት ፊደል መጨረሻቸው ላይ የኑን ሱኩን ድምፅ ተጨምሮ
ይነበባል፡፡
ፈትሐተይን ሲፃፍ መጨረሻ ላይ አሊፍ ይፃፋል፡፡ بًا تًا ثًا
ت ٍ , ًتا, ٌ ب, ب
ٌ ,ت ٍ , بًا, ٌم, ٍم, مًا
4
6. َّ ፡
الشدة
ሸድዳ ማጥበቅ ማለት ሲሆን ይህ ምልክት ያለበትን ፊደል አጥበቀን እናነበዋለን፡፡ ከሀረካዎች ጋር
በአራት መልኩ ሊመጣ ይችላል፡፡
ሁለት አንድ አይነት ወይም ተቀራራቢ ፊደሎች የመጀመሪያው ፊደል ሱኩን ሆኖ የሁለተኛው ፊደል
የተሀረከ ከሆነ ሱኩን የሆነው ፊደል ከተሀረከው ፊደል ውስጥ መግባቱንና ጠብቆ እንደሚነበብ
የሚያሳይ ምልክት ነው፡፡ أَنَّ = أَ ْن َن, ْب
َ أَبَّ = أَب
7. ه ْمزة፡
ሁለት አይነት ሀምዛዎች ይገኛሉ፡፡ እነሱም፡-
1. )أ( ه ْمزة الْقطْ ِع፡ በማንኛውም ሁኔታ የምትነበብ ሀምዝ ናት፡፡
2. ص ِل ٱ
ْ ) ( ه ْمزة الْو፡ ከሷ ከጀመርን ብቻ ነው የምትነበበው ፡፡
8. الْكلِمة፡
ከሊማህ ማለት ቃል ማለት ነው፡፡ ቃል ማለትَደግሞ ትርጉም ያለው የፊደላት ስብስብ ነው፡፡
9. الْكَلم፡
ንግግር(አረፍተ ነገር)፡ ሙሉ ሀሳብ የሚሰጡ የቃላት ስብስብ ነው፡፡
አረብኛ ሶስት የንግግር ክፍሎች አሉት፡፡ እነሱም፡
ال ْسم )أِْ ፡ ስምَ
الْ ِف ْعل )ب፡ ግስ
الْح ْرف )ج፡ ፊልደ(ትርጉም ያለው)
10. ِْ ፡
ال ْسم
ከጊዜ ጋር ሳይቆራኝ በራሱ ትርጉም መስጠት የሚችል ቃል ነው፡፡
ለምሳሌ፡- ، جمل، رجل، خديجة، فاطمة، محمد، هللا
ስሞች ከታዋቂነታቸው አንፃር ለሁለት ይከፈላሉ፡
1. ٌ َب፡ ቤት
النكرة፡ የማይታወቅ ምሳሌ፡ جدي ٌد፡ አዲስ ፣ يت
2. المعرفة፡ የሚታወቅ ምሳሌ፡ الجديد፡ አዲሱ ፣ ال َبيت፡ ቤቱ
11. الْ ِف ْعل፡
ተግባር ከተሰሩበት ጊዜ አንፃርَየሚገልጽልንَቃልَነው፡፡ስለዚህ ከጊዜያቸው አንፃር ለሶስት
ይከፈላሉ፡፡
1. ( الفعل الماضىአላፊ ግስ) ፡ ምሳሌ ፡- ሄደ ذهب
2. ( الفعل المضارعየአሁንና መጪ ግስ)፡ ምሳሌ ፡ ይሄዳል/ እየሄደ ነው يذهب
3. ( الفعل األمرትእዛዛዊ ግስ) ፡ ምሳሌ ፡ ሂድ اذهب
5
12. ََالْح ْرف:
በራሱ ይህ ነው የሚባል ትርጉም የማይሰጥ ነገርግን ከአረፍተ ነገር ጋር ሲቆራኝ ትረጉም መስጠት
የሚችል ቃልَነው፡፡ ምሳሌ፡- ..............ََبل:ََهل:ََفي:ََعلى:ََإلى:َمن
13. ተጅዊድ ላይ በተደጋጋሚ የሚከሰቱ ቃላት፡
( الظهار )أኢዝሀር) ፡
ቋንቋዊ ትርጓሜው ፡- ግልጽ ማለት ነው፡፡
በተጅዊድ ምሁራን አተረጋጎም ፡- ሁሉን ፊደል ያለ ጉና ከሚወጡበት ቦታ ማስወጣት ማለት
ነው።
( الدغام )بኢድጋም) ፡
ቋንቋዊ ትርጓሜው ፡- ማስገባት ማለት ነው፡፡
በተጅዊድ ምሁራን አተረጋጎም ፡- ሳኪን ከሆነ ፊደል በኋላ ሙትሐሪክ የሆነ ፊደል ሲመጣ
ሱኩን የሆነውን ፊደል የተሐረከው ፊደል ውስጥ በማስገባት ልክ እንደ አንድ ሸዳ የሆነ ፊደል
አድርጎ ማንበብ ማለት ነው፡፡
( الخفاء )جኢኽፋእ)፡
ቋንቋዊ ትርጓሜው ፡- መደበቅ ማለት ነው፡፡
በተጅዊድ ምሁራን አተረጋጎም ፡- በኢዝሀር እና በኢድጋም መሀል አድርጎ ማንበብ ማለት ነው።
( القَلب )دኢቅላብ)፡
ቋንቋዊ ትርጓሜው ፡- መገልበጥ
በተጅዊድ ምሁራን አተረጋጎም ፡- ኑን ሳኪናን ወይም ተንዊንን ኢኽፋእ እና ጉና በመጠቀም
ወደ ሚም ሳኪና መገልበጥ ማለት ነው።
( الغنة )هጉና) ፡ ከአፍንጫችን የውስጠኛው ክፍል የሚወጣ ማራኪ ድምፅ ነው፡፡
6
የጉሮሮ መካከለኛ ክፍል ፡ ح، ع
የጉሮሮ ቅርብ ክፍል ፡ خ، غ
II. አል-ቀልቀላህ
ቋንቋዊ ትርጓሜው ፡- ‹‹ መንቀሳቀስ ›› ማለት ነው፡፡
በተጅዊድ ምሁራን አተረጓጎም፡- ‹‹ ከቀልቀላህ ፊደሎች አንዱ ሱኩን ሆኖ መውጣት ካለበት ስፍራ
በሚወጣበት ጊዜ ምላስ በሀይል መንቀሳቀሱና በሀይል መንቀሳቀሱን ተከትሎ ጠንከር ያለ ድምፅ
መውጣት ›› ማለት ነው፡፡ በሌላ አገላለፅ መንጠር ማለት እንችላለን፡፡
የቀልቀላህ ፊደሎች አምስት (5) ናቸው፡፡ እነሱም ()ق ط ب ج دበአጭሩ ለመያዝ ()قطب َج ْد፡፡
ቀልቀላህ ለሁለት ይከፈላል፡፡
1. ቀልቀላህ ኩብራህ፡ የሚፈጠረው የቀልቀላህ ፈደል ላይ በሱኩን ስናቆም ነው፡፡
ِ السم ِاء ذ
ምሳሌ፡- ﴾ ات الْب روج ﴾ ﴿ ول ْم يول ْد َّ ﴿ وتب ﴾ ﴿ و
2. ቀልቀላህ ሱግራህ፡ የሚፈጠረው የቀልቀላህ ፊደል ሱኩን ሆኖ በቃላት መካከል ሲመጣ
ነው፡፡
ምሳሌ፡- ﴾ ون ْ ﴿ ول ت ْش ِط
ِ ط و ْاه ِدنا ﴾ ﴿ يط ِْعم
III. ጉናህ
ቋንቋዊ ትርጓሜው፡- ‹‹ ከአፍንጫ የውስጠኛ ክፍል የሚወጣ ድምጽ›› ማለት ነው፡፡
በተጅዊድ ምሁራን አተረጓጎም ፡- ‹‹ በሚምና በኑን አካል ላይ ሁል ጊዜ የሚገኝ ከአፍንጫ የውስጠኛ
ክፍል የሚወጣ ማራኪና ጣፋጭ የሆነ ድምጽ ›› ማለት ነው፡፡
ጉናህ ከሚምና ከኑን በማንኛውም አይነት ሁኔታቸው የሚገኝና ሊለያቸው የማይችል መሰረታዊ
የሆነ ባህሪያቸው ነው፡፡
ሁለት ፊደሎች ተከታትለው ሲመጡ ከባህሪያቸውና ከመውጫ ቦታቸው አንፃር አራት ሁኔታ አላቸው፡፡
1. አል-ሙተማሲላን ፡ ()المتماثالن
o በመውጫ ቦታቸው እና በባህሪያቸው አንድ የሆኑ ፊደሎች ማለት ነው፡፡
2. አል-ሙተጃኒሳን ፡ ()المتجانسان
o በመውጫ ቦታቸው አንድ ሆነው በባህሪያቸው ሲለያዩ፡፡
ለምሳሌ፡- بእና م፣ ثእና ذ፣ دእና ت፣ ذእና ظ፣ تእና ط
3. አል-ሙተቃሪባን ፡ ()المتقاربان
o 3.1. በመውጫ ቦታቸው ተቀራርበው በባህሪያቸው ሲለያዩ፡፡ ለምሳሌ፡- دእና س
o 3.2. በመውጫ ቦታቸው ተለያይተው በባህሪያቸው ሲቀራረቡ፡፡
ለምሳሌ፡- سእና ش፣ تእና ث፣ ذእና ج
o 3.3. በመውጫ ቦታቸው እና በባህሪያቸው ሲቀራረቡ፡፡
ለምሳሌ፡- نእና ل፣ قእና ك፣ لእና ر፣ ذእና َز
4. አል-ሙተባዒዳን ፡ ()المتباعدان
o በመውጫ ቦታቸው እና በባህሪያቸው የሚለያዩ ፊደሎች ማለት ነው፡፡
ሁለት ፊደሎች ተከታትለው ሲመጡ እላያቸው ላይ ባለው ሸክል መሰረት ሶስት ሁኔዎች አላቸው፡፡
1. ሰጊር ( )الصغير፡
የመጀመሪያው ፊደል ሱኩን ሆኖ ሁለተኛው ሙተሀሪክ ከሆነ፡፡
2. ከቢር ( )الكبير፡
ሁለቱም ሙተሀሪክ ከሆኑ፡፡
3. ሙጥለቅ ( )المطلق፡
የመጀመሪያው ፊደል ሙተሀሪክ ሆኖ ሁለተኛው ሱኩን ከሆነ፡፡
8
ከላይ ባየነው ትንታኔ መሰረት ሁለቱንም ገለፃዎች አንድ ላይ ከምሳሌ ጋር በሚከተለው ሠንጠረዥ እንመልከት
ምሳሌ ፊደሎች ሁክሙ ባህሪ መውጫ
ለምሳሌ ቦታ
﴾ ت ﴿فما ربِحت تِّجارت ه ْمእና تኢድጋም ሰጊር
አል ሙተማሲላን
﴾ك ِ ِالرِح ِيم مال
َّ ﴿ مእና م ኢዝሀር ከቢር አንድ አንድ (())المتماثالن
መሆን መሆን
﴾ ودٍ ﴿ َّممد مእና م ኢዝሀር ሙጥለቅ
ْ
﴾ اصبِ ْر ِ
ْ ﴿ ولربِّك ف ر ل ኢዝሀር ከቢር መቀራረብ መቀራረብ
ኢዝሀር ሙጥለቅ
በሶስቱም አል-ሙተባዒዳን
ኢዝሀር ሁኔታ መለያየት መለያየት ()المتباعدان
የ ራ ህግጋት
ራ ፊደል ከመወፈር እና ከመቅጠን አንፃር ሶስት ሁኔታዎች አሏት ፡፡
በስምንት ቦታዎች ላይ ተወፍራ ትነበባለች ፣
በአራት ቦታዎች ተቀጥና ትነበባለች ፣ እና
በሁለት ቦታዎች ደግሞ ተወፍራ ወይም ተቀጥና ትነበባለች፡፡
9
1. ራ የምትወፍርባቸው ስምንት ቦታዎች
2.1. ራ ከስራ ሁና ስትመጣ ﴾ ً﴿ ب ِرق ﴾ ﴿ ِر ْزقا ﴾ وصَل فى آخر الكلمة َّ ِ﴿ ب
الص ْب ِر
2.2. ራ ሱኩን ሁና ስትመጣ፡
2.2.1. ራ መሰረታዊ ሱኩን ሁና ከሷ በፊት መሰረታዊ ከስራ ሲመጣ እና ከሷ ቀጠሎ ደግሞ የሚወፍር
ፊደል ካልመጣ ﴾ ﴿ وفِ ْرع ْون
2.2.2. ራ ምክንያታዊ ሱኩን ሁና ከሷ በፊት የሊን ፊደል የሆነችው ያ ሲመጣ
﴾﴿ ل ض ْي ر ﴾ ﴿ خ ْي ر
2.2.3. ራ ምክንያታዊ ሱኩን ሁና ከሷ በፊት ከሚወፍሩ ፊደሎች ውጭ ሱኩን የሆነ ፊደል ሲመጣ እና
ከሱኩኑ በፊት ከስራህ ሲመጣ ﴾ ﴿ ق ِدير﴾ ﴿ ِح ْج ٍر
10
3. ራ የምትወፍርባቸው ወይም የምትቀጥንባቸው
3.1. ራ መሰረታዊ ሱኩን ሁና ከሷ በፊት ከስራህ ሲመጣ እና ከሷ ቀጠሎ ደግሞ ከስራህ የሆነ የሚወፍር
ፊደል ከመጣ ﴾ ﴿ فِ ْر ٍق
3.2. ራ ምክንያታዊ ሱኩን ሁና ከሷ በፊት ሱኩን የሆነ የሚወፈር ፊደል ሲመጣ እና ከሱኩኑ በፊት ከስራህ
ِ
ሲመጣ ﴾ ْ ﴿ ال ِْقطْ ِر ﴾ ﴿ م
صر
2. ኢድጋም
o ከኑን ሳኪና ወይም ተንዊን ካለበት ፊደል በኋላ የኢድጋም ፊደሎች ከመጡ ኑን ሳኪናን ወይም ተንዊኑን
የኢደጋም ፊደሎች ውስጥ በማስገባት እናነበዋለን፡፡
o የኢድጋም ፊደሎች ስድስት ናቸው፡፡ እነሱም ي ر م ل و نበአጭሩ ለመያዝ፡ ""يرملون
o ኢድጋም ለሁለት ይከፈላል፡፡ እነሱም
2.1. ኢድጋም ቢጉና፡ ከኑን ሳኪና ወይም ከተንዊን በኃላ የኢድጋም ፊደሎች በሁለት ቃል ላይ ሲመጡ ኑን
ሳኪናን ወይም ተንዊንን ከፊደሎች ውስጥ በማስገባትና ጉናን በመጠቀም እናነበዋለን፡፡ ፊደሎቹም አራት
ናቸው፡፡َእነሱም ي ن م وበአጭሩ ለመያዝ፡ ينمو
11
ተንዊን በሁለት ቃል(ኑን ሳኪናውና የኢድጋሙ ፊደል) ፊደሉ
﴾﴿ق ْوٍم ي ْؤِمنون ﴾﴿من ي قول ي
﴾﴿ ِحطَّة نَّغْ ِف ْر لك ْم ﴾﴿ ِمن نَّ ِذي ٍر ن
o ማሳሰቢያ፡ የኢደጋም ፊደሎች እና ኑን ሳኪና በአንድ ቃል ላይ ከመጡ ኑን ሳኪናው ኢዝሀር ተደርጎ ይነበባል፡፡
الظْهار الْمطلقበመባል ይታወቃል፡፡ ይህም ቁርአን ላይ አራት ቃሎች ላይ ብቻ ነው የተከሰተው፡፡
ِ ﴿ ﴾الدنْيا﴾ ﴿قِ ْن وان
ምሳሌ፡- ﴾ص ْن وان ُّ ﴿ ﴾﴿ب ْن يان
2.2. ኢድጋም ቢገይሪ ጉና ፡ ኑን ሳኪናውን ወይም ተንዊኑን ኢደጋም ስናደርግ ጉናን አንጠቀምም፡፡
ፊደሎቹም ሁለት ናቸው፡፡ እነሱም ل رናቸው፡፡
ተንዊን በሁለት ቃል(ኑን ሳኪናውና የኢድጋሙ ፊደሉ) ፊደሉ
﴾ ﴿ ويْل لِّلْمط ِّف ِفين ﴾ ﴿ أن لَّن ينقلِب ل
3. ኢቅላብ
o ከኑን ሳኪና ወይም ተንዊን ካለበት ፊደል በኋላ ባ ከመጣች ኑን ሳኪናን ወይም ተንዊንን ኢህፋእ እና ጉና
በመጠቀም ወደ ሚም ሳኪና መገልበጥ ማለት ነው። በኑን ላይ እንዲሁም በተንዊኖቹም ላይ ትንሽ ሚም
ይመጣል፡፡
o ምሳሌ፡
﴾ إ َّن هللا َِسي هع ب ِصري ﴿ ﴾ بهو ِرك ﴿ ٱن ِبئۡ هم ﴾ ﴿ ٱن
4. ኢኽፋእ
o ከኑን ሳኪና ወይም ተንዊን ካለበት ፊደል በኋላ የኢኽፋእ ፊደሎች ከመጡ ኑን ሳኪናን ወይም ተንዊኑን ደብቀን
(በኢዝሀር በኢድጋም መካከል አድረገን) ከጉና ጋር እናነበዋለን፡፡
o ይህ አይነቱ ኢኽፋእ الخفاء الْح ِق ِقيበመባል ይታወቃል፡፡
o የኢኽፋእ ፊደሎች የተቀሩት 15 ፊደላት ናቸው፡፡
صذثكجشقسدطزفتضظ
o ምሳሌ፡
ከተንዊን ጋር በሁለት ቃል (ኑን በአንድ ቃል (ኑን ሳኪናውና ፊደሉ
ሳኪናውና የኢኽፋው ፊደሉ)
የኢኽፋው ፊደሉ)
﴾يحا ص ْرص ًرا ً ﴿ ِر ﴾ ﴿عن صَلتِ ِه ْم ﴾ب ْ ﴿فانص ص
﴾ب ٍ ﴿ن ًارا ذات له ﴾ ﴿من ذا الَّ ِذي ِ ﴿ وأ
﴾نذ ْره ْم ذ
﴾ ﴿ ُّمط ٍاع ث َّم أ ِمي ٍن ﴾ ﴿ أن ث بَّْت ناك ﴾﴿ و ْالنْثى ث
12
﴿ كِتاب ك ِريم ﴾ ﴿ ومن كان ﴾ ﴿ف ِ
انكحوا ﴾ ك
﴿ رطبًا جنِيًّا﴾ ﴿ ِمن ج ٍ
وع ﴾ ﴿ فأنج ْي ناه ﴾ ج
﴿ جبَّ ًارا ش ِقيًّا﴾ ﴿ إِن شاء اللَّه ﴾ ﴿ أنشره ﴾ ش
﴿ س ِميع ق ِريب﴾ ﴿ عن ِق ْب لتِ ِهم ﴾ ﴿ أنقض ﴾ ق
﴿ ق ْوًل س ِدي ًدا ﴾ ﴿ ِمن سَلل ٍة ﴾ ﴿ ِْ
النسان ﴾ س
﴿ قِ ْن وان دانِية ﴾ ﴿ من د َّساها ﴾ ادا ﴾
﴿ أند ً د
﴿ كلِم ًة طيِّبةً﴾ ﴿ ِمن ِطي ٍن ﴾ ﴿ي ِ
نطقون ﴾ ط
سا زكِيَّةً ﴾
﴿ ن ْف ً ﴿ من زَّكاها ﴾ ﴿ تن ِزيل ﴾ ز
ب لِي ﴾ ِ
﴿عاق ًرا ف ه ْ ض ِل اللَّ ِه﴾
﴿ ِّمن ف ْ ﴿ ي ِنفقون ﴾ ف
﴿ي ْومئِ ٍذ ت ْعرضون ﴾ ﴿ ومن تاب﴾ ﴿ أنت ْم ﴾ ت
﴿ ق ْوًما ضالِّين ﴾ ﴿ ومن ض َّل ﴾ ﴿ َّمنض ٍ
ود ﴾ ض
﴿ ِظ ًَّل ظلِ ًيَل ﴾ ﴿ من ظلم ﴾ ﴿ ينظرون﴾ ظ
13
o ከሚም ሳኪና በኋላ ዋው( )وእና ፋ ( ) فሲመጡ ኢኽፋእ እንዳይሆኑብን ጥንቃቄ ልናደርግ ይገባል፡፡
o ምሳሌ፡-
﴾ ﴿ مث له ْم كمث ِل ﴾ ﴿ أنْ ع ْمت عل ْي ِه ْم ﴾ ﴿ ت ْمسون
ሐ. የኑን ሸዳ እና የሚም ሸዳ ህግ
የኑን ሸዳ እና የሚም ሸዳ ምንነት ፡
ኑን ሸዳ ማለት የሸዳ ምልክት ያለው ኑን ማለት ነው፡፡ ن+ ْنَّ = ن
ሚም ሸዳ ማለት የሸዳ ምልክት ያለው ሚም ማለት ነው፡፡ م+ َّم = ْم
ሚምና ኑን ሸድዳ ሆነው በቃላት መካከል፣ በቃላት መጨረሻ፣በስም በግስና በፊደል ላይ ይመጣሉ፡፡
የኑን ሸዳ እና የሚም ሸዳ ህግ ፡
ኑን ላይ እና ሚም ላይ ሸዳ ካለባቸው ሁልጊዜም በጉና ይነበባሉ፡፡
ምሳሌ፡
﴾ ﴿ ول َّما ﴾ ﴿ ث َّم ﴾ ﴿ وأ َّن ﴾ ﴿ الْجنَّة
መ. የላም ሳኪና ህግ ፡
የላም ሳኪና ምንነት፡
ላም ሳኪና ማለት ሱኩን የሆነ ላም ማለት ነው፡፡ ከሚገኙበት ቦታ አንፃር አምስት(5) አይነት የላም
ሱኩኖች ቁርአን ላይ መተዋል፡፡ እነሱም ( المات الساكنةላማቱ አሳኪናህ) በመባል ይታወቃሉ፡፡
የላም ሳኪና አይነቶች፡
1. الم التعريف/ الم ال፡በስም መጀመሪያ ላይ ሀምዘቱል ወስል ቀድማት የምትመጣ ላም ሱኩን ናት፡፡
2. الم الفعل፡ በግስ ላይ የምትገኝ ላም ሱኩን ናት፡፡
3. الم الحرف፡ በሀርፍ ላይ የምትገኝ ላም ሱኩን ናት፡፡
4. الم اإلسم፡ ስም ላይ የምትገኝ ላም ሱኩን ናት፡፡
5. الم األمر፡ ከፊዕሉል ሙዳሪዕ በፊት አያያዥ ፊደላት ሁል ጊዜ ኢዝሀር አድርገን እናነባቸዋለን
ቀድመዋት የምትመጣ ትዕዛዛዊ ላም ሱኩን ናት
*ٱ ْل َّول* ٱلْكبِير* ٱلْقيُّوم* ٱلْباب* ٱلْوادود* ٱلْي ِّم* ٱلْغابِ ِرين* ٱلْخبِير ٱلْملْك* ٱلْح ْمد* ٱلْف ْج ِر
ِ ٱلْهدى * ٱلْجبَّار ٱل
*ْعاملِين
14
ii. አሽ-ሸምስያ ፡ ኢድጋም የምትሆነዋ ላመል አል
o ከላመል አል በኋላ የአሽ-ሸምሲያ ፊደላት ሲመጡ ላም ሱኩንዋን ኢድጋም እናደርጋታለን፡፡
o የአሽ-ሸምሲያ ፊደላት አስራ አራት ናቸው፡፡ እነሱም የተቀሩት 14 ፊደላት ናቸው፡፡
ل،ش،ز،ظ،س،د،ن،ذ،ض،ت،ر،ص،ث،ط
o ምሳሌ፡
ِ لش ْم
*س ِ لصابِ ِرين* ٱلن
َّ َّاس* ٱ َّ ات* ٱ ُّلزجاجة* ٱ ِ لذاكِر ِ ٱلطَّ َّامة * ٱلضَّالِّين* ٱلظَّانِّين * ٱلثَّق
َّ َلن* ٱ
لسائِحون َّ اب* وٱللَّْي ِل* ٱلتَّائِبون * ٱ َّ ٱ َّلرِح ِيم* ٱ
ِّ لدو
2. ላመል ፊዕል፡
ِ ) فِعل ٱلم፣ በአሁንና በመጪ ጊዜ
በሶስቱም የግስ አይነቶች ላይ ትገኛለች፡፡ማለትም በአላፊ ግስ( اضي
ግስ( ) فِعل ٱلمضارِعወይም በትእዛዛዊ ግስ ) )فِعل ٱلم ِرሊሆን ይችላል።
ِ )فِعل ٱلم፡ ﴾ ﴿ أنزلْنا
ምሳሌ፡ አላፊ ግስ( اضي
የአሁንና የመጪ ጊዜ ግስ ( ) فِعل ٱلمضارِع፡ ﴾ ﴿ي لْت ِقطْه
ትእዛዛዊ ግስ ) )فِعل ٱلم ِر፡ ﴾ ﴿ وت وَّك ْل
ሁለት አይነት ሁኔታዎች አላት፡
1. ኢድጋም ፡ ከነሱ በኋላ ላም ወይም ራ ከመጡ ላም ሱኩንዋ ኢድጋም ትሆናለች፡፡
ምሳሌ፡ ﴾ ب ِّ ﴿ قل َّر
2. ኢዘሀር ፡ ከነሱ በኋላ ከላም እና ራ ውጪ የተቀሩት 26ቱ የአረብኛ ፊደላት ከመጡ ላም ሱኩንዋ
ኢዘሀር(ግልፅ) ትሆናለች፡፡
ምሳሌ፡ ﴾ ﴿ وجعلْنا ﴾ ﴿ ق ْل ن ع ْم
3. ላመል ሀርፍ
በሀርፎች( ) ح ْرف الْم ْعنىላይ የምትገኝ ላም ሱኩን ነች፡፡ቁርአን ውስጥ በሁለት ሀርፎች ብቻ ነው
የምትገኘው፡፡ እነሱም بل: هلናቸው፡፡
ሁለት አይነት ሁኔታዎች አላት፡
I. ኢድጋም፡ ከነሱ በኃላ ላም ወይም ራ ከመጡ ላም ሱኩንዋ ኢድጋም ትሆናለች ፡፡
ምሳሌ፡ ﴾ ﴿ هل لك ْم ﴾ ﴿ بل رف عه اللَّه إِل ْي ِه ﴾ ﴿ ك ََّل بل ل ت ْك ِرمون الْيتِيم
II. ኢዘሀር ፡ ከነሱ በኃላ ከላም እና ራ ውጪ የተቀሩት 26ቱ የአረብኛ ፊደላት ከመጡ ላም ሱኩንዋ
ኢዘሀር(ግልፅ) ትሆናለች ፡፡
ምሳሌ፡ ﴾ ﴿ ه ْل أتاك ﴾ ﴿ ك ََّل ب ْل تك ِّذبون بِالدِّي ِن
15
መድ() المد
የመድ ምንነት፡
ቋንቋዊ ትርጓሜው ፡- መጨመር ወይም መወጠር ማለት ነው፡፡
በተጅዊድ ምሁራን አተረጋጎም ፡- የመድ ፊደሎች ላይ ድምጽን ማስረዘም ማለት ነው፡፡
የመድ ፊደሎች፡
የመድ ፊደሎች ሶስት ናቸው፡ እነሱም፡
1. አሊፍ ሱኩን ሁና ከሷ በፊት ፈትሀ ሲመጣ ፡ ለምሳሌ፡- ﴾ ﴿ قال
2. ያ ሱኩን ሁና ከሷ በፊት ከስራ ሲመጣ ፡ ለምሳሌ፡- ﴾ ﴿ قِيل
3. ዋው ሱኩን ሁና ከሷ በፊት ደማ ሲመጣ ፡ ለምሳሌ፡- ﴾ ﴿ ي قول
የሊን ፊደሎች ሁለት ሲሆኑ እነሱም፡-
1. ዋው ሱኩን ሁና ከሷ በፊት ፈትሀ ሲመጣ ﴾ ﴿ ي ْوم
ٍ ْ﴿ ق ري
2. ያ ሱኩን ሁና ከሷ በፊት ፈትሀ ሲመጣ ﴾ ش
የመድ አይነቶች፡
በአጠቃላይ መድ በሁለት ይከፈላል።እነሱም ፡
መዱል አስልይ(الصلي )المد
መዱል ፈርዒይ(الفرعي )َالمد
1. መዱል አስልይ( )المد األصلي፡
ከመድ ፊደላት በኃላ ከሀምዛ ወይም ከሱኩን ውጪ ያሉት ፊደሎች ከመጡ ይህ መድ መዱል አስልይ ይባላል፡፡
የሚሳበውም በሁለት(2) ሀረካ ነው፡፡
ምሳሌ፡ ﴾ صراط الَّ ِذين ِ ﴿ن
ِ ﴿ ﴾ وحيها
ይህ አይነቱ መድ መዱል አስልይ (መሰረታዊ መድ) የተባለበት ምክንያት ለመዱል ፈርእይ መሰረት ስለሆነ
ነው።
መዱል አስልይ በሌላ አጠራር መዱ ጠብእይ( ) المد الطبعيወይም መዱ ዛትይ( ) المد الذاتيተብሎ
ይታወቃል፡፡ ይህም የተባለበት ምክንያት እሱ ከተወገደ የቃሉ ማንነት አብሮ ስለሚወገድ ነው፡፡
2. መዱል ፈርዒይ()المد الفرعي
ከመድ ፊደላት በኃላ ሀምዛ ወይም ሱኩን ከመጡ ይህ መድ መዱል ፈርዒይ ይባላል፡፡
በዚህ የመድ አይነት ግዜ በመዶቹ ፊደል አናት ላይ ~ ምልክት ይቀመጣል፡፡
በአጠቃላይ መዱል ፈርዒይ በ 5 ይከፈላል። እነሱም፡
1. መዱል ሙተሲል()َالمدَالمتصل፣
2. መዱል ሙንፈሲል()َالمدَالمنفصل፣
3. መዱል አሪዱ ሊሱኩን ()المد العارضَللسكون፣
4. መዱል በደል ( )المد البدل፣
5. መዱል ላዚም( )المدَالالزم
16
2.1. መዱል ሙተሲል ፡
ሙተሲል ማለት የተያያዘ ማለት ነው፡፡
ከመድ ፊደል በኋላ ሀምዛ ከመጣና የመዱ ፊደል እና ሀምዛ በአንድ ቃል ላይ ከሆኑ የመዱ አይነት መዱል
ሙተሲል ይባላል።የመዱ መጠን በ 5 ወይም 4 ሀረካ ተደርጐ ይነበባል፡፡ ምሳሌ ፡
17
كم عسل نقص صا ْد,اف
ْ ق, نو ْن, ل ْم,ين ِ ِ ْ
= ْ س,عي ْن
ْ ,يم
ْ م,كاف
= በ6 ሀረካ ይሳባሉ፡፡
ሌላ በሱራ መክፈቻ ላይ የሚመጡ ቃሎች ስድስት ናቸው፡፡ እነሱም ح ي ط ا ه رበአጭሩ፡፡
﴾ ﴿ ءآلْئن
3. መዱል ላዚም ሀርፊዩን ሙሠቀል ፡ በአንድ ፊደል ላይ ከመድ ፊደል በኋላ መሰረታዊ የሆነ ስኩን
መምጣትና ሱኩኑ ኢድጋም ከተደለገ፡፡
18
ተጨማሪ የመድ አይነቶች
A. መዱል ዒወድ( ) المد العوض፡ በፈትሀተይን በምናቆምበት ጊዜ ወደ አሊፍ መድ ቀይረን እናነባለን፡፡ ይህ
አይነት መድ መዱል ዒወድ ይባላል፡፡ ሚሳበውም ሁለት ሀረካ ነው፡፡
ምሳሌ፡-
﴾﴿ حسنًا ﴾﴿ حسنا
﴾ ﴿أح ًدا ﴾ ﴿أحدا
ማሳሰቢያ ፡
ሀምዛ ላይ ፈትሀተይን በሚፃፍበት ወቅት ከአሊፍ ጋር ወይም ያለ አሊፍ ልትፃፍ ትችላለች፡፡ ነገርግን
በፈትሀተይን የተፃፈች ሀምዛ ላይ ሁል ጊዜ በመዱል ዒወድ እናቆማለን፡፡
ታ መርቡጣ ) (ةላይ ፈትሀተይን በሚፃፍበት ወቅት አሊፍ አይፃፍም ስናቆምም ወደ ሀ( )هሱኩን
ቀይረን ነው፡፡
B. መዱ ሲላህ( ) المد الصلة፡ በሁለት በተሀረኩ ፊደሎች መሀል የምትመጣ እሱነትን የምታመለክት ሀ( )هላይ
የሚፈጠር የመድ አይነት ነው፡፡ መድ መኖሩን ትንሽዬ የሆነች ዋው ወይም ያእ ያመለክታሉ፡፡ መዱ ሲላህ
በሁለት ይከፈላል ፡
1. መዱ ሲለቱ ሱገራህ፡ ከሀምዘተል ቀጥዕ ውጪ ያሉት ፊደሎች ከሓእ በኃላ ሲመጡ የሚፈጠር የመደ
ሲላህ አይነት ነው፡፡ ሚሳበው ሁለት ሀረካ ነው፡፡
ምሳሌ፡-
2. መዱ ሲለቱ ኩብራህ ፡ ከ ሀ በኃላ ሀምዘቱል ቀጥዕ ሲመጣ የመሚፈጠር የመደ ሲላህ አይነት ነው፡፡
ሚሳበውም በ2 ፣4፣5 ሀረካ ነው፡፡
ምሳሌ፡-
19
የመድ ደረጃ
ላዚም፡ ሁሉም የተጅዊድ ምሁራኖች በመሳቡና የሚሳበው ሀረካ ላይ ይስማማሉ፡፡
ምሳሌ፡ የመዱ ላዚም ክፍሎች
ዋጂብ፡ ሁሉም የተጅዊድ ምሁራን በመሳቡ ይስማማሉ፡፡ ነገር ግን ስንት ሀረካ ይሳባል በሚለው ላይ
ተለያይተዋል፡፡
ምሳሌ፡ መዱል ሙተሲል
ጃኢዝ፡ በመሳቡና በማሳጠሩ እንዲሁም በሚሳበው ሀረካ ላይ የተጅዊድ ምሁራን ተለያይተዋል፡
ምሳሌ፡ መዱል ሙንፈሲል፣ መዱ ሲለቱል ኩብራህ፣ መዱል ዓሪዱን ሊሱኩን እና መዱ ሊን
ማሳሰቢያ፡
በአንድ የመድ ፊደል ምክንያት የተለያዩ መዶች ከመጡ ደካማ የሆነውን መድ በመተው ብርቱ በሆነው
መድ ይስባል፡፡
َّ ﴿ ءበመዱል ላዚም እናነበዋለን
ምሳሌ፡ መዱ ላዚምና መዱል በደል፡- ﴾آلذكريْ ِن
መዱ ሙተሲልና መዱል በደል፡- ﴾ َّاس ِ ﴿ ِرئاء النበመዱል ሙተሲል እናነበዋለን
መዱ ሙንፈሲልና መዱል በደል፡- ﴾ ﴿ وجاءوا أباه ْمበመዱል ሙንፈሲል እናነበዋለን
ከመድ ፊደል በኋላ ሱኩን ከመጣ እና ሱኩኑ እና የመዱ ፊደል በሁለት ቃል ላይ ከሆኑ መዱ
ይወድቃል፡፡
ምሳሌ፡- ِ ات وما فِي ْٱل ْر
﴾ض َّ ﴿ ول ٱلضَّالِّين ﴾ ﴿ له ما فِي
ِ ٱلسماو
ሀምዘቱል ወስል
እሷን ከያዘው ቃል የምንጀምር ከሆነ የምትነበብ እንዲሁም እሷን ከያዘው ቃል በፊት ሌላ ቃል ኖሮ ሁለቱንም
(ማለትም ሀምዘቱል ወስልን የያዘውን ቃል እና ከሱ በፊት ያለውን ቃል) አያይዘን በምናነብነት ጊዜ የማትነበብ
የሆነች ሀምዛ ነች፡፡
በቃላት መጀመሪያ ሱኩን በሚመጣበት ጊዜ ንባቡን ቀላል ለማድረግ ትመጣለች፡፡ስለዚህ አያያዝ ሀምዛ ተብላ
ትታወቃለች፡፡
በግስ )( الْ ِف ْعل፣ በስም)ال ْسم
ِْ (ና በፊደል ) (ح ْرف الْم ْعنىላይ ትገኛለች ፡፡
ከሀምዘቱል ወስል ጀምረን ስናነብ ሊኖራት የሚችለው ሁኔታ፡፡በሶስት ከፍለን ልናይ እንችላለን፡፡
20
ሀምዘቱል ወስል በግስ ላይ ደማህ የምትሆነው በአንድ ሁኔታ ብቻ ነው፡፡
3.1. ከሀምዘቱል ወስል ተጀምሮ ሲቆጠር የግሱ ሶስተኛ ፊደል መሰረታዊ የሆነ ደማ ከሆነ ሀምዘቱል ወስል
ደማ ተደርጋ ትነበባለች ፡፡
ምሳሌ፡- ﴾ َّت
ْ ﴿ ٱ ْدعوا ﴾ ﴿ ٱ ْجتث
ሀምዘቱል ወስል በግስ ላይ ከስራህ ተደርጋ የምትነበበው በሶስት ሁኔታ ነው፡፡
3.2. ከሀምዘቱል ወስል ተጀምሮ ሲቆጠር የግሱ ሶስተኛው ፊደል ከስራህ ከሆነ ሀምዘቱል ወስል ከስራህ
ተደርጋ ትነበባለች፡፡
ምሳሌ፡- ﴾ صبِ ْرْ ف﴾ ﴿ٱْ ﴿ ٱ ْك ِش
3.3. ከሀምዘቱል ወስል ተጀምሮ ሲቆጠር የግሱ ሶስተኛው ፊደል ፈተሀ ከሆነ ሀምዘቱል ወስል ከስራህ
ተደርጋ ትነበባለች፡፡
ምሳሌ፡- ﴾ ﴿ ٱتَّقوا ﴾ ﴿ ٱ ْست ْغ ِفروا
3.4. ከሀምዘቱል ወስል ተጀምሮ ሲቆጠር የግሱ ሶስተኛው ፊደል ምክንያታዊ ደማ ከሆነ ሀምዘቱል ወስል
ከስራህ ተደርጋ ትነበባለች፡፡ይህም ቁርአን ላይ የተከሰተው በአራት ግሶች ብቻ ነው፡፡
1. የመጨረሻ ፊደላቸው ሱኩን ወይም የተሀረከ የሆነ ቃላቶች ላይ እንዴት ማቆም እንዳለብን የሚያሳይ
ሰንጠረዥ
የአቋቋም አይነት (በሱኩን) ምሳሌ የመጨረሻው ፊደል ላይ ያለው
ምልክት
﴾ ﴿ ِم ْن ﴾ ﴿ ِم ْن መሰረታዊ ሱኩን
21
2. የመጨረሻ ፊደላቸው ተንዊን የሆኑ ቃላቶች ላይ እንዴት ማቆም እንዳለብን የሚያሳይ ሰንጠረዥ
﴾ يم ِ ﴾ ﴿ ح ِكيم
ْ ﴿ حك
ደምመተይን
﴾ ﴿ ول ت ْعتدوا ﴾ ﴿ ول ت ْعتدوا ዋው መድ
22
በቁርአን ውስጥ ያሉ የተለያዩ የማቆሚያ ምልክቶች
ۘ سمعون والْم ْوتى ي ْب عث هم اللَّه ث َّم إِل ْي ِه ي ْرجعون ﴾ ምሳሌ፡- َّ ِ ِ
﴿ إِنَّما ي ْستجيب الذين ي ْ
ال ----- የዚህ ዓይነት ምልክት ያለበት የቁርአን ቃል ላይ ማቆም ክልክል ነው፡፡
صحاب النَّا ِر إَِّل مَلئِكةًۙ وما جعلْنا ِع َّدت ه ْم إَِّل ِف ْت ن ًة لِّلَّ ِذين كفروا ﴾ ምሳሌ፡-
﴿ وما جعلْنا أ ْ
ۘ ﴿اتَّبِعوا ما أن ِزل إِل ْيكم ِّمن َّربِّك ْم ول ت تَّبِعوا ِمن دونِِه أ ْولِياء ۙ ق ِل ً
يَل َّما تذ َّكرون﴾ ምሳሌ፡-
---- የዚህ ዓይነት ምልክት ያለበት የቁርአን ቃል ላይ ማቆምም ሆነ መቀጠል እኩል ደረጃ አላቸው፡፡
ۘ ምሳሌ፡- ﴿ ختم اللَّه عل َٰى ق لوبِ ِه ْم وعل َٰى س ْم ِع ِه ْم ۙ وعل َٰى أبْصا ِرِه ْم ِغشاوة ۙ وله ْم عذاب ع ِظيم ﴾
ምሳሌ፡
والحمد هلل الذى بنعمته تتم الصالحات وصلى اهلل على خير خلقه نبينا محمد وعلى آله وصحبه وسلم
23