Professional Documents
Culture Documents
Letters 444
Letters 444
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለሚመከለተውሁሉ
ጉዳዩ፡-የማማከርአገልግሎትማስረጃስለመስጠት
1. በአካዳሚማቋቋሚያደንብዝግጅትናትግበራ
2. በአካዳሚውመዋቅርዝግጀትናትግበራ
3. በአሰልጣኞችእናበተመራማሪዎችጥቅማጥቅምፓኬጅዝግጅትናትግበራ
4. በስልጠናፖሊሲእናፕሮስጀርዝግጀትናትግበራ
5. በመመሪያዎችእናዕቅዶችዝግጅእናትግበራ
በአጠቃላይከላይ
5 በተዘረዘሩጉዳዮችላይለአካዳሚውየማማከርአገልግሎትበብቃትመስጠታቸውንእየገለጽንመልካሙንሁሉ
እንመኝላቸዋለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ትምህርትና ስልጠና ማስ/ዳይሬክቶሬት
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ማስታወቂያ
በ 2015 በጀት ዓመት በመጀመሪያ ዲግሪና በሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራም ትምህርት መማር ለሚትፈልጉ ሰራተኞች
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ በ 2015
በጀት ዓመት በመጀመሪያ ዲግሪና በሁለተኛ ዲግሪ በመደበኛና በክረምት መርሃ
ግብር በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲት ለማስተማር ለአካዳሚያችን ከክልሉ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ቢሮ
በተሰጠዉ ኮታ መሰረት መማር የሚፈልጉ ሰራተኞችን አወዳድረን እንድንልክ በቁጥር ደኢ ጠ / 03/42/31/1760 በቀን
06/07/2014 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ ተገልጾልናል፡፡ በዚሁ መሰረት መስፈርቱን የሚታሟሉና ትምህርቱን መማር
የምትፈልጉ ሰራተኞች ከ 09/07/2014 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 15/07/2014 ዓ.ም ድረስ የሰዉ ሀብት
//
አስ ል ዳይሬክቶሬት በመቅረብ እንድትመዘገቡ እናስታዉቃለን፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
//
የሰዉ ሀብት አስ ል ዳሬክቶሬት
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከ 28/07/2014 ዓ/ም ጀምሮ ለስራ ጉዳይ ወደ ሌላ አካባቢ ስለሚሄድ እስክመለስ ድረስ የሰው ሀብትአስ/
ል/ዳይሬክቶሬት ሥራን በሥራዎ ላይ ደርበው እየሰሩ እንዲቆዩ የተወከሉ መሆኑን አስታዉቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለፋ/ግ/ዳይሬክቶሬት
ለዕቅድ ዝ/ክ/ግ/ዳይሬክቶሬት
ለጠቅ/አገ/ዳይረክቶሬት
ለሰዉ ሀ/አስ/ል/ዳይሬክቶሬት
ለተ/አገ/ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ማስታወቂያ
በ 2015 በጀት ዓመት በመጀመሪያ ዲግሪና በሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራም ትምህርት መማር ለምትፈልጉ ሰራተኞች
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ በ 2015
በጀት ዓመት በመጀመሪያ ዲግሪና በሁለተኛ ዲግሪ በመደበኛና በክረምት
መርሃ ግብር በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲት ለማስተማር ለአካዳሚያችን ከክልሉ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት
//
የሰዉ ሀብት አስ ል ዳሬክቶሬት
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለኢንፎሊንክ ኮሌጅ
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ አካዳሚዉ ከተለያዩ የመንግስትና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር በመተባባር
የሀሰተኛ ትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ እየሰራ ይገኛል፡፡
በመሆኑም በኢንፎሊንክ ኮሌጅ የተማሩ የአካዳሚያችን ሰራተኞች ሙሉ መረጃ የያዘ………..ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ
አድርገን የላክን መሆኑን እየገለጽን ሰራተኞቹ በኮሌጃችሁ የተማሩና የተመረቁ መሆናቸዉን ማረጋገጫ እንዲትሰጡ በአክብሮት
እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደአአ
አዳማ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ አካዳሚዉ ከተለያዩ የመንግስትና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር በመተባባር
የሀሰተኛ ትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ እየሰራ ይገኛል፡፡
በመሆኑም በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የተማሩ የአካዳሚያችን ሰራተኛ ሙሉ መረጃ የያዘ………..ገጽ ከዚህ ደብዳቤ
ጋር አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እየገለጽን ሰራተኛዉ በዩኒቨርሲቲያችሁ የተማሩና የተመረቁ መሆናቸዉን ማረጋገጫ
እንዲትሰጡ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ አካዳሚዉ ከተለያዩ የመንግስትና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር በመተባባር
የሀሰተኛ ትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ እየሰራ ይገኛል፡፡
በመሆኑም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተማሩ የአካዳሚያችን ሰራተኞች ሙሉ መረጃ የያዘ………..ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን
የላክን መሆኑን እየገለጽን ሰራተኞቹ በዩኒቨርሲቲያችሁ የተማሩና የተመረቁ መሆናቸዉን ማረጋገጫ እንዲትሰጡ በአክብሮት
እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ
አዲስ አበባ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ አካዳሚዉ ከተለያዩ የመንግስትና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር በመተባባር
የሀሰተኛ ትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ እየሰራ ይገኛል፡፡
በመሆኑም በሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ የተማሩ የአካዳሚያችን ሰራተኞች ሙሉ መረጃ የያዘ……… ..ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ
አድርገን የላክን መሆኑን እየገለጽን ሰራተኞቹ በዩኒቨርሲቲያችሁ የተማሩና የተመረቁ መሆናቸዉን ማረጋገጫ እንዲትሰጡ
በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለፉራ ኮሌጅ
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ አካዳሚዉ ከተለያዩ የመንግስትና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር በመተባባር
የሀሰተኛ ትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ እየሰራ ይገኛል፡፡
በመሆኑም በፉራ ኮሌጅ የተማሩ የአካዳሚያችን ሰራተኞች ሙሉ መረጃ የያዘ………..ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን የላክን
መሆኑን እየገለጽን ሰራተኞቹ በኮሌጃችሁ የተማሩና የተመረቁ መሆናቸዉን ማረጋገጫ እንዲትሰጡ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደአአ
ለግራንድ ኮሌጅ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ አካዳሚዉ ከተለያዩ የመንግስትና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር በመተባባር
የሀሰተኛ ትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ እየሰራ ይገኛል፡፡
በመሆኑም በግራንድ ኮሌጅ የተማሩ የአካዳሚያችን ሰራተኞች ሙሉ መረጃ የያዘ………..ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን
የላክን መሆኑን እየገለጽን ሰራተኞቹ በኮሌጃችሁ የተማሩና የተመረቁ መሆናቸዉን ማረጋገጫ እንዲትሰጡ በአክብሮት
እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
የደቡብ አመራር አካዳሚ በኦዲት ዳይሬክቶሬት II የስራ መደብ ላይ በቁጥር ደአአ 001/39/1825 በቀን 01/10/2013 ዓ.ም ለደረጃ እድገት በወጣዉ መስታወቂያ
መሰረት የተወዳዳሪዎች ዉጤት ከታች በሰንጠረዥ ላይ እንደሚከተለዉ ተመላክቷል፡፡
ተ. የተወዳዳሪዎች አሁን የያዘዉ የሥራ መደብ የመወዳደሪያ መስፈርትና የተሰጠ ነጥብ(ከ 100%) የነጥብ የነጥብ ደረጃ
ቁ ሙሉ ስም መጠሪያ ድምር
የመደብ መ/ቁጥር ደረጃ ደመወዝ የስራ አፈጻጸም የደረጃ የማህደር የበላይ ኃላፊ ጾታ
(ከ 60%) ቅርበት ጥራት አስተያዬት (4%)
(20%) (10%) (10%)
1 ወ/ሮ ብርቄ ደመቀ ዳምጤ የዕቅድ ዝ/ክ/ግ 34/ሀዋ--07-7 XII 8705 54.07 8 10 8.7 3.23 84 1 ኛ ያለፉ
ባለሙያ VI
2 አቶ እንዳልካቸዉ ከበደ ለማ አካዉንታንት VI 34/ሀዋ--08-4 XII 8705 54.24 8 10 8.5 0 80.74 ያላለፉ
3 ወ/ሮ ሁላገርሽ ዘዉዱ ካሳ አካዉንታንት III 34/ሀዋ--08-5 XI 6193 55.52 0 10 9.5 3.00 78.02 ያላለፉ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
የደቡብ አመራር አካዳሚ በደረጃ እድገት በሾፌር I የስራ መደብ ላይ በወጣዉ መስታወቂያ የተወዳዳሪዎች ፈተና ዉጤት
ተ. የተወዳዳሪዎች አሁን የያዘዉ የሥራ መደብ የመወዳደሪያ መስፈርትና የተሰጠ ነጥብ(ከ 100%) የጾታ የነጥብ የነጥብ ምርመራ
ቁ ሙሉ ስም መጠሪያ የመደብ መ/ቁጥር ደረጃ ደመወዝ የስራ የተግባር የደረጃ የማህደር (4%) ድምር ደረጃ
አፈጻጸም ፈተና ቅርበት ጥራት
(ከ 60%) (ከ 25%) (10%) (5%)
1 ከበደ ሃጂሶ ቡላሞ የትራንስፖርት 34/ሀዋ--010-4 VIII 3357 53.379 23 0 5 0 81.379 1 ኛ ያለፈ በፈቃዳቸዉ
ስምሪት ሰራተኛ ከደረጃ ዝቅ
III ብለዉ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
የተወዳደሩ
በመሆኑ የደረጃ
ቅርበት 0
ተሰጥቷል
2 አሸናፊ አየለ አትክልተኛ II 34/ሀዋ--010-98 III 1731 49.8 19.5 3 5 0 77.3 2ኛ
ዮንጦራ ያለፈ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
የአካዳሚያችን ባልደረባ የነበሩት አቶ አፈወርቅ ዮሐንስ ወደ ሲዳማ ብ /ክ/መንግስት ስፖርት ቢሮ የሄዱ ስለሆነ
ዘርፎች/ዳይሬክቶሬቶች/የስራ ክፍሎች በስማቸዉ የወሰዱት የመንግስት ሀብትና ንብረት መኖሩ እና አለመኖሩን ከዚህ
በታች በተመለከተዉ ሰንጠረዥ መሰረት እንዲያረጋግጡልን እንጠይቃለን፡፡
ተ.ቁ የዘርፍ/ዳይሬክቶሬት ስም የሚፈለግባቸዉ ንብረት የኃላፊ ፊርማ ቀን ምርመራ
የለባቸዉም አለባቸዉ
1 ዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
2 የኦዲት ዳይሬክቶሬት
3 የግዥና ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት
4 የንብረት አስ/የጠቅ/አገ/ዳይሬክሬት
5 ገንዘብ ያዥ
6 የቤተ-መጽሐፍትና ዶክ/አገልግሎት
7 የሰዉ ሀብት አስ/ል/ዳይሬክቶሬት
ማሳሰቢያ
1. የስራ ኃላፊዎች ይህንን ከመፈረማችሁ በፊት አስፈላጊዉን መረጃ በስራቸዉ ከሚገኙት ኃላፊዎች ማረጋገጫ
ማግኘት አለባቸዉ፡፡
2. ማንኛዉም ኃላፊ በቅጹ ላይ ፊርማዉን ሲያኖር ተጠያቂ መሆኑን ተገንዝቦ ከመፈረሙ አስቀድሞ ሰራተኛዉ
በክፍሉ ንብረት እንደሌለበት በደንብ ማረጋገጥና ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርበታል፡፡
3. ይህ ፎርም በ 3 ኮፒ ተዘጋጅት ዋናዉ ለአስረካቢ ሰራተኛ ሲሰጥ ሁለተኛዉ ከሰራተኛዉ ማህደር ጋር የሚያያዝ
ሲሆን 3 ኛዉ ለሪከርድ ክፍል በመረጃነት ተመዝግቦ ይያዛል፡፡
4. ከላይ በተራ ቁጥር 1-3 በተገለጹት ላይ ጥንቃቄ ሳይደረግ ቀርቶ ሰራተኛዉ ከተሰናበተ በኋላ የተሰናበተዉ /ችዉ
ሰራተኛ ባለእዳ ሆኖ/ሆና ቢገኝ የፈረመዉ ተጠያቂ ይሆናል፡፡
5. ስማቸዉ ከዚህ በላይ የተጠቀሰዉ/ችዉ የተቋሙ ባልደረባ መ/ቤቱ ዉስጥ በነበሩበት ወቅት ከስራ ክፍላቸዉ
ለመንግስት ስራም ሆነ ለግል የተረከቡት የመንግስት ንብረት ቢኖር የንብረቱ ዓይነትና የገንዘቡ መጠን በስራ
ክፍላችሁ አቅጣጫ ባለዉ ስፍራ ላይ በማመልከት በፊርማችሁ እንድታረጋግጡ እያሳሰብን ሰራተኛዉ ይህንን
ክሊራንስ አዙረዉ እንዲያስፈርሙ ከሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት የተሰጣቸዉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ በመጀመሪያ ዙር የብልጽግና ፓርቲ አባላት ግንባታ መድረክ ላይ የሚሳተፉ አባላት ስም
ዝርዝርና የደመወዝ መጠን የሚገልጽ ደብዳቤ እንድንልክ መጠየቃችሁ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሰረት፣
1. አቶ ዘነበ ዛፉ የትምህርትና ስ/ማስ/ ዳ/ዳይሬክተር ሲሆኑ የወር ደመወዝ ብር 12579 (አስራ ሁለት ሺህ
አምስት መቶ ሰባ ዘጠኝ ብር)
2. አቶ መስፍን ጮራሞ የግዥና ፋይናንስ ዳ/ዳይሬክተር ሲሆኑ የወር ደመወዝ ብር 11719(አስራ አንድ ሺህ ሰባት
መቶ አስራ ዘጠኝ ብር)
3. ወ/ሮ ጌጥነሽ አስፋው የሰዉ ሀብት አስ/ ልማት ዳ/ዳይሬክተር ሲሆኑ የወር ደመወዝ ብር 11719(አስራ አንድ
ሺህ ሰባት መቶ አስራ ዘጠኝ ብር)
4. አቶ ገረመዉ ስሜ ከፍተኛ የምርምር ባለሙያ ሲሆኑ የወር ደመወዝ ብር 11305(አስራ አንድ ሺህ ሶስት መቶ
አምስት ብር)
5. አቶ ጳዉሎስ ባሳ የመካከለኛ አመራር ስ/ፕ/ቡ/መሪ ሲሆኑ የወር ደመወዝ ብር 11305(አስራ አንድ ሺህ ሶስት
መቶ አምስት ብር)
6. አቶ ሳሙኤል ኤልያስ የከፍተኛ አመራር ስ/ፕ/ቡ/መሪ ሲሆኑ የወር ደመወዝ ብር 10521(አስር ሺህ አምስት
መቶ ሃያ አንድ ብር)
7. አቶ ዮሴፍ አፋማ የኮሙኒኬሽን ባለሙያ ሲሆኑ የወር ደመወዝ ብር 8705 (ስምንት ሺህ ሰባት መቶ አምስት
ብር)
8. አቶ ያሬድ በቀለ የግዥ ባለሙያ ሲሆኑ የወር ደመወዝ ብር 6193 (ስድስት ሺህ አንድ መቶ ዘጠና ሶስት ብር)
9. አቶ ሰለሞን ቡቻቻ ፎቶኮፒ ሰራተኛ ሲሆኑ የወር ደመወዝ ብር 2344 (ሁለት ሺህ ሶስት መቶ አርባ አራት
ብር) መሆኑን እንገልጣለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሆሳዕና
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ ቀደም ሲል የመ/ቤታችን ባልደረባ የነበሩት አቶ ታደለ ማሞ ፋይል (ማህደር) በፖስታ አሽገን
እንድንልክ በቁጥር ሆ/ከ/አ/ኢ/ል/938/2014 በቀን 25/05/2014 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መጠየቃችሁ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት አቶ ታደለ ማሞ ፋይል…………ገጽ ከዚሁ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን በአቶ ታደለ ማሞ እጅ በፖስታ አሽገን የላክን
መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
+
ደአአ
ለሰ/ሀ/ል/ ዳይሬክቶሬት
ደ/አ/አ
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለጠቅላላ/አ/ን/አ/ዳይሬክቶሬት
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ አካዳሚዉ ከተለያዩ የመንግስትና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር በመተባባር
የሀሰተኛ ትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ እየሰራ ይገኛል፡፡
በመሆኑም በብቃት ማረጋገጫ ኤጀንሲ COC የተፈተኑ የአካዳሚያችን ሰራተኞች ሙሉ መረጃ በቁጥር ደአአ /001/43/2019
በቀን10/12/2013 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ የላክን ሲሆን እስካሁን መረጃ ስላልተላከ በድጋሚ የአካዳሚያችን ሰራተኞች ሙሉ
መረጃ የያዘ………..ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እየገለጽን ሰራተኞቹ በኤጀንሲያችሁ COC የተፈተኑ
መሆናቸዉን ማረጋገጫ እንዲትሰጡ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ጉዳዩ፤ የ 2014 በጀት ዓመት የሰራተኞች የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ዕቅድ ስለመጠየቅ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ የመስሪያ ቤቱን ዕቅድ መሰረት በማድረግና በተቻለ መጠን
የሰራተኛዉን ፊላጎት በማመዛዘን በሚዘጋጀዉና ሰራተኛዉም እንዲያወቀዉ በሚደረግ ፕሮግራም መሰረት በበጀት ዓመቱ ዉስጥ
መሰጠት እንዳለበት የመንግስት ሰራተኞች አዋጅ ይደነግጋል፡፡
በዚሁ መሰረት የስራ ክፍላችሁን ዕቅድና የሰራተኞችን ፊላጎት በማመዛዘን የ 2014 በጀት ዓመት የሰራተኞች የዓመት ዕረፍት
ፈቃድ ፕሮግራም እስከ 05/02/2014 ዓ.ም ድረስ እንድታቀርቡ እየጠየቅን የዓመት ዕረፍት ፈቃድ መወጫ ፕሮግራም እስከ ሰኔ
30/2014 ዓ.ም ድረስ መሆኑን እንገልጻለን ፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
የአካዳሚያችን ባልደረባ የሆኑት አቶ በረከት ረጋሳ በኮሌጃችሁ ለሚትቀጠረዉ ለወ /ሪት ሞኒካ ግርማ ዋስ መሆን እንዲችል ቋሚ
ሰራተኛ መሆኔና የወር ደመወዜ ተጠቅሶ የዋስትና ደብዳቤ ይጻፍልኝ ሲሉ በቀን 09/03/2014 ዓ.ም በጻፉት ማመልከቻ
ጠይቀዋል፡፡
በዚሁ መሰረት አቶ በረከት ረጋሳ የአካዳሚያችን ቋሚ ሰራተኛ ሲሆኑ የወር ደመወዛቸዉ ብር 11305(አስራ አንድ ሺህ ሶስት መቶ
አምስት ብር) መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደአአ
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በሻሼመኔ ከተማ ከ 10/03/2014-13/03/2014 ዓ/ም ድረስ ለአራት
ቀን ለሰራተኞች የሰራተኛ ሥነ-ምግባርና የዲሲፕሊን አፈጻጸም መመሪያ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጨ ስልጠና
ለመስጠት በስልጠና የሚሳተፉ ሰራተኞች ስም ዝርዝር በቁጥር ደአአ/001/18/2225 በቀን 10/03/2014 ዓ.ም
በተጻፈ ደብዳቤ መተላለፉ ይታወቃል፡፡ ሆኖም የስምንት ሰራተኞች ስማቸዉ በስህተት ሳይተላለፍ የቀረ
ስለሆነ ከ 16/03/2014 ዓ.ም ጀምሮ ለእያንዳንዳቸዉ የአራት ቀን ዉሎ አበል እንዲከፈላቸዉ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለዕ/አስ/ልማት ዘርፍ
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በሻሼመኔ ከተማ ከ 10/03/2014-13/03/2014 ዓ/ም ድረስ ለአራት
ቀን ለሰራተኞች የሰራተኛ ሥነ-ምግባርና የዲሲፕሊን አፈጻጸም መመሪያ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጨ ስልጠና
ለመስጠት ዝግጅት መደረጉ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሰረት ከታች በስም ዝርዝር የተገለጹ ሰራተኞች ለ 4
ተካታታይ ቀናት በሻሼማኔ ከተማ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና የሚሳተፉ ስለሆነ ለእያንዳንዳቸዉ የአራት
ቀን ዉሎ አበል እንዲከፈላቸዉ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለዕ/አስ/ልማት ዘርፍ
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳሬክቶሬት
ደአአ
ለዕ/አስ/ልማት ዘርፍ
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በሻሼመኔ ከተማ ከ 10/03/2014-13/03/2014 ዓ/ም ድረስ ለአራት
ቀን ለሰራተኞች የሰራተኛ ሥነ-ምግባርና የዲሲፕሊን አፈጻጸም መመሪያ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጨ ስልጠና
ለመስጠት ታስቧል፡፡
በዚሁ መሰረት ለስልጠና ማስፈፀምያ የሚሆን በጀት የያዘ ኘሮፖዛል …..ገጽ ታይቶ እንዲፈቀድልን
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ ቀደም ሲል የመ/ቤታችን ባልደረባ የነበሩት የወ/ሮ ከድጃ ይመር ፋይል (ማህደር) በፖስታ
አሽገን እንድንልክ በቁጥር ትመል/9178/ሠ 1 ከ/3 በቀን 15/02/2014 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መጠየቃችሁ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት የወ/ሮ ከድጃ ይመር ፋይል…………ገጽ አባሪ ከዚሁ ደብዳቤ ጋር በቢሮኣችሁ የሪከርድና ማህደር ክፍል ሰራተኛ እጅ
በፖስታ አሽገን የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደአአ
ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የስንቅ ድጋፍ ለማድረግ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ስለሆነም ከዛሬ 8 00
፡ ጀምሮ ሁሉም የአካዳሚ ሰራተኞች በአካዳሚ ቅጥር ግቢ በመገኘት የስንቅ ዝግጅት ላይ
እንድትሳተፉ እናሳስባለን፡፡
አካዳሚዉ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ ቀደም ሲል የመ/ቤታችን ባልደረባ የነበሩት የአቶ ሳህሌ ሰርሚሶ ፋይል (ማህደር) በፖስታ
አሽገን እንድንልክ በቁጥር 77.SaSaH.18 በቀን 22/02/2014 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መጠየቃችሁ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት የአቶ ሳህሌ ሰርሚሶ ፋይል…………ገጽ ከዚሁ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን በቢሮኣችሁ የንብረት ያዥ ባለሙያ በሆኑት
በአቶ ሳህሌ ሰርሚሶ እጅ በፖስታ አሽገን የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደአአ
ሀዋሳ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንተደሞከረው የአካዳሚያችን ባልደረባ የሆኑት አቶ ተካልኝ ጉጆ በአካዳሚያችን ሾፌር ሆነዉ እየሰሩ
እንደሚገኙ የሚፈልጽ የድጋፍ ደብዳቤ እንዲፃፍላቸው በ 02/03/2014 ዓ/ም በጻፉት ማመልከቻ ጠይቀውናል፡፡
በዚሁ መሠረት አቶ ተካልኝ ጉጆ በአካዳሚያችን ሾፌር ሆነዉ እየሰሩ እንደሚገኙ እየገለጽን በእናንተ በኩል አስፈላጊውን ትብብር
እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንተደሞከረው የአካዳሚያችን ባልደረባ የሆኑት አቶ ጀማነህ ጃምቦ ፓስፖርት ለማውጣት የድጋፍ ደብዳቤ
እንዲፃፍላቸው በ 05/02/2014 ዓ/ም በጻፉት ማመልከቻ ጠይቀውናል፡፡
በዚሁ መሠረት አቶ ጀማነህ ጃምቦ የአካዳሚያችን ቋሚ ሠራተኛ መሆናቸውን እየገለጽን ፓስፖርት ማውጣት እንዲችሉ በእናንተ
በኩል አስፈላጊውን ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ አቶ አይናለም ፀጋዬ የአካዳሚያችን ሰራተኛ ሲሆኑ በአሁን ሰዓት ከባድ ህመም
አጋጥሟቸዉ በያኔት ጠቅላላ ሆስፒታል ተኝተዉ እየታከሙ ይገኛሉ፡፡ አቶ አይናለም ፀጋዬ ከዚህ በፊት ክልሉን በተለያዩ የኃላፊነት
ደረጃዎች ሲያገለግሉ የቆዩ መሆናቸዉ ይታወቃል፡፡ አሁን ላይ ከባድ ህመም አጋጥሟቸዉ በያኔት ጠቅላላ ሆስፒታል ተኝተዉ
እየታከሙ እንደሚገኙና የህክምና ወጪ ለመሸፈን የአቅም ችግር እንዳለባቸዉ በመግለጽ አካዳሚዉ ድጋፍ እንድያደርግላቸዉ በቀን
በመሆኑም አካዳሚዉ የሰራተኛዉን የህክምና ወጭ የመሸፈን አቅም ስለሌላዉ በጽ /ቤቱ በኩል ሰራተኛዉ አሁን ላይ የገጠማቸዉን
ከበድ ህመም ከግንዛቤ ዉስጥ በማስገባት የህክምና ወጭ ድጋፍ እንዲደረግላቸዉ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የዳይሬክቶሬቱን የ 2014 በጀት ዓመት የ 1 ኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
እንዲናቀርብ በቁጥር ደአአ/001/50/2129 በቀን 28/01/2014 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መጠየቃችሁ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት የሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት የ 2014 በጀት ዓመት የ 1 ኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት-------ገጽ
ከዚሁ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለኢንፎሊንክ ኮሌጅ
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ አካዳሚዉ ከተለያዩ የመንግስትና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር በመተባባር
የሀሰተኛ ትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ እየሰራ ይገኛል፡፡
በመሆኑም በኢንፎሊንክ ኮሌጅ የተማሩ የአካዳሚያችን ሰራተኞች ሙሉ መረጃ የያዘ………..ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ
አድርገን የላክን መሆኑን እየገለጽን ሰራተኞቹ በኮሌጃችሁ የተማሩና የተመረቁ መሆናቸዉን ማረጋገጫ እንዲትሰጡ በአክብሮት
እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ ኮድ 4-ደሕ 03258 የሆነ የአካዳሚያችን ተሽከርካሪ ለሥራ ጉዳይ ወደ አዲስ
አበባ እየሄደ እያለ መንገድ ላይ ስለተበላሸ ጥገና እንዲደረግ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዕቅድና አስ/ልማት ዘርፍ
ለንብረት አስ/ጠቅላላ አገ/ዳይሬክቶሬት
ለግዥና ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት
ለሰዉ ሀብት አስተዳደርና ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ ከሰኔ 01/2013 ዓ.ም ጀምሮ በደረጃ ዕድገት የኦዲት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር
ሆነዉ መመደብዎ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም የተመደቡበትን የስራ መደብ የስራ ዝርዝር መግለጫ -------ገጽ ከዚሁ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድረገን የሰጠን
ስለሆነ የተጣለብዎትን የስራ ኃላፊነት በታማኝነትና በታታሪነት እንዲወጡ እናሳስባለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ ሀብት አስተዳደርና ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ ከሰኔ 22/2013 ዓ.ም ጀምሮ በንብረት አስ/ጠቅ/አገ/ዳይሬክቶሬት ስር
አትክልተኛ ሆነዉ መቀጠርዎ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም የተመደቡበትን የስራ መደብ የስራ ዝርዝር መግለጫ -------ገጽ ከዚሁ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድረገን የሰጠን
ስለሆነ የተጣለብዎትን የስራ ኃላፊነት በታማኝነትና በታታሪነት እንዲወጡ እናሳስባለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ ሀብት አስተዳደርና ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ ከሰኔ 01/2013 ዓ.ም ጀምሮ በዝዉዉር ሾፌር ሆነዉ መመደብዎ ይታወቃል፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
በመሆኑም የተመደቡበትን የስራ መደብ የስራ ዝርዝር መግለጫ -------ገጽ ከዚሁ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድረገን የሰጠን
ስለሆነ የተጣለብዎትን የስራ ኃላፊነት በታማኝነትና በታታሪነት እንዲወጡ እናሳስባለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ ሀብት አስተዳደርና ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ፈተና ተፈትነዉ አብላጫ ዉጤት በማምጣትዎ የዝዉዉር ስምምነት ለደቡብ ብ /ብ/ሕ/ክ/መንግስት ትራንስፖርትና መንገድ
ልማት ቢሮ በቁጥር ደአአ/001/64/18/26 በቀን 01/10/2013 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ ተጠይቆ ስምምነቱን ከቢሮዉ በቁጥር
ትመል/8933/ሠ 4 ደ/4 በቀን 08/10/2013 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ ተገልጾልን ከ 01/10/2013 ዓ.ም ጀምሮ በአካዳሚያችን
በዝዉዉር ሾፌር ሆነዉ መመደብዎ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት ቀድሞ ከሚሰሩበት መስሪያ ቤት ከንብረትና ከዕዳ ነጻ መሆንዎን የሚገልጽ ህጋዊ ክሊራንስ እንዲያቀርቡ በቁጥር
ደአአ/001/33/1861 በቀን 17/10/2013 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መጠየቃችን ይታወቃል፡፡
ስለሆነም ቀድሞ ከሚሰሩበት መስሪያ ቤት ከንብረትና ከዕዳ ነጻ መሆንዎን የሚገልጽ ህጋዊ ክሊራንስ እስከ 30/11/2013 ዓ.ም
ድረስ እንዲያቀርቡ በድጋሚ እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ለደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ
ሀዋሳ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ አካዳሚያችን በቁጥር ደአአ/001/39/1645 በቀን 11/-08/2013 ዓ.ም
በሾፌር I የስራ መደብ ላይ በዝዉውር የሰዉ ሀይል ለማሟላት ማስታወቂያ ማዉጣቱ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሰረት
የመስሪያ ቤታችሁ ባልደረባ የነበሩት አቶ ዳዊት ጥላሁን በወድድሩ አሸናፊ በመሆን ወደ አካዳሚያችን ተዛዉረዉ እየሰሩ
የሚገኙ ሲሆን ህጋዊ ክሊራንስና የግል ማህደራቸዉ በፖስታ ታሽጉ በአቶ ዳዊት ጥላሁን እጅ እንዲላክ በአክብሮት
እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ስልክ +251 462205369 ፋክስ +251 46 212 2574 Email:- southmeles@gmail.com
Tell fax southmelesla@yahoo.com
ፖ.ሳ.ቁ/ P.O.Box 215
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት
Southern Nations Nationalities and Peoples Regional State
ደቡብ አመራር አካዳሚ
South Leadership Academy
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግልባጭ
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
በመሆኑም እርስዎ ከ 01/10/2013 ዓ.ም ጀምሮ በንብረት አስተዳደርና የጠቅላለ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ስር በመደብ መታወቂያ
ቁጥር 34/ሀዋ/010-5 በደረጃ VI ሾፌር I የስራ መደብ ላይ የወር ደመወዝ ብር 2799 (ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ዘጠና ዘጠኝ ብር )
እያገኙ የጥናትና ምርምር ዘርፍ ሾፌር ሆነዉ እንዲሰሩ የተወሰነ ስለሆነ የተጣለብዎትን የስራ ኃላፊነት በትጋትና በታማኝነት
እንዲወጡ አሳስባለሁ፡፡
የአካዳሚዉ ግዥና ፋይናንስ ዳይሬክቶሬትም የሰራተኛዉን የወር ደመወዝ ብር 2799 (ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ዘጠና ዘጠኝ ብር)
ከ 01/10/2013 ዓ.ም ጀምሮ ክፍያዉ እንዲፈጸም በዚህ ደብዳቤ ግልባጭ ታዟል፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ስለሆነም ቀድሞ ከሚሰሩበት መስሪያ ቤት ከንብረትና ከዕዳ ነጻ መሆንዎን የሚገልጽ ህጋዊ ክሊራንስ በአምስት የስራ ቀን ዉስጥ
እንዲያቀርቡ እንጠይቃለን፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከጽ/ቤታችሁ በቁጥር 16 ሠበ-33/377 በቀን 17/06/2013 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ የአካዳሚያችን ሰራተኛ የሆኑትን
አቶ ብርሃኑ ተሰማ ወደ መ/ቤታችሁ አዛዉራችሁ ማሰራት እንድትችሉ ስምምነታችንን እንድንገልጽ መጠየቃችሁ
ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት አቶ ብርሃኑ ተሰማ ወደ መ/ቤታችሁ ተዛዉረዉ ለመስራት ፊላጎት ካላቸዉ በእኛ በኩል ዝዉዉሩን
የማንቃወም መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግልባጭ
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
የፈተና ማስታወቂያ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ፉራ ኮሌጅ
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ አካዳሚዉ በ 2013 በጀት ዓመት ከተለያዩ የመንግስትና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት
ጋር በመተባባር የሀሰተኛ ትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ እየሰራ ይገኛል፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
በመሆኑም በፉራ ኮሌጅ የተማሩ የአካዳሚያችን ሰራተኞች ሙሉ መረጃ የያዘ………..ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን የላክን
መሆኑን እየገለጽን ሰራተኞቹ በኮሌጃችሁ የተማሩና የተመረቁ መሆናቸዉን ማረጋገጫ እንዲትሰጡ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደአአ
የንብረት አስተዳደርና የጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በወቅቱ ምላሽ ባለመስጠቱ በቁጥር ደመአአ/001/41/24/74 በቀን 08/05/2012 ዓ.ም
ለእቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ በተጻፈ ደብዳቤ በስራ ላይ ከፍተኛ ችግር እየገጠመን መሆኑን በመግለጽ በወቅቱ ወደ ትምህርት የሄዱ ሰራተኛች
ከሚያስረክቡ ሞተር ሳክሎች ዉስጥ ለፖስተኛ ሞተረኛ ቅድሚያ ተሰጥቶ የሞተር ሳይክ እንድሰጥ በተደጋጋሚ ቢጠየቅም እስካሁን ድረስ ምላሽ
ሊሰጥ አልተቻለም፡፡
በመሆኑም የአካዳሚዉ ማኔጅመንት ጥር ወር መጀመሪያ ላይ ባከሄደቡ ስብሰባ በሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት ላይ ቅድሚያ መፈታት
ያለበት ችግር በፖስተኛ ሞተረኛ የስራ መደብ ላይ በቋሚነት የሰዉ ሀይል እንዲሟላና የሞተር ሳይክል እንዲሰጥ ተወያይቶ በወሰነዉ መሰረት
የፖስተኛ ሞተረኛ የስራ መደብ ላይ በቋሚነት በዉስጥ ዝዉዉር ከመጋቢት 1/2013 ዓ.ም ጀምሮ የሰዉ ሀይል እንዲሟላ አድርጓል፡፡ ሆኖም
በስራ መደቡ ላይ በቋሚነት የተመደበ ሰራተኛ የተለያዩ ደብዳቤዎችን ለሚመለከተዉ አካል በወቅቱ ለማድረስና የተሰጣዉን ሃላፊነት በአግባቡ
ለመወጣት የሞተር ሳይክል ባለመኖሩ በግሉ ከፍተኛ ወጭ እያወጣና እየተቸገረ መሆኑን በተደጋጋሚ ለዳይሬክቶሬቱ ቅሬታ እያቀረበ ይገኛል፡፡
ስለዚህ ከአካዳሚ ወጭ ሆነዉ ለተለያዩ ተቋማት የሚሄዱ ደብዳቤዎችን በወቅቱ ለማድረስ ከፍተኛ ችግር እየገጠመን መሆኑን በድጋሚ እየገለጽን
አካዳሚዉ የፖስተኛ ሞተረኛ ስራ ያለ ሞተር ሳይክል መስራት አስቸጋሪ መሆኑንና የስራዉን አስፈላጊነት ከግምት ዉስጥ በማስገበት በሰራተኛዉና
በዳይሬክቶሬቱ በኩል በተደጋጋሚ ለሚጠየቀዉ ጥያቄ ተገቢ ምላሽ አንዲሰጥ በድጋሚ እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ በሰዉ ሀብት አስተዳደርና ልማት ዳይሬክቶሬት ስር የፖስተኛ ሞተረኛ የስራ
መደብ መኖሩ ይታወቃል፡፡ ከዚህ በፊት በፖስተኛ ሞተረኛ የስራ መደብ ላይ ተቀጥሮ ይሰራ የነበረዉ ሰራተኛ
በ 18/10/2010 ዓ.ም በደረጃ ዕድገት ሾፌር ሆኖ በማደጉ ምክንያት በመደቡ ላይ ቅጥር ሳይፈጸም በመቆየቱ ቅጥር
እስክፈጸም ድረስ ከጥበቃ ሰራተኛ በዉክልና ከ 11/01/2011 ዓ.ም ጀምሮ እስከ የካቲት 30 2013 ዓ.ም ድረስ የፖስተኛ
ሞተረኛ ስራዎችን እየሰራ የሚገኝ ቢሆንም ከሥራዉ ባህሪይ አንጻር በሀዋሳ ከተማ ለሚገኙ ተቋማት የተለያዩ
ደብዳቤዎችንና መልዕክቶችን በእግር ለሚመለከተዉ አካል በወቅቱ ለማድረስ አዳጋች በመሆኑ በዉክልና ለሚሰራዉ
ሰራተኛ የሞተር ሳይክል እንዲሰጥ በተደጋጋሚ የንብረት አስተዳደርና የጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ተጠይቆ ምላሽ
ማግኘት አልተቻለም፡፡
የንብረት አስተዳደርና የጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በወቅቱ ምላሽ ባለመስጠቱ በቁጥር ደመአአ/001/41/24/74 በቀን
08/05/2012 ዓ.ም ለእቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ በተጻፈ ደብዳቤ በስራ ላይ ከፍተኛ ችግር እየገጠመን መሆኑን
በመግለጽ በወቅቱ ወደ ትምህርት የሄዱ ሰራተኛች ከሚያስረክቡ ሞተር ሳክሎች ዉስጥ ለፖስተኛ ሞተረኛ ቅድሚያ
ተሰጥቶ የሞተር ሳይክ እንድሰጥ በተደጋጋሚ ቢጠየቅም እስካሁን ድረስ ምላሽ ሊሰጥ አልተቻለም፡፡
በመሆኑም የአካዳሚዉ ማኔጅመንት ጥር ወር መጀመሪያ ላይ ባከሄደቡ ስብሰባ በሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት ላይ
ቅድሚያ መፈታት ያለበት ችግር በፖስተኛ ሞተረኛ የስራ መደብ ላይ በቋሚነት የሰዉ ሀይል እንዲሟላና የሞተር ሳይክል
እንዲሰጥ ተወያይቶ በወሰነዉ መሰረት የፖስተኛ ሞተረኛ የስራ መደብ ላይ በቋሚነት በዉስጥ ዝዉዉር ከመጋቢት
1/2013 ዓ.ም ጀምሮ የሰዉ ሀይል እንዲሟላ አድርጓል፡፡ ሆኖም በስራ መደቡ ላይ በቋሚነት የተመደበ ሰራተኛ የተለያዩ
ደብዳቤዎችን ለሚመለከተዉ አካል በወቅቱ ለማድረስና የተሰጣዉን ሃላፊነት በአግባቡ ለመወጣት የሞተር ሳይክል
ባለመኖሩ በግሉ ከፍተኛ ወጭ እያወጣና እየተቸገረ መሆኑን በተደጋጋሚ ለዳይሬክቶሬቱ ቅሬታ እያቀረበ ይገኛል፡፡
ስለዚህ ከአካዳሚ ወጭ ሆነዉ ለተለያዩ ተቋማት የሚሄዱ ደብዳቤዎችን በወቅቱ ለማድረስ ከፍተኛ ችግር እየገጠመን
መሆኑን በድጋሚ እየገለጽን አካዳሚዉ የፖስተኛ ሞተረኛ ስራ ያለ ሞተር ሳይክል መስራት አስቸጋሪ መሆኑንና የስራዉን
አስፈላጊነት ከግምት ዉስጥ በማስገበት በሰራተኛዉና በዳይሬክቶሬቱ በኩል በተደጋጋሚ ለሚጠየቀዉ ጥያቄ ተገቢ ምላሽ
አንዲሰጥ በድጋሚ እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለንብረት አስ/ጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደአአ
አካዳሚዉ በቁጥር ደአአ/001/39/1399 በቀን 12/05/2013 ዓ.ም በፖስተኛ ሞተረኛ የስራ መደብ ላይ ለሰራተኞች
የዉስጥ ዝዉዉር ማስታወቂያ ለዉድድር ማወጣቱ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም እርስዎ ክፍት የሥራ መደብ የሚጠይቀዉን ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ አሟልተዉ የተሰጠዉን የመመዘኛ ፈተና
ያለፉ ስለሆነ ከ 01/07/2013 ዓ.ም ጀምሮ በአካዳሚያችን የሰዉ ሀብት አስተዳደርና ልማት ዳይሬክቶሬት ስር በደረጃ IV
በፖስተኛ ሞተረኛ የስራ መደብ ላይ በመደብ መታወቂያ ቁጥር 34/ሀዋ-09-10 ቀደም ሲል ይከፈልዎት የነበረዉን የወር
ደመወዝ ብር 1958 (አንድ ሺህ ዘጠኝ መቶ ሃምሳ ስምንት ብር) እያገኙ በዉስጥ ዝዉዉር ፖስተኛ ሞተረኛ ሆነዉ
እንዲሰሩ የተወሰነ ስለሆነ የተጣለብዎትን የሥራ ኃላፊነት በታታሪነትና በታማኝነት እንዲወጡ አሳስባለሁ፡፡
የአካዳሚዉ ግዥና ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት የሰራተኛዉን የወር ደመወዝ ብር 1958 (አንድ ሺህ ዘጠኝ መቶ ሃምሳ ስምንት
ብር) ከ 01/07/2013 ዓ.ም ጀምሮ ክፍያዉ እንዲፈጸም በዚህ ግልባጭ ታዟል፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
1. የስራ ኃላፊዎች ይህንን ከመፈረማችሁ በፊት አስፈላጊዉን መረጃ በስራቸዉ ከሚገኙት ኃላፊዎች ማረጋገጫ
ማግኘት አለባቸዉ፡፡
2. ማንኛዉም ኃላፊ በቅጹ ላይ ፊርማዉን ሲያኖር ተጠያቂ መሆኑን ተገንዝቦ ከመፈረሙ አስቀድሞ ሰራተኛዉ
በክፍሉ ንብረት እንደሌለበት በደንብ ማረጋገጥና ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርበታል፡፡
3. ይህ ፎርም በ 3 ኮፒ ተዘጋጅት ዋናዉ ለአስረካቢ ሰራተኛ ሲሰጥ ሁለተኛዉ ከሰራተኛዉ ማህደር ጋር የሚያያዝ
ሲሆን 3 ኛዉ ለሪከርድ ክፍል በመረጃነት ተመዝግቦ ይያዛል፡፡
4. ከላይ በተራ ቁጥር 1-3 በተገለጹት ላይ ጥንቃቄ ሳይደረግ ቀርቶ ሰራተኛዉ ከተሰናበተ በኋላ የተሰናበተዉ/ችዉ
ሰራተኛ ባለእዳ ሆኖ/ሆና ቢገኝ የፈረመዉ ተጠያቂ ይሆናል፡፡
5. ስማቸዉ ከዚህ በላይ የተጠቀሰዉ/ችዉ የተቋሙ ባልደረባ መ/ቤቱ ዉስጥ በነበሩበት ወቅት ከስራ ክፍላቸዉ
ለመንግስት ስራም ሆነ ለግል የተረከቡት የመንግስት ንብረት ቢኖር የንብረቱ ዓይነትና የገንዘቡ መጠን በስራ
ክፍላችሁ አቅጣጫ ባለዉ ስፍራ ላይ በማመልከት በፊርማችሁ እንድታረጋግጡ እያሳሰብን ሰራተኛዉ ይህንን
ክሊራንስ አዙረዉ እንዲያስፈርሙ ከሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት የተሰጣቸዉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የአካዳሚያችን ሰራተኛ የነበሩት ወ/ሮ አስቴር ከበደ በራስ ፈቃድ ጡረታ የወጡ
ስለሆነ 01/07/2013 ዓ.ም ጀምሮ የደመወዝ ክፍያ የተቋረጠ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ስልክ +251 462205369 ፋክስ +251 46 212 2574 Email:- southmeles@gmail.com
Tell fax southmelesla@yahoo.com
ፖ.ሳ.ቁ/ P.O.Box 215
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት
Southern Nations Nationalities and Peoples Regional State
ደቡብ አመራር አካዳሚ
South Leadership Academy
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግልባጭ
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግልባጭ
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከጽ/ቤታችሁ በቁጥር 16 ሠበ-33/377 በቀን 17/06/2013 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ የአካዳሚያችን ሰራተኛ የሆኑትን
አቶ ብርሃኑ ተሰማ ወደ መ/ቤታችሁ አዛዉራችሁ ማሰራት እንድትችሉ ስምምነታችንን እንድንገልጽ መጠየቃችሁ
ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት አቶ ብርሃኑ ተሰማ ወደ መ/ቤታችሁ ተዛዉረዉ ለመስራት ፊላጎት ካላቸዉ በእኛ በኩል ዝዉዉሩን
የማንቃወም መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሆኖም ከደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግስት ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ቢሮ በቁጥር ደኢ /ጠ 03/5/21/925 በቀን
11/06/2013 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለእኩል ስራ እኩል ክፍያ መርህን ለመተግበር በፌደራል ሲቪል
ሰርቪስ ኮሚሽን አስተባባሪነት የነጥብ ሥራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን ጥናት ተከናወኖ ወደ ሥራ ተግባር የተገበ መሆኑን
በመግለጽ አንዳንድ የወል የሥራ መደቦች በባህሪያቸዉ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተዘጋጀ የደረጃ ምደባ ደረቅ መስፈርት
መሰረት ደረጃ ተወስኖ በመተላለፉ የሾፌር የስራ መደብ ከሾፌር I-IV የተመደቡ የስራ መደቦች ደረጃ የተወሰነዉ
በተሸከርካሪ የመጫን አቅም መሰረት በማድረግ በሀገር አቀፍ ደረጃ በተቀመጠ መስፈርት መሆኑን በደብዳቤ ገልጸዋል፡፡
በዚሁ መሰረት እስከ 12 የሰዉ ሀይል የሚጭኑ ተሸከርካሪዎች ሾፌር መደብ በማንኛም የኃላፊነት ደረጃ ሳይለይ ሾፌር I
ለሥራ የተወሰነ ደረጃ VI መሆኑን በደብዳቤዉ ተገልጿል፡፡
በመሆኑም ከደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግስት ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ቢሮ በቁጥር ደኢ /ጠ 03/32/1420 በቀን
13/05/2012 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ በመ/መ/ቁ 34/ሀዋ-01-4 በኮንቨርሺን ሾፌር VIII ደረጃ VIII እንዲሁም
በመ/መ/ቁ 34/ሀዋ 01-8 ሾፌር VII ደረጃ VII ለዋና ዳይሬክተርና የዕቅድና አስተዳደር ዘርፍ ምክትል ኃላፊ ሾፌሮች
የተፈቀደዉ ከአሰራር ወጪ ሾፌር VIII እና ሾፌር VII ተብሎ የተጠና የስራ መደብ የሌለና በምዘና የማይታወቅ
ስለሆነ የተፈቀደዉ ደረጃ የተሰረዘ በመሆኑ በስታንደርዱ መሰረት ሾፌር I ደረጃ VI መሆኑ ታወቆ ለሥራ መደቡ
የተፈቀደዉ ደመወዝ መሰረት ታርሞ ማስተካከያ እንዲደረግ ከደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግስት ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት
ልማት ቢሮ በቁጥር ደኢ/ጠ 03/5/21/925 በቀን 11/06/2013 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ ታዟል፡፡
በዚሁ መሰረት ከ 11/06/2013 ዓ.ም ጀምሮ በስታንደርዱ መሰረት ሾፌር I ደረጃ VI በመ/መ/ቁጥር 34/ሀዋ-010- 5
ላይ የወር ደመወዝ ብር 2799(ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ዘጠና ዘጠኝ ብር ) እያገኙ የዋና ዳይሬክተር ሾፌር ሆነዉ
የተጣለብዎትን የሥራ ኃላፊነት በታታሪነትና በታማኝነት እንዲወጡ አሳስባለሁ፡፡
የአካዳሚዉ ግዥና ፋይናንስ ዳሬክቶሬትም የሰራተኛዉን የወር ደመወዝ ብር 2799(ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ዘጠና ዘጠኝ
ብር) ከ 11/06/2013 ዓ.ም ጀምሮ ክፍያ እንዲፈጽም በዚሁ ግልባጭ ደብዳቤ ታዟል፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግስት ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ቢሮ
ሀዋሳ
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለትምህርትና ስልጠና ዘርፍ
ለጥናትና ምርምር ዘርፍ
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለግዥና ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት
ለዕቅድ ዝ/ክ/ግ/ዳይሬክቶሬት
ለኦዲት ዳይሬክቶሬት
ለንብረት አስ/ጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ስልክ +251 462205369 ፋክስ +251 46 212 2574 Email:- southmeles@gmail.com
Tell fax southmelesla@yahoo.com
ፖ.ሳ.ቁ/ P.O.Box 215
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት
Southern Nations Nationalities and Peoples Regional State
ደቡብ አመራር አካዳሚ
South Leadership Academy
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
በዚሁ መሰረት ከ 11/06/2013 ዓ.ም ጀምሮ በስታንደርዱ መሰረት ሾፌር I ደረጃ VI በመ/መ/ቁጥር 34/ሀዋ-010- 6
ላይ የወር ደመወዝ ብር 3150(ሶስት ሺህ አንድ መቶ ሃምሳ ብር) እያገኙ የአካዳሚዉ ምክትል ዋና ዳሬክተርና የዕቅድና
አስተዳደር ልማት ዘርፍ ኃላፊ ሾፌር ሆነዉ የተጣለብዎትን የሥራ ኃላፊነት በታታሪነትና በታማኝነት እንዲወጡ
አሳስባለሁ፡፡
የአካዳሚዉ ግዥና ፋይናንስ ዳሬክቶሬትም የሰራተኛዉን የወር ደመወዝ ብር 3150 (ሶስት ሺህ አንድ መቶ ሃምሳ ብር)
ከ 11/06/2013 ዓ.ም ጀምሮ ክፍያ እንዲፈጽም በዚሁ ግልባጭ ደብዳቤ ታዟል፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግስት ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ቢሮ
ሀዋሳ
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለትምህርትና ስልጠና ዘርፍ
ለጥናትና ምርምር ዘርፍ
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለግዥና ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት
ለዕቅድ ዝ/ክ/ግ/ዳይሬክቶሬት
ለኦዲት ዳይሬክቶሬት
ለንብረት አስ/ጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
በቀን 19/03/2011 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ በመ/መ/ቁ 34/ሀዋ-004-27 ሾፌር II በደረጃ VII ላይ የትምህርትና
ስልጠና ዘርፍ ኃላፊ ሾፌር ሆነዉ በደረጃ ዕድገት መመደብዎ ይታወቃል፡፡
ሆኖም ከደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግስት ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ቢሮ በቁጥር ደኢ /ጠ 03/5/21/925 በቀን
11/06/2013 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለእኩል ስራ እኩል ክፍያ መርህን ለመተግበር በፌደራል ሲቪል
ሰርቪስ ኮሚሽን አስተባባሪነት የነጥብ ሥራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን ጥናት ተከናወኖ ወደ ሥራ ተግባር የተገበ መሆኑን
በመግለጽ አንዳንድ የወል የሥራ መደቦች በባህሪያቸዉ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተዘጋጀ የደረጃ ምደባ ደረቅ መስፈርት
መሰረት ደረጃ ተወስኖ በመተላለፉ የሾፌር የስራ መደብ ከሾፌር I-IV የተመደቡ የስራ መደቦች ደረጃ የተወሰነዉ
በተሸከርካሪ የመጫን አቅም መሰረት በማድረግ በሀገር አቀፍ ደረጃ በተቀመጠ መስፈርት መሆኑን በደብዳቤ ገልጸዋል፡፡
በዚሁ መሰረት እስከ 12 የሰዉ ሀይል የሚጭኑ ተሸከርካሪዎች ሾፌር መደብ በማንኛም የኃላፊነት ደረጃ ሳይለይ ሾፌር I
ለሥራ የተወሰነ ደረጃ VI መሆኑን በደብዳቤዉ ተገልጿል፡፡
በመሆኑም ከደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግስት ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ቢሮ በቁጥር ደኢ/ጠ 03/5/13/578 በቀን
22/02/2011 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ በመ/መ/ቁ 34/ሀዋ-004-27 እጥ-7 ደረጃ VII ለትምህርትና ስልጠና ዘርፍ እና
በመ/መ/ቁ 34/ሀዋ-0012-10 እጥ-7 ደረጃ VII ለጥናትና ምርምር ዘርፍ ኃላፊ ሾፌሮች የስራ መደብ የተፈቀደዉ
ደረጃ የተሰረዘ በመሆኑ በስታንደርዱ መሰረት ሾፌር I ደረጃ VI መሆኑ ታወቆ ለሥራ መደቡ የተፈቀደዉ ደመወዝ
መሰረት ታርሞ ማስተካከያ እንዲደረግ ከደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግስት ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ቢሮ በቁጥር
ደኢ/ጠ 03/5/21/925 በቀን 11/06/2013 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ ታዟል፡፡
በዚሁ መሰረት ከ 11/06/2013 ዓ.ም ጀምሮ በስታንደርዱ መሰረት ሾፌር I ደረጃ VI በመ/መ/ቁጥር 34/ሀዋ-010- 7
ላይ የወር ደመወዝ ብር 2799(ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ዘጠና ዘጠኝ ብር) እያገኙ የአካዳሚዉ ምክትል ዋና ዳሬክተርና
የትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ኃላፊ ሾፌር ሆነዉ የተጣለብዎትን የሥራ ኃላፊነት በታታሪነትና በታማኝነት እንዲወጡ
አሳስባለሁ፡፡
የአካዳሚዉ ግዥና ፋይናንስ ዳሬክቶሬትም የሰራተኛዉን የወር ደመወዝ ብር 2799(ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ዘጠና ዘጠኝ
ብር) ከ 11/06/2013 ዓ.ም ጀምሮ ክፍያ እንዲፈጽም በዚሁ ግልባጭ ደብዳቤ ታዟል፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግስት ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ቢሮ
ሀዋሳ
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለትምህርትና ስልጠና ዘርፍ
ለጥናትና ምርምር ዘርፍ
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለግዥና ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት
ለዕቅድ ዝ/ክ/ግ/ዳይሬክቶሬት
ለኦዲት ዳይሬክቶሬት
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለወ/ሮ ጽጌ ለፋሞ
ደአአ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ በሀገር አቀፍ ደረጃ በነጥብ የስራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን ዘዴ ከተጠኑ የወል
ሥራ መደቦች አንዱ የሆነዉ የሥርዓተ ጾታ ባለሙያ መደብ በፌዴራል የአስፈጻሚ አካላት አደረጃጀት ለዉጥ ተከትሎ
የሴቶች፣ህጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስቴር በመደራጀቱ በወል የሥራ መደቦች የሥርዓተ ጾታ ጉዳይ ባለሙያ የስራ
መደብ ከምዘና ሰኝጠረዥ እንዲወጣ ተደርጎ የስራ መደቡ የሴቶች ጉዳይ፣የህጻናት ጉዳይ፣የወጣቶች ጉዳይ እና
የሴቶችና ህጻናት ጉዳይ በሚል መጠሪያ ተሰጥቶ የተመዘነ መሆኑን በቁጥር ደኢ/ጠ 03/060/17/700 በቀን
05/03/2012 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መገለጹ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት የሥርዓተ ጾታ ባለሙያ IV ደረጃ XII የስራ መደብ መጠሪያ የሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ባለሙያ IV ደረጃ
XII በሚል መጠሪያ የተቀየረ መሆኑን እየገለጽን ከዚህ ቀደም የሚከፈልዎትን የወር ደመወዝ ብር 7071(ሰባት ሺህ ሰባ
አንድ ብር) እያገኙ የተጣለብዎትን የስራ ኃላፊነት በታታሪነትና በታማኝነት እንዲወጡ እናሳስባለን
ከሰላምታ ጋር
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግልባጭ
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለዕቅድና አስ/ልማት ዘርፍ
ለሥርዓተ ጾታና ኤ/አ/ቪ/ኤ/ጉ/ዳይሬክቶሬት
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የአካዳሚያችን የሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ባለሙያ IV የሆኑት ወ/ሮ ጽጌ ለፋሞ
ወደ ሀዲያ ዞን ሆሳዕና ከተማ መመሪያ በሚፈቅደዉ መሰረት መዛወር እንዲችል ለሀዲያ ዞን ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ
ሀብት ልማት መምሪያ የድጋፍ ደብዳቤ እንዲጻፍላቸዉ በቀን 09/05/2013 ዓ.ም በጻፉት ማመልከቻ ጠይቀዋል፡፡
በዚሁ መሰረት ወ/ሮ ጽጌ ለፋሞ ወደ ሀዲያ ዞን ሆሳዕና ከተማ መመሪያ በሚፈቅደዉ መሰረት ቢዛወሩ የማንቃወም
መሆኑን እየገለጽን በዞኑ በኩል አስፈላጊዉን ትብብር እንድታደርጉ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ጉዳዩ፦የ 2013 ዓ.ም የመጀመሪያ መንፈቅ ዓመት የስራ አፈጻጸምምዘና ዉጤት ስለመላክ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የአካዳሚያችን የ 2013 የመጀመሪያ መንፈቅ ዓመት የተቋም፣የዳይሬክቶሬትና
የግለሰብ ፈጻሚ የስራ አፈጻጸም ምዘና ማጠቃለያዉጤት እንድንልክ በቁጥር ደኢ/ጠ 03/51/7/238 በቀን
21/04/2013 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መጠየቃችሁ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት የአካዳሚያችን የ 2013 የመጀመሪያ መንፈቅ ዓመት የተቋም፣የዳይሬክቶሬትና የግለሰብ ፈጻሚ የስራ
አፈጻጸም ምዘና ማጠቃለያ ዉጤት………ገጽ ከዚሁ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዕቅድና አስ/ልማት ዘርፍ
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የአካዳሚያችን ቋሚ ሰራተኛ የነበሩት አቶ ዳለቻ ጴጥሮስ በደቡብ ኢንዱስትሪ
ልማት ፓርኮች ኮርፖሬሽን ለሚቀጠሩት ለአቶ ብሩክ ሰለሞን በቁጥር ሠ-ደ-8/1629 በቀን 17/07/2012 ዓ.ም
በተጻፈ ደብዳቤ ዋስ መሆናቸዉንና መ/ቤታችንን ሲለቁ እንደሚናሰዉቅ መግለጻችን ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት አቶ ዳለቻ ጴጥሮስ ከህዳር 30/2013 ዓ.ም ጀምሮ ከአካዳሚያችን በገዛ ፈቃዳቸዉ ስራ የለቀቁ መሆኑን
እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
በዚሁ መሰረት አቶ ምንተስኖት መርጊያ ከህዳር 30/2012 ዓ.ም ጀምሮ ከአካዳሚያችን በገዛ ፈቃዳቸዉ ስራ የለቀቁ
መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ብርሃኑ ሙርሙራ
ለአካባቢ ደን እና አየር ንብረት ለዉጥ ቁጥጥር ባለስልጣን
ሀዋሳ
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የአካዳሚያችን የሥርዓተ ጾታ ባለሙያ የሆኑት ወ /ሮ ጽጌ ለፋሞ ባለቤታቸዉ
ከሚሰራበት ከወላይታ ሶዶ ከተማ እኔ ወደሚሰራበት ወደ ሀዋሳ ከተማ መመሪያ በሚፈቅደዉ መሰረት እንዲዛወር
ለደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ቢሮ የድጋፍ ደብዳቤ እንዲጻፍላቸዉ በቀን
23/04/2013 ዓ.ም በጻፉት ማመልከቻ ጠይቀዋል፡፡
በመሆኑም የወ/ሮ ጽጌ ለፋሞ ባለቤት ከሚሰራበት ከወላይታ ሶዶ ከተማ ወደ ሀዋሳ ከተማ መመሪያ በሚፈቅደዉ
መሰረት እንዲዛወር ቢሮኣችሁ አስፈላጊዉን ትብብር እንዲያደርግ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የአካዳሚዉን የ 2013 በጀት ዓመት የ 1 ኛ ሩብ ዓመት የሰዉ ሀብት
ልማት አፈጻጸም ሪፖርት እንድናቀርብ በቁጥር ደኢ/ጠ 03/2/102/4503 በቀን 24/02/2013 ዓ.ም በተጻፈ
ደብዳቤ መጠየቃችሁ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት የአካዳሚዉን የ 2013 በጀት ዓመት የ 1 ኛ ሩብ ዓመት የሰዉ ሀብት ልማት አፈጻጸም
ሪፖርት-------ገጽ ከዚሁ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
በ 2013 በጀት ዓመት የ 1 ኛ ሩብ ዓመት የአካዳሚዉ የሰዉ ሀብት ልማት አፈጻጸም በተመለከተ
የአጭር ጊዜና የስራ ላይ ስልጠናዎች ምንም አልተሰጡም
ከሰዉ ሀብት ልማት ጋር በተያያዘ የተጠኑ የጥናት ስራዎች አልተከናወኑም
እስካሁን በረጅም ጊዜ ለአመራሩና ለባለሙያዎች የተሰጡ ስልጠናዎች
አንድ የመጀመሪያ ዲግሪ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ማስታወቂያ
ለአካዳሚ ሰራተኞች በሙሉ
ነገ ህዳር 02/2013 ዓ.ም ስብሰባ ስላለ በትልቁ መሰብሰቢያ አዳራሽ ከጧቱ 2፡30 ላይ እንድትገኙ
እናሳስባለን፡፡
/ /
የሰዉ ሀ አስ ልማት ዳይሬልቶሬት
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
መቂ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ አቶ ዘሪሁን እሸቱ ደማ የደቡብ አመራር አካዳሚ ሰራተኛ መሆናቸዉን የሚገልጽ
የድጋፍ ደብዳቤ እንዲሰጣቸዉ በቀን 20/02/2013 ዓ.ም በጻፉት ማመልከቻ ጠይቀዋል፡፡
በዚሁ መሰረት አቶ ዘሪሁን እሸቱ ደማ የደቡብ አመራር አካዳሚ ቋሚ የመንግስት ሰራተኛ መሆናቸዉን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የደቡብ አመራር አካዳሚ ሰራተኛ የነበሩት አቶ ተስፋዬ ጎዳና አማጦ ወደ ደቡብ
ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት ትምህርት ቢሮ በምደባ መሄዳቸዉንና የግል ማህደራቸዉን በፖስታ አሽገን እንዲንልክ በቁጥር
002/ለ 2-521/18/35 በቀን 16/02/2013 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መጠየቃችሁ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት የአቶ ተስፋዬ ጎዳና አማጦ የግል ማህደራቸዉን……………ገጽ በአቶ ተስፋዬ ጎዳና እጅ በፖስታ አሽገን የላክን
መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
የደቡብ አመራር አካዳሚ ሰራተኛ የነበሩት አቶ ተስፋዬ ጎዳና አማጦ ወደ ደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት ትምህርት ቢሮ
በምደባ መሄዳቸዉንና ክሊራንስ እንዲንሰጣቸዉ ለአካዳሚያችን በቁጥር 002/ለ 2-521/18/35 በቀን
16/02/2013 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መጠየቃችን ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት፦
1. የልደት ዘመን........................... 24/12/1956 ዓ.ም
ስልክ +251 462205369 ፋክስ +251 46 212 2574 Email:- southmeles@gmail.com
Tell fax southmelesla@yahoo.com
ፖ.ሳ.ቁ/ P.O.Box 215
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት
Southern Nations Nationalities and Peoples Regional State
ደቡብ አመራር አካዳሚ
South Leadership Academy
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለአቶ ዜና ጩሩቆ
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ከታህሳስ 30/2013 ዓ.ም ጀምሮ በዘለቄታ ጡረታ እንደሚወጡና ቅድመ
ዝግጅት እንዲያደርጉ በቁጥር ሠ-ዘ-2/1862 በቀን 20/01/2013 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መገለጹ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት የጡረታ አበል መጠየቂያ ቅጽ ጡ/2 ላይ መረጃዎችን እና አገልግሎት የፈጸሙባቸዉን መስሪያ ቤት
የሚገልጽ ማስረጃዎችን በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት ለማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ደቡብ ሪጂን ቅ /ጽ/ቤት በቁጥር
ደመአአ/001/ 37/4567 በቀን 22/01/2013 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መላካችን ይታወሳል፡፡
በመሆኑም እርስዎ ቀደም ሲል በዋንዛ እንጨት ሥራ ድርጅት በ 11/06/1988 ዓ.ም በሞሉት ቅ.ጡ/1 ላይ የተመዘገበዉ
የልደት ዘመን 20/04/1961 ዓ.ም ብለዉ የመዘገቡ ሲሆን ከዚህ የሚቀድም የልደት ዘመን እስካልቀረበ ድረስ በዕድሜ
ወደ ጡረታ የሚመደበዉ የልደት ዘመን ታህሳስ 30 ቀን 1961 ዓ.ም ተይዞ ወደ ጡረታ በዕድሜ ጣሪያ የሚመደቡት
ከጥር 01 ቀን 2021 ዓ.ም ጀምሮ መሆኑን በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት የማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ደቡብ ሪጂን
ቅ/ጽ/ቤት በቁጥር ደቡሪ/ሰ/1389655/13 በቀን 25/01/2013 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ የተገለጸ ስለሆነ ወደ መደበኛ
የስራ ገበታዎ እንዲመለሱ እናስታዉቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለትምህርትና ስልጠና ዘርፍ
ለጥናትና ምርምር ዘርፍ
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለንብረት አስ/ጠቅ/አገ/ዳይሬክቶሬት
ለግዥና ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት
ለኦዲት ዳይሬክቶሬት
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የ 2013 በጀት ዓመት የ 3 ኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
እንድናቀርብ በቁጥር ደአአ/001/54/1596 በቀን 15/07/2013 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መጠየቃችሁ
ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት የሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት የ 2013 በጀት ዓመት የ 3 ኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ
አፈጻተም ሪፖርት ……………ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለሰዉ ሀብት አስተ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የአካዳሚዉን የአምስት ዓመት የሰዉ ሀብት ልማት ዕቅድ
እንድናቀርብ በቁጥር ደኢ/ጠ 03/60/83/4571 በቀን 05/12/2012 ዓ.ም መጠየቃችሁ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት የአካዳሚዉን የአምስት ዓመት የሰዉ ሀብት ልማት ዕቅድ -------ገጽ ከዚሁ ደብዳቤ ጋር አባሪ
አድርገን የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግልባጭ
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
እርስዎ በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት የደቡብ አመራር አካዳሚ ዋና ዳይሬክተር ሆነዉ እንዲሰሩ የተሾሙ
መሆኑን የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ጽ /ቤት በቁጥር
ደኢ/ርመ 65/1179 በቀን 29/12/2012 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ ተገልጾልናል፡፡
በዚሁ መሰረት ከነሐሴ 28/2012 ዓ.ም ጀምሮ የደቡብ አመራር አካዳሚ ዋና ዳይሬክተር ሆነዉ የወር ደመወዝ
ብር 16,018(አስራ ስድስት ሺህ አስራ ስምንት ብር) እያገኙ የተጣለብዎትን ከፍተኛ የሥራ ኃላፊነት በትጋትና
በታማኝነት እንድያከናዉኑ እናሳስባለን፡፡
የአካዳሚዉ ግዥና ፋይናንስ ዳይሬክቶሬትም ይህንን አዉቆ ከነሐሴ 28/2012 ዓ.ም ጀምሮ የወር ደመወዝ ብር
16,018(አስራ ስድስት ሺህ አስራ ስምንት ብር) ክፍያ እንዲፈጽም በዚህ ግልባጭ ደብዳቤ ታዟል፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት
ሀዋሳ
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለትምህርትና ስልጠና ዘርፍ
ለጥናትና ምርምር ዘርፍ
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለትምህርትና ስ/ማ/ዳይረክቶሬት
ለምርምርና ልማት ዳይሬክቶሬት
ለዕ/ዝ/ክ/ግ/ግ/ዳይሬክቶሬት
ለተማሪዎች አገልግሎት ዳይሬክቶሬት
ለንብረት አስተ/የጠቅ/አገ/ዳይሬክቶሬት
ለግዥና ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት
ለኦዲት ዳይሬክቶሬት
ለኮሙኒኬሽን ጉ/ዳይሬክቶሬት
ለሥርዓተ ጾታና ኤ/አይ ቪ ኤ/ጉ/ዳሬክቶሬት
ለሰዉ ሀብት አስተ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የአካዳሚያችን ምክትል ዋና ዳይሬክተርና የዕቅድና አስተዳደር ልማት
ዘርፍ ኃላፊ የሆኑት አቶ ደነቀ ማሞ ጋስቴት ለጀመሩት ቤት ማስጨረሻ እንዲሆን ከባንካችሁ ብድር ለመዉሰድ የድጋፍ
ደብዳቤ እንዲጻፍላቸዉ በቀን 26/12/2012 ዓ.ም በማመልከቻ ጠይቀዋል፡፡
በዚሁ መሰረት የቅጥር ዘመናቸዉ 23/03/1986፣ ጡረታ ለመዉጣት የቀራቸዉ ጊዜ 13 ዓመት እና የወር ደመወዝ ብር
16325(አስራ ስድስት ሺህ ሶስት መቶ ሃያ አምስት ብር) የሚያገኙ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ለአቶ ደነቀ ማሞ
ደአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ተጠቃሹ ባለሙያ በመስሪያ ቤታችን በማገልገል ላይ ያሉ ሲሆን የ 2 ኛ ዲግሪ ትምህርታቸዉን በትምህርት አመራርነት
ጨርሰዉ ካላቸዉ የሙያ መስመርና ልምድ አንጻር ምደባ እንዲሰጠኝ የድጋፍ ደብዳቤ ለደቡብ ብ /ብ/ሕ/ክ/መንግስት
ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ቢሮ እንዲጻፍልኝ በማለት በቀን 14/12/2012 ዓ.ም በጻፉት ማመልከቻ
ጠይቀዋል፡፡
በዚሁ መሰረት ካላቸዉ የረጅም ዓመታት የሥራ ልምድ፣የትምህርት ዝግጅትና የሙያ መስመር የሚመጥናቸዉ ምደባ
ካሉት ሴክተሮች ቢሰጣቸዉ የማንቃወም መሆኑን እየገለጽን ይህን የድጋፍ /ትብብር ደብዳቤ የሰጠን መሆኑን
እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግልባጭ
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ለአቶ ተስፋዬ ጎዳና
ደአአ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የአካዳሚያችን የቋሚና የኮንትራት ሰራተኞች መረጃ እንድንሰጥ በደብዳቤ
መጠየቃችሁ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት፤
ተቁ ቋሚ ሰራተኛ ኮንትራት
ወንድ ሴት ድምር ወንድ ሴት ድምር
1 58 41 99 2 10 12
ከሰላምታ ጋር
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግልባጭ
ለሰዉ ሀብት አስተ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደአአ
ከላይ በረዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ በክልሉ በተለያዩ የአስተዳደር እርከን በሹመት ሲያገለግሉ የነበሩና ከኃላፊነት የተነሱ
ተሿሚዎች በሲቪል ሰርቪስ የስራ መደብ ላይ የሚመደቡ ባለሙያዎች የስራ ምደባ እና የደመወዝ አከፋፈልን በተመለከተ በቁጥር
ስልክ +251 462205369 ፋክስ +251 46 212 2574 Email:- southmeles@gmail.com
Tell fax southmelesla@yahoo.com
ፖ.ሳ.ቁ/ P.O.Box 215
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት
Southern Nations Nationalities and Peoples Regional State
ደቡብ አመራር አካዳሚ
South Leadership Academy
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደኢ/ጠ 03/21/46/2018 በቀን 11/07/2012 ዓ.ም፣ በቁጥር ደኢ/ጠ 03/21/49/2220 በቀን 25/07/2012 ዓ.ም እና
በቁጥር ደኢ/ጠ 03/60/53/1393 በቀን 21/08/2012 ዓ.ም በተጻፉ ደብዳቤ መሰረት የሚመለከታቸዉ ሰራተኞች በተላለፉት
መመሪያ መሰረት እንድስተናገዱ ተደርጓል፡፡
ይሁንና አንዳንድ በ 2009 ዓ.ም ከጄኢጂ ድልድል በፊት ከሹመት ተነስተዉ በድልድል ወቅት የስራ አፈጻጸም በለመኖሩ በቁጥር
ደኢ/ጠ 03/5/14/593 በቀን 4/09/2009 ዓ.ም በተላለፈወ ሰርኩላር ቁጥር 4 ላይ በተቀመጠዉ መሰረት የስራ አፈጻጸም
ባለመኖሩ ከሹመት ተነስተዉ በተመደቡበት የስራ መደብ ላይ ምደባ ተሰጥቷቸዉ እንዲሰሩ የተደረገ ሲሆን በክልሉ በተለያዩ
የአስተዳደር እርከን በሹመት ሲያገለግሉ የነበሩና ከኃላፊነት የተነሱ ተሿሚዎች በሲቪል ሰርቪስ የስራ መደብ ላይ የሚመደቡ
ባለሙያዎች የስራ ምደባ እና የደመወዝ አከፋፈል መመሪያ እኛንም ይመለከተናል በወቅቱ አልተወዳደርንም የሚል ጥያቄዎችን
ሰራተኞች እያነሱ ይገኛሉ፡፡
ስለሆነም በ 2009 ዓ.ም ከጄኢጂ ድልድል በፊት ከሹመት ተነስተዉ በድልድል ወቅት የስራ አፈጻጸም በለመኖሩ በቁጥር
ደኢ/ጠ 03/5/14/593 በቀን 4/09/2009 ዓ.ም በተላለፈዉ ሰርኩላር ቁጥር 4 ላይ በተቀመጠዉ መሰረት ምደባ የተሰጣቸዉ
ሰራተኞች መመሪያዉ እንደሚመለከታቸዉና እንደማይመለከታቸዉ ማብራሪያ እንዲሰጠን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለሰዉ ሀብት አስተ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
// /
የደቡብ ብ ብ ሕ ክልል መንግስት ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት በቁጥር ደኢ ጠ / 03/60/81/4477 በቀን
23/11/2012 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ የመንግስት ሰራተኛዉ በነባሩ ክልል (የደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክልል) ስራዉን
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
(
ለመቀጠል የሚፈልግና ወደ አዲሱ ክልል ሲዳማ ብሄራዊ ክልል ) በመሄድ ስራዉን ለመስራት የሚፈልግ የሰራተኞች ፍላጎት
ማወቂያ ቅጽ ተሞልቶ በአስቸኳይ እንዲላክ የተጠየቀ ሲሆን በነባሩ ክልል (የደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክልል) ስራዉን ለመቀጠል
(
የሚትፈልጉና ወደ አዲሱ ክልል ሲዳማ ብሄራዊ ክልል ) በመሄድ ስራዉን ለመስራት የሚትፈልጉ የአካዳሚያችን ሰራተኞች
ከቢሮዉ በተላከ ቅጽ ላይ ፍላጎታችሁን ከዛሬ ከ 4፡20 ጀምሮ የሰዉ ሀብት አስ/ልማት ቢሮ በመቅረብ በአስቸኳይ እንዲትሞሉ
እናሳስባለን፡፡
አካዳሚዉ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የአካዳሚያችን ሰራተኛ የነበሩ አቶ ተስፋዬ ጎዳና በምደባ ወደ ሌላ
መስሪያ ቤት የሄዱ ስለሆነ ከጥቅምት 01/2013 ዓ.ም ጀምሮ የደመወዝ ክፍያ የተቋረጠ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ስልክ +251 462205369 ፋክስ +251 46 212 2574 Email:- southmeles@gmail.com
Tell fax southmelesla@yahoo.com
ፖ.ሳ.ቁ/ P.O.Box 215
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት
Southern Nations Nationalities and Peoples Regional State
ደቡብ አመራር አካዳሚ
South Leadership Academy
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግልባጭ
ለሰዉ ሀብት አስተ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የ 2013 በጀት ዓመት የግዥ ፊላጎት እንድናቀርብ በቁጥር
ደመአአ/001/14/3066 በቀን 06/11/2012 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መጠየቃችሁ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት የሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት የ 2013 በጀት ዓመት የግዥ ፊላጎት……………ገጽ
ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ስልክ +251 462205369 ፋክስ +251 46 212 2574 Email:- southmeles@gmail.com
Tell fax southmelesla@yahoo.com
ፖ.ሳ.ቁ/ P.O.Box 215
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት
Southern Nations Nationalities and Peoples Regional State
ደቡብ አመራር አካዳሚ
South Leadership Academy
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
የአካዳሚያችን የ 2012 ዓ.ም የአሩንጋዴ አሻራ ችግኝ ተከላ ፕሮግራም ነገ 10/11/2012 ዓ.ም ከጧቱ 2፡
30 ጀምሮ በአየር ማረፊያ የሚካሄድ ስለሆነ ሁሉም ሰራተኞች በቦታ በመገኘት የዜግነት ግዴታችሁን እንድትወጡ በአክብሮት
እናሳዉቃለን፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የ 2013 በጀት ዓመት ዕቅድ እንድናቀርብ በቁጥር
ደመአአ/001/50/3090 በቀን 0311/2012 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መጠየቃችሁ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት የሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት የ 2013 በጀት ዓመት ዕቅድ ……………ገጽ ከዚህ
ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለሰዉ ሀብት አስተ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለጥናትና ምርምር ዘርፍ
ለትምህርትና ስልጠና ዘርፍ
ለትምህርትና ስ/ማ/ዳይረክቶሬት
ለምርምርና ልማት ዳይሬክቶሬት
ለዕ/ዝ/ክ/ግ/ግ/ዳይሬክቶሬት
ለተማሪዎች አገልግሎት ዳይሬክቶሬት
ለንብረት አስተ/የጠቅ/አገ/ዳይሬክቶሬት
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ጉዳዩ፦ የሰራተኞች የ 2012 ዓ.ም የሁለተኛ ግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ምዘና ዉጤት ስለመጠየቅ
ከለይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የሰራተኞችን የ 2012 ዓ.ም የሁለተኛ ግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ምዘና ዉጤት እስከ
ሐምሌ 15/2012 ዓ.ም ድረስ እንድታቀርቡ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
የ 2010 በጀት ዓመት የዓመት ፈቃድ ያልተጠቀማችሁ (ያልወጣችሁ) ሰራተኞች እስከ ሰኔ 30/2012 ዓ.ም
ድረስ የዓመት ፈቃድ ፎርም ሞልታችሁ እንድትወጡ በአክብሮት እንገልጻን፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
/
የሰዉ ሀብት አስ ልማት ዳይሬክቶሬት
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ አካዳሚዉ ከተለያዩ የመንግስትና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር በመተባባር
የሀሰተኛ ትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ እየሰራ ይገኛል፡፡
በመሆኑም በብቃት ማረጋገጫ ኤጄንሲ COC የተፈተኑ የአካዳሚያችን ሰራተኞች ሙሉ መረጃ የያዘ………..ገጽ ከዚህ ደብዳቤ
ጋር አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እየገለጽን ሰራተኞቹ በኤጄንስያችሁ COC የተፈተኑ መሆናቸዉን ማረጋገጫ እንድትሰጡ
በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደመአአ
በቁጥር ደመአአ/001/75/12407 በቀን 29/08/2010 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ ከዚህ በፊት ጥቅማጥቅም ከሚከፈልበት የሥራ
መደብ በድልድል ጥቅማጥቅም ወደ ማይከፈል የሥራ መደብ የተመደቡና በፊት የነበሩበትን የሥራ መደብ ጥቅምማጥቅም
የሚከፈላቸዉ ሰራተኞች አንደኛ አቶ እንዳልካቸዉ ከበደ ሁለተኛ ወ /ሮ ፍሬህይወት አየለ ሶስተኛ አቶ ዘነበ ዛፉ ከባለሙያ የሥራ
መደብ ወደ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሥራ መደብ በድልድል ተመድበዉ የቀድሞ የባለሙያ መደብ ጥቅማጥቅም (የቤት
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ኪራይ፣የስልክ፣የኢንቴርኔትና የዉሎ አበል ታሪፍ) ክፍያ እየተከፈላቸዉ የነበሩ ሲሆን ከሚያዚያ 1/2010 ዓ.ም ጀምሮ
የጥቅማጥቅም ክፍያ እንዲቆም መግለጻችን ይታወቃል፡፡
ስለሆነም በደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግስት ሠራተኞች አዋጅ 47/1994 አንቀጽ 85/1 መሰረት ተስተካክሎ ከላይ ለተጠቀሱ ሰራተኞች
ከዚህ በፊት ይከፈል የነበረዉ ጥቅማጥቅም (የቤት ኪራይ፣የስልክ፣የኢንቴርኔትና የዉሎ አበል ታሪፍ ) ክፍያ ከሚያዚያ
1/2010 ዓ.ም ጀምሮ እንዲቆም እንዲደረግ እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለትምህርትና ስልጠና ዘርፍ
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለዕቅድና በጀት ዝ/ክ/ግ/ዳይሬክቶሬት
ለሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ለአቶ ዘነበ ዛፉ
ለአቶ እንዳልካቸዉ ከበደ
ለወ/ሮ ፍሬህይወት አየለ
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
11. የስራ ኃላፊዎች ይህንን ከመፈረማችሁ በፊት አስፈላጊዉን መረጃ በስራቸዉ ከሚገኙት ኃላፊዎች ማረጋገጫ
ማግኘት አለባቸዉ፡፡
12. ማንኛዉም ኃላፊ በቅጹ ላይ ፊርማዉን ሲያኖር ተጠያቂ መሆኑን ተገንዝቦ ከመፈረሙ አስቀድሞ ሰራተኛዉ
በክፍሉ ንብረት እንደሌለበት በደንብ ማረጋገጥና ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርበታል፡፡
13. ይህ ፎርም በ 3 ኮፒ ተዘጋጅት ዋናዉ ለአስረካቢ ሰራተኛ ሲሰጥ ሁለተኛዉ ከሰራተኛዉ ማህደር ጋር የሚያያዝ
ሲሆን 3 ኛዉ ለሪከርድ ክፍል በመረጃነት ተመዝግቦ ይያዛል፡፡
14. ከላይ በተራ ቁጥር 1-3 በተገለጹት ላይ ጥንቃቄ ሳይደረግ ቀርቶ ሰራተኛዉ ከተሰናበተ በኋላ የተሰናበተዉ /ችዉ
ሰራተኛ ባለእዳ ሆኖ/ሆና ቢገኝ የፈረመዉ ተጠያቂ ይሆናል፡፡
15. ስማቸዉ ከዚህ በላይ የተጠቀሰዉ/ችዉ የተቋሙ ባልደረባ መ/ቤቱ ዉስጥ በነበሩበት ወቅት ከስራ ክፍላቸዉ
ለመንግስት ስራም ሆነ ለግል የተረከቡት የመንግስት ንብረት ቢኖር የንብረቱ ዓይነትና የገንዘቡ መጠን በስራ
ክፍላችሁ አቅጣጫ ባለዉ ስፍራ ላይ በማመልከት በፊርማችሁ እንድታረጋግጡ እያሳሰብን ሰራተኛዉ ይህንን
ክሊራንስ አዙረዉ እንዲያስፈርሙ ከሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት የተሰጣቸዉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደመአአ
1. የስራ ኃላፊዎች ይህንን ከመፈረማችሁ በፊት አስፈላጊዉን መረጃ በስራቸዉ ከሚገኙት ኃላፊዎች ማረጋገጫ
ማግኘት አለባቸዉ፡፡
2. ማንኛዉም ኃላፊ በቅጹ ላይ ፊርማዉን ሲያኖር ተጠያቂ መሆኑን ተገንዝቦ ከመፈረሙ አስቀድሞ ሰራተኛዉ
በክፍሉ ንብረት እንደሌለበት በደንብ ማረጋገጥና ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርበታል፡፡
3. ይህ ፎርም በ 3 ኮፒ ተዘጋጅት ዋናዉ ለአስረካቢ ሰራተኛ ሲሰጥ ሁለተኛዉ ከሰራተኛዉ ማህደር ጋር የሚያያዝ
ሲሆን 3 ኛዉ ለሪከርድ ክፍል በመረጃነት ተመዝግቦ ይያዛል፡፡
4. ከላይ በተራ ቁጥር 1-3 በተገለጹት ላይ ጥንቃቄ ሳይደረግ ቀርቶ ሰራተኛዉ ከተሰናበተ በኋላ የተሰናበተዉ /ችዉ
ሰራተኛ ባለእዳ ሆኖ/ሆና ቢገኝ የፈረመዉ ተጠያቂ ይሆናል፡፡
5. ስማቸዉ ከዚህ በላይ የተጠቀሰዉ/ችዉ የተቋሙ ባልደረባ መ/ቤቱ ዉስጥ በነበሩበት ወቅት ከስራ ክፍላቸዉ
ለመንግስት ስራም ሆነ ለግል የተረከቡት የመንግስት ንብረት ቢኖር የንብረቱ ዓይነትና የገንዘቡ መጠን በስራ
ክፍላችሁ አቅጣጫ ባለዉ ስፍራ ላይ በማመልከት በፊርማችሁ እንድታረጋግጡ እያሳሰብን ሰራተኛዉ ይህንን
ክሊራንስ አዙረዉ እንዲያስፈርሙ ከሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት የተሰጣቸዉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
1 ዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
2 የዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
3 የኦዲት ዳይሬክቶሬት
4 የግዥ ፋይናንስና ን/አስ ዳይሬክቶሬት
5 የንብረት አስ/የጠቅ/አገ/ዳይሬክሬት
6 ገንዘብ ያዥ
7 የቤተ-መጽሐፍትና ዶክ/አገልግሎት
8 የሰዉ ሀብት አስ/ል/ዳይሬክቶሬት
ማሳሰቢያ
6. የስራ ኃላፊዎች ይህንን ከመፈረማችሁ በፊት አስፈላጊዉን መረጃ በስራቸዉ ከሚገኙት ኃላፊዎች ማረጋገጫ
ማግኘት አለባቸዉ፡፡
7. ማንኛዉም ኃላፊ በቅጹ ላይ ፊርማዉን ሲያኖር ተጠያቂ መሆኑን ተገንዝቦ ከመፈረሙ አስቀድሞ ሰራተኛዉ
በክፍሉ ንብረት እንደሌለበት በደንብ ማረጋገጥና ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርበታል፡፡
8. ይህ ፎርም በ 3 ኮፒ ተዘጋጅት ዋናዉ ለአስረካቢ ሰራተኛ ሲሰጥ ሁለተኛዉ ከሰራተኛዉ ማህደር ጋር የሚያያዝ
ሲሆን 3 ኛዉ ለሪከርድ ክፍል በመረጃነት ተመዝግቦ ይያዛል፡፡
9. ከላይ በተራ ቁጥር 1-3 በተገለጹት ላይ ጥንቃቄ ሳይደረግ ቀርቶ ሰራተኛዉ ከተሰናበተ በኋላ የተሰናበተዉ /ችዉ
ሰራተኛ ባለእዳ ሆኖ/ሆና ቢገኝ የፈረመዉ ተጠያቂ ይሆናል፡፡
10. ስማቸዉ ከዚህ በላይ የተጠቀሰዉ/ችዉ የተቋሙ ባልደረባ መ/ቤቱ ዉስጥ በነበሩበት ወቅት ከስራ ክፍላቸዉ
ለመንግስት ስራም ሆነ ለግል የተረከቡት የመንግስት ንብረት ቢኖር የንብረቱ ዓይነትና የገንዘቡ መጠን በስራ
ክፍላችሁ አቅጣጫ ባለዉ ስፍራ ላይ በማመልከት በፊርማችሁ እንድታረጋግጡ እያሳሰብን ሰራተኛዉ ይህንን
ክሊራንስ አዙረዉ እንዲያስፈርሙ ከሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት የተሰጣቸዉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ለሚመለከተዉ ሁሉ
የደቡብ መለስ አመራር አካዳሚ ሰራተኛ የነበሩት አቶ ሙሉቀን ተስፋዬ አካንቶ ከሰኔ 15/2010 ዓ.ም ጀምሮ በዝዉዉር
ወደ አዲስ አበባ እንደሚሄዱ ገልጸዉ መሸኛ እንዲሰጣቸዉ ጠይቀዉናል፡፡
በዚሁ መሰረት፦
9. የልደት ዘመን...................................05/11/1988 ዓ.ም
10. የቅጥር ዘመን...............................16/09/2005 ዓ.ም
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
አዲስ አበባ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ አካዳሚዉ ባዘጋጀዉ የምክክር መድረክ ላይ የሚሳተፉ የአካዳሚያችን
ባለሙያዎች እንድንልክ በጠየቃችሁት መሰረት፣
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
3. አቶ ተመስገን ደስታ ከፍተኛ ተመራማሪ ሲሆኑ የደመወዝ መጠን ብር 8542(ስምንት ሺህ አምስት መቶ አርባ
ሁለት ብር) የዉሎ አበል መጠን 350 ብር፣
4. አቶ ግርማቸዉ ሀብቴ ሾፌር ሲሆኑ የደመወዝ መጠን ብር 2972(ሁለት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰባ ሁለት ብር) የዉሎ
አበል መጠን 147 ብር መሆኑን እየገለጽን በምክክር መድረክ ላይ የሚሳተፉ መሆናቸዉን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ሀዋሳ
በቁጥር ደኢ/ጠ 03/60/87/5202 በቀን 19/10/ 2010 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ ለኢኒስፔክሽን ሥራ የመጡ ባለሙያዎች
አስፈላጊ የሥራ ትብብር እንድናደርግ እና በሰራተኞች የተያዙና ያልተያዙ የሥራ መደቦችን የዴስክ ኦዲት ለማድረግ
እንዲሁም የሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ ያለበትን ደረጃ የሚገልጽ መረጃ በተላላፈዉ ሰንጠረዥ መሰረት
እንድንልክ መጠየቃችሁ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት በሰራተኞች የተያዙና ያልተያዙ የሥራ መደቦችን እና የሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ ያለበትን
ደረጃ የሚገልጽ መረጃ-----------ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ስልክ +251 462205369 ፋክስ +251 46 212 2574 Email:- southmeles@gmail.com
Tell fax southmelesla@yahoo.com
ፖ.ሳ.ቁ/ P.O.Box 215
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት
Southern Nations Nationalities and Peoples Regional State
ደቡብ አመራር አካዳሚ
South Leadership Academy
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደመአአ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የሰዉ ሀ /አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት ለዉጥ ቡድን የግንቦት ወር ሪፖርት…… .ገጽ ከዚህ ደብዳቤ
ጋር አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
በነጥብ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን ዘዴ የሰራተኞች የሙከራ ጊዜ ድልድል አፈጻጻም ላይ ከቢሮኣችሁ የተመደቡ ባለሙያዎች
በኢንስፔክሺን ወቅት በሰጡት ግብረመልስ እና በቁጥር ደኢ/ጠ 03/60/65/414 በቀን 10/08/2010 ዓ.ም በተላለፈዉ
ሰርኩላር መሰረት ማስተካከያ እንድናደርግ መገለጹ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም በተላፈዉ ሰርኩላር እና የኢንስፕክሽን ቡድን በሰጠዉ ግብረመልስ መሰረት በተለያዩ የስራ መደቦች ላይ
ማስተካከያ በማድረግ የሥራ መደብ ደረጃ ዝቅታ ጥያቄ ከቢሮኣችሁ በተሰጠ ቅጽ መሰረት ሞልተን --------አባሪ አድርገን
የላክን መሆኑን እየገለጽን ለሚሰጠን ፈጣን ምላሽ ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ሀዋሳ
በነጥብ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን ዘዴ የሰራተኞች የሙከራ ጊዜ ድልድል አፈጻጻም ላይ ከቢሮኣችሁ የተመደቡ ባለሙያዎች
በኢንስፔክሽን ወቅት በሰጡት ግብረመልስ እና በቁጥር ደኢ/ጠ 03/60/65/414 በቀን 10/08/2010 ዓ.ም በተላለፈዉ
ሰርኩላር መሰረት ማስተካከያ እንድናደርግ መገለጹ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም በተላለፈዉ ሰርኩላር እና የኢንስፔክሽን ቡድን በሰጠዉ ግብረመልስ መሰረት በተለያዩ የስራ መደቦች ላይ
ማስተካከያ በማድረግ የሥራ መደብ ደረጃ ዝቅታ ጥያቄ ከቢሮኣችሁ በተሰጠ ቅጽ መሰረት ሞልተን --------አባሪ አድርገን
የላክን መሆኑን እየገለጽን ለሚሰጠን ፈጣን ምላሽ ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ራሔል ኤልያስ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግልባጭ፣
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደመአአ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ አቶ ሰሙንጉስ ገ/ጊዮርጊስ ከ 30/08/2010 ዓ.ም ጀምሮ በዕድሜ ምክንያት
በዘለቄታ ጡረታ መገለላቸዉ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት ከግንቦት 1/2010 ዓ.ም ጀምሮ በጡረታ የተገለሉ ስለሆነ የወር ደመወዝ የማይከፈላቸዉ መሆኑን
እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደመአአ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የአካዳሚያችን ጽዳት ሠራተኛ የሆኑት ወ/ሮ ዘዉዴ ለገሰ ከግንቦት 1/2010 ዓ.ም
ጀምሮ አካዳሚ በማያዉቀዉ ምክንያት ከሥራ ገበታ በመቅረታቸዉ በቁጥር ሠ-ዘ-1986 በቀን 08/09/2010 ዓ.ም
የመጀመሪያ ጥሪ ማስታወቂያ ወጥቶ ከሥራ ለቀሩበት በቂ ምክንያት ይዘዉ ባለመቅረባቸዉና የመንግሥት ሥራዉንም በገዛ
ፈቃድ መልቀቅ እንደሚፈልጉ በመግለጻቸዉ ከግንቦት 1/2010 ዓ.ም ጀምሮ በገዛ ፈቃዳቸዉ ከሥራ የተሰናበቱ መሆኑን
በቁጥር ሠ-ዘ-3/1997 በቀን 16/09/2010 ዓ.ም በወጣዉ የስንብት ማስታወቂያ መገለጹ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት ወ/ሮ ዘዉዴ ለገሰ በገዛ ፈቃዳቸዉ ከስራ የተሰናበቱ ስለሆነ ከግንቦት 1/2010 ዓ.ም ጀምሮ የወር ደመወዝ
የማይከፈላቸዉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ማስታወቂያ
ለዉስጥ ሰራተኞች
/
በደኢሕዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ጽ ቤት ግቢ የምትገቡ የአካዳሚያችን ሠራተኞች ለፀጥታ ኃይል ለፍተሻ እንድትተባበሩ
በአክብሮት እንገልጻለን፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
አካዳሚዉ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
በመሆኑም በአካዳሚ ድርጅታዊ መዋቅር፣የደመወዝ ስኬልና ተፈላጊ ችሎታዎች መመሪያ መሰረት የተፈቀደዉ
የላይብራሪያን መደብ አንድ በመሆኑ ስልጠና በሚኖርበት ጊዜ ተጨማሪ የሰዉ ሀይል እንደሚያስፈልግና ተጨማሪ
የላይብራሪያን መደብ በቦርድ እስክፈቀድ ድረስ በጊዜያዊነት ከሌላ የስራ ክፍል ልምድ ያለ ሰራተኛ በዉክልና
እንዲመደብ የትምህርትና ስልጠና ማስተባበሪያ ዳይሬክቶሬት ጥያቄ በማቅረቡ የአካዳሚዉ ማኔጅመንት በጊዜያዊነት
ሰራተኛ በዉክልና እንዲመደብ ወስኗል፡፡
በዚሁ መሰረት ከ 15/09/2010 ዓ.ም ጀምሮ ቀደም ሲል በነበሩበት በስራ ደረጃ VII በስራ መደብ መለያ ቁጥር
34/ሀዋ-011-5 በእንደግዳ ተቀባይ የሥራ መደብ ላይ ሆነዉ ሲከፈልዎት የነበረዉን የወር ደመወዝ ብር 1678(አንድ
ሺህ ስድስት መቶ ሰባ ስምንት ብር) እያገኙ በእንደግዳ ተቀባይነት ሥራ ላይ በጊዜያዊነት የላይብራሪያን ስራ
ደርበዉ በዉክልና እንዲሰሩ የተወሰነ ስለሆነ የተመደቡበትን ስራ በትጋትና በታማኝነት እንዲያከናዉኑ እናሳዉቃለን፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለትምህርትና ስልጠና ዘርፍ
ለጥናትና ምርምር ዘርፍ
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለትምህርትና ስልጠና ማስ/ዳይሬክቶሬት
ለተማሪዎች አገልግሎት ዳይሬክቶሬት
ለንብረት አስተ/የጠቅ/አገ/ዳይሬክቶሬት
ለግዥና ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት
ለሰዉ ሀብት አስተ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ የአካዳሚያችን ባልደረባ የሆኑት አቶ ብርሃኑ ተሰማ የደመወዝ መጠን ተጠቅሶ
እንዲጻፍላቸዉ ጠይቀዉናል፡፡
በዚሁ መሰረት አቶ ብርሃኑ ተሰማ የአካዳሚያችን ሾፌር ሲሆኑ የደመወዝ መጠን ብር 2201(ሁለት ሺህ ሁለት መቶ አንድ
ብር) እና የያዙት መኪና ታርጋ ቁጥር ኮድ ኢት-4-19734 ሲሆን የሚጓዘዉ በሊትር ሰባት ኪሎ ሜትር መሆኑን
እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ስልክ +251 462205369 ፋክስ +251 46 212 2574 Email:- southmeles@gmail.com
Tell fax southmelesla@yahoo.com
ፖ.ሳ.ቁ/ P.O.Box 215
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት
Southern Nations Nationalities and Peoples Regional State
ደቡብ አመራር አካዳሚ
South Leadership Academy
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ማስታወቂያ
ባሉበት
እርስዎ ከግንቦት 1/2010 ዓ.ም ጀምሮ አካዳሚዉ በማያወቁ ምክንያት ከሥራ ገበታ መቅረትዎን ከንብረት አስ/ጠቅላላ
አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በቁጥር ሠ-ዘ--1983 በቀን 08/09/2010 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ በማረጋገጥ ከሥራ የቀሩበትን
በቂ ማስረጃ ይዘዉ የሰዉ ሀብት አስተ/ልማት ዳይሬክቶሬት ሪፖርት እንድያደርጉ በቁጥር ሠ-ዘ-1986 በቀን
08/09/2010 ዓ.ም በመጀመሪያ ጥሪ ማስታወቂያ መገለጹ ይታወቃል፡፡
ሆኖም ከዚህ በፊት በደረሰብዎት የመኪና አደጋ ምክንያት የመንግስት ሥራ መስራት እንደማይችሉና በገዛ ፈቃድዎ ስራ
በመልቀቅ በራስ ፈቃድ ጡረታ ለመዉጣት ስለሚፈልጉ እስካሁን ለጡረታ የቆረጥኩት መዋጮ በመንግስት ሠራተኞች
አዋጅ መሰረት ተመላሽ እንዲደረግ ለማህበራዊ ዋስትና ኤጄንሲ ደብዳቤ እንዲጻፍልኝ በማለት ከሥራ ገበታ ለቀሩበት
ምክንያት በቀን 13/09/2010 ዓ.ም ማመልከቻ ይዘዉ መቅረብዎ ይታወቃል፡፡
ከሰላምታ ጋር
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ማስታወቂያ
ባሉበት
እርስዎ ከግንቦት 1/2010 ዓ.ም ጀምሮ አካዳሚዉ በማያዉቀዉ ምክንያት ከሥራ ገበታ
መቅረትዎን ከንብረት አስ/ጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በቁጥር ሠ-ዘ--1983 በቀን
08/09/2010 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ በማረጋገጥ ከሥራ የቀሩበትን በቂ ማስረጃ ይዘዉ የሰዉ
ሀብት አስተ/ልማት ዳይሬክቶሬት ሪፖርት እንድያደርጉ በቁጥር ሠ-ዘ-1986 በቀን
08/09/2010 ዓ.ም በመጀመሪያ ጥሪ ማስታወቂያ መገለጹ ይታወቃል፡፡
ሆኖም ከዚህ በፊት በደረሰብዎት የመኪና አደጋ ምክንያት የመንግስት ሥራ መስራት
እንደማይችሉና በገዛ ፈቃድዎ ስራ በመልቀቅ በራስ ፈቃድ ጡረታ ለመዉጣት ስለሚፈልጉ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግልባጭ
ለፋይናንስና ግዥ ዳይሬክቶሬት
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ጉዳዩ፣ የደመወዝ ክፍያ እንዲቆም ይመለከታል
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለፋይናንስና ግዥ ዳይሬክቶሬት
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ጉዳዩ፣ በጡረታ ምክንያት ያልተጠቀሙ የዓመት እረፍት ፈቃድ ክፍያን ይመለከታል
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከራዉ የአከዳሚያችን ባልደረባ የሆኑት አቶ ሰሙንጉስ ገ/ጊዮርጊስ ግንቦት
1/2010 ዓ.ም ጀምሮ በዘለቄታ ጡረታ የሚገለሉ በመሆኑ በደብዳቤ ቁጥር ሠ-ሰ-5/1880 በቀን 08/06/2010 ዓ.ም
ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ ከሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት በደብዳቤ መገለጹ ይታወቃል፡፡
ስለዚህ ሠራተኛዉ በሥራ ጫና ምክንያት ያልተጠቀሙባቸዉን የ 60 ቀን የዓመት እረፍት ፈቃድ ያላቸዉ በመሆኑ
በመንግስት ሰራተኞች አዋጅ መሰረት በገንዘብ ተለወጦ እንዲሰጣቸዉ ሰራተኛዉ በ 28/08/2010 ዓ.ም አመልክተዋል፡፡
በመሆኑም ሠራተኛዉ በዘለቄታ ጡረታ ስለሚወጡ በመንግስት ሰራተኞች አዋጅ 47/1994 አንቀጽ 31/3 መሰረት
ያልተጠቀሙበት የ 60 ቀን የዓመት እረፍት ፈቃድ በገንዘብ ተለዉጦ የሚከፈላቸዉ መሆኑን እየገለጽን ለአፈጻጻም ይረዳ
ዘንድ -----ገጽ መረጃ አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ሀዋሳ
ጉዳዩ፣ የደቡብ መለስ አመራር አካዳሚ የህዋስ ቁጥር ሁለት የ 9 ወር አፈጻጸም ሪፖርት ስለመላክ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የህዋሷን የ 9 ወር ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት እንድናቀርብ በጠየቃችሁት መሰረት አስር ገጽ
ሪፖረት ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ጉዳዩ፦ በአዲሱ የስራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን የሙከራ ትግበራ ድልድል በኋላ የሠራተኞች የጥቅማጥቅም ክፍያ ላይ ማብራሪያ
ስለመጠየቅ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ በተሻሻለዉ የዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ስምሪት መመሪያ ቁጥር16/2009 እና በነጥብ
የሥራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን ዘዴ የተሻሻለዉ የመንግሥት ሰራተኞች ድልድል አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 15/2009 መሰረት
የአካዳሚ ሰራተኞች ድልድል እንዲካሄድ ከደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ቢሮ
በቁጥር ደኢ/ጠ 03/50/16/683 በቀን 11/09/2009 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መገለጹ ይታወሳል፡፡
በዚሁ መሰረት በዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር እና በባለሙያ የስራ መደቦች ላይ የአካዳሚ ሠራተኞች በድልድል መመሪያ መሰረት
ተወዳድረዉ በሚያሟሉት የሥራ መደብ ላይ ተመድበዉ እየሰሩ የሚገኙ መሆናቸዉ ይታወቃል፡፡ አካዳሚያችን በቦርድ
ከሚተዳደሩ መስሪያ ቤቶች አንዱ ሲሆን በአካዳሚዉ የስራ አመራር ቦርድ፣የሥራ ኃላፊዎች እና የዓላማ ፈጻሚ ባለሙያዎች
ጥቅማጥቅም መመሪያ መሰረት የተለያዩ ጥቅማጥቅም የሚከፈልባቸዉ የሥራ መደቦች ላይ በአዲሱ የስራ ምዘናና ደረጃ አወሳሳን
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
የሙከራ ትግበራ ድልድል ተመድበዉ የሚሰሩ ሰራተኞች የጥቅማጥቅም (ለምሳሌ የቤት ኪራይ፣የስልክና ኢንቴርኔት) ጥያቄ
እየጠየቁ በመሆናቸዉ በአካዳሚያችን በኩል በቂ ምላሽ መስጠት አልቻልንም፡፡
1. ጥቅማጥቅም ካልተፈቀደ የስራ መደብ በአዲሱ የስራ ምዘናና ደረጃ አወሳሳን የሙከራ ትግበራ ድልድል
በአካዳሚዉ የስራ አመራር ቦርድ፣የሥራ ኃላፊዎች እና የዓላማ ፈጻሚ ባለሙያዎች ጥቅማጥቅም መመሪያ
መሰረት ጥቅማጥቅም በተፈቀደ የስራ መደብ ላይ የተመደቡ ሰራተኞች ለመደቡ የተፈቀደዉን ጥቅማጥቅም
ማግኘት እንደሚችሉና እንደማይችሉ?
2. በአዲሱ የስራ ምዘናና ደረጃ አወሳሳን የሙከራ ትግበራ ድልድል መሰረት ከባለሙያ መደብ ወደ ዳይሬክቶሬት
ዳይሬክተር የስራ መደብ ላይ በሜሪት
3. በቁጥር ደኢ/ጠ 03/60/37/1491 በቀን 15/05/2010 ዓ.ም በተላለፈዉ የዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር እና
የባለሙያ የስራ መደቦች ስምሪት ሰርኩላር መሰረት በደረጃ እድገት የሰዉ ሀይል ማሟላት እንደሚቻል
የተገለጸ ሲሆን በዚሁ መሰረት በአዲሱ የስራ ምዘናና ደረጃ አወሳሳን ዘዴ የሙከራ ትግበራ ድልድል ከተከናወነ
በኋላ ክፍት የስራ መደብ ላይ በደረጃ ዕድገት ለማሟላት የሚወዳደሩ ሰራተኞች ለሥራ መደቡ
የሚጠይቀዉን ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ ያሟሉ ቢሆንም በአዲሱ የስራ ምዘናና ደረጃ አወሳሳን የሙከራ
ትግበራ ድልድል ጊዜ ከያዙት የሥራ ደረጃ የሚወዳደሩበት የሥራ ደረጃ ከፍ ያለ ሲሆን ሠራተኛዉ በፊት
የያዘ ደመወዝ እና አሁን የሚወዳደርበት የስራ መደብ ደመወዝ እኩል ቢሆንም በደረጃ ዕድገት መወዳደር
እንደሚችልና እንደማይችል ግልጽ ማብራሪያ እንዲሰጠን እየጠየቅን ለሚሰጠን ፈጣን ምላሽ ከወዲሁ
እናመሰግናለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደመአአ
ጉዳዩ፦ በአዲሱ የስራ ምዘናና ደረጃ አወሳሳን ዘዴ የሙከራ ድልድል በኋላ የሠራተኞች የጥቅማጥቅም ክፍያ ማስተካከያ
ይመለከታል፡፡
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ በተሻሻለዉ የዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ስምሪት መመሪያ ቁጥር 16/2009 እና በነጥብ
የሥራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን ዘዴ የተሻሻለዉ የመንግሥት ሰራተኞች ድልድል አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 15/2009 መሰረት
የአካዳሚ ሰራተኞች ድልድል እንዲካሄድ ከደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ቢሮ
በቁጥር ደኢ/ጠ 03/50/16/683 በቀን 11/09/2009 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መገለጹ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት በዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር እና በባለሙያ የስራ መደቦች ላይ የአካዳሚ ሠራተኞች በድልድል መመሪያ መሰረት
ተወዳድረዉ በሚያሟሉት የሥራ መደብ ላይ ተመድበዉ እየሰሩ የሚገኙ መሆናቸዉ ይታወቃል፡፡ በአካዳሚዉ የስራ አመራር
ቦርድ፣የሥራ ኃላፊዎች እና የዓላማ ፈጻሚ ባለሙያዎች ጥቅማጥቅም መመሪያ መሰረት የተለያዩ ጥቅማጥቅም የሚከፈልባቸዉ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
የሥራ መደቦች ላይ ከአዲሱ የስራ ምዘናና ደረጃ አወሳሳን ዘዴ የሙከራ ድልድል በፊት ተመድበዉ ጥቅማጥቅም ያገኙ የነበሩ
ሠራተኞች በዉድድር ጥቅማጥቅም ባልተፈቀደ የሥራ መደብ ላይ ተመድበዉ በፊት የሚያገኙትን ጥቅማጥቅም አስካሁን ድረስ
እየተከፈላቸዉ ያሉ መሆናቸዉ፣ ጥቅማጥቅም ከሚከፈል የባለሙያ መደብ በዉድድር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሥራ መደብ ላይ
ተመድበዉ በፊት ይከፈላቸዉ የነበረዉን ጥቅማጥቅም እያገኙ ያሉ መሆናቸዉ፣ ለዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር መደብ የተፈቀደዉን
ጥቅማጥቅም ማግኘት ሲገባቸዉ የማያገኙ እንዲሁም ጥቅማጥቅም ከማይከፈል የሥራ መደብ በዉድድር ጥቅማጥቅም
ወደሚከፈል የሥራ መደብ ላይ ተወዳድረዉ የተመደቡ ባለሙያዎች መኖራቸዉ በክፍያ አፈጻጸም ላይ የአሰራር ክፍት መኖሩን እና
ጥቅማጥቅም የሚፈቀደዉ ለሥራ መደቡ እንጂ ለግለሰቦች እንዳልሆነ የክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ እና የክልሉ ፐብሊክ
ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ቢሮ በመግለጽ አካዳሚዉ ማስተካከያ እንዲያደረግ ተገልጾልናል፡፡
በዚሁ መሰረት ከዚህ በፊት ጥቅማጥቅም ከሚከፈልበት የሥራ መደብ በድልድል ጥቅማጥቅም ወደ ማይከፈል የሥራ መደብ
የተመደቡና እስካሁን ድረስ ከድልድሉ በፊት የነበሩበትን የሥራ መደብ ጥቅምማጥቅም የሚከፈላቸዉ ሰራተኞች አንደኛ አቶ
እንዳልካቸዉ ከበደ ሁለተኛ ወ/ሮ ፍሬህይወት አየለ ሲሆኑ አቶ ዘነበ ዛፉ ከባለሙያ የሥራ መደብ ወደ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር
የሥራ መደብ በድልድል ተመድበዉ የዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሥራ መደብ ጥቅማጥቅም ሳይሆን የበፊት የባለሙያ መደብ
ጥቅማጥቅም እስካሁን እየተከፈላቸዉ ያለ በመሆኑ ከሀምሌ 1/ 2009 ዓ.ም ጀምሮ ለሶስቱም ሰራተኞች እየተከፈለ የነበረዉ
ጥቅማጥቅም አለአግባብ በመሆኑ ከሚያዚያ 1/2010 ዓ.ም ጀምሮ የጥቅማጥቅም ክፍያ እንዲቆም ተደርጎ ከሀምሌ
1/2009 ዓ.ም ጅምሮ የተከፈላቸዉን የመንግሥት ገንዘብ በአሰራር ሥርዓት መሰረት ሠራተኞቹ እንዲመልሱ እንዲደረግ፣
ሌላዉ በአዲሱ የስራ ምዘናና ደረጃ አወሳሳን ዘዴ የሙከራ ድልድል ጥቅማጥቅም ወደተፈቀደ የስራ መደብ ላይ የተመደቡ ሁለት
ሠራተኞች አንደኛ አቶ ምህረቱ ጥላሁን ለዕቅድና በጀት ዝ/ክ/ግ/ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የስራ መደብ የተፈቀደዉን
ጥቅማጥቅም ሁለተኛ ወ/ሮ ወይንሸት ሚሊዮን ለዕቅድና በጀት ዝ/ክ/ግ/ባለሙያ IV የሥራ መደብ የተፈቀደዉን ጥቅማጥቅም
ከሀምሌ 1/2009 ዓ.ም ጀምሮ ማግኘት የሚችሉ ሲሆን አቶ ዘነበ ዛፉ ለትምህርትና ስል/ማስተባበሪያ ዳ/ዳይሬክተር የስራ መደብ
የተፈቀደዉን ጥቅማጥቅም ከሀምሌ 1/2009 ዓ.ም ጀምሮ ማግኘት የሚችሉ ይሆናል፡፡
ስለዚህ እስካሁን አለአግባብ ጥቅማጥቅም የተከፈላቸዉ ሰራተኞች 1 ኛ አቶ ዘነበ ዛፉ፣ 2 ኛ አቶ እንዳልካቸዉ ከበደ፣ 3 ኛ ወ/ሮ
ፍሬህይወት አየለ ከሀምሌ 1/2009 ዓ.ም ጀምሮ የተከፈላቸዉን የመንግስት ገንዘብ ተመላሽ እንድያደርጉ፣ ለአቶ ምህረቱ ጥላሁን
እና ለወ/ሮ ወይንሸት ሚሊዮን ከሀምሌ 1/2009 ዓ.ም ጀምሮ ለተመደቡበት የስራ መደብ የተፈቀደዉን ጥቅማጥቅም በአሰራር
ስርዓት መሰረት ክፍያ ማግኘት የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደመአአ
ጉዳዩ፦ በአዲሱ የስራ ምዘናና ደረጃ አወሳሳን ዘዴ የሙከራ ድልድል በኋላ የሠራተኞች የጥቅማጥቅም ክፍያ ማስተካከያ
ይመለከታል፡፡
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ በተሻሻለዉ የዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ስምሪት መመሪያ ቁጥር 16/2009 እና በነጥብ
የሥራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን ዘዴ የተሻሻለዉ የመንግሥት ሰራተኞች ድልድል አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 15/2009 መሰረት
የአካዳሚ ሰራተኞች ድልድል እንዲካሄድ ከደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ቢሮ
በቁጥር ደኢ/ጠ 03/50/16/683 በቀን 11/09/2009 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መገለጹ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት በዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር እና በባለሙያ የስራ መደቦች ላይ የአካዳሚ ሠራተኞች በድልድል መመሪያ መሰረት
ተወዳድረዉ በሚያሟሉት የሥራ መደብ ላይ ተመድበዉ እየሰሩ የሚገኙ መሆናቸዉ ይታወቃል፡፡ በአካዳሚዉ የስራ አመራር
ቦርድ፣የሥራ ኃላፊዎች እና የዓላማ ፈጻሚ ባለሙያዎች ጥቅማጥቅም መመሪያ መሰረት የተለያዩ ጥቅማጥቅም የተፈቀደላቸዉ
የሥራ መደቦች ላይ ከአዲሱ የስራ ምዘናና ደረጃ አወሳሳን ዘዴ የሙከራ ድልድል በፊት ተመድበዉ ጥቅማጥቅም ያገኙ የነበሩ
ሠራተኞች በዉድድር ጥቅማጥቅም ባልተፈቀደ የሥራ መደብ ላይ ተመድበዉ በፊት የሚያገኙትን ጥቅማጥቅም አስካሁን ድረስ
እየተከፈላቸዉ ያሉ እና ጥቅማጥቅም ከሚከፈል የባለሙያ መደብ በዉድድር የዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሥራ መደብ ላይ
ተመድበዉ በፊት ይከፈላቸዉ የነበረዉን የባለሙያ መደብ ጥቅማጥቅም እያገኙ ያሉ ሠራተኞች መኖራቸዉ በክፍያ አፈጻጸም ላይ
የአሰራር ክፍት መኖሩን እና ጥቅማጥቅም የሚፈቀደዉ ለሥራ መደቡ እንጂ ለግለሰቦች እንዳልሆነ የክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ
ልማት ቢሮ እንዲሁም የክልሉ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ቢሮ በመግለጽ አካዳሚዉ ማስተካከያ እንዲያደረግ
ተገልጾልናል፡፡
በዚሁ መሰረት ከዚህ በፊት ጥቅማጥቅም ከሚከፈልበት የሥራ መደብ በድልድል ጥቅማጥቅም ወደ ማይከፈል የሥራ መደብ
የተመደቡና እስካሁን ድረስ ከድልድሉ በፊት የነበሩበትን የሥራ መደብ ጥቅምማጥቅም የሚከፈላቸዉ ሰራተኞች አንደኛ አቶ
እንዳልካቸዉ ከበደ ሁለተኛ ወ/ሮ ፍሬህይወት አየለ ሶስተኛ አቶ ዘነበ ዛፉ ከባለሙያ የሥራ መደብ ወደ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር
የሥራ መደብ በድልድል ተመድበዉ የቀድሞ የባለሙያ መደብ ጥቅማጥቅም እስካሁን እየተከፈላቸዉ ያሉ ሠራተኞች
በመሆናቸዉ ከሀምሌ 1/ 2009 ዓ.ም ጀምሮ ለሶስቱም ሰራተኞች እየተከፈለ የነበረዉ ጥቅማጥቅም(የቤት
ኪራይ፣የስልክ፣የኢንቴርኔትና የዉሎ አበል ታሪፍ) አለአግባብ በመሆኑ ከሚያዚያ 1/2010 ዓ.ም ጀምሮ የጥቅማጥቅም ክፍያ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
እንዲቆም ተደርጎ ከሀምሌ 1/2009 ዓ.ም ጅምሮ የተከፈላቸዉን የመንግሥት ገንዘብ በአሰራር ሥርዓት መሰረት ሠራተኞቹ
እንዲመልሱ እንዲደረግ እናሳስባለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ
ሶዶ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ አካዳሚዉ በ 2010 በጀት ዓመት ከተለያዩ የመንግስትና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት
ጋር በመተባባር የሀሰተኛ ትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ እየሰራ ይገኛል፡፡
በመሆኑም በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የተማሩ የአካዳሚያችን ሰራተኞች ሙሉ መረጃ የያዘ………..ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ
አድርገን የላክን መሆኑን እየገለጽን ሰራተኞቹ በዩኒቨርሲቲያችሁ የተማሩና የተመረቁ መሆናቸዉን ማረጋገጫ እንዲትሰጡ
በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ
አርባምንጭ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ አካዳሚዉ በ 2010 በጀት ዓመት ከተለያዩ የመንግስትና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት
ጋር በመተባባር የሀሰተኛ ትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ እየሰራ ይገኛል፡፡
በመሆኑም በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተማሩ የአካዳሚያችን ሰራተኞች ሙሉ መረጃ የያዘ………..ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ
አድርገን የላክን መሆኑን እየገለጽን ሰራተኞቹ በዩኒቨርሲቲያችሁ የተማሩና የተመረቁ መሆናቸዉን ማረጋገጫ እንዲትሰጡ
በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደመአአ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ በ 18/08/2010 ዓ.ም በሀዋሳ ኢንቴርናሽናል ስታዲየም ከጧቱ 12፡30 ሰዓት ላይ ከክቡር
ጠ/ሚ/ር ዶ/ር አብይ አህመድ ጋር የአካዳሚ ሰራተኞችና አመራሮች በትዉዉቅ ፕሮግራም ላይ ለመሳተፍ የጠቅላይ ሚኒስተሩን ፎቶ
የያዘ ባነር እንዲሰራ እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ ሀ/አስ/ል/ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
Date
ለፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ቢሮ
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ ከጥር 1/ 2009 ዓ.ም ጀምሮ ለአካዳሚያችን ሰራተኞች የደመወዝ ስኬል ማሻሻያ መደረጉ
ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ለአካዳሚያች በተደረገዉ የደመወዝ ስኬል ማሻሻያ ላይ የኢኮቴ ባለሙያዎችን የደመወዝ ስኬል በተመለከተ
በቢሮኣችሁ በኩል የራሱ የሆነ ስኬል በመኖሩ በክልል ባለዉ የኢኮቴ ባለሙያዎች የደመወዝ ስኬል መሰረት ተፈጻሚ እንዲሆን ሙያዊ
አስተያየትና ዉሳኔ በመሰጠቱ ምክንያት እስካሁን የአካዳሚያችን የኢኮቴ ባለሙያዎች የደመወዝ ስኬል ማሻሻያ ተጠቃሚ መሆን
ባለመቻላቸዉ ለክልል ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት የኢኮቴ ባለሙያዎች በአካዳሚያችን መዋቅር መሰረት የዓላማ አስፈጻሚ የስራ
ክፍል ላይ የሚመደቡ በመሆናቸዉ ማስተካከያ እንዲደረግ በቁጥር ደመአአ/001/43/10679 በቀን 27/11/2009 ዓ.ም በተጻፈ
ደብዳቤ ተጠይቆ የክልሉ ርዕስ መስተዳድር ጽ/ቤት በቢሮኣችሁ በኩል ምላሽ እንዲሰጥ በቁጥር ደኢርመ/123/493 በቀን
03/01/2010 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መገለጹ ይታወሳል፡፡
ቢሮኣችሁ በጉዳዩ ላይ ምላሽ ለመስጠት አስፈላጊ መረጃዎችን እንድንልክ በጠየቃችሁት መሰረት ዓላማ አስፈጻሚ የሆኑ የስራ መደቦች
ላይ በኢኮቴ ሥራ ሂደት( ዳይሬክቶሬት)፣በዕቅድ ዝ/ክ/ግ/ ሥራ ሂደት(ዳይሬክቶሬት) እና በኮሙኒኬሽን ሥራ ሂደት(ዳይሬክቶሬት)
መደብ ላይ ያሉ ባለሙያዎች የደመወዝ መጠንና ደረጃ መረጃ የያዘ---------ገጽ በሰንጠረዥ ላይ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን
የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደመአአ
ተ.ቁ የሰራተኞች ስም የሥራ መደብ መጠሪያ(ከ JEG) ድልድል ከጥር 1/2009 ከጥር 1/2009 ደረጃ ምርመራ
በፊት በፊት ይከፈል የነበረ በኋላ(አሁን)
ደመወዝ እየተከፈለ ያለዉ
ደመወዝ
1 አቶ ዘመድኩን ዘለቀ ከፍተኛ የኔትወርክ መሰ/ል/ባለሙያ 6115 6115 IV ማሻሻያ ስላላገኙ
2 ወ/ሮ የመንዝወርቅ አሰፋ የድረ-ገጽ ልማትና አስ/ባለሙያ 4952 4952 III ማሻሻያ ስላላገኙ
3 አቶ ስጦታዉ በቀለ የዕቅድ/ዝ/ክ/ግ/ኬዝ ቲም አስተባባሪ 7491 10227 V
4 ወ/ሮ እመቤት ገ/እግዚአብሔር ከፍተኛ የዕቅድ ዝ/ክ/ግ/ባለሙያ 6115 8542 IV
5 ወ/ሮ ወይንሸት ሚሊዮን የዕቅድ ዝ/ክ/ግ/ባለሙያ 4952 7001 III
6 አቶ ዮሴፍ አፋማ ከፍተኛ የግንኙነት ባለሙያ 6115 8542 IV
ከላይ በሰንጠረዥ ላይ በተገለጸዉ መሰረት መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጨ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ማስታወቂያ
በ 2011 የትምህርት ዘመን በሁለተኛ ዲግሪ መርሃ ግብር በአመራርና መልካም አስተዳደር ዘርፍ መማር የሚትፈልጉ
ከሰላምታ ጋር
/
የሰዉ ሀብት አስ ልማት ዳይሬክቶሬት
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ማስታወቂያ
ከዚህ በታች ሥም ዝርዝራችሁ የተገለጸ የአካዳሚች ሰራተኞች መታወቂያና ባጅ እንድትወስዱ ተገልጾላችሁ እስካሁን ያልወሰዳችሁ
መሆኑ ይታወቃል፡፡ ከዛሬ ጀምሮ ባሉት ሁለት የስራ ቀናት ዉስጥ የቀድሞ መታወቂያና ባጅ እየመለሳችሁ እንዲትወስዱ እናሳስባለን፡፡
1. ቅድስት አሸናፊ
2. ሰናይ ዜና
3. እመቤት ገ/እ/ር
4. ምንተስኖት መርጊያ
5. ሁሉአገርሽ ዘዉዱ
6. የመንዝወርቅ አሰፋ
7. በራሳ ዩንጉራ
8. በድሩ ሀሰን
9. ግርማቸዉ ሀብቴ
10. ወይንሸት ሚሊዮን
11. መሰለች ዴንሲሳ
12. ተፈራ ሎሃ
13. ገረመዉ ስሜ
14. ወርቅነሽ አንጦኒዮስ
15. አለማሽ ፀሓይ
16. ሳሙኤል አልታሞ
17. መቅደስ መኮንን
18. ያሬድ በቀለ
19. ሻምበል ሂርጶ
ስልክ +251 462205369 ፋክስ +251 46 212 2574 Email:- southmeles@gmail.com
Tell fax southmelesla@yahoo.com
ፖ.ሳ.ቁ/ P.O.Box 215
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት
Southern Nations Nationalities and Peoples Regional State
ደቡብ አመራር አካዳሚ
South Leadership Academy
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
20. ሽታ ካርቲሮ
ሀዋሳ
በክልሉ ብሔረሰቦች ምክር ቤት አስተባባሪነት በክልላችን የአንድ የፖለቲካ እና ኢኮኖሚ ማህበረሰብ ግንባታ የደረሰበት ደረጃ ላይ
ለሚካሄደዉ ጥናት የኮሚቴ አባል የሆኑት
1. በም/ቢሮ ኃላፊ ማዕረግ የአካዳሚያችን የጥናትና ምርምር ዘርፍ ም/ዳይሬክተር የሆኑት አቶ በለጠ ሙኒኤ የወር
ደመወዛቸዉ ብር 12557 ፣
2. በም/ቢሮ ኃላፊ ማዕረግ የአካዳሚያችን የዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ ም /ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ደነቀ ማሞ የወር
ደመወዝ ብር 12557
3. አቶ ስንታየሁ አበራ ሾፌር ሲሆኑ የወር ደመወዝ ብር 2972 ሲሆን የመኪና ሰሌዳ ኮድ 4-19741 ኢት በሊትር 7 ኪሎ
ሜትር የሚጓዝ፣
4. አቶ ብርሃኑ ተሰማ ሾፌር ሲሆኑ የወር ደመወዝ ብር 2201 የመኪና ሰሌዳ ኮድ 4-19734 ኢት በሊትር 7 ኪሎ ሜትር
የሚጓዝ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ በመንግስት ፋይናንስ አስተዳደርና ቁጥጥር ስርዓት ላይ ከክልል ባለበጀት መ /ቤቶች
ለሚወጣጡ ለሂሳብ፣ለክፍያና ለኦዲት ባለሙያዎች በመሰረታዊ ሂሳብ አያያዝ ላይ በአንደኛና በሁለተኛ ዙር ስልጠና ለመስጠት
መታቀዱንና ባላሙያዎችን እንድንልክ በቁጥር መነኢ PBS/2007 በቀን 12/07/2010 ዓ..ም በተጻፈ ደብዳቤ መገለጹ ይታወቁ፡፡
በዚሁ መሰረት ሁለተኛ ዙር ከመጋቢት 23-27/2010 ዓ.ም ድረስ በስልጠና የሚሳተፉ ባለሙያዎች
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ግዥና ፋ/ዳይሬክቶሬት
ለኦዲት ዳይሬክቶሬት
ለሰዉ ሀብት አስ/ል/ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
አዳማ
አካዳሚያችሁ ከጥር 24-25/2010 ዓ.ም ድረስ በአዳማ ከተማ ባዘጋጀዉ የሌጅስሌሽን ቫሊዴሽን ዉይይት ላይ ተሳታፊ እንድንልክ
በጠየቃችሁት መሰረት የአካዳሚክ ጉዳዮች ቡድን መሪ የሆኑትን አቶ ታዬ ቢሊሶ የላክን መሆኑን እየገለጽን የወር ደመወዛቸዉ ብር
10,227(አሥር ሺህ ሁለት መቶ ሃያ ሰባት ብር) ሲሆን የቀን ዉሎ አበል መጠን 250 ብር መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ሀዋሳ
ከላይ በርዕስ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የፈጻሚዎችና የአደረጃጀቶች ምዘና መረጃ እንድንልክ በቁጥር ጠ 03/51/49/2017 በቀን
22/06/2010 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መጠየቁ ይታወሳል ፡፡
በዚሁ መሰረት የፈጻሚዎችና የአደረጃጀቶች ምዘና መረጃ …………ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ በአካዳሚያችንና በአቶ በረከት ረጋሳ መካከል ባለዉ የዲሲፕሊን ክስ ክርክር በአንዳንድ
ጉዳዮች ላይ መረጃ እንዲናቀርብ በቀን 19/08/2010 ዓ.ም እስከ ቢሮኣችን ድረስ በመምጣት መጠየቃችሁ ይታወቃል፡፡
በዙሁ መሰረት የደቡብ ብ/ብ/ህ/ክ/መንግስት የእርሻና የተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ የላከልን አንድ ገጽ መረጃ ኮፒ ከዚህ ደብዳቤ ጋር
አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ በአካዳሚያችንና በአቶ በረከት ረጋሳ መካከል ባለዉ የዲሲፕሊን ክስ ክርክር በአንዳንድ
ጉዳዮች ላይ መረጃ እንዲናቀርብ በቀን 19/08/2010 ዓ.ም እስከ ቢሮኣችን ድረስ በመምጣት መጠየቃችሁ ይታወቃል፡፡
በዙሁ መሰረት የደቡብ ብ/ብ/ህ/ክ/መንግስት የእርሻና የተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ የላከልን አንድ ገጽ መረጃ ኮፒ ከዚህ ደብዳቤ ጋር
አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የአካዳሚያችን ባልደረባ የሆኑት አቶ በረከት ረጋሳ በዲስፕሊን ጥሰት ተከሰዉ በተከሰሱበት
ክስ ጥፋተኛ መሆናቸዉን በቁጥር ሠ -ሰ-12/1895 በቀን 19/06/2010 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ የከባድ ዲስፕሊን ቅጣት ወሳኔ
በአካዳሚዉ ዋና ዳይሬክተር መሰጠቱ ይታወቃል፡ በዚሁ መሰረት በቀን 26/06/2010 ዓ.ም የክስ ሂደት መረጃዎች ለፐብሊክ
ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ቢሮ ለአስተዳደር ፍርድ ቤት እንዲላክ በማመልከቻ ጠይቀዉናል፡፡
ስለሆነም የክስ ሂደት የሚያመለክቱ መረጃዎች ኮፒ-------ገጽ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግልባጭ
ለደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት ትምህርት ቢሮ
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ አቶ ሰሙንጉስ ገ/ጊዮርጊስ ገሙ በ 22/08/2010 ዓ.ም በዘለቄታ ጡረታ የሚገለሉ በመሆናቸዉ አንዳንድ
መረጃዎችን በማህደራቸዉ ዉስጥ ማግኘት አልቻልንም፡፡
በመሆኑም በ 04/10/1985 ዓ.ም ላይ የወር ደመወዛቸዉ 532 ብር ሲሆን ወደ 672 ብር የወር ደመወዝ የገቡበት እና
ከ 672 ብር የወር ደመወዝ ጀምሮ በተለያዩ ጊዜያት ደመወዛቸዉ አድጎ ወደ 1145 ብር ድረስ (ከ 07/08/1988 ዓ.ም እስከ
26/08/1996 ዓ.ም )ያለዉን ደብዳቤዎች በማህደራቸዉ ዉስጥ ማግኘት ስላልቻልን በቢሮኣችሁ ካለዉ ማህደራቸዉ ኮፒ ተደርጎ
እንዲሰጠን በአክብሮት እየጠየቅን ለሚሰጠን ፈጣን ምላሽ ከወዲሁ እናመሰግናለኝ፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለሚመለከተዉ ሁሉ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
የአካዳሚያችን ባልደረባ የሆኑት አቶ ተመስገን ደስታ የሥራ ልምድ ማስረጃ እንዲሰጣቸዉ በ 29/08/2010 ዓ.ም ጠይቀዉናል ፡፡
በዚህ መሰረት፣
1. ከ 01/04/2002 እስከ 09/03/2006 ዓ.ም ድረስ በከምባታ ጠምባሮ ዞን በጡንጦ ወረዳ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት
ጽ/ቤት የእቅድ ዝግጅት ክትትል ግምገማና ግብረመልስ ኦፍሰር
2. 01/07/2006 እስከ 30/09/2007 ዓ.ም ድረስ በሥራ አመራር ተቋም የበጀት ስስተም አድሚንስተረቴር
3. 01/10/2007 እስከ 05/07/2008 ዓ.ም በደቡብ መለስ አመራር አካዳሚ የሀብት ማፍራትና ማፈላለግ ከፍተኛ
ባለሙያ
4. ከ 06/07/2008 እስካሁን ድረስ ከፍተኛ ተመራማሪ በመሆን በወር 8542(ስምንት ሺህ አምስት መቶ አርባ ሁለት
ብር) እየተከፈላቸዉ በማገልገል ላይ መሆናቸዉን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሚመለከተዉ ሁሉ
የአካዳሚያችን ባልደረባ የሆኑት አቶ ታደሰ መኮንን የሥራ ልምድ ማስረጃ እንዲሰጣቸዉ በ 16/06/2010 ዓ.ም ጠይቀዉናል ፡፡
በዚህ መሰረት፣
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግልባጭ
ለሚመለከተዉ ሁሉ
የአካዳሚያችን ባልደረባ የሆኑት አቶ መስፍን ጮራሞ የሥራ ልምድ ማስረጃ እንዲሰጣቸዉ በ 16/06/2010 ዓ.ም በማመልከቻ
ጠይቀዉናል ፡፡ በዚህ መሰረት፣
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
የተከሳሽ ሙሉ ስም……………………………………………………………………
ፊርማ……………………..
ቀን…………………………..
በ 2010 የትምህርት ዘመን በሁለተኛ ዲግሪ በክረምት መርሃ-ግብር መማር ለሚፈልጉ ሠራተኞች በወጣዉ
ማስታወቂያ መሰረት ያመለከተዉ ብቸኛ አመልካች የሆኑት አቶ ተመስገን ደስታ ከዚህ በፊት የሁለተኛ ዲግሪ
ስልክ +251 462205369 ፋክስ +251 46 212 2574 Email:- southmeles@gmail.com
Tell fax southmelesla@yahoo.com
ፖ.ሳ.ቁ/ P.O.Box 215
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት
Southern Nations Nationalities and Peoples Regional State
ደቡብ አመራር አካዳሚ
South Leadership Academy
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ትምህርት ተምረዉ የተመረቁ ቢሆንም አሁን ለሚሠሩት የሥራ መደብ አጋዥ ይሆነኛል በማለት የአካዳሚዉ
ማኔጅመንት የሚፈቅድ ከሆነ ለመማር እንደሚፈልጉ በመግለጽ አመልክተዋል፡፡ በዚሁ መሰረት የሚከተሉ
መስፈርቶችን አሟልተዉ ተገኝተዋል፡፡
ተ.ቁ የመጀመሪያ ዲግር አጠቃላይ በመንግስት መ/ቤት ዕድሜ የሥራ አፈጻጸም ሥነ-ምግባር መማር የሚ
ያላቸዉ የመመረቂያ ነጥብ ያገለገሉበት ዓመት ከፍተኛ
1 በኢኮኖሚክስ 2.66 6 ዓመት 32 90.98 መልካም Develop
ደመአአ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የሰዉ ሀ/አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት የ 2010 በጀት ዓመት የሁለተኛ ግማሽ ዓመት
ዕቅድ…….ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ጉዳዩ፣መረጃ ስለመጠየቅ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተከረዉ የክልል መንግስት ባለፉት 25 ዓመታት በተለይ ደግሞ 15 ዓመታት በገጠር ልማት ዘርፍ
ባከናወናቸዉ ተግባራት የተመዘገቡ ተጨባጭ ዉጤቶችና ማነቆዎች ምን እንደሆኑ የክልሉ መንግስት በጥናት ተጠንቶ እንዲቀርብ
ባስቀመጠዉ አቅጣጫ መሰረት አካዳሚያችን የጥናት ቡድን አባል በመሆን ጥናቱን ማከናወኑ ይታወቃል፡፡
ለዚህ ጥናት ከተመረጡት ዞኖች አንዱ የከፋ ዞን ሲሆን ከአዲዮ ወረዳ ተሰብስቦ የመጣ መረጃ ትክክለኛነቱን ለማረጋገጥ ስለፈለግን
በአዲዮ ወረዳ ቦቃ ቀበሌ እና አንጌ ቆላ ቀበሌያት ዉስጥ 25,000 እግር ቡና ያለዉ አንድ አርሶ አደር እና ከ 250,000 እስከ
300,000 ብር የዓመት ገቢ ያለዉ አርሶ ስለመኖሩ እንዲሁም የተጠቀሱት ሁለት ቀበሌያት ምን ዓይነት ሰብል አምራች እንዲሆኑ
መረጃ እንዲሰጠን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ/ሀ/አስ/ል/ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ስልክ +251 462205369 ፋክስ +251 46 212 2574 Email:- southmeles@gmail.com
Tell fax southmelesla@yahoo.com
ፖ.ሳ.ቁ/ P.O.Box 215
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት
Southern Nations Nationalities and Peoples Regional State
ደቡብ አመራር አካዳሚ
South Leadership Academy
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ በከሳሽ አበራሽ ጣቢ እና በተከሳሽ አቶ ይታደስ አትመዉ መካከል ባለዉ የጋብቻ ፍቺ ክስ
ክርክር ጉዳይ ተከሳሽ አቶ ይታደስ አትመዉ ከጥር ወር ጀምሮ የልጅ ቀለብ ብር 600(ስድስት መቶ ብር) እንዲከፈል የተወሰነ
መሆኑንና ከጥር 1/2010 ዓ.ም ጀምሮ ከተከሳሽ ደመወዝ ላይ ብር 600(ስድስት መቶ ብር) እየተቆረጠ በከሳሽ አካዉንት ቁጥር
1000067578019 በሆነዉ ዉስጥ እንድናስገባ በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በቁጥር የመ /04054
በቀን 14/05/2010 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ አዟል፡፡
በዚሁ መሰረት ከጥር 1/2010 ዓ.ም ጀምሮ ከተከሳሽ ደመወዝ ላይ ብር 600(ስድስት መቶ ብር) እየተቆረጠ በከሳሽ አበራሽ ጣቢ
አካዉንት ቁጥር 1000067578019 ዉስጥ ገቢ እንዲሆን ፍርድ ቤቱ የወሰነ ስለሆነ በዉሳኔ መሰረት ተግባራዊ እንዲሆን
እናሳስባለን፡፡፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደመአአ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የሰዉ ሀ/አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት የ 1 ለ 5 አደረጃጀት የ 2 ኛ ሩብ ዓመት ምዘና
ዉጤት…….ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግልባጭ
ደመአአ
ደመአአ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የሰዉ ሀ/አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት ለዉጥ ቡድን የሚያዚያ ወር ሪፖርት…….ገጽ ከዚህ
ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የአካዳሚያችን ሌክቸረር የሆኑት አቶ በረከት ረጋሳ በከባድ የዲሲፕሊን ጥሰት ተከሰዉ
የጥፋተኝነት ዉሳኔ በአካዳሚ ተወስኖ ጉዳዩን ለፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ቢሮ አስተዳደር ፍርድ ቤት ይግባኝ ማለታቸዉ
ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት የፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ቢሮ አስተዳደር ፍርድ ቤት በቁጥር የይ /መዝ/ቁጥር 498/2010 በቀን
30/08/2010 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ ዉሳኔ አስተላልፏል፡፡
በመሆኑም አስተዳደር ፍርድ ቤት የአንድ ወር የደመወዝ ቅጣት ዉሳኔ ስላስተላለፈ ከግንቦት 1/2010 ዓ.ም ጀምሮ የአንድ ወር
ደመወዝ ቅጣት ተግባራዊ የሚሆን መሆኑን እናስታወቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ስልክ +251 462205369 ፋክስ +251 46 212 2574 Email:- southmeles@gmail.com
Tell fax southmelesla@yahoo.com
ፖ.ሳ.ቁ/ P.O.Box 215
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት
Southern Nations Nationalities and Peoples Regional State
ደቡብ አመራር አካዳሚ
South Leadership Academy
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የአካዳሚያችን ሌክቸረር የሆኑት አቶ በረከት ረጋሳ በከባድ የዲሲፕሊን ጥሰት ተከሰዉ
የጥፋተኝነት ዉሳኔ መወሰኑ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት አቶ በረከት ረጋሳ በደ /ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት የሲቪል ሰርቪስ የዲሲፕሊን አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 2/2001 አንቀጽ
8 ንዑስ አንቀጽ 8.2/ሀ መሰረት በከባድ የዲሲፕሊን ጥፋት ቅጣት እስከ ሶስት ወር ደመወዝ እንዲቀጡ በቁጥር ሠ -በ-12/1895
በቀን 19/06/2010 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መወሰኑ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም በዉሳኔ መሰረት ከመጋቢት 1/2010 ዓ.ም ጀምሮ የሶስት ወር ደመወዝ ቅጣት ተግባራዊ የሚሆን መሆኑን
እናስታወቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ጉዳዩ፣ በከባድ የዲሲፕሊን ጥፋት የሶስት ወር ደመወዝ ቅጣት በአስተዳደር ፍርድ ቤት የታገደ መሆኑን ስለማሳወቅ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የአካዳሚያችን ሌክቸረር የሆኑት አቶ በረከት ረጋሳ በከባድ የዲሲፕሊን ጥሰት ተከሰዉ
የጥፋተኝነት ዉሳኔ በመወሰኑ የሶስት ወር ደመወዝ ቅጣት ከመጋቢት 1/2010 ዓ.ም ጀምሮ እንዲቆረጥ በቁጥር ሠ-በ-12/1911 በቀን
29/06/2010 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መገለጹ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም ከፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ቢሮ አስተዳደር ፍርድ ቤት በቁጥር የይ/መዝ/ቁጥር 448/2010 በቀን
20/07/2010 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ አቶ በረከት ረጋሳ በዲሲፕሊን በተከሰሱበት ክስ ላይ ይግባኝ ጠይቀዉ በአስተዳደር ፍርድ ቤት
ጉዳዩ እየታየ በመሆኑ የመጨራሻ ዉሳኔ እስከሚሰጥ ድረስ በአካዳሚዉ የተወሰነዉ የሶስት ወር ደመወዝ ቅጣት ታግዶ እንዲቆይ
አዟል፡፡
በዚሁ መሰረት ከመጋቢት 1/2010 ዓ.ም ጀምሮ የሶስት ወር ደመወዝ ቅጣት ተግባራዊ እንዳይሆን በአስተዳደር ፍርድ ቤት የታገደ
ስለሆነ የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ የመጨራሻ ዉሳኔ እስከሚሰጥ ድረስ የአቶ በረከት ረጋሳ ደመወዝ እንዳይቆረጥ እናሳስባለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ጉዳዩ፣ በከባድ የዲሲፕሊን ጥፋት የሶስት ወር ደመወዝ ቅጣት በአስተዳደር ፍርድ ቤት የታገደ መሆኑን ስለማሳወቅ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የአካዳሚያችን ሌክቸረር የሆኑት አቶ በረከት ረጋሳ በከባድ የዲሲፕሊን ጥሰት ተከሰዉ
የጥፋተኝነት ዉሳኔ በመወሰኑ የሶስት ወር ደመወዝ ቅጣት ከመጋቢት 1/2010 ዓ.ም ጀምሮ እንዲቆረጥ በቁጥር ሠ-በ-12/1911 በቀን
29/06/2010 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መገለጹ ይታወቃል፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
በመሆኑም ከፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ቢሮ አስተዳደር ፍርድ ቤት በቁጥር የይ/መዝ/ቁጥር 448/2010 በቀን
20/07/2010 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ አቶ በረከት ረጋሳ በዲሲፕሊን በተከሰሱበት ክስ ላይ ይግባኝ ጠይቀዉ በአስተዳደር ፍርድ ቤት
ጉዳዩ እየታየ በመሆኑ የመጨራሻ ዉሳኔ እስከሚሰጥ ድረስ በአካዳሚዉ የተወሰነዉ የሶስት ወር ደመወዝ ቅጣት ታግዶ እንዲቆይ
አዟል፡፡
በዚሁ መሰረት ከመጋቢት 1/2010 ዓ.ም ጀምሮ የሶስት ወር ደመወዝ ቅጣት ተግባራዊ እንዳይሆን በአስተዳደር ፍርድ ቤት የታገደ
ስለሆነ የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ የመጨራሻ ዉሳኔ እስከሚሰጥ ድረስ የአቶ በረከት ረጋሳ ደመወዝ እንዳይቆረጥ እናሳስባለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ጉዳዩ፣ በከባድ የዲስፕሊን ጥፋት ቅጣት ከደረጃና ከደመወዝ ዝቅታ ክፍያን ስለማሳወቅ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የአካዳሚያችን የኦዲዩቪዡዋል ባለሙያ የሆኑት አቶ ይታደስ አትመዉ በከባድ የዲሲፕሊን
ጥሰት ተከሰዉ የጥፋተኝነት ዉሳኔ መወሰኑ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት አቶ ይታደስ አትመዉ በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት የሲቪል ሰርቪስ የዲሲፕሊን አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር
2/2001 አንቀጽ 8 ንዑስ አንቀጽ 8.2/ለ መሰረት በከባድ የዲሲፕሊን ጥፋት ቅጣት እስከ ሁለት ዓመት ድረስ ለሚያደርስ ጊዜ
ከደረጃና ከደመወዝ ዝቅ ብለዉ እንዲቀጡ በቁጥር ደመአአ/001/77/11267 በቀን 07/03/2010 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መወሰኑ
ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ሰራተኛዉ የተወሰነዉን የከባድ የዲሲፕሊን ጥፋት ቅጣት የተቀበሉና ይግባኝ ያልጠየቁ በመሆኑ ከጥር
1/2010 ዓ.ም ጀምሮ የቅጣት ዉሳኔ ተግባራዊ የሚሆን መሆኑን እናስታወቃለን፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ስለዚህ አቶ ይታደስ አትመዉ ከዚህ በፊት በደረጃ IV የኦዲዮቪዡዋል ባለሙያ ሆነዉ ይከፈላቸዉ የነበረዉ የወር ደመወዝ ብር
4260(አራት ሺህ ሁለት መቶ ስልሳ ብር ) ሲሆን ከጥር 1/2010 ዓ.ም ጀምሮ በቅጣት ዉሳኔ መሰረት ለሁለት ዓመት ከነበሩበት
የሥራ ደረጃና ደመወዝ ዝቅ ብለዉ በሥራ ደረጃ III ሆነዉ የወር ደመወዝ ብር 2972(ሁለት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰባ ሁለት ብር )
የሚከፈላቸዉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ ለከተማ ሥራ ዕድል ፈጠራ አመራሮችና ባለሙያዎች ቢሮኣችሁ እና አካዳሚያችን በጋራ
የክህሎት ስልጠና መሰጠቱ የሚታወስ ሲሆን የስልጠናዉን አፈጻጸም ለመገምገም በስልጠና ሂደት ላይ የተሳተፉ አመራሮችንና
ባለሙያዎችን እንዲንልክ በቀን 10/05 2010 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መጠየቃችሁ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት፣
1. አቶ ዳርዳር ብርሃኑ የትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ም/ዳይሬክተር ሲሆኑ የወር ደመወዝ ብር 12557 እና
የዉሉ አበል 350 ብር፣
2. አቶ ምህረቱ ጥላሁን የዕቅድና በጀት ዝ/ክ/ግ/ዳ/ዳይሬክተር ሲሆኑ 8148 እና የዉሎ አበል 171 ብር
መሆኑን እንገልጻለን፡፡
3. አቶ ዘነበ ዛፉ የትም/ስል/ማስተባበሪያ ዳ/ዳይሬክተር ሲሆኑ የወር ደመወዝ ብር 10227 እና የዉሎ
አበል 250 ብር
4. አቶ አንበሱ ሀላቦ የምርምርና ልማት ዳ/ዳይሬክተር ሲሆኑ የወር ደመወዝ ብር 12023 እና የዉሎ አበል
171 ብር
5. አቶ ሳሙኤል አልታሞ የልዩ ስልጠና ፕሮግራም ባለሙያ IV ሲሆኑ የወር ደመወዝ ብር 8524 እና
የዉሎ አበል 250 ብር
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
6. አቶ ጌታቸዉ አድገህ የጀማሪ አመራር ስልጠና ፕሮግራም ባለሙያ III የወር ደመወዝ ብር 8148 እና
የዉሎ አበል 171 ብር
7. አቶ ሻምበል ሂርጶ ሾፌር ሲሆኑ የወር ደመወዝ ብር 2201
8. አቶ ሲድራቅ ብሩ ሾፌር ሲሆኑ የወር ደመወዝ ብር 1678 መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለት/ስ/ማስተባበሪያ ዳይሬክቶሬት
ለሰዉ ሀብት አስተዳደርና ልማት ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ለደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግሥት ጤና ቢሮ
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ ወደ አካዳሚያችን ለሚመጡ ሰልጣኞች የህክምና አገልጎሎት በአካዳሚዉ መካከለኛ ክሊኒክ
ዉስጥ እየተሰጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም በአካዳሚያችን ተቀጥረዉ የሚሰሩ የጤና ባለሙያዎች በክልል ላሉ የጤና
ባለሙያዎች የተለያዩ ጥቅማጥቅሞች እንደሚከበርላቸዉ በመግለጽ ጥያቄ እያቀረቡ ስለሆነ ለባለሙያዎቹ ተገቢ ምለሽ ለመስጠት
የጤና ባለሙያዎች የጥቅማጥቅም መመሪያ አስፈልጎናል፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ስለሆነም ቢሮኣችሁ ለጤና ባለሙያዎች የፈቀደዉን የተለያዩ የጥቅማጥቅም መመሪያ ኮፒ ተደርጎ እንዲሰጠን በአክብሮት
እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግሥት ጤና ቢሮ
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ በአካዳሚያችን ድርጅታዊ መዋቅር፣ የደመወዝ ስኬልና የተፈላጊ ችሎታ መመሪያ መሰረት
የጤና ባለሙያ ስራ መደቦች ያሉት ሲሆን በእነዚህ የስራ መደቦች ላይ ባለሙያዎችን እያሟላን እንገኛለን፡፡ በአካዳሚያችን ተቀጥረዉ
እየሰሩ ያሉ የጤና ባለሙያዎች የተለያዩ ጥቅማጥቅሞች ለጤና ባለሙያዎች የተፈቀደ መሆኑን በመግለጽ ጥያቄ እያቀረቡ ስለሆነ
ለባለሙያዎቹ ተገቢ ምለሽ ለመስጠት የጤና ባለሙያዎች የጥቅማጥቅም እና የኬርየር ስትራክቸር (የባለሙያ የእድገት መሰላል)
መመሪያ አስፈልጎናል፡፡
በመሆኑም በክልል ደረጃ ላሉ የጤና ባለሙያዎች የተፈቀዱ የተለያዩ ጥቅማጥቅሞችና የኬርየር ስትራክቸር (የባለሙያ የእድገት
መሰላል) መመሪያዎች እንዲላክልን በአክብሮት እየጠየቅን በፕሣ 6/1፣ፕሣ 2/1 እና መፕ 6/2 የሥራ መደቦች ላይ ተቀጥረዉ
የሚሰሩ የጤና ባለሙያዎች የኬርየር ስትራክቸር (የባለሙያ የእድገት መሰላል) የሚያገኙበት ሁኔታ በተመለከተ ማብራሪያ
ጭምር እንዲሰጠን እንጠይቃለን፡፡
ስልክ +251 462205369 ፋክስ +251 46 212 2574 Email:- southmeles@gmail.com
Tell fax southmelesla@yahoo.com
ፖ.ሳ.ቁ/ P.O.Box 215
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት
Southern Nations Nationalities and Peoples Regional State
ደቡብ አመራር አካዳሚ
South Leadership Academy
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግሥት ጤና ቢሮ
ሀዋሳ
ጉዳዩ፦ የጤና ባለሙያዎች የጥቅማጥቅም እና የኬርየር ስትራክቸር መመሪያ እንዲሰጥ ስለመጠየቅ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ በአካዳሚያችን ድርጅታዊ መዋቅር፣ የደመወዝ ስኬልና የተፈላጊ
ችሎታ መመሪያ መሰረት የጤና ባለሙያ ስራ መደቦች ያሉት ሲሆን በእነዚህ የስራ መደቦች ላይ
ባለሙያዎችን እያሟላን እንገኛለን፡፡ በአካዳሚያችን ተቀጥረዉ እየሰሩ ያሉ የጤና ባለሙያዎች የተለያዩ
ጥቅማጥቅሞች ለጤና ባለሙያዎች የተፈቀደ መሆኑን በመግለጽ ጥያቄ እያቀረቡ ስለሆነ ለባለሙያዎቹ
ተገቢ ምለሽ ለመስጠት የጤና ባለሙያዎች የጥቅማጥቅም እና የኬርየር ስትራክቸር (የባለሙያ
የእድገት መሰላል) መመሪያ አስፈልጎናል፡፡
በመሆኑም በክልል ደረጃ ላሉ የጤና ባለሙያዎች የተፈቀዱ የተለያዩ ጥቅማጥቅሞችና የኬርየር
ስትራክቸር (የባለሙያ የእድገት መሰላል) መመሪያዎች እንዲላክልን በአክብሮት እየጠየቅን
በፕሣ 6/1፣ፕሣ 2/1 እና መፕ 6/2 የሥራ መደቦች ላይ ተቀጥረዉ የሚሰሩ የጤና ባለሙያዎች የኬርየር
ስትራክቸር (የባለሙያ የእድገት መሰላል) የሚያገኙበት ሁኔታ በተመለከተ ማብራሪያ ጭምር
እንዲሰጠን እንጠይቃለን፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለሰዉ ሀ/አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ በአካዳሚያችን ድርጅታዊ መዋቅር፣ የደመወዝ ስኬልና የተፈላጊ ችሎታ መመሪያ መሰረት
የጤና ባለሙያ ስራ መደቦች ያሉት ሲሆን በእነዚህ የስራ መደቦች ላይ ባለሙያዎችን እያሟላን እንገኛለን፡፡ በአካዳሚያችን ተቀጥረዉ
እየሰሩ ያሉ የጤና ባለሙያዎች የተለያዩ ጥቅማጥቅሞች ለጤና ባለሙያዎች የተፈቀደ መሆኑን በመግለጽ ጥያቄ እያቀረቡ ስለሆነ
ለባለሙያዎቹ ተገቢ ምለሽ ለመስጠት የጤና ባለሙያዎች የጥቅማጥቅም እና የኬርየር ስትራክቸር (የባለሙያ የእድገት መሰላል)
መመሪያ አስፈልጎናል፡፡
በመሆኑም በክልል ደረጃ ላሉ የጤና ባለሙያዎች የተፈቀዱ የተለያዩ ጥቅማጥቅሞችና የኬርየር ስትራክቸር (የባለሙያ የእድገት
መሰላል) መመሪያዎች እንዲላክልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሰ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ በቁጥር መ/ቁ 04054 በቀን 07/05/2010 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ በወ/ሮ አበራሽ ጣቢ እና
በአቶ ይታደስ አትመዉ መካከል ስላለዉ የጋብቻ ፍቺ ክስ ክርክር ጉዳይ የአቶ ይታደስ አትመዉ የተጣራ የወር ደመወዝ እንዲገለጽ
መጠየቃችሁ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት የአቶ ይታደስ አትመዉ የተጣራ የወር ደመወዝ ብር 3395.24(ሦስት ሺህ ሦስት መቶ ዘጠና አምስት ብር ከሃያ
አራት ሳንቲም) መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለዕ/በ/ዝ/ክ/ግ/ ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት የታህሳስ ወር የለዉጥ ቡድን ሪፖርት ………ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር
አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
79
ከላይ በሰንጠረዡ እንደታየው 942,954.94/ዘጠኝ መቶ አርባ ሁለት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሃምሳ አራት ብር ከዘጠና ሁለት
ሳንቲም በደመወዝ፣ 103,724.94/አንድ መቶ ሶስት ሺህ ሰባት መቶ ሃያ አራት ከ 94/100 ብር/ የመንግስት የጡረታ
መዋጮ ድርሻ እንዲሁም 49400 /አርባ ዘጠኝ ሺህ አራት መቶ ብር/ የመዘዋወሪያ አበል በድምሩ 1,096,079/አንድ
ሚሊዮን ዘጠና ስድስት ሺህ ከሰባ ዘጠኝ ብር ጉድለት አሳይቷል፡፡ ስለሆነም ለተቋሙ ከተሰጠው ኃላፊነትና የክልሉ
መንግስት ከሚጠብቀው ውጤት አንጻር ያለው የሰው ኃይል በቂ ነው ባይባልም በተለይ በእስካሁኑ ሂደት የተመደቡትንና
ወሳኝ ክፍት መደቦችን መሟላት እንዲቻል ከላይ በሰንጠረዡ የታየው የበጀት ጉድለት እንዲመደብል እንጠይቀለን፡፡
ከሠላምታ ጋር!
ግልባጭ፤
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለዕቅድ ልማት አስ/ር ዘርፍ ም/ዳይሬክተር
ለዕ/በ/ዝ/ክ/ግ/ ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ወንዶ ገነት
ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የደቡብ መለስ አመራር አካዳሚ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ በየደረጃ የሚገኙ አመራሮችን በሀገሪቱ
ፖሊሲና ስትራቴጂዎች ዙሪያ በማስልጠን የአቅም ማጎልበት ስራ እየሰራ መሆኑ ይታወቃል፡፡ አካዳሚው ከተለያዩ ተቋማት ተሞክሮ በመውሰድ
የሰው ሀብት አስተዳደር መመሪያ ማውጣት ይፈልጋል ፡፡
ስለሆነም የዩኒቨርሲቲያችሁ የሰው ሀብት አስተዳደር መመሪያ ኮፒ ተደርጎ እንዲላክልን በአክብሮት እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ
እናመሰግናለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ራሔል ኤልያስ
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የደቡብ መለስ አመራር አካዳሚ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ በየደረጃ የሚገኙ አመራሮችን በሀገሪቱ
ፖሊሲና ስትራቴጂዎች ዙሪያ በማስልጠን የአቅም ማጎልበት ስራ እየሰራ መሆኑ ይታወቃል፡፡ አካዳሚው ከተለያዩ ተቋማት ተሞክሮ በመውሰድ
የሰው ሀብት አስተዳደር መመሪያ ማውጣት ይፈልጋል ፡፡
ስለሆነም የቢሮአችሁን የሰው ሀብት አስተዳደር መመሪያ ኮፒ ተደርጎ እንዲላክልን በአክብሮት እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ
እናመሰግናለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ራሔል ኤልያስ
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ የሾፌር ደመወዝና መኪና በሊትር ስንት ኪሎ ሜትር እንደሚጓዝ እንድንገልጽ
መጠየቃችሁ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት አቶ ሙሉቀን ተስፋዬ የአካዳሚችን ዋና ዳይሬክተር ሾፌር ሲሆኑ የወር ደመወዝ ብር 2185 (ሁለት ሺህ
አንድ መቶ ሰማኒያ አምስት ብር) እና የመኪና ታርጋ ቁጥር ኮድ.4-ኢት -18857 በሊትር 5.45 ኪሎ ሜትር የሚጓዝ
መሆኑን እየገለጽን አስፈላግዉን ትብበር እንድታደርጉ እንጣይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ አካዳሚዉ በ 2010 በጀት ዓመት ከተለያዩ የመንግስትና የግለ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት
ጋር በመተባባር የሀሰተኛ ትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ እየሰራ ይገኛል፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ጅ
የተማሩ የአካዳሚያችን ሰራተኞች ሙሉ መረጃ የያዘ………..ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እየገለጽን
ሰራተኞቹ በዩኒቨርሲቲ ኮሌጃችሁ የተማሩና የተመረቁ መሆናቸዉን ማረጋገጫ እንዲትሰጡ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደመአአ
ወንዶ ገነት
ስልክ +251 462205369 ፋክስ +251 46 212 2574 Email:- southmeles@gmail.com
Tell fax southmelesla@yahoo.com
ፖ.ሳ.ቁ/ P.O.Box 215
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት
Southern Nations Nationalities and Peoples Regional State
ደቡብ አመራር አካዳሚ
South Leadership Academy
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ አካዳሚዉ በ 2010 በጀት ዓመት ከተለያዩ የመንግስትና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት
ጋር በመተባባር የሀሰተኛ ትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ እየሰራ ይገኛል፡፡
በመሆኑም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ወንዶ ገነት ደን ኮሌጅ የተማሩ የአካዳሚያችን ሰራተኞች ሙሉ መረጃ የያዘ………..ገጽ ከዚህ
ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እየገለጽን ሰራተኞቹ በዩኒቨርሲቲያችሁ የተማሩና የተመረቁ መሆናቸዉን ማረጋገጫ
እንዲትሰጡ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደመአአ
ለዲላ ዩኒቨርሲቲ
ዲላ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ አካዳሚዉ በ 2010 በጀት ዓመት ከተለያዩ የመንግስትና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት
ጋር በመተባባር የሀሰተኛ ትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ እየሰራ ይገኛል፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
በመሆኑም በዲላ ዩኒቨርሲቲ የተማሩ የአካዳሚያችን ሰራተኞች ሙሉ መረጃ የያዘ………..ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን
የላክን መሆኑን እየገለጽን ሰራተኞቹ በዩኒቨርሲቲያችሁ የተማሩና የተመረቁ መሆናቸዉን ማረጋገጫ እንዲትሰጡ በአክብሮት
እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ አካዳሚዉ በ 2010 በጀት ዓመት ከተለያዩ የመንግስትና የግለ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት
ጋር በመተባባር የሀሰተኛ ትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ እየሰራ ይገኛል፡፡
በመሆኑም በአፍሪካ ቤዛ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ የተማሩ የአካዳሚያችን ሰራተኞች ሙሉ መረጃ የያዘ……… ..ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር
አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እየገለጽን ሰራተኞቹ በዩኒቨርሲቲያችሁ የተማሩና የተመረቁ መሆናቸዉን ማረጋገጫ እንዲትሰጡ
በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግልባጭ
ደመአአ
ለሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ
ሻሼመኔ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ አካዳሚዉ በ 2010 በጀት ዓመት ከተለያዩ የመንግስትና የግለ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት
ጋር በመተባባር የሀሰተኛ ትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ እየሰራ ይገኛል፡፡ በዚሁ መሰረት ከዩኒቨርሲቲያችሁ የተማሩ የአካዳሚ
ሰራተኞች መረጃ ተጣርቶ እንዲላክ በቁጥር ደመአአ /001/43/11790 በቀን 15/05/2010 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መጠየቃችን
የሚታወስ ሲሆን ለምላሽ ክትትል ሲናደርግ ከአካዳሚ የተላከ መረጃ መጥፋቱን በመግለጽ በድጋሚ መረጃ እንድንልክ መጠየቃችሁ
ይታወሳል፡፡
በመሆኑም በሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ የተማሩ የአካዳሚያችን ሰራተኞች ሙሉ መረጃ የያዘ………..ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ
አድርገን በድጋሚ የላክን መሆኑን እየገለጽን ሰራተኞቹ በዩኒቨርሲቲያችሁ የተማሩና የተመረቁ መሆናቸዉን ማረጋገጫ እንዲትሰጡ
በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደመአአ
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ አካዳሚዉ በ 2010 በጀት ዓመት ከተለያዩ የመንግስትና የግለ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት
ጋር በመተባባር የሀሰተኛ ትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ እየሰራ ይገኛል፡፡
በመሆኑም በዛዬን የቴክኖሎጂና ቢዝነስ ኮሌጅ የተማሩ የአካዳሚያችን ሰራተኞች ሙሉ መረጃ የያዘ………..ገጽ ከዚህ ደብዳቤ
ጋር አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እየገለጽን ሰራተኞቹ በኮሌጃችሁ የተማሩና የተመረቁ መሆናቸዉን ማረጋገጫ እንዲትሰጡ
በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደመአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ጉዳዩ፣ የደቡብ መለስ አመራር አካዳሚ የህዋስ ቁጥር 2 የአባላት ኦርኔል ስለመላክ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የህዋስ ቁጥር 2 የአባላት ኦርኔል በተላከዉ ፎርም መሰረት ሞልተን እንዲንልክ
መጠየቃችሁ ይታወሳል፡፡
ስለዚህ የህዋስ ቁጥር 2 የአባላት ኦርኔል ሁለት ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ደ/መ/አ/አ
በአገር አቀፍ ደረጃ ተጠንተዉ በነጥብ የሥራ ምዘና ዘዴ የተመዘኑና ደረጃ በወጣላቸዉ የሥራ መደቦች ላይ የሰራተኞች
ድልድል በአካዳሚ ሲደረግ እርስዎ በትምህርና ስልጠና ማስተበሰበሪያ ዳይሬክቶሬት ስር በደረጃ XVI በስራ መደብ
መ/ቁ 34/ሀዋ-04-10 ሌክቸረር ሆነዉ እንዲሰሩ በቁጥር ሠ-ደ-4-1689 በቀን 2 8/10/2009 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ
መመደብዎ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም በአካዳሚዉ መደበኛ ትምህርት እንዲጀምር በአመራር ቦርድ እስክፈቀድ ድረስ በጥናትና ምርምር ዘርፍ ላይ
የባለሙያ ዕጥረት በመኖሩ እና እስከ አሁን ድረስ አብዛኛዉን ጊዜ ከጥናትና ምርምር ዘርፍ ጋር እየሰሩ የቆዩ መሆንዎን
በመግለጽ ከ 19/03/2010 ዓ.ም ጀምሮ በጥናትና ምርምር ዘርፍ ላይ የሙሉ ጊዜ ሰራተኛ በመሆን የዉጤት ተኮር ዕቅድ
በመፈራረም እንዲሰሩ የአካዳሚዉ ማኔጅመንት ወስኗል፡፡
ስለዚህ ከ 19/03/2010 ዓ.ም ጀምሮ በሌክቸረር የስራ መደብ ላይ ሆነዉ ከዚህ በፊት ይከፈልዎት የነበረዉን የወር ደመወዝ ብር
10470(አስር ሺህ አራት መቶ ሰባ ብር) እያገኙ በጥናትና ምርምር ዘርፍ ላይ የሙሉ ጊዜ ሰራተኛ ሆነዉ እንዲሰሩ የስራ ስምሪት
የተሰጠ ስለሆነ የተጣለብዎትን የስራ ኃላፊነት በትጋትና በታማኝነት እንዲወጡ አሳስባለሁ፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደ/መ/አ/አ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
በአገር አቀፍ ደረጃ ተጠንተዉ በነጥብ የሥራ ምዘና ዘዴ የተመዘኑና ደረጃ በወጣላቸዉ የሥራ መደቦች ላይ የሰራተኞች
ድልድል በአካዳሚ ሲደረግ እርስዎ በትምህርና ስልጠና ማስተበሰበሪያ ዳይሬክቶሬት ስር በደረጃ XVI በስራ መደብ
መ/ቁ 34/ሀዋ-04-8 ሌክቸረር ሆነዉ እንዲሰሩ በቁጥር ሠ-በ-12-1687 በቀን 28/10/2009 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ
መመደብዎ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም በአካዳሚዉ መደበኛ ትምህርት እንዲጀምር በአመራር ቦርድ እስክፈቀድ ድረስ በጥናትና ምርምር ዘርፍ ላይ
የባለሙያ ዕጥረት በመኖሩ እና እስከ አሁን ድረስ አብዛኛዉን ጊዜ ከጥናትና ምርምር ዘርፍ ጋር እየሰሩ የቆዩ መሆንዎን
በመግለጽ ከ 19/03/2010 ዓ.ም ጀምሮ በጥናትና ምርምር ዘርፍ ላይ የሙሉ ጊዜ ሰራተኛ በመሆን የዉጤት ተኮር ዕቅድ
በመፈራረም እንዲሰሩ የአካዳሚዉ ማኔጅመንት ወስኗል፡፡
ስለዚህ ከ 19/03/2010 ዓ.ም ጀምሮ በሌክቸረር የስራ መደብ ላይ ሆነዉ ከዚህ በፊት ይከፈልዎት የነበረዉን የወር ደመወዝ ብር
10470(አስር ሺህ አራት መቶ ሰባ ብር) እያገኙ በጥናትና ምርምር ዘርፍ ላይ የሙሉ ጊዜ ሰራተኛ ሆነዉ እንዲሰሩ የስራ ስምሪት
የተሰጠ ስለሆነ የተጣለብዎትን የስራ ኃላፊነት በትጋትና በታማኝነት እንዲወጡ አሳስባለሁ፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደ/መ/አ/አ
በአገር አቀፍ ደረጃ ተጠንተዉ በነጥብ የሥራ ምዘና ዘዴ የተመዘኑና ደረጃ በወጣላቸዉ የሥራ መደቦች ላይ የሰራተኞች
ድልድል በአካዳሚ ሲደረግ እርስዎ በትምህርና ስልጠና ማስተበሰበሪያ ዳይሬክቶሬት ስር በደረጃ XVI በስራ መደብ መ/ቁ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
34/ሀዋ-04-8 ሌክቸረር ሆነዉ እንዲሰሩ በቁጥር ሠ-በ-12-1687 በቀን 28/10/2009 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መመደብዎ
ይታወቃል፡፡
በመሆኑም በአካዳሚዉ መደበኛ ትምህርት እንዲጀምር በአመራር ቦርድ እስክፈቀድ ድረስ በጥናትና ምርምር ዘርፍ ላይ
የባለሙያ ዕጥረት በመኖሩ ከ 19/03/2010 ዓ.ም ጀምሮ በጥናትና ምርምር ዘርፍ ላይ የሙሉ ጊዜ ሰራተኛ በመሆን
የዉጤት ተኮር ዕቅድ በመፈራረም እንዲሰሩ የአካዳሚዉ ማኔጅመንት በወሰነዉ መሰረት የሥራ ስምሪት በቁጥር ሠ -በ-12-
1869 በቀን 02/04/2010 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መሰጠቱ ይታወሳል፡፡ ሆኖም በጥናትና ምርምር ዘርፍ ሥራ ላይ ባሳዩት
የዲሲፕሊን ግድፈት ምክንያት ወደ ትምህርትና ስልጠና ማስተባበሪያ ዳይሬክቶሬት እንዲመለሱ የአካዳሚዉ ማኔጅመንት
በቀን 17/05/2010 ዓ.ም ባደረገዉ ስብሰባ ወስኗል፡፡
ስለዚህ ከ 17/05/2010 ዓ.ም ጀምሮ ቀድሞ በተመደቡበት በሌክቸረር የስራ መደብ ላይ የወር ደመወዝ ብር 10470(አስር ሺህ
አራት መቶ ሰባ ብር) እያገኙ የተጣለብዎትን የስራ ኃላፊነት በትጋትና በታማኝነት እንዲወጡ አሳስባለሁ፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደ/መ/አ/አ
በአገር አቀፍ ደረጃ ተጠንተዉ በነጥብ የሥራ ምዘና ዘዴ የተመዘኑና ደረጃ በወጣላቸዉ የሥራ መደቦች ላይ የሰራተኞች
ድልድል በአካዳሚ ሲደረግ እርስዎ በትምህርና ስልጠና ማስተበሰበሪያ ዳይሬክቶሬት ስር በደረጃ XVI በስራ መደብ
መ/ቁ 34/ሀዋ-04-9 ሌክቸረር ሆነዉ እንዲሰሩ በቁጥር ሠ-ገ-6-1688 በቀን 28/10/2009 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ
መመደብዎ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም በአካዳሚዉ መደበኛ ትምህርት እንዲጀምር በአመራር ቦርድ እስክፈቀድ ድረስ በጥናትና ምርምር ዘርፍ ላይ
የባለሙያ ዕጥረት በመኖሩ እና እስከ አሁን ድረስ አብዛኛዉን ጊዜ ከጥናትና ምርምር ዘርፍ ጋር እየሰሩ የቆዩ መሆንዎን
በመግለጽ ከ 19/03/2010 ዓ.ም ጀምሮ በጥናትና ምርምር ዘርፍ ላይ የሙሉ ጊዜ ሰራተኛ በመሆን የዉጤት ተኮር ዕቅድ
በመፈራረም እንዲሰሩ የአካዳሚዉ ማኔጅመንት ወስኗል፡፡
ስለዚህ ከ 19/03/2010 ዓ.ም ጀምሮ በሌክቸረር የስራ መደብ ላይ ሆነዉ ከዚህ በፊት ይከፈልዎት የነበረዉን የወር ደመወዝ ብር
10470(አስር ሺህ አራት መቶ ሰባ ብር) እያገኙ በጥናትና ምርምር ዘርፍ ላይ የሙሉ ጊዜ ሰራተኛ ሆነዉ እንዲሰሩ የስራ ስምሪት
የተሰጠ ስለሆነ የተጣለብዎትን የስራ ኃላፊነት በትጋትና በታማኝነት እንዲወጡ አሳስባለሁ፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ሀዋሳ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ የመስሪያ ቤታችን ባለደረባ የሆኑት አቶ ይታደስ አትመዉ ቀድሞ ይሰሩ ከነበረዉ መ /ቤት
ክሊራንስ እንዲያመጡ በተደጋጋሚ ተጠይቀዉ ያለባቸዉን ዕዳ ባለመክፈላቸዉ ምክንያት ኪሊራንስ መያዙን ገልጸዉ በቁጥር
ደሬቴድ/124/6783 በቀን 02/04/2010 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ ብር 10.450.00(አስር ሺህ አራት መቶ ሃምሳ ብር) ዕዳ
እንዳለባቸዉና ይህንንም ዕዳ ከታህሳስ 01/2010 ዓ.ም ጀምሮ በ 12 ወራት ዉስጥ ለመክፈል የተስማሙ መሆናቸዉን በመግለጽ
በየወሩ ከደመወዛቸዉ ብር 870.83(ስምንት መቶ ሰባ ብር ከሰማኒያ ሶስት ሳንቲም) እየተቆረጠ ለደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን
ድርጅት የሂሳብ ቁጥር 1000013503102 ገቢ እንደሚያደርጉ የስምምነት ደብዳቤ ለደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት
እንዲጻፍላቸዉ በቀን 02/03/2010 ዓ.ም በጻፉት ማመልከቻ ጠይቀዉናል፡፡
በዚሁ መሰረት አቶ ይታደስ አትመዉ ያለባቸዉን ዕዳ ብር 10.450.00(አስር ሺህ አራት መቶ ሃምሳ ብር) ከታህሳስ
01/2010 ዓ.ም ጀምሮ በ 12 ወራት ዉስጥ በየወሩ ከደመወዛቸዉ ብር 870.83 (ስምንት መቶ ሰባ ብር ከሰማኒያ ሶስት
ሳንቲም) እየተቆረጠ ለደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት የሂሳብ ቁጥር 1000013503102 ገቢ እንደሚያደርጉ የተስማሙ
መሆናቸዉን እየገለጽን አስፈላጊዉን ትብብር እንዲታደርጉ እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ እንደተሞከረዉ ቢሮኣችሁ ከ 25/03/2010 ዓ.ም ጀምሮ ባዘጋጀዉ የ IBEX ስልጠና ላይ የሚሳተፍ
ለመጥቀስ የልማት ዕቅድ ባለሙያ+ እንድንሊክ መጠየቃችሁ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት የአካዳሚያችን የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክ /ግ/ባለሙያ የሆኑትን ወ/ሮ ሊያ ገብሬ የላክን ሲሆን የደመወዝ
መጠን 7026(ሰባት ሺህ ሃያ ስድስት ብር) መሆኑን እንገልጻለን ፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዕ/በ/ዝ/ክ/ግ/ዳይሬክቶሬት
ለሰዉ ሀ/አስ/ል/ዳይሬክቶሬት
ለወ/ሮ ሊያ ገብሬ
ደመአአ
ደመአአ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የአካዳሚያችን የኦዲየቭዡዋል ባለሙያ የሆኑት አቶ ይታደስ አትመዉ ቀድሞ
ከሚሰሩበት መ/ቤት ኪሊራንስ እንዲያመጡ ተጠይቀዉ በተሰጣቸዉ የጊዜ ገደብ ማምጣት ባለመቻላቸዉ በቁጥር
ደመአአ/001/75/11130 በቀን 27/02/2010 ዓ.ም በተጻፈ ዳብዳቤ ደመወዝ እንዳይከፈላቸዉ መገለጹ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም ጉዳዩ በማኔጅመንት ታይቶ ሳይከላቸዉ የቆየዉ የወር ደመወዝ እንዲከፍል የተወሰነ ስለሆነ ከተያዘበት ጊዜ
ጀምሮ የወር ደመወዛቸዉ እንዲከፈል እናሳስባለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ስልክ +251 462205369 ፋክስ +251 46 212 2574 Email:- southmeles@gmail.com
Tell fax southmelesla@yahoo.com
ፖ.ሳ.ቁ/ P.O.Box 215
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት
Southern Nations Nationalities and Peoples Regional State
ደቡብ አመራር አካዳሚ
South Leadership Academy
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግልባጭ
ደመአአ
ማስታወቂያ
ከሰላምታ ጋር
አካዳሚዉ
ለሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ በአካዳሚ ዉስጥ በጤና ሥራ መደብ ላይ ተመድበዉ የጤናን ስራ እየሰሩ ላሉ ባለሙያዎች የደመወዝና
የተለያዩ ጥቅማጥቅሞችን አካዳሚዉ ለማስከበር ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም በዩኒቨርሲቲ ባለዉ የተማሪዎች ክሊኒክ ዉስጥ የሚሰሩ የጤና ባለሙያዎችን መዋቅርና እና ጥቅማጥቅም የሚገልጽ መመሪያ ኮፒ ተደርጎ
እንድላክልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የደቡብ መለስ አመራር አካዳሚ የስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች የደመወዝ ስኬል ማሻሻያ በአካዳሚ ቦርድ
ጸድቆ ተግባራዊ መደረጉ ይታወቃል፡፡ የአካዳሚ የስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች የደመወዝ ማሻሻያ ጥያቄ ላይ ቢሮኣችሁ የአካዳሚዉ የኢኮቴ
ባለሙያዎች የደመወዝ ስኬል በራሱ ልዩ ስኬልና ስርዓት ያለዉ ሲሆን ይህንን መሰረት በማድረግ በፌዴራሉ ደመወዝ ስኬል ላይም እረሱን
በማስቻል የተሰራ ሲሆን ይህም በሁሉም ተቋም ወጥነት ባለዉ መልኩ ተግባራዊ እንዲሆን በሚል ሙያዊ አስተያየትና የዉሳኔ ሀሳብ መሰጠቱ
ይታወቃል፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
የአካዳሚያችን የኢኮቴ ባለሙዎች በአካዳሚዉ ድርጅታዊ መዋቅር፣የደመወዝ ስኬልና ተፈላጊ ችሎታዎች መመሪያ መሰረት የዓላማ አስፈጻሚ የስራ
መደቦች ዉስጥ የሚመደቡ፣ ደመወዛቸዉ እና ጥቅማጥቅማቸዉም ከሌሎች ዓለማ አስፈጻሚ የስራ መደቦች ጋር በተመሳሳይ ተግባራዊ እየተደረገ
የቆየ ሲሆን ከጥር 1/2009 ዓ.ም ጀምሮ ለአካዳሚ የስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች የደመወዝ ማሻሻያ ሲደረግ የኢኮቴ ባለሙያዎች ደመወዝ ስኬል
በራሱ ልዩ ስኬልና ስርዓት ያለዉ በመሆኑ በሁሉም ተቋም ወጥነት ባለዉ መልኩ ተግባራዊ እንዲሆን በተወሰነዉ መሰረት ተግባራዊ ሲደረግ
ባለሙያዎቹ መደባቸዉ የዓለማ አስፈጻሚ መደብ በመሆኑ መንግስት የፈቀደልንን ጥቅም ማግኘት አለብን በማለት ቅሬታ በማመልከቻ
ማቅረባቸዉን በመግለጽ በአካዳሚ በኩል ምላሽ መስጠት ስለማይቻል በደመወዝ ማሻሻያ ላይ የኢኮቴ ባለሙያዎች የስራ መደብ የዓላማ አስፈጻሚ
መደብ መሆኑ ታወቆ ተለዋጭ ዉሳኔ በቦርድ እንዲሰጥ በቁጥር ደመአአ /001/43/10679 በቀን 27/11/2009 ዓ.ም በደብዳቤ
ተጠይቀዋል፡፡
ይህንን መሰረት በማድረግ በቁጥር ደኢርመ/123/493 በቀን 03/01/2010 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ ከአካዳሚያችን የተጠየቀዉን ጥያቄ
መሰረት በማድረግ ቢሮኣችሁ በሁሉም ተቋማት ባሉ የኢኮቴ ባለሙያዎች ደመወዝ ስኬል ላይ ዝርዝር ጥናት ተደርጎ እንዲቀርብ መጠየቁን
ለአካዳሚያች በግልባጭ ደብዳቤ ተገልጾልና፡፡
በመሆኑም የአካዳሚያችን የኢኮቴ ባለሙያዎች አካዳሚ ካለዉ የስራ ባህርይ አንጻር በአካዳሚዉ ድርጅታዊ መዋቅር የደመወዝ ስኬልና ተፈላጊ
ችሎታዎች መመሪያ መሰረት የዓላማ አስፈጻሚ የስራ መደብ ስለሆነ ሌላ ዝርዝር ጥናት ሳያስፈል ለአካዳሚ የስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች
በተፈቀደዉ የደመወዝ ማሻሻያ ላይ ለዓላማ አስፈጻሚ የስራ መደቦች አማራጭ ሁለት መሰረት ተግባራዊ እንዲደረግ ለርዕሰመስተዳደር ጽ /ቤት
ደብዳቤ እንዲጻፍ እየጠየቅን የኢኮቴ ባለሙያዎች ወቅታዊ ምላሽ ባለመሰጠቱ ከጥር 1/2009 ዓ.ም ጀምሮ መንግስት ለሰራተኞች የፈቀደዉን
ጥቅም ማግኘት አለመቻለቸዉን እየገለጽን በእናንተ በኩል ፈጣን ምላሽ እንዲሰጥ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት ወሃ ቢሮ
ሀዋሳ
የደቡብ መለስ አመራር አካዳሚ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ በየደረጃ የሚገኙ አመራሮችን በሀገሪቱ ፖሊሲና ስትራቴጂዎች ዙሪያ በማሰልጠን የአቅም
ማጎልበት ስራ እየሰራ መሆኑ ይታወቃል፡፡ አካዳሚዉ የወሃ ቧንቧ የስራ መደብ ከተለያዩ በቦርድ ከሚተዳደሩ ተቋማት ተሞክሮ በመዉሰድ የሰዉ
ሀብት አስተዳዳር መመሪያ ማዉጣት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም የተቋማችሁ የሰዉ ሀብት አስተዳደር መመሪያ ኮፒ ተደርጎ እንዲላክልን በአክብሮት እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ
እናመሰግናለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
የደቡብ መለስ አመራር አካዳሚ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ በየደረጃ የሚገኙ አመራሮችን በሀገሪቱ ፖሊሲና ስትራቴጂዎች ዙሪያ በማሰልጠን የአቅም
ማጎልበት ስራ እየሰራ መሆኑ ይታወቃል፡፡ አካዳሚዉ ከተለያዩ በቦርድ ከሚተዳደሩ ተቋማት ተሞክሮ በመዉሰድ የሰዉ ሀብት አስተዳዳር መመሪያ
ማዉጣት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም የተቋማችሁ የሰዉ ሀብት አስተዳደር መመሪያ ኮፒ ተደርጎ እንዲላክልን በአክብሮት እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ
እናመሰግናለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ሀዋሳ
የደቡብ መለስ አመራር አካዳሚ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ በየደረጃ የሚገኙ አመራሮችን በሀገሪቱ ፖሊሲና ስትራቴጂዎች ዙሪያ በማሰልጠን የአቅም
ማጎልበት ስራ እየሰራ መሆኑ ይታወቃል፡፡ አካዳሚዉ ከተለያዩ በቦርድ ከሚተዳደሩ ተቋማት ተሞክሮ በመዉሰድ የሰዉ ሀብት አስተዳዳር መመሪያ
ማዉጣት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም የተቋማችሁ የሰዉ ሀብት አስተዳደር መመሪያ ኮፒ ተደርጎ እንዲላክልን በአክብሮት እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ
እናመሰግናለን፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ሀዋሳ
የደቡብ መለስ አመራር አካዳሚ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ በየደረጃ የሚገኙ አመራሮችን በሀገሪቱ ፖሊሲና ስትራቴጂዎች ዙሪያ
በማሰልጠን የአቅም ማጎልበት ስራ እየሰራ መሆኑ ይታወቃል፡፡ አካዳሚዉ ከተለያዩ በቦርድ ከሚተዳደሩ ተቋማት ተሞክሮ
በመዉሰድ የሰዉ ሀብት አስተዳዳር መመሪያ ማዉጣት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም የተቋማችሁ የሰዉ ሀብት አስተዳደር መመሪያ ኮፒ ተደርጎ እንዲላክልን በአክብሮት እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር
ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
የደቡብ መለስ አመራር አካዳሚ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ በየደረጃ የሚገኙ አመራሮችን በሀገሪቱ ፖሊሲና ስትራቴጂዎች ዙሪያ በማሰልጠን የአቅም
ማጎልበት ስራ እየሰራ መሆኑ ይታወቃል፡፡ አካዳሚዉ ከተለያዩ በቦርድ ከሚተዳደሩ ተቋማት ተሞክሮ በመዉሰድ የሰዉ ሀብት አስተዳዳር መመሪያ
ማዉጣት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም የተቋማችሁ የሰዉ ሀብት አስተዳደር መመሪያ ኮፒ ተደርጎ እንዲላክልን በአክብሮት እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ
እናመሰግናለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
የደቡብ መለስ አመራር አካዳሚ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ በየደረጃ የሚገኙ አመራሮችን በሀገሪቱ ፖሊሲና ስትራቴጂዎች ዙሪያ በማሰልጠን የአቅም
ማጎልበት ስራ እየሰራ መሆኑ ይታወቃል፡፡ አካዳሚዉ ከተለያዩ በቦርድ ከሚተዳደሩ ተቋማት ተሞክሮ በመዉሰድ የሰዉ ሀብት አስተዳዳር መመሪያ
ማዉጣት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም የተቋማችሁ የሰዉ ሀብት አስተዳደር መመሪያ ኮፒ ተደርጎ እንዲላክልን በአክብሮት እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ
እናመሰግናለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለበጀት ዓመቱ ለደመወዝ 7,985,821 /ሰባት ሚሊዮን ዘጠኝ መቶ ሰማኒያ አምስት ሺህ ስምንት መቶ ሃያ አንድ ብር/
ቢሆንም በነጥብ ምዘና ድልድል /JEG/ ምክንያት ሰራተኞች ቀድሞ ክፍት የነበሩ መደቦችን በመያዛቸው፣ ወሳኝ ክፍት
የሥራ መደቦች ላይ ክፍትት በመታየቱ እንዲሁም ለተቋሙ ግብ መሳካት ወሳኝ የሆኑ የሥራ መደቦች ላይ ድልድል
በመካሄዱ ምክንያት ለደመወዝ የተያዘው በጀት አንሷል፡፡
በአንዳንዶቹ የሥራ መደቦች እስከ አምስት ወራት ደመወዝ ብቻ ለማስቀመጥ የተሞከረ ሲሆን ዝርዝሩ በሚከተለው
ሠንጠረዥ ታቷል፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በሰንጠረዡ እንደታየው 746447 /ሰባት መቶ አርባ ስድስት ሺህ አራት መቶ አርባ ሰባት በደመወዝ፣
82,109.17 /ሰማኒያ ሁለት ሺህ አንድ መቶ ዘጠኝ ከ 17/100 ብር/ የመንግስት የጡረታ መዋጮ ድርሻ እንዲሁም
144600 /አንድ መቶ አርባ አራት ሺህ ስድስት መቶ/ የመዘዋወሪያ አበል በድምሩ 973156.17 /ዘጠኝ መቶ ሰባ ሶስት
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሺህ አንድ መቶ ሃምሳ ስድስት ከ 17/100/ ብር ጉድለት አሳይቷል፡፡ ስለሆነም ለተቋሙ ከተሰጠው ኃላፊነትና የክልሉ
መንግስት ከሚጠብቀው ውጤት አንጻር ያለው የሰው ኃይል በቂ ነው ባይባልም በተለይ በእስካሁኑ ሂደት የተመደቡትንና
ወሳኝ ክፍት መደቦችን መሟላት እንዲቻል ከላይ በሰንጠረዡ የታየው የበጀት ጉድለት እንዲመደብል እንጠይቀለን፡፡
ከሠላምታ ጋር!
ግልባጭ፤
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለዕቅድ ልማት አስ/ር ዘርፍ ም/ዳይሬክተር
ለዕ/በ/ዝ/ክ/ግ/ ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለበጀት ዓመቱ ለደመወዝ 7,985,821 /ሰባት ሚሊዮን ዘጠኝ መቶ ሰማኒያ አምስት ሺህ ስምንት መቶ ሃያ አንድ ብር/
ቢሆንም በነጥብ ምዘና ድልድል /JEG/ ምክንያት ሰራተኞች ቀድሞ ክፍት የነበሩ መደቦችን በመያዛቸው፣ ወሳኝ ክፍት
የሥራ መደቦች ላይ ክፍትት በመታየቱ እንዲሁም ለተቋሙ ግብ መሳካት ወሳኝ የሆኑ የሥራ መደቦች ላይ ድልድል
በመካሄዱ ምክንያት ለደመወዝ የተያዘው በጀት አንሷል፡፡
በአንዳንዶቹ የሥራ መደቦች እስከ አምስት ወራት ደመወዝ ብቻ ለማስቀመጥ የተሞከረ ሲሆን ዝርዝሩ በሚከተለው
ሠንጠረዥ ታቷል፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ባለሙያ IV
ከላይ በሰንጠረዡ እንደታየው 746447 /ሰባት መቶ አርባ ስድስት ሺህ አራት መቶ አርባ ሰባት በደመወዝ፣
82,109.17 /ሰማኒያ ሁለት ሺህ አንድ መቶ ዘጠኝ ከ 17/100 ብር/ የመንግስት የጡረታ መዋጮ ድርሻ እንዲሁም
144600 /አንድ መቶ አርባ አራት ሺህ ስድስት መቶ/ የመዘዋወሪያ አበል በድምሩ 973156.17 /ዘጠኝ መቶ ሰባ ሶስት
ሺህ አንድ መቶ ሃምሳ ስድስት ከ 17/100/ ብር ጉድለት አሳይቷል፡፡ ስለሆነም ለተቋሙ ከተሰጠው ኃላፊነትና የክልሉ
መንግስት ከሚጠብቀው ውጤት አንጻር ያለው የሰው ኃይል በቂ ነው ባይባልም በተለይ በእስካሁኑ ሂደት የተመደቡትንና
ወሳኝ ክፍት መደቦችን መሟላት እንዲቻል ከላይ በሰንጠረዡ የታየው የበጀት ጉድለት እንዲመደብል እንጠይቀለን፡፡
ከሠላምታ ጋር!
ግልባጭ፤
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
በቁጥር---በቀን----በተጻፈ ለበጀት ዓመቱ ለደመወዝ 7,985,821 /ሰባት ሚሊዮን ዘጠኝ መቶ ሰማኒያ አምስት ሺህ
ስምንት መቶ ሃያ አንድ ብር/ ቢሆንም በነጥብ ምዘና ድልድል /JEG/ ምክንያት ሰራተኞች ቀድሞ ክፍት የነበሩ
መደቦችን በመያዛቸው፣ ወሳኝ ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ክፍትት በመታየቱ እንዲሁም ለተቋሙ ግብ መሳካት ወሳኝ
የሆኑ የሥራ መደቦች ላይ ድልድል በመካሄዱ ምክንያት ለደመወዝ የተያዘው በጀት ማነሱን መግለጻችን ይታወቃል፡፡
በመሆኑም በአንዳንዶቹ የሥራ መደቦች እስከ አምስት ወራት ደመወዝ ብቻ ለማስቀመጥ የተሞከረ ሲሆን ዝርዝሩ
በሚከተለው ሠንጠረዥ ታቷል፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በሰንጠረዡ እንደታየው 942,954.94/ዘጠኝ መቶ አርባ ሁለት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሃምሳ አራት ብር ከዘጠና ሁለት
ሳንቲም በደመወዝ፣ 103,724.94/አንድ መቶ ሶስት ሺህ ሰባት መቶ ሃያ አራት ከ 94/100 ብር/ የመንግስት የጡረታ
መዋጮ ድርሻ እንዲሁም 49400 /አርባ ዘጠኝ ሺህ አራት መቶ ብር/ የመዘዋወሪያ አበል በድምሩ 1,096,079/አንድ
ሚሊዮን ዘጠና ስድስት ሺህ ከሰባ ዘጠኝ ብር ጉድለት አሳይቷል፡፡ ስለሆነም ለተቋሙ ከተሰጠው ኃላፊነትና የክልሉ
መንግስት ከሚጠብቀው ውጤት አንጻር ያለው የሰው ኃይል በቂ ነው ባይባልም በተለይ በእስካሁኑ ሂደት የተመደቡትንና
ወሳኝ ክፍት መደቦችን መሟላት እንዲቻል ከላይ በሰንጠረዡ የታየው የበጀት ጉድለት እንዲመደብል እንጠይቀለን፡፡
ከሠላምታ ጋር!
ግልባጭ፤
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለዕቅድ ልማት አስ/ር ዘርፍ ም/ዳይሬክተር
ለዕ/በ/ዝ/ክ/ግ/ ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ድርሻ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ ቀድሞ ከሚሰሩበት መ/ቤት ክሊራንስ እንዲያቀርቡ በተደጋጋሚ በቃልና በደብዳቤ መጠየቅዎ ይታወቃል፡፡
ሆኖም የተለያዩ ምክንያቶችን በመደርደር እስካሁን ድረስ ክሊራንስ ሊያቀርቡ ፍቃደኛ አልሆኑም፡፡
ስለዚህ እስከ አርብ 24/02/2010 ዓ.ም ድረስ ክሊራንስ እንዲያቀርቡ እየጠየቅን በተሰጥዎት የጊዜ ገደብ የማያቀርቡ ከሆነ ከጥቅምት ወር
ጀምሮ የደመወዝ ክፍያ ለማቆም የምንገደድ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደ/መ/አ/አ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለግዥ ፋይናንስና/ን/አስ/ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
በደቡብ መለሰ አመራር አካዳሚ ጊዜያዊ የቀን ኮንትራት ሰራተኞች በተማሪዎች አገልግሎት ዳይሬክቶሬት እና በንብረት
አስ/ጠቅ/አገ/ዳይሬክቶሬት በጽዳትና በተለያዩ የስራ መደቦች ዉል ገብተዉ እየሰሩ መሆናቸዉ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት ከ 01/12/2009 ዓ..ም እስከ 30/12/2009 ዓ.ም ድረስ ባሉ ቀናቶች ስራዉን የሰሩ መሆናቸዉን
እያረጋገጥን ለአፈጻጸም ይረዳ ዘንድ የክፍያ ሰንጠረዥ ከዚሁ ደብዳቤ ጋር…………ገጽ አባሪ አያይዘን የላክን መሆኑን
እንደልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ ሀ/አስ/ል/ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
11. የስራ ኃላፊዎች ይህንን ከመፈረማችሁ በፊት አስፈላጊዉን መረጃ በስራቸዉ ከሚገኙት ኃላፊዎች ማረጋገጫ
ማግኘት አለባቸዉ፡፡
ስልክ +251 462205369 ፋክስ +251 46 212 2574 Email:- southmeles@gmail.com
Tell fax southmelesla@yahoo.com
ፖ.ሳ.ቁ/ P.O.Box 215
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት
Southern Nations Nationalities and Peoples Regional State
ደቡብ አመራር አካዳሚ
South Leadership Academy
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
12. ማንኛዉም ኃላፊ በቅጹ ላይ ፊርማዉን ሲያኖር ተጠያቂ መሆኑን ተገንዝቦ ከመፈረሙ አስቀድሞ ሰራተኛዉ
በክፍሉ ንብረት እንደሌለበት በደንብ ማረጋገጥና ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርበታል፡፡
13. ይህ ፎርም በ 3 ኮፒ ተዘጋጅት ዋናዉ ለአስረካቢ ሰራተኛ ሲሰጥ ሁለተኛዉ ከሰራተኛዉ ማህደር ጋር የሚያያዝ
ሲሆን 3 ኛዉ ለሪከርድ ክፍል በመረጃነት ተመዝግቦ ይያዛል፡፡
14. ከላይ በተራ ቁጥር 1-3 በተገለጹት ላይ ጥንቃቄ ሳይደረግ ቀርቶ ሰራተኛዉ ከተሰናበተ በኋላ የተሰናበተዉ /ችዉ
ሰራተኛ ባለእዳ ሆኖ/ሆና ቢገኝ የፈረመዉ ተጠያቂ ይሆናል፡፡
15. ስማቸዉ ከዚህ በላይ የተጠቀሰዉ/ችዉ የተቋሙ ባልደረባ መ/ቤቱ ዉስጥ በነበሩበት ወቅት ከስራ ክፍላቸዉ
ለመንግስት ስራም ሆነ ለግል የተረከቡት የመንግስት ንብረት ቢኖር የንብረቱ ዓይነትና የገንዘቡ መጠን በስራ
ክፍላችሁ አቅጣጫ ባለዉ ስፍራ ላይ በማመልከት በፊርማችሁ እንድታረጋግጡ እያሳሰብን ሰራተኛዉ ይህንን
ክሊራንስ አዙረዉ እንዲያስፈርሙ ከሰዉ ሀብት አስ/ልማት ዳይሬክቶሬት የተሰጣቸዉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደመአአ
በቁጥር ሠ-በ-2/1646 በቀን 17/09/2009 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ ከ 01/01/2010 ዓ.ም ጀምሮ በዕድሜ ጡረታ እንደሚወጡ በመግለጽ
ከ 27/09/2009 ዓ.ም ጀምሮ ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ ፈቃድ ተሰጥቶት መዉጣትዎ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም የዘለቄታ ጡረታ አበል መጠየቂያ
ቅጽ ጡ-2 ላይ መረጃዎችን በመሙላት እና አገልግሎት የፈጸሙባቻዉን መስሪያ ቤቶች የሚገልጽ የጽሁፍ ማስረጃዎችን በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ
ዲሞክራሲዊ ሪፐብሊክ የመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ለደቡብ ሪጂን ጽ/ቤት በቁጥር ደመአአ/001/37/103053 በቀን
01/10/2009 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ የተላከ ሲሆን የህይወት ታሪክ ፎርም የልደት ዘመን ላይ ስርዝ ድልዝ በመኖሩ በፖሊስ ላቦራቶሪ ተመርምሮ
ዉጤቱ እንዲገለጽ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲዊ ሪፐብሊክ የመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ የደቡብ ሪጂን ጽ/ቤት በቁጥር
ደቡሪ/ሰ/4023224/09 በቀን 21/11/2009 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ ተጠይቋል፡፡
በዚሁ መሰረት የደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግስት ፖሊስ ኮሚሽን የላቦራቶሪ ምርመራ ዉጤት መሰረት ቀደም ሲል 1951 ተብሎ ከተጻፈ በኋላ ተደልዞና
ተለዉጠዉ አሁን እንደሚታየዉ 1949 የሚል የልደት ዘመን መጻፉን በቁጥር ወም 65/32/2009 በቀን 10/12/2009 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ
የተገለጸ በመሆኑ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲዊ ሪፐብሊክ የመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ የደቡብ ሪጂን ጽ/ቤትም ይህንን
የምርመራ ዉጤት መሰረት በማድረግ የእርስዎ የጡረታ ዕድሜ የሚሞላዉ 30/12/2011 ዓ.ም መሆኑን በቁጥር ደቡሪ/ሰ/403224/09 በቀን
11/12/2009 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ ገልጿል፡፡
ስለሆነም የጡረታ ዕድሜ የሚሞላዉ 30/12/2011 ዓ.ም መሆኑን አዉቀዉ ከ 12/12/2009 ዓ.ም ጅምሮ ወደ መደበኛ የስራ ገበታ በመመለስ
የተጣለብዎትን የስራ ኃላፊነት በታማኝነትና በትጋት እንዲወጡ አሳስባለሁ፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለትምህርትና ስልጠና ዘርፍ
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለኦዲት ዳይሬክቶሬት
ለዕቅድና በ/ዝ/ክ/ግ/ዳይሬክቶሬት
ለሰዉ ሀ/አስ/ል/ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ለግዥ ፋይናንስና/ን/አስ/ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
በደቡብ መለሰ አመራር አካዳሚ ጊዜያዊ የቀን ኮንትራት ሰራተኞች በተማሪዎች አገልግሎት ዳይሬክቶሬት እና በንብረት
አስ/ጠቅ/አገ/ዳይሬክቶሬት በጽዳትና በተለያዩ የስራ መደቦች ዉል ገብተዉ እየሰሩ መሆናቸዉ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት ከ 17/12/2009 ዓ.ም እስከ 05/13/2009 ዓ.ም ድረስ ባሉ ቀናቶች ስራዉን የሰሩ መሆናቸዉን
እያረጋገጥን ለአፈጻጸም ይረዳ ዘንድ የክፍያ ሰንጠረዥ ከዚሁ ደብዳቤ ጋር…………ገጽ አባሪ አያይዘን የላክን መሆኑን
እንደልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ ሀ/አስ/ል/ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለአቶ ተካልኝ ጉጆ
ደመአአ
በነጥብ የስራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን ዘዴ በተመዘኑ የስራ መደቦች ላይ የአካዳሚ ሰራተኞች ተወዳድረዉ ሲደለደሉ እርስዎ በፖስተኛ /ሞተረኛ የስራ
መደብ ላይ ተመድበዉ እየሰሩ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም በአካዳሚ የሾፌር ዕጥረት በመኖሩ እና እርስዎም ባልዎት ሙያ ተጨማሪ ስራ ለመስራት ባቀረቡት ጥያቄ መሰረት የአካዳሚዉ የበላይ
አመራር የማሽከርከር ስራ በዉክልና እንዲሰሩ የወሰነ ስለሆነ ይህ ደብዳቤ ከተሰጥዎት ቀን ጀምሮ ኮድ 4- 03249 ማህንድራ መኪና በስምዎ
ወጭ አድርገዉ የማሽከርከር ስራ በፖስተኛ/ሞተረኛ ስራ ላይ ደርበዉ እንዲሰሩ የተወከሉ ስለሆነ የተጣለብዎትን የስራ ኃላፊነት በታማኝነትና
በታታሪነት እንዲወጡ በጥብቅ አሳስባለሁ፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለግዥ ፋይናንስና/ን/አስ/ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ ከዚህ ቀደም የነበረዉ የስራ መደብ ስያሜ በጄኢጂ የሙከራ ትግበራ ምክንያት
አዲስ የስራ መደብ ስያሜ ተቀይሮ ሁሉም ሰራተኛ መደልደሉ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት ለሰራተኞች በሙሉ አዲስ መታወቂያ፣ ባጅ እና የጠራጴዛ ስም ጥራት ባለዉ ሁኔታ እንዲሰራ
እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደመአአ
ደመአአ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞረዉ የህዳር ወር የሁለት ዙር የለዉጥ ቡድን ሪፖርት ……ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን
እየገለጽን፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ ሀ/አስ/ል/ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ በቀን05/01/2010 ዓ.ም በተደረገዉ በፌዴራልና በክልል ህገ መንግስት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና
ላይ አካዳሚዉን ወክለዉ 3 ኛ ደረጃ የዉጡት ወ/ሮ ጌጥነሽ አስፋዉ እና አቶ በላቸዉ እርባሞ መሆናቸዉን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደመአአ
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ በወጣቶች ሊግ ስልጠና የሚሳተፉ ሰራተኞች /አባላት ስም ዝርዝርና የደመወዝ መጠን የሚገልጽ መረጃ
እንድንልክ መጠየቃችሁ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት፤
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ ሀ/አስ/ል/ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ በሴቶች እና ወጣቶች ሊግ ስልጠና የሚሳተፉ የደቡብ መለስ አመራር አካዳሚ አባላት ስም ዝርዝርና
የደመወዝ መጠን የሚገልጽ መረጃ እንድንልክ መጠየቃችሁ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት፤
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በሰንጠረዥ የተገለጹ መሆናቸዉን እየገለጽን አቶ ግርማቸዉ ሀብቴ ሾፌር ሲሆኑ የኮስትር መኪና ኮድ ኢት-4-19292 በሊትር 5(አምስት )
ኪሎ ሜትር የሚጓዝ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ ሀ/አስ/ል/ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደመአአ
ጉዳዩ፦በ 2010 በጀት ዓመት ለሚሟላ ክፍት የስራ መደቦች በጀት እንዲያዝ ስለመጠየቅ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞረዉ ከተለያዩ ዘርፎችና ዳይሬክቶሬቶች በ 2010 በጀት ዓመት የሚሟላ የሰዉ ሀይል ፍላጎት ተሰብስቦ በተወሰኑ
የስራ መደቦች ላይ የሰዉ ሀይል እንዲሟላ የአካዳሚ ማኔጅመንት አቅጣጫ አሰቀምጧል፡፡
በዚሁ መሰረት በ 2010 በጀት ዓመት ለሚሟላ የሰዉ ሀይል ከክልል ፋይናንስና ኢ /ል/ቢሮ በቂ በጀት እንዲፈቀድ እንዲደረግ እየጠየቅን የሚሟላ
ክፍት የስራ መደቦችን የያዘ ……ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እየገለጽን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የመ/ቤታችን ባልደረባ የሆኑት ወ/ሮ ሊያ ገብሬ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ለ 2 ኛ ዲግሪ የትምህርት መረሃ-ግብር
ባወጣዉ መስታወቂያ ላይ ለመወዳደር የድጋፍ ደብዳቤ እንዲጻፍላቸዉ በ 24/12/2009 ዓ.ም በጻፉት ማመልከቻ ጠይቀዉናል፡፡
በዚሁ መሰረት ወ/ሮ ሊያ ገብሬ ከ 1/13/1997 ዓ/ም ጀምሮ የላይብራሪ ሰራተኛ፣ ከፍተኛ የሥርዓታ ፆታ ባለሙያ በመሆን
እና በአሁኑ ጊዜ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ባለሙያ ሆነዉ እያገለገሉ ያሉ መሆናቸዉን እየገለጽን
አስፈላጊዉን ትብብር እንድታደርጉላቸዉ እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለግዥ ፋይናንስና/ን/አስ/ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ጉዳዩ፣ በላዉንደሪ እና በፎቶ ኮፒና ማባዣ የስራ መደብ ላይ የሚሰሩ ሰራተኞች የወተት ክፍያ ይመለከታል
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ በሁለቱም የስራ መደቦች ላይ የሚሰሩ ሰራተኞች ከስራ ባህርይ አንጻር ከማሽኖች
በሚወጡ ከፍተኛ ሙቀት፣ ኬሚካሎችና ጨረር የተነሳ በጤና ላይ ጉዳት እንደሚያደርስ በመግለጽ በተደጋጋሚ የወተት
ጥያቄ እያቀረቡ መቆየታቸዉ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት የአካዳሚ ማኔጅመንት የሰራተኞችን ጥያቄ ከግንዛቤ ዉስጥ በማስገባት ተገቢ ምላሽ የሰጠ ሲሆን በስራ
መደቦች ላይ እየሰሩ ያሉ ሰራተኞች 1 ኛ አቶ አብርሃም ዋንጉራ የስራ መደብ የላዉንደሪ ሰራተኛ፣ 2 ኛ አቶ ሰለሞን ቡቻቻ
የስራ መደብ የፎቶ ኮፒና ማባዣ ሰራተኛ መሆናቸዉን እየገለጽን በቀን 05/12/2009 ዓ.ም በተወሰነዉ የማኔጅመንት
ዉሳኔ መሰረት ከነሐሴ 1/2009 ዓ.ም ጀምሮ የወተት ክፍያ እንዲፈጸሚላቸዉ እንጠይቃለን፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ ከቢሮኣችሁ የመጣዉን ሰነድ ኮፒ በማድረግና በመጠረዝ አገልግሎት
መስጠታቸዉን በመግለጽ ለቢሮኣችሁ የመገጣጠሚያ ደብዳቤ እንድንጽፍ ጠይቀዉናል፡፡ በዚሁ መሰረት የአካዳሚያችን
የፎቶ ኮፒ ኮንትራት ሰራተኛ የሆኑትን
5. ንጉሴ ቶርጫሞ የወር ደመወዝ 1678(አንድ ሺህ ስድስት መቶ ሰባ ስምንት)ብር መሆኑን እየገለጽን አሰፈላጊዉን
ትብብር እንዲታደርጉ እንጠይቃለን፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከሳላምታ ጋር
ግልባጭ
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ጉዳዩ፤ የሾፌር ደመወዝ መጠን ስለማሳወቅ
ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ የሾፌር ደመወዝና መኪና በሊትር ስንት ኪሎ ሜትር እንደሚጓዝ እንድንገልጽ
በቁጥር ሀ.ከ/ፍ/237/09 በቀን 23/12/2009 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መጠየቃችሁ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት አቶ ጌታሁን መሀመድ ሾፌር ሲሆኑ የወር ደመወዝ ብር 2197 (ሁለት ሺህ አንድ መቶ ዘጠና ሰባት ብር)
እና የመኪና ታርጋ ቁጥር ኮድ.4-ኢት -19292 የሚጓዘዉ በሊትር 4(አራት) ኪሎ ሜትር መሆኑን እየገለጽን አስፈላግዉን
ትብበር እንድታደርጉ እንጣይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
አቶ ብርሃኑ ተሰማ ሾፌር ሲሆኑ የደመወዝ መጠን 2201 ብር እና የያዙት መኪና ታርጋ ቁጥር ኮድ. 4- ኢት -19734
ሲሆን የሚጓዘዉ በሊትር ሰባት ኪሎ ሜትር
1. አቶ ግርማቸዉ ሀብቴ ሾፌር ሲሆኑ የደመወዝ መጠን 2201 ብር እና የያዙት መኪና ታርጋ ቁጥር ኮድ.4-ደህ-
03257 ሲሆን የሚጓዘዉ በሊትር ዘጠኝ ነጥብ አምስት ኪሎ ሜትር መሆኑን እየገለጽን አስፈላግዉን ትብበር
እንድታደርጉ እንጣይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ/ሀ/አስ/ል/ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለግ/ፋ/ን/አስ/ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የአቶ በራሳ ዩንጉራ የህይወት ታሪክ ፎርም በፖሊስ ላብራቶሪ ለማስመርመር
የተከፈለዉን 25(ሃያ አምስት) ብር እና በ 2009 በጀት ዓመት ግንባር ቀደም ለሆኑ 10 ፈጻሚዎች ሰርትፍኬት ለማሰራት
የተከፈለዉን 300(ሶስት መቶ)ብር በድምሩ 325 ብር በቀረበዉ ደረሰኝ መሰረት እንዲከፈለኝ እጠይቃለሁ፡፡
ከሳለምታ ጋር
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለግ/ፋ/ን/አስ/ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ አቶ ዳንኤል ከበደ ከ 30/11/2009 ዓ.ም ጀምሮ በዕድሜ ምክንያት በዘለቄታ
ጡረታ መገለላቸዉ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት ከነሐሴ 1/2009 ዓ.ም ጀምሮ በጡረታ የተገለሉ ስለሆነ የወር ደመወዝ የማይከፈላቸዉ መሆኑን
እንገልጻለን፡፡
ከሳለምታ ጋር
ግልባጭ
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግዥ ፋ/ን/አሰ/ዳይሬክቶሬት(ለዉጥ ቡድን)
ለንብረት አስተዳርና የጠቅላላ አገ/ዳይሬክቶሬት(ለዉጥ ቡድን)
ለተማሪዎች አገ/ዳይሬክቶሬት(ለዉጥ ቡድን)
ለኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት(ለዉጥ ቡድን)
ደ/መ/አ/አ
ጉዳዩ፦ የ 1 ለ 5 አባላት የሀምሌ ወር ምዘና ዉጤት እንዲላክ ስለመጠየቅ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የ 1 ለ 5 አባላት በየወሩ በቡድን መሪ ተመዝኖ የምዘና ዉጤት
ለሰዉ ሀ/ስ/ል/ዳይሬክቶሬት በወቅቱ ሪፖርት መቅረብ እንዳለበት የለዉጥ ሰራዊት ግንባታ ማኑዋል
በግልጽ አስቀምጧል፡፡
በመሆኑም የ 1 ለ 5 አባላት ወርሃዊ ምዘና ዉጤት በወቅቱ ከመላክ አንጻር ከፍተኛ
መቆራረጦች እንደነበሩ በ 2009 በጀት ዓመት የተገመገመ ስለሆነ በ 2010 በጀት ዓመት
ያለምንም መቆራረጥ የ 1 ለ 5 አባላት ወርሃዊ ምዘና በወቅቱን እንዲላክ እያሳሰብን
የሀምሌ ወር ምዘና ዉጤት እስከ 19/12/2009 ዓ.ም ድረስ እንዲላክ እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለሰዉሀ/አስ/ል/ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደ/መ/አ/አ
ጉዳዩ፦ የ 2009 ዓ.ም 1 ለ 5 አደረጃጀት ምዘና ዉጤት እንዲላክ ስለመጠየቅ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የ 1 ለ 5 አደረጃጀት በየሩብ ዓመት በለዉጥ ቡድን መሪ ተመዝኖ
የምዘና ዉጤት በወቅቱ ሪፖርት መቅረብ እንዳለበት የተሻሸለዉ የፐብሊክ ሰርቪስ ለዉጥ ሰራዊት
አፈጻጸም መመዘኛ መስፈርት በግልጽ አስቀምጧል፡፡
በመሆኑም የ 1 ለ 5 አደረጃጀት ምዘና ዉጤት ከመላክ አንጻር መንጠባጠቦች ስላሉ
እስካሁን መዝናች ያላካችሁበትን ዉጤት በአስቸኳይ እስከ ነገ 24/12/2009 ዓ.ም ድረስ
እንዲትልኩ እየጠየቅን መረጃዉ ለፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ቢሮ እስከ
25/12/2009 ዓ.ም ድረስ የሚላክ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉሀ/አስ/ል/ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ስልክ +251 462205369 ፋክስ +251 46 212 2574 Email:- southmeles@gmail.com
Tell fax southmelesla@yahoo.com
ፖ.ሳ.ቁ/ P.O.Box 215
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት
Southern Nations Nationalities and Peoples Regional State
ደቡብ አመራር አካዳሚ
South Leadership Academy
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ ሀ/አስ/ል/ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
በደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግስት
ለፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ቢሮ
ሀዋሳ
ጉዳዩ፦መረጃ ስለመላክ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የለዉጥ ሰራዊት አደረጃጀትና የዉጤት ተኮር ምዘና መረጃ
እንዲላክ በቁጥር ደኢ/ጠ 03/512/44/1963 በቀን 18/12/2009 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መጠየቃችሁ
ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት የአካዳሚዉን የ 2009 ዓ.ም የለዉጥ ሰራዊት አደረጃጀትና የዉጤት ተኮር ምዘና መረጃ
…….ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለዕድና አስተዳዳር ልማት ዘርፍ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለሰዉ ሀ/አስ/ል/ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
በደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግስት
ለፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ቢሮ
ሀዋሳ
ጉዳዩ፦መረጃ ስለመላክ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የለዉጥ ሰራዊት አደረጃጀትና የዉጤት ተኮር ምዘና መረጃ
እንዲላክ በቁጥር ደኢ/ጠ 03/512/44/1963 በቀን 18/12/2009 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መጠየቃችሁ
ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት የአካዳሚዉን የ 2009 ዓ.ም የለዉጥ ሰራዊት አደረጃጀትና የዉጤት ተኮር ምዘና መረጃ
…….ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለዕድና አስተዳዳር ልማት ዘርፍ
ለሰዉ ሀ/አስ/ል/ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደመአአ
ማስታወቂያ
ለደቡብ መለስ አመራር አካዳሚ ሰራተኞች በሙሉ
አካዳሚዉ
የሰ/ሀ/አስ/ል/ዳይሬክቶሬት
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለደኢህዴን ጽ/ቤት
ሀዋሳ
ጉዳዩ፦ የታላቁ መሪ መለስ ዜናዊ 5 ተኛ ዓመት መታሰቢያ ፕሮግራም ላይ የሚሳተፉ አካላትን
ስለመግለጽ
ከላይ በርዕስ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የታላቁ መሪ መለስ ዜናዊ 5 ተኛ ዓመት መታሰቢያ በተለያዩ
ፕሮግራሞች ለማክበር ከአካዳሚያችን የተሳታፊ አመራሮችና የፈጻሚዎች ቁጥር እንድንልክ
መጠየቃችሁ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሰረት በፕሮግራሞች ላይ የሚሳተፉ የደቡብ መለስ አመራር አካዳሚ አመራሮችና
ፈጻሚዎች ብዛት ከዚህ መሸኛ ጋር ሁለት ገጽ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግልባጭ
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለዕቅድና አስ/ል/ዘርፍ
ለሰዉ ሀ/አ/ል/ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ጉዳዩ፦ ለሴቶች ማህበር አመራር ስልጠና የስልጠና ፍላጎት ጥናት መረጃ መሰብሰብን ይመለካታል
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የደቡብ መለስ አመራር አካዳሚ ከክልል ሴቶችና ህጻናት ጉዳዮች ቢሮ ጋር
በመተባባር ለሴቶች ማህበር አመራር በተለያዩ ፖሊስና ስትራቴጂ ላይ ስልጠና በመስጠት የሴቶችን የማስፈጻም
አቅማቸዉን ለማሳደግ ስልጠና ለመስጠት ዝግጅት እያደረገ ይገኛል፡፡
በዚሁ መሰረት ለሴቶች ማህበር አመራር ስልጠና የስልጠና ፍላጎት ጥናት መረጃ ለመሰብሰብ ተዋቀረ ቡድን ወደ
ዞናችሁ የተላከ ስለሆነ አስፈላጊዉን መረጃ በመስጠት ትብበር እንዲታደርጉ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለጥናትና ምርምር ዘርፍ
ደ/መ/አ/አ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግልባጭ
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለዕቅድና አስ/ልማት ዘርፍ
ለሰዉ ሀ/አሰ/ል/ዳይሬክቶሬት
ደመአአ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ማስታወቂያ
በቀን 09/10/2008 ዓ.ም በወጣዉ የደረጃ እድገት ማስታወቂያ መሰረት ያመለከታችሁ ሰራተኞች፣
ተ. የሰራተኛ ስም የስራ የተወዳደሩት ክፍት የሚጠይቀዉ የተመረቁበት ሙያ የሚጠይቀዉ ለዉድድር የሚ
ቁ መደብ መደብ የትምህርት ደረጃ የስራ ልምድ ያላቸዉ የስራ
በዓመት
1 ወ/ሮ ሁላገርሽ ዘዉዱ ገንዘብ ያዥ ከ/ሀ/ማ/ማ/ባለሙያ ቢኤ ዲግሪ/ኤም ኤ አካዉንትንግ 4 እና 2 5 ዓመት ከ 23
ዲግሪ
2 አቶ እንዳልካቸዉ ከበደ የግዥ ከ/ሀ/ማ/ማ/ባለሙያ ቢኤ ዲግሪ/ኤም ኤ አካዉንትንግ 4 እና 2 9 ዓመት፣4 ወ
ባለሙያ ዲግሪ
3 ወ/ሮ ወይንሸት ሚሊዮን ዕ/ዝ/ክ/ግ/ ከ/ም/ክ/ባለሙያ ቢኤ ዲግሪ/ኤም ኤ ማኔጅመንት 5፣4 እና 2 6 ዓመት ከ5
ባለሙያ ዲግሪ/ፕኤች ዲግሪ
4 ወ/ሮ ሊያ ገብሬ ከ/ስ/ጾ/ ከ/ም/ክ/ባለሙያ ቢኤ ዲግሪ/ኤም ኤ ሶሲዮሎጂ 5፣4 እና 2 3 ዓመት ከ3
ባለሙያ ዲግሪ/ፕኤች ዲግሪ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ማሳሰቢያ፣ የፈተና ቀን በማስታወቂያ የሚገለጽ ሲሆን ብቸኛ ተወዳዳሪ በሆነ የስራ መደብ ላይ ድጋሚ ማስታወቂያ
የሚወጣ መሆኑን እንገልጻለን
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደ/መ/አ/አአካዳሚ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ከሰላምታ ጋር
ጌጥነሽ አስፋዉ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግልባጭ፣
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት ኃላፊ
ለዕ/አስ/ልማት ዘርፍ
ለስልጠና ፋ/አ/ደ/ስ/ሂደት
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ስለሆነም በ 2009 ዓ.ም ማለቂያ ላይ በጡረታ የሚገለሉ ስለሆነ ከ 26/05/2009 ዓ.ም ጀምሮ ያልተጠቀሙባቸዉን የዓመት
እረፍት ፈቃድ እንዲወጡ እናሳስባለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለጠቅላላ አገ/ን/አስ/ደ/ስ/ሂድት
ለሰዉ ሀብት ስ/አ/ደ/ስ/ሂደት
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከራዉ ተማሪ አክሊሉ ለማ ወላጅ አልባና ችግረኛ መሆኑን በመግለጽ ለአካዳሚያችን
የእርዳታ ጥያቄ በቀን 24/12/2008 ዓ.ም በጻፈዉ በማመልከቻ መጠየቁ ይታወሳል፡፡ በዚሁ መሰረት የአካዳሚ ማነጅመንት
የተማሪዉን ችግር ከግምት ዉስጥ በማስገባት ላጋጠመዉ ኢኮኖሚያዊ ችግር መፍትሄ እንዲሆንለት አራት ሺህ ብር
እንዲሰጠዉ በቀን 25/12/2008 ዓ.ም ባደረገዉ ስብሰባ ወስኗል፡፡
ስለሆነም በማኔጅመንቱ ዉሳኔ መሰረት የተፈቀደዉን 400(አራት ሺህ ብር) ለተማሪ አክሊሉ ለማ እንዲከፈለዉ
እናሳስባለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት ኃላፊ
ለዕ/አስ/ልማት ዘርፍ
ደ/መ/አ/አካዳሚ
በመሆኑም የደቡብ መለስ አመራር አካዳሚ ድርጅታዊ መዋቅር፣የደመወዝ ስኬልና የተፈላጊ ችሎታዎች መመሪያዉ ወደ
ስራ ሲገባ ከፍተኛ ክፍተት ያለበት በመሆኑ የሰዉ ሀይል ማሟላት ሂደት ላይ ችግር እያጋጠመን ይገኛል፡፡ ስለሆነም
በአንዳንድ ስራ ሂደቶች ላይ ለምሳሌ በፋይናንስና ግዥ ደ /ስ/ሂደት ያለዉ የስራ ክብደትና በስሩ ያለዉ የሰዉ ሀይል
የማይመጣጠን በመሆኑ በስራ ክፍሉ ላይ ከፍተኛ የስራ ጫና እየተፈጠረና የስራ መጓተቶች እየተፈጠሩ ይገኛል፡፡ በሌላ
በኩል በስራ ሂደቱ ስር ያሉ ዉስን የስራ መደቦችም በተፈላጊ ችሎታ ላይ የሚጋብዘዉ የትምህርት መስክ ዉስን በመሆኑ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
በስራ ሂደቱ በስሩ ያሉ ግንባር ቀደምና ብቃት ያላቸዉን ሰራተኞች የማይጋብዝ በመሆኑ የሰዉ ሀይል በአግባቡ ማሟላት
ስላልተቻለ አዲስ እየተጠና ባለዉ የስራ ሂደት ጥናት ላይ የስራ መደቦቹ ( የፋናንስ ኬዝ ቲም አስተባባሪ እና የግዥ ባለሙያ
መደብ) የትምህርት መስክ የፋይናንስና ተዘማጅ የሆኑትን አካቶ እንዲጠና እንጠይቃለን፡፡ ባለዉ የፋይናንስ መደብ ላይ
የሚጠይቀዉ የትምህርት መስክ ዉስን በመሆኑ በስራ ሂደት ስር
ከሰላምታ ጋር
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የስራ ሂደቱን የ 2009 በጀት ዓመትየ 6 ወር እንድናቀርብ በቁጥር
ደመአአ/001/50/1963 በቀን 12/12/2008 ዓ.ም መጠየቃችን ይታወሳል፡፡
በዚሁ መሰረት የሰዉ ሀብት ስራ አመራር ደጋፊ ስራ ሂደት የ 2009 በጀት ዓመት የ 6 ወር ዕቅድ 16 ገጽ አባሪ አድርገን
የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዕ/አሰተዳደር ልማት ዘርፍ
ለሰዉ ሀብት ስራ አመራር ደ/ስ/ሂደት
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የሰዉ ሀብት ስራ አመራር ደጋፊ ስራ ሂደት የሰኔ እና የሐምሌ ወር የለዉጥ ቡድኑ
ሪፖርት ከዚህ ደብዳቤ ጋር 3 ገጽ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ ሀብት ስራ አመራር ደ/ስ/ሂደት
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደ/መ/አ/አካዳሚ
በመሆኑም ከሐምሌ 2008 ዓ.ም ጀምሮ የ 1 ለ 5 አባላት እና የአደረጃጃት ምዘና ዉጤት ለሰዉ ሀብት ስራ አመራር ደጋፊ
ስራ ሂደት ያልተላከ ስለሆነ እስከ 21/03/2009 ዓ.ም ድረስ የአራት ወር የ 1 ለ 5 አባላት ምዘና ዉጤት እና የ 1 ኛ ሩብ
ዓመት የአደረጃጃት ምዘና ዉጤት የለዉጥ ቡድን መሪዎች እንድትልኩ እየጠየቅን ቀጥሎ ባሉ ጊዜያት የአባላትንና
የአደረጃጀት ምዘና ዉጤት በወቅቱ እንዲታቀርቡ እናሳስባለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግልባጭ፣
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለዕ/አስ/ልማት ዘርፍ
ለሰዉ ሀ/ስ/አ/ደ/ስ/ሂደት
ደ/መ/አ/አካዳሚ
2. አቶ ዘነበ ዛፉ የከፍተኛ አመራር ስልጠና ፕሮግራሞች ኬዝ ቲም አሰተባባሪ ሲሆኑ የደመወዝ መጠን 7491.00 እና
የቀን ዉሎ አበል 250 ብር፣
3. አቶ ተመስጌን ደስታ ከፍተኛ ተመራማሪ ሲሆኑ የደመወዝ መጠን 6115.00 እና የቀን ዉሎ አበል 350 ብር፣
4. አቶ በረከት ረጋሳ ሌክቸረር ሲሆኑ የደመወዝ መጠን 8626 እና የቀን ዉሎ አበል 250 ብር፣
5. አቶ ደምመላሽ ታደሰ ሌክቸረር ሲሆኑ የደመወዝ መጠን 8662 እና የቀን ዉሎ አበል 250 ብር፣
ስልክ +251 462205369 ፋክስ +251 46 212 2574 Email:- southmeles@gmail.com
Tell fax southmelesla@yahoo.com
ፖ.ሳ.ቁ/ P.O.Box 215
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት
Southern Nations Nationalities and Peoples Regional State
ደቡብ አመራር አካዳሚ
South Leadership Academy
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
6. አቶ ጌታሁን መሀመድ ሾፌር ሲሆኑ የደመወዝ መጠን 1511 ብር እና የያዙት መኪና ታርጋ ቁጥር ኮድ 4-03245
ሲሆን የሚጓዘዉ በሊትር ዘጠኝ ኪሎ ሜትር መሆኑን እየገለጽን አስፈላግዉን ትብበር እንድታደርጉ
እንጣይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለትምህርትና ስልጠና ዘርፍ
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለሰ/ሀ/ስ/አ/ደ/ስ/ሂደት
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ስለዚህ የሰዉ ሀብት ስራ አመራር ደጋፊ የስራ ሂደትም የቦርዱን ዉሳኔ ተከታትሎ እንዲያስፈጽም አሳስባለሁ፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለትምህርትና ስልጠና ዘርፍ
ለዕቅድና አስተዳደር ዘርፍ
ለጠ/አገ/ን/አስ/ደ/ስ/ሂደት
ደ/መ/አ/አካዳሚ
በደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግሥት
ለልህቀት ማዕከል(COC Center)
ሀዋሳ
ጉዳዩ፤ ትብብር ስለመጠየቅ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ ወ/ሪት መሰለች ኢሰያስ ዴበና በአካዳሚያችን የቀን ጊዜያዊ ኮንትራት ሰራተኛ ሆነ
እየሰረች ሳለ በሴክሪታሪያል ሳይንስ ደረጃ IV COC ፈተና በቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ወስዳ እስካሁን ድረስ የ COC ምስክር
ወረቀት ስላልወሰደች ዶክመንቱን በመስጠት ትብብር እንድታደርጉ በአክብሮት እንጠይቃልን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰ/ሀ/ስ/አ/ደ/ስ/ሂደት
ወ/ሪት መሰለች ኢሰያስ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
የሰዉ ሀብት ስራ አመራር ደጋፊ የስራ ሂደትም ያልተጠቀሙባቸዉን የ 54 ቀን የዓመት እረፍት ፈቃድ እንዲወጡ
እንድደረግ በደብዳቤ ቁጥር ሠ-በ-6-1304 በቀን 25/05/2008 ዓ.ም የተገለጸ ቢሆንም ስራ ክፍሉ ሰራተኛዉ
ያልተጠቀመበትን የዓመት እረፍት ፈቃድ እንዲወጣ ማድረግ ያልቻለ በመሆኑ በመመሪያዉ መሰረት በገንዘብ ተለወጦ
እንዲሰጣቸዉ ሰራተኛዉ አመልክተዋል፡፡
በመሆኑም በአሁኑ ሰዓት ሰራተኛዉ ክሊራንስ አዙረዉ ያቀረቡ ስለሆነ በመንግስት ሰራተኞች አዋጅ 47/1994 አንቀጽ
31/3 መሰረት ያልተጠቀሙበት የ 54 ቀን የዓመት እረፍት ፈቃድ በገንዘብ ተለዉጦ እንዲከፈላቸዉ እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሚመለከተዉ ሁሉ
የደቡብ መለስ አመራር አካዳሚ ሰራተኛ የነበሩት አቶ በራናባስ ሙሉጌታ ወልደትንሳኤ ከሰኔ 30/2008 ዓ.ም ጀምሮ
በራሳቸዉ ፍቃድ ከሥራ ለመሰናበት ጠይቀዉናል፡፡
በዚሁ መሰረት፦
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለሚመለከተዉ ሁሉ
አቶ አሸብር ማሞ በስልጠና ፋሲሊቲ አቅርቦት ደጋፊ ስራ ሂደት ስር በቀን ኮንትራት ቅጥር የሰሩበትን የስራ ልምድ
እንዲሰጣቸዉ በ ቀን 06/12/2008 ዓ.ም በጻፉት ማመልከቻ ጠይቀዉናል፡፡
በዚሁ መሰረት፦
1. ከሐምሌ 26/2006 ዓ.ም እስከ ነሓሴ 15/2006 ዓ.ም ድረስ ለ 1 ወር ከ 11 ቀን በአካዳሚ ስልጠና ፋሲሊቲ
አቅርቦት ደጋፊ ስራ ሂደት ስር የመስተንግዶ ሰራተኛ በመሆን፦
2. ከመስከረም 26/2007 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 2007 ዓ.ም ድረስ በተለያዩ ጊዜያት ለ 4 ወር ከ 8 ቀን የመስተንግዶ
ሰራተኛ በመሆን፦
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
3. ከመስከረም 21/2008 ዓ.ም እስከ ግንቦት 2008 ዓ.ም ድረስ በተለያዩ ጊዜያት ለ 8 ወር የመስተንግዶ ሰራተኛ
በመሆን፦
4. ከግንቦት 28/2008 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 6/11/2008 ዓ.ም ድረስ ለ 1 ወር ከ 11 ቀን የመስተንግዶ
ሰራተኞች ተቆጣጣሪ በመሆን በቀን ክፍያ ብር 50፡00/ሃምሳ ብር/ እየተከፈላቸዉ በአጠቃላይ ለአንድ ዓመት
ከሶስት ወር የሰሩ ሲሆን ከሚያገኙት ገቢ የመንግስት የስራ ግብርና ጡረታ መዋጮ የከፈሉና በመ/ቤታችን በቆዩ
ጊዜ ስራቸዉን በታታሪነትና በቅንነት የሚያገለግሉ ስለሆነ በሄዱበት ሁሉ መልካም ዕድል እንዲገጥማቸዉ
እንመኛለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ ሀብት ስራ አመራር ደ/ስ/ሂደት
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ለሚመለከተዉ ሁሉ
አቶ በርናባስ ሙሉጌታ ወልደትንሳኤ እስከ ሰኔ 30/2008 ዓ.ም ድረስ በልዩ ልዩ መስሪያ ቤቶች አገልግለዉ ያገለገሉበት
የአገልግሎት ማስረጃ እንዲሰጣቸዉ ጠይቀዉናል፡፡
1. ከ 11/09/1972 እስከ 15/04/1996 ዓ.ም ድረስ በአዋሳ እርሻ ልማት ድርጅት በፋይናንስ ዋና ክፍል
በአካዉንታንት-II የስራ መደብ፤
2. ከ 16/04/1996 ዓ.ም እስከ 08/01/1999 ዓ.ም ድረስ በደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ልማት ማኀበር በአስተዳ
3.
4. ደርና ፋይናንስ አገልግሎት ኃላፊነት፣
5. ከ 09/01/1999 ዓ.ም እስከ 03/12/2004 ዓ.ም ድረስ በደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ልማት ማኀበር የፕሮጀክት
አካዉንታንት በመሆን፣
6. ከ 01/08/2005 ዓ.ም እስከ 30/09/2007 ዓ.ም ድረስ በደቡብ መለስ አመራር አካዳሚ የግዥና ክፍያ ኦፊሰር
በመሆን፣
7. ከ 01/10/2007 ዓ.ም እስከ 30/10/2008 ዓ.ም ድረስ የፋይናንስ ኬዝ ቲም አስተባባሪ በመሆን የወር ደመወዝ
ብር 6477(ስድስት ሺህ አራት መቶ ሰባ ሰባት ብር) እየተከፋላቸዉ አገልግለዉ በገዛ ፈቃዳቸዉ ስራዉን
ለቀዋል፡፡
ስለዚህ ስለፈጸሙት መልካም አገልግሎት ምስጋናችንን እየገለጽን በማህደራቸዉ የሚገኘዉ ይህ የስራ ልምድ
ማስረጃ ተጣርቶ ተሰጥቷኣቸዋል፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት
ሀዋሳ
ከጽ/ቤታችሁ በቁጥር ደኢ/ርመ 180/4338 በቀን 23/05/2008 ዓ.ም በተጻፈ በድብዳቤ በ 1 ኛ ደረጃ ስለተመደቡ
ቢሮዎች/ተቋሞች ደጋፊ ሥራ ሂደት የኃላፊ ደመወዝና ጥቅማጥቅም በተመለከተ ቀደም ሲል በ 1 ኛ ደረጃ በተለዩ ቢሮዎች
የደጋፊ ስራ ሂደት ኃላፊዎች/ተሿሚዎች ሲከፈል የነበረዉ ጥቅማጥቅምና ደመወዝ የቢሮዎች ደረጃ ተሻሽሎ 1 ኛ ከመሆኑ
ጋር ተያይዞ ጥቅማጥቅም እንዲከፈላቸዉ መወሰኑ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሰረት ከዚህ ቀደም በ 1 ኛ ደረጃ የተለዩ ቢሮዎች
ደጋፊ ሥራ ሂደት የኃላፊ ጥቅማጥቅም አፈጻጸም የተለየ በመሆኑ ለአካዳሚያችን በተላለፈዉ መመሪያ መሰረት ተፈጻሚ
ለማድረግ ለአፈጻጸም ግልጽ ባለመሆኑ ተቸግረናል፡፡
ስለሆነም 1 ኛ አካዳሚያችን በቦርድ የሚተዳደር ቢሆንም የኃላፊዎች /ተሿሚዎችን ጥቅማጥቅም አስመልክቶ በክልሉ
የተሿሚዎች ጥቅማጥቅም መመሪያ/ደንብ መሰረት ተፈጻሚ እንዲሆን የስራ አመራር ቦርድ ቃለ -ጉበኤ ዉሳኔ ከተወሰነ ጊዜ
ጀምሮ የደጋፊ ስራ ሂደት ባለቤቶች ጥቅማጥቅም (የቤት ኪራይና የሞባይል ካርድ 450 (አራት መቶ ሃምሳ ብር)) ተግባራዊ
እየተደረገ ቢሆንም ከላይ በመግቢያ ላይ በተጠቀሰዉ ቁጥርና ቀን በተላላፈዉ በተሻሸለዉ መመሪያ መሰረት ለሁሉም 1 ኛ
ደረጃ በተለያ ቢሮዎች ላሉት ደጋፊ ስራ ሂደት ኃላፊዎች እኩል ጥቅማጥቅም ለማስከበር ግልጽ ባለመሆኑ እያከራከረ
መሆኑ፣
2ኛ በተለይ የግዥ፣ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ደጋፊ ስራ ሂደት ባለቤት በ 1 ኛ ደረጃ በተለዩ ቢሮዎች ዉስጥ ከሌሎች
ደጋፊ ስራ ሂደቶች የተለየ ጥቅማጥቅም (የቤት ኪራይና የሞባይል ካርድ) የሚከፈልበት ሁኔታ በመኖሩ ወጥነት ያለዉን
አሰራር እንድንከተል በሁለቱም ነጥቦች ዙሪያ ግልጽ ማብራሪያ እንድሰጠን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ጉዳዩ፣ መረጃ ስለመላክ
በአካዳሚዉ ድርጅታዊ መዋቅር፤የደመወዝ ስኬልና ተፈላጊ ችሎታዎች መመሪያ መሰረት የአካዳሚ
ሰራተኞች የደመወዝ እርከን ጭማሪ በ 2009 ዓ.ም ፋይናንሻል እቅድ ዉስጥ ለማካተት መረጃ እንድንሰጥ
በደብዳቤ ቁጥር ደመአአ/001/65/1537 በቀን 01/10/ 2008 ዓ.ም መጠየቃችሁ ይታወሳል፡፡
በዚሁ መሰረት የአካዳሚ ሰራተኞች የደመወዝ ስኬል የእርከን ጭማሪ 1 እና የእርከን ጭማሪ መጠን የያዘ እቅድ
አንድ ገጽ አባሪ የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግልባጭ፣
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለሰዉ ሀ/ስ/አ/ደ/ስ/ሂደት
ደ/መ/አ/አ
ሀዋሳ
ግልባጭ፣
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለሰዉ ሀ/ስ/አ/ደ/ስ/ሂደት
ደ/መ/አ/አ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ግልባጭ፣
ለሰዉ ሀ/ስ/አ/ደ/ስ/ሂደት
ደ/መ/አ/አ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
በዚሁ መሰረት የአካዳሚያችን ሰራተኞች የስልጠና ፍላጎት መግለጫ የያዘ ዝርዝር ከዚሁ ደብዳቤ ጋር አንድ ገጽ አባሪ አድርገን የላክን
መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለጥናትና ምርምር ዘርፍ
ትምህርትና ስልጠና ዘርፍ
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለሰዉ ሀብት ስራ አመራር ደ/ስ/ሂደት
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለሰዉ ሀብት ስራ አመራር ደ/ስ/ሂደት
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
የአካዳሚ ፋይናንስና ግዥ ደጋፊ የሥራ ሂደትም በበጀት ዓመቱ በምርምርና ስርጸት ዋና ስራ ሂደት ስር ለከፍተኛ ተመራማሪ የሥራ
መደብ ከተያዘው በጀት ላይ የሠራተኛው የወር ደመወዝ ቀደም ስል ስከፈል የነበረዉ ብር 6115.00(ስድስት ሺህ አንድ መቶ አስራ
አምስት ብር) እየተጠየቀ ክፍያው እንዲፈጸም እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለደቡብ መለስ አመራር አክዳሚ ዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለትምህርትና ስልጠና ዘርፍ
ለጥናትና ምርምር ዘርፍ
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለፋይናንስና ግዥ ደ/ስራ ሂደት፤
ለሰዉ ሀብት ስራ አመራር ደጋፊ የስራ ሂደት፤
ለኦዲትና ኢንስፔክሽን ደ/ስራ ሂደት፤
ለዕቅድ ዝግጅት፤ክትትል፤ግምገማና ሀብት ማፍራት ደ/ስራ ሂደት፤
በደ/መ/አ/አካዳ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
በዚሁ መሰረት ከ 17/12/2008 ዓ.ም ጀምሮ ቀደም ሲል ሲከፈልዎት የነበረዉን ደመወዝ ብር 1078(አንድ ሺህ ሰባ
ስምንት ብር) እያገኙ የምድረ ግቢ ጽዳትና ውበት ስራ ላይ የላይብራሪያን ስራ ደርበዉ በጊዜያዊነት እንዲሰሩ የተወሰነ
ስለሆነ የተመደቡበትን ስራ በትጋትና በታማኝነት እንዲያከናዉኑ እናሳዉቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለአካዳሚ ዋና ዳይሬክትር
ለትምህርትና ስልጠና ዘርፍ
ለዕቅድና አስተዳደር ዘርፍ
ለመማር ማስተማርና አካዳሚክ ጉ/ዋ/ስ/ሂደት
ለጠቅላላ አገልግሎትና ንብረት አስተዳዳር ደ/ስ/ሂደት
ለሰዉ ሀብት ስራ አመራር ደጋፊ ስራ ሂደት
ደ/መ/አ/አካዳሚ
በ 19/02/2008 ዓ.ም ከስራ ሂደቱ ሪፖርት በተደረገልን መሰረት አቶ በርናባስ ሙሉጌታ ከህዳር 1/2008 ዓ.ም ጀምሮ የ 2008
በጀት ዓመት የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ለመዉጣት ፕሮግራም ይዘዉ ያልወጡ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም አሁን ከመጋቢት
1/2008 ዓ.ም ጀምሮ ስራቸዉን በገዛ ፈቃዳቸዉ እንደሚለቁ በ 24/05/2008 ዓ.ም ማመልከቻ ያስገቡ ስለሆነ ያልተጠቀሙት
የ 52 ቀን የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ስላላቸዉ እንድወጡ እንድደረግ እያሳሰብን ባለመዉጣታቸዉ በአካዳሚ ላይ ለሚደርሰዉ ጉዳት
የማንጠየቅ መሆኑን ከወዲሁ እናሳዉቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ዳይሬክተር/ጽ/ቤት
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰዉ ሀብት ስራ አመራር ደጋፊ ስራ ሂደት
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ጉዳዩ፦
ከሹመት ተነስተዉ ወደ ትምህርት የገቡ አመራር ደመወዝን ይመለከታል
የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችን ሕዝቦች ክልል መንግስት የተሿሚዎችን ጥቅማጥቅምና ሌሎች የስራ ሁኔታዎችን ለመወሰን
የወጣዉን ደንብ ቁጥር 107/2005 ን ለማሸሻል በወጣዉ ደንብ ቁጥር 108/2006 መሰረት ከሹመት ተነስተዉ ወደ ትምህርት
ለሚገቡ ባለሙያዎች በተደነገገዉ አንቀጽ 17/2 መሰረት የትምህርት ዕድል ሲሰጣቸዉና ትምህርት ቤት ሲገቡ አሁን ካሉበት
ኃላፊነት አንድ ደረጃ ዝቅ ያለዉን ደመወዝ እንዲከፈላቸዉና የትምህርት ወጪያቸዉም በመንግስት በኩል ተሸፍኖ እንዲማሩ
እንደሚደረግ በደንቡ ላይ መደንገጉ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም አቶ በቀለ ቴፎ ጋልጋሎ በደቡብ መለስ አመራር አካዳሚ የዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት ኃላፊ ሆነዉ ተሹመዉ የስራ መደብ
ደረጃ VI የወር ደመወዝ ብር 8,015.00(ስምንት ሺህ አስራ አምስት ብር) ከነሓሴ 1/2007 ዓ.ም ጀምሮ እየተከፈላቸዉ መሆኑ
ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሰረት አቶ በቀለ ቴፎ ጋልጋሎ ወደ ትምህርት የገቡ ስለሆነ ሰኔ 01/2009 ዓ.ም ጀምሮ በደንቡ መሰረት አሁን
ካሉበት ኃላፊነት አንድ ደረጃ ዝቅ ያለዉን የደረጃ V የወር ደመወዝ 7491(ሰባት ሺህ አራት መቶ ዘጠና አንድ ብር) የሚከፈላቸዉ
መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ዳይሬክተር/ጽ/ቤት
ለትምህርትና ስልጠና ዘርፍ
ለጥናትና ምርምር ዘርፍ
ለዕቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለዕ/ዝ/ክ/ግ/ሀ/ማ/ስራ ሂደት
ለሰዉ ሀብት ስራ አመራር ደጋፊ ስራ ሂደት
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ለአቶ ምህረቱ ጥላሁን
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ጉዳዩ፦የጨረታ ኮሚቴ አበል መሆንዎን ስለማሳወቅ
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የግዥ ስርዓት ግልጽና የመንግሥት አሰራርን በተከተለ መልኩ እንዲፈጸም የጨረታ ኮሚቴ
መዋቀሩ አስፈላጊ ነዉ፡፡ በዚሁ መሰረት አካዳሚዉ ከዚህ በፊት የነበረዉን የጨረታ ኮሚቴ በአዲስ መልክ ማደራጀት አስፈላጊ
ሆኗል፡፡
ስለሆነም እርስዎ ከ 16/12/2008 ዓ.ም ጀምሮ የጨረታ ኮሚቴ አባል ሆነዉ እንዲሰሩ የተመደቡ ስለሆነ የተጣለብዎትን ኃላፊነት
በታማኝነትና በትጋት እንዲወጡ አሳስባለሁ፡፡
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለትምህርትና ስልጠና ዘርፍ
ለጥናትና ምርምር ዘርፍ
ለዕቅድና አስተዳደር ዘርፍ
ለፋይናንስና ግዥ ደጋፊ ስራ ሂደት
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
የደቡብ መለስ አመራር አካዳሚ ከ 14/03/2008 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ስልጠና ማብቂያ ድረስ ሰራተኞችን አወዳድሮ
በጊዜያዊ ኮንትራት ዉል ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሰረት፦
ተ.ቁ የስራ መደቡ ብዛት የወር ተፈላጊ የስራ ቦታ ልዩ ሙያ/ችሎታ
መጠሪያ ደመወዝ የትምህርት ደረጃ የስራ ልምድ
1 አስተናጋጅ 12 800 8ኛ ያለዉ/ያላት ሀዋሳ
2 ጽዳት 15 750 6ኛ ያለዉ/ያላት ሀዋሳ
3 ረዳት ወጥ ቤት 4 900 10 ኛ/12 ኛ 4 ዓመት ሀዋሳ በምግብ ዝግጅት
የምስክር ወረቀት
ማሳሰቢያ
ከዚህ በላይ የተገለጸዉን መስፈርት የሚያሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ መመዝገብ ይችላሉ፡፡
ምዝገባዉ ከ 13/03/2008 ዓ.ም ጀምሮ ለ 3(ሶስት) የስራ ቀናት ቢሮ ቁጥር 03 ይካሄዳል፣
ፈተናዉ በ 16/03/2008 ዓ.ም በ 3፡00 ሰዓት በአካዳሚ የስብሰባ አዳራሽ ይሰጣል፣
አመልካቾች ለምዝገባ የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃቸዉን የማይመለስ ኮፒ እና ኦርጅናል ይዘዉ መቅረብ አለባቸዉ
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ለበለጠ መረጃ
ስልክ 046-2202008/0462202009
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የስራ ሂደቱን የ 1 ኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት እንዲናቀርብ በቁጥር
በዚሁ መሰረት የስራ ሂደቱን የ 1 ኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ከዚሁ ደብዳቤ ጋር 10 ገጽ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን
እንገለጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ግልባጭ፣
ለእቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለሰው ሀብት ሥራ አመራር ደጋፊ ስራ ሂደት
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ለሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ሀዋሳ
የደቡብ መለስ አመራር አካዳሚ በተለያዩ የስራ መደቦች ላይ ባለሙያዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር
ለአመልካቾች ተደራሽ የሆኑ ማስታወቂያዎችን በመጠቀም ከተለያዩ ተቋማት ጋር በትብብር በመስራት
ባለሙያዎችን እየቀጠረ ይገኛል፡፡
በዚሁ መሰረት በከፍተኛ የሰዉ ሀብት ስራ አመራርና ልማት ባለሙያ የስራ መደብ ላይ የደረጃ እድገት
ማስታወቂያ ወጥቶ ያመለከቱ ዕጩዎች የተመለመሉ ስለሆነ የብቃት መመዘኛ ፈተና ለማዘጋጀትና
ለመምረጥ አንድ ባለሙያ ወይም መምህር እንድትመድቡልን የተለመደ ትብብራችሁን እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለእቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለሰው ሀብት ሥራ አመራር ደጋፊ ስራ ሂደት
ደ/መ/አ/አካዳሚ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
ሀዋሳ
ቁጥር---------------------------------------
Ref.No
ቀን -------------------------------
Date
የደቡብ መለስ አመራር አካዳሚ በተለያዩ የስራ መደቦች ላይ ባለሙያዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ማስታወቂያዎችን
በማዉጣት ያመለከቱትን ተወዳዳሪዎች በመመዘኛ ፈተና ለመምረጥ ከተለያዩ ተቋማት ጋር በትብብር በመስራት ላይ
ይገኛል፡፡
በዚሁ መሰረት በኦዲዮቪዡዋል የስራ መደብ ላይ አንድ ባለሙያ በቋምነት ለመቅጠር ማስታወቂያ ወጥቶ ከተመዘገቡ
አመልካቾች መካካል መስፈርቱን የሚያሟሉ ዕጩዎች የተመለመሉ ስለሆነ ለተመለመሉ እጩዎች በድርጅታችሁ በኩል
ባለሙያ ተመድቦ የተግባር ብቃት መመዘኛ ፈተና ከአካዳሚ ከሚወከሉ ባለሙያዎች ጋር በመሆን እንዲፈትንልን
ትብብራችሁን እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለአካዳሚ ዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ለአካዳሚ እቅድና አስተዳደር ልማት ዘርፍ
ለመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ስራ ሂደት
ለሰው ሀብት ሥራ አመራር ደጋፊ ስራ ሂደት
ደ/መ/አ/አካዳሚ