2016 Budge Year Personal Plan

You might also like

Download as doc, pdf, or txt
Download as doc, pdf, or txt
You are on page 1of 6

በአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን

በግዥ፣ አቅርቦትና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ሥር

የአቅርቦትና ንበርት አስተዳደር ቡድን

የ 2016 በጀት ዓመት ራስን የማብቃት ዕቅድ

የዕቅዱ ባለቤት፡- ትግስት ለገሰ ሲሳይ

የሥራ ድርሻ፡- የንብረት አሰተዳደር ኦፊሰር

አሁን በያዘው የሥራ መደብ የቆየበት ጊዜ፡- 6 ዓመት ከስምንት ወር

ዕቅዱ የፀደቀበት ቀን፡- 30/11/2015 ዓ.ም.

ነሐሴ 2015 ዓ.ም.

አዲስ አበባ

1. መግቢያ፡-

1
ለሀገር እድገት የመንገድ መሠረተ ልማት ፍሰት የተቀላጠፈ መሆን ወሳኝ በመሆኑ የአዲስ አበባ ከተማ
መንገዶች ባለሥልጣንም ለዚህ አላማ የተቋቋመ እንደመሆኑ መጠን ጥራቱንና ደረጃውን የጠበቀ መንገዶችን
ለመገንባት የእያንዳንዱ ሠራተኛ የሥራ ብቃትና የግል ጥረት በጣም አስፈላጊ በመሆኑ በአለን የሥራ መደብ
መ/ቤቱ ለተቋቋመለት ዓላማ ስኬታማነት የእያንዳንዳችን ሠራተኞች በቀጥተኛ ከመንገድ ግንባታው ጋር
በተዘዋዋሪም ሆነ በቀጥታ ከግንባታው የማይገናኝ ሥራም ብንሰራ የሁሉም የሥራ ክፍል የሥራ ውጤት
በአንድነት ለመንገድ ግንባታው ቅልጥፍናም ጥራት የየራሱን አስተዋጽኦ በመያዙ ይህንን ከግምት ውስጥ
በማስገባት ለግንባታው ሥራ የሚቀርቡ ግብዓቶች በዚህ ክፍል የሚከናወን በመሆኑ በአለኝ የሥራ ድርሻ
ለተቀላጠፈ የመንገድ ግንባታ ይረዳ ዘንድ ይህ የግል እቅድ ተዘጋጅቷል፡፡

2. የዕቅዱ ዓላማ፡-
 በ 2016 በጀት ዓመት መ/ቤቱ ሌያከናውነው ያቀደውን እቅድ ለማሳካት በመንግስት ንብረት አስተዳደር
መመሪያ መሠረት በመታገዝ የተመደብኩበትን ሥራ በጥራት፣ በብቃትና በእምነት ለመሥራት፣
 በሥራ መደቤ ባለኝ ድርሻ ለመንገድ መሠረት ልማቱ መፋጠን ያለኝን አስተዋጽኦ ከበፊቱ በበለጠ
ለማሳደግ፣
 የባለሥልጣን መ/ቤቱን ራዕይና ተልዕኮን ለማሳካት፡፡
3. የነባራዊ ሁኔታ ዳሰሳ፡-
3.1. ሠራተኛው አሁን በተመደበበት ቦታ ያለውን አፈፃፀም ከማሳደግ አንፃር፡-
3.1.1. ጥንካሬ /ያሉ ምቹ ሁኔታዎች፡-
 በንብረት አስተዳደር ዙሪያ ያሉ ማንዋሎችን በቀላሉ ማግኘት መቻሉ፣
 ከሥራ ባልደረባ ጋር ያለ ጥሩ የሥራ ግንኙነት፣
 ከውስጥ ባለጉዳይ ጋር ያለ ጥሩ የሥራ ግንኙነት፣
 ሊፀድቅ ይችላል ተብሎ የሚገመተው የሥራ ክፍሉ እድገት መኖሩ፣
3.1.2. ድክመት፡-
 ከሥራ ተዛማጅ የሆኑ ስልጠናዎች በብዛት አለመኖር፣
 በሥራ ክፍሌ ያሉ ማንዋሎችን በትኩረት ተከታትሎ ያለማንበብ፣

3.1.3. መፍትሄ፡-
 የፈፃሚውን እውቀት ሊያሳድጉ የሚችሉ ስልጠናዎችን በማዘጋጀት የፈፃሚውን እውቀት
የማዳበር ሥራ መሥራት፡፡
 ማንዋሎችን በትኩረት ማንበብ

3.2. ሠራተኛው አሁን በተመደበበት ቦታ ከሚታሰቡ ለውጦች ጋር ራሱን ብቁ ከማድረግ አንፃር፡-

2
3.2.1. ጥንካሬ /ያሉ ምቹ ሁኔታዎች፡-
 ከአለቃ ጋር ተግባብቶ የመሥራት ብቃት፣
 ከሥራ ባልደረባ ጋር ያለ የሥራ ግንኙነት በጣም ጥሩ የሆነ መሆኑ፣
 የውስጥ ባለጉዳዮችን የማስተናገድ ብቃት፡፡
3.2.2. ድክመት፡-
 ራስን በትምህርት ለማሳደግ ተጨማሪ ትምህርት አለመማር፣
3.2.3. መፍትሄ፡-
 በተቻለ ከኑሮ በተጓዳኝ ለመማር መሞከር፡፡

3.3. ሠራተኛው የወደፊት ዕድገት ፍላጎቱን ከማሳካት አንፃር፡-


3.3.1. ጥንካሬ /ያሉ ምቹ ሁኔታዎች፡-
 በመ/ቤቱ የሚወጡ ማስታወቂያዎችን የመከታተል፣
 በሚወጡ እድገቶች ላይ ፈተናውን መፈተንና ለማለፍ የተደረገ ጥረት፣
3.3.2. ድክመት፡-
 ባለኝ የማኔጅመንት ዲግሪን ወደማስተር ለማሳደግ ያለመማር፣
3.3.3. መፍትሄ፡-
 በተቻለ ከኑሮ በተጓዳኝ ለመማር መሞከር፡፡
4. በዓመቱ መጨረሻ የሚደረስባቸው ግቦች፡-

ግብ 1. ለሥራዬ አጋዥ የሆኑ እውቀት ሊያስጨብጡኝ እና ሥራዬን በብቃት ለመወጣት የሚያችል ግንዛቤ
ሊሰጡኝ የሚችሉ ማንዋሎች የማንበብ፣

ግብ 2. በሚወጡ የዕድገት ማስታወቂያዎች ላይ እራስን ለፈተና ዝግጁ በማድረግ መፈተንና ለማለፍ መጣር፣

ግብ 3. የማስተርስ ዲግሪዬን መማር፣

5. በዓመቱ መጨረሻ የሚደረስበት ጥቅል ግብ፡-


በ 2016 በጀት ዓመት ብቃት ያላትና የባለሥልጣን መ/ቤቱን ራዕይና ተልኮ ከባለፉት ዓመታት በበለጠ
ማሳካት የምትችል ሲኒየርና ከዛም በላይ ንብረት አስተዳደር ኦፊሰር በመሆን ለመበጠ ሥራ እና እድገት
የበኩሌን አስተዋጽኦ ማድረግ፡፡
6. የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራትና የሚያስፈልገኝ ድጋፍ ወይም ሃብት፡-
6.1. ዓላማን ለማሳካት የሚከናወኑ ተግባራት፡-

ዝርዝር ተግባር 1. እቅድ በማውጣት ሥራዎቼን ማከናወን፣

3
2. በንብረት አስተዳደር ዙሪያ ያሉ ማንዋሎችን በማንበብ በንብረት ዙሪያ ያሉ
እውቀቶችን በመጨመር ያለኝን ብቃት ማሳደግ፣
3. በሚወጡ የዕድገት ማስታወቂያዎች ላይ እራስን ለፈተና ዝግጁ በማድረግ
መፈተንና ለማለፍ መጣር፣

4. በእለት ተእለት የተግባር እንቅስቃሴ በአቻ ፎረም አባላት የሚሰጡኝን


አስተያየቶች የሚቀርቡ ተሞክሮዎችን በመጠቀም የራስን አቅም ማሳደግ፣

6. ባለኝ የማኔጅመንት ዲግሪን ወደማስተር ለማሳደግ መማር፣


7. ከሰተመር ለማስተናገድ የዩሲ አያያዜን በተቻለኝ ለማዘመን መጣር፡፡
8. ከላይ የተዘረዘሩትን ሥራዎች በተቀመጠላቸው ጊዜ መከናወናቸውን ማረጋገጥ
6.2. ዓላማን ለማሳካት የሚያስፈልጉኝ ድጋፍ /ሃብት/፡-
1. ለሥልጠና የሚሆን በጀት፣
2. ለማስተርስ ዲግሪ ለመማር የሚሆን የትምህርት በጀት፡፡

7. ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮችና የመፍትሄ አቅጣጫዎች፡-


7.1. ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮች፡-
 የበጀት እጥረት
 ለትምህርት የሚመደብ በጀት በመንግስት ያለመፈቀድ
7.2. የመፍትሄ አቅጣጫ፡-
 ለሥልጠና የሚሆን በጀት መመደብ፣
 መንግስት ትምህርት ሁሉም እንዲማር እና እውቀቱን እንዲያዳብር የትምህርት በጀት
ቢፈቅድ፡፡

4
8. ራስን የማብቃት ዕቅድ የድረጊት መርሃ ግብር ፡-

ተ. አሁን ያለብኝ ራስን የማብቃት ዓላማዬን ለማሳካት የሚከናወኑ ዓላማዬን ለማሳካት የስኬታማነት ዓላማዎች ለማሳካት ምርመራ
ቁ. የአመለካከት/የክህሎት ክፍተት ዓላማዎች (መድስ ተግባራት የሚያስፈልገኝ ድጋፍ መለኪያ የተቀመጡ ቀነ ገደብ
የምፈልገው) /ሃብት/ መስፈርት

1. ከሥራ ተዛማጅ የሆነ ስልጠናዎች በ 2016 በጀት ለክፍሉ የሚመጡ ስልጠናዎች  ለሥል በጥራት 100%
ለክፍሉ ያለመምጣታቸውን ላይ ለመሳተፍ ጥረት ማድግ
ዓመት ብቃት ጠና በጊዜ 6 ወር
አለመጠየቅ፣
ያላትና የሚሆ 100%
2. ከሥራ ተዛማጅ የሆኑ በንብረት አስተዳደር ዙሪያ ያሉ በጥራት
ማንዋሎችን በብዛት ያለማንበብ የባለሥልጣን ማንዋሎችን በማንበብ ን
መ/ቤቱን ራዕይና በንብረት ዙሪያ ያሉ በጀት በጊዜ 6 ወር
እውቀቶችን በመጨመር ያለኝን
ተልኮ ከባለፉት ብቃት ማሳደግ፣ መመደ
3. ከዲንግሪ ወደማስተር ለማሳደግ ባለኝ የማኔጅመንት ዲግሪን በጥራት 100%
ዓመታት በበለጠ ብ፣
ያለመማር
ማሳካት ወደማስተር ለማሳደግ መማር፣  መንግስት በጊዜ 6 ወር

የምትችል ትምህር
የንብረት ት
አስተዳደር ኦፊሰር ሁሉም
በመሆን ለመበጠ እንዲማ
ሥራ እና እድገት ር እና
የበኩሌን እውቀቱ
አስተዋጽኦ ን
በማድረግ ብቆ እንዲያዳ
ፈፃሚ መሆን፡፡ ብር
የትምህር
ት በጀት፡፡

5
6

You might also like