Professional Documents
Culture Documents
ነገረ መንፈስ ቅዱስ ፈተና
ነገረ መንፈስ ቅዱስ ፈተና
ከሚከተሉት የጥንቷ ቤተ ክርስቲያን መሪዎች መካከል ስለ መንፈስ ቅዱስ ርቱዕ (ትክክለኛ) ትምህርት ያስተማረውን ምረጡ
ሀ) የሳሞሳታው ጳውሎስ
ለ) ኢሬኒየስ
ሐ) ኦሪገን
መ) አትናቴዎስ
2.አብና ወልድ አካል እንዳላቸው፣ መንፈስ ቅዱስም ሦስተኛ የሥላሴ አካል ስለመሆኑ የሚቀርበው የቅዱሳት መጻሕፍት ማስረጃ ምንድን
ነው?
ሀ) በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሱት መንፈስ ቅዱስ የሚያከናውናቸው ተግባራት አካል መሆኑን ያመለክታሉ፡፡
ለ) በማቴ 28፡19 የምናገኘው ሥላሴያዊ አገላለጽ መንፈስ ቅዱስ እንደ አብና ወልድ አካል ያለው መሆኑን ያመለክታል፡፡
ሐ) ኢየሱስ፣ መንፈስ ቅዱስን “ሌላ አጽናኝ” ብሎ መጥራቱ የተለየ አካል መሆኑን ያመለክታል፡፡
መ) ሁሉም
3.ቀጥሎ ከተጠቀሱት ምርጫዎች መካከል መንፈስ ቅዱስ አምላክ ስለ መሆኑ የሚያስረዳው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ማስረጃ የቱ ነው?
መ) ሁሉም
ሀ) መፍጠር
መ) በሞቱና በትንሳኤው ጊዜ
ሀ) አንድ ሰው የጸጋ ስጦታዎችን በብርቱ ቢፈልግ ሁሉንም የጸጋ ሥጦታዎች መቀበል ይችላል
ሀ) የአዲስ ኪዳን አማኞች የሚለማመዱት ትንቢት፣ በቅዱሳት መጻሕፍት እንዳሉት የብሉይ ኪዳን ትንቢቶች ሥልጣናዊና ስህተት አልባ
ተደርጎ መቆጠር ይችላል
ሐ) ከጥንት ጀምሮ እስካሁን ባለው የቤተ ክርስቲያን ታሪክ፣ ሐዋሪያትን መሾም የተለመደ ነገር ነበር
መ) የዘመናችን ቤተ ክርስቲያን በቃሉ ውስጥ የማናገኛቸውን አዳዲስ መገለጦች የሚያመጡ ነቢያትን ማበረታታትና መሾም አለባት
9.መንፈስ ቅዱስን ለመረዳት የሚደረገው ጥረት፣ ከሌሎቹ አስተምህሮዎች ይልቅ ፈታኝ የሆነው በምን ምክንያት ነው? (አንድ ምክንያት
ጥቀስ/ሺ)
10. መንፈስ ቅዱስ ከዳግም ልደት በኋላ ባለው የክርስቲያን ሕይወት ውስጥ ከሚሰራቸው ሥራዎች አንዱን ጻፍ/ፊ
________