Professional Documents
Culture Documents
Vol. 5 June 2010
Vol. 5 June 2010
ቅፅ ፭ ሰኔ ፪ሺ፲
Vol. 5 June 2010
ዋና አዘጋጅ
ጋሻዬ ቢያዴግ (LLB, LLM) (የህግ ጥናትና ምርምር አስተባባሪ)
4. በኢትዮጽያ የወንጀል ፍትህ አስተዲዯር ውስጥ በጊዜ ቀጠሮ መፇቀዴ ወይም በዋስትና
መከልከል፣ በጥበቃ ስር ማቆየት የጽንሰ ሀሳብ ይዘትና ክርክር አመራር .............................. 57
ሰለሞን ጎራው
7. ተከሳሽ በሌለበት የወንጀል ክርክር ስለማዴረግ፡ ህጉና አፇፃፀሙ በአማራ ክልል ፍርዴ
ቤቶች ................................................................................................................................. 164
ታፇሰች ወልዳ
10. የመሬት ይዞታ ይገባኛል እና የይርጋ መከራከሪያ በአማራ ብሔራዊ ክልል የመሬት አዋጅ
ከፌዯራል መንግስት የህግ ማዕቀፍ አንጻር ............................................................................ 236
ጋሻዬ ቢያዴግ
የዋና ዳይሬክተር መልዕክት
ባሇፉት ሁሇት ዓመታት የባሇድርሻ ፍላጐት እና ጥያቄ እንዲሁም በኢንስቲትዩቱ መነሻነት በ50
ርዕሰ ጉዳዩች ላይ የጥናትና የምርምር ስራ በማከናወን የህግ መጽሄት ቁጥር 1 እና 2,3,4
ጥቅም ላይ እንዲውል ጥረት ተደርጓል፡፡ ይህም ሇክልለ የፍትህ ስርዓት መሻሻል ጉልህ
አስተዋፅኦ አበርክቷል፡፡ በዚህ በጀት ዓመትም የጥናትና የምርምር ስራዎች የተሰሩ ሲሆን
በኢዲቶሪያል ቦርድ ከሚታወቁና ከሚያግባቡ የጥናትና የምርምር ስራዎች መስፈርትና መሇኪያ
አንፃር ታይተውና ተመርምረው ተቀባይነትና ይሁንታ አግኝተው ሇህትመት ብቁ ናቸው የተባለ
የምርምር ስራዎችን በዚህ መፅሄት በማሳተም የኢንስቲትዩቱ ሇ5ኛ ጊዜ የሆነውን ቁጥር 5
የህግ መፅሄት በአክብሮት ስናቀርብ በታላቅ ደስታ ነው፡፡ በመሆኑም ይህን ስራ የሰሩትን
የውስጥና የውጭ ተጋባዥ ተመራማሪዎች በአርትኦት የተሳተፉት ሙህራንና የኢዲቶሪያል
ቦርድ አባላት በራሴና በኢንስቲትዩቱ ስም ከፍ ያሇ ምስጋናየን እያቀረብኩ ሇአንባቢያን መልካም
ንባብ እንዲሆንላችሁ ልባዊ ምኞቴን ሇመግሇፅ እዋዳሇሁ፡፡
አመሰግናለሁ!