Professional Documents
Culture Documents
# - " - / 130 (Soteriology) 264
# - " - / 130 (Soteriology) 264
-መ/ር ዳዊት የጻፋቸው መጽሐፍት ልዩ የሚያደርጋቸው ነገሮች አሉ፡፡ ያልተጻፈበት ርእሰ ጉዳይ ላይ
ትኩረት ማድረጉ ከብዙ ጸሐፊያን የሚለይበት ነው፡፡ በ 130 ገጽ የተቀነበበውን “ኦርቶዶክሳዊ ሥነ
ሰብእ” መጽሐፉን ስንመለከት በዚህ ርእስ የጻፈ ከዳዊት አብርሃም ውጭ አንድም የማውቀው ሰው
የለም፡፡ ይህ በተወሰነ መልኩ የምዳስሰው መጽሐፍም በአይነቱ ልዩ ነው፡፡ ራሱን ችሎ የዕቅበተ እምነት
-ጸሐፊው ኦርቶዶክሳዊ የነገረ መለኮት አረዳድ ዘዴዎችና መገለጫዎች መሠረቱ መጽሐፍ ቅዱስ፣ በበቂ
ማስረጃዎች ላይ መመሥረቱ፣ካጠቃላዩ አስተምህሮ ጋር የተቃኘ መሆኑ፣ትውፊታዊ ፈለግን የተከተለ
መሆናቸውን በተወሰነ መልክ ያስረዳናል፡፡ ስለ ጌታችን አዳኝነት መዳን በጌታ ሲባል ምን ማለት ነው ?
እንዴት ? የሚሉ ጥያቄዎችን በማንሳት ኦርቶዶክሳዊ የሆነውን አስተምህሮ
ያስረዳል፡፡
ይላል፡፡ ሌላ ማብራሪያ ለማንበብ መጽሐፉን ገዝተው ያንብቡት፡፡ ምዕራፍ 6 መዳን በእምነት በሚል
ከገጽ -104-118 ቤ/ን በእምነት መዳን ስትል ምን እያለች እንደሆነ ትክክለኛውን ነገረ ድኅነት
ትምህርት መጽሐፍ ቅዱስን መሠረት አደርጎ ጸሐፊው በጥሩ ሁኔታ ያስረዳናል፡፡ ለመዳን የሚበቁ
(
የእምነት አይነቶች ሕያው እምነት፣ በፍቅር የሚሠራ እምነትና እመን ትድናለህ የሐዋ .16፡31)፡፡