Download as doc, pdf, or txt
Download as doc, pdf, or txt
You are on page 1of 3

ፈተና(Temptation) ያዕ 1:1-4

ፈተና ማለት ምን ማለት ነው?

--ፈተና ማለት እየሠራን ያለነው ወይም ለመስራት ያቀድነው ነገር እንዳይሳካልን የምያደርግ ማለት ነው።

--ሞትና ጭንገፋ ልሆን ይችላል ።2 ነገ 2:19

ሰው እንደት ልፈተን ይችላል?

1.ካየው ነገር ይፈተናል ዘፍ 3:1-6

2.ከሰማው """''''''''''''''''''.1 ነገ 19:1-8

3.ከልቡ ምኞት ""'''''''''''.ያዕ 1:14-15

#.ብዙ የቀደሙቱ አባቶቻችንን ተፈትነው አልፈዋል፡ እኛ ብቻችን አልተፈተንንም ደግሞም እንፈተናለንም


ምክንያቱም ህይወት በማይቆአረጥ ፈተና የተሞላች ናት።

1cor 10:13

በመፅሃፍ ቅዱስ ውስጥ የተፈተኑ ሰዎች

-አዳም ተፈትኖአል ዘፍ .3:1

-አብርሃም ተፈትኖአል ዘፍ 22:1

-ዮሰፍ በንጉስ ቤት

-ነብዩ ኤልያስ ተፈትኖአል

-እዩ በኤልዛቤል ተፈትኖአል

-ዳዊት ከአንበሳና ከጎልያድ ጋር

-እነ ዳንኤል በንጉስ ፍት

-ጌታችን እየሱስ ክርስቶስ ተፈትኖአል

#. የማይፈተን የለምና የምለየው የፈተና ቅሌትና ክብደት ነው።

#.ፈተና አስተማር ነው ምክንያቱም ሰው በት/ት ቤት የተማረውን ሊረሳ ይችላል ነገር ግን ሰው በፈተና የተማረውን
አይረሳም።
ስለዝህ ፈተና ለማሸነፍ በርትተን መፀለይ አለብን።

#.ጌታችን እየሱስ ክርስቶስ ለደቀመዛሙርቱ ስያስተምር " ከክፉ አድነን እንጅ ወደ ፈተና አታግባን ብላችሁ ፀልዩ
ብሎአል።

ማት 6:13 "

#.ወደፈተና እንዳትገቡ ትጉና ፀልዩ ተብሎ ተፅፎአል።ማት 26:41

#. ሃ.ጳውሎስ ለገላትያ ስያስተምር ደግሞ " እንዳትፈተን እራስህን ጠብቅ" ብሎአል ጌላትያ 6:1

የፈተና ምንጮች( Sources Of Temptation)

1.ከድያብሎስ ዘንድ ነው

2.ከእግ/ር ዘንድ ነው

1.ከድያብሎስ ዘንድ የምደርስልን ፈተና

ዘፍ 3:1-6 ማት 4:11

#.ድያብሎስ ሁልጊዘ ለሰው ልጆች የምያስፈልገውን ነገር ግን የእግ/ር ፍቃድ የለለበትን ለሰዎች አሳልፎ በመስጠትና
በማሳየት የምያደርስ ፈተና ነው።

#.የአለማዊና የስጋዊ ምኞት በመከተል እና በመፈፀም የምመጣ ፈተና ነው።

#.በድያብሎስ የምፈተኑ በአለት ላይ የተዘሩ ናቸው።

ስለዝህ ፈተና ስደርስባቸው የምወድቁ ቃሉን የምክዱ አማኞች ናቸው።ማት 13:

#ህይወታችንና ተስፋችንን ልያጠፋን የምችል ነው ምክንያቱም ዘይጣን የምፈትነን ሊያጠፋን እንጅ ሊያስተምረን
አይደለም።

ዮ/ወንጌል 10:10; ሉቃስ 4:13

2.ከእግ/ር ዘንድ የምደርስልን ፈተና

ዘፍ 22:1

#የምያስፈልገንን ነገር በመከለከል ይፈትነናል ምክንያቱም ለመንፈሳዊ ህይዎታችን ጥሩ ስላልሆነ አውቆ ይከለክለናል::

#.ዛረም እኛ እንደ እግ/ር ፍቃድ እንፈተናለን

#.እግ/ር የምፈትነን ሊያስተምረን እንጅ ሊያጠፋን አይደለም።

#.ፈተና ስደርስባችሁ እግ/ር እነን ብቻ ፈትኖኛል አትበሉ ምክንያቱም የቀደሙቱ ነብያት እና የእምነት አባቶች
ተፈትነው አልፈዋል።1 ቆሮ 10:13
#.ጌታችን እየ.ክርስቶስም ደግሞ ከማንም በላይ ተፈትኖአል ማት 4:1

#.ከሃጢአት በቀር በነገር ሁሉ እንደ እኛ ተፈትኖአል እብ 4:15

#.እርሱ እራሱ ተፈትኖ መከራን ስለተቀበለ የምፈተኑትን ልረዳቸው ይችላል እብ 2:18

#.የትዕግስትን ቃል ስለጠበቅህ እነም ደግሞ በምድር የምኖሩትን ይፈትናቸው ዘንድ በአለም ሁሉ ላይ ልመጣ ካለው
ከፈተናው እጠብቅሃለሁ ራዕይ 3:10

#.እግ/ር ስፈትነን ደግሞ ማውጫ ያዘጋጅልናል።1 ቆሮ 10:13

#.ለምሳለ አብርሃም ተፈትኖአል:እግ/ር ደግሞ መውጫ አዘጋጀለት ዘፍ 22:1

#.እግ/ር የምፈትነን ልያጠፋን ሳይሆን እምነታችንን ልለካ ነው።ዘዳ 8:2

#.ስለዝህ ከእግ/ር የምደርስልን ፈተና በደስታ መቀበል አለብን።ያዕ 1:2-4

ፈተናን ለማሸነፍ ምን ማድረግ አለብን?

1.making Fellowship With God Father.Son And Holysprit.

2.Making Permanent Prayer

3.growing In Spiritual Life

4.Reading Word Of God Always

ፈተና ያሸነፈ ሰው

1.የተባረከ ነው ያዕ 1:12

2.የሰማይ መንግስት ተካፋይ

ይሆናል ራዕ 7:13

3.የህይዎት አክልልን ይቀበላል ያዕ 1:12

You might also like