Ethiopian Building Code Directives

You might also like

Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 63

¾I”é SS]Á

ማ ው ጫ ገጽ

የሕንፃ መመሪያ .................................................................................................................................................................. 1


ክፍሌ አንዴ ጠቅሊሊ............................................................................................................................................................ 1
1. አጭር ርእስ ........................................................................................................................................................................ 1
2. ትርጓሜ ................................................................................................................................................................................ 1
3. የተፈፃሚነት ወሰን .............................................................................................................................................................. 4
ክፍሌ ሁሇት አስተዲዯር ..................................................................................................................................................... 5
4. ማመሌከቻና ኘሊን ስሇማቅረብ ............................................................................................................................................. 5
5. የኘሊን ስምምነት .................................................................................................................................................................. 7
6. የኘሊን መገምገሚያ ጊዜ ...................................................................................................................................................... 7
7. ኘሊን ስሇማፀዯቅ ................................................................................................................................................................... 8
8. ፕሊን ውዴቅ ስሇማዴረግ .................................................................................................................................................... 9
9. በግንባታ ወቅት ፕሊንን ስሇማሻሻሌ .................................................................................................................................... 9
10. የግንባታ ፈቃዴ .................................................................................................................................................................. 9
11. የግንባታ ፈቃዴ ስሇመጠየቅ ............................................................................................................................................ 10
12. የሕንፃ ሹም...................................................................................................................................................................... 15
13. አገሌግልት መግዛት ......................................................................................................................................................... 16
14. የይግባኝ ሰሚ ቦርዴ......................................................................................................................................................... 16
15. ትዕዛዝ አሇማክበር............................................................................................................................................................. 19
16. ስሇማስታወቂያ ................................................................................................................................................................. 19
17. ስሇ ተቆጣጣሪዎች............................................................................................................................................................ 20
18. ቁሳቁስ .............................................................................................................................................................................. 21
19. የህንፃ መጠቀሚያ ፈቃዴ ................................................................................................................................................. 21
24. የአገሌግልት ሇውጥ ስሇማዴረግ፣ ስሇማስፋፋት፣ እዴሳት ወይም ጥገና ስሇማዴረግ እና ስሇማፍረስ .......................... 26
25. የተመዘገቡ ባሇሙያዎችን ስሇመቅጠር ............................................................................................................................ 27
26. የተመዘገቡ የሥራ ተቋራጮች ስሇመቅጠር ..................................................................................................................... 28
ክፍሌ ሶስት፡ የመሬት አጠቃቀም፣ ተጓዲኝ ጥናቶች እና ዱዛይኖች .............................................................................. 29
27. የመሬት አጠቃቀም እና ተጓዲኝ ጥናቶች ........................................................................................................................ 29
29. አርክቴክቸር ወይም ሥነ ሕንፃ ....................................................................................................................................... 36
30. ስትራክቸር/ውቅር............................................................................................................................................................. 40
31. ሳኒተሪ .............................................................................................................................................................................. 41
32. ኤላክትሪክ መስመር ዝርጋታ.......................................................................................................................................... 41
33. ሇአካሌ ጉዲተኞች የሚዯረጉ ዝግጅቶች ............................................................................................................................ 42
ክፍሌ አራት በህንፃ ግንባታ ወቅት መዯረግ ስሇሚኖርባቸው የዯህንነት ጥንቃቄዎች ................................................... 44
34. በግንባታ ወቅት መዯረግ ስሇሚገባቸው ጥንቃቄዎች ...................................................................................................... 44
35. መወጣጫዎች እና መሰሊልች.......................................................................................................................................... 46
36. የማፍረስ ሥራ................................................................................................................................................................. 48
37. ስሇ ከፍታ እና የጣሪያ ሊይ ሥራዎች ............................................................................................................................. 49
38. የመሬት ውስጥ ሥራዎች ............................................................................................................................................... 50
39. ስሇ ኬሚካልች፣ ፈንጂዎች እና መርዛማ ቁሳቁሶች ....................................................................................................... 53
40. ስሇ አሌባሳት .................................................................................................................................................................... 54
41. የእሣት አዯጋ ስሇ መከሊከሌ ............................................................................................................................................ 54
42. ስሇ የመጀመሪያ እርዲታ አሠጣጥ ................................................................................................................................... 56
43. ስሇ አዯጋ ማምሇጫ መንገድች ........................................................................................................................................ 56
44. ስሇ ሠራተኞች እና የሥራ ቦታዎች ዯህንነት አጠባበቅ .................................................................................................. 57
45. የሚዯርሱ አዯጋዎችን ስሇ መመዝገብ እና ማሳወቅ ....................................................................................................... 58
አምስት ............................................................................................................................................................................. 58
የውሃ አቅርቦት እና ሳኒቴሽን .......................................................................................................................................... 58
46. የውሃ አቅርቦት ................................................................................................................................................................ 58
47. የፍሳሽ ቆሻሻ አወጋገዴ .................................................................................................................................................... 59
48. የጎርፍ ውሀ ወይም የዝናብ ውሃ አወጋገዴ .................................................................................................................... 60
49. የኢንደስትሪ ዝቃጭ ........................................................................................................................................................ 61
50. የውሃ አሌባ ቆሻሻ ማስወገጃ ............................................................................................................................................ 61
51. የእሳት ማጥፊያ ተከሊ ..................................................................................................................................................... 61
52. የእሣት መከሊከሌ የውሃ አቅርቦት................................................................................................................................... 62
53. የሚኒስቴሩ ሥሌጣንና ተግባር ........................................................................................................................................ 62
54. መመሪያው ስሇሚፀናበት ጊዜ .......................................................................................................................................... 62

i / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

የሕንፃ መመሪያ

በአገራችን በመካሄዴ ሊይ ያሇውን የሕንፃ ግንባታ ሥርዓት ባሇው እና ዯረጃውን በጠበቀ መንገዴ
እንዱመራ ሇማዴረግ፣ የሕዝብን ጤንነትና ዯህንነት ሇማረጋገጥ፣ እና በመሊ ሀገሪቱ ተፈጻሚነት
የሚኖረው ምቹ የግንባታ ሥርዓት እንዱኖር ሇማዴረግ እንዱሁም የሕንፃ ግንባታን ዝርዝር አፈጻጸምና
የአሰራር ሂዯቶችን ሇአገሌግልት ሰጪውም ሆነ ሇተገሌጋዩ ግሌጽ በማዴረግ ቀሌጣፋና ውጤታማ የሆነ
አሠራር በመዘርጋት የሕንፃ አዋጁን እና ዯንቡን ማስፈፀም የሚያስችሌ ዝርዝር መመሪያ ማዘጋጀት
አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ የከተማ ሌማት እና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር በህንፃ ዯንብ ቁጥር 243/2ዏዏ3
በተሰጠው ሥሌጣን መሠረት ይህን መመሪያ አውጥቷሌ ፡፡

ክፍሌ አንዴ ጠቅሊሊ

1. አጭር ርእስ
ይህ መመሪያ “የህንጻ መመሪያ ቁጥር 5/2ዏዏ3” ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
የቃለ አገባብ ላሊ ፍቺ የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ&
2.1 T>’>e‚` TKƒ ¾Ÿ}T MTƒና ኮንስትራክሽን T>’>e‚` TKƒ ’¨<፣

2.2 Q”í TKƒ KS„]Á' Ku=a' Ków]" ¨ÃU KTንኛ¨<U ላሊ ›ÑMÓKAት


¾T>¨<M sሚ ወይም Ñ>²?Á© Ó”vታ ማሇት ’¨<፣

2.3 ¾Q”í g<U TKƒ ¾Q”í ›ªÌ”፣ ¾TeðìT>ያ Å”u<”“ ÃI”” SS]Á
•እንÇ=ÁeðêU uŸ}T ›e}ÇÅ` ¨ÃU u}c¾S ›"M ¾}jS c¨< TKƒ ’¨<፣

2.4 ¾}S²Ñu vKS<Á ማሇት ሥሌጣን ባሇው አካሌ ተመዝግቦ በዱዛይን ወይም
በኮንስትራክሽን የባሇሙያነት የምስክር ወረቀት የተሰጠው ሰው ወይም ዴርጅት ማሇት
ነው፣

2.5 የተመዘገበ ሥራ ተቋራጭ ማሇት ሥሌጣን ባሇው አካሌ ተመዝግቦ የሥራ


ተቋራጭነት የምዝገባ ምስክር ወረቀት የተሰጠው ዴርጅት ማሇት ነው፣

2.6 ምዴብ ሀ ሕንፃ ማሇት በሁሇት የኮንክሪት ወይም የብረት ወይም ላልች
ስትራክቸራሌ ውቅሮች መካከሌ ያሇው ርቀት 7 ሜትር ወይም ከዚያ በታች የሆነ
ባሇአንዴ ፎቅ ሕንፃ ወይም ማንኛውም ከሁሇት ፎቅ በታች የሆነ የግሌ መኖሪያ ቤት
ማሇት ነው፣

2.7 ምዴብ ሇ ሕንፃ ማሇት በሁሇት የኮንክሪት ወይም የብረት ወይም ላልች
ስትራክቸራሌ ውቅሮች መካከሌ ያሇው ርቀት ከ7 ሜትር በሊይ የሆነ ወይም ከመሬት
ወሇሌ በሊይ ባሇሁሇት ፎቅና ከሁሇት ፎቅ በሊይ የሆነና በምዴብ ሏ የማይሸፈን ሕንፃ
ወይም በምዴብ ሀ የተመዯበ እንዯ ሪሌ ስቴት ያሇ የቤቶች ሌማት ማሇት ነው፣

1 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

2.8 ምዴብ ሏ ሕንፃ ማሇት የሕዝብ መገሌገያ ወይም ተቋም ነክ ሕንፃ፣ የፋብሪካ
ወይም የወርክሾኘ ሕንፃ ወይም ከመሬት እስከ መጨረሻው ወሇሌ ከፍታው ከ12 ሜትር
በሊይ የሆነ ማናቸውም ሕንፃ ማሇት ነው፣

2.9 ግንባታ ማሇት አዱስ ሕንፃ መገንባት ወይም ነባር ሕንፃን ማሻሻሌ ወይም
አገሌግልቱን መሇወጥ ማሇት ነው፣

2.10 ጊዜያዊ ግንባታ ማሇት የጊዜ ገዯብ ተቀምጦሇት የሚገነባ እና የተሰጠው የጊዜ ገዯብ
ሲጠናቀቅ የሚነሳ የሕንፃ ግንባታ ማሇት ነው፣

2.11 ኮንትራታዊ ጊዜያዊ ግንባታ ማሇት በጊዜያዊ ይዞታ ሊይ የይዞታው ዘመን


እስከሚያበቃ ዴረስ አገሌግልት እንዱሰጥ የሚገነባ ጊዜያዊ ግንባታ ማሇት ነው፣

2.12 ወቅታዊ ጊዜያዊ ግንባታ ማሇት በተሇያዩ ማህበራዊ፣ የበዓሌ እና ሌዩ ሌዩ ዝግጅቶች


በከተማው ባለ ክፍት ቦታዎችና መንገድች ሊይ የሚተከለ ተነቃቃይ መጠሇያዎችን
ሇማቆም የሚጠየቅ ጊዜያዊ ግንባታ ማሇት ነው፣

2.13 ተጓዲኝ ጊዜያዊ ግንባታ ማሇት በይዞታ ሊይ ከህጋዊ ግንባታ ጋር ተያይዞ የሚገነባ እና
ግንባታው እንዯተጠናቀቀ የሚነሳ ወይም የሚፈርስ የመጠሇያ ግንባታ ማሇት ነው፣

2.14 አስጊ ሕንፃ ማሇት ግንባታው አስተማማኝ ያሌሆነ ወይም በከፍተኛ ዯረጃ ሇእሳት
አዯጋ የተጋሇጠ ወይም ሇጤና ጠንቅ የሆነ ሕንፃ ማሇት ነው፣

2.15 የተሰየመ አካሌ ማሇት አዋጁን" የማስፈፀሚያ ዯንቡንና ይህንን መመሪያ


እንዱያስፈጽም በየክሌለ ፣በአዱስ አበባና ዴሬዲዋ አስተዲዯር የሚሰየም አካሌ ማሇት
ነው፣

2.16 ሰነዴ ማሇት ከሕንፃ ዱዛይንና ግንባታ ጋር በተያያዘ የሚያስፈሌግ ወይም የተዘጋጀ
ኘሊን፣ ሪፖርት፣ የዋጋ ግምት ወይም ማንኛውም የቴክኒክ እና ተያያዥ ጉዲዮችን
የሚያስረዲ ማሇት ነው፣

2.17 የግሌ መኖሪያ ሕንፃ ማሇት ሇአንዴ ቤተሰብ መኖሪያነት የሚያገሇግሌ አንዴ ወይም
ከአንዴ በሊይ ክፍልች፣ የመፀዲጃና የማብሰያ አገሌግልቶች ያለት ሆኖ በመኖሪያው
ቅጥር ግቢ ውስጥ የሚገኝ የመኪና ማቆሚያንና ሇመኖሪያነት የሚውለ ከዋናው ቤት
የተነጠለ ክፍልችን ሉጨምር ይችሊሌ፣

2.18 ሰው ማሇት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካሌ ማሇት
ነው፣

2.19 ኘሊን ማሇት የአንዴ ሕንፃን መጠን፣ ዓይነትና፣ ስፋት እንዱሁም ሕንፃው
የሚሠራበትን ቁሳቁስና የአገነባብ ዘዳን የሚያሳይ ንዴፍ ወይም ሞዳሌ ሲሆን
የአርክቴክቸር፣ የስትራክቸር፣ የሳኒታሪ፣ የኤላክትሪካሌ፣ የሜካኒካሌ፣ የእሳት
መከሊከሌና የላልች ሥራዎችን ንዴፍ ሉያካትት ይችሊሌ፣

2.20 ክሌሌ ማሇት በሕገ መንግስቱ አንቀጽ 47 መሠረት የተቋቋመ ክሌሌ ሲሆን የአዱስ
አበባ ከተማ እና የዴሬዲዋ ከተማ አስተዲዯሮችን ይጨምራሌ፣

2.21 የማስቆሚያ ትዕዛዝ ማሇት በአንዴ የሕንፃ ግንባታ ቦታ የሚካሄዴ ሥራ እንዱቋረጥ


ወይም እንዱቆም በሕንፃ ሹም የሚሰጥ ትዕዛዝ ማሇት ነው፣
2 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

2.22 ፎቅ ማሇት በሁሇት ወሇልች መካከሌ ወይም ከሊይ ላሊ ወሇሌ ከላሇ በወሇለና
በኯርኒስ መሃሌ ያሇው የሕንፃ ክፍሌ ማሇት ነው፣

2.23 የከተማ አስተዲዯር ማሇት በሕግ ወይም በሚመሇከተው መንግሥታዊ አካሌ ውክሌና
የከተማ አስተዲዯር ሥሌጣን የተሰጠው አካሌ ማሇት ነው፣

2.24 ከተማ ማሇት ማዘጋጃ ቤት የተቋቋመበት ወይም 2ዏዏዏ ወይም ከዚያ በሊይ የሕዝብ
ቁጥር ያሇውና ከዚህ ውስጥ ቢያንስ 5ዏ% የሚሆነው የሰው ኃይሌ ከግብርና ውጭ
በሆነ ሥራ የተሰማራ ሆኖ የሚገኝበት አካባቢ ማሇት ነው፣

2.25 የሕንፃ ተቆጣጣሪ ማሇት በሕንፃ ሹሙ ሥር በመሆን በከተማው መስተዲዯር ክሌሌ


የሚካሄደ ግንባታዎችን ሕጋዊነትና የተሰጠውን ፈቃዴ በሚመሇከት በቅርብ
የሚቆጣጠር ባሇሙያ ማሇት ነው፣

2.26 የሕዝብ መገሌገያ ሕንፃ ማሇት ከግሌ መኖሪያ ህንፃ ውጪ የሆነ እና በርካታ
ተጠቃሚዎችን የሚስብ የቲያትር ቤት፣ የሕዝብ ቤተ መጻሕፍት፤ የሕዝብ መሰብሰቢያ
አዲራሽ፣ ሰዎች ሇአምሌኮ የሚሰበሰቡበት፣ የሕዝብ መዝናኛና የትምህርት ቤት፣
የከፍተኛ ትምህርት ማዕከሌ፣ የህክምና አገሌግልት መስጫ፣ የገበያ ማእከሌ፣ እንዯ
ፋብሪካ ያለ የማምረቻ ተቋማትና ተመሳሳይ ሕንፃ ማሇት ነው፣

2.27 ትንታኔ ማሇት ኘሊን ሇማዘጋጀት የሚሰራ ስላት ወይንም ኘሊንን ሇመዯገፍ የሚዘጋጅ
ማብራሪያ ማሇት ነው፣

2.28 "የኘሊን መረጃ" ማሇት በአንዴ ቦታ ሉገነቡ የሚችለ ወይንም ሇቦታው የተፈቀደ
የአገሌግልት አይነቶችን፣ ሇቦታው የተፈቀዯ የህንፃ ከፍታን፣ በቦታው አካባቢ የሚያሌፉ
የመሠረተ ሌማት አውታሮችን፣ነባራዊ እና የታቀደ መጠኖችን ወይንም ስፋቶች፣
ወዘተ የሚያሳይ መረጃ ማሇት ነው፣

2.29 "የኘሊን ስምምነት" ማሇት ሇህንፃ ግንባታ የቀረበ እቅዴ ከከተማው ኘሊን ጋር
መጣጣሙን ሇማረጋገጥ የሚሰጥ ስምምነት ማሇት ነው፣

2.30 "ምዝገባ" ማሇት የግንባታ ፈቃዴ ሇማግኘት ሇቀረበ ኘሊን የሚዯረግ ምዝገባ ማሇት ነው፣

2.31 "የምዝገባ ቁጥር" ማሇት ሇተፈቀዯ ፕሊን የሚሰጥ ምዝገባ ቁጥር ማሇት ነው፣

2.32 "የኘሊን ማሻሻያ" ማሇት በነባሩ ኘሊን ሇህንፃው ምዴብ የተጠየቁ ኘሊኖችን ትንታኔ ሙለ
ሇሙለ መከሇስ ሳያስፈሌግ የሚዯረግ ማስፋፊያ ወይንም ማሻሻያ ማሇት ነው፣

2.33 "የሥራ እርከን" ማሇት የግንባታ ሥራዎች ከመጀመራቸው በፊት ሇህንፃ ሹሙ


ማስታወቂያ የሚቀርብባቸው የህንፃ ግንባታ ሥራ ዯረጃዎች ናቸው፣

2.34 ሪሌ እስቴት ማሇት ሇሽያጭ፣ ሇኪራይ ወይም ሇሉዝ አገሌግልት እንዱውሌ የተገነባ
ህንፃ ማሇት ነው፣

2.35 የአገሌግልት ሇውጥ ማሇት አንዴ ሕንፃ ያሇውን ነባር አገሌግልት በላሊ ዓይነት
አገሌግልት መሇወጥ ማሇት ነው፣

3 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

2.36 የግንባታ ፈቃዴ ማሇት አንዴ የሕንፃ ግንባታ ሇማካሄዴ ሇሚፈሌግ አካሌ ሕንፃውን
ሇመገንባት የሚያስችለትን ዝርዝር መስፈርቶች እንዯተሟለ በከተማው ሹም ተረጋግጦ
ግንባታ እንዱያካሄዴ ፈቃዴ መሰጠቱን የሚገሌፅ ማስረጃ ማሇት ነው፣

2.37 የቆጥ ወሇሌ (Mezanin) ማሇት በአንዴ ወሇሌ ከፍታ ውስጥ ያሇና የወሇለን 40
በመቶ የማይበሌጥ ስፋት ያሇው ወሇሌ ማሇት ነው፣

2.38 መሰረታዊ ግንባታ ማሇት የአንዴ ግንባታ ሙለ መዋቅር፤ የውስጥና የውጭ ግዴግዲ
ሥራ፤ የውጭ በርና መስኮት ሥራ እና የጣሪያ ሌባስ ሥራ ሲጠናቀቅ ማሇት ነው፣

2.39 “ማስታወቂያ“ ማሇት በህንፃ ዱዛይን እና ግንባታ ወቅት የከተማው አስተዲዯር፣


የተሠየመ አካሌ ወይም የሕንፃ ሹም ሇሕንፃው ባሇቤት ወይም የሕንፃው ባሇቤት
ሇተጠቀሱት አካሊት የሚያቀርበው የጥያቄ ትዕዛዝ፣ የመረጃ የማስጠንቀቂያ ሠነዴ
ማሇት ነው፡፡

2.40 “ገንቢ“ ማሇት ግንባታ ሇማከናወን ፈቃዴ የወሰዯ ግሇሰብ ወይም የሥራ ተቋራጭ
ማሇት ነው፣

2.41 “አዋጅ“ ማሇት የኢትዮጵያ ሕንፃ አዋጅ ቁጥር 624/2001 ማሇት ነው፣

2.42 “ዯንብ“ ማሇት የሕንፃ አዋጅን ሇማስፈፀም የወጣ ዯንብ ቁጥር 243/2003 ማሇት ነው፣

3. የተፈፃሚነት ወሰን

3.1 ይህ መመሪያ በሚከተለት ሊይ ተፈፃሚ ይሆናሌ፣

3.1.1 በማዕከሊዊ ስታትስቲክስ ቆጠራ ከ10ሺህ ህዝብ በሊይ ነዋሪ ባሇባቸው ከተሞች፣

3.1.2 የነዋሪዎቻቸው ቁጥር ከ10ሺህ በታች በሆኑና ተፈፃሚ እንዱሆንባቸው


በሚመሇከተው ክሌሌ በሚወሰኑ ከተሞች፣

3.1.3 ከከተማ ውጪ በሚገኙ ህዝብ የሚገሇገሌባቸው ሕንፃዎች፣የኢንደስትሪ ወይም


የዘመናዊ እርሻ ተቋሞችና ሪሌ ስቴቶች፣

3.2 ይህ መመሪያ በሚከተለት ሊይ ተፈፃሚ አይሆንም፣

3.2.1 አዋጁ ከፀናበት ቀን በፊት በተጠናቀቀ ሕንፃ፣

3.2.2 አዋጁ ከፀናበት ቀን በፊት በተሰጠ የሕንፃ ግንባታ ፈቃዴ በመካሄዴ ሊይ በሚገኝ
በማንኛውም ሕንፃ፣

3.2.3 ከሀገር ዯህንነት ጋር በተያያዘ የሕንፃ አዋጁ ተፈፃሚ እንዲይሆንበት


በሚኒስትሮች ምክር ቤት በሚወሰን ሕንፃ፣

3.3 የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 3.2(3.2.2) ዴንጋጌ ቢኖርም፣

3.3.1 አዋጁ ከመጽናቱ በፊት በወጣ የሕንፃ ግንባታ ፈቃዴ መሠረት በመካሄዴ ሊይ
የሚገኝ ሆኖ ግንባታው አዋጁ ከፀናበት ቀን ጀምሮ በሦስት ዓመት ጊዜ ውስጥ
ያሌተጠናቀቀ ከሆነ፣

4 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

3.3.2 አዋጁ ከመፅናቱ በፊት የተጠናቀቀ እና አዋጁ ከፀና በኋሊ የአገሌግልት ሇውጥ፣
የማስፋፋት ወይንም የማፍረስ ጥያቄ በሚቀርብበት ህንፃ ሊይ የከተማው
አስተዲዯር ወይም የተሰየመው አካሌ ተፈፃሚ እንዱሆንበት ማዴረግ ይችሊሌ፡፡

ክፍሌ ሁሇት አስተዲዯር


4. ማመሌከቻና ኘሊን ስሇማቅረብ

4.1 ማንኛውም የግንባታ ፈቃዴ ሇማግኘት የሚፈሌግ ሰው በቅዴሚያ የፕሊን ስምምነት ማግኘት
ይኖርበታሌ፣

4.2 ማንኛውም የግንባታ ፈቃዴ ሇማግኘት የሚፈሌግ ሰው አገሌግልት ሇማግኘት ሇከተማው


አስተዲዯር ወይም ሇተሰየመው አካሌ የግንባታ ፈቃዴ ማመሌከቻ ቅጽ 001 በመሙሊት እና
የፕሮጀክቱን ኘሊን በማያያዝ ጥያቄ ማቅረብ አሇበት፣

4.3 የግንባታ ኘሊን በሚቀርብበት ወቅት መሟሊት ያሇባቸው ማስረጃዎች የግንባታ ፈቃዴ
አገሌግልት በሚሰጥበት ቦታ የማስታወቂያ ሠላዲ ሊይ በግሌፅ መዘርዘር አሇባቸው፣

4.4 ከማመሌከቻ ጋር ተያይዘው የሚቀርቡ ኘሊኖች እና ማስረጃዎች&

4.4.1 ሇሁለም የህንጻ ምዴቦች ተቀባይነት ያሇው የይዞታ ባሇመብትነት ማስረጃ፣

4.4.2 ሇሁለም የህንጻ ምዴቦች የሕንፃ ግንባታ የሚካሄዴበትን ቦታ የሚያሳይ ከከተማው


ኘሊን ሊይ የተወሠዯ አካባቢውን የሚያሳይ ኘሊን ቅጂ፣

4.4.3 የኮንክሪት ጣሪያ ሇላሊቸው የምዴብ “ሀ“ ህንፃዎች የአርክቴክቸር እና የኤላክትሪክ


ፕሊኖች፣

4.4.4 የኮንክሪት ጣሪያ ሊሊቸው የምዴብ “ሀ“ ህንፃዎች የአርክቴክቸር፣ የስትራክቸር እና


የኤላክትሪክ ፕሊኖች፣

4.4.5 ሇሕንፃ ምዴብ “ሇ” የአርክቴክቸር፣ የስትራክቸር፣ የሳኒተሪ፣ የኤላክትሪክ ፕሊኖች


እና የአፈር ምርመራ ሪፖርት፤

4.4.6 ሇሕንፃ ምዴብ “ሏ” የአርክቴክቸር፣ የስትራክቸር፣ የሳኒተሪ፣ የኤላክትሪክ፣ የእሳት


አዯጋ መከሊከያ ፕሊን፣ ትንታኔ እና ሪፖርት እና ሁሇትና ከሁሇት ወሇሌ በሊይ
ከፍታ ሊሊቸው የአፈር ምርመራ ሪፖርት፣

4.4.7 አሳንሰር እና ሇአየር ዝውውር ሰው ሰራሽ አማራጮችን የሚጠቀሙ ህንፃዎች


የኤላክትሮ መካኒካሌ ፕሊኖች እና ትንታኔዎች፣

4.4.8 በአዋሳኝ ባለ ሥፍራዎች የሚገኙ ዋና መንገድችና የታወቁ ቦታዎችን ሥም


የሚገሌጹ መረጃዎች፣

5 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

4.4.9 በአዋሳኝ ቦታዎች የሚገኙ ግንባታዎች ከመሬት በሊይ እና በታች ያሊቸው የወሇሌ
ብዛት ፣ ከጋራ ወሰን ያሊቸው ርቀት እና ከምዴር ወሇሌ በታች ያሊቸው ጥሌቀት ፣

4.4.10 ሇሁለም የህንጻ ምዴቦች የህንጻውን ጠቅሊሊ የወሇሌ ስፋት የሚገሌጽ ሰንጠረዥ፣

4.4.11 የአማካሪ ግዳታ መግቢያ ቅጽ 010 በአማካሪ ወይም ዱዛይኑን ባዘጋጀው ባሇሙያ
የተፈረመ

4.4.12 ሇሁለም የህንፃ ምዴቦች የህንፃውን ፕሊን ያዘጋጁ ባሇሙያዎች የምዝገባ ምስክር
ወረቀት ቅጂ ናቸው፡፡

4.5 በዚህ አንቀፅ ንዐስ አንቀጽ 4.4 (4.4.9) ሊይ የተገሇፀው የአዋሳኝ ቦታዎች መረጃ በከተማው
አስተዲዯር በሚዘጋጅ የወሰን ሊይ ግንባታ መግሇጫ ቅፅ 008. አጏራባቹን በማስሞሊት
የሚቀርብ ይሆናሌ፤
4.6 የግንባታ ፈቃዴ በተጠየቀበት ይዞታ የሚገኝ የአጏራባች ባሇይዞታ ይዞታውን በሚመሇከት
የሚቀርብሇትን ቅጽ መሙሊት ይኖርበታሌ፤
4.7 የሚቀርቡ ፕሊኖች መዘጋጀት የሚኖርባቸው በዱዛይን ባሇሙያዎች እና አማካሪዎች ምዝገባ
መመሪያ መሠረት የተቀመጡትን መስፈርቶች በሚያሟለና እና ባሇሙያዎችን
ሇመመዝገብና ሇመፍቀዴ ሥሌጣን በተሰጠው አካሌ በተመዘገቡ ባሇሙያዎች መሆን
ይኖርባቸዋሌ፡፡
4.8 የኘሊን አቀራረብ&
4.8.1 ሇግንባታ ፈቃዴ የሚቀርብ ዱዛይንና ተዛማጅ ሠነዴ በአማርኛ ወይም በእንግሉዘኛ
ወይም በክሌለ የሥራ ቋንቋ የተፃፈ መሆን አሇበት፣
4.8.2 የፕሊን መሇኪያዎች በሜትሪክ ሲስተም እና በግራፊክስ ስታንዲርዴ የሌኬት አፃፃፍ
መቅረብ አሇባቸው፣
4.8.3 የሚቀርቡ ዱዛይኖች በ 4 ቅጂ ሆነው እንዯአስፈሊጊነቱ ቢያንስ በ A3 መጠን እና
ቢበዛ በA1 መጠን የተዘጋጁ ሆነው በፕሊን ኮፒ (Blue print) ወይም በባሇ 80
ግራም ነጭ ወረቀት ንዴፍ መሆን ይኖርበታሌ፣
4.8.4 የጽሐፉ ሰነዴ በA4 መጠን መሆን አሇበት፤ ሇምዴብ "ሇ" እና "ሏ" የኤላክትሮኒክስ
ኮፒ በተጨማሪነት እንዱቀርብሇት የሕንፃ ሹሙ ሉጠይቅ ይችሊሌ፣
4.8.5 በኘሊን ወይም በንዴፍ መገሇጽ ያሌቻለ ዝርዝር መግሇጫዎች በኘሊኑ ሊይ በጽሐፍ
መመሌከት ይኖርባቸዋሌ፣
4.8.6 ሇሁለም ሕንፃዎች የወሇለ ከፍተኛ የጎን ስፋት ከ30 ሜትር የማይበሌጥ ከሆነ
ፕሊኖቹ በ1፡5ዏ ሚዛን እንዱሁም የሳይት ኘሊኖቹ በ1፡2ዏዏ ሚዛን እንዱሁም
የወሇለ ከፍተኛ የጎን ስፋት ከ30 ሜትር በሊይ ከሆነ ፕሊኖቹ በ1፡100 ሚዛን
እንዱሁም የሳይት ኘሊኖቹ በ1፡500 ሚዛን መዘጋጀት ይኖርበታሌ፣
4.8.7 ዝርዝር ፕሊን (Detail Plan) ሇሚዘጋጅሊቸው ንዴፎች በ1፡10፣ 1፡20፣ ወይም 1፡25
ሚዛን ተዘጋጅቶ መቅረብ ይኖርበታሌ፣

6 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

4.8.8 ሇግንባታ ፈቃዴ የሚቀርቡ ኘሊኖች ዝርዝር የኘሊን ምዴቡ የሚጠይቀውን በማሟሊት
መሇኪያቸው በሜትሪክ ሲስተም ወጥ ሆኖ መገሇጽ ይኖርበታሌ፣

5. የኘሊን ስምምነት

5.1 አዱስ፣ ተጨማሪ ወይም የማሻሻያ ግንባታ ሇማከናወን የሚፈሌግ ሰው የህንፃውን


ዱዛይን ከማዘጋጀቱ በፊት የፕሊን ስምምነት ማግኘት ይኖርበታሌ፣

5.2 የፕሊን ስምምነት ሇማግኘት የሚቀርብ ማመሌከቻ በቅጽ 003 መሠረት ተሞሌቶ
መቅረብ ይኖርበታሌ፣

5.3 በማመሌከቻ ቅጹ ሊይ ተሞሌቶ የሚቀርብ ጥያቄ ሇአዱስ ግንባታ የሚጠየቅ ስምምነት


ከሆነ የይዞታ ማረጋገጫ ቅጂ፣ ሇነባር ግንባታ ማሻሻያ ከሆነ&

5.3.1 የይዞታ ማረጋገጫ ቅጂ፣


5.3.2 የነባሩ ሕንፃ ፕሊን ቅጂ፣
5.3.3 የነባሩን ሕንፃ አቀማመጥ የሚያመሇክት ሳይት ፕሊን /የምዴረ ግቢ ኘሊን/
ተያይዞ መቅረብ ይኖርበታሌ፡፡
5.4 የከተማ ፕሊን ሇተዘጋጀሊቸው ከተሞች የፕሊን ስምምነቱ በከተማው መሪ ፕሊን ሊይ
የተቀመጡትን መስፈርቶች መሠረት ያዯረገ መሆን ይኖርበታሌ፣
5.5 የፕሊን ስምምነቱ በሚመሇከተው ሃሊፊ ተፈርሞ እና በመ/ቤቱ ማህተም ተረጋግጦ
ሇጠያቂው አካሌ መሰጠት ይኖርበታሌ፣
5.6 ከሊይ በንዐስ አንቀጽ 5.5 በተመሇከተው መሠረት የተሰጠ የፕሊን ስምምነት ወጪ
ከሆነበት ቀን ጀምሮ ሇ12 ወራት ብቻ የሚያገሇግሌ ይሆናሌ፡፡
6. የኘሊን መገምገሚያ ጊዜ

6.1 ማናኛውም ሇግንባታ ሥራ የተዘጋጁ ኘሊኖች ሇየሕንጻ ምዴቡ በተቀመጠሊቸው የጊዜ


ገዯብ ውስጥ መገምገም አሇባቸው፣
6.2 ሇአንዴ የሕንጻ ዓይነት የተዘጋጁ ፕሊኖችን ሇመገምገም የሚያስፈሌገው ጊዜ፤

6.2.1 ከሪሌስቴት ውጪ ሊሇ በምዴብ “ሀ” ስር ሇሚካተት ሕንፃ የኘሊኖች የመገምገሚያ


ጊዜ ከ15 የሥራ ቀናት፣

6.2.2 በምዴብ “ሇ” ስር ሇሚካተት ሕንፃ የኘሊኖች መገምገሚያ ጊዜ ከ7 የሥራ ቀናት፣

6.2.3 በምዴብ “ሏ” ስር ሇሚካተት ሕንፃ እና በምዴብ “ሇ” ውስጥ ሇሚካተቱ የሪሌ
ኤስቴት ህንጻዎች ኘሊኖች የመገምገሚያ ጊዜ ከ21 የሥራ ቀናት የበሇጠ መሆን
የሇበትም፡፡

7 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

6.3 ከፕሮጀክቱ ስፋት ወይም ውስብስብነት የተነሳ ተጨማሪ ጊዜ ሇሚሹ ስራዎች የህንጻ
ሹሙ ሇከተማ አስተዲዯሩ ወይም ሇተሰየመው አካሌ ሇፕሊን ግምገማ ተጨማሪ ጊዜ
ቅጽ 24 በመሙሊት መጠየቅ ይኖርበታሌ ፡፡

6.4 ሇግምገማ የሚቀርብ ዱዛይን መሻሻሌ የሚስፈሌገው ከሆነ መሻሻሌ ያሇበትን በማመሌከት
ሇአመሌካቹ በዯብዲቤ መገሇጽ ይኖርበታሌ ፡፡

7. ኘሊን ስሇማፀዯቅ

7.1 የሕንፃ ሹሙ ከሊይ ንዐስ አንቀጽ 6.2 ሊይ በተቀመጠው የጊዜ ገዯብ መሠረት የቀረበውን
የኘሮጀክቱን ዱዛይንና ሰነዴ ከመሪ ኘሊኑ እና ከዱዛይን ስታንዲርዴ መስፈርቶች ጋር
በማገናዘብና በመመርመር የተሟሊ ሆኖ ሲያገኝ በግንባታ ፈቃዴ ምስክር ወረቀት ቅጽ
002 ሊይ የግንባታ ፈቃዴ ውሳኔ ሥር የሚገኙትን መረጃዎች ሞሌቶ ያፀዴቃሌ ፡፡
የፀዯቁትን ሰነድች በአንዯኛው ኮፒ ሊይ "ተፈቅዶሌ" የሚሌ ማህተም፤ በሁሇተኛው ኮፒ
ሊይ "ሇክትትሌ ብቻ " የሚሌ ማህተም ተዯርጎባቸው ሇአመሌካቹ ይሰጣለ፣ ሦስተኛው
ኮፒ ከፋይሌ ጋር ይያያዛሌ፣

7.2 ከሊይ በአንቀጽ 7 ንዐስ አንቀጽ 7.1 በተመሇከተው መሠረት የፀዯቀ ፕሊን የምዝገባ
ቁጥር እና የፀዯቀበትን ቀን የያዘና የሕንፃ ሹሙ ፊርማ እና ማሕተም ያረፈበት መሆን
ይኖርበታሌ፣

7.3 የግንባታ ፈቃዴ የማያስከሇክለና እርማት ተዯርጎባቸው የሚታሇፉ ግዴፈቶች&

7.3.1 በስትራክቸር ዱዛይን ሊይ ሇውጥ የማያመጡ እና የተዘነጉ ንዴፎች፣


7.3.2 በግንባታ ሂዯት ሊይ ተጽዕኖ የማይፈጥሩ የተዘነጉ ሌኬቶች ማስተካከያ
የተዯረገባቸው፣
7.3.3 የክፍልችን ስፋትና አጠቃቀም ሇማሳየት የሚቀመጡ የመጠቀሚያ ቁሳቁስ
ንዴፎች ናቸው፡፡
7.4 ዯረጃ በዯረጃ ወይም በየምዕራፉ ሇመገንባት የቀረበ ፕሊን&

7.4.1 የመጀመሪያው የግንባታ ዯረጃ ከመሪ ኘሊኑ ዝቅተኛ የሕንፃ ከፍታ ሳያንስ የግንባታ
ፈቃደ ሉሰጥ ወይም ሉፀዴቅ ይችሊሌ፣

7.4.2 ሇክትትሌና ሇመጠቀሚያ ምስክር ወረቀት አሠጣጥ ያመች ዘንዴ በግንባታ ፈቃዴ
ሰነዴ ሊይ ዯረጃ በረጃ ሇመገንባት የታቀዯው በግሌፅ ተሇይቶ በሚፈቀዯው ፕሊን
ሊይ መመሌከት ይኖርበታሌ፣

7.5 የተወሰነ ማሻሻያ የሚያስፈሇግ ከሆነ በተቀመጠው የጊዜ ስታንዲርዴ ገዯብ ውስጥ በህንፃ
ሹሙ በተፈረመ ዯብዲቤ መሻሻሌ ያሇባቸው ጉዲዮች ተዘርዝረው ሇአመሌካቹ
ይገሇፅሇታሌ፡፡

8 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

8. ፕሊን ውዴቅ ስሇማዴረግ

8.1 ከህንፃ አዋጁ፣ ከማስፈፀሚያ ዯንቡና ከዚህ መመሪያ ጋር የማይጣጣም የግንባታ ፕሊን
በህንፃ ሹሙ ውዴቅ ይዯረጋሌ፣
8.2 ሇምርመራ የቀረበው ዱዛይን የግንባታ ፈቃዴ መስፈርት የማያሟሊ ሆኖ ሲገኝ ፈቃደ
የተከሇከሇበትን ምክንያት ዝርዝር በግንባታ ፈቃደ መጠየቂያ ቅጽ ሊይ ተሞሌቶና
"አሌተፈቀዯም" የሚሌ ማህተም ተዯርጏበት ሇባሇጉዲዩ ተመሊሽ ይዯረጋሌ፣
9. በግንባታ ወቅት ፕሊንን ስሇማሻሻሌ

በግንባታ ወቅት የዱዛይን ማሻሻያ ስራ ሲያስፈሌግ የፕሊን ማሻሻያ ጥያቄ ማቅረቢያ ቅጽ 22


በመሙሊት የተሻሻሇውን ፕሊን ግንባታ ከመካሄደ በፊት ጥያቄውን ሇህንጻ ሹሙ በማቅረብ
መጽዯቅ ይኖርበታሌ፡፡ ሆኖም የሚከተለት በህንጻ ሹሙ መጽዯቅ ሳያስፈሌጋቸው የግንባታ
ሥራ ሇውጥ ማሳወቂያ ቅጽ 17 በመሙሊት እና በማሳወቅ መሻሻሌ የሚችለ የፕሊን አካሊትና
ዱዛይኖች&

9.1 በፕሊን ሊይ የሰፈሩ የሌኬት ጉዴሇት ወይም ስህተት፣


9.2 የውስጥ ማከፋፋያ ግዴግዲ የተጨማሪ ጭነት በማይፈጥር ቁሳቁስ መሇወጥ፣
9.3 የኤላትሪክ ነጥቦች ሳይቀየሩ የሚዯረግ የኤላክትሪክ መስመር አቅጣጫ ሇውጥ ስራ፣
9.4 የክፍሌ ውስጥ ማሥጌጥ ሥራ፣
9.5 በፕሊን ሊይ በከፊሌ ወይም በጥቅሌ የተገሇፀና ዝርዝር መስፈርታቸው ወይም
መሇኪያቸው ያሌተካተተ ስታንዲርዴ ያሊቸው የፋብሪካ ውጤቶች፣
9.6 በንዴፍ ሊይ በግንባታ ወቅት በመሏንዱሱ እንዯሚወሰኑ የተገሇጹ ላልች ስራዎች፣
9.7 የውስጥ ክፍልች የወሇሌ ንጣፍ ሥራ፣ከሕዝብ መገሌገያ ውጪ ሇሆኑ ሕንጻዎች ፣
9.8 የጣራ ሌባስ፣ የኮርኒስ፣ የአሸንዲና ጎረንዲዮ ቁሳቁስ ሇውጥ፣
9.9 የግቢ ማስዋብ ሥራ ናቸው፡፡
10. የግንባታ ፈቃዴ

10.1 የፀዯቀ ፕሊን እንዯ ግንባታ ፈቃዴ ያገሇግሊሌ፣

10.2 የግንባታ ፈቃዴ የሚያስፈሌጋቸው የግንባታ ሥራዎች&

10.2.1 አዱስ የግንባታ ሥራ፣


10.2.2 ከውስጥ የቀሇም ቅብ እና የማጠናቀቂያ ሥራዎች ውጪ ያለ የጥገና እና
የእዴሳት ስራዎች
10.2.3 ግንባታ የማስፋፋት እና የማሻሻሌ ሥራ፣
10.2.4 ግንባታ የማፍረስ ሥራ፣
10.2.5 የሕንፃ አገሌግልት ሇውጥ፣
10.2.6 የጊዜያዊ ግንባታ ናቸው፡፡

9 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

10.3 የግንባታ ፈቃዴ ወጪ ሆኖ የሚሰጠው ሇአመሌካች ወይም ሇህጋዊ ወኪሌ ብቻ ነው፣

10.4 አንዴ የግንባታ ፈቃዴ እንዱያገሇግሌ በተሰጠበት የጊዜ ገዯብ ውስጥ መሠረታዊ
የግንባታ ሥራ ካሌተጠናቀቀ የግንባታ ጊዜ ማራዘሚያ ቅጽ 23 በመሙሊት ጥያቄ
ማቅረብና ፈቃዴ ማውጣት አሇበት፣

10.5 ቀዯም ሲሌ የተሰጠ የግንባታ ፈቃዴ በተሇያየ ሁኔታ እንዱሇወጥ ሲወሰን በአዱስ
ተተክቶ ሇባሇይዞታው ይሰጣሌ፣

10.6 የግንባታ ፈቃዴ ከተሰጠበት ቀን አንስቶ በ6 ወር ጊዜ ውስጥ በግንባታ ሥፍራው


እንቅስቃሴ ካሌተጀመረ ፈቃደ ውዴቅ ይሆናሌ፣ የግንባታ እንቅስቃሴ ተጀምሯሌ
የሚባሇው የመሠረት ቁፋሮና ሇመሠረት ግንባታ የሚያስፈሌግ ብረት ዝግጅት ሲጀመር
ነው፡፡

10.7 ማንኛውም የግንባታ ፈቃዴ በሚከተለት ሁኔታዎች ሉታገዴ ይችሊሌ፣

10.7.1 ግዴፈት እያሇበት በስህተት የፀዯቀ ፕሊን ሆኖ ሲገኝ፣

10.7.2 የግንባታ ፈቀዴ ማመሌከቻ የተሳሳተ መረጃ ከያዘ፣

10.7.3 ግንባታው ተቀባይነት ካሇው ገዯብ በሊይ የሆነ የአካባቢ ብክሌት የሚያስከትሌ
መሆኑ ሲዯረስበት የሕንፃ ፈቃደ ይታገዲሌ/ይከሇከሊሌ፡፡

10.8 የግንባታ ፈቀዴ ሳያስፈሌጋቸው የሚከናወኑ ሥራዎች የውቅር አካሊትን የማያናጉና


አርክቴክቸራሌ ቅርፁን (form) የማይቀይሩ የውስጥ ቀሇም ቅብ፣ የመስታወት መቀየር፣
ቀሊሌ ክብዯት ባሊቸው የሚገነቡ የውስጥ ማከፋፈያ ግዴግዲዎች፣ ነባር የመብራትና
የሳኒታሪ መገጣጠሚያዎችን የመሇወጥ ሥራ ናቸው፡፡

11. የግንባታ ፈቃዴ ስሇመጠየቅ

11.1 አጠቃሊይ

11.1.1 ማንኛውም ሰው አዱስ" ተጨማሪ" የማሻሻያ፣ ጊዜያዊ ግንባታ፣የመጠቀሚያ


ፈቃዴ ወይም የማፍረስ ሥራ ሇማከናወን ሲያቅዴ በቅዴሚያ የፕሊን
ስምምነት ማግኘት ይኖርበታሌ ይኖርበታሌ፣
11.1.2 አዱስ" ተጨማሪ" የማሻሻያ፣የመጠቀሚያ ፈቃዴ፣ጊዜያዊ ግንባታ ወይም
የማፍረስ ሥራ ሇማከናወን የሚቀርብ የግንባታ ፈቃዴ ጥያቄ ሇአዱስ
ሇማስፋፊያ ወይም ሇማሻሻያ ግንባታ በቅፅ 001 " ሇግንባታ እዴሳት ፈቃዴ
በቅፅ 005 " ሇግንባታ ማፍረስ ፈቃዴ ቅጽ 006፣ ሇአገሌግልት ሇውጥ ቅጽ
007፣ ሇጊዜያዊ ግንባታ ቅጽ 020 በመሙሊት የግሇሰብ ከሆነ በአመሌካቹ
ተፈርሞ፣ በመንግስታዊ፣ በሕዝባዊ እና የመንግስታዊ ያሌሆኑ ዴርጅቶች
የተያዘ ወይም የሚተዲዯር ከሆነ በሃሊፊ ተፊርሞ እና የዴርጅቱ ማህተም
አርፎበት ጥያቄው መቅረብ ይኖርበታሌ፣

10 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

11.1.3 ማንኛውም የግንባታ ፈቃዴ ጠያቂ ስሇወሰንተኞቹ ትክክሇኛ መረጃ በወሰንተኛ


ግንባታ መግሇጫ ቅጽ 008 ሊይ ወሰንተኛውን በማስሞሊትና በማስፈረም
ማቅረብ አሇበት፣ ቅፁን ሇመሙሊት ፈቃዯኛ በማይሆን ወሰንተኛ የከተማ
አስተዲዯሩ ቅፁን የማስሞሊት ሃሊፊነት አሇበት፣
11.1.4 ወሰን ሊይ የሚገነባ የምግብ ማብሰያና መሰሌ አገሌግልት ሰጪ ክፍልች
ግዴግዲ የእሳት ቃጠልን በተሻሇ ሁኔታ መከሊከሌ በሚችሌ ዴፍን የግዴግዲ
ቁሳቁስ መገንባት አሇበት፣ ጭስ እና እንፋልት ወዯወሰነተኛ መውጣት
የሇበትም ፡፡
11.1.5 በተሇያዩ አካባቢዎች የሚገነቡ አንዴ ዓይነት ስታንዲርዴ ፕሊኖች ያሊቸው
ግንባታዎች የየራሳቸው የግንባታ ፈቃዴ ሉኖራቸው ይገባሌ፣
11.1.6 ዯረጃ በዯረጃ በመገንባት አገሌግልት ሊይ ሇማዋሌ ሇሚታቀዴ ሕንጻ
የሚቀርብ የግንባታ ፈቃዴ ጥያቄ ዯረጃ በዯረጃ ሇመገንባት የታቀዯው
በፕሊኖች ሊይ በግሌጽ በመመሌከት መቅረብ ይኖርበታሌ፣
11.1.7 በተሇያዩ ይዞታዎች ሊይ ሇሚገነቡ ሕንፃዎች የግንባታ ፈቃዴ ጥያቄ ሲቀርብ
መሟሊት ያሇባቸው፣

11.1.7.1 የፕሊን ስምምነት ማስረጃ

11.1.7.2 የይዞታ ማረጋገጫ ሰነዴ፣


11.1.7.3 በዚህ መመሪያ አንቀፅ 4 ንዐስ አንቀፅ 4.4 ሊይ በተመሇከተው
መሠረት ሇየምዴቡ የተዘረዘሩ ኘሊኖች ተያይዘው መቅረብ
ይኖርባቸዋሌ፡፡
11.1.8 ማንኛውም ወሰን ሊይ የሚገነባ የሕንጻ ዱዛይን ጥናት በንዐስ አንቀፅ 11.1.4
ከተመሇከቱት በተጨማሪ ከዚህ በታች የተመሇከቱትን ማካተት ይኖርበታሌ፣

11.1.8.1 ወሇሌና በሊይ ያሇው ማንኛውም ግንባታ (የምዴር በታች ወሇሌ


ቢኖረውም ባይኖረውም) ከወሰን ሁሇት ሜትርና ከዚያ በታች
ተጠግቶ የሚሰራ ከሆነ በቅዴሚያ የወሰን ሊይ ግንባታ ቅጽ008
መሙሊትና ስምምነት ማግኘት ይኖርበታሌ፣
11.1.8.2 ሇፈቃዴ የሚቀርበው ስትራክቸራሌ ዱዛይን የወሰንተኛውን ነባር
ህንፃ መዋቅር ይዘት ታሳቢ ያዯረገ መሆን አሇበት፤
11.1.8.3 የሚቀርበው የዱዛይን ሠነዴ የወሰንተኛውን ነባር ህንፃ መጠን
ሇምሳላ ጭነት (Load) ከግምት ያስገባበት አግባብ ማመሌከት
አሇበት፣
11.1.8.4 በወሰንተኛ ነባር ግንባታ ዯህንነት ሊይ ምንም አይነት መናጋት
እንዲይፈጠር በቁፋሮና በግንባታ ሂዯት መወሰዴ የሚኖርበትን
የሚያሳይ የጥንቃቄ ንዴፍ ሇፍቃዴ ከሚቀርበው ሰነዴ ጋር መቅረብ
አሇበት፣

11 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

11.1.9 አየር ማስገቢያ ሳይኖረው ብርሃን ብቻ የሚያስገባ ግንባታ ወሰን ሊይ


ሇመሥራት ሇዚሁ ተብሇው በተዘጋጁና አሳሌፈው በማያሳዩ ውፍረታቸው
ከ5 ሳ.ሜ የማያንስ የመስታወት ግርግዲ መጠቀም ይቻሊሌ ፡፡ ይህም
በሚቀርበው ዱዛይን ሊይ በግሌጽ መጠቀስ ሲኖርበት ወሰን ሊይ የተሰራ ከሆነ
ወሰንተኛው እንዯማንኛውም ዴፍን የግዴግዲ አካሌ አስጠግቶ ሉሰራበት
ስሇማይከሇከሌ የብርሃን ማስገቢያ መስፈርት ሇሚጠየቅበት ተጨማሪ ወይም
አማራጭ የብርሃን ምንጭ ማመሌከት አሇበት፣

11.1.10 ማንኛውም ሠው ግንባታውን እስከ ወሠን አስጠግቶ ማከናወን ይችሊሌ


ሆኖም ወሠን ሊይ ሇመገንባት ያቀዯ ሰው፡፡

11.1.10.1 በአዋሳኙ ሊይ ጉዲት እንዲይዯርስ የሚያዯርገውን የመከሊከያ


ዘዳዎች ሇአጏራባቹ ማሳወቅ ይኖርበታሌ፡፡

11.1.10.2 ግንባታው ተጀምሮ እስኪጠናቀቀ ዴረስ በአጏራባቹ አዯጋና


ችግር በማያስከትሌ ሁኔታ መከናወን አሇበት፡፡

11.1.10.3 በማንኛውም ጊዜ ወሰንተኛው ግንባታውን እንዱከታተሌ


መፍቀዴ አሇበት፡፡

11.1.10.4 በማንኛውም የግንባታ ወቅት ሇሚፈጠር ችግር ገንቢው ሙለ


ኃሊፊነት ይወስዲሌ፡፡

11.1.1 በአዋጁ፣ በዯንቡ እና በዚህ በመመሪያ እና በላልች የማስፈጸሚያ ሰነድች ሊይ


የተገሇፁትን መስፈርቶች ያሊሟሊ የግንባታ ፈቃዴ ጥያቄ በግንባታ መጠየቂያ ቅጽ ሊይ
በተመሇከተው ቦታ ያሌተሟሊበትን ምክንያት በመግሇፅ ተመሊሽ መዯረግ ይኖርበታሌ፣

11.1. የእዴሳት ፈቃዴ

11.2.1 በታሪካዊ ቅርስነት የተመዘገቡና ታሪካዊ እሴት ያሊቸው ሕንጻዎች ሇማዯስ በቅዴሚያ
ከሚመሇከተው መስሪያ ቤት ስምምነት ማግኘት ይኖርበታሌ፣

11.2.2 ማንኛውም የግንባታ እዴሳት ሇማግኘት የሚፈሇግ ሰው ፈቃዴ ሇማግኘት ሇከተማው


አስተዲዯር ወይም ሇተሰየመው አካሌ የግንባታ እዴሳት ማመሌከቻ ቅጽ 005
በመሙሊት ጥያቄ ማቅረብ አሇበት፣

11.2.3 የግንባታ እዴሳት ማመሌከቻ ቅጽ የግሇሰብ ከሆነ በአመሌካቹ ተፈርሞ


፣በመንግስታዊ፣ በሕዝባዊ ወይም መንግስታዊ ባሌሆኑ ዴርጅቶች የተያዘ ወይም
የሚተዲዯር ከሆነ በዴርጅቱ ኃሊፊ ተፈርሞና ማህተም ተዯርጎበት ጥያቄው መቅረብ
ይኖርበታሌ ፣

11.2.4 ከግንባታ እዴሳት መጠየቂያ ቅጽ ጋር ተያይዘው መቅረብ ያሇባቸው ሠነድች፤

ሀ) የይዞታ ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ቅጂ፣

12 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

ሇ) የሚታዯሰውን የህንጻ አካሌ ገጽና ቁስ (Elevation & Building Material) ነባር


ሁኔታና የህንጻውን አቀማመጥ የሚያሳይ ንዴፍና ዝርዝር መግሇጫ መቅረብ
ይኖርበታሌ፣

ሏ) ግዴግዲ ወይም ጣራ የሚጋሩ ወሰነተኞች ካለ በሚጋሩት ወሰን በኩሌ


ስሇሚካሄዯው የእዴሳት ስራ የወሰነተኛውን ንብረት ዯህንነት ያገናዘበ ጥናት
መቅረብ ይኖርበታሌ፣

11.2. የግንባታ ማፍረስ ፈቃዴ

11.2.1. ማንኛውም ግንባታ ሇማፍረስ የሚፈሌግ ሰው ፈቃዴ ሇማግኘት ሇከተማው


አስተዲዯር ወይም ሇተሰየመው አካሌ የግንባታ ማፍረሻ ፈቃዴ መጠየቂያ ቅጽ 006
በመሙሊት ጥያቄ ማቅረብ አሇበት፣

11.2.2. የግንባታ ማፍረሻ ፈቃዴ ማመሌከቻ ቅጽ የግሇሰብ ከሆነ በአመሌካቹ ተፈርሞ፣


በመንግስታዊ፣ በሕዝባዊ ወይም መንግስታዊ ባሌሆኑ ዴርጅቶች የተያዘ ወይም
የሚተዲዯር ከሆነ በዴርጅቱ ኃሊፊ ተፈርሞና ማህተም ተዯርጎበት ጥያቄው መቅረብ
ይኖርበታሌ፣

11.2.3. የግንባታ ማፍረሻ ፈቃዴ ሇማግኘት ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ሰነድች ተሟሌተው
ከግንባታ ማፍረሻ ፈቃዴ መጠየቂያ ቅጽ ጋር መቅረብ አሇባቸው&

ሀ. ቦታው በአመሌካች ስም የተመዘገበ ሇመሆኑ የይዞታ ማረጋገጫ፣

ሇ. ከሚፈርሰው ህንፃ ጋር ተያይዘው የነበሩ የመብራትና የውሃ አገሌግልቶች


መቋረጣቸውን ወይንም መነሳታቸውን የሚገሌጽ ማረጋገጫ፣

ሏ ሕንጻው ከእዲና እገዲ ውሌ ነጻ መሆኑን የሚያረጋግጥ ማስረጃ፣

መ. ግዴግዲ ወይም ጣራ የሚጋሩ ወሰንተኞች ካለ በሚጋሩት ወሰን በኩሌ


ስሇሚካሄዯው የማፍረስ ሥራ የወሰንተኛውን ንብረት ዯህንነት ያገናዘበ ጥናት፤

ሠ. በታሪካዊ ቅርስነት የተመዘገቡና ታሪካዊ እሴት ያሊቸው ሕንጻዎች ሇማፍረስ


በቅዴሚያ ከሚመሇከተው መስሪያ ቤት ስምምነት መቅረብ ይኖርበታሌ፡

11.3.4 ከተጎራባች የሚጋሩት ግዴግዲ ወይም ጣሪያ ካሇ ፈቃዴ ጠያቂው በዚህ አንቀጽ
ንዐስ አንቀጽ (11.3.3) (መ) መሠረት የቀሪ ግንባታውን ዯህንነት ሇመጠበቅ
የገባውን ግዳታ የሚዘረዝር የግንባታ ማስታወቂያ ቅጽ 009 ሇአጎራባቹ
እንዱዯርሰው ይዯረጋሌ፣

11.3.5 የግንባታ ማስታወቂያ የዯረሰው ወሰንተኛ በማፍረስ ሥራ ወቅት ገንቢውን በግዳታ


ውለ ሊይ ከተጠቀሰው ውጭ በመፈፀሙ ወይም በላሊ ምክንያት የነባር ህንፃ
ዯህንነት አዯጋ ሊይ የሚጥሌ ተግባር ተፈጽሟሌ በማሇት የሚያቀርበው አቤቱታ
ሲኖር ወዱያውኑ የግንባታ ስራውን በማስቆም አስፈሊጊው ማጣራት ተዯርጎ ውሳኔ
ይሰጣሌ፣
13 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

11.3.6 የግንባታ ማፍረሻ ፈቃዴ የአገሌግልት ጊዜ እንዯ ህንፃው ዓይነት በከተማው


አስተዲዯር ይወሰናሌ፣

11.3. የነባር ግንባታ ማሻሻያ ፈቃዴ

11.3.1. የሕንጻ ሹም የከተማውን የኢንቨስትሜንት ቦታዎች ፍሊጎት እና የከተማውን ፕሊን


ዕቅዴ እያገናዘበ የነባር ግንባታ ማሻሻያ ፈቃዴ ሉሰጥ ይችሊሌ፣

11.3.2. የነባር ግንባታ ማሻሻያ ፈቃዴ የሚጠይቅ ማንኛውም ሰው ሇዚሁ ተብል


የተዘጋጀውን ቅጽ 001 ሞሌቶ የፕሊን ስምምነት፣ ቀዯም ሲሌ የተሰጠ የግንባታ
ፈቃዴ ሙለ ሠነዴ እና የማሻሻያ ዱዛይን ሠነድች አያይዞ ማቅረብ አሇበት፣

11.3.3. የነባር ግንባታ ማሻሻያ ፈቃዴ በሚቀርብበት ይዞታ ሊይ የሚገኝ ግንባታ በሙለ
በግሌጽ ተሇይቶ በንዴፉ ሊይ መታየት ይኖርበታሌ፣

11.3.4. በይዞታ ውስጥ የግንባታ ፈቃዴ ዯንብ እና መመሪያን የማይጠብቁ ተነጣጥሇው


የተሰሩ ግንባታዎች በነባር ግንባታ ማሻሻያ ፈቃዴ ሊይ ተመሌክተው የማሻሻያ
ፈቃደ እንዯማይመሇከታቸው በፈቃደ ሊይ በግሌጽ ተጠቅሶ መፃፍ አሇባቸው፣

11.3.5. የነባር ግንባታ ማሻሻያ ሥራ የማስፋፋት ስራን የሚጠይቅ ከሆነ፤

ሀ) የፕሊን ስምምነት ማስረጃ፣


ሇ) የይዞታ ማረጋገጫ ሰነዴ፣
ሏ) በይዞታው ሊይ የሚገኘውን ነባር ህንጻ የሚያሳይ ፕሊን ቅጂ፣
መ) ከዚህ ቀዯም ወጪ የተዯረገ የግንባታ ፈቃዴ ሙለ ሰነዴ እና የማሻሻያ ዱዛይን
ሰነድችን አያይዞ ማቅረብ አሇበት፡፡
11.4. የምሽት ግንባታ ሥራ ፈቃዴ

11.4.1. ማንኛውንም ከምሽቱ አንዴ ሰዓት እስከ ንጋቱ 12 ሰዓት ባሇው ጊዜ ውስጥ ግንባታ
ሇማካሄዴ የሚፈሌግ ሰው የምሽት ግንባታ ሥራ ፈቃዴ መጠየቂያ ቅጽ 029
በመሙሊት ማመሌከት ይኖርበታሌ፣

11.4.2. የምሽት መገንቢያ ፈቃዴ ሲጠየቅ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች መሟሊት
ይኖርባቸዋሌ፤

ሀ) የአካባቢውን ነዋሪ ፀጥታ የማያናጋ መሆኑን ማረጋገጥ፣

ሇ) ሇህገወጥ ግንባታ አመቺ ሁኔታ የማይፈጥር እና ተቆጣጣሪ መገኘት ያሇበት


አይነት የግንባታ ሥራ አሇመሆኑ መረጋገጥ፣

ሏ) የግንባታ ማስጠንቀቂያ ወይም ማስቆሚያ ትዕዛዝ ያሌተሰጠበት መሆኑ


መረጋገጥ ይኖርበታሌ፡፡

11.4.3. የሕንጻ ሹም በምሽት ሇመገንባት ከሚጠየቁ ሥራዎች ውሰጥ ሉፈቀደ የሚችለትን


ስራዎችና በተጓዲኝ መወሰዴ የሚኖርበትን ጥንቃቄ በመዘርዘር ፈቃዴ መስጠት
ይችሊሌ፣
14 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

11.4.4. የምሽት ግንባታ ፈቀዴ ያሇው ገንቢ ግንባታውን በተፈቀዯሇት የጊዜ ገዯብ ውስጥ
ማከናወን ይኖርበታሌ፣ ያሇምሽት ግንባታ ፈቀዴ የምሽት ግንባታ ማከናወን
አይፈቀዴም፣

11.4.5. የሕንጻ ሹም በንዐስ አንቀጽ 11.4.2 የተዘረዘሩት መስፈርቶች መሟሊታቸውን


በማረጋገጥ የምሽት ግንባታ ሥራ እንዱበረታታ አስፈሊጊውን ዴጋፍ መስጠት
አሇበት፡፡

12. የሕንፃ ሹም

12.1. በከተማው አስተዲዯር ከንቲባ ወይም በተወከሇው ወይም ከተማው ተጠሪ በሆነሇት የወረዲ
አስተዲዲር አካሌ የሚሾም ሕንፃ ሹም፣ በአርክቴክቸር፣በሲቪሌ ምህንዴስና፣በኮንስትራክሽን
ቴክኖልጂና ማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ ሙያ ቢያንስ የመጀመሪያ ዱግሪ ያሇው ሆኖ
በዱዛይን ዝግጅትና ምርመራ ወይም በግንባታ ሥራ ክትትሌና ቁጥጥር ሥራዎች አግባብነት
ያሇው ሌምዴ ሉኖረው ይገባሌ ፣

12.2. የከተማው አስተዲዯር ከንቲባ ወይም የተወከሇው አካሌ ወይም የወረዲው አስተዲዲሪ የህንፃ
ሹም ሇመሾም ከትምህርትና ከሙያ ዝግጅት መሥፈርት ምዝናው በተጨማሪ፣

12.2.1. በሥራ ዘመኑ የነበረው የሥራ አፈፃፀም፣

12.2.2. መሌካም ሥነምግባር ያሇው እና ሇተሇያዩ ሱሶች (ሇአሌኮሌና ሇአዯገኛ ሱሶች) ተገዥ
ያሌሆነ፣

12.2.3. የማቀዴ፣ የማዯራጀት፣ የማስተባበር እና የመምራት ችልታ ያሇው፣

12.2.4. ተግባቢና ቀና አመሇካከት ያሇው፣

12.2.5. በቡዴን የመስራት እና የባሇቤትነት ስሜት ያሇው፣

12.2.6. ዯንበኛ ተኮር የሆነና የግንኙነት ችልታ ያሇው፣

12.2.7. የማወቅ ፍሊጎት ያሇውና ችግር ፈቺ የሆነ፣

12.3. በሙያው ትጉህና ሰርቶ የማሰራት ችልታ ያሇው መሆን ይኖርበታሌ፡፡

12.4. የህንፃ ሹም በከተማው አስተዲዯር ክሌሌ ውስጥ የሚገነቡ፣ ከከተማ ክሌሌ ውጭ ሆነው ይህ
መመሪያ ተፈፃሚ የሚሆንባቸው እና እንዱቆጣጠራቸው የተወከሇባቸው ሕንፃዎች ሊይ
በሕንፃ አዋጁ በማስፈፀሚያ ዯንቡና በዚህ መመሪያና በላልች ሕጏች መሠረት እየተገነቡ
መሆናቸውን ሇማረጋገጥ ቁጥጥር ያዯርጋሌ፣

12.5. የሕንፃ ሹሙ በአዋጁ፣ በዯንቡ እና በዚህ መመሪያ የተካተቱትን ዴንጋጌዎች የሚቃረኑ


ሆነው የተገኙ ግንባታዎች እንዱቆሙ፣ እንዱስተካከለ ወይም እንዱፈርሱ ማዘዝ ይችሊሌ፣

12.6. ከዚህ በሊይ በንዐስ አንቀጽ (12.5) የተመሇከተው እንዯተጠበቀ ሆኖ የሕንፃ ሹሙ


አስተዲዯራዊ መቀጮ በመጣሌ እና ማስተካከያ መዯረጉን በማረጋገጥ የግንባታ ማስቀጠያ
ውሣኔ ይሰጣሌ፣
15 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

12.7. የህንፃ ሹሙ ተጠሪነት ሇከተማው አስተዲዯር ወይም ሇተሰየመው አካሌ ነው፡፡ የከተማው
አስተዲዯር ወይም የተሰየመው አካሌ በሕንፃ አዋጁ፣ በማስፈፀሚያ ዯንቡና በዚህ መመሪያ
የተሰጡትን መብትና ግዳታዎች ያሊከበረን የህንፃ ሹም አግባብ ባሇው ህግ መሠረት ከሥራ
ያግዲሌ፣ ያሰናብታሌ፣ እንዯየጥፋቱ ዯረጃ በህግ ተጠያቂ ያዯርጋሌ፣

12.8. የሕንፃ ሹሙ በክሌለ እና ቁጥጥር በሚያዯርግባቸው የአስተዲዯሩ አካባቢዎች አዋጁ፣ ዯንቡና


መመሪያው ተፈፃሚ እንዱሆንባቸው የተዯረጉ ሕንፃዎችን በመመሌከት እንዱመረመሩና
አስጊ ሆነው ከተገኙ በአፋጣኝ እንዱስተካከለ ወይም ተገቢው የሙያ ሪፖርት ከቀረበ በኋሊ
እንዱፈርሱ የማዘዝ ሥሌጣን ይኖረዋሌ፣

13. አገሌግልት መግዛት

13.1. የሕንፃ ሹሙ በአስተዲዯሩ ውስጥ አንዴን የተወሰነ ሥራ ሇመሥራት የሚችሌ ባሇሙያ


የማይገኝ ሲሆን ይህንን ሥራ ሉሰራ ከሚችሌ የተመዘገበ ባሇሙያ ጋር አግባብ ባሇው ሕግ
መሠረት በመዋዋሌ ሉያሰራ ይችሊሌ፡፡

13.2. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 13.1 መሠረት ተዋውል የሚሠራ ባሇሙያ ሥራውን በአዋጁ
በዯንቡ እና መመሪያ እና በውለ መሠረት የማከናወን ኃሊፊነት አሇበት፡፡

13.3. የሕንፃ ሹሙ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 13.1 መሠረት ተዋውል የሚሠራው ባሇሙያ
ኃሊፊነቱን በሚገባ መወጣቱን የመከታተሌና የማረጋገጥ ኃሊፊነት አሇበት፡፡

13.4. የሕንፃ ሹሙ ሇሦስተኛ ወገን ሉሠጥ የሚገባው ሥራው የሚጠይቀው ባሇሙያ ቀጥሮ
ማሠራት ካሌቻሇ መሆን ይኖርበታሌ፡፡

13.5. በሦስተኛ ወገን እንዱከናወን የተዯረገን ሥራ የማፅዯቅ ኃሊፊነት የሕንፃ ሹሙ ይሆናሌ፡፡

14. የይግባኝ ሰሚ ቦርዴ

14.1. የከተማ አስተዲዯር ወይም የተሰየመው አካሌ በሕንፃ አዋጅ፣ ዯንብና በዚህ መመሪያ
መሠረት ውሣኔ ሇመስጠት የሚችሌ ሙያዊ ብቃት ያሇው የይግባኝ ሰሚ ቦርዴ ያቋቁማሌ፡፡
ሇሚቋቋመው ቦርዴ፤

14.1.1. ሰብሳቢና ፀሏፊ ይሰይማሌ፣


14.1.2. የሥራ ዘመን ይወስናሌ፣
14.2. የቦርደ አባሊት፣

14.2.1. ቴክኒካሌ ጉዲዮችን ሇማየት ሙያውና የሥራ ሌምዴ ያሊቸው፣


14.2.2. ከግንባታ ፈቃዴ አሠጣጥና ክትትሌ ጋር ግንኙነት የላሊቸው፣
14.2.3. በመሌካም ስነምግባር የሚታወቁ፣
14.2.4. በዱሲፒሉን ጥፋት ተከሰው እርምጃ ያሌተወሰዯባቸው መሆን ይኖርባቸዋሌ፣

16 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

14.3. የይግባኝ ሰሚ ቦርደ ከከተማ አስተዲዯር ወይም ከተሰየመው አካሌ እና ከሚመሇከታቸው


ተቋማት የተውጣጡ ቁጥራቸው እንዯጉዲዩ ውስብስብነት እና እንዯ ከተማው ዯረጃ የሚወሰን
ሆኖ ከ5 እስከ 7 አባሊት ይኖሩታሌ፡፡

14.4. የቦርደ የሥራ ዘመን ከከተማ አስተዲዯሩ የሥራ ዘመን ጋር ተመሳሳይ ይሆናሌ፡፡

14.5. የይግባኝ ሰሚ ቦርደ አባሊት ስብጥርና የሥራ ዴርሻ እንዯሚከተሇው ይሆናሌ፣

14.5.1. የከተማው አስተዲዯር ከንቲባ…………………… ሰብሳቢ፣


14.5.2. የሥራ ተቋራጮች ማህበር ተወካይ......................... አባሌ፣
14.5.3. በከተማው ከሚገኝ የፍትህ አካሌ ወይም ከተመሳሳይ ተቋም
የሚወከሌ የህግ ባሇሙያ ------------------------------------ አባሌ፣
14.5.4. በከተማው ከሚገኙ የሠራተኛና የመምህራንና የወጣቶች
ማበራት እና ከከተማ ነዋሪዎች የሚመረጡ ተወካዮች
..............አባሌ፣
14.5.5. የከተማው አስተዲዯር ተወካይ --------------------------- አባሌና
ፀሏፊ፡፡
14.6. ማንኛውም ሰው በሕንፃ ሹሙ በተሰጠ ውሳኔ ወይም ትእዛዝ ሊይ ቅሬታ ካሇው የህንፃ ሹሙ
ውሳኔ ወይም ትእዛዝ በዯረሰው በአምስት የሥራ ቀናት ውስጥ ሇይግባኝ ሰሚው ቦርዴ
አቤቱታ ማቅረብ ይችሊሌ፡፡

14.7. የቦርደ ስሌጣንና ተግባር

1. ቦርደ ግንባታዎችን በተመሇከተ በሕንፃ ሹም በተሰጡ ውሣኔዎች ሊይ የሚቀርቡ


አቤቱታዎችን በይግባኝ አይቶ የመወሰን ሥሌጣን ይኖረሌ፡፡

2. የይግባኝ ሰሚ ቦርደ አቤቱታ በዯረሰው በአሥራ አምስት የሥራ ቀናት ውስጥ ጉዲዩን
የሚመሇከትበትን ቀን፣ ሰዓትና ቦታ በመወሰን ሇአመሌካቹ ከአምስት የሥራ ቀናት በፊት
ማሳወቅ ይኖርበታሌ፡፡

3. ቦርደ ሇሚቀርብሇት የይግባኝ አቤቱታ በአንዴ ወር ጊዜ ውስጥ ውሳኔ መስጠት አሇበት፡፡


ሆኖም የጉዲዩ ባህሪ ተጨማሪ ጊዜ የሚጠይቅ ሆኖ ሲገኝ የውሳኔው ጊዜ ሇአንዴ
ተጨማሪ ወር ሉራዘም ይችሊሌ፡፡

4. ቦርደ በቀረበሇት ጉዲይ ሊይ ውሳኔ ሇመስጠት የላልች ባሇሙያዎችን እገዛ መጠየቅ


ይችሊሌ፡፡

5. ቦርደ ቴክኒክ ነክ በሆኑ ጉዲዮች ሊይ የሚሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ ይሆናሌ፡፡

6. ቦርደ በቀረበሇት ይግባኝ ሊይ የሚሰጠውን ውሳኔ ሇአመሌካቹ እና ሇህንጻ ሹሙ በጽሁፍ


ያሳውቃሌ፡፡

17 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

14.8. የከተማው አስተዲዯር ሇቦርደ አባሊት አበሌ ሉከፍሌ ይችሊሌ፡፡


14.9. ቦርደ ተጠሪነቱ ሇከተማው አስተዲዯር ይሆናሌ፡፡
14.10. የቦርደ ውሳኔ የሚተሊሇፈው በግንባታ ፈቃዴ ይግባኝ ሰሚ ቦርዴ ውሳኔ ማሳወቂያ ቅጽ 027
ይሆናሌ፣
14.11. የቦርደ ሰብሳቢና ፀሏፊ ሥሌጣንና ተግባራት፣

14.11.1. የቦርደ ሰብሳቢ ሥሌጣንና ተግባር፣

ሀ) ቦርደን በበሊይነት ይመራሌ፣

ሇ) ሰብሳቢው በማይኖርበት ጊዜ ከአባሊቱ ውስጥ ስብሰባውን የሚመራ በአስተዲዯሩ


እንዱወከሌ ያዯርጋሌ፣

ሏ) ቦርደ የሚመራበትን የሥራ መመሪያ ከቦርደ አባሊት ጋር ያዘጋጃሌ፣

መ) አቤቱታዎችን ይቀበሊሌ፣

ሠ) አከራካሪ ጉዲይ ሲያጋጥም ውሣኔ በዴምፅ ብሌጫ እንዱከናወን ያዯርጋሌ፤ የቦርደ


አባሊት የሚሰጡት ዴምፅ እኩሌ ከተከፈሇ ሰብሳቢው ያሇበት ወገን አሸናፊ ይሆናሌ ፣

ረ) ቦርደ የሚሰጠውን ውሣኔ ሇአቤቱታ አቅራቢው፣ ሇሕንፃ ሹሙ እና ሇከተማው


አስተዲዯር በጽሁፍ ወይም በኤላክትሮኒክስ መገናኛ ዘዳ እንዱዯርሳቸው
ያዯርጋሌ፣

ሰ) በፍርዴ ቤት ሲጠየቅ የውሳኔው ቅጂ ይሰጣሌ፣

ቀ) የቦርደን በጀት በማዘጋጀት ሇከተማ አስተዲዯሩ አቅርቦ ያጸዴቃሌ፣

14.11.2. የቦርደ ፀሏፊ ሥሌጣንና ተግባር&

ሀ) የስብሰባ አጀንዲና ቃሇ ጉባዔ እየያዘና በአግባቡ እያዘጋጀ አባሊቱ እንዱፈርሙበት


ያዯርጋሌ፣

ሇ) አስፈሊጊ መረጃዎች እና ሰነድች በስብሰባ ወቅት ተሟሌተው እንዱገኙ ያዯርጋሌ፣

ሏ) ቦርደ የተሟለ ሰነድች እና መዛግብቶች እንዱኖሩት ያዯርጋሌ፣

መ) ከቦርደ ሰብሳቢ በሚሠጠው መመሪያ መሠረት አጀንዲ ያዘጋጃሌ፣

ሠ) የቦርደ አባሌና ፀሏፊ ሆኖ ይሰራሌ፣

ረ) አቤቱታ የቀረበባቸውን ሰነድች እና ሇምርመራ የተሰበሰቡ መረጃዎችን መዝግቦ


ይይዛሌ፣

ሰ) ውሳኔ የተሰጠባቸውንና ላልች ሠነድችን መዝግቦ በጥንቃቄ ይይዛሌ፣

14.12. በሕንፃ አዋጁ፣ በዯንቡና በዚህ መመሪያ የተመሇከቱት በአግባቡ ባሇመፈፀማቸው


ቅሬታ ያሇው ሰው ጉዲዩ እንዱታይሇት ሇቦርደ በቅጽ 019 መሠረት አቤቱታ
ማቅረብ ይችሊሌ፣

18 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

15. ትዕዛዝ አሇማክበር


15.1. ማንኛውም የሕንፃ ግንባታ የአዋጁን፣ የዯንቡንና የዚህን መመሪያ ዴንጋጌዎች ማክበር
ይኖርበታሌ፣

15.2. በአዋጁና በዯንቡ የተቀመጡተን ዴንጋጌዎች እና ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ተግባራት

15.2.1. ፍቃዴ የተሰጠበት ፕሊን ማመሌከቻ ኮፒ በግንባታ ቦታ አሇመገኘት

15.2.2. የውስጥ አዯረጃጀት /የግንባታ ቅዴመ ዝግጅት/ ሳያሟለ ሥራ መጀመር

15.2.3. የተሰጡ የማስተካከያ ትእዛዞችን ካጠናቀቁ በኋሊ አሇማስታወቅ

15.2.4. የተሰጡ ትእዛዞችን በተቀመጠሊቸው የጊዜ ገዯብ አሇማከናወን

15.2.5. ከግንባታ ክሌሌ ውጪ የተቀመጠን የግንባታ ቁሳቁስ ወይንም ተረፈ ምርት


በሚሰጥ የጽሁፍ ማስታወቂያ መሠረት አሇማንሳት

15.2.6. ካሇ ተቆጣጣሪ ማሰራት

15.2.7. ካሇማስታወቂያ ሥራ መጀመር

15.2.8. ያሇ ፈቃዴ ዕዴሳት ማዴረግ

15.2.9. ያሇፈቃዴ የማስፋፋት ሥራ ማከናወን

15.2.10. ያሇፈቃዴ የማፍረስ ሥራ ማከናወን

15.2.11. በግንባታ ወቅት መወሰዴ የሚገባቸውን የጥንቃቄ ርምጃዎች አሇመውሰዴ

15.2.12. የሕንፃ መጠቀሚያ ፈቃዴ ሳያገኝ መጠቀም የመሳሰለትን ተግባራት የፈጸመ


ማንኛውም ሰው ትዕዛዝ እንዲሊከበረ ይቆጠራሌ፡፡

15.3. ማንኛውም ሰው ከሊይ በንዐስ አንቀጽ 15.1 እና 15.2 የተመሇከቱትን የማያከብር ሆኖ


ከተገኘ በሕንፃ ሹሙ በሚሰጥ የግንባታ ማስቆሚያ ማስጠንቀቂያ ቅጽ 014 መሰረት
ትዕዛዝ ግንባታው እንዱቆም፣ ወይም እንዱፈርስ ወይም እንዱስተካከሌ ይዯርጋሌ፣

15.4. በግንባታ ወቅት ማንኛውንም በህንፃ ሹሙ ወይም በሚወክሇው አካሌ የሚሰጥ ትዕዛዝን

አሇመቀበሌ ገንቢው ወይም የህንፃው ባሇቤት በግሌም ሆነ በጋራ ተጠያቂ ያዯርጋቸዋሌ ፣

16. ስሇማስታወቂያ

1. ማንኛውንም በምዴብ “ሇ" እና “ሏ" የሚገኝ ሕንፃ ሇመገንባት የፀዯቀ ፕሊን ያሇው ሰው
የየሥራው እርከን የሚጀምርበትን ጊዜ የሚገሌጽ ማስታወቂያ የሥራ እርከኑን ከመጀመሩ 5
የሥራ ቀናት አስቀዴሞ ሇሕንፃ ሹሙ በፅሁፍ ማቅረብ ይኖርበታሌ፡፡

16.1. ማንኛውም የፀዯቀ ፕሊን ያሇው ሰው የግንባታ ማስታወቂያ ሇቀረበበት የሥራ እርከን
ሥራው ከመጀመሩ በፊት ከሊይ በንዐስ አንቀጽ 16.1 በተመሇከተው መሠረት ሇሕንፃ
ሹሙ የግንባታ ሥራ ማሳወቂያ ቅጽ 025 ሞሌቶ መቅረብ ይኖርበታሌ፣

16.2. ሇምዴብ “ሇ" እና “ሏ" ህንጻዎች ሇአዱስ ግንባታ ማስታወቂያ ሉቀርብባቸው የሚገቡ
የስራ እርከኖች የሚከተለት ናቸው፣
19 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

16.2.1. የመሠረት ሥራ ሇመጀመር የሚያስችሌ የቅየሣ ሥራ ሲያጠናቅቅ፣

16.2.2. የመሠረት ኮንክሪት ሙላት ከመጀመሩ በፊት፣

16.2.3. በየዯረጃው ያሇ የወሇሌ ኮንክሪት ሙላት ሥራ ከመጀመሩ በፊት፣

16.2.4. የመጨረሻው የኮንክሪት ሙላት ሥራ ከመጀመሩ በፊት፣

16.2.5. የውሃ አቅርቦት፣ የሳኒታሪ፣ የኤላክትሪክ እና የኤላክትሮ ሜካኒካሌ ገጠማ


ተጠናቆ ፍተሻ በሚዯረግበት ጊዜ፣

16.2.6. እንዯ ሥራው ዓይነት እና የአሠራር ዘዳ በሕንፃ ሹሙ የሚጠየቁ ተጨማሪ


እርከኖች፡፡

16.3. የሕንፃ ሹም ማስታወቂያ ሇቀረበበት የሥራ እርከን በ5 የሥራ ቀናት ውስጥ


በግንባታው ቦታ በመገኘት ምሊሽ መስጠት ይኖርበታሌ፡፡

16.4. ሇነባር ግንባታ ማሻሻያ እና ማስፋፊያ ሥራ እንዯ ሥራው ዓይነት ወይም


እንዯሚከናወነው ተግባር ማስታወቂያ የሚቀርብበትን የሥራ እርከን የሕንፃ ሹሙ
ሇገንቢው ያሳውቃሌ፣

17. ስሇ ተቆጣጣሪዎች

17.1. ማንኛውም በከተማው አስተዲዯር ወይም በተሰየመ አካሌ ማንነቱን የሚገሇጽ መታወቂያ
የያዘ የግንባታ ሥራ ተቆጣጣሪ በመዯበኛ የሥራ ሰዓት ወይም ግንባታ በሚከናወንበት
በማንኛውም ጊዜ እንዱሁም የምሽት ግንባታ ካሇ ከመዯበኛ የሥራ ሰዓት ውጭ
በግንባታው ቅጥር ግቢ ተገኝቶ የቁጥጥር ሥራ ማከናወን ይችሊሌ ያከናወነውን
የቁጥጥር ተግባር የሰጠውን ትዕዛዝ በግንባታ መከታተያ ቅጽ 13 በመሙሊት ሇሕንጻ
ሹሙ ሪፖርት ማቅረብ ይኖርበታሌ ፣

17.2. በማንኛውም ወቅት ወዯየትኛውም ይዞታ ሇክትትሌና ቁጥጥር ተግባር የሚንቀሳቀስ


የግንባታ ሥራ ተቆጣጣሪ በዕሇቱ ወዯ ግንባታ ቦታ መግባት ያስፈሇገበትን ምክንያት
እና በግንባታው ቦታ ተገኝቶ ያከናወነውን የቁጥጥር ሥራ ዝርዝር፣ የተገኘውን
ውጤትና የሰጠውን ሇተቆጣጣሪዎች በተሇየ እና በግንባታ ቦታ በሚቀመጥ የቁጥጥር
መዝገብ ሊይ ሞሌቶ በማስፈረምና በመፈረም ቅጂውን ሇግንባታው ባሇቤት ወይንም
በግንባታው ቦታ ሇሚገኝ ተጠሪ መስጠት አሇበት፣የቁጥጥር መዝገብ ተከታታይ ዋና
እና ቀሪ የገጽ ቁጥር፣የትእዛዝ መስጫ ቦታ፣የስኬች መስሪያ ቦታ፣ሇተቆጣጣሪ ሇሥራ
ተቋራጭ እና ሇአማካሪ የፊርማ ቦታ የያዘ መሆን ይኖርበታሌ ፣

17.3. የሕንጻ ተቆጣጣሪው የሕንፃ አዋጁን፤ የሕንጻ ዯንቡን፤ ይህን መመሪያ እና ተጓዲኝ
ሕጏችንና ውልችን በመተሊሇፍ የሚካሄዴ ግንባታ እንዱቆም ትዕዛዝ መስጠት ይችሊሌ፡፡
የማስቆሚያ ትዕዛዝ የሚሰጠው በአንቀጽ 17.2 ሊይ በተመሇከተው መሠረት እና
የግንባታ ማስቆሚያ ቅጽ 015 በመሙሊት ይሆናሌ፣

20 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

17.4. ያሇምንም የፅሐፍ ማስታወሻ የሚዯረግ የግንባታ ቦታ ጉብኝትም ሆነ የሚሰጥ የቃሌ


ትዕዛዝ ህጋዊነት አይኖረውም፣

17.5. የህንፃ ሹሙ ወይም የሚወክሇው አካሌ ከግንባታው ባሇቤት የግንባታውን ክትትሌና


ቁጥጥር ሥራ አስመሌክቶ ሇሚቀርብሇት ማስታወቂያ በአምስት የሥራ ቀናት ውስጥ
በግንባታ ክትትሌ ውሳኔ መግሇጫ ቅጽ 016 በመሙሊት መሌስ መስጠት ይኖርበታሌ፣

18. ቁሳቁስ

18.1. የሕንፃ ሹም በግንባታ ሥፍራ የተቀመጠ ወይም በሕንፃው ሥራ ሊይ የዋሇ ግብዓት


በናሙና ፍተሻ ውጤቱ ተቀባይነት ካጣ እንዱወገዴ ወይንም በአጠቃቀሙ ሊይ
ማስተካከያ እንዱዯረግ ትዕዛዝ መስጠት ይችሊሌ፡፡

18.2. በግንባታ ግብዓት ጥራት ምክንያት ሇሚዯርስ ማንኛውም አዯጋ ወይንም ጉዴሇት
የግንባታው ባሇቤት ሃሊፊነት አሇበት፡፡

18.3. ከሊይ በአንቀጽ 18.1 እና 18.2 የተመሇከተው እንዯተጠበቀ ሆኖ የሕንፃ ሹሙ


ሇግንባታው ያገሇግሊለ ተብሇው የተቀመጡ ወይም ሥራ ሊይ የዋለ የግንባታ ቁሳቁሶች
የጥራት ጉዴሇት እንዲሇባቸው በእይታም ሆነ በግንባታ ቦታ በሚዯረግ ፍተሻ ካረጋገጠ
እንዱወገዴ ወይም ማስተካከያ እንዱዯረግ ትዕዛዝ መስጠት ይችሊሌ፣

18.4. የግንባታ ቁጥጥር የሚያዯርጉ ባሇሙያዎች ሇግንባታ የሚቀርበውን ቁሳቁስ ጥራቱን


የጠበቀ መሆኑን ማረጋገጥ ይኖርባቸዋሌ፣

18.5. የሕንፃ ሹሙ ማንኛውም ከአገር ውስጥም ሆነ ከውጭ የሚገቡ ሇግንባታ ግብዓት


ሇሚውለ ቁሳቁሶች የጥራት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ሉጠይቅ ይችሊሌ፣

19. የህንፃ መጠቀሚያ ፈቃዴ


19.1 በምዴብ “ሏ" ስር ሇሚካተቱ ህንፃዎች የግንባታ ሥራው ሲጠናቀቅ የሕንፃ
መጠቀሚያ ፈቃዴ ማመሌከቻ በቅጽ 018 መሠረት ተሞሌቶ መቅረብ ይኖርበታሌ፣
19.2 የማመሌከቻው ቅፅ በሕንፃው ባሇቤት ወይም በህጋዊ ወኪለ ወይም የመንግሥታዊ
ወይም መንግሥታዊ ያሌሆኑ ዴርጅቶች ንብረት ከሆነ በዴርጅቱ የበሊይ ኃሊፊ
ተፈርሞና ማህተም ተዯርጏ መቅረብ አሇበት፣
19.3 ከማመሌከቻው ቅፅ ጋር ተያይዘው መቅረብ ያሇባቸው ሰነድች&

19.3.1. ሇአዱስ ግንባታ፣

ሀ) የግንባታ ፈቃዴ
ሇ) የግንባታ ማስጀመሪያ ሠነዴ
ሏ) ግንባታው መጠናቀቁን የሚያረጋግጥ አማካሪ መሏንዱስና የሕንፃው
ባሇቤት የተፈራረሙበት የርክክብ ሠነዴ

21 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

መ) የፕሊን ማሻሻሌ ወይም ሇውጥ ከተዯረገ የተሻሻሇውን አካቶ የተዘጋጀ


ወይም የተከሇሰ ፕሊን ቅጂ፣
ሠ) በክትትሌና ቁጥጥር ስሇማሇፉ ከፋይለ ጋር የሚቀርቡ ሠነድች
ሇክትትሌና ቁጥጥር የአገሌግልት ክፍያ የከፈሇበት ዯረሠኝ ተያይዞ
መቅረብ አሇበት፡፡
19.3.2. ሇነባር ሕንፃ ያገሌግልት ሇውጥ ወይም ማስፋፋት በማዴረግ ሇሚቀርብ
የመጠቀሚያ ፈቃዴ፣
ሀ) የአገሌግልት ሇውጥ ፈቃዴ የፕሊን ስምምነት፣
ሇ) ሇአገሌግልት ሇውጥ የተፈቀደ ፕሊኖች ወይም ዝርዝር ሥራዎች
ሏ) በተፈቀዯው ፕሊን መሠረት መጠናቀቁን የሚገሌፅ የርክክብ ሠነዴ
መቅረብ ይኖርበታሌ፡፡
19.3.3. ዯረጃ በዯረጃ ወይም በየምዕራፉ ሇሚዯረግ ግንባታ የዯረጃ በዯረጃ ፈቃዴ፣
የመጀመሪያው ዯረጃ መጠናቀቁን የሚገሌጽ ተቆጣጣሪዎቹ በፊርማቸው
ያረጋገጡበት ሠነዴ መቅረብ ይኖርበታሌ፣
19.4 የሕንፃ ሹሙ የቀረበሇትን ሠነዴ ከሊይ በተዘረዘረው አግባብ መሠረት መርምሮ የተሟሊ
ከሆነ እና ሕንጻው መጠናቀቁን ካረጋገጠ የመጠቀሚያ ፈቃዴ ምሥክር ወረቀት
ይሠጣሌ፣

20. የቁጥጥር ክፍያ

20.1. በአንቀጽ 16 ንዐስ አንቀፅ 16.2 እና 16.4 መሠረት ማስታወቂያ ሇቀረበባቸው የምዴብ
“ሇ እና “ሏ ሕንፃዎች የሥራ እርከን ሇሚዯረግ ጉብኝት ወይም ቁጥጥር የአገሌግልት
ክፍያ ያስከፍሊሌ፣

20.2 የክትትሌ የአገሌግልት ክፍያ መዯበኛ ክትትሌ ሇሚዯረግባቸው የሥራ እርከኖች


የሚከፈሌ የአገሌግልት ክፍያ በመሆኑ ተጨማሪ ክትትሌ እንዱዯረግ በሚጠይቅ የግንባታ
ዯረጃ ተጨማሪ ክፍያ አይጠየቅም፣
20.3 በቁጥጥር ማስታወቂያ ከቀረበባቸው የሥራ እርከኖች ውጪ ሇሚዯረግ ዴንገተኛ የቁጥጥር
ጉብኝት የቁጥጥር አገሌግልት ክፍያ አይፈጸምባቸውም፣
20.4 ሇሕንፃ ግንባታ የሚዯረግ የቁጥጥር ሥራ በዚህ መመሪያ አንቀጽ 16 ንዐስ አንቀጽ 16.2
ሇተመሇከቱት ሕንፃዎች በተቀመጡት የሥራ ዯረጃዎች መሠረት ይሆናሌ፡፡
20.5 በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 2ዏ.4 በተመሇከተው መሠረት ሇሚዯረግ የቁጥጥር ሥራ
ሇየምዴቡ የሚከፈሇው የአገሌግልት ክፍያ፤
(ሀ) ሇምዴብ ሇ/ ህንፃ ብር 400፣
(ሇ) ሇምዴብ ሏ/ ህንፃ ብር 800 ይሆናሌ፡፡
20.6 ሇማንኛውም ግንባታ የቁጥጥር ክፍያ የሚፈፀመው ቁጥጥር የሚዯረግበትን የሥራ እርከን
ሇመጀመር ገንቢው የግንባታ ሥራ ማስታወቂያ ቅጽ 025 ሲያቀርብ ይሆናሌ፣

22 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

20.7 የቁጥጥር አገሌግልት ክፍያው የተፈጸመበት ማስረጃ ወይም ዯረሰኝ ቅጂ በግንባታ ፈቃዴ
ፋይሌ ውስጥ ተያይዞ መቀመጥ ይኖርበታሌ፣

20.8 የቁጥጥር ክፍያ የሚፈፀመው በፋይናንስ ሰርዓት ዯንብና መመሪያ መሠረት ይሆናሌ፣
ከዚህ ውጭ የሚፈፀሙ ክፍያዎች ተቀባይነት አይኖራቸውም፣

21. ተመሊሽ ክፍያዎች

21.1. ተመሊሽ ክፊያ የሚባሇው አገሌግልት ያሌተሰጠበት ክፍያ ወይም ክፍያ የተፈፀመበት
አገሌግልት አስፈሊጊ ሆኖ ሳይገኝ ሲቀር ወይም አገሌግልቱ ከሚጠይቀው በትርፍነት
የተከፈሇ ክፍያ ነው፡፡

21.2. አገሌግልት ያሌተሰጠበት ክፍያ እንዱመሇስሇት የሚጠይቅ ሰው ጥያቄውን ክፍያው


የተፈጸመበትን የአገሌግልት ዓይነት እና ክፍያው ተመሊሽ እንዱሆን የተጠየቀበትን
ምክንያት በመግሇጽ ክፍያ ከተፈጸመበት ዯረሰኝ ኮፒ ጋር በማያያዝ ማመሌከት አሇበት፡፡

21.3. ማንኛውንም ክፍያ አገሌግልት ያሌተፈጸመበት መሆኑ ሲረጋገጥ ተመሊሽ ይዯረጋሌ፣

21.4. ማንኛውም ሰው ወይም ዴርጅት አገሌግልት ያሌተሰጠበት ክፍያ ተመሊሽ እንዱሆን


በማመሌከቻ ጥያቄ ማቅረቢያ ቅጽ 26 ሞሌቶ የግሇሰብ ከሆነ በአመሌካቹ ተፈርሞ፣
የመንግስታዊ፣ የሕዝባዊ እና የመንግስታዊ ያሌሆኑ ዴርጅቶች ከሆነ የዴርጅቱ ማህተም
ተዯርጎ እና በሃሊፊ ተፊርሞ መቅረብ ይኖርበታሌ፣

21.4.1. ክፍያው የተፈፀመበትን የአገሌግልት ዓይነት በመጥቀስ፣


21.4.2. የክፍያ ቅጂ ዯረሰኝ በማያያዝ፣
21.4.3. ተመሊሽ እንዱሆን የተጠየቀበትን ምክንያት በግሌጽ በመፃፍ የሚቀርብ
ይሆናሌ፡፡
21.5. በዚህ አንቀፅ ንዐስ አንቀፅ 21.2 መሠረት ተመሊሽ እንዱሆን የሚቀርብ ጥያቄ ክፍያው
ከተከፈሇበት ቀን ጀምሮ በ6 ወራት ጊዜ ውስጥ ካሌቀረበ ተቀባይነት አይኖረውም፣

21.6. የተመሊሽ ክፍያ አፈፃፀም በፋይናንስ ዯንብና መመሪያ መሠረት ይከናወናሌ፣

22. መቀጮ

22.1. የከተማው አስተዯዯር የዚህን መመሪያ ዴንጋጌዎች በሚተሊሇፍ አካሌ ሊይ እንዯ ሕንጻ
ምዴብና እንዯ ጥፋቱ ዓይነት አስተዲዯራዊ መቀጮ ይጥሊሌ፣ የቅጣት ውሳኔው
የሚተሊሇፈው የቅጣት ውሳኔ ማሳወቂያ ቅጽ 021 በመሙሊት መሆን ይኖርበታሌ ፡፡
የጥፋቱ አይነትና የቅጣቱ መጠን በህንጻ ዯንቡ አንቀጽ 44 መሰረት እንዯሚከተሇው
ይሆናሌ፡፡

23 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

ተ.ቁ የህንፃ ምዴብ እና አስተዲዯራዊ ቅጣት መጠን (ብር)


የጥፋት ዓይነቶች
ምዴብ ሀ ምዴብ ሇ ምዴብ ሏ

1 ፍቃዴ የተሰጠበት ፕሊን ማመሌከቻ


ኮፒ በግንባታ ቦታ አሇመገኘት ---------- 2000 3000

2 የውስጥ አዯረጃጀት /የግንባታ ቅዴመ


ዝግጅት/ ሳያሟለ ሥራ መጀመር ----------- 2000 3000

3 የተሰጡ የማስተካከያ ትእዛዞ ችን


1000 2000 3000
ካጠናቀቁ በኋሊ አሇማስ ታወቅ

4 የተሰጡ ትእዛዞችን በተቀመጠሊቸው


1000 2000 3000
የጊዜ ገዯብ አሇማከናወን

5 ከግንባታ ክሌሌ ውጪ የተቀ መጠን


የግንባታ ቁሳቁስ ወይ ንም ተረፈ
1000 2000 3000
ምርት በሚሰጥ የጽሁፍ ማስታወ ቂያ
መሠ ረት አሇማንሳት

6 ካሇተቆጣጣሪ ማሰራት ------------ 3000 5000

7 ካሇማስታወቂያ ሥራ መጀመር ------------ 2000 4000

8 ያሇፈቃዴ ዕዴሳት ማዴረግ 2000 3000 5000

9 ያሇፈቃዴ የማስፋፋት ሥራ ማከናወን 2000 3000 5000

10 ያሇፈቃዴ የማፍረስ ሥራ ማከናወን 2000 3000 5000

11 በግንባታ ወቅት መወሰዴ የሚገባቸውን


………… 3000 5000
የጥንቃቄ እርምጃ ዎች አሇመውሰዴ

12 የሕንፃ መጠቀሚያ ፈቃዴ ሳያገኝ


………… 3000 5000
መጠቀም

22.2. ከዚህ በሊይ በተመሇከተው ዝርዝር ውስጥ ያሌተመሇከቱ ጥፋቶች ተፈጽመው ሲገኙ
የህንፃ ሹሙ እንዯጥፋቱ ክብዯት በሠንጠረዡ ሇየህንፃ ምዴቡ ከተመሇከቱት ቅጣቶች
ውስጥ ተመጣጣኝ ነው ብል ያመነበትን ቅጣት ይጥሊሌ፡፡
22.3. የተፈጸመው ጥፋት በአዋጁ በተመሇከቱት የወንጀሌ ዴንጋጌዎች ስር የሚወዴቅ ሆኖ
ሲገኝ የሕንፃ ሹሙ ተገቢ ነው ብል የሚወስዯው እርምጃ እንዯተጠበቀ ሆኖ በአጥፊው
ሊይ የወንጀሌ ክስ እንዱቀርብበት ሇሚመሇከተው አካሌ መምራት አሇበት፡፡
22.4. የሚጣሇው አስተዲዯራዊ መቀጮ ከተዯራራቢ ጥፋቶች ወይም የከተማው አስተዲዯር
ወይም የህንፃ አዋጅ ከሚዯነግገው የገንዘብና የእሥራት ቅጣት ነፃ አያዯርግም፣
22.5. አስተዲዯራዊ መቀጮ መክፈሌ የግንባታ ሥራውን የማስቆም፣ የማስነሳት ወይም
የማፍረስ ርምጃዎችን ከመውሰዴ የሚያግዴ አይሆንም፣

24 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

22.6. በአንዴ ጊዜ ሇሚፈፀሙ ተዯራራቢ ጥፋቶች የቅጣቱ መጠን እንዯ ሕንፃው ምዴብ
ሇየጥፋቱ የተመሇከተው ዴምር ይሆናሌ፣

23. ጊዜያዊ ግንባታ

23.1. አጠቃሊይ

23.1.1 ማንኛውም ጊዜያዊ ግንባታ የሚያካሂዴ ሰው ግንባታውን ሇማከናወን የጊዜያዊ


ግንባታ ፈቃዴ ማግኘት ይኖርበታሌ፣
23.1.2 የጊዜያዊ ግንባታ ፈቃዴ ጥያቄ መቅረብ ያሇበት የጊዜያዊ ግንባታ ፈቃዴ
መጠየቂያ ቅጽ 020 በመሙሊት ይሆናሌ፣
23.1.3 ሇጊዜያዊ ግንባታ ሇቀረበ ማመሌከቻ የሕንፃ ሹሙ ግንባታው በህንፃ አዋጁ፣
ዯንቡና በዚህ መመሪያ መሠረት እንዱከናወን ጊዜያዊ ፈቃዴ ይሰጣሌ፣
23.1.4 የጊዜያዊ ግንባታ አገሌግልት በጊዜያዊ ይዞታ ማረጋገጫ ሊይ የተጠቀሰው
አገሌግልት ይሆናሌ፣
23.1.5 ማንኛውም ጊዜያዊ ግንባታ በቀሊለ ሉነቃቀሌ በሚችሌ ቁስ የሚገነባ እና
የአካባቢውን ውበት እና የተጠቃሚውን ዯህንነት በጠበቀ መሌኩ መሰራት
ይኖርበታሌ፣
23.1.6 ሇተጓዲኝ ጊዜያዊ ግንባታ የሚገነባ አጥር ሇአካባቢው ውበት በሚሰጥ ቁሳቁስ
መገንባትና ተስማሚ ቀሇም መቀባት አሇበት፣ ሆኖም በቀሇም አቀባብ ከሚፈጠር
ቅርጽ /Pattern/ በስተቀር የማስታወቂያ ጹሁፎችን መቀባት አይቻሌም፣
23.1.7 ሇወቅታዊ ጊዜያዊ ግንባታ የሚተከለ መጠሇያዎች የተሇየ ፈቃዴ ካሌተሰጠ
በስተቀር በመተሊሇፊያ መንገድች ሊይ መሆን የሇበትም፣
23.1.8 አውቶቡስ ማቆሚያ፣ የህዝብ ስሌክ መከሇያ፣ ሇአነስተኛ ጥቃቅን ንግዴ ዘርፎች
እና ሇመሳሰለ የህዝብ መገሌገያ ጊዜአዊ ግንባታ የግንባታ ፈቃዴ ሇማግኘት
የጊዜያዊ ይዞታ ማረጋገጫ እና ዱዛይን መቅረብ አሇበት፣
23.1.9 የጊዜያዊ ግንባታ የመጠቀሚያ ዘመን ሲያበቃ ግንባታውን በጊዜያዊ ግንባታው
የቀዴሞ ባሇቤት ወጪ ተነስቶና ቦታው በነበረበት ሁኔታ ተስተካክል መሇቀቅ
አሇበት፣
23.2. የጊዜያዊ ግንባታ ፈቃዴ አቀራረብ እና የጊዜ ገዯብ፤

23.2.1. ሇኮንትራታዊ ጊዜያዊ ግንባታ ፈቃዴ ከግንባታ ፈቃዴ ማመሌከቻ ቅጽ 020 ጋር


የአገሌግልት ክፍያ ዯረሰኝ፣ የጊዜያዊ ይዞታ ማረጋገጫ እና የጊዜያዊውን
ግንባታ አርክቴክቸራሌና እንዯአስፈሊጊነቱ የስትራክቸራሌ እና ኤላክትሪካሌ
ንዴፍ ተያይዞ መቅረብ አሇበት፣ የግንባታው የጊዜ ገዯብ በጊዜያዊ ይዞታ
ማረጋገጫው ሊይ የተጠቀሰው ዘመን ይሆናሌ፣

25 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

23.2.2. ሇተጓዲኝ ጊዜያዊ ግንባታ ፈቃዴ ከግንባታ ፈቃዴ ማመሌከቻ ቅጽ ጋር


የአገሌግልት ክፍያ ዯረሰኝ፣ የዋናው ግንባታ ፈቃዴ ኮፒ እና የጊዜያዊ
ግንባታውን የቦታ አቀማመጥ እንዱሁም ወዯ ግቢ መውጫ መግቢያውን
የሚያሳይ ንዴፍ መቅረብ አሇበት፣ የግንባታው የጊዜ ገዯብ የግንባታው
መጠናቀቅ ወይንም የግንባታ ፈቃዴ የጊዜ ገዯብ ይሆናሌ፣
23.2.3. ሇወቅታዊ ጊዜያዊ ግንባታ ፈቃዴ ከግንባታ ፈቃዴ ማመሌከቻ ቅጽ ጋር ጊዜያዊ
ግንባታው የተፈሇገበትን ምክንያት በመግሇጽ መቅረብ ይኖርበታሌ፡፡ የዚህ
ግንባታ የአገሌግልት ጊዜ ገዯብ በከተማው አስተዲዯር የሚወሰን ሆኖ የጊዜ ገዯቡ
ከ7 ቀን መብሇጥ የሇበትም፣
24. የአገሌግልት ሇውጥ ስሇማዴረግ፣ ስሇማስፋፋት፣ እዴሳት ወይም ጥገና ስሇማዴረግ እና
ስሇማፍረስ

24.1. የህንፃ ሹሙ ከአዋጁ፣ ከማስፈፀሚያ ዯንቡ እና ከዚህ መመሪያ ጋር እስከተጣጣመ ዴረስ


የህንፃ አገሌግልት ሇውጥ የማዴረግ፣ የማስፋፋት፣ እዴሳት የማዴረግ፣ የመጠገን ወይም
የማፍረስ ፈቃዴ ይሰጣሌ፣

24.2. ማንኛውም ባሇይዞታ በሕንፃው ሊይ የአገሌግልት ሇውጥ ሇማዴረግ፣ ሇማስፋፋት፣


እዴሳት ወይም ጥገና ሇማዴረግና ሇማፍረስ ሲያቅዴ ሥራው ከመጀመሩ በፊት የፈቃዴ
ጥያቄ ማቅረብ ይኖርበታሌ፣

24.3. የአገሌግልት ሇውጥ ሇማዴረግ፣ ሇማስፋፋት፣ እዴሳት ወይም ጥገና ሇማዴረግና


ሇማፍረስ የሚቀርብ ጥያቄ በቅጽ 001፣005 ወይም 006 እንዯቅዯም ተከተሊቸው
የሚመሇከተውን ቅጽ በመሙሊት መሆን ይኖርበታሌ

24.4. የአገሌግልት ሇውጥ፣ የማስፋፋት፣ የማዯስ፣ የመጠገን፣ ወይም የማፍረስ ሥራ


ሇማከናወን ሲጠየቅ የሕንፃ ሹሙ ሕንፃው የሚገኝበትን ነባራዊ ሁኔታ የሚያሳዩ
ፕሊኖችን፣ የሥራ ዝርዝርን፣ ትንታኔዎችንና ላልችንም ማስረጃዎች እንዱቀርቡሇት
ሉጠይቅ ይችሊሌ፣

24.5. ማንኛውም የአገሌግልት ሇውጥ፣ የማስፋፋት፣ የመጠገን ወይም የማፍረስ ሥራ


የሚያከናውን ሰው ሥራውን ማከናወን የሚኖርበት የፕሮጀክት ግምቱን መሰረት
በማዴረግ ዯረጃው በሚመጥን የሥራ ተቋራጭ መሆን ይኖርበታሌ፣

24.6. ማንኛውም ባሇይዞታ የማፍረስ ሥራ ሲያከናውን በህይወትና በንብረት ሊይ ጉዲት


እንዲያስከትሌና ማንኛውንም እንቅስቃሴ እንዲያስተጓጉሌ ቅዴመ ጥናት ማዴረግ
ይኖርበታሌ፣ ሥራውን ሲያከናውንና ሲያጠናቅቅ ፍርስራሹን በማስወገዴና ቦታውን
በማስተካከሌ ወዯ ነበረበት ሁኔታ መመሇስ አሇበት፣

26 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

24.7. ማንኛውም ባሇይዞታ የማፍረስ ሥራ ሇማከናወን ሲያቅዴ ምን ምን ሥራዎችን በቅዯመ


ተከተሌ ሇማከናወን እንዲቀዯና ላሊውን ወይም የተጏራባቹን ጥቅም ሊሇመንካት
ያዯረገውን ጥናት አያይዞ ማቅረብ ይኖርበታሌ፡፡ የማፍረስ ሥራ ከመጀመሩ አስቀዴሞ
የመሠረተ ሌማት አውታሮች መቋርጥ ስሇአሇባቸው ባሇይዞታው ይህንኑ
ሇሚመሇከታቸው ክፍልች በማሳወቅ መቋርጣቸውን የሚያረጋግጥ መረጃ ማቅረብ
አሇበት፣
24.8. ማንኛውም ባሇይዞታ በጋራ ግዴግዲ የሚጠቀምባቸውን ግንባታዎች ሇማፍረስ፣ ሇመጠገን
እና ሇማስፋፋት ሲያቅዴ ከጋራ ተጠቃሚዎች የጽሐፍ ስምምነት ማቅረብ አሇበት፣

24.9. ማንኛውም ባሇይዞታ የእዴሳት፣ የጥገናና የማስፋፋት ሥራዎችን ሇማከናወን ሲያቅዴ


የሕንጻውን ነባራዊ ሁኔታ የሚያሳይ (As built drawings) እና ሕንጻው ሇሚፈሇገው
አገሌግልት ብቁ መሆኑን ሇማረጋገጥ ሇሚሰራው ስራ የሚያስፈሌጉትን ፕሊኖች እና
የስራ ዝርዝር አያይዞ ማቅረብ አሇበት፣

24.10. ማንኛውም ባሇይዞታ የአገሌግልት ሇውጥ ሇማዴረግ ሲያቅዴ ሇዚሁ ተግባር የተዘጋጀውን
ቅጽ 007 መሙሊት አሇበት፣

25. የተመዘገቡ ባሇሙያዎችን ስሇመቅጠር

25.1. ሇማንኛውም ምዴብ የሕንፃ ዓይነቶች የሚጠየቁ ዱዛይኖች ሇሥራው በሚመጥኑ


የተመዘገቡ ባሇሙያዎች መሠራት አሇባቸው፣

25.2. የሚቀጠሩ የዱዛይን ባሇሙያዎች የዱዛይን ሥራ ሇማከናወን የተመዘገቡና ሇበጀት ዓመቱ


የታዯሰ የባሇሙያ ምስክር ወረቀት የያዙ እና የታክስ ከፋይ መሇያ ቁጥር (TIN) ያሊቸው
መሆን አሇበት ፣

25.3. በአንቀጽ 25 ንዐስ አንቀጽ 25.2 መሠረት የሚቀጠሩ የዱዛይን ባሇሙያዎች የከተማ
ሌማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ሇዱዛይን እና ሇቁጥጥር ሥራ ያወጣውን ዝቅተኛ
መስፈርት ማሟሊት አሇባቸው፣

25.4. ሇማንኛውም የሕንፃ ምዴብ ሇሚዯረግ የቁጥጥር ሥራ ሇየሥራው በሚመጥኑ የተመዘገቡ


እና ሇበጀት ዓመቱ የታዯሰ የባሇሙያ የምስክር ወረቀት ባሊቸው ባሇሙያዎች ቁጥጥሩ
መዯረግ ይኖርበታሌ ፣

25.5. ማንኛውም የተመዘገበ የዱዛይን ባሇሙያ ወይም ዴርጅት ወዯ ሥራ ከመግባቱ በፊት


ሇሰራው ፕሊንና የሥራ ዝርዝር ወይንም ሁሇቱንም አገሌግልት በጣምራ ሲያከናውን
ሉዯርሱ ሇሚችለ ጉዲቶች እና ግዴፈቶች ከታወቀ የመዴህን ዴርጅት የጉዲት ማካካሻ
ዋስትና ማቅረብ አሇበት፣

25.6. የዋስትናው ዓይነትና መጠን በዯንቡ አንቀጽ 19 ንዐስ አንቀጽ 6 በተመሇከተው መሰረት
እንዯሚከተሇው ይሆናሌ፣

27 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

የዋስትና
የፕሮጀክት መጠን የዋስትና መጠን
ተ.ቁ የሕንጻ ምዴብ የዋስትና ጊዜ የዋስትና አቀራረብ
ግምት /ብር/ (የፕሮጀክቱን ጣሪያ /ብር/
ግምት)

ፕሮጀክቱ
ከሪሌ እስቴት
ከተጠናቀቀበት ከታወቀ የመዴን
ውጪ ያለ
1 5,000,000 10 በመቶ 500,000 ጊዜ አንስቶ እስከ ዴርጅት፣ፕሮጀክቱ
የምዴብ “ሇ”
አንዴ ዓመት ከመጀመሩ በፊት
ህንጻዎች
የሚቆይ

2,500,000 20 በመቶ 500,000 ፕሮጀክቱ


ሇሪሌ እስቴት ከተጠናቀቀበት ከታወቀ የመዴን
10,000,000 15 በመቶ 1,500,000
2 እና ሇምዴብ ጊዜ አንስቶ እስከ ዴርጅት፣ፕሮጀክቱ
“ሏ” ሕንፃዎች አንዴ ዓመት ከመጀመሩ በፊት
20,000,000 10 በመቶ 2,000,000
የሚቆይ

25.7. ሇዋስትና መጠን ስላት የሚሆነው የፕሮጀክት ዋጋ ግምት የሚሰሊው በህንጻው ጠቅሊሊ
ስፋት እና የህንጻ ሹሙ አዘጋጅቶ በሚያቀርበው እና በከተማው አስተዲዯር ወይም
በተሰየመው አካሌ በሚጸዴቀው የየምዴቡ የካሬ ሜትር የግንባታ ዋጋ ስላት መሠረት
ይሆናሌ፡፡

25.8. የፕሮጀክት ዋጋ ሇህንጻ ምዴቡ በተመሇከቱት ሁሇት ዋጋዎች መካከሌ ሲሆን የዋስትና
መጠኑ የሚሰሊበት የሊይኛውን መቶኛ ተመጣጣኝ መሇኪያ ንጽጽር (prorate) በኘሮጀክት
ዋጋ በማብዛት ይሆናሌ፡፡

26. የተመዘገቡ የሥራ ተቋራጮች ስሇመቅጠር

ማንኛውም የሕንፃ ግንባታ ሇማካሄዴ የሚፈሇግ ሰው ፈቃዴ ያሇውና የፈቃዴ ዘመኑ የታዯሰ
የሥራ ተቋራጭ መቅጠር ይኖርበታሌ፣
26.1 የግንባታ ባሇሙያዎቹ የግንባታ ሥራ ሇማከናወን የተመዘገቡና የሥራ ተቋራጭነት
የምዝገባ ምስክር ወረቀት እና የታክስ ከፋይ መሇያ ቁጥር (TIN) ያሊቸው መሆን
አሇባቸው፣
26.2 የግንባታው ባሇቤት ግንባታውን የሚያካሂዴሇት ሥራ ተቋራጭ መቅጠር ያሇበት የከተማ
ሌማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ባወጣው የኮንስትራክሽን ባሇሙያዎች እና ሥራ
ተቋራጮች ምዝገባ መመሪያ መሠረት ይሆናሌ፣
26.3 የግንባታው ባሇቤት ግንባታውን የሚያካሄዴሇትን የሥራ ተቋራጭ የገንቢ ግዳታ
መግቢያ ቅጽ 012 በማስሞሊት ሇሕንፃ ሹሙ ማሳወቅ ይኖርበታሌ፣

28 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

26.4 በማንኛውም የግንባታ ፕሮጀከት በተቋራጭ መመዯብ ያሇበት ባሇሙያ የኮንስትራክሽን


ባሇሙያዎች እና ሥራ ተቋራጮች ምዝገባ መመሪያ መስፈርት ማሟሊት አሇበት፣
26.5 ማንኛውም በግንባታ ሥራ ሊይ የተሠማራ ባሇሙያ ሲቀየር የሥራ ተቋራጩ ሇከተማ
አስተዲዯሩ ማሳወቅ ይኖርበታሌ፣
26.6 የግንባታ ሥራውን ሇማከናወን ውሇታ የገባ የሥራ ተቋራጭ የግንባታ ሥራ ፈቃዴ ቅጂ
በግንባታ ቦታ ማስቀመጥ አሇበት፣
26.7 ማንኛውም የተመዘገበና ሕጋዊ ፈቃዴ ያሇው የሥራ ተቋራጭ የግንባታ ሥራ
ከመጀመሩ በፊት የገንቢ ግዳታ ቅጽ 012 መሙሊት አሇበት፣
26.8 ማንኛውም ውሌ የገባ የግንባታ ሥራ ተቋራጭ በውሇታ ሰነደ መሰረት ጥራቱ ተጠብቆ
ግንባታው ሇመከናወኑና በስራ ጥራትና ጉዴሇቶች ሇሚዯርሱ ጉዲቶች የግንባታው ስራ
ከተጠናቀቀ በኋሊ ቢያንስ ሇ1 ዓመት የሚቆይ የጉዲት ማካካሻ ዋስትና በዯንቡ አንቀጽ
20 ንዐስ አንቀጽ 6 መሰረት እንዯሚከተሇው ማቅረብ ይኖርበታሌ፡፡

የዋስትና
የዋስትና
የፕሮጀክት መጠን
ተ.ቁ የሕንጻ ምዴብ መጠን ጣሪያ የዋስትና ጊዜ የዋስትና አቀራረብ
ግምት /ብር/ (የፕሮጀክቱን
/ብር/
ግምት)

1 ከሪሌ ኤስቴት ፕሮጀክቱ ከታወቀ የመዴን


ውጪ ያለ የምዴብ ከተጠናቀቀበት ዴርጅት፣
1ዏ,000,000 20 በመቶ 2ዏ00,000.00
“ሇ” ህንጻዎች ጊዜ አንስቶ እስከ ፕሮጀክቱ ከመጀመሩ
1ዓመት የሚቆይ በፊት
2 ሇሪሇሌ ኤስቴት እና 1ዏ,ዏ00,000 30 በመቶ 300,000.00 ፕሮጀክቱ ከታወቀ የመዴን
ሇምዴብ “ሏ” 15,000,000 25 በመቶ 3,750,000.00 ከተጠናቀቀበት ዴርጅት፣
ሕንፃዎች 20 በመቶ ጊዜ አንስቶ እስከ ፕሮጀክቱ ከመጀመሩ
25,000,000 5,000,000.00
1ዓመት የሚቆይ በፊት

ክፍሌ ሶስት፡ የመሬት አጠቃቀም፣ ተጓዲኝ ጥናቶች እና ዱዛይኖች

27. የመሬት አጠቃቀም እና ተጓዲኝ ጥናቶች

27.1. ማንኛውም ግንባታ የከተማው ኘሊን ያስቀመጠውን የሕንፃና የመሬት አጠቃቀም ንጽጽርን
ግምት ውስጥ ያስገባ መሆን ይኖርበታሌ፣

27.2. የአቪዬሽን ከፍታ ወሠን ባሇባቸው ቦታዎች ከተወሠነው ሜትር ገዯብ በሊይ ምንም
ዓይነት ግንባታ መፈቀዴ የሇበትም፡፡

27.3. ከወሇሌ ከ1.7 ሜትር በሊይ ከፍ ባሇ ዝግ ወይም ተካፋች መስኮት በተገጠመሇት በኩሌ
ያሇ ግንባታ ከወሰን ቢያንስ በ1.5 ሜትር ርቀት መገንባት አሇበት፣ ከ1.7 ሜትር በታች
መስኮት ያሇው የግንባታ ገጽ ከወሰን ቢያንስ 2.ዏ ሜትር መራቅ አሇበት፣
29 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

27.4. በአንዴ የመኖሪያ ይዞታ ተነጣጥሇው በተሰሩ ሁሇት ብልኮች ወይንም በከፊሌ በተያያዙ
ሁሇት ብልኮች መካከሌ በትይዩ በተሠሩ ሁሇት የግዴግዲ ገጾች፣

27.4.1. አንደ የግዴግዲ ገጽ ከወሇሌ በሊይ ከ 1.7ሜትር በታች ተካፋች ካሇው ቢያንስ 2
ሜትር፣
27.4.2. አንደ የግዴግዲ ገጽ መስኮት ከወሇሌ በሊይ ከ 1.7ሜትር በሊይ ተካፋች ካሇው
1.5 ሜትር መሆን ይኖርበታሌ ፡፡
27.5. በአንዴ የመኖሪያ ይዞታ ተነጣጥሇው በተሰሩ ሁሇት ብልኮች ወይንም በከፊሌ በተያያዙ
ሁሇት ብልኮች መካከሌ በትይዩ በተሠሩ ሁሇት የግዴግዲ ገጾች ሉኖራቸው የሚገባ
ርቀት፣

27.5.1. አንደ የግዴግዲ ገጽ ተካፋች ካሇው ቢያንስ 2.5 ሜትር፣


27.5.2. በሁሇቱም የግዴግዲ ገጾች ተካፋዮች ቢያንስ 1.5 ሜትር ከፍተት መኖር
አሇበት፣
27.6. በሞተር ኃይሌ የሚንቀሳቀስ ተግባር ያሇው ማምረቻ ወይም ወርክሾኘ ሞተሩ ከወሰን
ቢያንስ 6 ሜትር መራቅ አሇበት፣

27.7. ከአንዴ መንገዴ በሊይ አዋሳኝ ሊሊቸው ይዞታዎች ህንፃው ከመንገዴ የሚኖረው ርቀት
ከህንፃ የፊት ሇፊት ገጽታ በኩሌ ወይም ከዋናው የመዲረሻ መንገዴ በኩሌ ያሇው በአንቀጽ
27 ንዐስ አንቀጽ 27.3 መሠረት ሲሆን በላልች አዋሳኝ መንገድች በኩሌ ያሇው
ማንኛውም የግንባታ አካሌ ወይም ተንጠሌጣይ ወሇሌ ጭምር፣

27.7.1. ከምዴር በሊይ እስከ 3 ወሇሌ ሊሇው 1 ሜትር፣


27.7.2. ሇከምዴር በሊይ ከ4 እስከ 5 ወሇሌ ሊሇው 1.5 ሜትር፣
27.7.3. ከምዴር በሊይ ከ6 እና በሊይ ወሇሌ ሊሇው 2 ሜትር መራቅ ይኖርበታሌ፡፡
27.8. ከወሇሌ ከ1.7 ሜትር በሊይ ከፍ ባሇ ዝግ ወይም ተካፋች መስኮት በተገጠመሇት በኩሌ
ያሇ ግንባታ ከወሰን ቢያንስ በ1.5 ሜትር ርቀት መገንባት አሇበት፡፡ ከዚህ ውጪ
የትኛውም ዓይነት መስኮት ያሇው የግንባታ ገጽ ከወሰን ቢያንስ 2 ሜትር መራቅ
አሇበት፣
27.9. በአንዴ የመኖሪያ ይዞታ ተነጣጥሇው በተሰሩ ሁሇት ብልኮች ወይንም በከፊሌ በተያያዙ
ሁሇት ብልኮች መካከሌ በትይዩ በተሠሩ ሁሇት የግዴግዲ ገጾች ሉኖራቸው የሚገባ
ርቀት፣
27.3.1. አንደ የግዴግዲ ገጽ ተካፋች ካሇው ቢያንስ 2.5 ሜትር፣
27.3.2. በሁሇቱም የግዴግዲ ገጾች ተካፋዮች ቢያንስ 1.5 ሜትር ከፍተት መኖር
አሇበት፣

30 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

28. ዱዛይኖች

28.1. አጠቃሊይ
28.1.1. ማንኛውም የህንጻ ዱዛይን የከተማውን መሪ ኘሊን መሠረት በማዴረግ ዯህንነቱ
የተረጋገጠ ሆኖ ዱዛይን መዯረግ አሇበት፣
28.1.2. ማንኛውም ሕንፃ ሇሚገኝበት ምዴብ የሚያስፈሌጉ ፕሊኖች በአንቀጽ 25 ንዐስ
አንቀጽ (25.1) መሠረት መዘጋጀት ይኖርባቸዋሌ፣
28.1.3. ማንኛውም ፕሊን ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የዱዛይን ንዴፍ የወረቀት መጠን
መሠረት መዘጋጀት ይኖርባቸዋሌ፡፡
A0 - 841 x1189 ሚ.ሜ፣
A1 - 841 x 594 ሚ.ሜ፣
A2 - 420 x 594 ሚ.ሜ፣
A3 - 297 x 420 ሚ.ሜ፣
28.2. አርክቴክቸራሌ ዱዛይን

28.2.1. ከዚህ በታች የተመሇከቱት ንዴፎች በአርክቴክቸራሌ ዱዛይን ተካተው እና


አንዲስፈሇጊነቱ ከሪፖርት ጋር ተያይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋሌ፣
ሀ) የቦታ አቀማመጥ ኘሊን (site plan)፣
በሳይት ፕሊኑ ሊይ በዋነኛነት መካተት ያሇባቸው&
 ሉሠራ / ሉሻሻሌ የታቀዯውን ሕንፃ አቀማመጥ፣
 ሕንጻው ከወሰን ከመንገዴና ከላልች ነባር ግንባታዎች ያሇውን ርቀት፣
 የመዲረሻ መንገደ ስያሜና ወዯ ህንፃው መግቢያ አመሌካች ምሌክት ፣
 በይዞታው ሊይ የነባር ግንባታ ካሇ የነባር ግንባታው አቀማመጥ፣
 የተፈጥሮ መሬት ተዲፋት ኘሊን (contour plan) እና የፍሳሽ
ማጠራቀሚያ ቦታ ወይም ከዋናው ፍሳሽ ቆሻሻ መስመር ጋር
የሚያገናኝ ከሆነ የማስወገጃ መስመር እና በአቅራቢያ ያሇው የመሠረተ
ሌማት አውታር ዓይነት፣
 የጣሪያ የተፋሰስ አቅጣጫ እና የተዲፋት መጠን እንዱሁም በሌኬቱ
የተጠቀሱ የመኪና ማቆሚያ፣ የሕዝብ መጠቀሚያ ተቋም ከሆነ የቆሻሻ
እና የማቃጠያ ቦታና የሰሜን አቅጣጫ አመሌካች ምሌክት መካተት
ይኖረባቸዋሌ፣
ሇ) የወሇሌ ኘሊን (Floor Plan)፣
የሁለም ወሇልች የወሇሌ ኘሊን መዘጋጀት አሇበት፣ ፍፁም ተመሳሳይ ወሇሌ
ያሊቸው (Typical floor) በሚሌ ተጠቅሌል ሉቀርብ ይችሊሌ፣ የቆጥ ወሇሌ
(mezzanine floor) ካሇ ሇብቻው መታየት አሇበት፣
ሏ) የተቆረጠ የቁም ኘሊን (Section)፣

31 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

የተቆረጠ የቁም ኘሊን (Section) ቢያንስ የጣሪያ ውቅር፣ የምዴር በታች


ወሇሌ፣ ሁሇትና ከዚያ በሊይ ያለ ወሇልችን የሚያገናኝ ክፍተት (open
wall) እና የመወጣጫ ዯረጃ የሚያሳይ መሆን አሇበት ፡፡
መ) የውጭ ገፅታ ኘሊን (Elevation)

የውጭ ገፅታ ኘሊን የሁለንም የህንፃ ገፅታዎች የሚያሳይ መሆን አሇበት፡፡


ሙለ በሙለ የማይታይና በላሊ ሕንፃ የተሸፈነ የውጭ ገፅታ በተቆረጠ
የቁም ገጽታ ኘሊን (Sectional Elevation) መታየት አሇበት፣

ሠ) ግሌፅ ባሌሆኑ እና ተጨማሪ የጎሊ ንዴፍ በሚጠይቁ የዱዛይን አካሊት ሊይ


ዝርዝር ፕሊን (Detail plan) መዘጋጀት አሇበት፡፡

ረ) ከሊይ በ ሇ፣ሏ እና መ ሇተገሇጹት የወሇሌ ከፍታቸው ከተፈጥሮ ምዴር


በሊይ ወይም በታች መመሌከት አሇበት፣

28.3. ስትራክቸራሌ ዱዛይን

ከዚህ በታች የተመሇከቱት በስትራክቸራሌ ዱዛይን፣ ንዴፍ፣ ስታቲካሌ ትንታኔ እና


የአፈር ምርመራ ጥናት ተካትተው መቅረብ ያሇባቸው፣
28.3.1. የሶላታ ዱዛይን ንዴፍ፣
ሶላታውንና ሶላታው የሚኖረውን የብረት አቀማመጥ በኘሊን እና በሁሇቱም
የቁም አቅጣጫ የሚያሳይ ንዴፍ እና የብረት መጠን፣ ርዝመት፣ ርቀትና ብዛት
መግሇጫ ሠንጠረዥ (Bar schedule) የሚገሌጽ መሆን አሇበት፣

28.3.2. የወጋግራ (Beam) ዱዛይን ንዴፍ

ወጋግራው የሚኖረውን የብረት አቀማመጥና በሁሇቱም የቁም እና አግዴም


አቀማመጥ የሚያሳይ ንዴፍና የብረት መጠን መግሇጫ ሰንጠረዥ የያዘ መሆን
አሇበት፣

28.3.3. የኮሇም ዱዛይን ንዴፍ፣

የኮሇም አግዴማዊ ቁርጥ እይታ (Horizontal cross section) እና ኮሇሙ


የሚኖረውን የብረት አቀማመጥ የሚያሳይ ንዴፍ እና የሚኖረውን የብረት
መጠን፣ ርዝመት፣ ርቀትና ብዛት መግሇጫ ሠንጠረዥ የሚገሌፅ መሆን አሇበት፣

28.3.4. የመሠረት ዱዛይን ንዴፍ፣

ሇየመሠረቱ ዓይነት የኘሊን፤ የቁም ገጽታ እና መሠረቱ የሚኖረውን የብረት


አቀማመጥ የሚያሳይ ንዴፍ እንዱሁም የሚኖረውን የብረት መጠን ርዝመት
ርቀትና ብዛት መግሇጫ ሠንጠረዥ የያዘ መሆን አሇበት፣

32 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

28.3.5. ክብዯት ተሸካሚ ግዴግዲ (shear wall)፣

የአርማታ ግዴግዲ እንዱኖረው በሚገዯዴበት የህንፃ አካሌ በአግዴማዊ ዕይታ


(Horizontal cross section) እና ግዴግዲው የሚኖረው የብረት አቀማመጥ
የሚያሳይ ንዴፍ እና የሚኖረውን የብረት መጠን፣ ርዝመት ርቀትና ብዛት
መግሇጫ ሰንጠረዥ የሚገሇፅ መሆን አሇበት፣

28.3.6. ዯጋፊ ግንብ (Retaining wall)፣

ዯጋፊ ግንብ እንዱኖረው በሚገዯዴበት የሕንፃ አካሌ የአግዴምና የቁም ገፅታ


(Horizontal vertical cross section) እና ግንቡ የሚኖረውን አቀማመጥ ስፋትና
መጠን የሚያሳይ ንዴፍ እና የአርማታ ግዴግዲ ከሆነ የሚኖረውን የብረት መጠን
ርዝመት ርቀትና ብዛት መግሇጫ ሠንጠረዥ የሚገሌፅ መሆን አሇበት፣

28.3.7. የተገጣጣሚ አካሊት ንዴፍ፣

በተገጣጣሚ የሕንፃ አካሊት ሇሚሠራ ህንፃ የሁለም የህንፃ አካሊት ፕሊንና


የመገናኛ ዝርዝር ፕሊን (Detail plan) መዘጋጀት አሇበት፣

28.3.8. የጣሪያ ከንች ውቅር፣

የከንች ኘሊን የቁም ገፅታና ከተሸካሚ መዋቅሮች ጋር ያሇውን ትስስር የሚያሳይ


ንዴፍ የያዘ መሆን አሇበት፣

28.3.9. ላልች መዋቅራዊ ይዘት ያሊቸው የግንባታ ክፍልች ሇምሳላ ዯረጃ፣ ፍሳሽ
ማጠራቀሚያ፣ ውሃ መጠራቀሚያና መስቀያ ወዘተ አቀማመጥ ስፋትና መጠን
የሚያሳይ ንዴፍ እና የአርማታ ግንባታ ከሆነ የሚኖረውን የብረት መጠን፣
ርዝመት፣ ርቀትና ብዛት መግሇጫ ሠንጠረዥ የያዘ መሆን አሇበት፡፡

28.3.10. ፍዘታዊ ስላት (statical calculation)

ሇአንዴ ኘሮጀክት ዱዛይን ምርመራ የሚቀርብ ስታቲካሌ ስላት ከዚህ በታች


የተዘረዘሩትን ያካተተ መሆን አሇበት፡፡

ሀ) የግንባታውን ዱዛይን አጠቃሊይ መነሻና ታሳቢዎችን የሚዘረዝር መግቢያ


ያሇው፣
ሇ) ሇዱዛይን የተጠቀመበትን የህንፃ ኮዴ ስታንዲርዴ የሚጠቅስ፣
ሏ) የሁለም የግንባታ አካሊት ስታቲካሌ ስላት statical Calculation የሚያሳይ፣
መ) ዱዛይኑ የተዘጋጀበት ፕሮግራም (Soft Ware) የሚጠቅስ መሆን ይኖርበታሌ፣

28.3.11. የአፈር ምርመራ ውጤት፣

የአንዴ ኘሮጀክት የግንባታ ቦታ የአፈር ጥናት ተካሂድ የሚቀርብ የሊቦራቶሪ


ውጤት የሚከተለትን ማካተት አሇበት፣
ሀ/ ሇምርመራ የሚጠቀምበትን የህንፃ ኮዴ ማጣቀሻ፣
ሇ/ የአፈር ምርመራና የመሸከም ውጤት መግሇጫ፣
33 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

ሏ/ የመሠረት ዱዛይን ዓይነት አማራጭ ጥቆማ፣


መ/ ላልች የተሇዩ ከምዴር በታች ያለ የህንፃ አካሊት ዱዛይን አሠራር ጥቆማ
የያዘ መሆን ይኖርበታሌ ፡፡
28.4. ኤላክትሪካሌ እና ሜካኒካሌ ዱዛይን
ከዚህ በታች የተመሇከቱት በኤላክትሪካሌ ዱዛይን ጥናት ተካተው መዘጋጀት አሇባቸው፣
28.4.1. የወሇሌ ፕሊኖች የኤላክትሪክ ዱዛይን ንዴፍ፣ የኤላክትሪክ ገመዴ የሚሳብባቸው
ቱቦዎች፣ የኤላክትሪክ እና የኤላክትሮኒክስ ገመዴ የሚዘረጋባቸው ምሶሶዎችና
መብራቶች፣ የኤላክትሪክ መስመር ጭነት ማጠቃሇያና የሳይት ፕሊን ጭነት
መካተት አሇበት፣

28.4.2. ከሊይ የተጠቀሱትን ስራዎችን የሚያካትት የኤላክትሪካሌ ዱዛይን ሪፖርትና


ማጣቀሻ ኮዴ መገሇጽ አሇበት፣

28.4.3. የቦይሇር (የውሃ ማሞቂያ፣ የአየር ማስተካከያ (air condition)፣ የአሳንሰር


መግሇጫ እንዱሁም ግፊት (pump) ዱዛይን ሪፖርትና መግሇጫ መቅረብ
አሇበት፣

28.5. የፍሳሽ ዱዛይን


ከዚህ በታች የተመሇከቱት በሳኒታሪ ዱዛይን ጥናት መካተት አሇባቸው፣
28.5.1. የሁለም ወሇልች የንፁህ ውኃ አቅርቦት ፕሊን፣

28.5.2. የሁለም ወሇልች የፍሳሽ ማስወገጃ ፕሊን፣

28.5.3. የጣራ ፍሳሽ እና የዝናብ ውኃ ማስወገጃ ፕሊን፣

28.5.4. የሳይት ሳኒተሪ ዱዛይን ፕሊን (የውጭ ንፁህ ውሀ አቅርቦት፣ ፍሳሽ ማስወገጃ፣
ማጣሪያ የዝናብ ውሀ ማስወገጃ ያጠቃሌሊሌ)

28.5.5. የሁለም ወሇልች የእሳት መከሊከያ ፕሊን፣

28.5.6. ከሊይ የተጠቀሱትን ሥራዎች የሚያካትት የሳኒተሪ ዱዛይን ሪፖርትና ማጣቀሻ


ኮዴ መገሇጽ አሇበት፡

28.6. የእሳት መከሊከያ ስርዓት ንዴፍ


የእሳት መከሊከያ ስርዓት ንዴፍ ከግንባታ ፈቃዴ ሰነዴ ጋር እንዱያቀርቡ ሇሚጠየቁ
ግንባታዎች ከዚህ በታች የተዘረዘሩት እና ላልች ተዛማጅ መስፈርቶች በዱዛይኑ መካተት
ይኖርባቸዋሌ፡፡
28.6.1. አጠቃሊይ መስፈርት
ሀ/ የአዯጋ ጊዜ መወጣጫ ዯረጃ ፣በሮችና መተሊሇፊያዎች መጠንና ቀጥተኛነት
ዯረጃውን የጠበቀ እና ከመሰናክሌ ነፃ መሆን፣
ሇ/ ግንባታው እሳትን መቋቋም ያሇበት ሰዓት፣

34 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

ሏ/ ጠቋሚ ምሌክቶች የሚተከለበት ቦታና አይነታቸው (በቀን፣ በማታና


መብራት በላሇበት ጊዜ ሉታይ የሚችሇበት ሁኔታ በተገናዘበ መሌኩ)፣
መ/ በየወሇለ የሚቀመጥ ውሃ መርጫ ጥቅሌ ከውኃ መርጫው ጋር የተገናኘ
ውኃ ማጠራቀሚያ እና መብራት በማይኖርበት ጊዜ ሉኖር ስሇሚገባው
አማራጭ የኃይሌ ምንጭ፣
ሠ/ የአዯጋ ጊዜ ማንቂያ ዯወሌ፣
ረ/ የአዯጋ ጊዜ መቆያ ክፍሌ፣
ሰ/ በግዴግዲ ሊይ የሚንጠሇጠለ ተንቀሳቃሽ እሳት ማጥፊያዎች አቀማመጥና
ከግንባታው አገሌግልት አንፃር ሉነሳ ከሚችሇው እሳት ዓይነት ጋር ያሇው
አግባብነት፣
ሸ/ መብረቅ መከሊከያ፣
ቀ/ የመገሌገያ ቁሳቁሶች አቀማመጥና የተሰሩበት ቁስ ዯረጃ በአዯጋ ጊዜ ሉዯረስ
የሚችሇውን አዯጋ የሚያባብስ አሇመሆኑን ማረጋገጫ፣
በ/ ሇምግብ ማብሰያ ክፍሌ፣ ቦይሇር ክፍሌና ወርክሾኘ ከዋናው ግንባታ በተሇየ
የሚዯረግ ጥንቃቄ፣

28.6.2. ከሊይ በአንቀፅ 28 ንዐስ አንቀፅ 28.6.1 ከተገሇፁት በተጨማሪ ሇማምረቻና


ማከማቻ ተቋማት፣

ሀ/ የመውጫ በሮች ቁጥር የሠራተኛ ብዛት እና የአጠቃሊይ ግንባታው ወሇሌ


ስፋት መጠን፣
ሇ/ እንዯማምረቻ ወይም ማከማቻው ባህርይ ጪስ ጠቋሚ፣ ነበሌባሌ ጠቋሚ፣
ሙቀት ጠቋሚ፣ መሣሪያዎች መታየት፣
ሏ/ እንዯ ማምረቻ ወይም ማከማቻው ባህርይ በራሱ ጊዜ የሚሰራ የውሀ
መርጫ /sprinkler/ እና የአዯጋ ጊዜ ማንቂያ ዯወሌ ሉኖረው ይገባሌ ፡፡
28.6.3. ከሊይ በአንቀፅ 28 ንዐስ አንቀፅ 28.6.1 ከተገጹት በተጨማሪ የፈሳሽ ነዲጅና
ቡታ ጋዝ ማከማቻ ተቋም
ሀ/ fixed foam installation ያሊቸው፣
ሇ/ ከላልች ተቋማት በተናጠሌ የተገነባ፣
ሏ/ እሳትን ሇመከሊከሌ በራሱ ጊዜ የሚሰራ የውሀ መርጫ (sprinkler)፣
መ/ የፈሳሽ ነዲጅ ቃጠል ማጥፊያ ኬሚካሌ (foam Compound & foam
Monitor - trailer)፣
ሠ/ የእሳት አዯጋውን ሇመከሊከሌ የሚችሌ በቂ የውኃ ማጠራቀሚያ ጋን
ከመጠባበቂያ የኃይሌ ምንጭ አቅርቦት ጋር፣
ረ/ የአካባቢ የፍሳሽ መስመር ከግቢው ከሚወጣ የፍሳሽ ነዲጅ መጠበቂያ ማካተት
ይኖርበታሌ፡፡

35 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

29. አርክቴክቸር ወይም ሥነ ሕንፃ


29.1. አጠቃሊይ
29.1.1. የሕንፃ ዱዛይኖች ከሕንፃ አዋጁ ዯንብና መመሪያው ጋር የተገናዘበ መሆን
ይኖርበታሌ፣
29.1.2. የማንኛውም ህንፃ ኘሊኑ ሲሠራ ተቀባይነት ያሊቸውን ስታንዲርዴ መሠረት
ማዴረግ ይኖርበታሌ፣
29.1.3. የዱዛይን ኘሮግራም ሲዘጋጅ የአሰሪውን ፍሊጏት የሚሰጠውን አገሌግልት እና
ሇኘሮጀክቱ የተያዘውን በጀት /አቅም/ ያገናዘበ መሆን ይኖርበታሌ፣
29.1.4. በዱዛይን ዝግጅት ህንጻው ሉሰጠው የታሰበው አገሌግልትና የቦታ አጠቃቀም
ኢኮኖሚያዊነትንና አዋጪነትን መሠረት ያዯረገ መሆን አሇበት፣
29.1.5. ሇማንኛውም ሕንፃ እንዱገጠም የሚመረጥ አሣንሠር መወሰን ያሇበት
የተጠቃሚውን ቁጥር፣ የአገሌግልት ዓይነት እና ምቹነትን መሠረት በማዴረግ
ይሆናሌ፣
29.1.6. የፕሊን አግዴም ሌኬት የሚነሳው ካሌተሇሰነው ግዴግዲ ጠርዝ ነው፣
29.1.7. የወሇሌ ስፋት በግዴግዲ የተያዘውንና በተቀባሪ ቁምሳጥን የተያዘውን ቦታ
አያካትትም፣
29.2. የክፍሌ ስታንዲርዴ
29.2.1. ማንኛውም የክፍሌ ስፋት ከ6 ካ.ሜትር ማነስ የላሇበት ሲሆን የየትኛውም
ግዴግዲ ወርዴ ከ2 ሜትር ማነስ አይችሌም፡፡ሆኖም የመጸዲጃ ፤ሌዩ የአገሌግልት
አይነት ያሊቸውና በሚገጠምሊቸው መሳሪያ ባህሪ ስፋታቸው የሚወሰን ክፍልች
ከ6 ካሬ ሜትር ስፋትና ከ 2ሜ ወርዴ አንሰው ሉሰሩ ይችሊለ፣
29.2.2. ከወሇሌ እስከ ኮርኒስ ያሇው አነስተኛው የክፍሌ ቁመት ከ2.5 ሜትር ማነስ
የሇበትም ሆኖም ሉኖር የሚገባውን የክፍሌ ቁመት እንዯአካባቢው የአየር
ፀባይና አንዯ አገሌግልቱ እንዱሁም የወሇሌ ስፋቱ የሚወሰን ይሆናሌ፣
29.2.3. ስሊሽ ኮርኒስ ሊሊቸው ክፍልች ሰው ሉጠጋበት በሚችሌበት በዝቅተኛው በኩሌ
ያሇው የክፍሌ ቁመት ከ2.0 ሜትር ማነስ የሇበትም፣
29.2.4. መኝታ ክፍሌ ሇአንዴ ሰው 6 ካሬ ሜትር ሲሆን እንዯ ሳልን የሚያገሇግሌ ከሆነ
ከ12 ካሬ ሜትር ማነስ የሇበትም፣
29.2.5. የቤት ውስጥ የመኪና ማቆሚያ አስፈሊጊ ሆኖ በሚገኝበት ጊዜ የመኪና
ማቆሚያው ዝቅተኛ የክፍሌ ቁመት ከዚህ በታች በተመሇከተው መሠረት
ይሆናሌ፣
1. እስከ 10 ሇሚዯርሱ መኪናዎች 2.10 ሜትር፣
2. ከ10 እስከ 30 ሇሚዯርሱ 2.30 ሜትር፣
3. ከ30 እስከ 70 ሇሚዯርሱ 2.50 ሜትር፣
4. ከ70 በሊይ 2.60 ሜትር፣

36 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

29.2.6. የቆጥ ወሇሌ ክፍሌ ቁመት ዝቅተኛው 2.1 ከፍተኛው 2.7 ሜትር መሆን
ይኖርበታሌ፡፡ ሆኖም የወሇለና የቆጥ ወሇለ የክፍሌ ቁመት አጠቃሊይ ዴምር ከ6
ሜትር ከበሇጠ እንዯ ሁሇት ወሇሌ ይታሰባሌ፣

29.2.7. የክፍሌ ቁመት ከ6 ሜትር በሊይ የሆነ ግንባታ ወሇሌ ብዛት የሚሰሊው የክፍለን
አጠቃሊይ ቁመት ሇ3 በማካፈሌና የሚገኘውን ውጤት ወዯ ዝቅተኛው ስላት
በማስጠጋት ይሆናሌ፣
29.2.8. የጣሪያ ሊይ ክፍልች ወሇሌ ስፋት የዯረጃ መወጣጫ እና የአሳንሰሩን ወሇሌ
ስፋት ዴምር ሳይበሌጥ ላልች ሇህዝብ አገሌግልት መስጫነት የማይውለ
ክፍልች ሉኖሩት ይችሊሌ፣ ከዚህ ስፋት በሊይ ክፍልች ያለት የጣሪያ ወሇሌ
እንዯ አንዴ ወሇሌ ይታሰባሌ፣
29.2.9. ማምረቻ ወይም ማከማቻ ወይም የሕዝብ መሰብሰቢያ አዲራሽ ከሆኑ ግንባታዎች
ውጭ የዛኒጋባ ጣሪያ ከፍታው (ክፈፍ ሳይጨምር) ከ2.8 ሜትር በሊይ የሆነ
ጣሪያ እንዯ አንዴ ወሇሌ ይታሰባሌ፣

29.3. የተካፋች ስታንዲርዴ

29.3.1. ማንኛውም ተካፋች ከይዞታ ወዯ ውጭ መከፈት አይችሌም፣

29.3.2. ወዯ ግቢ መግቢያ ቢያንስ ሇመኖሪያ 3 ሜትር ሇላልች 4 ሜትር መጠበቅ


ይኖርበታሌ፣
29.3.3. ከወሇሌ ከ1.7 ሜትር በሊይ ከፍ ብል ዝግ ወይም ተከፋች መስኮት በተገጠመሇት
በኩሌ ያሇ ግንባታ ከወሰን ቢያንስ 1 ሜትር ርቅት መገንባት አሇበት፣
29.3.4. በሌዩ ባሕሪያቸው ተካፋች እንዲይኖራቸው ከሚፈሇጉ ክፍልች በስተቀር
ሇእያንዲንደ ክፍሌ ቢያንስ አንዴ በር እና አንዴ አየርና ብርሃን ማስገቢያ
መስኮት ወይም የተያያዙ አንዴ በርና መስኯት መኖር አሇበት፣
29.3.5. ሇመጸዲጃ ቤት፣ ሇሕዝብ መሰብሰቢያ አዲራሽ፣ ሇቤት ውስጥ መጫወቻ አዲራሽ፣
ሇዕቃ ማሳያና መሸጫ እና ሇመሳሰለት ሇሕዝብ መጠቀሚያ አገሌግልቶች አየርና
ብርሃን የሚያገኙበትን ሜካኒካሌ አማራጮችን ሇመጠቀም የሚያስፈሌጉ የአየር
ማስተንፈሻ መስመር (Ventilation Duct) በዝርዝር መመሌከት እና የAir
conditioner መስመር ከመጠባበቂያ የሃይሌ አቅርቦት ጋር የተሟሊ መሆኑን
በዱዛይኑ ሊይ በግሌጽ መታየት ይኖርበታሌ፣
29.3.6. የመፀዲጃና ባሌኮኒ የበር ስፋት ከ70 ሳ.ሜ እንዱሁም ቁመት ከ200 ሳ.ሜ ያነሰ
መሆን የሇበትም፣

37 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

29.4. የመታሊሇፊያ ስታንዲርዴ

29.4.1. ማንኛውም ከአንዴ ሰው በሊይ የሚተሊሇፍበት ኮሪድር፣ ዯረጃ ወይም ራምፕ


የጎን ስፋቱ ሇሕንፃ ምዴብ ሀ እና ሇ ሇመኖሪያ 90 ሳ.ሜ ሇምዴብ ሏ
ሕንፃዎች ከ120 ሳ.ሜ ማነስ የሇበትም፣ የተጣራ የክፍለ ቁመት ከ200 ሳ.ሜ
ማነስ የሇበትም፣
29.4.2. የመወጣጫ ዯረጃ መርገጫ እና መወጣጫ ምጥጥን መጠበቅ ያሇበት ሲሆን
መርገጫው ከ25 ሳ.ሜ ማነስ እንዱሁም መወጣጫው ከ20 ሳ.ሜ ከፍታ
መብሇጥ የሇበትም፣
29.4.3. በአንዴ ተከታታይነት ባሇው የመወጣጫ ዯረጃ የተሇያዩ የመርገጫ ስፋት ወይም
የመወጣጫ ከፍታ መጠን መጠቀም አይቻሌም፣ ሆኖም ወዯ ውሃ ማጠራቀሚያ
ገንዲ ወይም ወዯ ማሽን ክፍሌ ወይም ሇተመሳሳይ አገሌግልት ሇዋለ ክፍልች
የሚያዯርስ ዯረጃ ከሆነ ከተጠቀሰው መጠን የተሇየ ሉሆን ይችሊሌ፣
29.4.4. ሇሕዝብ አገሌግልት የሚውሌ አሳንሰር ስፋት ከ90 ሳ.ሜ፣ ወርዴ ከ150 ሳ.ሜ
ማነስ የሇበትም፣

29.4.5. ሇሕዝብ አገሌግልት የሚውሌ ህንፃ የምዴር ወሇሌ በተሸከርካሪ ወንበር


ሇሚንቀሳቀሱ አካሌ ጉዲተኞች ተዯራሽ እንዱሆን ከ4.5% ያሌበሇጠ ተዲፋት
የramp መወጣጫ መኖር አሇበት፣

29.5. በርና መስኮት

29.5.1. የመስኮት ስፋት ከክፍለ ስፋት ቢያንስ 10 መሆን ያሇበት ሲሆን ዝቅተኛው
ከ0.2 ሜ.ካ ማነስ የሇበትም፣

29.5.2. የበር ስፋት የተጣራ 70 ሳ.ሜ እና ቁመት የተጣራ 200 ሳ.ሜ ማነስ የሇበትም፣

29.5.3. የፊት መስታወት ዓይነት (mirror glass) ወይንም ተመሳሳይ ውጤት


እንዱኖረው የተዯረገ መስታወት ሇግንባታ የውጭ አካሌ አገሌግልት መጠቀም
አይቻሌም፣

29.5.4. በህንፃ ሊይ ሇሚገጠሙ የውጭ መስኮቶች አንፀባራቂነት የነዋሪውን ዯህንነትና


የትራፊክን እንቅስቃሴ የሚያውክ መሆን የሇበትም፣

29.5.5. ሇህዝብ አገሌግልት ሇሚውሌ ህንፃ ዋና መግቢያ በር ስፋት ከ150 ሳ.ሜ ማነስ
የሇበትም፣

29.5.6. አየር ማስገቢያ ሳይኖረው ብርሃን ብቻ የሚያስገባና በተጎራባች ወሰን ሊይ


ስሇሚሰራ ግንባታ ውፍረታቸው ከ5 ሳ.ሜ የማንያስ የመስታወት ብልኬቶችን
መጠቀም የሚችሌ ሲሆን ይህም በሚቀርበው ዱዛይን ሊይ በግሌጽ መጠቀስ
ይኖርበታሌ፣

38 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

29.5.7. የኩሽና፣ የሳልን እና የመኝታ ክፍሌ የበር ስፋት ከ80 ሳ.ሜ ቁመት ከ2.0 ሜ.
ማነስ የሇበትም፣

29.6. የመኪና ማቆሚያ ስታንዲርዴ


ሇማንኛውም ተሽከርካሪ የማቆያ ቦታ እንዯ ከተማው ዕዴገት እና መሌካምዴራዊ
አቀማመጥ በከተማው አስተዲዯር ተጠንቶ በሚዘጋጅ መመሪያ መሠረት ተግባራዊ መዯረግ
ይኖርበታሌ፣
29.7. ባሌኮኒ
ሀ) የባሌኮኒ መዯገፊያ የፍርግርጉ ስፋት ከ0.11 ሜትር መብሇጥ የሇበትም፣ መዯገፊያ
ቁመቱ ከ1.05 ሜትር ማነስ የሇበትም፣
ሇ) በባሌኮኒ አካባቢ የሚፈጠርን ፍሳሽ አወጋገዴ በዱዛይኑ ሊይ መመሌከት አሇበት፡፡

29.8. ኮሪድር፣ የውስጥ ዯረጃ

29.8.1. ኮሪዯር ሇመኖሪያ ቤት ከ 90 ሳ.ሜትር ያነሰ መሆን የሇበትም፣

29.8.2. የዯረጃ ስፋት ሇውስጥ ዯረጃዎች ከ0.75 ሜትር ማነስ የሇበትም፣

29.8.3. የውስጥ ዯረጃ ስፋት (thread) ከ25 ሣንቲ ሜትር ማነስ ከ30 ሣንቲም ሜትር
መብሇጥ የሇበትም፣

29.8.4. የውስጥ ዯረጃ ቁመት (riser) ከ2ዏ ሣንቲ ሜትር መብሇጥ የሇበትም፣

29.9. የአጥር ስታንዲርዴ

29.9.1. የአጥር ከፍታ የሚሇካው ከተፈጥሮ የምዴር ወሇሌ ጀምሮ ነው፣


29.9.2. በሁሇት አዋሳኞች መካከሌ የሚገነባው አጥር ከፍተኛው የግንብ ቁመት 2.5
ሜትር መብሇጥ የሇበትም፣
29.9.3. ከዋና መንገዴ የሚዋሰን አጥር ወዯ ውስጥ በሚያሳይ ቁስ ወይም ግንብ ከተሠራ
ቁመቱ ሇመኖሪያ 1.50 ሜትር፣ ሇዴርጅት 9ዏ ሳ.ሜ ያሌበሇጠ ሆኖ ቢያንስ 75%
ወዯ ውስጥ በሚያሳይ ቁስ እስከ 2 ሜትር ከፍ ማዴረግ ይቻሊሌ፣
29.9.4. ሇመኖሪያ ከዋና መንገዴ በኩሌ በሚዋሰነው እስከ 7ዏ ሳ.ሜ ቢያንስ 75% ወዯ
ውስጥ በሚያሳይ ቁስ እስከ 1.5 ሜትር ከፍ ማዴረግ ይቻሊሌ፣
29.9.5. ሇቢሮ እና ሇላልች የንግዴ ተቋማት 70 ሳ.ሜ መብሇጥ የሇበትም፣
29.9.6. ሇማምረቻ፣ ማከማቻ እና ማህበራዊ ተቋማት 80% ወዯ ውስጥ በሚያሳይ ቁስ
በመገንባት እስከ 1.5 ሜትር ከፍ ማዴረግ ይቻሊሌ፣
29.9.7. ሇኢምባሲዎች እና ዱኘልማቲክ ተቋማት እስከ 2.5 ሜትር በዴፍን ቁስ
መሥራት የሚቻሌ ሲሆን ተቋሙ በሚያቀርበው የዯህንነት መጠባበቂያ ዘዳ
ምርጫ እስከ 3 ሜትር ከፍታ መሸፈን ይቻሊሌ፣

39 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

29.10. ቆሻሻ ማስወገጃ (Garbage chute)

29.10.1. ከአምስት ፎቅ በሊይ ሇሚገኙ ሕንፃዎች የዯረቅ ቆሻሻ ማስወጃ (Garbage


chute) መሠራት አሇበት፣
29.10.2. ቆሻሻ ማስወገጃ (Garbage chute) ከመኝታ እና ከሳልን መገናኘት የሇበትም፣
የቆሻሻ ማስወገጃው የሚሠራበት ቁስ ዝገት የሚቋቋም መሆን አሇበት፡፡
29.10.3. ማንኛውም የቆሻሻ ማስወገጃ የቆሻሻ መቀበያ ሉኖረው ይገባሌ፡፡
29.10.4. የቆሻሻ ማጠራቀሚያ ገንዲ ሇምዴብ ሏ ሕንፃ በሳይት ኘሊኑ ሊይ መታየት
ይኖርበታሌ፡፡
29.11. አሳንሳር (ሉፍት)

29.11.1. ከ12 ወሇሌ በሊይ ከፍታ ሊሊቸው ሕንጻዎች ቢያንስ ሁሇት አሳንስር መገጠም
ይኖርበታሌ፣
29.112.2. ረጅም ሕንፃ እና ኮሪድር ያሇው ሕንፃ የአሳንሳር አቀማመጥ ማዕከሊዊነት የያዘ
መሆን አሇበት፣

30. ስትራክቸር/ውቅር

30.1. የማንኛውም ሕንፃ ውቅር በዱዛይን ዯረጃ አስፈሊጊ የሆኑና ተቀባይነት ያሊቸው የዱዛይን
መስፈርቶችን ተመርኩዞ ጠንካራ፤ ምቹ እና አስተማማኝ ሆኖ በመገንባት ያሇምንም
ሥጋት የሚጠበቀውን አገሌግልት ሇተጠቃሚዎች መስጠት አሇበት፣

30.2. ስትራክቸር ወይም ውቅር በአገሌግልት ዘመኑ፣

30.2.1. ንፋስ፣ ርእዯ መሬት እና የእሣት ቃጠልን የሚቀቋም:


30.2.2. ከመሸከም አቅሙ መጠን በሊይ ክብዯት ካሇተጫነው በስተቀር ምንም ዓይነት
አዯጋን እንዱቋቋም ተዯርጎ መጠናትና መገንባት አሇበት፣
30.3. የመዋቅር ዱዛይን ከአርክቴክቸራሌ ዱዛይን ጋር መጣጣሙ በቅዴሚያ በዱዛይን ወቅት
መረጋገጥ ይኖርበታሌ፣

30.4. የተሇያዩ የስትራክቸራሌ አካሊት የአርማታ ሽፋን ውፍረት እንዱሁም የክብዯቶች ቅንጅት
በአግባቡ መወሰን አሇበት፣

30.5. ከአርክቴክቸራሌ ኘሊኑና ከክፍለ አገሌግልት ከሚሸከመው ክብዯት ጋር የኮሇሙ፣


የሶላታና የቢሙ ውፍረትና አቀማመጥ የተገናዘበ መሆን ይገባዋሌ፣

30.6. የጣራ ውቅር የራሱን ክብዯትና የነፋስ ግፊትን እንዱቋቋም ታስቦ ዱዛይኑ መዘጋጀት
አሇበት፣

30.7. ስትራክቸራሌ ኘሊኖች በስታስቲካሌ ስላቱ መሠረት ንዴፋቸው መዘጋጀት ይኖርበታሌ፣

40 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

31. ሳኒተሪ

31.1. በሕንፃ ሊይ ሊለ የመፀዲጃ፣ የመታጠቢያ እና የመገሌገያ ክፍልች በሕንፃ ኮደ ስታንዲርዴ


መሠረት በቂ የውሀ አቅርቦት ከነመጠባበቂያው ታስቦ ዱዛይኑ መዘጋጀት ይኖርበታሌ፣

31.2. የፍሳሽ ማስወገጃ መስመሮች መጠን ተቀባይነት ያሇውን የስታንዲርዴ መስፈርት የተከተሇ
መሆን አሇበት፣
31.3. የሕዝብ መፀዲጃ ግንባታ ከወሰን 2.5 ሜትር ርቆ መገንባት አሇበት፣
31.4. የመኖሪያ ቤት መፀዲጃ ከመታጠቢያ ጋር መዘጋጀት አሇበት፣
31.5. ሇንግዴ፣ ሇቢሮ፣ ሇማምረቻ፣ ማከማቻ እና ሇጋራዥ የግንባታ ዓይነት ቢያንስ 4 መፀዲጃና
መታጠቢያ መዘጋጀት ይኖርበታሌ (በ የ500 ሜትር ካሬ ስፋት)፣
31.6. ሇትምህርትና ጤና ተቋማት በየ500 ሜትር ካሬ ስፋት 2 መፀዲጃና መታጠቢያ
መዘጋጀት ይኖርበታሌ፣
31.7. ሇአዲራሽነት ሇመሳሰለት በ 500 ሜትር ካሬ ስፋት 4 መፀዲጃና አንዯ አስፈሊጊነቱ
መታጠቢያ ሉዘጋጅ ይገባሌ፣
31.8. የውሃ ማጠራቀሚያ ገንዲ ከጣሪያው ከፍታ አንዴ ሜትር ከፍ ማሇትና ከወሰን ቢያንስ 1
ሜትር መራቅ ይኖርበታሌ፣

32. ኤላክትሪክ መስመር ዝርጋታ

32.1. ኤላክትሪካሌ ዱዛይን ሲዘጋጅ&


32.1.1. መብራቶቹ ህንጻው ሉሰጠው ከታሰበው አገሌግልት አንፃርና የክፍልቹ
አቀማመጥ በቂ የብርሀን አቅርቦት፣
32.1.2. በክፍለ ውስጥ በኤላክትሪክ ኃይሌ አገሌግልት ሇሚሠጡ መገሌገያዎች በቂ
የኃይሌ አቅርቦት መኖሩ በዱዛይን ወቅት መረጋገጥ ይኖርበታሌ፣
32.2. የኤላክትሪክ ዱዛይኑ የኢትዮጵያ ኤላክትሪክ ኤጀንሲ የዯህንነት ህግ /Safety Rule/ እና
የኤላክትሪክ ዱዛይን ኮደን መከተሌ አሇበት፣
32.3. ማንኛውም ሇሕንፃ ውስጥ ዝርጋታ የሚውለ የኤላክትሪክ ቁሳቁሶች የጥራት ዯረጃቸውን
በጠበቁ ቁሳቁስ መሆን ይኖርበታሌ፣
32.4. በሕንፃው ሊይ የሚገጠሙ የኤላክትሪክ መሣሪያዎች የጥራት ዯረጃ በሚመሇከተው አካሌ
የተረጋገጠና የጥራት ዯረጃ ማረጋገጫ ያሊቸው መሆን ይኖርባቸዋሌ፣
32.5. ማንኛውም የኤላክትሪክ ዕቃ ዱዛይኑን ባዘጋጀው ባሇሙያ/በሚመሇከተው አካሌ
ተቀባይነት ሉኖረው ይገባሌ፣
32.6. የጥራት ዯረጃቸውን የጠበቁ የኤላክትሪክ ቁሳቁሶች መሆናቸውን ከግንባታ ቦታ ናሙና
በመውሰዴ ፍተሻ መዯረግ ይኖርበታሌ፣
32.7. ማንኛውም የኤላክትሪክ መስመር ዝርጋታም ሆኑ ቁሳቁሶች በሰውም ሆነ በንብረት ሊይ
ጉዲት የማያዯርሱ መሆናቸው በቅዴሚያ መረጋገጥ ይኖርበታሌ፣

41 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

33. ሇአካሌ ጉዲተኞች የሚዯረጉ ዝግጅቶች


በማንኛውም በሕንፃ ምዴብ “ሏ የሚገኙ የሕዝብ መገሌገያ ሕንፃዎች የአካሌ ጉዲት ሊሇባቸው
ሰዎች ከዚህ በታች የተመሇከቱት ዝቅተኛ መስፈርትን የሚያሟለ እና አመቺ መዲረሻዎች
ሉኖራቸው ይገባሌ፡፡
33.1. አጠቃሊይ
33.1.1 ማንኛውም የሕዝብ መገሌገያ ሕንፃ ሇአካሌ ጉዲተኞች ተዯራሽ በሚሆን መሌኩ
መገንባት ወይም አካሌ ጉዲተኞችን ተዯራሽ ሇማዴረግ የሚያስችለ የተመቻቹ
ሁኔታዎች ሉሟሊሇት ይገባሌ፣
33.1.2 በተሽከርካሪ ወንበር ሇሚጠቀሙ፣ ማየት ሇተሣናቸው እንዱሁም በከፊሌ
ሇተጏደ አካሌ ጉዲተኞች ወዯ ህንፃው መዲረሻ ከእንቅፋት የፀዲ መንገዴ ሉዘጋጅ
ይገባሌ፣
33.1.3 በማንኛውም የህዝብ መገሌገያ ሕንፃ ውስጥ የሚገኝ የመሰብሰቢያ አዲራሽ
በተሽከርካሪ ወንበር ወይም በክራንች የሚንቀሳቀሱ አካሌ ጉዲተኞችን ታሳቢ
ያዯረገ የመቀመጫ ቦታ በስታንዲርደ መሠረት ሉዘጋጅ ይገባሌ፣
33.1.4 ፋብሪካዎች እና የትምህርት ተቋማት፣ የማምሇኪያ ቦታ፣ የገበያ ማዕከሌ
ሇአካሌ ጉዲተኞች የሚያመች የሌብስ መቀየሪያና የመፀዲጃ ክፍሌ ሉኖራቸው
ይገባሌ ፣
33.2 ዯረጃዎች
33.2.1 መወጣጫ ዯረጃዎች በሁሇቱም ጎኖች የእጅ መዯገፊያ ሉኖራቸው ይገባሌ፣
33.2.2 የእጅ መዯገፊያዎች ከፍታቸው ከወሇሌ በሊይ ከፍተኛው 90 ሳ.ሜ ዝቅተኛው
70 ሳ.ሜ ሆኖ ከተዲፋቱ መዲረሻ ቢያንስ 30 ሳ.ሜ አሌፎ የተዘረጋ መሆን
ይኖርበታሌ፣
33.2.3 የመወጣጫዎች ዯረጃ ስፋት ከ3 ሜትር በሊይ ከሆነ በመሃለ የእጅ መዯገፊያ
(Handrail) ሉኖረው ይገባሌ፣
33.2.4 የዯረጃዎች መርገጫ ስፋት ከ30 ሳ.ሜ ያሊነሰ ከፍታው ከ15 ሳ.ሜ ያሌበሇጠ
መሆን አሇበት፣
33.2.5 የዯረጃዎች የወሇሌ መርገጫ ከማያንሸራትት ቁስ መሰራት ይኖርበታሌ፣

33.3 ተዲፋት (Ramp)

33.3.1 ማንኛውም ተዲፋት ወይም ራምፕ ተዲፋቱ ከ10 ያልበለጠ ሆኖ ከዋናው


ወለል ማከፋፈያ መተላለፊያ (Lobby) ወይም የወለል መዳረሻ ጋር
መገናኘት ይኖርበታል፣
33.3.2 የተዲፋቱ መተሊሇፊያ ጠንካራ ወይም የማይሇመጥ እና ከማያንሸራትት ቁስ
የተሰራ ሆኖ ከማንኛውም ከሚጋርደ ነገሮች ነፃ መሆን ይገባዋሌ፣
33.3.3 ከተዲፋቱ ግራና ቀኝ 45 ሳ.ሜ ያሊነሰ ከፍታ ያሇው መከሇያ ሉኖረው ይገባሌ፣

42 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

33.3.4 የተዲፋቱ የእጅ መዯገፊያ ከፍታ ከወሇሌ በሊይ ከፍተኛው 90 ሳ.ሜ ዝቅተኛው
70 ሳ.ሜ ሆኖ ከተዲፋቱ መዲረሻ ቢያንስ 30 ሳ.ሜ አሌፎ የተዘረጋ መሆን
ይኖርበታሌ፣
33.3.5 የተዲፋቱ ስፋት ከ3 ሜትር በሊይ ከሆነ አካፋዩ ሊይ ተጨማሪ የእጅ መዯገፊያ
(Handrail) ሉኖር ይገባሌ፣
33.3.6 በማንኛውም የተዲፋት መዞሪያ/መታጠፊያ ቦታ አንዴ ዓይነት የወሇሌ ከፍታ
እና 1.50 ሜትር በ1.50 ሜትር ስፋት ያሇው ማረፊያ ቦታ መዘጋጀት
ይኖርበታሌ፣
33.4 አሳንሰር
33.4.1 በአንቀጽ 33 ንዐስ አንቀጽ 33.1.1 ሊይ የተጠቀሰው እንዯተጠበቀ ሆኖ ከ4 ፎቅ
በታች ሇአገሌግልቶቹ ተዯራሽ የሆነ የተመቻቸ ሁኔታ በላሇበት እና ከ4 ፎቅ
በሊይ ሇሚኖራቸው የሕዝብ መገሌገያ ሕንፃዎች ሇአካሌ ጉዲተኞች የሚያመች
አሳንሰር በሕንፃው ውስጥ መገጠም ይኖርበታሌ፣
33.4.2 የማንኛውም አሳንሰር በር ስፋት ከ90 ሳ.ሜ ማነስ የሇበትም፣
33.4.3 ማንኛውም አሳንሰር ከምዴር ወሇሌ (Ground floor) የሚነሳ እና ወዯ ሁለም
ወሇልች የሚያዯርስ መሆን አሇበት፣
33.4.4 አሳንሰሩ በሦስቱም የግዴግዲ ክፍሌ በኩሌ የእጅ መዯገፊያ ሉኖረው የሚገባ ሆኖ
መዯገፊያው ከወሇሌ በሊይ ከ80 ሳ.ሜ እስከ 85 ሳ.ሜ ከፍታ ያሇው መሆን
ይኖርበታሌ፣
33.4.5 አሳንሰሩ የመጥሪያ ዯወሌ ከወሇሌ ከ90 ሳ.ሜ እስከ 110 ሳ.ሜ እንዱሁም
ከግዴግዲው ጠርዝ 40 ሳ.ሜ ርቆ የተቀመጠ ሉሆን ይገባሌ፣
33.4.6 አሳንሰሩ ማየት ሇተሳናቸው የአካሌ ጉዲተኞች አመቺ በሚሆን መሌኩ የበር
መዘጋትና መከፈት እና የወሇሌ ከፍታን በዴምጽ የሚገሌጽ መሣሪያ
የተገጠመሇት እንዱሁም የውስጥ እና የውጭ መጥሪያ ዯወሌ የብሬሌ ጽሐፍ
ያሇበት መሆን ይኖርበታሌ፣
33.4.7 የአሳንሰሩ የውስጥ ርዝመት/ጥሌቀት ከ1.30 ሜትር እና የተጣራ ስፋት ከ1
ሜትር ያሊነሰ መሆን ይኖርበታሌ፣

33.5 መግቢያ

33.5.1 የማንኛውም የሕዝብ መገሌገያ ሕንፃ ዯፍ የወሇሌ ከፍታ ሌዩነት ካሇው


የተዲፋት መወጣጫ መዘጋጀት ይኖርበታሌ፣

33.5.2 በሕንፃ መግቢያ በኩሌ ያሇው ኮሪድር ስፋት ከ1.50 ሜትር ያነሳ መሆን
የሇበትም፣
33.5.3 የሕንፃው ወሇሌ ከማያንሸራትት ቁስ የተሰራ ወይም ክወሇሌ የተያያዘ ምንጣፍ
ያሇው መሆን ይኖርበታሌ፣

43 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

33.6 በር

33.6.1 በማንኛውም የሕዝብ መገሌገያ ሕንፃ ውስጥ የሚገኙ በሮች ስፋት ከ85 ሳ.ሜ
ማነስ የሇበትም፣
33.7 መፀዲጃ
33.7.1 ሇአንዴ የህዝብ መገሌገያ ሕንፃ ቢያንስ አንዴ መፀዲጃ ከአንዴ መታጠቢያ ጋር
መግቢያ በር አካባቢ ሉዘጋጅሇት ይገባሌ፣
33.7.2 የመፀዲጃ ክፍለ 1.50 ሜትር በ1.50 ሜትር ስፋት ያሊነሰ መሆን ይኖርበታሌ፣
33.7.3 የመፀዲጃ ክፍል የተጣራ የበር ስፋት ከ90 ሳ.ሜ ማነስ የላሇበት ሆኖ ወዯ
ውጭ ተካፋች መሆን ይኖርበታሌ፣
33.7.4 በመፀዲጃ ክፍሌ ውስጥ በሦስቱም ማዕዘን የእጅ መዯገፊያ ያሇው ሆኖ
መዯገፊያው ከግዴግዲው ከ8 ሳ.ሜ እስከ 10 ሳ.ሜ ርቆ መዘጋጀት ይኖርበታሌ፣
33.7.5 የመፀዲጃ ቤቱ መቀመጫ ከ57 ሳ.ሜ እስከ 60 ሳ.ሜ ከወሇሌ በሊይ ከፍታ
ሉኖረው ይገባሌ፣
33.7.6 የመፀዲጃ ቤቱ የእጅ መታጠቢያ፣ ማዴረቂያ፣ እና የሳሙና ማስቀመጫ ከወሇሌ
በሊይ ከ50 ሳ.ሜ እስከ 70 ሳ.ሜ ከፍታ ሊይ መዘጋጀት ይኖርበታሌ፣
33.8 የመኪና ማቆሚያ
33.8.1 የሕዝብ መገሌገያ ሕንፃዎች ሇኣካሌ ጉዲተኞች የሚያመች የመኪና ማቆሚያ
ቦታ ከአመቺ መዲረሻ ጋር ሉዘጋጅሊቸው ይገባሌ፣
33.8.2 ሇተሸከርካሪ ወንበር ተጠቃሚ የአካሌ ጉዲተኞች የመኪና ማቆሚያ ቦታ ጠቋሚ
ማሳያ ምሌክት መዘጋጀት ይኖርበታሌ፣

ክፍሌ አራት በህንፃ ግንባታ ወቅት መዯረግ ስሇሚኖርባቸው የዯህንነት ጥንቃቄዎች

34. በግንባታ ወቅት መዯረግ ስሇሚገባቸው ጥንቃቄዎች

34.1. አጠቃሊይ

34.1.1. የሕንፃዎች ግንባታ በሚከናወንበት ጊዜ ጊዜያዊ ወሇልች፣ ማረፊዎች፣


ፎርምዎርኮች እና ዯህንነት መጠበቂያ መረቦች ሥራው ሇሚቆይበት ጊዜ ሁለ
መዘርጋት ይኖርባቸዋሌ፣
34.1.2. በአንቀጽ 34 ንዐስ አንቀጽ (34.1.1) የተመሇከተውን የዯህንነት መጠበቂያ
መረቦች መጠቀም የማይቻሌ ሆኖ ሲገኝ ጊዜያዊ ወሇሌ ሥራው በሚሰራበት
ከፍታ ሌክ መዘርጋት ይኖርበታሌ፣
34.1.3. በሥራ ቦታዎች ሠራተኞች ሇሚያዯርጓቸው እንቅስቃሴዎች ከሚያስፈሌጉ
ክፍተቶች በስተቀር የስራ ቦታዎችን ሙለ ሇሙለ የሚሸፍኑ ጊዜያዊ ወሇልች
እንዱኖሩ መዯረግ ይኖርበታሌ፣ ክፍተቶቹም በሚገባ ሉከሇለ ይገባሌ፣

44 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

34.1.4. አዯጋ ሉያስከትሌ የሚችሌ እያንዲንደ የወሇሌ ክፍተት፣ በአስተማማኝ ሁኔታ


መሸፈን ወይም መከሇሌ ይኖርበታሌ፣ ሇክፍተት በተጋሇጡ ጎኖች ሁለ ከሇሊ
ዴጋፍ እና የእግር መዯገፊያ ጣውሊ ሉኖር ይገባሌ፣ ወይም ከክፍተቱ በታች
ሇእያንዲንደ ክፍተት የሚያገሇግሌ የዯህንነት መረብ ሉዘረጋ ይገባሌ፣
34.1.5. በሥራ ቦታዎች ሊይ ሇሥራ የሚያስፈሌጉ ቁሶች (ማቴሪያልች) ሉወዴቁ
የሚችለበት ሁኔታ ሉፈጠር ስሇሚችሌ ፣
ሀ) ሠራተኞች ሇአዯጋ ወዯተጋሇጡ ቦታዎች እንዲይገቡ ሇመከሊከሌ እንዱቻሌ
ቦታዎቹ መዘጋት ወይም መከሇሌ የሚኖርባቸው ሆኖ በተጨማሪም
በሁለም የሥራ ቦታዎች ጎኖች እና አቅራቢያዎች ጎሌተው የሚታዩ
የማስጠንቀቂያ ምሌክቶች መቀመጥ ይኖርበታሌ፣
ሇ) ሇሥራ የሚያስፈሌጉ ቁሶች ሉወዴቁ በሚችለባቸው ቦታዎች የመቅሇቢያ
መዴረኮች ሉኖሩ ይገባሌ፣ መዴረኮቹም፣ ከሕንፃው ውጭ ከ3 ሜትር ባሊነሰ
ርቀት ሉዘረጉ እና ፊታቸውን ወዯ ሕንፃው አቅጣጫ አዴርገው ወዯ ውስጥ
ማዘንበሌ ይኖርባቸዋሌ፣
34.1.6. የግንባታ ሥራዎች በሰዎች እና በንብረት ሊይ የሚዯርሱ አዯጋዎች እና
ጉዲቶችን እንዱሁም የአካባቢ ብክሇትን ሇመከሊከሌ እንዱቻሌ መወሰዴ
ያሇባቸውን ወይንም ሇሕይወት ጠንቅ የሚሆኑ ላልች ሁኔታዎች እንዲይዯርሱ
ጥንቃቄን ግምት ውስጥ በማስገባት መገንባት ይኖርባቸዋሌ፣
34.1.7. የሕንፃዎች ግንባታ በሚከናወንበት ወቅት ወዯ ወሰንተኛ ይዞታ እና ወዯ
መንገዴ የሚወዴቅ፣ የሚራገፍ ፣ የሚበን እና የሚንጠባጠብ የግንባታ ቁሳቁስ
እና መሣሪያ እንዲይኖር ተገቢው መከሊከያ መዯረግ አሇበት፣
34.1.8. በመንገዴ ዲር በሚሠሩ ሕንፃዎች አካባቢ ቁሳቁሶች ከሊይ ወዴቀው ከሥር
የሚንቀሳቀስውን መንገዯኛ እንዲይጏደ ከጠንካራ ቁሳቁስ የተዘጋጀ መካሇከያ
አጥር መዘጋጀት ይኖርበታሌ፣
34.1.9. ከግንባታ ቦታ የሚወጡ እና ወዯ ግንባታ በሚዯረግ የመጫን ማውረዴ
እንቅስቃሴ ምክንያት በመንገዴና ከይዞታ ውጪ በአካባቢው ሊይ
የሚወዴቀውንና የሚራገፈውን ቁስና ተረፈ ግንባታ ገንቢው በራሱ ወጪ
የማፅዲት ኃሇፊነት አሇበት፣
34.1.10. ሌዩ ፈቃዴ ከላሇ በስተቀር አንዴን የግንባታ ቁስ ከይዞታ ውጭ ማከማቸት
አይፈቀዴም፣

34.2. በግንባታ ወቅት መዯረግ የሚገባቸው የቅዴመ ዝግጅት ሥራዎች

ማንኛውም ግንባታ በሚከናወንበት ወቅት&

34.2.1. በግንባታው አካባቢ ያለት የመሠረተ ሌማት አውታሮች አገሌግልት ከመስጠት


መስተጓጎሌ የሇባቸውም፣

45 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

34.2.2. የአዋሳኝ ህንፃዎች ዯህንነት መጠበቁ መረጋገጥ ይኖርበታሌ፣


34.2.3. በሜካኒካሌ መሣሪያዎች ጉዴሇት ወይም ብሌሽት ምክንያት ጉዲት እንዲይዯርስ
መሣሪያዎቹ በትክክሌ መሥራታቸው በቅዴሚያ መረጋገጥ አሇበት፣
34.2.4. በህንፃው ዙሪያ የወዲዯቁ ማቴሪያልች እና ቆሻሻዎች እንዱሁም ያሇአግባብ
የተከማቹ ብናኝ አዯገኛ ኬሚካልች መወገዴ አሇባቸው፣
34.2.5. በሕንፃ ግንባታ ቦታ ሊይ በሰውና በእንስሳት ሊይ ጉዲት አንዲያዯርስ ከሇሊ መኖር
አሇበት፣
34.2.6. ከዯረሱ አዯጋዎች በመነሣት መንሴያቸውን መተንተን ምሌክታ ማካሄዴና
የናሙና ፍተሻ በማዴርግ ተገቢውን የጥንቃቄ እርምጃ መወሰዴ ይኖርበታሌ፣
35. መወጣጫዎች እና መሰሊልች
35.1. መወጣጫዎች (Scaffoldings)
35.1.1. ማንኛውም መወጣጫ (Scaffoldings) መሸከም በሚገባው ክብዯት መጠን
መሠረት ዱዛይን ተዯርጏ መጋጀት አሇበት፣
35.1.2. በመወጣጫው (Scaffolding) ዴጋፎች ጥብቅ መሠረት ወይም ዯፎች
እንዱኖራቸው እና መወጣጫው የዴጋፍ መያ¹ እንዱኖረው ሆኖ መዘጋጀት
ይኖርበታሌ፣
35.1.3. በመወጣጫው (Scaffolding) ሊይ የሚገኙ የሥራ መዴረኮች ስፋት ከ50 ሳ.ሜ
ያነሰ መሆን የሇበትም፣
35.1.4. በመወጣጫው (Scaffolding) ሥር የሚዘጋጀው ጣውሊ፣ ብረት ወይም አጠና
ጠንካራ እና ሰዎችን እና ዕቃን የማይጥሌና የማያንጠባጥብ ሆኖ መዘጋጀት
አሇበት፣
35.1.5. የመወጣጫ ዴሌዴልችን ሇመስራት ጥቅም ሊይ የሚውሇው የእንጨት ዓይነት
አገሌግልት ሊይ ከመዋለ በፊት ጥንካሬአቸው መረጋገጥ ይኖርበታሌ፣
35.1.6. ቀጥተኛ በሆኑት የፊት እና የኋሊ የመወጣጫ ዴጋፎች መካከሌ ያሇው ርቀት
ከ85 ሳ.ሜ የማያንስ ሆኖ በአንዴ ጣውሊ ስፋት የሚበሌጥ ክፍተት እንዲይፈጠር
ተጨማሪ ጣውሊዎችን መጠቀም ያስፈሌጋሌ፣
35.1.7. የሚሰካኩ በወጣጫዎች (Scaffolding) ዱዛይን የሚዯረጉት፣ የሚመረቱት እና
አገሌግልት ሊይ የሚውለት አምራች በሚሰጡት መግሇጫ መሠረት መሆን
ይኖርበታሌ፣
35.1.8. መወጣጫዎች መዘርጋት ወይም መፈታት የሚኖራባቸው በሥራው ሌምዴ
ባሊቸው ሰዎች ወይም ሌምዴ ባሊቸው ባሇሙያዎች ተቆጣጣሪት መሆን አሇበት፣
35.1.9. ጉዲት የዯረሰበት ወይም የሊሊ የመወጣጫ አካሌ ተገቢው እዴሳት ተዯርጎሇት
በአስተማማኝ ሁኔታ እስካሌተጠናከረ ዴረስ አገሌግልት ሊይ መዋሌ የሇበትም፣
35.1.10. በግንባታ ቦታ ሊይ የሚገኝ መወጣጫ ከአዯጋ የተጠበቀ መሆኑ በአሠሪው ወይም
በሠራተኞቹ የዕሇት ከዕሇት ቁጥጥር ሉዯረግሇት ይገባሌ፣

46 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

35.1.11. በመወጣጫ ዴሌዴለ ሊይ የሚቀመጠው ዕቃ መወጣጫው መሸከም ከሚችሇው


አቅም በሊይ እንዲይሆን ተገቢው ጥናቃቄ መዯረግ ይኖርበታሌ፣
35.1.12. መወጣጫዎች ቀጥ ብሇው እና ተስተካክሇው መዘርጋት ያሇባቸው ሲሆን
ከሕንፃው አካሌ ጋር በእያንዲንደ 4.5 ሜትር ከፍታ እንዱሁም በየ6 ሜትሩ
ርቀት አግዴም መታሰር አሇባቸው፣
35.1.13. ተንቀሳቃሽ መሰሊሌ መሳይ መወጣጫዎች ከመሬት ወሇሌ ከ5 ሜትር በሊይ
ሇሚሰራ ስራ ጥቅም ሊይ መዋሌ የላሇባቸው ሆኖ ከ5 ሜትር በታች ሇሚሠራ
ሥራ በአንዴ ጊዜ ከሁሇት ሠራተኞች በሊይ ሉገሇገለባቸው አይገባም፣
35.2. መሰሊልች
35.2.1. የእንጨት መሰሊልች አስተማማኝ በሆነ ጥንካሬ የተሰሩ እና በሚሰጡት
አገሌግልት ምክንያት የሚዯርስባቸውን ጫና መሸከም የሚችለ ሆነው መዘጋጀት
ይኖርባቸዋሌ፣

35.2.2. ከእንጨት የተሰሩ መሰሊልች ጉዲት እንዲይዯርስባቸው ቀሇም የተቀቡ መሆን


ይገባቸዋሌ፣

35.2.3. ከቦታ ወዯ ቦታ ሉዘዋወሩ የሚችለ ተንቀሳቃሽ መሰሊልች አገሌግልት ሊይ


ከመዋሊቸው በፊት ተገቢው ፍተሻ ሉዯረግሊቸው ይገባሌ፣

35.2.4. የሊለ ወይም የተሰበሩ ወይም የጎዯለ መወጣጫዎች ወይም የተሰነጠቁ የጎን
ቋሚዎች ያሎቸው መሰሊልች ጥቅም ሊይ እንዱውለ አይፈቀዴም፣

35.2.5. የተንቀሳቃሽ መሰሊሌ የጎን ቋሚዎች የታችኛው ጫፎች ጠንካራ በሆነ እና


በተዯሊዯሇ መዯብ ሊይ ማረፍ የሚኖርባቸው ሆነው የጎን ቋሚዎቹ የሊይኛው
ጫፍ የሚሸከመውን ክብዯት ሇመዯገፍ በሚችሌ በቂ ጥንካሬ ባሇው ዯጋፊ አካሌ
እንዱገፉ ማዴረግ ይገባሌ፣

35.2.6. ከቦታ ቦታ የሚንቀሳቀሱ ነጠሊ ወይም ተዯራራቢ ወይም ተቀጣጣይ መሰሊልች


እንዲይንሸራተቱ ተንሸራታች ያሌሆነ መዯብ እንዱኖራቸው ወይም እንዱያያዙ
ወይም እንዱታሰሩ መዯረግ ይኖርባቸዋሌ፣

35.2.7. የኤላትሪክ ፍሰት ባሇበት አካባቢ የሚያገሇግለ መሰሊልች ኤላክትሪክ


የማያስተሊሌፉ ዓይነት ሆነው በመሰሊልቹ እና በኤላትሪክ አስተሊሊፊዎቹ
መካከሌ በቂ ክፍት ቦታ መኖሩን ማረጋገጥ ያስፈሌጋሌ፣

35.2.8. ከብረት የተሰሩ መሰሊልች ወይም በእንጨት ተሰርተው በሽቦ የተጠናከሩ


መሰሊልች በሃይሌ የተሞሊ የኤላክትሪክ መሣሪያ በአሇበት ቦታ ሊይ መጠቀም
የተከሇከሇ ነው፣

35.2.9. የመሰሊልች ርዝመት ከዚህ በታች በተዘረዘረው መሠረት መሆን ይኖርበታሌ፣

ሀ) ሇባሇዴጋፍ መሰሊልች ወይም ተቀጣይ ሇሆኑ ባሇዴጋፍ መሰሊልች 4.8


ሜትር፣
47 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

ሇ) ሇነጠሊ መሰሊልች 9 ሜትር፣

ሏ) ሁሇት ተቀጣጣይ ክፍልች ሊሎቸው ተቀጣጣይ መሰሊልች 14.6 ሜትር እና

መ) ከሁሇት ተቀጣጣይ ክፍልች በሊይ ሊሎቸው ተቀጣጣይ መሰሊልች 20


ሜትር፣

35.2.10. ከ6 ሜትር በሊይ ቁመት ያሊቸው እንዲይንቀሳቀሱ ተዯርገው የተተከለ


መሰሊልች፣

ሀ) ከ6 ሜትር ያሌበሇጠ ርቀት ያሊቸው መቆሚያዎች እንዱኖራቸው መዯረግ


ይኖርበታሌ፣
ሇ) ከመሰሊለ የታችኛው ክፍሌ ከ2.5 ሜትር በሊይ ሇሆነ ከፍታ ሠራተኞች
እንዲይወዴቁ ሇመከሊከሌ የሚስችሌ የዯህንነት መጠበቂያ አጥር (ኬጅ)
ሉኖረው ይገባሌ፣
35.2.11. የማይንቀሳቀሱ መሰሊልች መተከሌ ያሇባቸው በየመሏከሊቸው የ3 ሜትር ርቀት
እንዱኖር ተዯርጎ ሆኖ ከሊይ እስከታች ያሇው አካሊቸው ይህን ርቀት መጠበቅ
ይኖርበታሌ፣

35.2.12. በተተከለ መሰሊልች ሊይ ከሚገኙ መወጣጫዎች በስተጀርባ በትንሹ 1.75


ሜትር ስፋት ያሇው ቦታ በቋሚነት እንዱኖር ማዴረግ ይገባሌ፣

35.2.13. ከመሰሊልቹ በሊይ መወጣጫዎች እንዲይኖሩ ሆኖ የጎን ቋሚዎቹ ከመሰሊልቹ


ማረፊያ በሊይ 90 ሳ.ሜ እስከሚቀረው ዴረስ መቀጠሌ ይኖርባቸዋሌ፣

36. የማፍረስ ሥራ

36.1. አንዴ ሕንፃ በሚፈርስበት ጊዜ ተያያዥ የሆኑ የቋሚ ግንባታ አካሊት ጥበቃ
የሚያስፈሌጋቸው መሆኑን መሏንዱሱ ካሊረጋገጠ በስተቀር ሙለ ሇሙለ መዯገፍ
አሇባቸው፣

36.2. አንዴ ሕንፃን ሇማፍረስ ሲወሰን በቋሚው የግንባታ አካሌ ሊይ አዯጋ ሉያስከትለ
የሚችለ ሥራዎች ካለ የማፍረስ ሥራው ከመጀመሩ በፊት በቅዴሚያ መቋረጥ
አሇባቸው፣

36.3. የማፍረስ ሥራ ከመጀመሩ በፊት ሠራተኞችን ሇአዯጋ ሉያጋሌጡ የሚችለ


መስታወቶች እና ክፈፎቻቸው በቅዴሚያ መነሳት ይኖርባቸዋሌ፣

36.4. የአንዴ ሕንፃ የማፍረስ ሥራ ዯረጃውን በጠበቀ መሌኩ ከሊይ ወዯ ታች መከናወን


ይኖርበታሌ፣ ግዴግዲዎችም አዯገኛ ወይም ያሌተረጋጋ በሆነ ሁኔታ ቆመው እንዱቀሩ
መዯረግ የሇበትም

36.5. ግዴግዲዎች ወይም ላልች የግዴግዲ ክፍልች የወሇለን የመሸከም አቅም ባሊገናዘበ
ሁኔታ በሕንፃው ወሇሌ ሊይ እንዱወዴቁ ወይም በወሇለ ሊይ እንዱቆዩ መዯረግ
የሇበትም፣
48 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

36.6. ማንኛውም ሠራተኛ ከታች በሚገኙ ወሇልች ሊይ እንዲይገኙ ካሌተዯረገ ወይም ወዯ


ወሇልቹ መግባት ካሌተከሇከሇ በስተቀር በወሇለ ሊይ ከሚገኝ ክፍተት ጀምሮ በ3 ሜትር
ርቀት ውስጥ የሚገኝ የውስጥ ወይም የውጭ ግዴግዲ እንዱፈርስ ከመዯረጉ በፊት
ከወሇለ ክፍተት በታች የሚሆን ጣውሊ እንዱኖር መዯረግ አሇበት፣

36.7. የሚፈርሱ ቁሶች ከሕንፃው ሊይ በጥንቃቄ እንዱወርደ ሆነው ባግባቡ መከማቸት እና


መወገዴ ይኖርባቸዋሌ፣

36.8. ፍርስራሽ ማቴሪያልች እና ላልች ቆሻሻዎች በወሇልች ወይም ከሕንፃው ውጭ በቅርብ


ርቀት ሊይ መጣሌ የሇባቸውም፣

36.9. ከከፍተኛ ፎቆች ሊይ ፍርስራሽ ማቴሪያልች ወዯ መሬት ሲወረወሩ ማቴሪያለ


እንዱወዴቅ በሚፈሇግበት ቦታ ሠራተኞች እንዲይገቡ ቦታው መከሇሌ ወይም መዘጋት
ይኖርበታሌ፣ በተጨማሪም በአካባቢው ሊይ የማስጠንቀቂያ ምሌክት መዯረግ
ይኖርበታሌ፣

36.10. አንዴ ሕንፃ በሚፈርስበት ጊዜ ፍርስራሽ ሸክሊዎች ወይም ላልች የዯቀቁ ፍርስራሾችን
ሇማስወገዴ የሚያስችሌ ማንሸራተቻ ወይም ማስተሊሇፊያ ሉኖረው ይገባሌ፣

36.11. ማንሸራታቻዎቹ ወይም ማስተሊሇፊያዎቹ ባሌተቋረጠ ሁኔታ በህንፃው ሊይ ሉዘረጉ


የሚችለት ሕንፃዎቹ ከሁሇት ፎቅ ያሌበሇጠ እንዯሆነ ብቻ ነው፣

36.12. ከእያንዲንደ ማስተሊሇፊያ በታች መዝጊያዎች ወይም ማገጃዎች እንዱገጠሙ እና


በማንሸራታቻ የመውጫ አፎች አጠገብ “ተንሸራታች ማቴሪያሌ" የሚሌ የማስጠንቀቂያ
ምሌክት መቀመጥ ይኖርበታሌ፣

37. ስሇ ከፍታ እና የጣሪያ ሊይ ሥራዎች

37.1. የከፍታ ሊይ ሥራዎች

37.1.1. ሠራተኞች ከወሇሌ ከ3 ሜትር በሊይ ከፍታ ሊይ የሚሰሩ ሆኖ ሲገኝ


የመጠንጠሌጠያ ገመድች፣የዯህንነት መጠበቂያ ቀበቶዎች ወይም የአዯጋ
መከሊከያ መረቦች መቅረብ ይኖርበታሌ፣
37.1.2. ሠራተኞች ሉወዴቁ ወይም ሉንሸራተቱ የሚችለበት በወሇሌ ሊይ የሚገኝ ክፍት
ቦታ በከሇሊ ዴጋፍ እና በእግር መዯገፊያ ጣውሊ መሸፈን ወይም መከዯን
ይኖርበታሌ፣
37.1.3. በማንኛውም በከፍታ ቦታ ሊይ የመገንባት ወይም የማፍረስ ሥራ የሚሰራ
ሠራተኛ ከአዯጋ መከሊከሌ የሚያስችለ የጭንቅሊት፣ የእጅ እና የእግር መጠበቂያ
ማቴሪያልችን መጠቀም ይኖርበታሌ፣

49 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

37.2. የጣሪያ ሊይ ሥራዎች

37.2.1. ማንኛውም የጣሪያ ሥራ በቅዴሚያ የታቀዯና ተገቢው ቁጥጥር ሉዯረግሇት


ይገባሌ፣
37.2.2. በጣሪያ ሥራ ሊይ የሚሰማራ ማንኛውም ሠራተኛ የፊዚካሊዊ እና ሳይኮልጂካዊ
ብቃት ያሇው፣ በጣሪያ ሥራ ሊይ በቂ እውቀት እና የሥራ ሌምዴ ያሇው መሆን
ይገባዋሌ፣
37.2.3. የጣሪያ ሥራ የሠራተኞችን ዯህንነት አዯጋ ሊይ የሚጥሌ የአየር ሁኔታ
በሚኖርበት ጊዜ መቋረጥ ይኖርበታሌ፣
37.2.4. ሇጣሪያ ሥራ የሚውለ የመንፏቀቂያ እንጨቶች፣ መረማመጃዎች እና የጣሪያ
መሰሊልች ከቋሚ ግንብ ጋር በአስተማማኝ ሁኔታ መታሰር ይኖርባቸዋሌ፣
37.2.5. የጣሪያ ተሸካሚዎች ወይም ዴጋፎች ከጣሪያው ቁሌቁሇማነት/ዝቅዝቃት ጋር
እንዱገጥሙ እና በአስተማማኝ ሁኔታ የተዯገፉ መሆን ይገባቸዋሌ፣
37.2.6. በጣሪያው ጠርዝ ዙሪያ መንበርከክ ወይም ቁጢጥ ማሇት ሲያስፈሌግ ሠራተኛው
በዯህንነት መጠበቂያ ገመዴ መጠቀም ይኖርበታሌ፣ ይህ ካሌሆነ ዯግሞ
በመካከለ ዴጋፍ መኖር አሇበት፣
37.2.7. በጣሪያ ሊይ ሇሚገኙ ክፍት ቦታዎች መዝጊያ ክዲኖች በሙለ ጠንካራ ከሆነ
ቁሳቁስ የተሰሩ ሆነው በትክክሌ መገጠም ይኖርባቸዋሌ፣
37.2.8. በቁሌቁሇታማ ጣሪያዎች ሊይ ሇሚከናወኑ ሥራዎች አስተማማኝ እና ተስማሚ
የመንፏቀቂያ ጣውሊዎች ወይም የጣሪያ መሰሊልች ተዘጋጅተው በተገቢው ቦታ
እንዱቀመጡ መዯረግ ይኖርበታሌ፣
37.2.9. ረዥም ጊዜ ሇሚወስደ የጣሪያ ሥራዎች ሠራተኛውን ከአዯጋ መከሊከሌ
የሚያስችለ ጠንካራ የሆኑ ማገጃዎች ወይም ከሇሊ ዴጋፎች እና እግር
እንዲይንሸራተት የሚከሊከለ ጣውሊዎች መዘጋጀት ይኖርባቸዋሌ፣
37.2.10. አዯጋ ሉያስከትለ በሚችለ ጣሪያዎች ወይም ተሰባሪ ጣሪያዎች ባሎቸው
ሕንፃዎች ሊይ ወዯ ጣሪያው መውጫ አካባቢ የማስጠንቀቂያ ጽሁፍ በግሌጽ
በሚታይ መሌኩ እንዱኖር መዯረግ ይኖርበታሌ፣

38. የመሬት ውስጥ ሥራዎች

38.1. ጠቅሊሊ

38.1.1. ማንኛውም የቁፋሮ እና የመሬት ውስጥ ሥራዎች በሚከናወኑበት ወቅት


በሠራተኞች ሊይ የመውዯቅ፣ የአፈር መናዴ፣ የውሃ ሙሊት እንዱሁም ላልች
ተመሳሳይ አዯጋዎች እንዲይዯርሱ ተገቢው ጥንቃቄ መዯረግ ይኖርበታሌ፣
38.1.2. ከመሬት በታች ሇሚከናወኑ የቁፋሮ ሥራዎች ብርሃን እና አየር ሇማስገባት
የሚስችለ ክፍተቶች መኖራቸውን እና የአዯጋ ጊዜ መውጫ መንገዴ መዘጋጀቱ
መረጋገጥ ይኖርበታሌ፣
50 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

38.1.3. በመሬት ውስጥ የሚዘረጉ የኤላክትሪክ መሥመሮች በኢትዮጵያ የሕንፃ ኮዴ


እና ስታንዲርዴ በተቀመጡት የአሠራር ሥርዓቶች መሠረት ይሆናሌ፣
38.1.4. ትሊሌቅ የቁፋሮ እና የመሬት ውስጥ ሥራዎች ሲከናወኑ የዕሇት ከዕሇት
ቁጥጥር እና ክትትሌ በተቆጣጣሪ መሏንዱሱ መዯረግ ይኖርበታሌ፣
38.2. የቁፋሮ ሥራ
38.2.1. ማንኛውም የቁፋሮ ሥራ ከመጀመሩ በፊት ከዚህ በታች የተመሇከቱት
ሁኔታዎች መረጋገጥ አሇባቸው፣
ሀ) የሚፈሇገው የቁፋሮ ሥራ በሚገባ የታቀዯ እና የአቆፋፈር ዘዳው በግሌጽ
ተሇይቶ የተቀመጠ መሆን ይኖርበታሌ፣
ሇ) የመሬቱ የተፈጥሮ ሁኔታ በተገቢው ባሇሙያ ተመርምሮ መታወቅ
ይኖርበታሌ፣
ሏ) የሚካሄዯው የቁፋሮ ሥራ በአካባቢው ሊይ የሚገኙትን ሕንፃዎች፣ መንገድች
እና ላልች የመሠረተ ሌማት አውታሮችን የማይጎዲ መሆኑን ማረጋገጥ
ያስፈሌጋሌ፣
መ) በቁፋሮ ወቅት አዯጋ ሉያስከትለ የሚችለ የውሃ መስመሮች፣ ከመሬት በታች
የቆሻሻ መውረጃ መስመሮች ወይም ቱቦዎች፣ እና የኤላክትሪክ
ማስተሊሇፊያዎች በሚመሇከተው አካሌ ቁጥጥር እና ክትትሌ የሚዯረግባቸው
መሆኑን ማረጋገጥ ይገባሌ፣
ሠ) ቁፋሮ የሚካሄዴበት ቦታ በጎጂ ኬሚካልች ወይም ጉዲት ሉያመጡ በሚችለ
አዯገኛ ቁሶች ያሇመበከለ በሚመሇከተው አካሌ መረጋገጥ ይኖርበታሌ፣
ረ) የተቆፈሩ ጉዴጓድች ጎን በሠራተኞች ሊይ ጉዲት እንዲያስከትለ ከከባዴ ዝናብ፣
ከመሬት መንሸራተት እና ከፈንጂዎች መፈንዲት በኋሊ በተገቢው ባሇሙያ
ቁጥጥር እና ክትትሌ ሉዯረግሊቸው ይገባሌ፣
ሰ) የተቆፈረውን ጉዴጓዴ እንዱናዴ ወይም እንዱንሸራተት የሚያዯርጉ ከባዴ
መሣሪያዎች እና ማሽነሪዎች እንዱሁም የማምረቻ ተቋማት በአካባቢው
መቀመጥ ወይም መተከሌ አይኖርባቸውም፣
ሸ) እግረኞች እና ተሸከርካሪዎች የተቆፈረው ጉዴጓዴ ውስጥ እንዲይገቡ የመከሇያ
አጥሮች እና የማስጠንቀቂያ ማስታወቂያዎች ተዘጋጅተው መተከሌ
ይኖርባቸዋሌ፣
38.2.2. ከሚቆፈረው ቦታ በቅርብ ርቀት እስከ ሁሇት ሜትር የሚገኙ ዛፎች፣ ቋጥኞች
እና ላልች ቁሶች የቁፋሮው ሥራ ከመጀመሩ በፊት መነሳት ወይም መወገዴ
ይኖርባቸዋሌ፣
38.2.3. ማንኛውም ሠራተኛ ከ1 ሜትር በሊይ ጥሌቀት ባሇው ቁፋሮ ውስጥ እንዱገባ
የሚፈቀዴሇት፣

51 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

ሀ) የተቆፈሩ ጉዴጓድች ጎን አዯጋ እስከማያስከትሌ ቦታ ዴረስ እንዱያዘነብለ


ሲዯረግ፣
ሇ) በተቆፈረው ጉዴጓዴ ጎኖች ብረቶችን በመትከሌ፣ ዴጋፎችን በመስራት
ወይም ወሽመጦችን ወይም ቦዮችን በመስራት ጥበቃ ሲዯረግሊቸው እና
ሏ) ሠራተኞች በላልች አስተማማኝ ዘዳዎች የተጠበቁ ሆነው ሲገኙ ብቻ
ይሆናሌ፣
38.2.4. በሚቆፈረው ቦታ አቅራቢ የሚገኙ የሕንፃዎች መሠረቶች ሉሸረሸሩ ይችሊለ
ተብል ሲገመት የቁፋሮው ሥራ በአጫጭር ክፍሌፋዮች እንዱሰራ እና
የህንፃዎቹ ግዴግዲዎች በአስተማማኝ ሁኔታ መዯገፍ ወይም መታሰር
ይኖርባቸዋሌ፣
38.2.5. ሠራተኞች ከ1.2 ሜትር በሊይ ጥሌቀት ባሊቸው የተቆፈሩ ጉዴጓድች ውስጥ
ሲገቡ በቅርብ ርቀት በሚገኙ ቦታዎች መሰሊልች እንዱኖሩ መዯረግ
ይኖርበታሌ፣ መሰሊልቹ ከተቆፈረው ጉዴጓዴ የታችኛው አካሌ ጀምሮ ከጉዴጓደ
አናት በሊይ ከ90 ሳ.ሜ ባሊነሰ ከፍታ መዘርጋት ይኖርበታሌ፣
38.2.6. በተቆፈሩ ጉዴጓድች ውስጥ የሠራተኞችን መውዯቅ ሇመከሊከሌ ጉዴጓድቹ
አስተማማኝ በሆኑ ዴጋፎች ወይም ማገጃዎች መከሇሌ አሇባቸው፣
38.2.7. በቁፋሮ ወቅት ተንቀሳቃሽ መሣሪዎችን መጠቀም አስፈሊጊ ሆኖ ሲገኝ
መሣሪዎቹ ከመንዯርዯራያዎች ሊይ ተንሸራተው እንዲይወዴቁ
በመንዯርዯረያዎቹ ሊይ ጠርዞች መሠራት ይኖርበታሌ፣
38.3. በተቆፈሩ ጉዴጓድች ውስጥ ሇመግባት እና ከቁፋሮው የሚወጡ ማቴሪያልችን ሇማስወገዴ
ሲፈሇግ ቀጥል በተመሇከተው መሠረት ይሆናሌ፣
38.3.1. ወዯ ተቆፈሩ ጉዴጓድች ሇመግባት የሚያገሇግለ መረማመጃዎች፣
ሀ) ከጠንካራ ጣውሊ ወይም ሊሜራ ወይም ተመሣሣይ ጥንካሬ ካሊቸው ቁሳቁስ
የተሰሩ ሆነው ከ60 ሳ.ሜ ያሊነሰ ስፋት ሉኖራቸው ይገባሌ፣
ሇ) ከዴሌዴሌ በሊይ ከ1.2 ሜትር በሊይ ጥሌቀት ካሊቸው ከሇሊ ወይም አጋጅ
ዴጋፎች መሰራት ይኖርበታሌ.
ሏ) ዴሌዴልቹ በስዴስት ሜትር ቁመት ውስጥ ከአንዴ የበሇጡ ሆነው ሲገኙ
መረማመጃዎቹ በችካልች መጠናከር ይኖርባቸዋሌ፣
38.3.2. ማንኛውም በቁፋሮ ሥራ ሊይ የተሰማራ ሠራተኛ ከቁፋሮው የወጣውን ማቴሪሌ
ከተቆፈሩ ጉዴጓድች ጠርዝ ጀምሮ በ1.2 ሜትር ርቀት ውስጥ ማከማቸት
አይኖርበትም፣
38.3.3. ከተቆፈሩ ጉዴጓድች ውስጥ የወጡትን ማቴሪልች ሇማስወገዴ ጥቅም ሊይ
የሚውለ የማዘሇያ ዕቃዎች ወይም ባሌዱዎች የመዯገፊያ አካሊቸው
እንዲይነቀለ ተገቢው ጥንቃቄ መዯረግ ይኖርበታሌ፣

52 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

39. ስሇ ኬሚካልች፣ ፈንጂዎች እና መርዛማ ቁሳቁሶች

39.1. ኬሚካልች

39.1.1. በግንባታ ቦታ ሊይ በሠራተኛው ጤናና ዯህንነት ሊይ አዯጋ ሉያስከትለ የሚችለ


ኬሚካሊዊ ቁሶች በየጊዜው ሉመረመሩ እና ክትትሌ እና ቁጥጥር ሉዯረግባቸው
ይገባሌ፣

39.1.2. በሥራ ቦታ ሊይ ጥቅም ሊይ የሚውለ ኬሚካሊዊ ቁሶች በተቻሇ መጠን አዯጋ


ሉያዯርሱ በማይችለ ተሇዋጭ ቁሶች እንዱተካ ማዴረግ ያስፈሌጋሌ፣

39.1.3. አዯጋ ሉያዯርሱ የሚችለ ኬሚካሊዊ ቁሶች በአንዴ የሥራ ቦታ የሚገኙ ከሆነ
በሠራተኞች ጤንነት ሊይ ጉዲት እንዲይዯርስ ሇመከሊከሌ የሚያስችለ ርምጃዎች
መወሰዲቸው መረጋገጥ ይኖርበታሌ፣ የሚወሰደት ርምጃዎች፣

ሀ) የሥራ ቦታን በተስማሚ ሁኔታ ዱዛይን ማዴረግ እና ሥራው ዙሪያውን


ዝግ በሆነበት ሁኔታ እንዱሰራ ወይም እንዱከሇሌ ማዴረግ፣

ሇ) ሇአዯጋ የሚጋሇጡትን ሠራተኞች ወይም ሇአዯጋ የሚያጋሌጠው ሥራ


የሚሰራበትን ጊዜ መቀነስ፣

ሏ) የነፍስ ወከፍ የመከሊከያ አሌባሳትን መጠቀም.


መ) ተቀጣጣይ እና አንፀባራቂ ቁሶችን እንዱሁም ሇመገሌገያነት የሚውለ
ኬሚካልችን ከሥራ ቦታ አካባቢ ማራቅ የመሳሰለትን ያካትታሌ፣
39.2. ስሇ ፈንጂዎች

39.2.1. በሥራ ቦታ ጥቅም ሊይ የሚውለ ፈንጂዎች በሚመሇከተው አካሌ ተቀባይነት


ያሇው ካሌሆነ በስተቀር ጥቅም ሊይ ሉውሌ አይችሌም፣
39.2.2. ማናቸውም በግንባታ ሥራ ሊይ ፈንጂ የማፈንዲት ሥራዎች መከናወን
የሚችለት በፈንጂ ተቆጣጣሪ አካሊት በሚወጡ መመሪያዎች እና ዯንቦች
መሠረት ይሆናሌ፣
39.2.3. የፈንጂ ማፈንዲት ሥራዎች በሚከናወኑበት ጊዜ የፈንጂ ተቆጣጣሪ ባሇሙዎች
ተገቢውን ቁጥጥር ማዴረግ ይኖርባቸዋሌ፣

39.3. መርዛማ (toxic) ቁሳቁሶች

በግንባታ ሥራዎች ሊይ ጥቅም ሊይ የሚውለ ነገር ግን ሇጤና ጏጂ የሆኑትን እንዯ


ሲሚንቶ፣ ሊይም፣ የምስጥ ማጥፊያ ኬሚካሌ፣ ቶክሲክ የሆኑ ቀሇሞች፣ ፖሉሽ
(ማፅጂያ) ማዴረጊያ አሲዴ፣ የሆኑትን ቁሳቁሶች አጠቃቀም እና አያያዝ ሊይ በቂ
ጥንቃቄ መዯረግ አሇበት፤

53 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

40. ስሇ አሌባሳት

40.1. በማንኛውም በግንባታ ቦታ ሊይ የተሰማራ ሠራተኛ ከዚህ በታች የተመሇከቱትን የግንባታ


ቦታ የአዯጋ መከሊከያ አሌባሳት መጠቀም ይኖርበታሌ&

40.1.1. የጭንቅሊት መከሊከያ ቆብ፣


40.1.2. የሥራ ጫማ፣
40.1.3. የሥራ ሌብስ ማዴረግ ይኖርበታሌ፣
40.2. ማንኛውም በግንባታ ቦታ ሊይ ጉብኝት የሚያዯርግ ሰው የጭንቅሊት መከሊከያ ቆብ
ማዴረግ ይኖርበታሌ፣

40.3. ማንኛውም የሕንፃ ግንባታ አሠሪ በአንቀፅ 40 ንዐስ አንቀጽ 40.1 እና 40.2
የተመሇከተቱትን አሌባሳት በሥራ ቦታው ሊይ እንዱገኙ እና ሠራተኞችም የማዴረግ
ግዳታ አሇበት፣

40.4. ማንኛውም አሠሪ በሥሩ የሚተዲዯሩ ሠራተኞች በአንቀፅ 40 በንዐስ አንቀጽ 40.1
የተመሇከቱትን አሌባሳት በሥራ ቦታቸው ሊይ መጠቀማቸውን የማረጋገጥ ሃሊፊነት
አሇበት፣

40.5. በማንኛውም ሥራ ቦታ ሊይ ሠራተኞች ሇግሌ ንብረቶቻቸው ማቆያ የሚያገሇግሌ ቁም


ሳጥን ሇእያንዲንደ ሠራተኛ በአሠሪው ሉዘጋጅሇት ይገባሌ፣

41. የእሣት አዯጋ ስሇ መከሊከሌ

41.1. ስሇ የእሳት አዯጋ መከሊከያ መሣሪዎች

41.1.1. ሁለም (አውቶማቲክ መርጫ መከሊከያ መሣሪያ የተገጠመሊቸውን ጨምሮ)


የሥራ ቦታዎች ከጥንቃቄ ጉዴሇት የሚከሰቱ እሳቶችን ሇመከሊከሌ እና
ሇማጥፋት የሚያስችለ ከቦታ ወዯ ቦታ የሚንቀሳቀሱ የእሳት ማጥፊያ
መሣሪያዎች ሉኖራቸው ይገባሌ፣
41.1.2. እነዚህ ከቦታ ወዯ ቦታ የሚንቀሳቀሱ የእሳት ማጥፊያ መሣሪያዎች ሙለ
ሇሙለ ተሞሌተው እና አገሌግልት መስጠት በሚያስችሊቸው ሁኔታ
ተዘጋጅተው በተመዯበሊቸው ቦታ ሊይ መቀመጥ ይኖርባቸዋሌ፣
41.1.3. አገሌግልት ሊይ የሚውለ የእሳት ማጥፊያ መሣሪያዎች ሥሌጣን ባሇው አካሌ
ፈቃዴ የተሰጣቸው መሆን ይገባቸዋሌ፣
41.1.4. የእሳት ማጥፊያ መሳሪያዎች የእሳት አዯጋ በሚፈጠርበት ጊዜ ሉዯረስባቸው
በሚችለ ግሌጽ እና ከመሰናክሌ ነፃ በሆኑ አካባቢዎች በሚገኙ መስቀያዎች
ወይም ዴጋፍ ባሊቸው ማስቀመጫዎች ሊይ መሰቀሌ ወይም መቀመጥ
ይኖርባቸዋሌ፣

54 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

41.1.5. የእሳት ማጥፊያ መሣሪዎች በተመዯበሊቸው ቦታ መገኘታቸውን፣ በአካሊቸው


ሊይ የዯረሰ ጉዲት መኖሩን እና አገሌግልት ሇመስጠት በሚያስችሌ ሁኔታ ሊይ
መገኘታቸውን ሇማረጋጥ የሚያስችሌ ምርመራ ከአንዴ ዓመት ባሊነሰ ጊዜ
ውስጥ መሣሪያዎቹ በሚቀመጡበት ወይም በሚሰቀለበት ቦታ ሉዯረግሊቸው
ይገባሌ፣
41.1.6. የእሳት አዯጋ ማጥፊያ መሣሪያዎች በሚቀመጡበት ወይም በሚሰቀለበት ቦታ
የመሣሪያዎቹ ዓይነት፣ የሚሰጡት አገሌግልት እና በትክክሌ መጠቀም
የሚያስችለ መመሪያዎች በሚታዩ እና በቀሊለ በሚነበቡበት ሁኔታ ተጽፈው
መሇጠፍ ይኖርባቸዋሌ፣
41.2. ስሇ እሳት አዯጋ ማምሇጫ መንገድች
41.2.1. ማንኛውም ሕንፃ በእሳት አዯጋ ጊዜ ሠራተኞች እንዱያመሌጡ የሚያስችሎቸው
መንገድች ሉኖሩት ይገባሌ፣
41.2.2. በማንኛውም ህንፃ እያንዲንደ ፎቅ ሊይ በተሇያዩ አቅጣጫዎች የተዘጋጁ ሁሇት
የእሳት አዯጋ ማምሇጫ መንገድች ሉኖሩት ይገባሌ፣
41.2.3. ሁለም የእሳት አዯጋ ማምሇጫ መንገድች በተገቢው መንገዴ ጥበቃ
የተዯረገሊቸው እና ማንኛውም እንቅስቃሴ ከሚገዴቡ ወይም ከሚያውኩ
መሰናክልች ነፃ መሆን አሇባቸው፣
41.2.4. ተንሸራታች ከሆኑ በሮች በስተቀር ሁለም የሕንፃው በሮች ወዯ ውጭ
እንዱከፈቱ ሆነው መሰራት ይኖርባቸዋሌ፣
41.2.5. ሠራተኞችን ከሕንፃው ውስጥ ወይም ሕንፃው ከሚገኝበት ግቢ ሇመውጣት
የሚስችለ በሮች በቀሊለ እንዲይከፈቱ በሚያዯርጋቸው ሁኔታ መቆሇፍ ወይም
መታሰር የሇባቸውም፣
41.2.6. በማናቸውም ክፍልች ውስጥ የሚከማቹ ዕቃዎች በክፍለ ውስጥ የሚሰሩ
ሠራተኞች የእሳት አዯጋ በሚፈጠርበት ወቅት ሇማምሇጥ የሚያስችሊቸው ነፃ
የመተሊሇፊያ መንገዴ እንዱኖር በሚያስችሌ ሁኔታ መዘጋጀት ወይም
መዯራጀት ይኖርባቸዋሌ፣
41.2.7. ማንኛውም በሕንፃ ውስጥ የሚገኝ ሠራተኛ በእሳት አዯጋ ጊዜ ሇማምሇጥ
የሚያስችሇውን መንገዴ እና በአዯጋ ጊዜ መከተሌ ስሇሚኖርበት ስርዓት
ተገቢው ሥሌጠና ማግኘት ይኖርበታሌ፣
41.3. ስሇ ተቀጣጣይ ቁሳቁሶች
41.3.1. የተቀጣጣይነት ባህርይ ያሊቸው የግንባታ ቁሳቁሶች ሇእሳት በሚጋሇጡ ቦታዎች
መከማቸት አይኖርባቸውም፣
41.3.2. በግንባታ ሥራ ውስጥ በቀሊለ በእሳት የሚቀጣጠለ ቁሶችን ወይም ፈሳሾችን
መጠቀም አስፈሊጊ ሆኖ ሲገኝ፣

55 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

ሀ) ተቀጣጣይ ነገሮች እንዲይቀጣጠለ ሇመከሊከሌ የሚያስችሌ ቁጥጥር እና


ክትትሌ ሉዯረግባቸው ይገባሌ፣
ሇ) ተቀጣጣይ ቁሶችን ሇመሸከም፣ ሇማስተሊሇፍ እና ሇማከማቸት የሚያገሇግለ
የመያዣ ዕቃዎች በጥንቃቄ መጠበቅ እና መታሰር ይኖርባቸዋሌ፣

42. ስሇ የመጀመሪያ እርዲታ አሠጣጥ

42.1. በማንኛውም የሥራ ቦታ ሊይ የመጀመሪያ የእርዲታ አገሌግልት መስጫ ቁሳቁስ ክፍሌ


በአሰሪው መዯራጀት ይኖርበታሌ፣
42.2. በሥራ ቦታ ውስጥ የመጀመሪያ የህክምና መስጫ ቦታን የሚያመሇክቱ ምሌክቶች በግሌፅ
በሚታዩ ቦታዎች መሇጠፍ ወይም መተከሌ ይኖርበታሌ፣
42.3. በሥራ ቦታ ሊይ ጉዲት የዯረሰበት ማኝኛውም ሠራተኛ በሥራ ሊይ የዯረሰበትን አዯጋ
ወይም ጉዲት በተመሇከተ አግባብ ባሇው መ/ቤት ተዘጋጅቶ በተፈቀዯ ፎርም መመዝገብ
ይኖርበታሌ፣ አሠሪውም በሠራተኛው ሊይ የዯረሰው ጉዲት መመዝገቡን የማረጋገጥ እና
የምዝገባ ዝርዝሩን ወዯ ሚመሇከተው አካሌ የማስተሊሇፍ ግዳታ አሇበት፣
42.4. ማንኛውም አሠሪ በሥራ ቦታ ሊይ በከባዴ ሕመም ወይም አዯጋ የተጎዲን ሠራተኛ ወዯ
ሕክምና ተቋም የመውሰዴ ሃሊፊነት አሇበት፣
42.5. በግንባታ ቦታዎች ሇዴንገተኛ አዯጋ አገሌግልት የሚሠጡ የሕክምናና የአምቡሊንስ
አገሌግልት ተቋማት አዴራሻዠው መመሌከት አሇባቸው፣

43. ስሇ አዯጋ ማምሇጫ መንገድች

43.1. ማናቸውም የሥራ ቦታዎች ሇሥራው እንዯየሥራው አካባቢ ተገቢ የሆኑ እና ከአዯጋ
የተጠበቁ የመግቢያ እና የመውጪያ መንገድች ሉኖራቸው ይገባሌ፣
43.2. በሥራ ቦታ የሚገኙ ሠራተኞች፣ መሣሪያዎች እና ላልች ቁሳቁሶች ከአዯጋ በተጠበቀ
ሁኔታ ሉንቀሳቀሱ በሚችለበት ሁኔታ መዘጋጀት አሇባቸው፣
43.3. በአዲራሾች ወይም በላልች ክፍልች የሚገኙ መተሊሇፊያዎች እና በየሕንፃው ውስጥ
ከክፍሌ ወዯ ክፍሌ ሇመዘዋወሪያ ወይም ሇመውጫ እና መግቢያ የሚያገሇግለ
መተሊሇፊያዎች እንዯአስፈሊጊነቱ በወሇሌ ምሌክቶች እንዱሇዩ መዯረግ ይኖርበታሌ፣
43.4. ዴንገተኛ አዯጋ በሚፈጠርበት ወቅት እና መዯበኛ የመውጫ መንገድች አዯገኛ ሆነው
ሲገኙ ወይም ከአገሌግልት ውጭ ሆነው ሲገኝ ሇማምሇጥ የሚያስችለ የዴንገተኛ አዯጋ
ማምሇጫ ዘዳዎች በቅዴሚያ ሉዘጋጁ ይገባሌ፣
43.5. የአዯጋ መውጫ በሮች ወይም መንገድች ፈጣን የመውጫ አገሌግልት እንዱሰጡ
በሚያስችሌ ሁኔታ ሉዘጋጁ፣ ምሌክት ሉዯረግባቸው እና ብርሃን ሉኖራቸው ይገባሌ፣
43.6. የአዯጋ ጊዜ መውጫ በሮች መከፈት የሚኖርባቸው የበሮቹ ውዝዋዜ በሚፈሌገው የቦታ
ስፋት ወዯ ያዙ ወሇልች እና የዯረጃ ማረፊያዎች በኩሌ ሆኖ ወዯ ሁሇቱ ተቃራኒ
አቅጣጫዎች የሚወዛወዙ በሮች ሲገጠሙ አሳሌፎ ሇማየት በሚያስችሌ ክፍተት መሆን
ይገባቸዋሌ፣
56 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

44. ስሇ ሠራተኞች እና የሥራ ቦታዎች ዯህንነት አጠባበቅ

44.1. የሠራተኞች ዯህንነት

44.1.1. የታወቀ አካሊዊ ወይም አዕምሯዊ ችግር ያሇበት ሰው በግንባታ ሥራ ሊይ


እንዱመዯብ መዯረግ የሇበትም፣
44.1.2. ማንኛውም የግንባታ አሰሪ ወይም ተቆጣጣሪ ወይም ሠራተኛ በሰዎች ጤንነት
እና ዯህንነት ሊይ አዯጋ በሚያስከትሌ ሁኔታ አስካሪ መጠጦች ጠጥቶ ከተገኘ ወዯ
ሥራ ቦታ መግባት ወይም ሥራው ወዯሚገኝበት ቦት ሊይ መቆየት አይፈቀዴም፣
44.1.3. ማንኛውም በሥራ ቦታ ሊይ የሚገኝ ሠራተኛ በሠራተኞች ሊይ አዯጋ ሉያስከትሌ
በሚችሌ መሌኩ እንዯ ግብግብ፣ አሊስፈሊጊ ሩጫ እና ዝሊይ እንዱሁም ቀሌድችን
በሰዎች ሊይ መሞከር ወይም በላሊ ተመሳሳይ ረብሻ ሊይ መሳተፍ የሇበትም፣
44.1.4. ማንኛውም ሠራተኛ በሥራ ቦታው ሊይ ዯህንነቱን እና ጤንነቱን ሇመጠበቅ
የተሰጡትን መሣሪያዎች በአግባቡ መያዝ እና መጠቀም ይኖርበታሌ፣
44.1.5. አሠሪው የሠራተኞቹ ዯህንነት እና ጤንነት ሉያስጠብቁ የሚችለ የመከሊከያ
መሣሪያዎች እና ላልች አሌባሳት እንዱያገኙ ማዴረግ እና በስራ ሊይ
መዋሊቸውን ማረጋገጥ ይገባዋሌ፣
44.2. የሥራ ቦታዎች ዯህንነት

44.2.1. ማንኛውም አሠሪ የሥራ ቦታዎች በሠራተኞች ዯህንነት እና ጤንነት እንዱሁም


በሕብረተሰቡ እና በአካባቢው ሊይ ጉዲት እንዲያስከትለ ማዴረግ ይኖርበታሌ፣
44.2.2. አሠሪው በሁለም የሥራ ቦታዎች የዯህንነት መጠበቂያ ሥነ-ስርኣቶች በሥራ
ሊይ መዋሊቸውን በየጊዜው ማረጋገጥ ይኖርበታሌ፣
44.2.3. ማንኛውም የሥራ ቦታ ከቆሻሻ የፀዲ እና በጽዲት የሚጠበቅ መሆን ይኖርበታሌ፣
44.2.4. ማንኛውም የሥራ ቦታ ሇወንድች እና ሴት ሠራተኞች መገሌገያ የሚሆኑ እና
በተሇያየ ቦታ የተገነቡ ጊዜያዊ የመታጠቢያ እና የንፅህና መጠበቂያ አገሌግልት
መስጠት የሚችለ ክፍልች ሉኖሩት ይገባሌ፣
44.2.5. ማንኛውም የሥራ ቦታ ከመንግስት ዋና ምንጭ ወይም በሚመሇከተው አካሌ
ፍቃዴ ካገኘ ላሊ የተሇየ ምንጭ የተገኘ በቂ እና ሇጤና ተስማሚ የሆነ የመጠጥ
ውሃ ሉኖረው ይገባሌ፣
44.2.6. በሥራ ቦታዎች የሚገኙ ሇእሣት አዯጋ እና ሇበሽታ የሚያጋሌጡ ዯረቅ ቆሻሻዎች
በወቅቱ መወገዴ አሇባቸው፣
44.2.7. በግንባታው አካባቢ ብክሇት እንዲይከሰት ጊዜያዊ የፍሳሽ ማከማቻ እና ማስወገጃ
መዘጋጀት አሇበት፣
44.2.8. ህዝብ በሚተሊሇፍበት መንገዴ የሚከማች የግንባታ ቁሳቁስ ከከተማው አስተዲዯር
ፈቃዴ ካሌተሠጠ በስተቀር ማከማቸት አይፈቀዴም፣

57 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

44.2.9. ከሀምሣ እና ከዚያ በሊይ ቁጥር ያሊቸው ሠራተኞች በሚሠሩባቸው ማናቸውም


የሥራ ቦታዎች የዯህንነት እና የጤንነት ሁኔታዎችን የሚከታተሌ የዯህንነት
መኮንን ሉኖር ይገባሌ፣ የዯህንነት መኮንኑ፣
ሀ) የሥራ ቦታ የዯህንነት እና ጤንነት አጠባበቅ የሙያ ሥሌጠና የተሰጠው
ሉሆን ይገባሌ፣
ሇ) ከሥራ ተቆጣጣሪዎች ጋር በመመካከር በአሠሪው የተቀመጡትን የዯህንነት
እና ጤንነት ተግባራትን ያከናውናሌ፣ በሠራተኞች መተግበሩንም
ይቆጣጠራሌ፣

45. የሚዯርሱ አዯጋዎችን ስሇ መመዝገብ እና ማሳወቅ

45.1. ማንኛውም ሠራተኛ በሥራ ቦታ ሊይ የዯረሰበትን አዯጋ ወይም የዯረሰበትን አዯገኛ ሁኔታ
ሇአሰሪው ወይም ሇተቆጣጣሪው ወዱያውኑ ማሳወቅ ይኖርበታሌ፣

45.2. በሥራ ምክንያት የሚዯርሱ አዯጋዎች እና በሥራ ምክንያት የሚመጡ በሽታዎች


እንዱሁም አዯገኛ ክስተቶች ተመዝግበው ሇዚሁ ሥራ በተመዯበ ሰው በአግባቡ መያዝ
ይኖርባቸዋሌ፣

45.3. በሥራ ቦታ ሊይ ተመዝግበው የተያዙ መረጃዎች ተጠብቀው የሚቆዩበት ጊዜ ቢያንስ


ከ10 ዓመት ቢበዛ ዯግሞ ከ20 ዓመት መብሇጥ የሇበትም፣

45.4. ማንኛውም በሥራ ቦታ ሊይ የሚዯርስ አዯጋ በ3 ቀናት ውስጥ ሇሚመሇከተው አካሌ


ሪፖርት መዯረግ አሇበት፣ ሪፖርቱ የሚከተለትን የሚካትት ይሆናሌ፣

45.4.1. የአዯጋውን መፈጠር እና የአዯጋውን ባህሪይ ዓይነት፣


45.4.2. አዯጋው የዯረሰብትን ጊዜ እና ቦታ፣
45.4.3. አዯጋው የዯረሰበት ሠራተኛ ሙለ ስም እና አዴራሻ፣
45.4.4. የአሠሪው ዴርጅት ሙለ ስም እና አዴረሻ፣
45.4.5. ጉዲት የዯረሰበት ሠራተኛ የህክምና እርዲት ማግኘት ያሇማግኘቱን፣ ካገኘ
ሕክምና ያዯረገሇትን ሏኪም ስምና አዴራሻ፣
45.5. አዯጋው የሞት አዯጋን የሚስከትሌ ሆኖ ሲገኝ በስሌክ ወይም በማናቸውም ላልች
የመገናኛ ዘዳዎች አዯጋው ሇሚመሇከተው አካሌ ሪፖርት መዯረግ ይኖርበታሌ፣

አምስት
የውሃ አቅርቦት እና ሳኒቴሽን
46. የውሃ አቅርቦት

46.1. ማንኛውም ህንጻ ሇተገሌጋዩ በቂና ንጹህ የውሃ አቅርቦት እንዱኖረው ተዯርጎ መሰራት
አሇበት፣

58 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

46.2. በቂ የውሃ አቅርቦት እና ስርጭት ማሇት ሇእያንዲንደ ሰው ሇመጠጥ፣ ሇገሊ መታጠቢያ፣


ሇሌብስ እና መገሌገያ እቃዎች ማጠቢያ፣ ሇምግብ ማዘጋጃ፣ ሇመጸዲጃ ቤት አገሌግልት፣
ሇአትክሌት ማጠጫ የሚበቃ ሉሆን ይገባሌ፣
46.3. ሇሰዎች አገሌግልት የሚውሌ የማንኛውም ህንጻ የውሃ አቅርቦት እና ጥራት አገሪቱ
የተቀበሇቻቸውን አሇም አቀፍ ስታንዯርድች ያሟሊ መሆን ይኖርበታሌ፣
46.4. ሇምዴብ ሏ ህንጻ ተጠቃሚዎች የሚውሌ የተጠቃሚውን ፍጆታ ሉያሟሊ የሚችሌ
የውሃ አቅርቦትና ሇመጠባበቂያ የሚውሌ በቂ የውሃ መከማቻ ሉኖረው ይገባሌ፣
46.5. ሇሁለም የህንጻ ምዴቦች የሚዘጋጁ የውሃ አቅርቦት መስመሮች ዱዛይኖች እና
የመጠቀሚያ ቁሳቁሶች ቁጠባዊ የውሃ አጠቃቀምን መሰረት ያዯረጉ መሆን አሇባቸው፣
46.6. የውሃ መጠራቀሚያ ገንዲዎችና የስርጭት መስመሮች ሇቁጥጥርና ሇጽዲት ተዯራሽ ሆነው
መገንባት አሇባቸው፣
46.7. የውሃ አቅርቦት ሳኔቴሽን የግንባታ እና ስርጭት ዘዳዎች በኢትዮጵያ የህንጻ ኮዴ
ስታንዲርዴ እና በውሃና ፍሳሽ አገሌግልት ባሇስሌጣን መስፈርት ሉከናወን ይገባሌ፣

47. የፍሳሽ ቆሻሻ አወጋገዴ

47.1. አንዴ ግንባታ በሚካሄዴበት አቅራቢያ የቆሻሻ ፍሳሽ ማስወገጃ መስመር ካሇ የከተማው
መስተዲዴር ወይም የሚመሇከተው አካሌ በማስፈቀዴ የሚገነባውን ሕንጻ የቆሻሻ መስመር
ከአካባቢው የፍሳሽ ማስወገጃ መስመር ጋር መገናኘት ይችሊሌ ፣
47.2. አንዴ ግንባታ በአካባቢው የቆሻሻ ፍሳሽ ማስወገጃ መስመር ከላሇ በግቢ ውስጥ ፍሳሽን
ሇማስወገዴ ተቀባይነት ባሇውና የሚመሇከታቸውን አካሊት መስፈርቶች እንዱያሟሊ
ተዯርጎ መሰራት አሇበት፣
47.3. የቆሻሻ ፍሳሽ ማስወገጃ መሥመር በአዋሳኝ መንገዴ ሊይ የሚገኝ ከሆነ በአቅራቢያው ባሇ
ላሊ መንገዴ ሊይ ከሚገኝ መሥመር ጋር መገናኘት ይችሊሌ፣
47.4. የቆሻሻ ፍሳሽ ማስወገጃ ገንዲ ፍሳሹን ወዯ አፈር ውስጥ እንዲይሰርግ ወይም እንዲያሳሌፍ
ሆኖ መገንባት አሇበት፣
47.5. በአዋሳኝ መንገዴ የቆሻሻ ፍሳሽ መሥመር ከላሇ ወይም የቦታ ተፈጥሮአዊ ተዲፋት የህንጻ
አቀማመጥ የማይፈቅዴ ከሆነ ዯረጃውን የጠበቀ የፍሳሽ ማስወገጃ ጉዴጓዴ /ሲስፑሌ/
ሴፕቲክ ታንክ የውስጥ ጉዴጓዴ ገጽ ከማንኛውም ወሰን 150 ሴ.ሜ. ርቆ በይዞታ ውስጥ
መገንባት ይችሊሌ፡፡ ሆኖም የታችኛውና የሊይኛው ሶላታ አርማታ እንዱሁም ግዴግዲው
ውሀ የሚያሰርግ ሆኖ የተሰራና የመዋቅር ዱዛይኑ ከቀረበና በሚመሇከተው አካሌ
ከተፈቀዯ ከወሰን አስከ 50 ሳ.ሜ ተጠግቶ መስራት ይቻሊሌ፣
47.6. የቆሻሻ ፍሳሽ ማስወገጃ ገንዲ ማስተንፈሻ ቱቦ መውጫ ከወሰን በአንዴ ሜትር ርቀት
መተከሌ አሇበት፣

59 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

48. የጎርፍ ውሀ ወይም የዝናብ ውሃ አወጋገዴ

48.1. ማንኛውም ባሇይዞታ በግቢው ውስጥ የሚፈጠርን የዝናብ ውሀ በአቅራቢያው ወዯሚገኝ


የጎርፍ ውሀ ማስወገጃ መስመር ማገናኘት አሇበት፣
48.2. ሇጎርፍ አዯጋ በተጋሇጡ ቦታዎች የሚከናወን ግንባታ የጎርፍ መከሊከያ ያሇው ሆኖ
መገንባት አሇበት፣
48.3. ወሰን ተጠግቶ የሚሰራ ቤት ጣራ ፍሳሽ ወዯራስ ይዞታ አቅጣጫ መሆን አሇበት፡፡
የጣራውን ፍሳሽ ወዯ ወሰንተኛው አቅጣጫ አዴርጎ ሇመገንባት ማንኛውንም የጣራ
ፍሳሽና ጠፈጠፍ እንዱከሊከሌ ተዯርጎ ከተሰራ 60 ሳ.ሜ ከፍታ ባሇው መሸፈኛ ግዴግዲው
ተከሌል መሰራት አሇበት፣
48.4. የዝናብ ውሀ አወጋገዴ ሥርዓት ውሃው በቀሊለ ሉወገዴ በሚችሌበትና ውሃ በማያቁርበት
ሁኔታ እና የወሰንተኛን ነባር ግንባታ ዯህንነት በሚጠብቅ መሌኩ መገንባት አሇበት፣
48.5. የዝናብ ውሃ ማስወገጃ በአዋሳኝ መንገዴ ሊይ ከሚገኝ ጎርፍ ማስወገጃ መረብ ጋር
መገናኘት አሇበት፡፡ ሆኖም ከቦታው ተፈጥሯዊ ተዲፋት አንፃር የሚዘረጉ የፍሳሽ
መስመሮች በመዲረሻ መንገዴ በኩሌ ሇማውጣት የማይቻሌ ከሆነ ፍሳሹ ሉሄዴ
በሚችሌበት በኩሌ ባሇ የተጎራባች ይዞታ አሳሌፎ ማገናኘት ይቻሊሌ፡፡ ይህም ፍሳሹን
ተቀብል ሊሳሇፈው ተጎራባች አመቺ በሆነ አቅጣጫ መሆን ያሇበት ሲሆን ከአንዴ ይዞታ
በሊይ አቋርጦ የማይሄዴ ከሆነ ስታንዲርደን ጠብቆ በአመሌካች ወይም አሳሊፊው ወጪ
ይገነባሌ፡፡ ከአንዴ ይዞታ በሊይ አቋርጦ የሚሄዴ ከሆነ እያንዲንደ ባሇይዞታ የየራሱን
ወጪ ይሸፍናሌ፣
48.6. ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ተጨማሪ ግንባታዎች በማዴረግ ተዲፋቱን ወዯ ራስ ይዞታ
በኩሌ በመቀየር ወይም በጥሌቀት በመቆፈር መስመሩን በራስ ይዞታ ሊይ መዘርጋት
ካሌተቻሇ በተጎራባች ይዞታ ማሳሇፍ ይቻሊሌ፡፡ ሆኖም በቦታው ሌዩ የመሬት አቀማመጥና
በአዋሳኝ ካለት ነባር ግንባታዎች ነባራዊ ይዘት ምክንያት በተናጠሌ መታየት
የሚኖርባቸውን ፍሳሽ መስመር ግንባታ ይዘት እና አቅጣጫ የህንፃ ሹሙ ውሳኔ
ይሰጣሌ፣

48.6.1. ከ50 ሳ.ሜ በታች ሙላት፣

48.6.2. ከ150 ሳ.ሜ ጥሌቀት እና ከ20 ሜትር ርዝመት በታች ቁፋሮ፣

48.7. አንዴ ይዞታ ብቻ አቋርጦ ሇሚሄዴ የዝናብ ውሃ ፍሳሽ መስመር ቢያንስ በ20 ሳ.ሜ
የኮንክሪት ቱቦ ወይም ቦይ መሰራት አሇበት፡፡ ከአንዴ ይዞታ በሊይ አቋርጦ ሇሚሄዴ
የቱቦው መጠን እንዯ ርዝመቱ የሚጨምር ይሆናሌ፡፡ ሆኖም መስመሩ በ2% ተዲፋት፣
በ40 ሳ.ሜ ጥሌቀት እና በየ25 ሜትር ርዝመት ወይንም በማንኛውም የመስመር እጥፋት
ሊይ የመቆጣጠሪያ ገንዲ እንዱኖረው ሆኖ መሰራት አሇበት፣
48.8. በተዲፋታማ ቦታ ሊይ የሚገኙ ቤቶች የዝናብ ውኃን አንደ ከላሊው ተቀብል የማስተሊሇፍ
ግዳታ ይኖርበታሌ፡፡

60 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

48.9. በዝናብ ውሃ መስመር ላሊ ቆሻሻ ፍሳሽ መሌቀቅ አይፈቀዴም፣ ከዝናብ ውሃ ጋር


በሚመጣ ቆሻሻ ምክንያት መስመሩን የማጽዲት ሃሊፊነት የአሳሊፊው ሲሆን ተቀባዩ
አሳሊፊውን ሇዚህ ጉዲይ ወዯ ግቢው እንዱገባ የመፍቀዴና የመስመሩን ዯህንነት የመጠበቅ
ግዳታ አሇበት፡፡
49. የኢንደስትሪ ዝቃጭ

49.1. ማንኛውንም የኢንደስትሪ ዝቃጭ በቅዴሚያ ሳይታከምና ጏጂ አሇመሆኑ በሚመሇከተው


ሳይረጋገጥ ወዯ ማንኛውም ፍሳሽ ማስተሊሇፊያ መሇቀቅ የሇበትም፣
49.2. ማንኛውም የኢንደስትሪ ዝቃጭ የሚያመነጭ ተቋም ወይም ዴርጅት አወጋገደን
በተመሇከተ ሇአካባቢ ባሇሥሌጣን ወይም ሇሚመሇከተው አካሌ ጥናቱን አቅርቦ ፈቀዴ
ማግኘት ይኖርበታሌ፣
49.3. የኢንደስትሪ ዝቃጮችን ሇማከምና ወዯ ማንኛውም የፍሳሽ ማስወገጃ ሇመሌቀቅ፣
ከሚመሇከተው አካሌ ፈቃዴ መገኘት አሇበት፣
49.4. የኢንደስትሪ ዝቃጮቹ ሇዚሁ ተብል በተዘጋጀ ቦታ መያዝና ጏጂነት ያሊቸው ንጥረ
ነገሮች ተጣርተው እና ታከመው መሇቀቅ ይኖርበታሌ፣
49.5. ዝቃጭ የሚያመነጩ ተቋማት በከተማው አስተዲዯርና በሚመሇከተው አካሌ የአካባቢ
ብክሇትን እንዲያስከትለ በየጊዜው ክትትሌና ቁጥጥር ሉዯረግባቸው ይገባሌ፣
50. የውሃ አሌባ ቆሻሻ ማስወገጃ

50.1. ከከተማው አስተዲዯር ወይም ከተሰየመው አካሌ መመሪያና ፈቃዴ ውጭ ማንኛውም ሰው


ውሃ አሌባ ቆሻሻዎችን በየትኛውም ሥፍራና መስመር ማስወገዴ ወይም እንዱወገዴ
ማዴረግ የሇበትም፤
50.2. የከተማው አስተዲዯር ውሃ አሌባ ቆሻሻ ማስወገጃ ዘዳዎችን የሕዝቡን ጤንነት በጠበቀ
ሁኔታ ጥቅም ሊይ እንዱውለ ይፈቅዲሌ፤
50.3. ኬሚካሌ ወይም ዝግ ቆሻሻ ማስወገጃ በሚኖርበት ጊዜ ቆሻሻውን ከዕቃው ሇማስወገዴ
በአስተዲዯሩ ተቀባይነት ባሇው አወጋገዴ ዘዳ መከናወን ይኖርበታሌ፡፡

51. የእሳት ማጥፊያ ተከሊ

51.1. ሇምዴብ ሇ እና ሏ ሕንፃዎች ሇእሳት አዯጋ መከሊከሌ የሚረደ መሣሪያዎች


የሚተከለበትን የሚያሳይ ኘሊን መቅረብና በሚመሇከተው አካሌ መፅዯቅ ይኖርበታሌ፣
51.2. የእሣት ማጥፊያ መሣሪያዎች ተከሊ በኘሊኑና በሥራ ዝርዝሩ መሠረት መከናወንና በተከሊ
ወቅትም ከትትሌ ሉዯረግበት ይገባሌ፣
51.3. የመሣሪያዎቹ ተከሊ እንዯተጠናቀቀ ፍተሻ መዯረግና መስራታቸው በሚመሇከተው አካሌ
መረጋገጥ ይኖርበታሌ፣
51.4. የእሣት ማጥፊያ መሣሪያዎቹ የጥራት ዯረጃ በሚመሇከተው አካሌ ዯረጃውን የጠበቀ
መሆኑ በቅዴሚያ መረጋገጥ ይኖርበታሌ፣
51.5. በውኃ ሇሚሠሩ የእሣት ማጥፊያ መሣሪያዎች የውኃ ማከማቻ ሉኖራቸው ይገባሌ፣
61 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር
¾I”é SS]Á

51.6. የውኃ መስመር ዯረጃውን በጠበቀ የውኃ ማስተሊሇፊያ ቧንቧ መዘርጋት ይኖርበታሌ፣
51.7. የውኃ ማጠራቀሚያ ጋኑም ሆነ መስመሮቹ ሇቁጥጥር የሚያመቹ መሆን አሇበት፣

52. የእሣት መከሊከሌ የውሃ አቅርቦት

52.1. የእሣት መከሊከያ የውሃ አቅርቦትን በተመሇከተ በቅዴሚያ ሇከተማው አስተዲዯር


በማመሌከቻ መጠየቅ አሇበት፣

52.2. የከተማው አስተዲዯር የእሣት አዯጋ መከሊከያ እስኪዯርስ ዴረስ ሇትሊሌቅና ሇምዴብ "ሏ"
ህንፃዎች መጠባበቂያ የሚሆን ከተገቢው መሣሪያ ጋር የውሃ አቅርቦት ሉኖር ይገባሌ፣
52.3. የተቋሞች ወይም ዴርጅቶች የእሣት መከሊከያ መሣሪያውና የውሃው አጠቃቀም
ከከተማው አስተዲዯር የእሣት አዯጋ መከሊከያ መስፈርቶችና ሕጏች ጋር የተጣጣመ
መሆን ይገባዋሌ፣
52.4. የከተማው አስተዲዲር እሣት ሇመከሊሌ የሚቀርበውን የውሃ አቅርቦት ጥያቄ እንዯ ህንፃው
ዓይነት፣ ከፍታው የሕንፃው ስፋት መሠረት የውሃ አቅረቦትን ሉወስን ይችሊሌ፤
53. የሚኒስቴሩ ሥሌጣንና ተግባር

ሚኒስቴር መ/ቤቱ ይህን መመሪያ በማስፈጸም ረገዴ የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት


ይኖሩታሌ፣

53.1. በአገር አቀፍ የሚሰራባቸው ሌዩ ሌዩ ኮድችን ያዘጋጃሌ፣


53.2. ሇየሕንፃ ምዴቦቹ የሚያገሇግለ የዱዛይን እና የኮንስትራክሽን ስታንዲርድችን፣ የዱዛይን፣
የኮንስትራክሽን እና የቁጥጥር ዘዳ መመሪያዎች ሞዳሌ ሇክሌልች ያዘጋጃሌ፣
53.3. መመሪያው በክሌልችና በከተሞች ተከብሮ መፈጸሙን ይቆጣጠራሌ፣
53.4. ከላልች አግባብ ካሊቸው የፌዳራሌ መንግሥቱ አካሊት በጋር በመቀናጀት ክሌልችና
ከተሞች መመሪያውን ሇማስፈጸም እንዱችለ የአቅም ግንባታና የቴክኒክ ዴጋፍ
ያዯርጋሌ፣
54. መመሪያውን ስሇማሻሻሌ
54.1. የከተማ ሌማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር አስፈሊጊ ሆኖ ሲገኝ መመሪያውን ያሻሽሊሌ፡፡
55. መመሪያው ስሇሚፀናበት ጊዜ

ይህ መመሪያ ከግንቦት 3 ቀን 2003 ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናሌ፡፡


አዱስ አበባ ግንቦት 20ዏ3 ዓ.ም

መኩሪያ ኃይላ
የከተማ ሌማት እና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር
ሚኒስትር

62 / 63
የከተማ ሌማትና ኮንስትራከሽን ሚኒስቴር

You might also like