Professional Documents
Culture Documents
... - BenishangulGumuzEducationBureauFacebook 1699557733788
... - BenishangulGumuzEducationBureauFacebook 1699557733788
... - BenishangulGumuzEducationBureauFacebook 1699557733788
Benishangul Gumuz
Education Bureau's post
Benishangul Gumuz
Education Bureau
Apr 3, 2019
ማውጫ
አርዕስት ገጽ
የዋሉ መነሻዎች 1.
የሚኒ ሚዲያ ምንንት 2.
የሚኒ ሚዲያ አስፈላጊነት 3.
የሚኒ ሚዲያ ታሪካዊ አነሳስና እድገት 4.
የማኑዋል አስፈላጊነት 6
የማኑወሉ ወሰን 6
በት/ቤት ውስጥ ሚኒ ሚዲያ ስልመመስረት 7
የሚታዩ ማኑቆዎች 8
የማኑዋሉ አላማዎች 9
የትምህርት ቢቴ ሚኒ ሚዲያ መርሆዎች 9
የሚኒ ሚዲያግ የኮሙኒኬሽን ስራ የትኩረት
አቅጣጫዎች 12
የባለ ድርሻ አካላትና የኮሙኒኬሽን ፍላጐት
ስለመለየት 12
አደረጃጀትና አሰራር 14
አቅርቦትና ተሳትፎ 20
በሚኒ ሚዲያ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚሳተፉ
አካላትና የስራ ድርሻቸው 22
የሚኒ ሚዲያ ስነ -መግባር 28
የትኩረት ፣ የድጋፍና የግምገማ ስርአት 30
ማጠቃለያ 31
አባሪዎች
መግቢያ
በአገራችን የተጀመረው ህዳሴ የጠለቀ መሰረት
እንዲይዝ ለማድረግ የተለወጠ አመለካከት ያለው፣
መልካም ስነ-ምግባር የተላበሰ፣ ዴሞክራሲያዊና
ልማታዊ አስተሳሰብ ያለው፣ ጤንነቱን የተጠበቀ
ትውልድ መፍጠር እንደሚገባቸው ይታመሃለ፡፡
የሚነደፉ የልማት እቅዳችን ተፈጻሚ ለማድረግ
መረጃ ያለውና በእውቀት ላይ የተመሰረተ ተሳትፎ
የሚያደርግ ህብረተሰብ ያስፈልጋል፡፡ የህዝቡን መረጃ
የማግኘት መብት ተግባራዊ ከማድረግ አኳያ የመረጃ
Log in
ስርጭት ኔት ወርክ በአገር አቀፍ ደረጃ ለመፍጠር
መንግስት ትኩረት ሰጥቶ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡
Benishangul
ሚኒ ሚዲያን Gumuz ጥረትም
የማልማትና የማስፋፋት
Education Bureau's post
የዚሁ አገራዊ እንቅስቃሴ አንድ አካል ሆኖ የሚታይ
ነው፡፡
ከዚህ አንጻር በት/ቤት ቅጥር ግቢ የሚቋቋም
ውጤታማ የሆነ አነስተኛ የኮሙኒኬሽን አውታር
ወይም ሚኒ ሚዲያ በመጠቀም መምህራንና
የትምህርት ቤት አስተዳደር ሰራተኞች ከተማሪዎች
ጋር በመተባበር በቀጣይ አመታት ጐልተው የሚወጡ
አገራዊ አጀንዳዎች ላይ የጋራ መግባባት ይዘው
በተሻለ ሙያዊ ዝግጁነትና ጥራት የሚሰሩበትን ሁኔታ
መፍጠር ተገቢ ይሆናል፡፡
በአግባቡ ታቅዶ የተዘረጋ የት/ቤት የኮሙኒኬሽን
ስርአት በአጠቃላይ የመማር ማስተማሩ ሂደት
በማጠናከርና የትምህርት ጥራትን በማሻሻል ጥሩ
አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ይታመናል፡፡ በእርግጥ
በሚኒ ሚዲያ በላቀ ደረጃ ተጠቃሚ ለመሆን ጥሩ
እቅድና የአስተዳደር ስርአት መዘርጋትን ይጠይቃል፡፡
ስለሆነም “የሚኒ ሚዲያ ስትራቴጂካዊ ቅኝትና
የማህበረሰቡ ተጠቃሚ”በሚል ርዕስ የዳሰሳ ጥናት
የተደረገ ሲሆን በጥናቱ ግኝት መነሻነትም ዘርፉን
በአግባቡና በስርአት የመምራት ሁኔታ ጊዜ
የማሰጠው ጉዳይ አለመሆኑን ከትምህርት ሚኒስቴር
ጋር በመመካከር እና በመግባባት ማኑዋሉን በጋራ
ለማዘጋጀት ተችሏል፡፡ ይህ ማኑዋል በት/ቤት ውስጥ
የሚኒ ሚዲያ ስርአት በመዘርጋት እና ስራውን
የሚመሩ መዋቅሮችን በማዘጋጀት፣የኤዲቶሪያል
ፖሊሲዎችን በመቅረጽ እንዲሁም ውጤታማ
የትምህርት ቤት ሚኒ ሚዲያ ስርአት ለመፍጠር
የሚያስችሉ አስፈላጊ ግብአቶችን በማሏላት ረገድ
መከናወን ያለባቸውን ተግባራትና ስልቶች
በማመላከት ረገድ ጠቃሚ አስተዋጽኦ ያበረክታል
ተብሎ ይታመናል፡፡
የማኑዋሉ መነሻዎች ፡-
ከ20 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎችና ሌሎች
የትምህርት ማህበረሰብ አባላትን ለማግኘት
የሚያስችል የኮሙኒኬሽን አማራጭ በመሆኑና
በአግባቡ መጠቀም ከተቻለ ትልቅ ጠቀሜታ
ሊያስገኝ የሚችል መሆኑ፣
በሚኒ ሚዲያ አገልግሎት አሰጣጥ ሂደት ላይ
ተዋናይ የሆኑና መሆንም ያለባቸው
አካላት/ትምህርት ቤቶች፣ ኮሙኒኬሽን ዘርፎች፣
ሚዲያና የአስፈጻሚ አካላት ኃላፊዎች/ በተናጠልና
በቅንጅት በመንቀሳቀስ እስካሁን ለተገኘው ለውጥ
ያበረከቱት አስተዋጽኦ እንደተጠበቀ ሆኖ በባለድርሻ
አካላት መካከል የአመለካከት፣ የአሰራር፣
የአደረጃጀት፣ የክህሎትና የግንኙነት ችግር ያለባቸው
በመሆኑ ፣ ስራው በተማከለና በግልጽ የስራLog in
ክፍፍል
እንዲሁም በቁርኝነት ሊመራና ሊከናወን
Benishangul
አልቻለም፡፡በዘርፉ በግልጽ Gumuz
የሚታዩና በስራውም ላይ
Education Bureau's
ሁልህ ተጽዕኖ ያሳረፉ ችግሮችን የለየ post
የመፍትሄ
አቅጣጫ ያመላከተ ስር ነቀል ለውጥ ማምጣን
የሚጠይቅ ሁኔታ መኖሩ፣
በትምህርት ማህበረሰቡ አካባቢ ለውጥ
ለማምጣት ታቅደው ከሚፈጸሙ ተግባራት ጋር
ተመጋጋቢ የሆነ የሚኒ ሚዲያ ስራ ማከናወን
የሚያስፈልግ መሆኑ፣ ከዚህ በመነሳት የስራውን
ይዘት በትክክል መምረጥና መልዕክቶችን ቀርፆ
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ተግባብቶ በብቃት
ማስተላለፍ የሚገባ መሆኑ፣
በብቁ ስትራቴጂና ታክቲክ ላይ ተመስርቶ በሚሄድ
የአስተሳሰብ ትግል ውስጥ በጋሪ መጓዝ አስፈላጊ
መሆኑና አፈጻጸሙን እየተከታተሉ በየጊዜው በጋራ
መገምገም ተገቢ በመሆኑ፣
በዚህ ረገድ እስካሁን ከተካሄዱ ተግባራት ሊወሰዱ
የሚገባቸው ትምህርቶች በአግባቡ ተቀምረው የስራ
መመሪያ የሚሆኑበትን ሁኔታ ማረጋገጥ የሚጠይቅ
መሆኑ፣
ብሄራዊ መግባባትን ለመፍጠር፣ የአገራችንን
ትክክለኛ ገጽታ ለማስተዋወቅ በተለይ ከዴሞክራሲና
ሰብአው መብት ጥበቃ አኳያ የትምህርት ማህበረሰብ
ትክክለኛ ግንዛቤ እንዲኖረው ለማድረግ በጠራ
ቅኝትና እቅድ በመመራት አበክረን መስራት የሚገባን
ወቅት መሆኑ፣
በአጠቃላይ ሚኒ ሚዲያን በተለይ ደግሞ የትምህርት
ቤት ሚኒ ሚዲያዎችን በመጠቀም መልዕክቶችን
የማስተላለፍ ብቃት መገንባት የሚገባ መሆኑ፣ በዚህ
ረገድ የትምህርት ጥራትን ከማስጠበቅና የመማር
ማስተማር ሂደት ከማሳለጥ በተጨማሪ በልማትና
ብሄራዊ መግባባትን በመፍጠር ሂደት ውስጥ ንቁ
ተሳታፊ በመሆኑና ውጤት በማስመዝገብ የተሻለ
ልምድና ችሎታ ካላቸው ሚኒ ሚዲያ ክበባት
በመማር ይህንኑ በፍጥነት የሚስፋፋበትን ሁኔታ
መፍጠር የሚገባ መሆኑ ማኑዋሉ ሊያተኩርባቸው
የሚገባ ዋና ዋና መነሻዎች ተደርገው ተወስደዋል፡፡
የሚኒ ሚዲያ ምንነት፡-
“ሚኒ ሚዲይ አንድ ለብዙ (one to many) ተብሎ
በሚጠራ የኮሙኒኬሽን ቴክሃሊጂ አማካይነት
፣በአንድ የተወሰነ አካባቢ በሚገኙ የማህበረሰብ
አባላት መካከል የሚደረግ የሃሳብ ልውውጥ ነው”
ተራሎ ሊተገጐም ይችላል፡፡ “አንድ ለብዙ” በሚል
የሚጠቀሰው የኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ስርአት፣
በአንድ የተቀፀረ አካባቢ በሚገኙ የተወሰኑ ሰዎች
ሃሳብ የሚለዋወጡበት ዝግ የኮሙኒኬሽን አውድ
ነው፡፡ በመሆኑም፣ ሚኒ ሚዲያ ስንል፣ በአንድ
የት/ቤት ቅጽር ግቢ የሚዘረጋ የኢንተርኮም ስርአት፣
ከአንድ የተወሰነ ቦታ ዘልቆ የሚሄድ አድማስ Log in
የሌለው
የሬዲዮ ግኝኙነትን፣ ቀደም ሲል ተዘጋጅቶ፣የቀርጾ
ዝግጅቶችን Benishangul Gumuz
እንደ ድምጽ ማጉያ፣ ማይክሮፎን እና
Education Bureau's
አምፕሊፋየር የመሳሰሉ ቴክኖሎጂዎችን postበመጠቀም
የሚደረግ ስርኸትን ያካትታል፡፡
በመሆኑም፣ ሚኒ ሚዲያ ከአንድ ቅጽር ዘልቆ
የሚሄድ አድማስ ባለው የሬዲዮ ሞገድ ለጠቅላላው
ህዝብ የሚሰራጩ ዝግጅቶችን አይጨምርም፡፡
ምክንያቱም፣ እንደ ሬዲዮ ጣቢያዎች የህዝብ ሃብት
የሆነውን የአየር ሞገድ ለመጠቀም ከኢትዮጵያ
የብሮድካስት ባለሰልጣን የአየር ሞገድ ፈቃድ
ማግኘት ያስፈልጋል፡፡
ቴክኖሎጂ ሰዎች እርስ በርስ በቀላሉ መረጃ
ለመለዋወጥ የሚችሉባቸዉን በርካታ እድሎች
ፈጥሯል፡፡ በመሆኑም ግለሰቦች ሆኑ የተለያዩ አካላት
መልዕክት ሊያስተላልፋቸው የሚፈልጉዋቸውን
ሰዎች ፍላጐት መሰረት ባደረገ መልኪ
መልዕክቶቻቸውን ማስተላለፍ የሚችሉበት ሰፊ እድል
ተፈጥሯል፡፡ ሚኒ ሚዲያም ከዚህ አኳያ የተፈጠረ
ምቹ የኮሙኒኬሽን ዘዴ ነው ብሎ መናገር ይቻላል፡፡
ሚኒ ሚዲያ ማለት አነስተኛ ቁጥር ባለውና አንድ
ተመሳሳይ ተግባር ላይ ላለ የህብረተሰብ ክፍል
በጽሁፍ ወይም ባለውና አንድ ተመሳሳይ ተግባር ላይ
ላለ የህብረተሰብ ክፍል በጽሁፍ ወይም በድምጽ፣
በምስል ወይም ሶሰቱንም አንድ ላይ ለማቅረብ
የሚያስችል ስርአት ነው ተብሎ ሊገለጽ የሚችል
ቢሆንም፡፡ ማኑዋሉ መዳሰስ የፈለገው ጉዳይ ግን
ለትምህርቱ ማህበረሰብ በብሮድካስ ሚዲያ
የሚቀርብ፣ የህብረተሰቡንም ሙሉ ተሳትፎና
የባለቤትነት ድርሻ የሚጠይቅ የመረጃ ማስተላለፊያ
ዘዴን ነው፡፡
የሚኒ ሚዲያ ታሪካዊ አነሳስና እድገት፡-
በልማት እንቅስቃሴና የፖሊሲ ትግበራ ላይ
የተመሰረተ ብሄራዊ መግባባትና ይሁንታ
ከኮሙዚኬሽን ውጭ ሊፈጠር የሚችል ባለመሆኑ
የምስራቅ እስያ ልማታዊ መንግስታት በተለይ ህንድና
ብራዚል በሰፊ ልማታዊ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን
ስራዎች ላይ አትኩረው በመስራት የሚፈለገውን
ይሁንታና መግባባት ፈጥረዋል፡፡ ይህንኑ ተከትሎም
የመላውን ህብረተሰብ የጋራ ልማታዊ ስምሪትና
በዚህም ላይ የተመሰረተ ህብረተሰባዊ
ትራንስፎርሜሽን ሊያመጡ ችለዋል፡፡
የተለያዩ ጽሁፎች እንደሚያብራሩት በታይዋንና በካሪያ
የተካሄደው ልማታዊ ኮሙኒኬሽን ለተናጠል
ጋዜጠኞች ስምሪት የተተወ ሳይሆን የልማታዊ
ፖሊቲካ ኢኮኖሚ ግንባታውን ተከትሎ በልዩ ልዩ
የአስተሳሰብ መገነቢያ መስኮች የተካሄደ ነበር፡፡
በትምህርት ስርአቱ ውስጥ ከመወአለ ህጻናት ጀምሬ
በሚኑ ሚዲያ በሚተላለፍ ልማታዊ አስተሳሰብ
Log in
አዲሱን ትውልድ የሚገነባ እንቅስቃሴ ተካሂዷል፡፡
ስለሆነም በትምህርት ስርአቱ ውስጥ ልማታዊ
ኮሙዩኒኬሽንBenishangul Gumuz
ተግባራዊ ተደርጐ ወጣቱን ትውልድ
Education
በትክክለኛ አስተሳሰብና ስነ ምግባርpost
Bureau's ቀርፆ
የማውጣት ሚና እንዲጫወት ተደርጓል፡፡ በአገሮቹ
ውስጥ የነበሩት መገናኛ ብዙሃንም የህብረተሰቡንና
የባለሃብቱን ልማታዊ ጥረቶችና ያስገኙትን ውጤት
ሳቢ በሆነ መንገድ እያቀረቡ ለማስተዋወቅና
ከእነዚህም ትምህርት እንዲቀስም በማድረግ
በህብረተሰብ ደረጃ የልማታዊ አስተሳሰብ የበላይነትን
ሊፈጥሩ ችለዋል፡፡ በገጠር የተካሄደውን የመሬት
ክፍፍልና የግብርና መርታማነት የማሳደግ እንቅስቃሴ
መነሻ በማድረግ አርሶ አደሩ ለልማታዊ አስተሳሰቦች
እንዲጋለጥና ከስንፍናና የተመጽዋችነት አመለካከት
እንዲላቀቅ አድረገዋል፡፡ ከጥቃትና አነስተኛ ተቋማት
እስከ ትልልቅ ኢንዱስትሪዎች የተካሄደውን ልማትም
እንደዚሁ ጥራት ያለውና ተወዳዳሪ ኢንዱስትሪን
ለመገንባት በሚስችል ቅኝት የሚኒ ሚዲያና
የኮሙዩኒኬሽን ስራ ሰርተውበታል፡፡ በአጭሩ
የፖለቲካ ኢኮኖማውን ልማታዊነት ተከትሎ በተካሄደ
የትምህርትና የሚኒ ሚዲ ቅስቀሳና የመረጃ አቅርቦት
እንዲሂም በህብረተሰብ ደረጃ የሚካሄደውን
ተግባራዊ ልማታዊ እንቅስቃሴ ማዕከል በማድረግ
በተካሄደ ሰፊ ልማታዊ ኮሙኒዩኬሽን በፈጠሩት የጋራ
መግባባት ህብረተሰቦቹ በማያቋርጥ የለውጥ ሂደት
ውስጥ ገብተው ዛሬ ለደረሱበት የበለጸገ ህብረተሰብ
በቅተዋል፡፡
በሃገራችንም ይሄ አነስተኛ የመረጃ ማሰራጫ
ዘዜ/ሚኒ ሚዲያ /አሁን ያለውን ቅርጽ አያያዝ እንጂ
በነገስታቱ ጌዜ የተለያዩ አዋጆችን ለማስነገርና
መልክቶች ለማስተላለፍ ጥቅም ላይ ይውል
እንደነበር የታሪክ ድርሳናት ያስረዳሉ፡፡ ከት/ሚኒስቴር
የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተውም ሚኒ ሚዲያ
በት/ቤቶች የተቋቋመው በ1960ዎቹ የትምህርት
በሬዲዮ አገልግሎት መምጣትን ተከትሎ እንደሆነና
ከደርግ ወደ ስልጣን መምጣት በኋላ ደግሞ ሚኒ
ሚዲያ በስፋት በየቀበሌው እና በየመንደሩ ለፖለቲካ
ፕሮፖጋንዳ ስራ አገልግሎት ተቋቁሞ እንደነበር
አንዳንድ የመረጃ ምንጮች ይጠቁማሉ፡፡
ተሳትፏአዊነት /participatory/
በህብረተሰብ ደረጃ የተጠቃሚነት ልዩነትን
ከሚያስችሉ ችግሮች መካከል የመረጃ እውቀት
ልዩነትና ከዚህም ጋር ተያይዞ የሚከሰት የተጠቃሚነት
እድል ልዩነት አንዱ ነው፡፡ በቂ መረጃ ያገኙ
የህብረተሰብ ክፍሎች በእድሉ የመጠቀም
ችሎታችው ይሰፋል፡፡ የመረጃ ድህነት ያባችው ዜጐች
ደግሞ ከተሳትፎና ተጠቃሚነቱ መገለላችው
አየቀርም፡፡ በመሆኑም የህዝብንና የዜጐችን
የመሳተፍና የመጠቀም እድል በማስፋት ከተፈለገ
ለዜጐች የሚተላለፈውን መረጃ መጠን በከእተኛ
ደረጃ ተደራሽነትን ደረጃም በእጅጉ ማሳደግ ይገባል፡፡
ግልጽነትና ተጠያቂነት
ግልጽነት የዉሳኔ አሰጣጥ ሂደት ምን
እንደሚመስል ፣በምን መርህና ህግ እደሚመራ .
እንዴት እንደሚፈፀም ፣በማን እንደሚፈጸም፣መቼ
እንደሚፈፀም ወዘተ ስርዓቱን ሙሉ በሙሉ በይፋ
ከማሳወቅ አንስቶ ፣ምን እንደተወሰነ፣ምን
እንደተፈጸመ የአፈጻጸሙን ሙሉ መረጃ በሚቻለዉ
መንገድ ሁሉ በግልጽ መስጠት ነዉ፡፡
የዚህ መርህ መሰረታዊ ቁም ነገሩ ዜጎች በቂ
መረጃ ያላቸዉ ያወቁ ሆነዉ ተገቢዉን አቋም መያዝ
የሚያስችላቸዉ መሆኑ ነዉ፡፡ መረጃ በማጣት
ምክንያት አለአግባብ የሚፈጠር አለመግባባት
፣አለመተማመንና ጥርጣሬ ማስወገድ ነዉ፡፡
እንዲሁም ስህተትን በቀላሉ ለማወቅና ለማረም
የሚያስችልበት ሁኔታ መፍጠሩ ነዉ፡፡
በአጭሩ የተገባ ቃል መጠበቅ አለመጠበቁን
በተለያዬ መንገድ ቃል ለተገባለት ህዝብ/ዜጋ
ወይም ተገልጋይ በሥርዓት ማሳወቅ ነዉ፡፡ ቃል
የጠበቀ ያሳካ የሚመሰገንበት፣የሚበረታታበትና
የሚሸለምበት ፣ቃል ያልጠበቀ የሚመከርበት ወይም
የሚወቀስበት ካሆነለት ወደሚሆንለት ቦታ
የሚዛወርበት. ሆን ብሎ ማጥፋት ከሆነ የሚቀጣበት
ስርዓት ነዉ፡፡
መርሆቹን የማስፈፀሚያ አቅጣጫዎች/ስልቶች/ Log in
ከላይ በዝርዝር የተቀመጡትን መርሆዎች
በትምህርቱ Benishangul Gumuz
ማህበረሰብ ዉስጥ ለማስረጽ በተለይ
Education Bureau's post
በጋራ መግባባት ፣ በሴኩላሪዝም፣ በግልጽነትና
በተጠያቂነት ፣በህግ የበላይነት ላይ የሚከተሉትን
አቅጣጫዎች ወይም ስልት መከተል አስፈላጊ
ይሆናል፡፡
ለተማሪዎቹ የሚቀርቡት መረጃዎችን የተማሪዎችን
የትምህርት ደረጃ ፣የአረዳድና የትምህርት አቀባበል
ሁኔታን ያገናዘበ እንዲሆን ይሆናል፡፡
እንዲሁም በቀላሉ በተማሪዎች አእምሮ ዉስጥ
ለማስረጽ በሚያስችሉ ፎርማቶች የመቅረብ፤
ከዚህ አኳያ መረጃዎችን
በግጥም፣በመዝሙር፣በጭዉዉት፣ በጥያቄና መልስ
እንዲሁም በክርክር መልክ የማዘጋጀትና
የማደራጀት፤
በመርሆዎቹ ላይ የጋራ መግባባት ለመፍጠር
በእያንዳንዱ መርህ ላይ የነቃ ተሳትፎ እንዲደረግ
ምቹ ሁኔታን የመፍጠር፤
የሚኒ ሚዲያና የኮምንኬሽን ሥራ የትኩረት
አቅጣጫዎች
የኮምንኬሽን ሥራዉ ዒላማ ያደረገዉ ማንን ነዉ?
የሚተላለፈዉ መልዕክት ምንድን ነዉ? መልዕክቱን
ለማስተላለፍ ምቹ መድረክ ምን ዓይነት ነዉ?
አንድ ተቋም መልዕክቱን ለማስተላለፍ የሚፈለገዉ
ለየትኛዉ ማህበረሰብ እንደሆነ መለየት
ይኖርበታል፡፡ይህንንም ለማድረግ መነሳት
የሚገባቸዉ ጥያቄዎች፤
የሚሰራዉ የኮምንኬሽን ስራ ግቦች ምንድን
ናቸዉ?
ዒላማ ለተደረጉት ቡድኖች መልዕት በማስተላለፍ
የተቀመጡትን ግቦች ለማሳካት የምንችለዉ እንዴት
ነዉ?
ዒላማ ለተደረጉት ቡድኖች ትክክለኛና ባህልን
ያገናዘበ መረጃ ማስተላለፍ እንችል ዘንድ ሊተላለፉ
የሚታሰቡት ቁልፍ መልዕክቶች በአግባቡ መቀረጽ
ይኖርባቸዋል፡፡ ይህንንም ለማድረግ መነሳት
የሚገባቸዉ ጥያቄዎች፤
የሚተላለፈዉ ዋነኛ መልዕክት ምንድን ነዉ?
መልዕክቶቹስ እንዲያስገኙ የሚፈለገዉ ዉጤት
ምንድን ነዉ?
ለተለያዩ ባለድርሻ አካላት መልዕክቱ በአግባቡ
መተላለፉን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ሂደቶች ምንድን
ናቸዉ? መልዕክቱን ለማህበረሰዉ ለማተላለፍ
የሚያስችለዉ ተስማሚ መድረኮች የትኞቹ ናቸዉ?
ዉጤታማ ኮምንኬሽን መፈጠሩን ለማረጋገጥ
እነኝህን መድረኮች እንዴት ልንጠቀምባቸዉ
እንችላለን? ለሚሉት ጥያቄዎች ምላሽ ሊገኝ
ይገባል፡፡ይህንንም ለማድረግ መነሳት የሚገባዉ
ጥያቄ፤ Log in
መልዕክቱን ለማተላለፍ የሚያስችሉ የተለያዩ
አማራጮች Benishangul
ምን ምን ናቸዉ?Gumuz
ዒላማ ከተደረጉት
Education Bureau's
ቡድኖች በአስተማማኝ ለማድረግ የሚያስችለዉpost
ተስማሚ መሳሪያ ምንድን ነዉ?
አባሪዎች
አባሪ አንድ ፡- የሚዲያ ማስፋፋት ሥራ
የሚከናወንባቸው አካባቢዎች ዝርዝር መመዘኛ
መስፈርቶች
ተ.ቁ የመመዘኛ መስፈርቶች የተሰጠው ነጥብ
በመቶኛ
1. ከአመለካከት አንፃር 30
1.1 ልማታዊ የለውጥ አስትሳሰብ ለማምጣት
ዝግጁ የሆነ 7
1.2 የግብዓት እጥረቶችን በራሱ ለመፍታት ጥረት
የሚያደርግ ሁሉንም ነገር ከመንግስት የማይጠበቅ 9
1.3 የሕዝብን ተሳትፎና ተጠቃሚነት ማእከል ያደረገ
ሥራ የሚያቀርብ 5
1.4 ግንባር ቀደም የሚዲያ ተጠቃሚነት አብነቶችን
የሚያስተዋውቅ 5
1.5 ሚዛናዊ አስተሳሰብ የሚገነባ 4
2. ከክህሎት አንፃር 20
2.1 የሚዲያ ተደራሽነትና አብዝሃነትን ለማስፋፋትና
አገልግሎት ለመስጠት ወቅታዊና የተሻለ አሰራር
የዘረጋ 7
2.2 በውስን ሀብትና የአካባቢ ግብዓቶችን
በመጠቀም መረጃዎችን ተደራሽ ለማድረግ ዝግጁ
የሆነ 5
2.3 የልማት ዘገዛ የማቅረብ ሙያዊና ተቋማዊ ብቃት
በቀጣይነት ለመገንባትና ለማረጋገጥ ዝግጁ የሆነ 5
2.4 ሥራውን በጊዜ ከፋፍሎ የሚተገብርና
የሚያከብር 3
3. የሥራ አመራርና አደረጃጀት 12
3.1 በጽሁፍ የተደገፈ እቅድ ያለውና ተግባራዉ
ለማድረግ ዝግጁ የሆነ 5
3.2 የአደረጃጀትና የሥራ መዋቅር ያለውና ተግባራዊ
ለማድረግ ዝግጁ የሆነ 4
3.3 የአገልግሎት መስጫ ማእከላት አደረጃጀትን
የተከተለ መሆኑ 3
4 አሠራር 24
4.1 በአፈፃፀም ክትትል ውጤት ላይ የተመሰረተና
ለተፈጠሩ የአፈፃፀም ችግሮች መፍትሄ የመስጠት
አሰራር ያለው 9
4.2 እለታዊ የሆነ የጥናት፣ የደንብ ፣ መመሪያ፣
የማኑዋል፣ የፕሮጀክት ሰነዶች በጋራ ተዘጋጅቶ Log in
ተግባራዊእንዲሆኑ ጥረት የሚያደርጉ 6
Benishangul
4.3 በባለድርሻ Gumuz
አካላት መካከል የተቀናጀና የሚናበብ
Education
አሰራር የዘረጋ 5 Bureau's post
4.4 ተደጋጋፊነት ያለው የግልጽነት የተጠያቂነት
አሰራር እንዲሰፍን ጥረት ያደረገ 4
• አላባዉያን/Elements
የግኑኝነት አሳለጮች ናቸው፡፡እነርሱም፡-
መልዕክት ላኪ
የሚላከው መልዕክት
መልዕክቱ የሚላክበት መንገድ -
በቃል፣በፖስታ፣በስልክ፣በቴሌግራም…
መልዕክት ተቀባይ
የመልዕክቱ ግብረ-መልስ
• የኮሙኒኬሽን ሂደት
ሐሳብ
መመስጠር
መልዕክት
ተቀባይ
መተርጎም
መግባባት
• አጋጆች
አለማቀድ
ግልጽ አለመሆን
በአግባቡ አለመስማት
ደካማ የርስ-በርስ ግኑኝነት መኖር
የተዛባ መልዕክት መኖር
የመልዕክት ጭነት መብዛት Log in
የሚሹትን ብቻ መርጦ መስማት /የተነገረውን
Benishangul Gumuz
በቅጡ አለመስማት/
Education
ሙያዊ ቃላትን ማብዛት Bureau's post
አካላዊ እንቅስቃሴዎችና ነውር-ተግባራት
አለማተኮር
ፍላጎተቢስነት
ለመልዕክት ተቀባዩ የጉዳዩ አይረቤነት
የአመለካከት ሁኔታ
አካላዊ ኢሙሉነት
• ማሳለጫዎች
መልዕክቱን ግልጽና አጭር ማድረግ
በሚገባ ማቀድ
የድምጽ ምጣኔን በሚገባ መከወን
የተቀባዩን ፍላጎት ማጤን
ተገቢ ቋንቋ መጠቀም
ትጉህ አድማጭነት
ግብረ-መልስ መቀበል
2.የኮሚኒኬሸን አይነቶች
• ቃላዊ - (አንዱ ከሌላው/ከብዙዎች ጋር
የሚያደርገው)
• ኢ-ቃላዊ (በሰዎች መካከል በጥቀሻ፣በሚታዩ
የተለያዩ አካላዊ እንቅስቃሴዎች)
• ጽሑፋዊ
• መደበኛና - የራሱ ሒደት ያለው - በደብዳቤ (ቀንና
ቀጥር ፊርማ ያለው)፣በፋክሰ፣ኢሜል፤
ኢመደበኛ- …እስቲ ካገኘኸው ንገርልኝ…
• ምልክታዊ -በመብራት፣በተለያዩ የሚታዩ
ምስሎች…
3.የድምጽ /አነባበብ /ምጣኔ
• የሥርዓተ-ነጥቦችና የንብባብ ተዛምዶ
የቡድን ሥራ
የቡድን ሥራ
በትምህርት ቤታችሁ አንድ ክፍል ሴክሽን ኤ፣ቢና ሲ
መካከል የሚደረግ የጥያቄና መልስ ውድድርን Log in
ትንቅንቅ የሞላበት ነበር፡፡የተማሪዎቹ ትጋትና
Benishangul
ሲመልሱ የነበረው ፍጥነት Gumuz
ባለፈው መንፈቀ-ዓመት
ከነበረው የበለጠ ፍጥነትና ግልጽነትpost
Education Bureau's ተላብሷል፡፡
የተማሪዎቹን የአመላለስ ሁኔታ ስዕላዊ በሆነ ሁኔታ፣
ከአጠቃላይ የትምህርት ጥራት ማስጠበቂያ መርሃ-
ግብር አንጸር የልጆቹን ሁኔታ አዛምዳችሁ በመዘገብ
በ2 ደቂቃ የሚቀርብ ዘገባ ስሩና አቅርቡ፡፡
5.የዜና አዘጋገብ
• ዜና - አዲስ መረጃ፣አዲስ ኩነት፣ወይም ድርጊት
(ኮንሳይስ የእንግሊዝኛ መዝገበ-
ቃላት)የሚጻፍ፣የሰዎች የድርጊት
እንቅስቃሴ፣የተፈጥሮና ሰው ሠራሽ ጉዳዮች ክስተት
ዘገባ፣በችኮላ የሚዘጋጅ ሥነ-ጽሑፍ፣ሰው ሲሰማው
የሚደነቅበት (ማዕረጉ፤76-77)
አንድ ዜና ሲዘገብ፤ ምን ተከናወነ፣መች ተከናወነ፣ ማን
አከናወነው፣ የት ተከናወነ፣ለምን ተከናወነ የሚሉትን
ጉዳዩች በሚገባ ማሟላት አለበት፡እኒህ ጠያቂ ቃላት
በተለይ ለዜና መግቢያ (ሊድ) ወሳኝ ናቸው፡፡ይሁን
እንጂ የግድ ሁሉንም (6ቱንም ጠያቂ ቃላት አጣምሮ
ይሰራ ከተባለ ደግሞ እንዳያሰለች መጠንቀቅ ያሻል)
በኒህ ጠያቂ ቃላት የተገነባ መሪ መግቢያ ከተከወነ
የዜናው ግማሽ ተከወነ ማለት ነው፡፡
• ጥሩ ዜና የሚባለው ምን ምን ነገሮች ሊኖሩት
ይገባል
መግቢያ ጽሑፍ
(መክፈቻ አንቀጽ)
የመክፈቻ አንቀጽ
አብራሪ ቃላት
የመክፈቻ አንቀጽ
አዳባሪ መረጃዎች
የዜና
መደምደሚያ
መግቢያ ጽሑፍ
(መክፈቻ አንቀጽ)
አብራሪ ቃላት
አዳባሪ
ደምዳሚ
የቡድን ሥራ
ስለዚህ ስልጠና በአስራ ሦስት መስመር የሚያልቅ
ዜና ጻፍ፡፡ ትኩረት! የስልጠናውን አላማና ግብ አትርሳ!
የቡድን ሥራ
• ለምን እንሰንዳለን /በጽሑፍ በድምጽ
• የአፃፃፍ የህዳግ ሁኔታ- በወረቀቱ የግራ ህዳግ Log in
ከ3-4 ሳ.ሜ. ገባ ብሎ ከራስጌ ህዳግ 2 ሳ.ሜ ዝቅ
ብሎ ፣ከቀኝ Benishangul
ህዳግ 2 ሳ.ሜ.Gumuz
ገባ ብሎ ና ከግርጌ
Education Bureau's
ህዳግ 3 ሳ.ሜ. ከፍ ብሎ በሚገባ መተው post አለበት፡፡
ይህ የሚሆነው ፤ የተተዉት ስፍራዎች በሙሉ
ዜናው/ጽሑፉ ከመቅረቡ በፊት ለአርታዒው
ሲቀርብለት ከርዕሱ አንስቶ የሚሰጠው እርምት ካለ
ተገቢ የማረሚያ ስፍራ እንዲያገኝና በሚገባ ታርሞ
ከተነበበ በኋላም ለመሰነድ እንዲመች ነው፡፡በስተቀኝ
ባለው ሰፋ ባለው ስፍራ ወረቀቱ በመብሻ ተበስቶና
በፋስትነር ታስሮ ሲቀመጥ ዋናው የጽሑፍ ስፍራ
ከመቀደድ ይድናልና ነው፡፡
9. ሙዚቃ
• አመራረጡ- ከወቅታዊነት ጋር/የቆዩ ሙዚቃዎች
የሚሰሙ ከሆነም እንዲሁ ይመረጣሉ፣ከቀረበው
የጽሑፍ ተዛምዶ ያለው፡፡
የቡድን ሥራ
62 6
Benishangul Gumuz
Education Bureau
Jan 6, 2022 Log in
26 የትምህርት ቤት ኮምፒውተሮችን በመደበቅ
ከአሸባሪውBenishangul
የህወሓት ኃይሎችGumuz
ዘረፋ የታደጉት
Education
ግለሰብ... See more Bureau's post
37 4
Benishangul Gumuz
Education Bureau
Jan 6, 2022
+4
51 3 4
Related Pages
Log in
Benishangul Gumuz
Education
Amhara FinanceBureau's
Bureau post Assosa Uni
Follow