Professional Documents
Culture Documents
የበገና መዝሙር
የበገና መዝሙር
15
ማውጫ
30. የአርያም ንግሥት .............................. 15
፩. መዝሙር ዘዘወትር ......................................... 1
31. በዝናመ ንጽሕኪ ................................... 16
1. አባታችን .............................................. 1
32. እናታችን ጽዩን.................................. 16
2. እስመ አንተ ........................................... 1
33. ስለድንግል ብሎ ................................ 17
3. በስመ ልዑል.......................................... 2
፫. መዝሙር በእንተ ቤተ ክርስቲያን ...................... 17
4. ውኃ አጠጪኝ አላት ................................ 3
34. ተዋሕዶ .......................................... 17
5. አሥር አውታር ባለው በበገና ...................... 3
35. የቅዱሳን በኣት .................................. 17
6. ሰላምህ ይብዛላት .................................... 4
36. አንቺ ተዋሕዶ .................................. 18
7. ይህ ቁርባን ክቡር ነው .............................. 4
37. የድሆች መጠጊያ ............................... 19
8. ኑ የሕይወት እንጀራን ............................... 5
38. የቅዱሳን አበው /ተዋሕዶ/ ................... 19
9. ያከበርዋ ለስንበት .................................... 5
፬. መዝሙር በእንተ ልደቱ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ
10. አልቦ ዘከማየ ......................................... 5
................................................................... 20
11. በማስተዋል እንዘምር ............................... 6
39. የጥበብ ሀገሯ ወዴት ነው ..................... 20
12. ድንቅ ነው............................................. 6
40. ስለ ልደት ........................................ 20
13. እግዚአብሔር ሆይ እወድሃለሁ ................... 6
41. የዓለም መድኃኒት .............................. 21
14. አማን በአማን ..................................... 7
42. የጥበብ ሰዎች መጡ ........................... 21
15. ምሥጋና ጀመረ ...................................... 8
43. እግዚአብሔርም ................................ 22
16. ያ ድሀ ተጣራ ..................................... 8
44. እመቤቴ ......................................... 22
17. ኢትዮጵያ ሆይ ተነሽ................................. 9
፭. የጥምቀት መዝሙር ..................................... 23
18. አቤቱ ደግ ሰው አልቋልና ....................... 9
45. ዮሐንስኒ ሀሎ ................................... 23
፪. መዝሙር ዘዘወትር - ዘድንግል ማርያም .............. 10
46. ዮሐንስ ........................................... 23
19. ርግብና ዋኔን .................................... 10
47. ወረደ ወልድ .................................... 23
20. ዋኔን .............................................. 11
48. መጽአ ቃል ...................................... 23
21. ድንግል ስልሽ ....................................... 11
፮. በእንተ ጾም ................................................ 24
22. ሰላም ለማርያም ................................ 12
49. ፍቅርና ሰላምን ................................. 24
23. ስምሽ ጉልበት ሆኖኝ .......................... 13
፯.የሆሳዕና መዝሙር......................................... 24
24. ለእኔስ ልዩ ነች .................................. 13
50. ስለ ምስጢረ ሆሣዕና .......................... 24
25. ወላዲተ አምላክ / ድንግል ሆይ ............. 14
51. ሠላምሽ ዛሬ ነው ................................... 25
26. እመቤቴ ማርያም .............................. 14
፰. የስቅለት መዝሙር ....................................... 25
27. ኆኀተ አንቲ ..................................... 14
52. በጌቴ ሴማኔ ..................................... 25
28. የብርሃን መውጫ ቅኝት - ትዝታ ........... 15
i
53. አልፋና ኦሜጋ .................................. 26 82. አቤቱ በመንግሥትህ አስበኝ ................. 41
54. የአብርሃም አምላክ............................. 27 83. ወደ አንተ እሰግዳለሁ ......................... 41
55. ጌታ ሆይ ......................................... 27 84. መመኪያዬ አንተ ነህ........................... 41
56. ሙታንን ያድን ዘንድ .......................... 28 85. ባርከን ባርከን ................................... 42
57. መስክሪ ቀራንዮ ................................ 28 86. ማረኝ ............................................ 42
58. ድንግል የእዚያን ጊዜ .......................... 28 87. ዓለምን ዞሬ...................................... 43
59. ከሔሮድስ ወደ ጲላጦስ ....................... 29 88. በሞት ጥላ ወድቀን ............................ 43
60. ለእኛ ብሎ ....................................... 29 89. የሰው ልጅ ሁልጊዜ ............................ 43
61. ስለ ሥነ-ስቅለት ................................ 29 90. አታውኪኝ ነፍሴ ............................... 44
62. ስቀለው ስቀለው ............................... 30 91. ነፍሴ ሆይ ....................................... 44
63. ጲላጦስም ....................................... 30 92. የሰው ልጅ በኃይልህ........................... 44
64. ምድረ ቀራንዮ .................................. 31 93. የጴጥሮስን እንባ ................................ 45
65. መች ይረሳል .................................... 31 94. በማዳኔ ቀን ጠራሁህ .......................... 45
66. አስቀድሞ ትንሣኤ ............................. 32 95. አደባባይ ቆሜ .................................. 45
፱. የእመቤታችን ዕርገት መዝሙር ........................ 33 96. በባዕድ ሀገር ..................................... 46
67. ድንግል ወላዲተ ቃል .......................... 33 97. አልፈርድም እኔ................................. 46
፲. መዝሙረ ንስሐ ........................................... 34 98. ማኔቴቄልፋሬስ ................................. 47
68. ኧረ ስማኝ ፈጣሪ ............................... 34 ፲፩. በእንተ ምፅአቱ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ....... 47
69. ቸሩ መድኃኔዓለም ............................. 34 99. ስለ ዳግም ምጽአት............................. 47
70. ከቶ አይቀርም ሞቱ ............................ 35 100. ኃይልህ ሲገለጥ ................................. 48
71. አድነኝ ከሞት ....................................... 36 101. አምላክ ሆይ ማረን............................. 48
72. ስለቸርነትህ ..................................... 37 102. አንድ ቀን አለ ................................... 49
73. በሕይወቴ በዘመኔ.............................. 37 103. አቤት የዚያን ጊዜ............................... 49
74. የእኛ ጌታ ........................................ 37 ፲፪. የመስቀል መዝሙር .................................... 50
75. እንደቸርነትህ ................................... 38 104. መስቀልከ ........................................ 50
76. ኑ እንቅረብ ...................................... 38 105. መስቀል ኃይልነ................................. 50
77. የት ይሆን መግቢያዬ .......................... 39 106. በወንጌሉ ያመናችሁ ........................... 50
78. አልተወኝም ጌታ ............................... 39 107. ብርሃን ወጣ ..................................... 50
79. በረቀቀው ፍቅርህ .............................. 39 108. መስቀል ብርሃን ................................ 50
80. ጊዜዬ እስኪደርስ ............................... 40 ፲፫. መዝሙር በእንተ ቅዱሳን ............................ 51
81. ደካማው ልጅህን ............................... 40 109. ሐዋርያት ተባበሩ............................... 51
ii
110. ጊዮርጊስ በዚያች ቀን .......................... 51
111. በየገዳማቱ ....................................... 52
112. ነነዌን ሊያቃጥል ............................... 52
፲፬. የእመቤታችን ስደት መዝሙር ........................ 53
113. ድንግል መከራሽን.............................. 53
114. ንግሥት እመቤቴ............................... 53
፲፭. መዝሙር ዘደብረ ታቦር............................... 54
115. እንዲህ አለው ጴጥሮስ ........................ 54
፲፮. የዐውደ ዓመት መዝሙር .............................. 54
116. የአዋጅ ነጋሪ ቃል............................... 54
፲፯. በእንተ ክረምት ......................................... 55
117. ሰማያት ዘመሩ .................................. 55
፲፰. የሠርግ ................................................... 55
118. ትዌድሶ .......................................... 55
119. እፁብ ድንቅ ሥራ .............................. 55
120. በሠርጋችን ዕለት ............................... 56
iii
ብሩክ ነው የማህፀንሽ ፍሬም
፩. መዝሙር ዘዘወትር
እንደቀድሞው ብሩክ አምላክ ነው ዛሬም
1. አባታችን እግዚአብሔር ወልድ በመጣ ጊዜ ለካሳ
(መ/ስብሐት አለሙ አጋ) ቅኝት - ሰላምታ እንበለ ዘር እንደ ንብ እና እንዳሳ
4245 313 15423 312 45 ከነፍስሽ ነፍስ ከስጋሽ ስጋ ቢነሳ
4245 313 15442 222 ደስ ያለሽ ሆይ ፀጋን አግኝተሽ ከጌታ
አባታችን በሰማያት ላይ ያለህ ደስ ይበልሽ በማቀርብልሽ ሰላምታ
ተለይቶ ይመስገን ስምህ ለምኚልን ሳትሰለቺ ጠዋት ማታ
መንግስትህን የምንፈልጋት ከጥንቱ ውድ ልጅሽ እንዲያደርግልን ይቅርታ
በልጅነት ትምጣ ትሰጠን አቤቱ ይቅር ብሎ ሀጢያታችንን ሁሉን
ፈቃድህም ይህ እንዲደረግ ይሁን እንዲያድነን ባአንቺ ተማፅነን አለን
በሰማይም ሞተን ተነስተን ከደይን ለዓለም ወለዓለም ዓለም አሜን፡፡
እንድንኖር ምስጋናህ ምግብ ሆኖን
2. እስመ አንተ
ዛሬም በምድር በሥጋ ሕይወት ሳለን
(ዘማሪ ዘርፉ ደምሴ) ቅኝት - ቸርነት
ምግባችንን በየለቱ አውቀህ ስጠን
2324 513 15423 313
ይቅር በለን የበደልህን ነገር
2324 513 15442 222 ሠላምታ
ወንድማችን የበደለንም ቢኖር
እስመ አንተ አምላክ ሰማይ ወምድር
እንዳቅማችን እኛም እንድንል ይቅር
እስመ አንተ ምሉአ ፀጋ መክብር
ከገሃነም ከክፉ ሁሉ መአት
ትበላለህ በነግ በሰልስት በቀትር
አትጣለን አድነን እንጂ ከሞት
ኢየሱስ ደግ ባለ ጸጋ ንጉሥ
ይህቺን መንግስት የማያገኛት ህልፈት
ኢየሱስ በአፈ ሁሉ ውዱስ
ጌትነትም ከሀሊነትም ክብርም
ኢየሱስ ቀዳሴ ሥጋ ወነፍስ
ናቸውና የአንተ ገንዘቦች ሁሉም
አንተ እንጂ ነህ የማትዋረድ አታንስ
ለዓለም ወለዓለም ዓለም አሜን፡፡
ብርቱ ዳኛ ያላንተ የለም ደገኛ
የተላከው ቅዱስ ገብርኤል ከጌታ
አንት ስትወድ ሁሉ ይሆናል ዘመድ
ሰላም ለኪ ብሎ በሰጠሽ ሰላምታ
ብሉ ጠጡ ልበሱ ይላል በግድ
እኔ ባሪያሽ ልብሴን ስታጠቅ ስፈታ
አንት ስትጠላ የሚሆን የለም ከለላ
ሰላም ልልሽ ይገባኛል ጠዋት ማታ
ፈጣሪዬ በከንቱ አለቀች እድሜዬ
ማርያም ሆይ እመቤቴ ሆይ ድንግል
ሳልገዛ እያሸነፈኝ ሥጋዬ
በስጋሽም በህሊናሽም ድንግል
ዳሩ ግና አዛኝ እሩህሩህ ነህና
የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ድንግል
አደራህን የነፍሴን ነገር አትጽና
እንዳለሽ ቅዱስ ገብርኤል ሰላም
መበስበስ ደግሞ አለ ገና መፍረስ
ሰላም ለኪ እንደርሱ ሁሉ እኔም
መነሣት ደግሞ አለ ገና ፍርድ መስማት
የሌለብሽ የነፍስ የስጋ መርገም
በአንቲቱ እስመ ለዓለም ምህረቱ
1
መላእክቱ አይሸፍቱበት ከቤቱ እንዴት ከጠላት ትመክሪያለሽ
ሌላ ጌታ ያ ላንተ የለም በከንቱ አዳም ሳይሰማ ትቀጥፊያለሽ
ሰብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ እኔ አላማህም አዳም ንጉሥ
ለዓለም እስከ ዘላለም ድረስ ንስሐ እኮ ነው የሔዋን ፈውስ
ንስሐ ገብቶ በትህትና
3. በስመ ልዑል ልጆችን ማዳን ሙያ ነውና
(ዘማሪት ሶስና ) ቅኝት- ሰላምታ አዳም ልጆችህ ሕጉን ሰርዘው
142 45 142 22(3) ሄዋን ልጆችሽ ፈጣሪን ረስተው
142 45 131 32 315-13 242 22 አውሬውን ወደው ጠፍተዋልና
በስመ ልዑል በስመ አብ ቆመዋል ይኸው በሞት ጎዳና
በመንፈስ ቅዱስ ቅኔ ላቅርብ አዳምም ጮኸህ ሔዋን ለምነሽ
ፈጣሪ በሰው ትዳኛለሀ አንተ አማልደህ አንቺም አግዘሽ
ድሀ ፊት ቆመህ ሲከስህ ደሀ ያንተ ልመና ይረዳልና
አባቴ ሞኙ አዳም ተላላ ሔዋን አልቅሰሽ ድነናልና
በጠላት ምክር በለስ ትበላ እንደለመነህ እዝራ ሱቱኤል
አባቴ ምነው አዳም አጅሬ እንዳሳሰበህ ቅዱስ ሚካኤል
ሕግን አስጥሶ ከሰሰህ አውሬ ራራልን ማረን ያንተ ነንና
እንደምትነግስ ነግሮህ ቀጣፊ ለምን ዲያቢሎስ ኮርቶ ይዝናና
ሽሮ አለበሰህ ቅጠል ረጋፊ ፈቃደ ሥጋ እያታለለን
ጠላት ሲመክርህ ተደግፎ ዛፍ ዲያብሎስ መክሮ አንተን አስጠላን
ለካ አለ ቅጣት ጸጋን መገፈፍ ታውቃለህና ድካማችንን
የብርሃን ጸጋ የብርሃን ካባ ደምስሰህ ፋቀው በደላችንን
በለስ ስትበሉ ወዴት ገባ 42 22 አምላክ አቅርበህ ልጆቼ በለን
ትዕዛዝ መጣስ ህግን መድፈር በእመ ልዑል በድንግል ማርያም
ሞትን ያመጣል ያገባል ካፈር በህያው ስምህ በመድኃኔዓለም
ሔዋን እናቴ አታላይ ሰምታ ሥጋ ነፍሳችን እንዳትደክም
እርቃኗን ቆመች ጨለማ ገብታ መድኃኒታችን በአንተ እንታከም
ማልቀስ ደግ ነው ያሰጣል ዋጋ ከላይ ዙፋንህ ጽርሃ አርያም
ንስሐ መግባት ያስገኛል ፀጋ እዚህ የመጣህ እንዲድን ዓለም
ፈጣሪያችን ሆይ ሕግን ሠርተህ ወዲህ ነውና ቢጠራን አዳም
እኛ ብንሽረው ምን አመጣህ ባርከን ቀድሰን በድንግል ማርያም
ላትጨክን ትራራለሀ በቀራንዮ ኤሎሄ ያልከው
ማን ያከብርሃል ሆነሃል ድሀ ሰይጣንን መተህ ሀይል ያሳጣኸው
አዳም ዘንግተህ ሄዋን ስተሽ ለኛ ነውና ወደህ የሞትከው
እባብን አምነሽ አውሬ ሰምተሽ
2
ዲያቢሎስ ይሻር ሰውን አይፍጀው ሳይጠማ አይቀርም ከእንግዲህ በኋላ
ስለነበረው አሁን ስላለው እኔ የምሰጠው አያስጠማም እና
የምታውቅ አንተ ስለሚመጣው ሰዎችን ጥሪያቸው ይርኩ ይጠጡና
አትርሳን አንተ በፍርድ ሰዓት የመንደሩን ሰዎች ወደዚህ ጥሪያቸው
ሲኦል ይቅርልን ገሀነመ እሳት ውኃ አንዲይጠሙ እስከ መጨረሻው
የነበርክ ያለህ የምትኖር ይህንን ስትሰማ ደነገጠችና
ምሥጋና ይግባህ እግዚአብሔር ህሊናዋን ገዛች አገኘች ጥሞና
አሜን ይገባል ለመድኃኔዓለም አለችው ጌታ ሆይ ውኃ እንዳልጠናማ ከእንግዲህ በኋላ
ዛሬም ዘወትርም ለዘለዓለም እስከ መጨረሻው በሕይወት ልሞላ
የሚያስጠማ ውኃ ለዘላለም ቀርቶ
4. ውኃ አጠጪኝ አላት ቃልህ ፍፁም ያርካኝ ህሊናዬን ሞልቶ
(ሊ/መዘምራን ይልማ ኃይሉ) ቅኝት-ቸርነት አዝ... /2/
35 13152-43151-1
35 13152-43132-2 መሸጋገሪያ 5. አሥር አውታር ባለው በበገና
35-2 222-4 3132 43-3 (ዘማሪት ሶስና) ቅኝት - ሰላምታ
35-2 222-4 3132-42-2 22423513 4222 542 542
23-2 423 4444 53 3 2423513 54-4 54-4
23 2 423 4444 52 2 2423513 422 542 542
ውኃ አጠጪኝ አላት አፍላጋት የሰራው 2423513 4222 542 542
እንደ ተቸገረ ውኃ እንደጠማው ሰው አስር አውታር ባለው በበገና
አይሁዳዊ አለችው አወይ አለማወቅ ስለ ቅዱስ ስምህ ልቀኝና
ሰማያዊው አምላክ እራሱን ቢደብቅ ስምህን ላወደስ በዝማሬ
የእግዚአብሔር ስጦታ ውኃ ቢጠይቅሽ እኔም ከአባቶቼ ተምሬ
የሚፈርሰውን ዘር ትልቅ ነገር አርገሽ ዳዊት ስለ ክብርህ እጅግ ቀንቶ
አንተ አይሁዳዊ እኔ ሳምራዊት ነኝ በሰው ፊት መክበርን ሁሉን ትቶ
እንዴት ይቻልሃል ውኃ ልትጠይቀኝ ሲዘምር የዋለው ስምህን ጠርቶ
እያልሽ ካለ እውቀት ግንብ እየገነባሽ መች ሆነና እርሱ ሹመት ሽቶ
ምነው መለያየት መፍረስንስ ፈለግሽ በእስር ቤት ሳሉ እነ ጳዉሎስ
ትለምኚኝ ነበር የሕይወትን መጠጥ የእጃቸው ሠንሰለት እስኪበጠስ
የእኔ አምላክነት በፊትሽ ቢገለጥ የወህኒውን ደጆች ያስከፈቱት
ወልደ እጓለእምህያው ውኃ ቢጠይቃት በአንተ ምስጋና ነው የበረቱት
ዘሩን ጠየቀችው ለመፍጠር ልዩነት በአንደበቴ ልጩህ ላመስግንህ
የሁሉን ፈጣሪ መሆኑን ሳታስብ በቀንና በሌት ልቀኝልህ
ይሁዳዊ አለችው በሚፈርስ ገንዘብ ልዋረድ ከፊትህ ሰው ይናቀኝ
ይህን የዓለም ውኃ የሚጠጣ ሞላ ምስጋናዬን አንተ ተቀበለኝ
3
በምስጋና ልምሰል አባቶቼን አድነን ጌታ ሆይ እንዳንጠፋ
ለዘወትር ስምህን በማመስገን ገስፀው ማዕበሉን ሁነን ተስፋ
ኃጢአቴን አታስብ መበደሌን አዝ…
ምስጋናዬን ስማ ዘማሬዬን ዓለም ስለ ሰላም ቢዘምርም
ፍቅርህ የጎደለኝ ብሆንብህ ምድራችን ከሰላም አርፋ አታውቅም
ለምስጋና አቆመኝ ቸርነትህ ሰላማችን አንተን ስንይዝ ነው
አወድስሀለሁ በበገና እውነተኛ ሰላም ምናገኘው
ምስጋናህ ይብዛልኝ እንደገና አዝ…
ኑ ወደእኔ ይላል የዓለም ሁሉ ቤዛ አልቦ ዘከማየ /፪/ አበሳ ኃጢአት ገባሪ /፪/
5
በደመ ገቦከ /፫/ ኃጢአትየ አስተሥሪ/፪/ አዝ…
ትርጉም፡- እንደ እኔ ያለ ኃጢአትን በደልን የሚሰራ
የለም፡፡ እንደ አንተ እግዚአብሔር ይቅር ባይ የለም፡፡ 12. ድንቅ ነው
ዓለምን ሁሉ የጠፈርክ መድኃኔዓለም ክርስቶስ ሆይ /ማኅበረ ቅዱሳን ቁ. ፭/ ቅኝት - ትዝታ
7
15. ምሥጋና ጀመረ 522222-4-23324451
(ዘማሪት ማርታ ኃ/ሥላሴ) ቅኝት - ትዝታ 54-45113 1555-15-5
315-5 42-5 2-22 222-2 522222-4-23324451
315-1 52-1 113 333-3 54-45113 1555-15-5
235-4 5121 23 4-222-2 2342-315-5445 144
ይበል 15 11-1 52-4 23 4222 2 2342 -231-42-222-2
5-51 1113 1445-5 ያ ደሀ ተጣራ እግዚአብሔርም ሰማው
33 4224 2 113-3 ደርሶ ስላንኳኳ ከፀባኦት እንባው
ዘኢትዮጵያ 132-3 2-222-2 አምላክ በቸርነት በምህረት ጎበኘው
ምእመናን 1515-42-5-2-22-222-2 ባለቀሰ ጊዜ ግራ የገባው ሰው
ምስጋና ጀመረ ብሎ ሃሌ ሉያ መሻትህ ብቻ ነው የሚፈለግብህ
ማኀሌታይ ያሬድ ዘኢትዩጵያ እግዚአብሔርን ጥራ እመን ትድናለህ 2x
ምሥጋና ጀመረ ብሎ ሃሌ ሉያ ንገረው ችግርህን የውስጥህን ብሶት
ይበል/3/ ሃሌ ሉያ ይሽረዋልና አስፈሪውን ሕይወት
ጥዑመ ልሳን ያሬድ/4/ ዘኢትዮጵያ ግራ የተጋባው የተከፋው ገጽህ
ብሉይን ከሐዲስ ሐዲስን ከብሉይ ይበራል በጸሎት አምላክህን ጠርተህ
አስተባብሮ ይዞ ያሬድ ማኀሌታይ መሻትህ ብቻ ነው የሚፈለግብህ
ምሥጢር ተገልጾለት ከምድር እስከ ሰማይ እግዚአብሔርን ጥራ እመን ትድናለህ 2x
አዝ… ለወገን ለዘመድ ያስቸገረው መላ
በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ምሥጢር እያስማማ ሲቀል ታየዋለህ ካነባህ በኋላ
ምሥጋና ጀመረ በነዚህ ከተማ ሳግና ንዴትህ ይቀራል ይሻራል
ለቅድስት ሥላሴ በሦስት ዓይነት ዜማ በርሱ ፈንታ ሰላም ፍቅር ይከብሃል
አዝ… መሻትህ ብቻ ነው የሚፈለግብህ
በገና ጸናፅል ሲመታ ከበሮ እግዚአብሔርን ጥራ እመን ትድናለህ
ዜማው ሲንቆረቆር በሰው ልጆች ጆሮ በከንቱ መጨነቅ እራስን መጥላቱ
የያሬድ ዝማሬ ያድሳል አእምሮ ነውና የአጋንንት መግቢያ ምልክቱ
አዝ… ሀዘን በህሊናህ በፈሰሰ ጊዜ
ምእመናን እናቅርብ ለአምላክ ምሥጋና ንገረው ለአምላክህ የልብህን ትካዜ
በእዝራ መሰንቆ በዳዊት በገና መሻትህ ብቻ ነው የሚፈለግብህ
ዜማውን ከያሬድ ተምረናልና እግዚአብሔርን ጥራ እመን ትድናለህ
አዝ… በከንቱ መጨነቅ እራስን መጥላቱ
ነውና የአጋንንት መግቢያ ምልክቱ
16. ያ ድሀ ተጣራ ሀዘን በህሊናህ በፈሰሰ ጊዜ
(ሊ/መዘምራን ይልማ ኃይሉ) ቅኝት- ቸርነት ንገረው ለአምላክህ የልብህን ትካዜ
8
መሻትህ ብቻ ነው የሚፈለግብህ 18. አቤቱ ደግ ሰው አልቋልና
እግዚአብሔርን ጥራ እመን ትድናለህ 2x (ሊ/መዘምራን ይልማ ኃይሉ) ቅኝት - ትዝታ
521315 1113 4222 42
17. ኢትዮጵያ ሆይ ተነሽ 521315 1113 4223 23
(ሊ/መዘምራን ይልማ ኃይሉ ) ቅኝት - ትዝታ
3524453 1113 4222 42
213 24552 42 421 11553 23
3524453 1113 4222 42
213 24552 42 342 22-2 42
ደግ ሰው አልቋልና /2/
213 24552 42 421 11553 23
ከምድርም ፍቅር ጠፍቷልና/2/
213 24552 42 342 222 42 /2/
እንደ ቸርነትህ አድነን /2/
15-113-42 42 421 11553 23
በደላችንንም አትቁጠር /2/
15-113-42 42 452 22-2 42
የረድኤት አምላክ ፍቅርን ስጠን/2/
ኢትዮጵያ ሆይ ተነሽ ክብርንም ልበሺ
እንደ አሐዛብም አታድርገን/2/
በአዲስ ምስጋና ይመላ ልብሽ
ክርስቲያን ነንና እንዋደድ/2/
የተወደደ ነው በእግዚአብሔር ህዝብሽ/2/
እባክህ አንውጣ ካንተ መንገድ/2/
ንብረቱ ጠፊ ነው ከንቱ የማይረባ
አቤቱ ንፁህ ልብ ፍጠርልን/2/
በግፍና ቅሚያ በአመፅ ሲገነባ
ሰውን የሚያስወድድ ያለ እንከን /2/
ሲሳይሽ ብዙ ነው ከአምላክ የተሰጠሽ
አንደበታችንም እንዲናገር /2/
በረከት ለማግኘት መሥራት ነው ጠንክረሽ
ስለ ሰላም ቋንቋ ስለ ፍቅር /2/
የአህዛብ ብልጽግና አያስቀናሽ ፍፁም
በእግዚአብሔር ፈቃድ የሚመራ /2/
ኃላፊ ጠፊ ነው ምኞቱም ዓለሙም
ትሩፋት ደግነት የሚሠራ/2/
ደመና ነውና ይበናል በቅጽበት
አንደበቱ ሁሉ የታረመ/2/
በግፍ የተገኘ የተከማቸ ሀብት
ለቃሉ ወንጌሉ የደከመ/2/
ይልቅ በቅንነት በሰላም ለሰራ
ምግባርና እውነት የተሰጠው/2/
ሲሳዩ ብዙ ነው ክብሩም አያበራ
አባክህ አድለን ሁነኛ ሰው/2/
ጉቦና ፍትህን ማጣመም እንዳንለምድ
አንተን የሚመስል በሕይወቱ/2/
ከወንጌሉ ጋራ አለብን መዛመድ
ፍቅርና ትህትና የግል ሀብቱ/2/
እግዚአብሔር ያለው ሰው በእርሱ የታመነ
የማስመሰል ፍቅር እየበዛ/2/
ከግፍ ሥራ ሕመም አካላቱ ዳነ
ሰው ረክሷልና እንደዋዛ/2/
ክርስቲያን ነኝ ብሎ ጉቦ የሚበላ
ፍፁም መዋደድን ስጠንና/2/
የሚቃጥል እሳት ያገኘዋል ኋላ
አዲስ ሰው እንሁን እንደገና/2/
በመታመን ፀጋ ይጠራ ስማችን
ደገኛ ሰው ማግኘት አስቸግሯል/2/
እውነተኛ እንሁን ለውድ ሀገራችን
እስከ መጨረሻው ማን ይፀናል/2/
የራሱን ሳይሻ ለሀገር የሚያስብ ሰው
ምግባሩ ትክክል እውነተኛ/2/
በእግዚአብሔር ዘንድም የተወደደ ነው
ልቡ የሚፀየፍ ከዳተኛ/2/
9
አዝ … /2/ የጽድቅ መሰላል ነሽ ዋኔን የተሰጠሽ ለእኛ ዋኔን
ያዕቆብ መህልሙ ዋኔን ያያት መሰላል ዋኔን
የዓለም አስታራቂ ዋኔን አንቺ ነሽ ድንግል ዋኔን
ታማልደናለች ዋኔን እጆቿን ዘርግታ ዋኔን
ከቶ እረፍት የላትም ዋኔን ከጧት እስከ ማታ ዋኔን
ኪዳነ ምህረት ነሽ ዋኔን አንቺ የኛ ተስፋ ዋኔን
መርቆ የሰጠን ዋኔን አልፋና ኦሜጋ ዋኔን
የዓለም ሁሉ መቅረዝ ዋኔን መንበረ ሥላሴ ዋኔን
፪. መዝሙር ዘዘወትር - ዘድንግል ማርያም መድኃኒቴ እሷ ነች ዋኔን ለሥጋም ለነፍሴም ዋኔን
ሁሌ ላመስግናት ዋኔን ይፈታ ምላሴ ዋኔን
19. ርግብና ዋኔን የምህረት ቃል ኪዳን ዋኔን የሰው ልጅ መዳኛ ዋኔን
(አቶ ታፈሰ) ቅኝት - ትዝታ
እንድታማልደን ዋኔን የተሰጠች ለኛ ዋኔን
444455 3 115 42
ምላሴ ተናገር ዋኔን የማርያምን ዝና ዋኔን
44452 53 115 42
ለኛ መሰጠቷን ዋኔን ሳትፈጠር ገና ዋኔን
33 11 33 42-3-1 42
ታስባ ስትኖር ዋኔን በእግዘአብሔር ሕሊና ዋኔን
33 11 33 42-2 42
ተወልዳ አደገች ዋኔን ጊዜው ደረሰና ዋኔን
እርግብና ዋኔን ዋኔን አብረው ዘመቱና ዋኔን
ዘመን የማይሽረው ዋኔን ስላላት ቃልኪዳን ዋኔን
እርግብ ደህና ገባች ዋኔን ዋኔን ገደሉና ዋኔን
ታማልደናለች ዋኔን መድኃኒት በመሆን ዋኔን
እስቲ በስመአብ ብዩ ዋኔን ልጀምር ውዳሴ ዋኔን
ምን ቃላት ይገኛል ዋኔን እርሷን ማመስገኛ ዋኔን
ማርያም በመሆኗ ዋኔን ክብሬና ሞገሴ ዋኔን
እነ ሕርያቆስ ዋኔን ያልቻሉት እነኛ ዋኔን
ሰላም እልሻለሁ ዋኔን ጽላተ ጽዮን ዋኔን
ከዐይኗ እያዘነበች ዋኔን የእንባዋን ዘለላ ዋኔን
ደጅ እጠናሻለሁ ዋኔን አምኜ አንቺን ዋኔን
ወደ ግብፅ በረረች ዋኔን አንድ ልጇን አዝላ ዋኔን
አዛኝቷ እመቤት ዋኔን ኪዳነ ምህረት ዋኔን
ፅጌ ፀዐዳ ነች ዋኔን እመቤቴ ድንግል ዋኔን
አለሁልህ/ሽ ብለሽ ዋኔን አውጪኝ ከመዓት ዋኔን
ድረሺልኝ ሲሏት ዋኔን ከተፍ ነው የምትል ዋኔን
እስቲ ሀላችሁም ዋኔን ኪዳነ ምህረት በሉ ዋኔን
የፃድቃን እመቤት ዋኔን የኃጥአን ተስፋ ዋኔን
መድኃኒት ናትና ዋኔን ለሰው ልጆች ኹሉ ዋኔን
ወዳንቺ እጮኻለሁ ዋኔን ሳዝንና ስከፋ ዋኔን
ሁሌ እጠራሻለሁ ዋኔን በቃል ኪዳንሽ
በላኤ ሰብዕን ዋኔን ያዳንሽው ድንግል ዋኔን
የምህረት አማላጅ ዋኔን ድንግል አንቺ ነሽ
ለእኔም አትንፈጊኝ ዋኔን ይህን እድል ዋኔን
የዓለም ፈርጥ አንቺ ነሽ ዋኔን ማርያም እመቤቴ ዋኔን
ስንቅኝ የለኝ ለነፍሴ ዋኔን እንዴት ልሆን ነው ዋኔን
እመካብሻለሁ ዋኔን እስከ ጊዜ ሞቴ ዋኔን
ድንግል እመቤቴ ዋኔን መግቢኝ አንቺው ዋኔን
ያንን እሳት ባህር ዋኔን አሻግሪኝ ድንግል ዋኔን
ጥላሽን ጣይቢኝ ዋኔን ኪዳነ ምህረት ወኔን
እንዳልወድቅ አደራ ዋኔን ከሲኦል ገደል ዋኔን
ስጨነቅ ስጠበብ ዋኔን ስጋለጥ ያን ዕለት ዋኔን
የነቢያት ትንቢት ዋኔን የሰማዕታት አክሊል ዋኔን
ድንግል መድኃኒት ነሽ ዋኔን ለሰው ልጆች ተስፋ ዋኔን
ያላንቺ ማን አለኝ ዋኔን እመቤቴ ድንግል ዋኔን
ከጎኔ ቁሚልኝ ዋኔን ሳዝንና ስከፋ ዋኔን
በአማላጅነትሽ ዋኔን እንኮራለን እኛ ዋኔን
10
የዓለም መድኃኒት ነሽ ዋኔን ማርያም እመቤቴ ዋኔን ወዳንተ ስመጣ ዋኔን መንገዱ ጠፍቶኝ ዋኔን
በረድኤት ግቢልኝ ዋኔን ነይልኝ ከቤቴ ዋኔን መልሶ መላልሶ ዋኔን እንቅፋት መታኝ ዋኔን
አደራሽን ማርያም ዋኔን ኪዳነ ምህረት ዋኔን አዝግሜ መጥቼ ዋኔን ካንተ እንዳልገናኝ ዋኔን
ፀጋሽን አልብሽኝ ዋኔን ኋላ ሥራቆት ዋኔን ውስጥ እግሬን ሆነና ዋኔን አላስኬድ አለኝ ዋኔን
ዕርቃኔን መሆኔን ዋኔን አውቀዋለሁና ዋኔን ሥጋዬ ላመሉ ዋኔን ሜዳ ሲል ተራራ ዋኔን
አልብሽኝ ፀጋሽን ዋኔን በኢያቄም በሃና ዋኔን ውኃ ጠምቶት ቆሟል ዋኔን ቢመጣ መከራ
እስቲ ሁላችሁም ዋኔን ኪዳነ ምህረት በሉ ዋኔን ዋኔን
መድኃኒት ናትና ዋኔን ለሰው ልጆች ሁሉ ዋኔን አምላኬ በሰማይ ዋኔን በምድርም ያለኸው ዋኔን
አፍሮ አይመለስም ዋኔን የቆመ ከደጇ ዋኔን ሊጠፋ ነውና ዋኔን ዓለምን ታደገው ዋኔን
እመቤቴ ማርያም ዋኔን የጭንቅ አማላጇ ዋኔን ብርብር ብላ ዋኔን ሄዳ ካጠገቤ ዋኔን
የአዳም መድኃኒቱ ዋኔን አንቺ ነሽ ድንግል ዋኔን ሳትመለስ ቀረች ዋኔን ተቅበዝባዧ ልቤ ዋኔን
በኢያቄም በሃና ዋኔን አውጭኝ ከሲኦል ዋኔን ምርቃቱንማ ችዬበት ነበረ ዋኔን
አንቺ የኤዶም ገነት ዋኔን የሰው ልጆች ተስፋ ዋኔን አለማመኔን ግን ዋኔን ሲያዋርደኝ ኖረ ዋኔን
መድኃኒት ነሽና ዋኔን አዝኖ ለተከፋ ዋኔን በልቼ እንዳላድር ዋኔን ቆርጥሜ ከጥሬው ዋኔን
የዓለም መደኃኒት ነሽ ዋኔን የዓለምን መደኃኒት ዋኔን መምህሩ አይደሉም ዋኔን የጎዳኝ ረዱ ነው ዋኔን
በጀርባሽ አዝለሽ ዋኔን እሜቴ መቃብር ዋኔን መኝታ እንደንግዳ ዋኔን
አረ ለምን ይሆን ዋኔን ቁራሽ የለመንሽ ዋኔን ጥሬ አልበላም አለች ዋኔን ሥጋ ብቻ ለምዳ ዋኔን
ፍግም ብዬ ልስገድ ዋኔን ለእመቤቴ ድንግል ዋኔን ጫጩት ከበዛበት ዋኔን አደርኩኝ ገብቼ
እርሷ በመሆኗ ዋኔን የሰው ልጆች እድል ዋኔን አዬ ልብ ማጣት ዋኔን ቅንቅኑን ረስቼ ዋኔን
ሜዳውን ቢሮጡ ዋኔን አይደክሙ አይለፉ ዋኔን
20. ዋኔን
የሰው ሁሉ ዕዳ ዋኔን አፋፉ ነው ክፉ ዋኔን
(ዘማሪት ሶስና ) ቅኝት - ሰላምታ
ወደ ኢየሩሳሌም ዋኔን ልሂድ ኹሌ ስመኝ ዋኔን
4444453 1145 11113 (2)
እንጃልኝ አሁንስ ዋኔን ዝቋላም እራቀኝ ዋኔን
23 1131 2231 231131 242
ዛሬስ ታርቀሽ ኑሪ ዋኔን ሥጋ ከነፍሳችን ዋኔን
እስኪ ሰላም ብዬ ዋኔን ልጀምር ውዳሴ ዋኔን
ጾምና ጾሎትን ዋኔን አማላጅ ይዘሽ ዋኔን
አንተ አይደለህም ወይ ዋኔን መዓዛ ለነፍሴ ዋኔን
አመቤቴ ማርያም ዋኔን ሳንኳኳ ደጅሽ ዋኔን
ምነው ከጠቢቦች ዋኔን ዝምድና ቢኖረኝ ዋኔን
ማርማር ብለሽ ለእኔ ዋኔን ጠይቂው ልጅሽን ዋኔን
ሥጋ ሞልቶ ሳለ ዋኔን መቁረጫው ቸገረኝ ዋኔን
እኔ እመሰለኝ ዋኔን ሳላስበው ድንገት ዋኔን 21. ድንግል ስልሽ
ያንን ልብ ሥጋ ዋኔን ለውሻ ሰጠሁት ዋኔን (ዘማሪት ሶስና ) ቅኝት - ሠላምታ
የጠቢቦች አባት ዋኔን አንተ መሰልከኝ ዋኔን 22-4 2315-454 22-4 231311- 1
መልካም አይነት ጥበብ ዋኔን እንድትሰራልኝ 1545 13 1113 15-454 224 231-42 542 5422 4231
ዋኔን 42 542 54
ጃኖማ ሁልጊዜ ዋኔን እለብስ የለም ወይ ዋኔን 22-4 2315-454 22-4 231311 154
ብርቅ ይሆንብኛል ዋኔን ጥበብ ለብሰው ሳይ ዋኔን 22-4 2315-454 22-4 231311 1
11
1545 13 1113 15-4 5422 22 542 54 23-15-31 113 242 45
ድንግል ስልሽ ማርያም ስልሽ 423-1 113-1 113 242
እንደበላየ ሰብ ይጋርደኝ ጥላሽ አዝማች ሰላም ለማርያም የአምላክ እናት
ድንግል ስልሽ የአቤል የዋሃት የአዳም ሕይወት
በጭንቅ ውስጥ ሆኜ ከብዶኝ መከራ እመቤቴ በምልጃሽ መድኃኒቴ ነሽ
የአምላክ እናት ስምሽን ስጠራ የአብ ቃል መቅረጫ ጽላቱ የሙሴ
ታማልጅኝ ዘንድ ልቦናሽ ይራራ /2/ የመንፈስ ቅዱስ ቤት እመቃል ሞገሴ
አዝ... የርኅራኄ መዝገብ እህተ መላእክት
ጭንቄ በረታ ሀዘን ከበበኝ የጻድቃን ተስፋቸው ጽላተ መለኮት
ኃጢያአቴ በዛ ተስፋ ቢስ ሆንኩኝ ትናንት ተጨነቅን በጨለማው ዓለም
ድንግል እመበቴ ምልጃሽ አይለየኝ /2/ ዛሬ ብርሃን አየን በድንግል ማርያም
አዝ... የኢያቄም እንቁ የሃና ንብረቷ
ልጅሽ በሰጠሽ ቃልኪዳንሽ ሥጋ ነፍሴን እርጂያት ይቅርላት ቅጣቷ
ተግተሽ ዘወትር እያማለድሽ በወንጌል ሰማነው ድንግል ያአንቺን ዜና
የሰውን ልጅ ሁሉ ታስምሪዋለሽ /2/ አማላጅነትሽ ሲገለጽ በቃና
አዝ... ከዳዊትም ሰማን ድንግል ስለአንቺ ክብር
ስምሽ እንደማር እየጣፈጠኝ ወትቀውም ንግሥት እያለ ሲዘምር
ደግነትሽም እየመሰጠኝ በላዔ ሰብዕ ከሞት ከሲኦል የዳነው
ሁሌ እዘምራለሁ ልቤን ደስ እያለኝ /2/ በምልጃሽ ነው እንጂ መች በጥርኝ ውኃ ነው
አዝ... ሊውጡኝ ቢነሱ አጋንንት በሙሉ
እምነቴ ሳስቶ ፅድቅን ባልሰራ ስምሽን ስጠራ ትቢያ ይሆናሉ
እመቤቴ ሆይ ነፍሴን አደራ ጽዮን እመብርሃን ጽላተ ሥላሴ
አስታርቀሽ አኑሪያት ከቅዱሳን ጋራ /2/ የበረከት ካዝና ደመወዜና ዋሴ
አዝ... ሲጨንቀኝ ሲጠበኝ ሲከፋኝ ኑሮዬ
ድንግል በሃና በእናትሽ ድንግል አንቺ እኮ ነሽ አጽናኝ አለኝታዬ
በኢያቄምም በአባትሽ ስምሽን ስጠራ ሲታወክ ህይወቴ
ተማፅኜሻለሁ ልቁም በፊትሽ /2/ አለሁልሽ በይኝ ድንግል እመቤቴ
አዝ... ድንግል ሆይ አትርሺኝ የዘላለም ልብሴ
አንቺን ስጠራ ልቤ ይረካል ምልጃሽ ያውጣኝ ከሞት ከከፋ ድምሳሴ
ኃዘኔ እርቆ ሰላም ይተካል የቅዱሳን ካባ የቅዱሳን ኩታ
ለኃዘንተኞች ተስፋ ከቶ እንዳንቺ የታል /2/ ጸጋ ሰማዕታት የድሆች አለኝታ
ሹመተ መሳፍንት ቅብዐ ነገሥታት
22. ሰላም ለማርያም የሰሎሞን እውቀት የዳዊት መዝሙራት
(ዘማሪት ሶስና) ቅኝት - ሰላምታ ዓለም የዳነብሽ ከሞት ከሲኦል
23 1555 1555 11 31132
12
ለእኔስ እናቴ ነሽ ማርያም ድንግል ድካሜ ይወገድ ከጥላሽ ሥር አርፌ
አድኚኝ እናቴ ከሥጋ ፈተና ያላንቺ መዳን ከቶ የለምና
እኔማ ያለአንቺ አልችልም ልጸና በአንቺ ተመገብኩት የሰማዩን መና
ሸክም የከበደኝ እንግልት ሆኛለሁ ይመስገን ፈጣሪ የእነ ዳዊት አባት
ከእኔ እንዳትለዪ አደራ እልሻለሁ ቤቴን ሞልቶልኛል በአንቺ አማላጅነት
አደራ እልሻለሁ ከጎኔ አትራቂ አንቺን የተጠጋ በነፍስም በሥጋ
ወዳጅ ዘመድ የለኝ ያለአንቺ ጠባቂ በልጅሽ ይወርሳል የሰማዩን ዋጋ
ተሳክቶልኝ ባየው ሀሳቤ ምኞቴ ዳግም እንዳልራብ ነፍሴ እንዳትጠማ
ድንግል ያላንቺማ መች ይፀናል ቤቴ ከማይደርቀው ምንጭሽ አጠጪኝ እማማ
ልጅሽ እንዳይነሳኝ መንግሥተ ሰማያት ከቤትሽ ገብቼ እረፍት አግኝቻለሁ
ከኃጢአት ጠብቆ እንዲያኖረኝ ገነት እድፌ ተወግዶ አዲስ ለብሻለሁ
አንቺ ንገሪልኝ ለዓለም መድኃኒት
ተስፋዬ ነሽና አትርሺኝ የኔ እናት 24. ለእኔስ ልዩ ነች
እመቤቴ በምልጃሽ መድኃኒቴ ነሽ /2/ (ሊ/መዘምራን ይልማ ኃይሉ) ቅኝት - ቸርነት
233-42 2-42 423-15 13 31-31 (2x)
23. ስምሽ ጉልበት ሆኖኝ 3-42 2-42 423-15 13 31-31 (2x)
(ዘማሪ አቤል ተስፋዬ) ቅኝት - ትዝታ 233-42 2-42 423-15 13 31-31
21 13131 42-2 545 1313 242 233-42233 42 2-42 42
45 2 222 42 233-42 2-42 423-15 13 31-31 (3x)
23 4222 452-222 42 233-42233 42 2-42 42
21 313131 42-2 321-1 3155 1313 242 ለእኔስ ልዩ ነች ድንግል ማርያም
2142 222 42 ለእኔስ ልዩ ነች እመብርሃን
ፈልጌ /4/ ላንቺ ምሥጋና አላገኘሁም /2/
51 315 45-2 222-42
ልቤ ሲያበቅል የኃጢአት አረም
52-2 315551-1 52 4513 42-2
ውስጤ ሲሸፍት አልተወችኝም
2342 2-23-3 421 15-13-3 2342 423
ከቤተ መቅደስ እጇን ዘርግታ
142 222 42
ትጠራኛለች የእኔ መከታ
ስምሽ ጉልበት ሆኖኝ ወጣሁት ዳገቱን
የሆዴን ኃዘን የልቤን ምሥጢር
ድንግል ባንቺ ምልጃ አለፍኩት ወጥመዱን
እነግርሻለሁ አንድም ሳይቀር
ድንግል ማርያም ባንቺ ምልጃ ሠበርኩት ወጥመዱን
የምትሸሽጊ የሕዝብን ኃጢአት
አምላክ ቀድሶሻል ከሁሉም አብልጦ ለእኔስ ልዩ ነሽ ድንግል አዚኝት
ካንቺ ይወለድ ዘንድ በሥጋ ተገልጦ ጣዕሙ ልዩ ነው ከእርሷ ጋር መኖር
ለዓለሙ መዳን ምክንያት የሆንሽው ድንግልን ይዤ መቼም አላፍር
ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም አንቺ ነሽ ወደ ጽድቅ ህይወት ትወስደኛለች
ወጀቡን ልሻገር ባንቺ ተደግፌ ድንግል ማርያም ለእኔ እናቴኮ ነች
13
በኃዘን ስሰበር ማንን እጠራለሁ 26. እመቤቴ ማርያም
ውስጤ ሲደማ ለማን እነግራለሁ ( ሊ/መዘምራን ይልማ ኃይሉ )ቅኝት - ትዝታ
ከኃጢአት እድፍ ንፁህ መሆኛዬ 355424425-5 54515-55-5 (2)
አንቺ ነሽ ለእኔ የኔስ መጽናኛዬ 31321 1513-3 3132 22-2 (2)
የኃጢአት ቁስል ያለአንቺ አይጠግም እመቤቴ ማርያም እለምንሻለሁ
ልጅሽ ሳይፈቅድ በሕይወት አልኖርም በለቅሶ በዋይታ ፊትሽ ወድቂያለሁ
ያላንቺ ምልጃ ለክብር አልበቃም እመቤቴ ስሚኝ ተማጽኜሻለው/2/
ከልጅሽ ሌላ መድኀን የለኝም ኃዘኔን ጭንቀቴን ለማን እነግራለሁ
ችግሬን ጉዳቴን ለማን አዋያለሁ
25. ወላዲተ አምላክ / ድንግል ሆይ እመቤቴ ስሚኝ ተማፅኜሻለሁ /2/
/ማኅበረ ቅዱሳን ቁ.4/ ቅኝት - ትዝታ ኃዘኑም በዛኝ መከራው ከበደኝ
1115 135 5 4442 45-2-2 እንደምን ልቻለው እኔ ብቻዬን ነኝ
4231 23 24 4 4442 45 2-2 (2x) የአማኑኤል እናት ፈጥነሽ ድረሺልኝ /2/
2-52 3-11-3 35 111-1 በጣም ተንገዳገድኩ ልወድቅ ነው እኔ
ወላዲተ አምላክ የሁሉ እመቤት እመ አምላክ ደግፊኝ ቁሚልኝ ከጐኔ
ለምኚልን ለኛ ከልጅሽ ምህረት ምንም አጋር የለኝ ከአንቺ በቀር ለኔ /2/
በአንቺ አማላጅነት በእርሱ ቸርነት እመቤቴ ማርያም እለምንሻለሁ
እንዲያወጣን ነፃ ከፍርድ ቅጣት በለቅሶ በዋይታ ፊትሽ ወድቂያለሁ
ድንግል ሆይ ለምኚልን /2/ እመቤቴ ስሚኝ ተማጽኜሻለው/3/
በበደል ተዳክሞ ፈቃደ ነፍሳችን
በምድራዊ ምኞት ናውዞ ልቦናችን 27. ኆኀተ አንቲ
ፍቅርና ትህትና ጠፍቶ ከፊታችን (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ) ቅኝት - ትዝታ
ለሞት እንዳይሰጠን ይህ ክፉ ሥራችን 2312422 3 42222 42
211115 513 3
ድንግል ሆይ ለምኚልን /2/
24231 5 513 3 2324252 4 23 3
የምስኪኖች ተስፋ የደካሞችም ኃይል 24231 5 513 3 2324252222 2
ጠውልገናል እኛ ጥላ ሁኚን ድንግል 55233 3 154455 5
55233 3 213422 2
እምነት ጨምሪልን ልቦናችን ይጽና 14 4 55 41 11 35 445
እምአመላክ አብሪልን የመዳንን ፋና 43 1135 511133 3
ድንግል ሆይ ለምኚልን /2/ ኆኀተ አንቲ ለፀሐይ ጽድቅ ለፀሀይ ጽድቅ ምሥራቁ / 2/
ፍጹም እንዳናዝን እንዳናፍር ኋላ እንተ ባቲ ሰረቀ ለብርሃነ ዓለም ጽድቁ /2/
ተነቅለን እንዳንቀር ከዘላለም ተድላ የተዘጋችው በር የምሥራቋ ደጃፍ
በፍቅርሽ መልሺን ከሲኦል ጎዳና የታተመች ገነት የአዲስ ዘመን ምዕራፍ
ድንግል መመኪያችን ተስፋችን ነሽና ሌሊቱ ያለፈብሽ የተስፋ ማለዳ
ድንግል ሆይ ለምኚልን /2 በልጅሽ ተፋቀ መርገም እና ፍዳ/2/
14
ኆኀተ እንቲ ለፀሀይ ጽድቅ ----------------- 1422-3 1422-2-5451-422-2
ጨለማን የሻረ የጽድቅ ጎህ ፋና 1422-3 1422-2 554-51-13-3
አዲስ ታሪክ ቀለም የዕረፍታችን ዜና 21-4-444-5 42-3-4-222-2
ሥጋሽ ሰውነቱ ነፍስሽ ነፍሱ ሆነ 315-5 415-5 415 5-555-5
ድል አድራጊው ልጅሽ ጠላትን በተነ /2/ 314-4 254-4-254 4 444 4
ኆኀት አንቲ ለፀሀይ ጽድቅ --------------------- 4242 545423-3 223-3 3-333-3
የእምነት ምንጭ ነሽ ደስታ መፍሰሻ በአባቶች ልመና እስኪ ልለምንሽ
የኃያሉ ንጉሥ መንበር መናገሻ እኔማ ግብር የለኝ ለመቆም ከፊትሽ
ንጽህና ተውበሽ በቀኙ ስትቆሚ ርሃብሽን አሳሰቢ ድንግል ሆይ እባክሽ
ባዶ የሚሞላ ድምፅሽን አሰሚ /2/
ግብሬን ዐውቀዋለሁ ምንም ምን ጽድቅ የለኝ/2/
ኆኀተ አንቲ ለፀሀይ ጽድቅ ------------
ውኃ ያልጎበኘው አዳፋ ልብስ ነኝ
ማዘን መጨነቁ በምድር ሲበዛ
አዝ… ጥምሽን
ከልጅሽ አሳስበሽ አድርጊልን ጤዛ
ለብሼ ሲያምርብኝ ጻድቅ እመስላለሁ/2/
የተስፋ ወጋገን ምህረትን አሳይን
ድንግል ሆይ ታውቂያለሽ ውስጤን ጐስቁያለሁ
በብርሃንሽ ፀዳል ለምስጋና አብቂን /2/
አዝ… ልቅሶሽን
ኆኀት አንቲ ለፀሀይ ጽድቅ ---------------
በኃጢአቴ ሳለቅስ ከጧት እስከ ማታ /2/
15
የድኀነቱ ምክንያት አንቺ ነሽ ንጽሕት በረሃብ በጥምሽ ተማፅኜሻለሁ
የኦሪት መጽናኛ የአዲስ ኪዳን በር በኃዘን በስደትሽ ተማፅኜሻለሁ
የወንጌል መሠረት የአምላክ ማኀደር ከልጅሽ አስታርቂኝ /3/ አደራ እልሻለሁ
አዝ... አዝ...
የአብርሃም እርሻ የምሥጢር ዋሻው ከፍቅርሽ አትለይኝ ደግሞም ከሃይማኖት
እናትና ድንግል ሁለቱን ሆንሽው ሕጉንም ጠብቄ እንድኖር በሥርዓት
የኤፍሬም ውዳሴ የያሬድ ውብ ዜማ ከለላዬ ሁኝልኝ ጠብቂኝ ከጠላት
የማትጠልቂ ፀሐይ የሃይማኖት ሻማ ከዚያ ከዲያቢሎስ /3/ ከኃጢአት አባት
አዝ...
የሰማይ የምድር የአርያም ንግሥት 32. እናታችን ጽዩን
አንቺ ነሽ እመቤቴ የአምላክ እናት /ማ.ቅዱሳን ቁ.5/ ቅኝት - ቸርነት
16
ባሕረ እሳትን የምታሳልፊን 2313 22-4-5-5-5-5 54-45-5 (2x)
ጽርሐ ሥላሴ ነሽ ማኀደረ መለኮት 1-1-1-323-3-3 31-13-3
ሁልጊዜ አንጠግብሽም እንላለን ብጽዕት 5-2-3-1-5-2 23-32-2 (2x)
በተዋሕዶ መክበሪያችን 1-1111 323-3-3 31-13-3(2x)
33. ስለድንግል ብሎ 5-2-3-15223 23-32-2
ቅኝት - ትዝታ በበገና -23-32-2 (2x)
52 23 24 5-3 52-4 23-42 22 2(2x) ተዋሕዶ ተዋሕዶ ሰማያዊት
35-54 51 3-2-4 23-5 54 45 5 5 የፀናች እምነት የፀናች እምነት ሃሌ ሉያ
35-54 51 3-2-4 23 42 22 2(2x) ተዋሕዶ ተዋሕዶ መንፈሳዊት
ስለድንግል ብሎ ኢትዮጵያን ይጎብኛት የመንፈስ መብራት የመንፈስ መብራት ሃሌ ሉያ
ድሮስ ከአምላክ በቀር ይች አገር ማን አላት ተዋሕዶ ተዋሕዶ መለኮት
በሠራዊት ብዛት መች ትጠበቃለች ንጽሕት እምነት ንጽሕት እምነት ሃሌ ሉያ
በቅዱሳን ጸሎት እሳት ካልታጠረች /2/ በአንቺ ቢያምኑ በአንቺ ቢያምኑ ቅዱሳን
አዝ... ድል ነሱት ሰይጣንን ድል ነሱት ሰይጣንን ሃሌ ሉያ
አለም በአንቺ ቢያምኑ በአንቺ ቢያምኑ ሰማዕታት
ሸምቆባት አሕዛብ ይስቃል ተፈተኑ በእሳት ተፈተኑ በእሳት ሃሌ ሉያ
በልጆችሽ እንባ አውሬው ይቀልዳል እንደ ወርቅ እንደ ወርቅ ተፈትነው
ታላቅ ሕዝብ መሆኑን ማንበነገራቸው አበራ ገድላቸው አበራ ገድላቸው ሃሌ ሉያ
ከዘመናት በፊት አምላክ የጎበኘው /2/ እንኑር እንኑር በእምነታችን
አዝ... በተዋሕዶ መክበሪያችን በተዋሕዶ መክበሪያችን ሃሌ ሉያ
እውነተኛው እንባ ፈለቀ ከምድር
በፍጡራን ዋይታ ፍጹም ብትማረክ 35. የቅዱሳን በኣት
እንባና ደማችን ተደባልቆ ፈሷል ቅኝት - ትዝታ
አምላክ ቅጣት ይብቃን አሁን ይቅር በለን /2/ 352-2242 352-224 154
17
ቤተ ክርስቲያን ናት አምባ መጠጊያቸው
ይዘምሩባታል በአንድነት ተባብረው
የሌዋዊው በትር ጸናጽል ከበሮው
የቅዱሳን በዓት የጸሎት ዋሻቸው
ቤተ ክርስቲያን ናት አምባ መጠጊያቸው
ወራዳዋን ዓለም የናቋት በቅድሚያ
የእምነት አርበኞች ያገኟት በፍልሚያ 36. አንቺ ተዋሕዶ
የቅዱሳን በዓት የጸሎት ዋሻቸው ቅኝት - ትዝታ
መሸጋገሪያ- 23-315 (2x) 234-222-2
ቤተ ክርስቲያን ናት አምባ መጠጊያቸው
የገድላቸው ተዓምር መንቦግቦጊያ መቅረዝ 52-4 231 11 3 54-54 15-5-5
19
ተወሕዶ የቄርሎስ ትምህርት አይቀርላቸውም ኋላ የሞት ሞቱ
በእውነት ንጽሕት ሃይማኖት አዝ…
አዝ… ሁሉን የሚያውቅ እርሱ እርሱ ያውቅላታል
ከተራራ ጫፍ ላይ የተሰራች መንደር ቦታ ጎዳናዋን ያሳምርላታል
እንዴት ይቻላታል ከሰው ልትሠወር በክርስቶስ ፈቃድ በምድር ላይ ታየች
ተዋህዶ ከፍ ከፍ ያልሽ ነሽ እነሆ ቤት ሠራች ሰባት ዓምድ አቆመች
በእውነት አቻ የሌለሽ አዝ…
አዝ… ጥበብ ግን እርሱ ነው መድኃኒታችን
ወልደ አብ ወልደ ማርያም ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋ ተገልጦ እኛን ያዳነን
ብለሽ አስተማሪ ቀጥተኛ መንገድ በደሙ ፈውሶ የተወዳጀን
ተዋህዶ እውነተኛ ሃይማኖት ለእርሱ የመረጠን ይክበር ይመስገን /2/
በእውነት መንገድ የድኀነት
አዝ… 40. ስለ ልደት
(መ/ስብሐት አለሙ አጋ) ቅኝት - ሰላምታ
፬. መዝሙር በእንተ ልደቱ ለእግዚእነ ኢየሱስ 4245 313 15423 312 45
ክርስቶስ 4245 313 15442 222 2
ድንግልም በምትወልድበት ወራት
39. የጥበብ ሀገሯ ወዴት ነው
በሮም ንጉሥ በአውግስቶጦስ ቄሳር መንግስት
(ሊ/መዘምራን ኪነጥበብ ወ/ቂርቆስ ) ቅኝት - ትዝታ
ሰው ሁሉ ግብር ሊቆጠር ታዘዘ
211 55-2-2 21 13 24-4
ዮሴፍም ድንግልን ይዞ ተጓዘ
211 55 23 32 2
ከገሊላ ከነበረበት መንደር
135-5 3132-2 135-5 3111-1
ቤተልሔም ወደምትባል ሀገር
135-5 3132-4-42 2222-2
ከኤፍራታ ይወጣል ብሎ ንጉሥ
መሸጋገሪያ 135-5 3132-4-42 2222-2
ሚክያስ የተናገረው ሊደርስ
የጥበብ ሀገሯ ወዴት ነው
ሳታፋልስ የወላዶችን ሥርዓት
ማደሪያዋስ ወዴት ነው 2x
በታኅሣሥ ሃያ ዘጠኝ ዕለት
አዝ…
ከዚያው ሳሉ የምትወልድበት ቢደርስ
ቦታ ጎዳናዋ ከወዴት ተቃኘ
ተወለደ ድንግልናዋን ሳይጥስ
ዝናና ወሬዋ ከወዴት ተገኘ
ቤት ባይኖራት መጥታለችና ከሩቅ
ፈልጎ የገዛት ማነው በቀይ ወርቅ
ከበረት ጠቀለለችው በጨርቅ
ባሕሩን ተሻግሮ ስሟን በማወቅ
ሊፈጸም የኢሳይያስ ነገሩ
አዝ….
እንስሳትም ትንፋሻቸውን ገበሩ
ማን ነው ያወረዳት ከደመና በላይ
ከዚያ ቦታ ከብት ጠባቂዎች ነበሩ
ደምጿንስ የሰማ ከላይ ከሰማይ
ያዩ ነበር ካሉበት ቦታ ድረስ
እሷን የሚጠሉ ናቸውና ከንቱ
የብርሃን ጎርፍ ከቤተልሔም ሲፈስ
20
እረኞቹም የብርሃኑን ጎርፍ አይተው የሚመሰገነው በአፈ መላእክት
እጅግ ፈሩ ምን ነገር ነው ብለው ከእንስሳት ጋራ አደረ በበረት
መልአኩም ፍርሐታቸውን አርቆ አዝ...
ነገራቸው ተድላ ደስታውን አድንቆ ሥጋ ለብሶ ቢታይ ረቂቅ መለኮት
ልዑል አምላክ ለአዳም ብሎ ተዋርዶ በአንድ ላይ ዘመሩ ሰውና መላእክት2/
ከድንግል በዳዊት ባሕርይ ተወልዶ
ጨርቅ ለብሶ ከበረት መሐል ተጥሎ 42. የጥበብ ሰዎች መጡ
አለላችሁ ሄዳችሁ እዩት በቶሎ ቅኝት - ትዝታ
23
2-1-113 1 2245 42 222-2 31-1 (2x)
መፃ ቃል እም ደመና ዘይብል /2/ /2/
ዝንቱ ውእቱ ወልድየ ዘአፈቅር /4/ ኧኸ
መጣ ቃል ከደመና እንዲህ የሚል /2/
የምወደው የማፈቅረው ልጂ ይህ ነው /4/
፮. በእንተ ጾም
49. ፍቅርና ሰላምን
ቅኝት- ሰላምታ
423 224 542 222
423 115 113 224 542 222
ፍቅርና ሰላምን ታፈራለች ጾም /2/
ፍፃሜ የሌለው እስከ ዘላለም /2/
አዝ…
የጾምንም ፍሬ ሁላችን እንወቀን /2/
ለጸሎት እንትጋ ፍሬው አይፈን /2/
አዝ…
አምላክ ተፈተነ በክፉ ጠላት /2/
ጾምን ሊመሰርት ስለኛ ህይወት /2/ 50. ስለ ምስጢረ ሆሣዕና
አዝ… (መ/ስብሐት አለሙ አጋ) ቅኝት - ሰላምታ
አምላክ ተሸከመ ህማማችንን /2/ 4245 313 15423 312 45
የህይወትን ውኃ ከጎኑ ሰጠን /2/ 4245 313 15442 222
አዝ… በስመ አብ ብለን እስኪ ሠላምታ እናድርስ
ህዝቦችህን ጠብቅ ከክፉ ፈተና /2/ ለአብና ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ
ቅዱስ አምላካችን ኃይላችን ነህና /2/ እስኪ እናስታውስ የሆሣዕናን ትዕይንት
የሆነውን የነበረውን ያን ዕለት
፯.የሆሳዕና መዝሙር ፋሲካቸው በስምንት ቀን ሲሆን
ከፋሲካ በሚቀድመው ሰሞን
ዘካሪያስ የሚባል ነብይ ካህን
ደስ ይበልሽ ኢየሩሳሌም ጽዮን
ንጉሥሽ ይመጣልና አሁን
በአህያ ላይ እንደ አንድ ድሃ ምስኪን
እንዲህ ብሎ የተናገረው ቃሉን
ለመፈፀም በአህያ ሆኖ መድኅን
24
ሲመጣ አይታ እርሱ መሆኑን ለይታ 45432-222-2
ሀገሪቱ ተቀበለችው በእልልታ 242311-21123124-4
በመንገዱም ቅጠሉን ሁሉ ቆርጠው 142 14225 5 5415 422 554222 2(2x)
ልብሳቸውን ያነጠፉ አሉ ከሕዝቡ ሠላምሽ ዛሬ ነው ኢየሩሳሌም
ሁለተኛም ዳዊት የአምላክ ልቡና ወደ አንቺ መጥቷልና አምላክ ዘለዓለም /2/
ሲዘምር እያስማማ በበገና ሆሳዕና በአርያም እየሉ ዘመሩ
አስቀድሞ ይህችን ዕለት አየና ሕፃናት በኢየሩሳሌም
ሲሰብክልን የዚህችን ዕለት ዜና አንቺ ቤተልሔም የዳዊት ከተማ
አዘጋጀ ከህፃናት አፍ ምስጋና የሕዝቦችሽ ብርሃን መጣልሽ በግርማ /2/
ላለው ትንቢት መፈፀሚያ ቀን ናትና አዝ...
እንዲህ ሆኖ ከቤተ መቅደስ ሲገባ ሆሳዕና እያሉ አመሰገኑት
ሕፃናት እየወረዱ ከጀርባ በኢየሩሳሌም አእሩግ ወሕፃናት /2/
በጣታቸው እየጨበጡ ዘንባባ አዝ...
በእግዚአብሔር ስም የምትመጣው አምላክ ኪሩቤል መንበሩን የሚሸከሙት
ብሩክ ነህ ለዘለዓለም ብሩክ መስቀል ተሸክሞ ሆነን መድኃኒት /2/
የዳዊት ልጅ መድኃኒት ብትሆን ለሁሉ አዝ...
ሆሣዕና መባል ተገባህ እያሉ የኢየሱስን ሕማም ደናግል አይተው
ተቀናጡ በፊት በፊቱ ዘለሉ እያለቀሱለት ሄዱ ተከትለው/2/
ይህን ሰምተው ፈሪሣውያን ጸሐፍት
ቢናደዱ ቢመላባቸው ቅንዓት ፰. የስቅለት መዝሙር
ሕፃናቱን ተው በላቸው አሉት
52. በጌቴ ሴማኔ
እንዲህ አለ ሲመልስላቸው ጌታ
ቅኝት - ሰላምታ
ከጠላችሁ የሕፃናቱን ዕልልታ
423 224 542 222 (2x)
ድንጋዮቹ የሚገባቸው ዝምታ
423 115 113 224 542 222
ያመስግኑ በእናንተ በሰዎች ፈንታ
በጌቴ ሰማኔ በአትክልቱ ቦታ /2/
በዚህ ጊዜ አምላክነቱን ሊገልጡ
ለእኛ ሲል ጌታችን በዓለም ተንገላታ/2/
ድንጋዩቹ በፊት በፊት እየሮጡ
አዳምና ሄዋን ባጠፉት ጥፋት/2/
እንደ ሰዎች የምሥጋና ድምጽ ሰጡ
በእኛም ነበረብን የዘላለም ሞት/2/
ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
መስቀል ተሸክሞ ሲወጣ ተራራ/2/
ለዓለም እስከ ዘለዓለም ድረስ
ይገርፉት ነበረ ሀሉም በየተራ/2/
51. ሠላምሽ ዛሬ ነው ድንግል አልቻለችም እንባዋን ልትገታ/2/
ቅኝት - ትዝታ እያየች በመስቀል ልጇ ሲንገላታ/2/
425 423 21-224233-3 በአምላክነቱ ሳይፈርድባቸው/2/
21-1-11-113 3 244 23135 5 እንዲህ ሲል ጸለየ አባት ሆይ ማራቸው/2/
25
በረቂቅ ጥበቡ ሁሉን የፈጠረ/2/
በሰዎች ተገርፎ ሞተ ተቀበረ/2/
ፍቅሩን የገለፀው ተወልዶ በሥጋ/2/
ክርስቶስ ንጉሥ ነው አልፋና ኦሜጋ /2/
53. አልፋና ኦሜጋ
ቅኝት - ትዝታ
42223 445 5 231 1 313 3
151 1 2313 3 545 232 2
(መሸጋገሪያ) 151 1 2313 3 545 232 2
15-2 222 2 152 113 3
151 321 1 5421 332 2
አልፋና ኦሜጋ ፈጣሪ የሆንክ
በካሃዲዎች እጅ ተይዘህ ቀረብክ
ተገፋህ ተደፋህ በጥፊ ተመታህ
እየደበደቡ ክርስቶስ ሆይ አሉህ
ጽድቅን ስለ ሠራህ በወንጀል ከሰሱህ
ለአዳም ልጅ ብለህ ብዙ ተንገላታህ
አዝ...
ቅዱሳን እጆችህ የፍጥኝ ታስረው
እንደ በግ ተጎተትክ ልትምራቸው
የትም ቦታ ያለህ ሁሉን የምታውቅ
ፊትህን ሸፈኑህ ለመመጻደቅ
አዝ...
በዓውደ ምኲናን ከጲላጦስ ፊት
አሳልፈው ሰጡህ አጋልጠው ለፍርድ
ከሐና ቀያፋ ከመሳፍንቱ ደጅ
ከሄሮድስም ዘንድ አቀረቡህ በአዋጅ
አዝ...
ግርፋት ሕማሙ አልበቃ ብሎህ
በመስቀል ላይ ልትውል ተፈረደብህ
ሳዶርና አላዶር ዳናትና አዴራ
ተፈልገው መጡ ለችንካር በተራ
አዝ...
የሰላም ባለቤት ደረትህ ተወጋ
ሊያያዝ በችንካር እጅህ ተዘረጋ
26
ግፈኞች አይሁዶች በአንተ ላይ ቀለዱ ወገኖቹን ሁሉ በራሱ ደም ገዛ
ምራቅን ተፉብህ እራስህን ሊጎዱ የሐሰት ምስክር አቁመው ከሰሱት
በሞት እንዲቀጣ ሁሉም ፈረዱበት
ጲላጦስ ገረፈው በሰንሰለት አስሮ
ከሮማዊው መንግሥት እንዲኖር ተባብሮ
ድንግል አልቻለችም እንባዋን ልትገታ
እያየች በመስቀል ልጇ ሲንገላታ
በብርሃን ዙፋን ላይ የቆሙት እግሮቹ
በችንካር ላይ ውለው ምንም ሳይሰለቹ
የብርሃን አክሊልን ለሰማዕት ያደለ
የሾህ አክሊል ደፍቶ ቀራንዮ ዋለ
55. ጌታ ሆይ
ቅኝት - ትዝታ
23511 1 223-324-3 22 222 2
421 1133 153 3234 4 213113-3
421 1133 153 3234 22-222-2
ጌታ ሆይ አይሁድ አማጽያን ሰቀሉህ ወይ
የዓለም መድኃኒት የዓለም ሲሳይ ሰቀሉህ
ወይ /2/
የአዳም በደል አደረሰህ አንተን ለመሰቀል
የሔዋን ስህተተ አበቃህ ለሞት ቸሩ አባት/2/
ንጹህ ክርስቶስ ሆንክ ወንጀለኛ ብለህ ስለኛ
መስቀል አሸክመው አስረው ገረፉህ እያዳፉህ/2/
እጅና እግርህ በብረት ተመታ የዓለም ጌታ
የእሾህ አክሊል ደፍተህ ጐንህም ተወጋ አልፋ
ዖሜጋ /2/
ግብዞች እንደራሳቸው መስሏቸው
ምራቅ እየተፉ በፊትህ ቀለዱ አንተን ሊጎዱ /2/
በመስቀል ላይ ተጠማሁ ስትል ታላቅ በደል
54. የአብርሃም አምላክ ሐሞትና ከርቤ ሰጡህ ቀላቅለው ጠጣ ብለው/2/
ቅኝት - ትዝታ ይቅር ባይ በደላችንን ሁሉን ሳታይ
5222 342 515 3545 5 /2/ አንተ ይቅር በለን በእኛ ሳትከፋ እንዳንጠፋ /2/
25231 5131 242 5232 2 /2/
የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም ቤዛ
27
56. ሙታንን ያድን ዘንድ መስቀል ተሸክሞ ሲወጣ ተራራ
ቅኝት - ትዝታ አይሁድ በየተራ ሲገርፉት ሲያዳፋት
55 3551431 11211 511 (2x) እንደታገሳቸው በፍፁም ቸርነት
155 313 332 222 222 2(2x) አዝ…
ሙታንን ያድን ዘንድ የሞት ሞትን ሽሮ/2/ ምንም ሳያጠፋ በደል ሳይኖርበት
ወልደ አምላክ ሄደ ወደ ኋላ ታሥሮ/2/ በመስቀል እንዲሞት ቅጣት ተፈርዶበት
ግርማን ለኪሩቤል ያጐናጸፋቸው ወደ ኃላ ታሥሮ ተገርፎ ተመትቶ
ዘውድን ለሱራፌል የሚያቀዳጃቸው ያየውን መከራ የሾህ አክሊል ደፍቶ
ከለሜዳ ለብሶ ዋለ ከፊታቸው አዝ…
አዝ------- በሞቱ ሙታንን ከመቃብር ጠርቶ
ቅዱሳን እጆቹ አዳምን የሠሩት በእርሱ ውርደት ክብርን ለሰው ልጆች ሰጥቶ
ቅዱሳን እግሮቹ በገነት የዞሩት በሕይወት እንድንኖር ዳግም እንዳንሞት
ተቸንክረው ዋሉ በጠንካራ ብረት ትንሳኤን መስበኩን በከበረች ሰንበት
አዝ--------- አዝ…
ምን በበደለ ነው ምን ባደረገ ነው/2/
ወልድ እንደ ቀማኛ ሲገረፍ የዋለው
58. ድንግል የእዚያን ጊዜ
(ዘማሪት ማርታ ኃ/ሥላሴ ቁ.፩ ) ቅኝት - ትዝታ
አዝ------
111 3113 2 2 15-445 2 152 222 2
አዳም በበደለ የግፍ ግፍ በሠራ
33-3-422-4 21-13113-3
ቸሩ ወልደ አምላክ ዋለ በመከራ
44-4252 3 33-3 422 2
አዝ--------
ድንግል የዚያን ጊዜ/2/ ሐዘንሽ በረታ /2/
ሁሉንም ታገሰ ሁሉን ቻለ ሆድህ
በመስቀል ላይ ሆኖ ልጅሽ ሲንገላታ /2/
ትልቁም ትንሹም ሲዘባበትብህ
ሴቶች ሲያባርሩት የዚያን ጊዜ ራርቶ ሆድሽ
57. መስክሪ ቀራንዮ ለፍጡር በማዘን ውኃ ያጠጣሽ /2/
ቅኝት - ትዝታ አዝ…
5422332-2311-3113 ተጠማሁ እያለ የዚያን ጊዜ ሲናገር ልጅሽ
54233224 54211332 ታድያ እንደምን ቻለ ድንግል አንጀትሽ /2/
መስክሪ ቀራንዮ ንገሪን ጐልጐታ አዝ…
ከሣ እንደሆነልን እንደ አዳነን ጌታ እንደዚያ ስታለቅሽ የዚያን ጊዜ ሐዘን ሲውጥሽ
በአምላክነቱ ፈጥሮ ዓለማትን እነማን ነበሩ ያስተዛዘኑሽ /2/
ሥጋን መዋሐዱን ሰዎችን ለማዳን አዝ…
ክብሩን ዝቅ አድርጎ በታላቅ ትኀትና ስታለቅሽ በማየት የዚያን ጊዜ ራርቶ ልጅሽ
ሞትን ሊያጠፋልን ያየውን ፈተና ዮሐንስን አጽናኝ እንደ ልጅ ሰጠሽ /2/
አዝ… አዝ…
ለፍርድ ሲወስዱት ሊቀበል መከራ
28
59. ከሔሮድስ ወደ ጲላጦስ በመስቀል ላይ የዋለውን እናመስግነው /2/
(ዘማሪት ማርታ ኃ/ሥላሴ ቁጥር ፩ ) ቅኝት - ትዝታ በዕፅ የሞተውን በዕፅ አዳነው /2/
545155-2 2 545155 5-5 ምንም በደል ሳይኖርበት የዓለም መድኃኒት /2/
545155-2 342 222 2 መግቢያ በበገና ፍዳ ተቀበለ ለሰው ልጆች ድኅነት /2/
35-1 14451-335-555-5
35-1 1445 -3-1 42-222-2 በመሬት ላይ ተንገላታ ርኅሩኅ ጌታ /2/
5451551 545332-2(2x) አዳም ሕግ አፍርሶ ባመጣው በሽታ /2/
መሸጋገሪያ-545155 5 545132-2 (2x)
ለእኛ ብሎ ተንገላታ የሁላችን ጌታ /2/
ከሔሮድስ ወደ ጲላጦስ
አዳም ሕግ አፍርሶ ባመጣው በሽታ /2/
ተንገላታህ ላብህ እስኪፈስ /2/
አመላለሱህ አስረው ገረፉህ 61. ስለ ሥነ-ስቅለት
ፊትህን ሸፍነው በበትር መቱህ (መ/ስብሐት አለሙ አጋ) ቅኝት - ሠላምታ
አዝ… 21323551 524551 3132551
እንደ ተራ ሰው እንደ ቀጣፊ 54-2332 21323551 524531 2132551
እጅሀን አስረው መቱህ በጥፊ 54 2332 21323551 3132551
አዝ… 54 2332 21323551 5444453132551
ከመሳፍንቱ ከመኳንንቱ 54-2332 21323551 524531 313255
አደባባይ ዋልክ ደርሶ ትንቢቱ 54-4442
አዝ… እጹብ ድንቅ እንጂ ነው የጌታ ስቅለቱ /2/
መስፍኑ ቆሞ ምን ላድርገው ቢል በእንዲህ ምክንያት አልቀው ሕፃናቱ
ሁሉም በጩኸት አሉህ ይሰቀል ዮሴፍ ሰሎሜ ጌታ ከእነናቱ
ሁሉም ከሰሱህ ሁሉም ጮኹብህ /2/ ሆረ ደብረ ቁስቋም ምድረ ግብጽ ስደቱ
የነገሥታት ንጉሥ ተፈረደብህ በዚያ በበረሃ በመንከራተቱ
አዝ… ውኃ እየለመነች እመቤት እናቱ
የሄሮድስም ጥፋት ተሰማና ሞቱ
60. ለእኛ ብሎ
ምድረ ናዝሬት ገባች ከህይወት እርስቱ
(ዘማሪት ማርታ ኃ/ሥላሴ ቁ.፩) ቅኝት - ትዝታ
ከቶ አይቀርም ሞቱ
2-2-423-3 3-422 2 5422 2455 5 (2x)
ወዲያም ደረሰ ለመምህርነቱ
233-3 5-515 423-3 3244 4
አርባ ሌሊት መዓልት/2/ ጾመ ወጸሎቱ
233-3 5-515 422 222
በዕደ ዮሐንስ በባህረ ዮርዳኖስ የጌታ ጥምቀቱ
ለእኛ ብሎ ተንገላታ የሁላችን ጌታ /2/
ተፅዕኖ ገባ በነዓስ ዕርቀቱን
አዳም ዕፅን በልቶ ባመጣው በሽታ /2/
ሆሳዕና ዳዊት ለዓለም መድኃኒቱ
አምላክ ዋለ ቀራንዮ ለብሶ ከለሜዳ /2/
ኪራላይሶን ብለው ሰግደዋል ካህናቱ
አዳም ሕግ አፍርሶ በጎተተው ዕዳ /2/
ደቂቀ ሠራዊት አልቀሩም ዐበይቱ
ለመስቀሉ ተሰለፈ እየተገረፈ /2/
ጌታችን ተይዞ በጊዜ ሠልስቱ
በዕፅ ሊፈውሰው በዕፅ ላይ አረፈ /2/
ወድቆ ተገረፈ ለምለም አካላቱ
29
ሰቀሉከ ኢየሱስ ግፍዖሙ ዝንቱ የጲላጦስን ፍርድ ፍቅርህ ተቀበለ
ዘለፌ ወለፌ አእባን ተማቱ ጌታ ይቅር በለን/2/
ፀሐይም ጠለቀች ሆነ እንደ ሌሊቱ ምንም ብንበድልህ የእጆችህ ሥራ ነን/2/
ጨረቃም ደም ሆነ ሸሹ ብርሃናቱ ተጠማሁ ተጠማሁ እያለ
ከዋክብት እረግፈው ታጡ ካሉበቱ በቀራንዮ ላይ መስቀል ላይ ሆነኽ
ሲገርፉት ሲያዳፉት ሲወድቅ በደረቱ የአፍላጋት ጌታ አንተ ሆነህ ሳለህ
ከቶ አይቀርም ሞቱ ሆምጣጤ አጠጡህ ሳለህ ተቸግረህ
በስተኋላው ቁመው ስበው ወደ አንገቱን ማን መታህ ንገረን እያሉ
በስተፊቱ ቁመው ስበው በደረቱን ፊቱን እየጸፉ ሲሳደቡ ዋሉ
ስቅሎን ስቅሎን አሉት ሲዛመቱ ምንም አልመለሰ ምነውም አላለ
ሲገርፉት ሲያዳፉት ሲወድቅ በደረቱ ህማሙን በትዕግስት አውቆ ተቀበለ
በከየት ማርያም አዘነች እናቱ ምራቅ እየተፉ ፊትህ ላይ
ከቶ አይቀርም ሞቱ ምንም ቢታክቱ ሲመቱህ ሲሰድቡህ ስትሰቃይ
ምድረ ቀራንዮ መስቀል መሠረቱ ምንም ሳትመልስ በፍቅር አየኻቸው
ጌታችን ተነሳ በዕለተ ሰንበቱ በመስቀል ሰቀሉህ ወደህ ሞትክላቸው
መጎስቆሉ ቀረ መጣ ጌትነቱ ይቅር ባይ ነህና መሀሪ
ጽኑ ሽብር ሆነ አይሁድ ተፀፀቱ ትህትና ፍቅርን አስተማሪ
ዲያቢሎስ ድል ሆነ ከነሠራዊቱ ጠልተው ለሰቀሉት ለተፉት በፊቱ
ቁልቁለት ወረደ በመትህቶ ርስቱ ምህረትን ጠየቀ ከአብ ከአባቱ
አዳምን አወጣው ምስለ ብዕሲቱ መከራህን ሳስብ ስቃይህን
ወዲያው ገነት መራው ከቀደምት ርስቱ መስቀል ላይ እንደዋልክ እርቃንህን
እፁብ ድንቅ እንጂ ነው የጌታ ስቅለቱ ነፍሴ ተጨነቀች እጅጉን አዘነች
ከቶ አይቀርም ሞቱ ምንም ቢታክቱ ምን ቢሰነብቱ ፍዳና በደሏን እያሰላሰለች
32
አይደር አሉ ከመስቀል ይውረድ ሥጋው
ኒቆዲሞስ ቀድሞ በሌሊት ያየው
ዮሴፍም በአርማትያስ ያለው
ሞት ሳይፈሩ ከጲላጦስ ፊት ቆመው
ተካሰሱ በድኑን እናውርድ ብለው
ጲላጦስም ጠዋት ስላየው ታግሶ
ትዕግስቱን ጻድቅነቱን አስታውሶ
እንዴት ሞተ ብሎ ጠየቀ መላልሶ ፱. የእመቤታችን ዕርገት መዝሙር
ሞተ ቢሉት እጅግ አዘነ ተከዘ
67. ድንግል ወላዲተ ቃል
በድኑን ስጡ ብሎ ጭፍሮቹን አዘዘ
(ሊ/መዘምራን ኪነጥበብ ወ/ቂርቆስ ቁ.፪) ቅኝት - ትዝታ
ከመስቀሉ አወረዱና ሁለቱ
2111 1 2324 4 522351 1
ገነዙና በድርብ በፍታ በሽቱ
2111 1 2324 4 342 222 2
ከተክል ውስጥ ከአዲስ መቃብር ቀብረውት
35-42 22 2 254 2314-2 2255 5
መቃብሩን በታላቅ ድንጋይ ገጠሙት
ድንግል/2/ ወላዲተ ቃል /2/
ወልድ ጌታ በተናገረው መሰረት
አሟሟትሽን በጥር ነሐሴ መቃብር ድንግል
ተነሳና ህቱም መቃብር ሰይከፍት
ያንቺስ ለብቻ ነው ትንሣኤሽ ሲነገር ድንግል
ለማርያም ወዶ ተገልጦ ታያት
ሥጋሽ በምድር ላይ የት አለ እንደፍጡር ድንግል
ረቢ ብትል አይዞሽ ጠንኪሪ አላት
አርጓል ወደ ሰማይ ከክርስቶስ መንበር ድንግል
እንዲህ ሆኖ መቶ ተነስቶ በፍጥነት
አዝ...
አዳምን አገባው ከተድላ ገነት
ሥጋሽን ሲያሳርጉ መላእክተ ሰማይ ድንግል
የአዳም ልጆች አሁን ያላችሁ በመሬት
ቶማስ በደመና ሲመጣ መንገድ ላይ ድንግል
አመስግኑት ስላወጣችሁ ከእሳት
መግነዝ ተረከበ ለሐዋርያት ሊያሳይ ድንግል
ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
አዝ...
ለዘላለም ምሥጋናህ ይብዛ ክርስቶስ
ትንሣኤሽን ሽተው ግራ ሲገባቸው ድንግል
ለዓለም ወለዓለም ዓለም አሜን፡፡
ሐዋርያት ጾመው ተገለጥሽላቸው ድንግል
ተቀብራ አልቀረችም በምድር ከደጇ ድንግል
ወደ ላይ ዐረገች እሷም እንደልጇ ድንግል
አዝ...
ለማየት ሲጓጉ የድንግልን ትንሣኤ ድንግል
እርገቷን አወቁ በንፁህ ሱባኤ ድንግል
እኛም እንጸልይ ደጃችን እንዝጋ ድንግል
ከወላዲተ አምላክ እንድናገኝ ዋጋ ድንግል
33
ብዙ አጠፋሁኝ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
አውቄ እንዳላወቅሁ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
ቃልህንም ሻርኩኝ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
አምላክ ይቅር በለኝ አሁን ፀፀተኝ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
እንድታማልደኝ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
፲. መዝሙረ ንስሐ ድንግልን ጠይቄ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
አለቅሳለሁ እንጂ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
68. ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
ከፊትህ ወድቄ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
(ዲ. ታደለ) ቅኝት - ቸርነትህ
የትስ እደርሳለሁ ከመንፈስህ ርቄ ኧረ እማኝ ፈጣሪ
423 224 542 222
ይቅር በለኝ ብዬ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
423-115-113-224-542-222
ወዳንተ ሳለቅስ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
ኧረ ስማኝ አምላኬ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ /2/
የእንባ ዘለላ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
አላገኝምና ያለአንተ መሀሪ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ /2/
በጉንጮቼ ሲፈስ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
አድነኝ ጌታዬ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
ምህረትን ነው እነጂ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
ሁሉንም ትተህ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
በደሌን አታስታውስ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
ይቅር በለኝ አምላክ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
ፊትህን ወደ እኔ እባክህን መልስ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
በደሌን ንቀህ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
ዘወትር ነውና የማስቀይምህ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
69. ቸሩ መድኃኔዓለም
በደሌን አውቄ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
(ዘማሪት ሶስና) ቅኝት -ሰላምታ
ወዳንተ ስጠይቅ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
31551431-13
በሰራሁት ኃጢአት ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
155513 242 42 (2x)
መንፈሴ ሲጨነቅ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
31113 242 42 (2x)
የቅር በለኝ እንጂ ምህረትን አታርቅ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
422222 2
እያወቅሁ አጥፍቼ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
ቸሩ መድኃኔዓለም ቸሩ እግዚአብሔር
እኔም ብበድልህ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
በምንቃል አንደበት ሥራህ ይነገር
ከሥጋ ገበያ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
ከአርያም ክብርህ ከዙፋን ወርደኸ
ውዬ ባስቸግርህ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
ከእጅህ ሥራ ጋር ከኛ ተዋሕደህ
እስኪ አድነኝ አንተ የምህረት አምላክ ነህ ኧረ ስማኝ
እጅግ ያስደንቃል ያንተ ትህትና
ፈጣሪ
የአዳም ስትኾን ህያው ምግብ ጤና
እስከ ዛሬስ ይብቃኝ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
ፈጣሪ ሰው ሲሆን ሰው ሲሆን ፈጣሪ
ልዙር ወደ ነፍሴ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
የአዳም ኃጥያት ዕዳ ሲሻር ሲሆን ቀሪ
መፈጠሬ ይግባኝ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
ያንተ ሥራ ያንተን ግብር ማን ይመራመር…
በአርአያ ሥላሴ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
ሰይጣን በተንኮሉ አዳምን ቢጥለው
ተቀበለኝ አምላክ ልጀምር ውዳሴ ኧረ እማኝ ፈጣሪ
ከሰማያት ወርዶ ክርስቶስ አነሳው
ለሥጋ አደላለሁ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
ድሮም ከአርያም እዚኸ የመጣኸው
34
ለማዳን ነውና ከሰይጣን ሰውረን እኔ ዳንኩኝ ይኸው የታለል የሞት ካርታ
ድንግል ማርያም ጌጤ የአዳም ልጅ ሲሳይ ተወግሯል በመስቀል ክብሩን ያጣ ሽፍታ
ማደሪያ ሆነች ለአምላክ አዶናይ እንዲህ ከመታኸው በመስቀል በትር
ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷም የነሳ እንጦሮጦስ ጣለው ከላይ አታስቀረው
ወልድ ዋህድ ጌታ ሞቶ የተነሳ እሱ ከታሰረ በእሳት ሰንሰለት
ያንተ ሥራ … የአዳም ልጅ ይድናል ከዳግመኛ ሞት
አንተ ይቅር በለን ስለበደላችን ያንተ ሥራ . . .
ሁሉ አልቆብናል አይሞላም ሥራችን በዲያብሎስ ተንኮል ዓለም እየሳተ
ሁሉ ገዶሎ ነው አይሞላም ሥራችን መሬት ሲኦል ኾነች ሰው እያሟረተ
ጥንት የሌለህ አንተ ሕፃን ኾነህ አንተ በኖህ ዘመን ጊዜ እንደሆነው ሁሉ
ዓለም ናቀህ ቆሞ ዳግም እየሳተ ዓለም ተበላሽታ እየበዛ ጥሉ
ያስደንቃል እንጂ ክርስቶስ ሲወለድ አውሬ ሰለጠነ ሰው እየመሰለ
ሁለን ቻይ ፈጣሪ ለሰው ልጅ ሲዋረድ ሁሉ አልቆብናል የሰው ሰው የታለ
ያንተ ሥራ … እግዚአብሔር ፈጣሪ ቸር አባት ነህና
አልቀበል ካሉት አይሁድ በጥላቻ ሰውን ልብ ስጠው ልባም ጠፍቷልና
መጣባቸው ስደት ሆኑ መተረቻ ስለእመአምላክ ብለኽ ስለድንግል ማርያም
በቃና ገሊላ ውኃ ወይን ሲሆን ይቅር በለን አንተ እሳት ሞት አይበጅም
አይሁድ ሳይረዱ የጎላ ምሥጢር ያንተ ሥራ . . . . . . . . . . . /፪/
ታውረው ደንቁረው ተመቅኝተው ትናንት
ዛሬም በጨለማ አሉ በሞት ሥርዓት 70. ከቶ አይቀርም ሞቱ
ያንተ ሥራ . . . (መ/ስብሐት አለሙ አጋ) ቅኝት - ሰላምታ
35
እህል ታሟል አሉ በእግሬ ልገስግስ ይህ ሁሉ የአንተ ነው (2x) ሸማውን ቢያነጣ
ከቶ አይቀርም ሞቱ ዲያቆናት ቀሳውስት ደብተሮች በመሉ
እህል ታሟል አሉ በእግሬ ልገስግስ ከቶ አይቀርም ሞቱ
እሞት የለም ወይ(2x) በቅሎማ እስኪደርስ ለመቀደስ ሲሉ (2x) መካን ይወዳሉ፡፡
ከቶ አይቀርም ሞቱ
ከቶ አይቀርም ሞቱ ምንም ቢታክቱ (2)
አኔን መስሎኝ ነበር ደሃ ነው ደካሚ
ምን ቢሰነብቱ ከቶ አይቀርም ሞቱ
ለካስ ሁሉም ኖሯል(2x) አፈር ተሸካሚ
ከቶ አይቀርም ሞቱ 71. አድነኝ ከሞት
በሉ እናንተም ሂዱ እኛም ወደዚያው ነው (ዘማሪት ሶስና) ቅኝት -ሰላምታ
ከቶ አይቀርም ሞቱ 542332 42 213245 45
በሉ እናንተም ሂዱ እኛም ወደዚያው ነው 52453-1 31132 45 45
ወትሮም መንገደኛ (2x) ፊትና ኋላ ነው መሸጋገሪያ 31132 45 45
ለሰሪው ለመስጠት አፈሩን ይዣለሁ አንተ ሠርተኸ ነበር ትልቅ አዳራሽ አድነኝ ከሞት
36
በፍጹም ልብ ሆነው ጌታ ላመኑህ "" ሰላም ሰላም ይላል ፍጥረታዊው ሰው
አምባና መጠጊያ ጋሻም አንተ ነህ "" ሰላም ሰላም ይላል የዘመኑ ሰው
በምህረት አስበህ ችግረኛውን "" አዝ…
ታብስለታለህ መሪር እንባውን "" የጌታችን ነገር ለሚጠፉት ሁሉ
ሁሉን ስታሳልፍ በጌትነትህ "" የመስቀሉ ነገር ለሚጠፉት ሁሉ
አንተ አታልፍም ከቶ ሁሌም ሕያው ነህ "" ሞኝነት መስሎአቸው ክህደት ተሞሉ
ባህር ውቅያኖስ ሳይሆኑህ ወሰን "" የስንፍና አመል እያናወዛቸው
(ትገሰግሳለህ)ትገዛለህና አንተ ዓለምን ሁሉ "" መጾም መጸለዩ ይጎዳናል ብለው
ዓለምን ለመምሰለ እኔስ አልጥርም "" አምላክን ቢክዱ ፍቅርን ነፈጋቸው
በአንተ አምኛለሁ ከቶ አላፍርም ""
ለሰው ልጅ በሙሉ ሰጥተህ ሕይወትህን "" 73. በሕይወቴ በዘመኔ
በልተው እንዲድኑ ሥጋና ደምህን "" (ሊ/መዘምራን ይልማ ኃይሉ ቁ.፩ ) ቅኝት - ቸርነት
ንስሐ የገባ በደለኛውን ሰው "" 23-42 2 14-15 5
እየኝ ተመልከተኝ በምህረት ዐይንህ "" በህይወቴ በዘመኔ ደስ የሚለኝ ለኔ በወንጌል ማመኔ /2/
37
231-42 2 231-42-2 23-351-5 332 3422-222
23154 45-13 3 እንደቸርነትህ አቤቱ ማረን /2/
15131 43 42 2 2x እንደምህረትህ ይቅርታን ስጠን /2/
522224 23423 3 44551 52-22 2 ከኃጢአቴም አንፃኝ ከብዙ በደሌ /2/
15131 43-23 3 15131 43-42 2-(2x) ለዚያች ክፉ ኃጢአት እንዳልሆናት ሎሌ /2/
የእኛ ጌታ የኛ መድኅን እኔስ አበሳዬን በደሌን ሳውቀው /2/
በቸርነትህ ታደገን ከቶን የሚያድነኝ ቸርነትህ ነው /2/
እኛ እንደሆነ ኃይል የለን አንተን ብቻ በደልኩ ክፉም አደረግሁ /2/
አዝ… አሁን ይቅር በለኝ ከፊትህ ወደቅሁ /2/
ጠዋት ለምልማ ማታ ጠፋች ከፊትህ ወድቄ ስለምን አንተን /2/
የሰው ህሊናን እያባባች መውደቄን ተመልከት አምላከ ብርሃን /2/
ዓለም ምኗ ነው የጣፈጠን አሁን ትባርክ ዘንድ ማኅበራችንን ጸሎታችንን
እያሳሳቀ የወሰደን ጌታ ሆይ ላክልን መንፈስ ቅዱስን ጰራቅሊጦስን
አዝ… አሁን ትጠብቅ ዘንድ ሀገራችንን ኢትዮጵያን
ዛሬ አለች ሲሏት ትጠፋለች ጌታሆይ ላክልን ቅዱስ ሚካኤልን ቅዱስ ገብርኤል
ከነተንኮሏ ዓለም ሟች ነች
እሾህ በቅሎባት እሾህ ሆና 76. ኑ እንቅረብ
በመተላለፍ ሰው ሊያልቅነው (ሊ/መዘምራን ኪነጥበብ ወ/ቂርቆስ) ቅኝት - ትዝታ
አዝ… 1-1 23 4 342 355 5
39
231 1 3113 3 2423 3 2332 2 የድህነት ደጆችህን በፍቅር ክፈትልኝ
2231 1 3113 3 2423 3 2332 2 አዝ…
መሸጋገሪያ 542 222 አቤቱ ምህረትህ በእኔ ላይ ይሁን
በረቀቀው ፍቅርህ አንተ ብትጠራኝ ዛሬ ተጨነኩ ጌታዬ ስጠኝ ሰላምን
ይኽው ዳግመኛ መጣሁ በኃጢአት ዓለም ኖሬ /2/ ከክፋ እንድሸሽ አድነኝ እኔን
ከቤትህ እርቄ ብሔድ ለዓለም ተገዛሁ በጎ እንድሰራ ምራኝ መንገዱን
አንተ ይቅር ትለኝ ዘንድ እንደገና መጣሁ/2/ አዝ…
በቆረስከው ሥጋህ ባፈሰስከው ደምህ የበደሌ ብዛት የሚያስከፋም ቢሆን
ከዓለም ግዞት አውጥተህ አኑረኝ በቤትህ/2/ በሥጋ በደምህ እጠብ ኃጢአቴን
ዳግመኛ እንዳልበድልህ በዓለም ተታልዬ ወደ አንተ እመጣለሁ አደራ ነፍሴን
በቅዱሳንህ ምልጃ ጠብቀኝ ጌታዬ/2/ በሰማያዊ ቤት አኑር ሕይወቴን
በዓለም የሠራሁትን ያሳዘንኩህን ሁሉ
ይቅር በለኝ አምላኬ ስለ እግዝእተነ ኩሉ/2/ 81. ደካማው ልጅህን
በረቀቀው ፍቅርህ አንተ ብትጠራኝ ዛሬ ቅኝት - ትዝታ
41
አምላክ የኔ ጌታ የት አገኝሃለሁ ድንግል ሆን በምልጃሽ ከልጅሽ አስታርቂን
የክብር ንጉሥ መምጣት ስለተነገረ/2/ አንድነት ስናጣ ፍቅር ስትመነምን
መደልደል አለበት እየተሰበረ በምግባር ስንደክም ሲጐድል እምነታችን
ሕይወቴን ላንተ /2/ ብያለሁ በሥጋችን ፈቃድ ወድቀን እንዳንጠፋ
አምላክ የኔ ጌታ የት አገኝሃለሁ በምሕረትህ ጐብኘን አንተ ሁነን ተስፋ
ሶስናን ያዳንካት ከሐሰት ምስክር /2/ ባርከን /2/ ልጆችህን ባርከን /2
እኔንም አድነኝ ካልታሰበ ነገር በቅዱስ መንፈስህ አንድ ሐሳብ አድርገን /2/
ሕይወቴን ላንተ /2/ ብያለሁ ርኅርኅተ ኅሊና ቅድስት እናታችን
አምላክ የኔ ጌታ የት አገኝሃለሁ አሳስቢ ሁልጊዜ ስለኃጢያታችን
ሊያድነን ነውና ክርስቶስ መሞቱ
85. ባርከን ባርከን አስምሪን እመአምላክ ድንግል ወላዲቱ
ቅኝት - ትዝታ ባርኪን /2/ ልጆችሽን ባርኪን /2/
2-2224-2314-333-3 (2x) ድንግል ሆይ በምልጃሽ አንደ ሐሳብ አድርጊን
21-13-113-1 223 113 3 ድንግል ሆን በምልጃሽ ከልጅሽ አስታርቂን ኧኸ 2x
21-13-113-1 432 222 2
31-1 (ኧኸ) 86. ማረኝ
21-13-113-1 223 113 3 ቅኝት - ትዝታ
21-13-113-1 432 222 2 4 2545-5 14 2545-45 42-2
ባርከን /2/ ልጆችህን ባርከን /2 514 2545-5 315 (7x)
በቅዱስ መንፈስህ አንድ ሐሳብ አድርገን ኧኸ/2/ 514-2545- 45 42-2
ባርኪን /2/ ልጆችሽን ባርኪን /2/ ማረኝ ይቅር በለኝ ማረኝ /2/
ድንግል ሆይ በምልጃሽ አንድ ሐሳብ አድርጊን በኃጢያቴ ብዛት ወድቄአለሁና
ድንግል ሆን በምልጃሽ ከልጅሽ አስታርቂን ኧኸ 2x ነፍሴም ለሥጋዬ ተገዝታለችና
ጥሪህን ስንሰማ ወዳንተ እንድንመጣ ልቦናዬ ዝሎ በበደል ወድቄ
በሕግህ ልንኖር ከቤትህ ሳንወጣ እንድመለስ እርዳኝ ፍቅርህን አውቄ ማረኝ
በሕይወት ስንደክም እንዳንጠፋ በዓለም አዝ…
እርዳን ፈጣሪያችን ቸሩ መድኃኔዓለም ኑሮዬ በዓለም ፈቃድ ተገንዞ
ባርከን /2/ ልጆችህን ባርከን /2 ንስሐን እምቢ አለ በክፋት ደንዝዞ
በቅዱስ መንፈስህ አንድ ሐሳብ አድርገን /2/ አንተው ካልመለስከው ልቤን በኃይልህ
ከተፈረደበን የባርነት ሕይወት ኃጢያቴ ብዙ ነው አልችልም ላይህ ማረኝ
ከመጣብን መርገም በመብል ምክንያት አዝ...
ከሲኦል እሥራት እኛ የዳንብሽ ለዓለም መገዛቴን ድካሜን እይና
ድንግል ሆይ ምን ጊዜም አይለየን ምልጃሽ ኀብኘኝ በምሕረትህ በእምነት እንድጸና
ባርኪን /2/ ልጆችሽን ባርኪን /2/ ምግባሬን አድሰህ ፍቅር አኀናጽፈህ
ድንግል ሆይ በምልጃሽ አንድ ሐሳብ አድርጊን አንጽተህ ሕይወቴን ልኑር በቤትህ ማረኝ
42
አዝ... 88. በሞት ጥላ ወድቀን
ቅኝት - ትዝታ
87. ዓለምን ዞሬ 1555 445 2-2 21113113 1 4222 445 5 (2x)
ቅኝት - ትዝታ
52332 452 222 222 2
1-44245-5 2223-3 433322-54-4254-4 (2x)
113-3 15 445 2-2 332 2 21113113 3 (2x)
144245-1-545113-3-21553-5-5-555-5
2332 452 2 222 2
ዓለምን ዞሬ አየሁት
በሞት ጥላ ወድቀን ስንንከራተት /2/
ሁሉን በተራ ቀመስኩት 2x
በረቀቀው ፍቅሩ ዋጀን ከጥፋት/2/
ፈጽሞ የለም/2/ ሠላም እንደልጅሽ ቤት
በጐልጐታ የታየው ፍጹም መድኃኒት
መሸጋገሪያ - 423 15-1 132 3 422 22 2 33-3 235 51-3-422 22 521 311-31 5-3-111 11(2x)
48
23242 22-44 54515 555 አብረው ከእርሱ ጋር ይመጣሉ
23242-22-451-544- 1555 ቅዱሳን መላእክት ሁሉ/2/
መሸጋገሪያ - 523 151 523 242(2x) የፍርድ አዋጅ ይተወጃል
እውነተኛ ው ንጉሥ ለፍርድ ሲመጣ ነፍስ ሁሉ ይጨነቃል /2/
ጻጽቁን ሊያከብር ኃጥኡን ሊቀጣ ኃጥአን ሁሉ ያለቅሳሉ
መለከት ሲነፋ ነጐድጓድ ሲሰማ በግራህ ይቆማሉ/2/
ክርስቶስ ሲገለጥ በሚያስደንቅ ግርማ
ቅዱስ ቃሉን ሰምተው ያመኑ
አምላክ ሆይ ማረን
የፀኑ በኪዳኑ /2/አብረው በቀኙ ይቆማሉ
ማረን አምላክ ይቅር በለን
ከኃዘን ይሰወራሉ /2/
የነበረው ሁሉ ሲሆን እንልነበር
መሐሪ ጌታ ፈጣሪያችን
ተነሥተው ሲቆሙ ሙታን ከመቃብር
ይድረስህ ልመናችን /2/
ፀሐይ ስተጨልም ሰማያትም ሲያልፉ
በዚያች ግሩም ቀን እባክህ
ምድር ቀውጢ ስትሆን ቀላያት ሲጠፉ
አዝ… አቁመን በቀኝህ/2/
ፍጥረት ሲናድ ሲርድ ግርማው እያስፈራው
103. አቤት የዚያን ጊዜ
የአዳም ዘር በሙሉ ሲቆም ከነሥራው
ቅኝት - ትዝታ
ማነው የሚገኘው በጐ ምግባር ሠርቶ
542-223-242-2 211-113-142-2
ቅዱሳንን መስሎ በሃይማኖት ጽንቶ
111 33 13-22 111 33-13-3
አዝ…
በምድራዊ ሕይወት ትሩፉት የሠሩ 444 5513 522 222-2
ጻድቃን ሲደሰቱ ተግተው ሲዘምሩ አቤት የዚያን ጊዜ ክርስቶስ ሲመጣ
ኃጢአት ሲጠፋቸው የሚሰወሩበት ትንሹም ትልቁም /3/ መድረሻውን ሲያጣ
እኛስ ከየት ይሆን የምንገኝበት ከምሥራቅ ከምዕራብ ከሰሜን ከደቡብ
አዝ… ነፋሳት ሲላኩ/3/ መዓትን ለማዝነብ
ሰማይና ምድር በአንድ ሲዋሐዱ
102. አንድ ቀን አለ
የት ይሆን መድረሻው/3/ የት ይሆን መንገዱ
ቅኝት - ትዝታ
2-324 4 21233322 2-324-4 አዝ…
49
እንደ ቁራ ጠቁሮ/3/ ፅልመትን ተላብሶ 1-322 54 2-13-333-3
ገነትን ሲያገኙ ጻድቃን በሥራቸው ብርሃን ወጣ ከመስቀሉ የሚያንጸባርቅ
51
54 51 513 24-4 52-4-52-332-2
52 4 52 2 3131 11131 11131
54 51 513 24-4 52-4-52-332-2
ጊዩርጊስ በዚያች ቀን ከፈተናው አንፃር
ስለሃይማኖቱ የታየው ምን ነበር
52
ነነዌን ሊያቃጥል የወረደው እሳት /2/ እንድትደርሽልኝ በመከራ ጊዜ
ተመልሶ አረገ /2/ በሐዘን በጸሎት /2/ መከራን ያየ ሰው መቼም አይጨክንም
ስለሆነ ከልብ የሀዘናቸው ምንጩ /2/ አትጨክኝብኝ አደራሽን ማርያም
ነበር እንደራሔል /2/ እንባን እየረጩ /2/ አደራሽን አደራሽን ማርያም
ለነነዌ ሰዎች ደስታን ያበሰረ/2/ አዝ…
ጋሻና ጦራቸው /2/ ጾም ጸሎት ነበረ /2/ አቤት የዚያን ጊዜ ያየሽው መከራ
እንኳን የሰው ልጆች እንሰሳት ሳይቀሩ/2/ ያለቀሽው ልቅሶ ጭራሽ አይወራ
በዮናስ ስብከት/2/ ጾም ጸሎት ተማሩ /2/ የአማኑኤል እናት አንቺ መከረኛ
እድሜሽን ጨረሽው ሆነሽ ኃዘንተኛ
ኃዘንተኛ ሆነሽ ኃዘንተኛ
አዝ…
53
ለሦስት ዓመት ከስድስት ወራት ሙሴም ከመቃብር ወደ መኖሪያው
እንዴት አለቀልሽ የበረሃው ቦታ አዝ…
የጨለማው ጥልቀት የአራዊት ሁካታ ስላስደነቃቸው ግሩም ተአምራቱ
እንግዲህ ጠብቂኝ ድንግል የእኔ እመቤት ይህን ምሥጢር አይተው ተሰነባበቱ /፪/ 2x
ተወስጄ እንዳልቀር ከዘላለም ሕይወት
ጨምሪልኝ እድሜ በጎ እንድሰራበት
ለንስሐ አብቂኝ በነፍሴ እንዳልሞት/3/
55
በእውነት የታደለች የእግዚአብሔር ሙሽራ አንተ ነህ ክብራችን የቤታችን ፍቅር
አዝ...
ነፍሳችሁ በሰማይ እርግብ ትመስላለች
ነይከልጅሽ ጋራ እመቤታችን
ከመላእክት ጋራ ዛሬ ዘምራለች /2/
እንድታሟይልን የጎደለውን
እልል እልል በሉ ክርስቲያኖች ሁሉ
ንገሪው ለልጅሽ ባዶው እንዲሞላ
ያበራ ጀመረ ሙሽራው ጸዳሉ
በረከት የእርሱ ነው ቤታችንን ይሙላ
ያበራ ጀመረ ሙሽሪት ጸዳሏ
አዝ...
አዝ...
በጎደለው ሁሉ እየጨመርሽልን
ከክርስቶስ ፍቅር እንዴት ይርቃል ሰው
ቤታችንን ሁሉ ሙይው እናታችን
ሥጋና ደሙን ሳይሳሳ ለሰጠው
ለአገልጋዮቹም ድንግል ንገሪያቸው
የመንፈስ ቅዱስ ሕፃናት በመሆን
ጠርተን እንዳናፍር ጋኖቹን ይሙላቸው
በሥጋ ወደሙ መቀደስ አለብን /2/
አዝ...
አዝ...
በእግዚአብሔር ተባርኮ የመኖር ምስጢር
የዘለዓለም ሕይወት ያሰጣል ፍቅር
ሥጋውን ፍሪዳ ደሙን መጠጥ አድርጎ
ሰጥቶናልና አማኑኤል ሕይወቱን ሠውቶ /2/
አዝ...
56