Professional Documents
Culture Documents
1
1
በጉለሌ ክ/ከተማ ሠላምና ፀጥታ አስተዳደር ጽ/ቤት የ 2016 በጀት አመት የ 1 ኛ ሩብ አመት
ክትትልና ድጋፍ ለወረዳዎች የተዘጋጀ ቼክሊስት!
1. የ 2015 ማጠቃለያ በጀት አመት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማን በተመለከተ፡
1.1. የ 2015 በጀት አመት እቅድ አፈጻፀም እንደ ጽ/ቤትና ከባለድርሻ አካላት ጋር የጋራ ስለመደረጉ-----
የተሳተፉ ፈፃሚወች-------የተሳተፉ ባለድርሻ አካላት-------
1.2. ቃለ-ጉባኤ እና አቴንዳንስ ስለመኖሩ--------
3.4. የአስተያየት መስጫ ስርአት ስለመዘርጋቱ (አስተያየት መስጫ መዝገብና ሳጥን እንዲሁም ቅፃቅፅ
ስለመዘጋጀቱ------ግልፅ በሆነ ቦታ ስለመቀመጡ -----------
3.5. የቅሬታ ስርአት ስለመዘርጋቱና የቅሬታ ቅፃቅፅ /ቅፅ 01-04/ ስለመዘጋጀቱ እንዲሁም ግልፅ በሆነ ቦታ
ስለመቀመጡ-----------
4. የተለያዩ አደረጃጀቶችን በተመለከተ፡
4.1. የአቻ ሰራተኛ ፎረም በአዲስ መልክ ስለመደራጀቱና በየሳምንቱ ውይይት ስለማደረጉ ------
4.2. እንደ ጽ/ቤት የጄኔራልካውንስሉ በአዲስ መልክ ስለመደራጀቱና በየሁለት ሳምንቱ ውይይት ስለ
ማደረጉ---------------
4.3. ሰላም ምክር ቤት መልሶ ስለመደራጀቱ እና ወደ ስራ ስለ መግባቱ የሰመሪት መረጃ ሰለመኖሩ -------
4.4. የሰላም ሰራዊት የደብ ልብስ ከመስለበስ አንፃር በወረዳው ሰፖንሰር በማፈላለግ የለበሱ አበላት
ብዛት……….የለበሱ ብዛት……….
4.5. የሐይማኖት ተቃማት የጋራ ምክር ቤት ስለመቋቋሙ እና ወደ ስራ ስለመግባቱ-------
4. የማህበራት አደረጃጀት፤
የሴት ማህበር አባላት ብዛት ………….
7.1. የጽ/ቱ ኃላፊ ለቡድን መሪ በየወሩ የስራ ቼክሊስት አዘጋጅተው ክትትልና ድጋፍ በማድረግ ግብረ-መልስ
መስጠት ስለመቸሉ----------
7.2. ቡድን መሪው ለፈፃሚዎች በየወሩ የስራ ቼክሊስት አዘጋጅተው ክትትልና ድጋፍ በማድረግ ግብረ-መልስ
መስጠት ስለመቸሉ-----