Professional Documents
Culture Documents
My Rwanda Trip Note
My Rwanda Trip Note
1
ከጊዜ በኋላ ግን ቱትሲዎች ከቤልጅይም አብረው በጋር ጠላቾቻቸው በጋራ በመመከትና
ነጻ ለመውጣት እንቅስቃሴ በመጀመራቸው በደህናው ጊዜ እርስ በእርስ በመጋባት፣ ግጭቶች
ቤልጅይሞች በዚህ በመናደድ ሁቱዎችን ሲኖሩ በባህላዊ ግጭት አፈታት ችግራቸውን
በቱትሲዎች ላይ እንዲነሱባቸው የጥላቻ ዘመቻ በመፍታት በትብብርና ተደጋግፈው ይኖሩ ነበር፡
ጀምሩ፡፡ ፡ይህ ሁኔታው ቢለያይም በሌሎች ሀገሮችም ያለ
ቱትሲዎች እስከ ህዳር 1959 የሁቱ አመፅ የሚኖር የማህበረሰብ አኗኗር ዘይቤ ነው፡፡ሰዎች
እስከጀመረበት ጊዜ ድረስ መንግስትን መምራት በቡድን ሲኖሩ የተወሰኑት መሪዎች ሌሎቹ
ቀጠሉ። ሁቱዎች በፍጥነት ቱትሲዎችን ደግሞ ተመሪዎች ይሆናሉ፡፡ነገር ግን ማህበረሰቡ
እና የቤልጂየምን አገዛዝ በመገርሰስ በሺዎች እነዚህ መሪዎች ከየትኛውም የማህበረሰብ ክፍል
የሚቆጠሩ ቱትሲዎችን ገድለው፤የቀሩትን ቢመጡ ማህበረሰቡ ዋና ሀሳቡ በአግባቡ እየመሩ
ደግሞ ወደ ጎረቤት ሀገሮች እንዲሰደዱ ነው ወይ?የሚለው ጥያቄ እንጂ ሌላ ሀሳብ
አደረጎቸው። እ.ኤ.አ. ሐምሌ 1 ቀን 1962 የላቸውም፡፡ከዚህ ውጭ ያለው ህዝብ ለህዝብ
ቤልጂየም ለሩዋንዳ በይፋ ነፃነቷን ሰጠች፤ ግንኙነቱ በጣም ጠንካራ ሲሆን በተለይም
ይህም አመፁ እንዲቆም አድርጓል። በዚያን በሁቱና ቱትሲዎች መካከል ያለው ግንኙነት
ጊዜ ሁቱዎች የመንግስት ስልጣን ተቆጣጥረው በጣም ጠንካራ ነው፡፡አብሮ መጨፈር፣መብላትና
ነበሩ፡፡እ.ኤ.አ. በ1959 ከነጻነት 3 ዓመታት መጠጣት፣የባህል ለባህል ልውውጥ ማድረግ
በፊት ቀደም ብሎ ፣ አብላጫዉ ብሄረሰብ ሁቱስ ነበር፣ክፋትና መጥፎ አስተሳሰብ ሳይዘራ በፊት
ገዢውን የቱትሲ ንጉስ አስወገዱ። በሚቀጥሉት በፍቅርና በመተጋገዝ አብረው ይኖሩ ነበር፡፡
በርካታ ዓመታት በሺዎች የሚቆጠሩ ቱትሲዎች
ተገድለዋል፣በነበረው የእርስ በእርስ ግጭት
ከ150,000 ሺ እስከ 300,000 ሺ የሚጠጉ
ቱትሲዎች ወደ ጎረቤት ሀገራት ተሰደዋል።
እ.ኤ.አ. ጥቅምት 26 ቀን 1962 የሁቱ ተወላጅ
ግሬጎየር ካይባንዳ የሩዋንዳ ፕሬዝዳንት ሆነው
ተመረጡ። ሁቱዎች በሩዋንዳ ላይ ስልጣን
ከመያዛቸው ቱትሲዎችን ማፈናቀላቸውንና
መበቀላቸውን ቀጠሉ። እንደ አንዳንድ
ጥናቶች እንደሚያሳዩት በ1960ዎቹ አጋማሽ
ከመጀመሪያዎቹ ቱትሲዎች ግማሹ ከሩዋንዳ
ውጭ ይኖሩ እንደነበር ይገመታል።
የእነዚህ ግዞተኞች ልጆች የሩዋንዳ አርበኞች
ግንባር (RPF) የተባለውን አማፂ ቡድን አቋቁመው
በ1990 የእርስ በርስ ጦርነት ጀመሩ።ጦርነቱ
ከበርካታ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ውጣ
ውረዶች ጋር፣ በኤፕሪል 1994 ወደ 800,000 ነገር ግን በሁለቱ ብሄረሰቦች መካከል በደንብ
የሚጠጉ ቱትሲዎች እና ለዘብተኛ ሁቱዎችን እንዲከፋፈሉ አንዱን ብሄረሰብ በመጥቀም
የዘር ማጥፋት ዘመቻውን ያባባሰው። ሌላውን በማግለል ቅራኔ እንዲሰፋ ያደርጋሉ፡፡
ከእነዚህ ሁሉ ታሪካ በፊት ግን በሩዋንዳ አንድን ብሄረሰብ አባላት ወደ ስልጣን በማምጣት
ሦስቱም ማህበረሰቦች በመጋባት፣በመዋላድና ሌላው ብሄረሰብ የተገፋ እንዲመስለው በማድረግ
በጋራ በመኖር ባህላቸውን ጠብቀው ይኖሩ ነበር፡ ጥላቻንና በቀለን እንዲቆጥሩ ጊዜና ሁኔታ
፡ልክ እንደ እኛው ሀገር ሁሉም ብሔረሰቦች
2
ስኪፈጠር እንዲጠብቁ ያደርጋል፡፡ይህ ሁኔታ የሚሆነው የሚጠቀሙት መግባቢያ ቋንቋ
በሩዋንዳ የታየ ሲሆን በተለይም ቤልጅይሞች አንድ አይነት ነው፡፡እንግዲህ አስቡት እንደ
ቱትሲዎችን ወደ ስልጣኑና ተጠቃሚ እንዲሆኑ ኢትዮጵያ ባለሀገር የተለያዩ ቋንቋዎችና ባህሎች
በማድረግ ሁቱዎች የተገፋ እንዲመስላቸው ባለበት ምን ሊፈጠር እንደሚችል መገመት
አድርገዋል፡፡በተመሳሳይ እነዚህን አይነት ይቻላል፡፡ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሀገራችን እያየን
ሁኔታዎች በኢትዬጵያ ፖለቲካ ውስጥ የመጣነው ነገር ቢኖር እኛ የምንናገረውን
ሲተገበር ቆይቷል፡፡በብሄር የተደራጁ ፖርቲዎች ቋንቋ አትናገሩም፣ባህላችሁ ከእኛ ይለያል
የራሳቸውን ብሄር ወደ ስልጣን እንዲመጣና በማለት ውጥሉን ፤ከእናንተ ጋር ተመሳሳይ
በሰፈር፣ በጎጥ በማምጣት ሌላው ብሄረሰብ ቋንቋና ባህል ካለቸው ክልሎች ወይም ቦታ
የተገፋ ያህል እንዲሰማው የማድረግ ስራ ሂዱ፣ውጥሉን የሚል ድምጾች እየበዛ ይገኛል፡
አውቀውትም ይሁን ሳያቁት ሲያደርጉት ነበር፤ ፡በአንዳንድ ቦታዎች ላይ ብሔረሰብን ማዕከል
እያደረጉት ይገኛል፡፡በዚህ ምክንያት ሁሉም ያደረገ/ያነጣጠር ጥቃቶችና ግድያዎች በብዛት
ጊዜውንና ሁኔታዎችን እያየ ይገኛል፤ሁኔታዎች እያየን ይገኛል፡፡ለእነዚህ ጥቃቶችና ግድያዎች
ሲመቻችላቸው ለበቀልና የእኛ ነው የሚሉትን የሚሰጡት ምክንያቶች ልክ እንደ ሩዋንዳው
በተመሳሳይ መንገድ ለማድግ ይዘጋጃሉ፡፡ ሁሉ ከዚህ ቀደም ስትበድሉንና ስትጮቅኑን
ነበር፣ እኛ ዝቅ/አሳንሳችሁ አድርጋችሁ ነው
የምታዩን፣የስልጣን ተቀናቃኝ የምትሆኑት
እናንተ ናችሁ፣ስለዚህ ቀድመን እናጥፋችሁ
የሚሉና ሌሎች ከሩዋንዳው ጋር ተመሳሳይ
ምክንያቶች ይቀርባሉ፡፡
3
እንዲሆን አደረገ፡፡ለዚህ ምክንያቱ ሁቱዎች በመሳሪያ ድጋፍ አድርገው ለብዙሃን ዜጎች ሞት
ብዙሃን ስለሆኑ ከፍተኛው የመንግስት ስልጣን ምክንያት ዋና ተዋናይ ሆነዋል፡፡በተመሳሳይም
ቦታዎችን መያዝ ያለባቸው እነሱ እንደሆኑ በሀገራችን እንደምናየው አንድን ማህበረሰብ
የሚደነግግ አዋጅ ነበር፡፡በተመሳሳይ አሁን ለመግደልና ለማፈናቀል የተደራጀ ድርጅት
ባለው የሀገራችን ፖለቲካ ልክ እንደሩዋንዳው ያለ ሲሆን ላለፊት ጥቂት አመታት በንጹሀን
ሁሉ የእኛ ብሄረሰብ አብዛኛውን ቁጥር ያለው ዜጎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል፡፡በሩዋንዳ
ስለሆነ በልካችን የመንግስት ስልጣን እንይዛለን እንደተካሄደው ጥቃት የሚፈጽሙባቸውን
የሚል ሲሆን የዚህ ሀሳብ ዋና አራማጅ የቱትሲ ብሄረሰብ ተወላጆችን በስም ዝርዝር
የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስቴር መሆኑ ደግሞ በመያዝ ግድያ እንደፈጸሙት ሁሉ በሀገራችን
ሁኔታው በጣም አሳሳቢ ያደርገዋል፡፡የዚህ ውስጥም በተመሳሳይ ጥቃት የሚፈጸምባቸውን
አይነቱ አስተሳሰብ ሊገፊት የፈለጉትን ብሄረሰብ ማህበረሰቦችን በስም ዝርዝር በመያዝ ጥቃት
በሀገሩ ላይ ሁለተኛ ዜጋ ማድረግ ነው፡፡እነዚህን ፈጽመዋል፤እየፈጸሙም ይገኛል፡፡
የመሰሉ ጥላቻ ንግግሮች መንግስት በፕሮፖጋንዳ
መሳሪያ ለህዝብ ያሰራጫል፡፡ባለስልጣናትም
የመርዝ ንግግራቸውን በማድረግ አንድን ህዝብ
በአንዱ ላይ በማነሳሳት የጥላቻ መርዛቸውን
እየነዙ ይታያሉ፡፡ለዚህም ይሾማሉ፣ይሸለማሉ፡፡
4
Again” ወይም “በጭራሽ አይደገምም” የሚል
የተለመደ መፈክራቸውን ማሰማቱን ይቀጥላሉ፡፡
ይህ ደግሞ የሚከሰተው መስተካከል በሚችልበት
ደረጃ ልክ እንደ ሩዋንዳው እርምጃ ባለመውሰድ
በመዘግየት ነው፡፡
በላይነህ ዘለለው፣ሩዋንዳ፣ኪጋሊ
ጳግሜ 04/2014 ዓ.ም