Professional Documents
Culture Documents
Ref - No /date
Ref - No /date
No
ቀን/Date
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ
አ/አ
ጉዳዩ፡- የእነ ኢዶሳ ኦብሳ ወንጀል ምርመራ መዝገብ በተመለከተ ተጨማሪ ምርመራ
እንዲደረግ ስለመጠየቅ፡፡
2ኛ/ ፈቀደ ደገፋ የተባለዉ ተጠርጣሪ የተከሳሽነት ቃሉን ሲሰጥ የእቃዉን ዝርዝር በማየት
ህጋዊ ዕቃዎችን ያስጫነ መሆኑን የጠቆመ ሲሆን፣ ኢዶሳ ኦብሳ የተባለዉ ደግሞ ዕቃዉ
ከተጫነ በኃላ የመጣ መሆኑን የገለፀ ሲሆን፣ በሌላ በኩል ዕቃዎቹን ያስጫኑት ጀሚል ለሌ እና
ቶፊቅ ለሌ የተባሉት ግለሰቦች አብሮ የተያዙ እና ዕቃዎቹን በባለቤትነት ያስጫኑ መሆናቸዉ
ሲታይ ረዳቱ እና ሹፌሩ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መሆናቸዉን እዉቅና ይናራቸዋል የሚል
ማስረጃ በግልጽ ስላልቀረበ፡-
2.1 በሽፋንነት የተገለገሉ ህጋዊ ዕቃዎች ዝርዝር የሚገልጽ ሰነድ ማስረጃ ከመዝገቡ ጋር
ማያያዝ፣
2.2 ፈቀደ ደገፋ እና ኦብሳ ኢዶሳ የተባሉት ግለሰቦች ወደ ምስክርነት ተቀየሮ ዝርዝር
የምስክርነት ቃላቸዉን በጀሚል ለሌ እና ቶፊቅ ለሌ ላይ እንዲሰጡ ተደርጎ ዉጤቱ ከምርመራ
መዝገቡ ጋር ተያይዞ ይቅረብ ዘንድ የምርመራ መዝገቡን በወ/መ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 38/1/ሐ
መሰረት ለተጨማሪ ምርመራ በተላከልን ሁኔታ በዉስጡ 22-ገጽ የሰነድ ማስረጃዎችን እንደያዘ
መልሰን የላክንላችሁ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
“ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፡
አ/አ
ጉዳዩ፡- የእነ ኢዶሳ ኦብሳ ወንጀል ምርመራ መዝገብ በተመለከተ ተጨማሪ ምርመራ
እንዲደረግ ስለመጠየቅ፡፡
2ኛ/ ፈቀደ ደገፋ የተባለዉ ተጠርጣሪ የተከሳሽነት ቃሉን ሲሰጥ የእቃዉን ዝርዝር በማየት
ህጋዊ ዕቃዎችን ያስጫነ መሆኑን የጠቆመ ሲሆን፣ ኢዶሳ ኦብሳ የተባለዉ ደግሞ ዕቃዉ
ከተጫነ በኃላ የመጣ መሆኑን የገለፀ ሲሆን፣ በሌላ በኩል ዕቃዎቹን ያስጫኑት ጀሚል ለሌ እና
ቶፊቅ ለሌ የተባሉት ግለሰቦች አብሮ የተያዙ እና ዕቃዎቹን በባለቤትነት ያስጫኑ መሆናቸዉ
ሲታይ ረዳቱ እና ሹፌሩ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መሆናቸዉን እዉቅና ይናራቸዋል የሚል
ማስረጃ በግልጽ ስላልቀረበ፡-
2.1 በሽፋንነት የተገለገሉ ህጋዊ ዕቃዎች ዝርዝር የሚገልጽ ሰነድ ማስረጃ ከመዝገቡ ጋር
ማያያዝ፣
2.2 ፈቀደ ደገፋ እና ኦብሳ ኢዶሳ የተባሉት ግለሰቦች ወደ ምስክርነት ተቀየሮ ዝርዝር
የምስክርነት ቃላቸዉን በጀሚል ለሌ እና ቶፊቅ ለሌ ላይ እንዲሰጡ ተደርጎ ዉጤቱ ከምርመራ
መዝገቡ ጋር ተያይዞ ይቅረብ ዘንድ የምርመራ መዝገቡን በወ/መ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 38/1/ሐ
መሰረት ለተጨማሪ ምርመራ በተላከልን ሁኔታ በዉስጡ 22-ገጽ የሰነድ ማስረጃዎችን እንደያዘ
መልሰን የላክንላችሁ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
“ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፡
አ/አ
ጉዳዩ፡- የእነ ኢዶሳ ኦብሳ ወንጀል ምርመራ መዝገብ በተመለከተ ተጨማሪ ምርመራ
እንዲደረግ ስለመጠየቅ፡፡
2ኛ/ ፈቀደ ደገፋ የተባለዉ ተጠርጣሪ የተከሳሽነት ቃሉን ሲሰጥ የእቃዉን ዝርዝር በማየት
ህጋዊ ዕቃዎችን ያስጫነ መሆኑን የጠቆመ ሲሆን፣ ኢዶሳ ኦብሳ የተባለዉ ደግሞ ዕቃዉ
ከተጫነ በኃላ የመጣ መሆኑን የገለፀ ሲሆን፣ በሌላ በኩል ዕቃዎቹን ያስጫኑት ጀሚል ለሌ እና
ቶፊቅ ለሌ የተባሉት ግለሰቦች አብሮ የተያዙ እና ዕቃዎቹን በባለቤትነት ያስጫኑ መሆናቸዉ
ሲታይ ረዳቱ እና ሹፌሩ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መሆናቸዉን እዉቅና ይናራቸዋል የሚል
ማስረጃ በግልጽ ስላልቀረበ፡-
2.1 በሽፋንነት የተገለገሉ ህጋዊ ዕቃዎች ዝርዝር የሚገልጽ ሰነድ ማስረጃ ከመዝገቡ ጋር
ማያያዝ፣
2.2 ፈቀደ ደገፋ እና ኦብሳ ኢዶሳ የተባሉት ግለሰቦች ወደ ምስክርነት ተቀየሮ ዝርዝር
የምስክርነት ቃላቸዉን በጀሚል ለሌ እና ቶፊቅ ለሌ ላይ እንዲሰጡ ተደርጎ ዉጤቱ ከምርመራ
መዝገቡ ጋር ተያይዞ ይቅረብ ዘንድ የምርመራ መዝገቡን በወ/መ/ስ/ስ/ህግ ቁጥር 38/1/ሐ
መሰረት ለተጨማሪ ምርመራ በተላከልን ሁኔታ በዉስጡ 22-ገጽ የሰነድ ማስረጃዎችን እንደያዘ
መልሰን የላክንላችሁ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
“ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፡