Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 37

ashamlaws.wordpress.

com

ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL


mNGST db#B nU¶T Uz@È
DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS,
NATIONALITIES AND PEOPLES REGIONAL STATE

›mT q$_R bdb#B B/@éC½B/@rsïCÂ ?ZïC Year No


KLልE መንግሥት Mክር b@T ጠባቂነት
Hêú qN ዓም Hawassa /2016
የወጣ
›.M
ዋጅ

አዋጅ ቁጥር ፻፷፬/ሺ፰ዓ.ም Proclamation No 164/2016


A proclamation to Provide for Licensing
በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ and Administration of Advocates and
መንግስት ፍርድ ቤቶች ስለሚሰሩ ጠበቆችና Paralegals Practicing at Southern Nations,
ህግ ጉዳይ ፀሐፊዎች ፈቃድአሰጣጥ እና Nationalities and peoples’ Regional State
አስተዳደር ረቂቅአዋጅ Courts.

ለሕግ የበላይነት፣ ለፍትህ ተደራሽነት፣ ለማህበራዊ Whereas, it has been found necessary to
ፍትህ መስፈንና ለፍትህ ሥርዓት ተልዕኮ መሳካት stretch out the system through which
በጥብቅና ሙያ አገልግሎት ላይ የተሰማሩ የሕግ advocates and law firms guided by so as to
ባለሙያዎችና የጥብቅና ሙያ አገልግሎት achieve the rule of law, access to Justice,
ድርጅቶች የሚመሩበትን ሥርዓት መዘርጋት social justice as well as to meet the mission
አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣ of justice system;

በደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልላዊ


Whereas, it has become necessary to
improve the criteria required for practicing
መንግስት ፍርድ ቤቶች የጥብቅና ሙያ አገልግሎት
lawyers who deployed on delivering
በመስጠት ተግባር ላይ የተሰማሩ የሕግ
advocacy service at Southern Nations,
ባለሙያዎችንና የህግ ጉዳይ ፀሐፊዎች ለሕብረተሰቡ
Nationalities and peoples’ Regional State
ጥራት ያለው አገልግሎት እንዲሰጡ እና ሊኖራቸው Courts with a view of harmonizing the their
የሚገባው የሙያ ብቃት ከሚሰጡት አገልግሎት ጋር professional competence and to render
የተመጣጠነ በማድረግ ለመሰማራት የሚያስፈልጉ quality service to the community;
ሁኔታዎችን ማመቻቸት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
Now, Therefore, in accordance with article 55/1/ of
ተሻሽሎ በወጣው በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና the amended constitution of Southern Nations,
ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ሕገ-መንግሥትአንቀጽ Nationalities and Peoples Regional State, it is here
by proclaimed as follows;
() መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡
ashamlaws.wordpress.com
ክፍል አንድ Part One
ጠቅላላ ድንጋጌዎች General Provisions
1. አጭር ርዕስ
1. Short Title
ይህ አዋጅ “በደቡብ ብሄሮች ብሔረሰቦችና
This proclamation may be cited as the “A
ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ፍርድ ቤት የሚሰሩ
proclamation to Provide for Licensing and
ጠበቆችና የግል የህግ ጉዳይ ፀሀፊዎች የጥብቅና Administration of Advocates and Paralegals
ፈቃድ አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር Practicing at Southern Nations,
Nationalities and peoples’ Regional State
ሺ፰” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
Courts No /2016”
2. ትርጓሜ
2. Definition
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ
Unless the Contexts require otherwise, in
በስተቀር በዚህ አዋጅ፡-
this proclamation:-
1. “ፍርድ ቤት” ማለት በደቡብብሔሮች
1. “Court” means Southern Nations,
ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልላዊ መንግስት
Nationalities and peoples’ Regional
ፍርድ ቤቶች፣ ከማህበራዊ ፍርድ ቤት
State Court, quasi-judicial organ
በስተቀር በሕግ የዳኝነት መሰል ሥልጣን
authorities by law except social courts;
የተሰጠው አካል ነው፤
2. “Legal Professional Service” means a
2. “የሕግ ሙያ አገልግሎት” ማለት በዳኝነት፣
person who rendering services as a
በዓቃቤ-ህግነት፣ በህግ መምህርነት፣ በፍርድ
judge, a public prosecutor, law teacher,
ኦፊሰርነት፣ በመንግስት መስሪያ ቤትና
የልማት ድርጅት ወይም በህግ በተመዘገበ
court officer, a legal advisor or a lawyer

የግል ተቋም ወይም ድርጅት በህግ


or paralegal working in a governmental

አማካሪነት ወይም በነገረ ፈጅነት ወይም


organization and public enterprises or

በጠበቃ የህግ ጉዳይ ጸሀፊነት የሚሰራ ሰው in a private institution or organization

ነው፡፡ registered by law;

3. “የጥብቅና ሙያ አገልግሎት” ማለት የገንዘብ 3. “Advocacy service” means the

ክፍያ በመቀበል ወይም ወደፊት የሚገኝ preparation of contracts, memorandum

ቀጥተኛ ወይም ቀጥተኛ ያልሆነ ጥቅም of association, documents of

ለማግኘት ሲባል ወይም ያለክፍያ ፍርድ amendment or dissolution, of same, or

ቤት ሊቀርብ የሚችል የውል ስምምነት፣ documents to be adduced in court,

የድርጅት ማቋቋሚያ፣ ማሻሻያ ወይም litigation before courts representing a

ማፍረሻ ሰነድ ወይም ለፍርድ ቤት የሚቀርብ client, and includes rendering legal
ሰነድ ማዘጋጀትን፣ ደንበኛን በመወከል consultancy services for consideration
በፍርድ ቤት መከራከርን እና የሕግ ምክር or without consideration, or for direct or
አገልግሎት መስጠትና የመሳሰሉትን indirect future consideration;
ያጠቃልላል፤ 4. “Advocate” means a person who is
4. “ጠበቃ” ማለት የጥብቅና ሙያ አገልግሎት granted an advocacy license to render

2
ashamlaws.wordpress.com
ለመስጠት የጥብቅና ፈቃድ የተሰጠው ሰው ነው፤ advocacy services;
5. “የጠበቃ የሕግ ጉዳይ ፀሐፊ” ማለት የሕግ 5. “Law clerk” means a person who is
ምክር ወይም አስተያየት በመስጠት ወይም registered in accordance with this
ሕግ ነክ ሰነዶችን በማዘጋጀት ጠበቃውን proclamation to assist the advocate in
የሚያግዝ በዚህ አዋጅ መሠረት የተመዘገበ drawing up of legal documents and
ሰው ነው፤ rendering legal advice;
6. “የግል የሕግ ጉዳይ ፀሐፊ” ማለት ማመልከቻ 6. “Private Paralegal” means a person
ወይም የተለያዩ ውሎችን በማዘጋጀት ለደንበኞ who is registered in accordance with this
ች በክፍያ አገልግሎት የሚሰጥና በዚህ አዋጅ proclamation rendering services to
መሠረት የተመዘገበ ሰው ነው፤
client by preparing application or
7. “የጠበቃ ረዳት” ማለት በጠበቃው ወይም
various contracts with consideration;
በሕግ ጉዳይ ፀሐፊው የሚዘጋጁ የክስ
7. “Advocate Assistant” means a person
ማመልከቻዎችን ለፍርድ ቤት አቅርቦ ፋይል
who opens files of claims prepared by
የሚያስከፍት፣ የፍርድ ቤት መጥሪያዎችን፣
the advocate or law clerk in the court of
ትዕዛዞችን ወይም የፍርድ ግልባጮችን
law and receives summons, orders and
ለሚመለከታቸው ሰዎች የሚያደርስ እና በዚህ
copies of judgments from courts, and
አዋጅ መሠረት የተመዘገበ ሰው ነው፤
delivers same to the concerned bodies;
8. “ደንበኛ” ማለት ስለራሱ ወይም ስለሌላ ሰው
8. “Client” means a person who enters in
ጉዳይ የጥብቅና አገልግሎት ለማግኘት
to contracts with an advocate or law
ከጠበቃ ወይም ከጥብቅና ሙያ ድርጅት
firm or private paralegal to obtain
ወይም የግል የሕግ ጉዳይ ፀሐፊ ጋር
service for himself or for a third party or
የተዋዋለ ወይም የጉዳዩን ፍሬ ነገር
who tells the facts of the Cases;
የሚያስረዳ ሰው ነው፤
9. “የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅት” ማለት 9. “Law Firm” means an organization,
ዋና የጥብቅና ፈቃድ በተሰጣቸው ሁለትና ከዚያ
which does not have trade objective, is
በላይ በሆኑ ጠበቆች የጥብቅና ሙያ አገልግሎት
established by an ordinary partnership
ለመስጠት በተራ ሽርክና ማህበር ስምምነት
agreement among two or more in order
የሚቋቋም የንግድ አላማ የሌለው ድርጅት
ነው፤
to render advocacy service;

፲ “አባል” ማለት የጥብቅና ሙያ አገልግሎት 10. “Member” means an advocate who is a


ድርጅት ባለድርሻ የሆነ ጠበቃ ነው፤ shareholder of a law firm;
፲፩ “ፈቃድ” ማለት ጠበቃው ወይም የጥብቅና 11. “License” means a certificate issued for
ሙያ አገልግሎት ድርጅት የጥብቅና ሙያ advocates or law firms to render
አገልግሎት ለመስጠት ወይም የግል የህግ advocacy service or paralegals to render
ጉዳይ ጸሀፊ የሕግ ጉዳይ ጽህፈት ለመስጠት
writing service related to law;
የሚሰጥ የምስክር ወረቀት ነው፤

3
ashamlaws.wordpress.com

፲፪ “ቢሮ” ወይም “የቢሮ ኃላፊ” ማለት እንደ


12. “Bureau” or “Bureau Head” means
ቅደም ተከተላቸው የፍትህ ቢሮ ወይም
Justice Bureau or Head of Justice
የፍትህ ቢሮ ኃላፊነው፤
Bureau respectively;
፲፫ “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ
13. “Person” means any natural or judicial
የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፡፡
person;
፲፬ “የዋና ጥብቅና ፈቃድ” ማለት የደንበኛውን
14. “Principal AdvocacyLicense” means a
መብትና ጥቅም ለማስከበር ሲባል በክፍያ
type of license that is granted to those
ወይም ያለክፍያ የጥብቅና አገልግሎት
lawyer who may render advocacy service
መስጠት ለሚችሉ የህግ ባለሙያዎች with or without consideration in order to
የሚሰጥ የጥብቅና ፈቃድ ዓይነት ነው፡፡ keep the right and interest of the client;
፲ “ልዩ የጥብቅና ፈቃድ ” ማለት የሕብረተሰቡን 15. “Special Advocacy License” means a
ወይም የደንበኛውን መብትና ጥቅም type license is granted to those people
ለማስከበር ሲባል ያለምንም ክፍያ who render advocacy service willingly
በፍላጎታቸው አገልግሎት መስጠት ለሚችሉ without any consideration so as to keep
ሰዎች የሚሰጥ የፍቃድ ዓይነት ነው፡፡ the interest and right of clients or the
community.
3. የፆታ አገላለጽ
3. Gender Expression
በዚህ አዋጅ ውስጥ በወንድ ፆታ የተደነገገው
Provisions of this proclamation set out in
የሴትንም ፆታ ያካትታል፡፡
the masculine gender shall also apply to
feminine gender.
4. የተፈፃሚነት ወሰን
4. Scope of Application
1. ይህ አዋጅ ከክልሉ ፍትህ ቢሮ የጥብቅና
1. This proclamation shall be applicable to
ፈቃድ በተሰጠው ጠበቃ፣ ድርጅት እና በግል
an advocate, law firm and private
የህግ ጉዳይ ጸሀፊ ላይ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
paralegal bestowed with a license from
Justice Bureau;
2. በዚህ አዋጅ መሰረት የጥብቅና ፈቃድ ያለው
2. An advocate or law firm which have a
ጠበቃ ወይም ድርጅት የፌደራል ጉዳዮችን
license in accordance with this
በሚመለከት በክልሉ ፍርድ ቤቶች የጥብቅና
proclamation may not render advocacy
ሙያ አገልግሎት መስጠት አይችልም፡፡
professional service concerning Federal
cases in state courts.

4
ashamlaws.wordpress.com

ክፍል ሁለት Part Two


ሰለጥብቅና ፈቃድ አሰጣጥ እና ምዝገባ Licensing and Registration of Advocates
ንዑስ ክፍል አንድ section one
ስለጠበቃ
Advocate
5. ፈቃድ ስለማስፈለጉ 5. Requirement of license
1. በክልሉ ውስጥ የጥብቅና ሙያ አገልግሎት 1. Any Ethiopian who wishes to render
መስጠት የሚፈልግ ማንኛውም ሰው
advocacy services in the region shall hold a
የኢትዮጵያ ዜግነትና በክልሉ ፍትህ ቢሮ
ተመዝግቦ የተሰጠ የጥብቅና ፈቃድ ሊኖረው license which is registered and granted by
ይገባል፡፡ Justice Bureau;
2. በሌሎች ልዩ ሕጐች የተመለከተው እንደተጠበ
2. Without prejudice to the provisions of other
ቀ ሆኖ የሚከተሉት የጥብቅና ፈቃድ
special laws, the following may render
ሳያስፈልጋቸው የጥብቅና ሙያ አገልገሎት
advocacy services without a license;
መስጠት ይችላሉ፡-
a) A person who pleads his own case;
ሀ/ ስለራሱ ጉዳይ የሚከራከር፣
b) A person who pleads the case of his
ለ/ ያለክፍያ ለትዳር ጓደኛው፣ ለወላጁ፣
spouse, parents children, grandfather,
ለልጁ፣ ለአያቱ፣ ለእህቱ፣ ለወንድሙ
sister, brother or of person to whom he
እንዲሁም ሞግዚት ወይም አሳዳሪ
is a tutor or guardian without payment;
ለሆነለት ሰው፣
c) A public prosecutor pleading in
ሐ/ ከሥራው ጋር በተያያዘ የሚከራከር
connection to his work;
ዐቃቤ ሕግ፤
d) A head or a partner or an agent
መ/ በፍርድ ቤት ለመከራከር በሕግ ወይም
represented by the head of an
በውክልና ሥልጣን ተሰጥቶት የግል
organization or a company who pleads
ድርጅትን ወይም ኩባንያን በመወከል
the case of the organization or company
የድርጅቱን ወይም የኩባንያውን
ጉዳዮች በሚመለከት የሚከራከር
holding a power of attorney to represent

የድርጅት ኃላፊ ወይም ሸሪክ ወይም


such organization or company in court;

ሥልጣን በተሰጠው የድርጅት ኃላፊ


የተወከለ የድርጅቱ ወይም የኩባንያው
ተቀጣሪ የሆነ ሰው፤
e) A lawyer, an official of a public body or
ሠ/ የመንግሥት መስሪያ ቤትን ወይም
public enterprise or a person designated
የልማት ድርጅትን በሚመለከት
by an authority who pleads the action of
የሚከራከር የመንግሥት መስሪያ ቤት
such public body or public enterprise;
ወይም የልማት ድርጅት ነገረፈጅ፣
ባለሥልጣን ወይም በእርሱ የተወከለ
ሰው፤

5
ashamlaws.wordpress.com

ረ/ የአሰሪዎች ወይም የሠራተኛ f) Employers or a worker’s association


ማህበር መሪ ወይም ማህበሩ leader or amember authorized to
የሚወክለው የማህበሩ አባል የሆነ represent the association.
ሰው፡፡
6. Application for license
6. ፈቃድ ለማግኘት ስለሚቀርብ ማመልከቻ
1. An application for advocacy license
1. የጥብቅና ፈቃድ ለማግኘት የሚቀርብ
shall be duly completed in a form
ማመልከቻ ለዚሁ ተግባር በቢሮው በተዘጋጀ
prepared by the Bureau and attached
ቅጽ ተሞልቶ አስፈላጊውን ማስረጃ በማያያዝ
with the necessary documents.
መቅረብ አለበት፡፡
2. An application which shall be submitted
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ መሠረት
in compliance with sub-article (1) of this
የሚቀርብ ማመልከቻ ከሚከተሉት ማስረጃዎች
article, shall be attached with the
ጋር ተያይዞ መቅረት አለበት፡-
following document:
a) Credential in law bestowed to him
ሀ/ በሕግ ትምህርት ዕውቅና ካለው ተቋም
from accredited institution he was
የተሰጠውን የትምህርት ማስረጃ፤
graduated;
b) Work experience showing that the
ለ/ በሕግ ሙያ አገልግሎት መሥራቱን applicant has been working in law
የሚያሳይ የሥራ ልምድ፤ profession;
c) Evidence from the police that shows
ሐ/ የወንጀል ሪከርድን በተመለከተ ነፃ
the applicant is free from criminal
ስለመሆኑ ከፖሊስ የተሰጠውን ማረጋገጫ፤
records;

መ/ እንዳስፈላጊነቱ ፈቃድ ለማግኘት


d) Evidence showing that the applicant
has passed the entry examination set
የሚሰጠውን የሙያ መግቢያ ፈተና for the license he applies for as
ማለፉን የሚያሳይ ማስረጃ፤ deemed necessary;
ሠ/ ቀድሞ ሲሰራበት ከነበረበት መስሪያ ቤት e) Evidence from his former

የሥራ አፈፃፀሙንና ሥነ-ምግባሩን organization regarding the


በሚመለከት የተሰጠውን ማስረጃ፤ applicants performance and conduct;
ረ/ መደበኛ የመኖሪያና የሥራ አድራሻ፤ f) Permanent residence and place of
work;
ሰ/ ቋሚ ሥራ ከነበረው ከሚሰራበት መስሪያ g) a release paper for a permanent
ቤት የተሰጠውን የሥራ መልቀቂያ employee, from his ex-employer, and
ደብዳቤ፤ እና
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (መ) መሠረት 3. A certificate produced in accordance
የሚቀርብ ማስረጃ ዋጋ የሚኖረው ፈተና with sub-article 2(d) of this article shall
be valid only where it is produced with
ማለፉ በታወቀ በሶስት ወር ጊዜ ውስጥ
in three months as of the date of

6
ashamlaws.wordpress.com
ከቀረበ ብቻ ነው፡፡ knowledge of passing the examination.
7. ፈቃድ ስለመስጠት 7. Issuance of License
1. ቢሮው የጥብቅና ፈቃድ ማመልከቻ በዚህ 1. Where the Bureau finds that the
application made for a license is in full
አዋጅ አንቀጽ  መሠረት ተሟልቶ
compliance with the provisions of
ሲቀርብለት በአንድ ቀን ውስጥ ፈቃድ article 6 of this proclamation, it shall
መሰጠት አለበት፡፡ issue license with in one day;
2. የጥብቅና ፈቃድ ማመልከቻ ተቀባይነት 2. Where the application has been rejected

ካላገኘ ቢሮው ማመልከቻው ተቀባይነት the Bureau shall notify in writing the

ያጣበትን ምክንያት ለአመልካቹ በጽሑፍ grounds thereon to the applicant;

ማሳወቅ አለበት፡፡
3. የሚሰጠው የጥብቅና ፈቃድ የሚከተሉትን 3. The advocacy license to be given shall
መያዝ አለበት፡፡ encompass the following particulars;

ሀ/ የጠበቃውን ሙሉ ስም፣ ዕድሜ እና a) The full name, age and nationality of


the advocate;
ዜግነት፤
b) Permanent address of advocate’s
ለ/ መደበኛ የመኖሪያና የሥራ አድራሻ፤ residence and place of work;
ሐ/ የፈቃዱ ዓይነትና የሚያገለግልበት ጊዜ፤ c) Type of license and its validity date;
መ/ የፈቃድ ሰጪውን ስምና ፊርማ፡፡ d) Name and signature of the issuer
4. ማንኛውም የመንግሥት ወይም የግል 4. A license may not be issued to a person
የቅጥር ሥራ ላለው ሰው የጥብቅና ፈቃድ who has been employed in government
አይሰጥም፡፡ or in private.
8. የፈቃድ ዓይነቶች 8. Types of License
የጥብቅና ፈቃድ ዓይነቶች ዋናና ልዩ የጥብቅና The types of advocacy license shall be
ፈቃድ ናቸው፡፡ principal and special advocacy.
9. Principal Advocacy License
9. ዋና የጥብቅና ፈቃድ
Principal advocacy license shall have first
ዋና የጥብቅና ፈቃድ አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ and second level.
ይኖሩታል፡፡ 1. A principal advocacy license shall be
1. የሚከተሉትን መስፈርቶች ላሟላ ዋና issued up on the fulfillment of the
የጥብቅና ፈቃድ ይሰጣል፡-
following requirements;
a) Who respects and cause to respect
ሀ. የሀገሪቱንና የክልሉን ሕገ-መንግሥትና the constitution and other laws of the
ሌሎች ሕጐች የሚያከብርና የሚያስከብር፤ region and the country;
ለ. ባለፉት አራት ዓመታት ውስጥ በከባድ b) Not being accused and penalized
with sever disciplinary breach in the
ድስፕሊን ወይም ባለፉት ሁለት ዓመታት
last four years or with simple
በቀላል ዲሲፕሊን ጉድለት ተከሶ ያልተቀጣ፤ disciplinary breach in the last two
ሐ. የሚሰጠውን የጥብቅና ሙያ መግቢያ years;
c) Who has passed the advocacy
ፈተና ያለፈ፤

7
ashamlaws.wordpress.com
entrance examination;
መ. ከደንብ መተላለፍ ውጪ በማንኛውም d) Not being accused and penalized
and reinstated with any criminal
ወንጀል ተከሶ ያልተቀጣ እና የተሰየመ
offence except petty offences;
ሰው፤ e) Whose code of conduct is suitable
ሠ. ለፍትህ ሥራ አካሔድ መልካም ሥነ for assisting in the proper
administration of Justice;
ምግባር ያለው፤
f) Who is not legally or judicially
ረ. የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ለመስጠት interdicted from rendering advocacy
በሕግ ወይም በፍርድ ያልተከለከለ፤ service;
2. Without prejudice the provision under
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ ስር
sub article (1) of this article, advocacy
የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የህግ ሙያ
አገልግሎት ሲሰጥበት ከነበረው ማናቸውም
license shall not be issued to a lawyer

ተቋም በከባድ የስነ-ምግባር ጥሰት ለተሰናበተ


who is dismissed for sever violation of

የህግ ባለሙያ የጥብቅና ፈቃድ code of conduct from any institution

አይሰጠውም፡፡ where he is offering legal service ;

3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ ስር 3. Without prejudice the provision under


sub –article /2/ or this article, aperson,
የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖበህግ ሙያ
who has been serving in other institution
በሌላ ተቋም ተቀጥሮ ለ4 ዓመት ያገለገለና for the last four years and able to bring
የመልካም ስነ ምግባር ማረጋገጫ ማቅረብ code of conduct certificate, shall be
issued advocacy license,
የሚችል ሰው ፈቃድ ሊሰጠው ይችላል፡፡
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ እና ፪ ስር 4. With out prejudice to sub-article /1/ and
የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ሁለተኛ ደረጃ /2/ of this article, the following criteria
የጥብቅና ፈቃድ ለመውሰድ የሚከተሉት shall be additionally fulfilled so as to get
ተጨማሪ መስፈርቶች መሟላት አለባቸው፡- second level advocacy license;
ሀ. በህግ ዕውቅና ካለው ተቋም በህግ ዲግሪ a) Where he holds adgree in law from a
ተመርቆ ከምረቃ በፊትም ሆነ በኋላ legally recognized institution and
በሕግ ሙያ አገልግሎት ቢያንስ የሁለት has a minimum of two years of
experience in legal profession before
ዓመት የሥራ ልምድ ያለው፤
or after graduation;
ለ. በህግ ዕውቅና ካለው ተቋም በህግ b) Where he holds a diploma in law
ዲፕሎማ ተመርቆ ከምረቃ በፊትም ሆነ from a legally recognized institution
and has a minimum of four years of
በኋላ በሕግ ሙያ አገልግሎት ቢያንስ
experience in legal profession before
የአራት ዓመት የሥራ ልምድ ያለው፤ or after graduation;
5. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ እና ፪ ስር 5. Without prejudice to the provisions
የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የአንደኛ ደረጃ under sub-article /1/ and /2/ of this
article, the following criteria shall be
የጥብቅና ፈቃድለመውሰድ የሚከተሉት
additionally fulfilled in order to get first
ተጨማሪ መስፈርቶች መሟላት አለባቸው፡- level advocacy license;
ሀ. በህግ ዕውቅና ካለው ተቋም በህግ ዲግሪ a) Where he holds adegree in law from

8
ashamlaws.wordpress.com
ተመርቆ ከምረቃ በፊትም ሆነ በኋላ legally recognized educational
በሕግ ሙያ አገልግሎት ቢያንስየአራት institution and has a minimum four
years experiences in legal profession
ዓመት የሥራ ልምድ ያለው፤
either before or after graduation;
ለ. በህግ ዕውቅና ካለው ተቋም በህግ
b) Where he holds adiploma in law
ዲፕሎማ ተመርቆ ከምረቃ በፊትም ሆነ from legally recognized educational
በኋላ በሕግ ሙያ አገልግሎት ቢያንስ institution and has a minimum six
የስድስት ዓመት የሥራ ልምድ ያለው፡፡ years experiences in legal profession
either before or after graduation.
፲. የጥብቅና ስልጣን ወሰን
1. የሁለተኛ ደረጃ ፈቃድ ያለው ጠበቃ በክልሉ
10. Limitation of Advocacy Power
በወረዳ ፍርድ ቤቶች ስልጣን የሚታዩ 1. An advocate who has second level

ጉዳዮች ላይ ብቻ የጥብቅና ሙያ አገልግሎት license may render advocacy service for

መስጠት ይችላል፤ cases that fall under the jurisdiction of

2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ ስር woreda courts of the region;


የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ሁለተኛ ደረጃ 2. Without prejudice to the provision under
የጥብቅና ፈቃድ ያለው ጠበቃ በወረዳ ፍርድ sub-article /1/ of this article, an advocate
ቤቶች የጀመረውን ጉዳይ ብቻ በይግባኝ with second level license who started a
እስከሚያየው ፍርድ ቤት ተከታትሎ case on woreda court may follow up it at
መከራከር ይችላል፤ any level of appellate courts;
3. የአንደኛ ደረጃ ፈቃድ ያለው ጠበቃ 3. An advocate who has first level license
በሁሉም የክልሉ ፍርድ ቤቶች ስልጣን may render advocacy service for cases
የሚታዩ ጉዳዮች ላይ የጥብቅና ሙያ that fall under the jurisdiction of all
አገልግሎት መስጠት ይችላል፤ courts in the region.
01. ልዩ የጥብቅና ፈቃድ 11. Special Advocacy License
፩. በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፱ የተደነገጉትን 1. An applicant who defends the general
መስፈርቶች ለሚያሟላ፣ የሕብረተሰቡን
interests and rights of the society and
who fulfills the requirements specified
አጠቃላይ መብትና ጥቅም ለማስከበር under article 9 of this proclamation and
ለሚሟገት እና ለሰጠው አገልግሎት ምንም who does not charge any kind of reward
ዓይነት ክፍያ ሳይቀበል ልዩ የጥብቅና ፈቃድ for the services he offers shall be issued
with special advocacy license.
ይሰጣል፡፡
፪. ዋና የጥብቅና ፈቃድ ያለው ማንኛውም ሰው 2. Any person who has a principal
በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ advocacy license and meets the
requirements specified in the provisions
የተመለከተውን የሚያሟላ ከሆነ ልዩ
of sub-article /1/ of this article may
የጥብቅና ፈቃድ ሳያስፈልገው አገልግሎቱን render advocacy services without a
መስጠት ይችላል፡፡ ነገር ግን ይህ special advocacy license; however, he
አገልግሎት ከመስጠቱ በፊት ለቢሮው shall notify to the Bureau before
rendering such service.
ማስታወቅ አለበት፡፡

9
ashamlaws.wordpress.com
02. የጥብቅና ፈቃድ ደረጃ ስለማሻሻል 12.Revising Level of Advocacy License
የሁለተኛ ደረጃ ያለው ጠበቃ የስራ ልምዱ
Advocate who has second level where his
ወይም የትምህርት ደረጃው የአንደኛ ደረጃ
job experience or his academic Level
ፈቃድ የሚያሰጠው ከሆነ ደረጃው
permits to reach first level license may
እንዲሻሻልለት ለቢሮው ማመልከት ይችላል፡፡
request the Bureau to revise his license.

03. ስለጥብቅና ሙያ መግቢያ ፈተና


13.Advocacy Entrance Exam
The Bureau shall:
ቢሮው፡-
1. የጥብቅና ፈቃድ ለመስጠት ለአመልካቾች 1. Prepare and give an examination or

ፈተና አዘጋጅቶ ይሰጣል ወይም እንዲሰጥ cause to be given to applicants for

ያደርጋል፤ an issuance of a license;

2. የፈተና ወረቀቶችን ያርማል፤ ለማለፊያ 2. Mark exam papers, determine the

የሚያበቃውን ነጥብ ይወስናል፤ የፈተናውን pass-mark and publicize the result.

ውጤት በይፋ ያሳውቃል፡፡


14. Sitting for Advocacy Entrance
04. ለጥብቅና ሙያ መግቢያ ፈተና ስለመቀመጥ Examination
1. Any person who fulfills the
1. በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፮ ስር የጥብቅና ፈቃድ
requirements listed under article 6 of
ለማግኘት ያስፈልጋሉ ተብለው የተዘረዘሩትን
this proclamation up on paying the
መስፈርቶች የሚያሟላ ሰው የመመዝገቢያ
registration fee shall take the advocacy
ክፍያ በመፈጸም የጥብቅና ሙያ ፈተና
license examination;
መውሰድ አለበት፤
2. Without prejudice to sub-article /1/ of
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ ስር
this article, it is not necessary to sit for
የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የትምህርት
an examination for a person who has a
ዝግጅቱ በህግ ሁለተኛ ድግሪ እና 5 አመት፣
second degree in law and 5 years, first
በህግ የመጀመሪያ ድግሪ እና 7 አመት
degree in law and seven years as well as
እንዲሁም በህግ ድፕሎማ እና 9 አመት እና
ከዚያ በላይ በዓቃቤ ህግነት፣ በዳኝነት ወይም
diploma in law and nine years and

ዕውቅና ባለው ኮሌጅ ወይም ዩኒቨርሲቲ በህግ


above experiences as a judge, public

መምህርነት የስራ ልምድ ላለው ሰው ፈተና prosecutor or a teacher of law in legally

መስጠት አስፈላጊ አይደለም፡፡ recognized college or university.

05. ቃለ መሐላ ስለመፈፀም 15.Taking an Oath


የጥብቅና ፈቃድ የሚሰጠው ጠበቃ የሚከተለውን An advocate to be licensed shall take the
ቃለ መሐላ መፈፀም አለበት፡፡
following oath;
“እኔ ዛሬ
“I, when taking this
ቀን ዓ.ም
license from the Bureau this

10
ashamlaws.wordpress.com
የክልሉን የጥብቅና ፈቃድ ስቀበል day of promise that I will
የሃገሪቱንና የክልሉን ሕገ-መንግሥት እና give due respect and cause to respect for the
ሕጐች ላከብርና ላስከበር፣ ለፍትህ ሥርዓቱ constitution and the laws of the region and
ተልዕኮ መሳካት በመልካም ሥነ-ምግባር በሙያዬ the country, with proper ethical conduct
በቅንነትና በታማኝነት በመሥራት honesty and good faith, will defend cases of
የምወክላቸውን ደንበኞቼን ጥቅም ሕግ my clients in accordance with the law work
በሚፈቅደው መጠን ላስከብር፣ ከተከራካሪዎቼ እና with understanding and respect with my
ከሙያ ባልደረቦቼ ጋር በመግባባት እና opponents and colleagues, and do
በመከባበር ልሰራ እና ለሕግ የበላይነት መስፈን everything expected from me to ensure the
የሚጠበቅብኝን ሁሉ ለማድረግ ቃል እገባለሁ፡፡” rule of law.”
Part Three
ክፍል ሶስት
ስለጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅት
Law Firm
06. የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅትን 16.Establishing a law firm
ስለማቋቋም
1. Two or more advocates who have the
1. ደረጃቸው ተመጣጣኝ የሆኑ ሁለት ወይም principal advocacy license with similar
ከዚያ በላይ የሆኑ ዋና የጥብቅና ፈቃድ status may establish a law firm by a
ያላቸው ጠበቆች የጥብቅና ሙያ አገልግሎት partnership agreement;
ድርጅት በሽርክርና ማህበር ስምምነት
ማቋቋም ይችላሉ፤ 2. A law firm which is established in
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ መሠረት accordance with sub-article /1/ of this
የሚቋቋመው የጥብቅና ሙያ አገልግሎት article shall be an ordinary partnership
ድርጅት ተራ የሽርክና ማህበር ሆኖ shall bear the phrase “Ordinary
ከሚሰጠው ስያሜ ቀጥሎ “ተራ የሽርክና Partnership” or the abbreviation “OD”
ማህበር” ወይም ተ.ሽ.ማ የሚል ምህፃረ-ቃል next to its proper name;
መኖር አለበት፡፡ 3. The objective of a law firm, which is
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ መሠረት established in accordance with sub-
የሚቋቋመው የጥብቅና ሙያ አገልግሎት article /1/ of this article, shall be limited
ድርጅት ዓላማው የጥብቅና ሙያ አገልግሎት to provide an advocacy service.
ለመስጠት ብቻ ይሆናል፡፡ 17.Application for Law Firm
07. ፈቃድ ለማግኘት ስለሚቀርብ ማመልከቻ 1. An application for law firm license shall
1. ፈቃድ ለማግኘት በጥብቅና ሙያ አገልግሎት be completed in a form set by the
ድርጅት የሚቀርብ ማመልከቻ በቢሮው Bureau and shall be submitted attaching
ለዚሁ ተግባር በተዘጋጀ ቅጽ ተሞልቶ the relevant documents;
አስፈላጊውን ማስረጃ በማያያዝ ይሆናል፡፡ 2. The application which will be lodged in
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ መሠረት accordance with sub-article /1/ of this

11
ashamlaws.wordpress.com
የሚቀርብ ማመልከቻ ትክክለኛነቱ
ከተረጋገጠ ከሚከተሉት ማስረጃዎች ጋር article shall be submitted in attachment

ተያይዞ መቅረብ አለበት፡- with the following authenticated


ሀ/ የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅቱ documents;
መመሥረቻ ጽሑፍ፤ a) Memorandum of association of the

ለ/ የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅቱ law firm;

መተዳደሪያ ደንብ፣ b) Articles of association of the law

ሐ/ ለጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅቱ firm;

ኃላፊ እና አባላት የተሰጡ የጥብቅና c) Copies of advocacy license given to


the firm’s head and the members. .
ፈቃዶች ፎቶ ኮፒ
18. Issuance of License
08. ፈቃድ ስለመስጠት
1. Where the Bureau finds that the application
1. ቢሮው የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ፈቃድ made for a license is in full compliance with

ማመልከቻ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲ እና ፲፯ the provisions of article 16 and 17 of this

መሠረት ተሟልቶ ሲቀርብለት በአንድ ቀን proclamation, it shall issue license within


one day;
ውስጥ ፈቃድ መስጠት አለበት፡፡
2. Where the application for a law firm
2. ማመልከቻው ተቀባይነት ካላገኘ ቢሮው
license has been rejected, the Bureau
ማመልከቻው ተቀባይነት ያጣበትን ምክንያት
shall immediately notify in writing the
ለአመልካቹ ወዲያውኑ በጽሁፍ ማሳወቅ
grounds there on to the applicant;
አለበት፡፡
3. The law firm license shall include the
3. የሚሰጠው የጥብቅና ሙያ አገልግሎት
ድርጅት ፈቃድ የሚከተሉትን መያዝ
following particulars;

አለበት፡-
a) Name of the law firm;
ሀ/ የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅቱን
ስም፤
b) Regular work place;
ለ/ የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅቱን
መደበኛ የሥራ አድራሻ፤
c) Issuance date and year of the
ሐ/ ፈቃድ የተሰጠበት ቀንና ዓመተ
license;
ምህረት፤
d) Name and signature of the issuer.
መ/ የፈቃድ ሰጪውን ስምና ፊርማ፡፡
4. A law firm shall have a legal personality
፬ የጥብቅና አገልግሎት ድርጅቱ ፈቃድ ካገኘበት
as of the day of its license issuance.
ቀን ጀምሮ ህጋዊ ሰውነት ይኖረዋል፡፡
09. የድርጅት አባል መሆን ስለሚችል ሰው
19.Membership of a Law Firm
አንድ ሰው የጥብቅና ሙያ አገልግሎት A person to be member in law firm is
ድርጅት አባል ሊሆን የሚችለው በዚህ አዋጅ allowed only for advocates with aprincipal
advocacy license according to this
መሠረት ዋና የጥብቅና ፈቃድ ሲኖረው ብቻ
proclamation.
ነው፡፡

12
ashamlaws.wordpress.com
፳ ስለአባላት ግዴታ 20. Obligation of Members
1. የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅት አባል 1. An advocate who has become a member
የሆነ ጠበቃ በግሉ የጥብቅና አገልግሎት in a law firm may neither render an
መስጠትም ሆነ በሌላ የጥብቅና ሙያ advocacy service personally nor
አገልግሎት ድርጅት ውስጥ አባል መሆን becomes a member in other law firm
አይችልም፡፡
2. Notwithstanding to the provision of sub-
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ () ድንጋጌ
article /1/ of this article, the advocate
ቢኖርም ጠበቃው የጥብቅና ሙያ
may settle cases he had before being
አገልግሎት ድርጅቱ አባል ከመሆኑ በፊት
member to law firm or may litigate in
የያዛቸውን ጉዳዮች ለመፈጸም ወይም በዚህ
accordance with article 5 sub-article 2
አዋጅ አንቀጽ  ንዑስ አንቀጽ (ሀ) እና (ለ)
(a) and (b) of this proclamation.
መሠረት መከራከር ይችላል፡፡
3. የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅት አባል
3. An advocate who is a member of a law

የነበረ ጠበቃ በማናቸውም ሁኔታ ከጥብቅና


firm shall have professional obligation

ሙያ አገልግሎት ድርጅቱ ሲወጣ የድርጅቱ to keep secret the information he

አባል በመሆኑ ያወቃቸውን ጉዳዮች obtained in the course of his

ምስጢራዊነት የመጠበቅ እና ለተቃራኒ ወገን professional service and shall not give

የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ያለመስጠት advocacy service for opposing party

ግዴታ አለበት፡፡ upon termination of the membership in

4. ከድርጅቱ ጋር ክርክር ላለው ግለሰብ any case;

የጥብቅና ሙያ አገልግሎት መስጠት 4. Shall not offer legal professional service

የለበትም፡፡ to an individual who is litigating with


the law firm he has been a member.
፳፩. መመሥረቻ ጽሑፍን ስለማሻሻል
21. Modification Memorandum of
የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅት Association
የተቋቋመበት የመመሥረቻ ጽሑፍ የተሻሻለ Any modification in the memorandum of
እንደሆነ የተሻሻለው ጽሑፍ ለቢሮው association of a law firm shall be provided
መቅረብ አለበት፡፡
to the Bureau.
፳ በሙያ የማገልገል ግዴታ
የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅት አባል 22. Obligation to Serve Professionally
የሆነ ጠበቃ በሕመም፣ በፈቃድ፣ በብሔራዊ An advocate who is a member of a law firm
ግዴታ ወይም ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት shall render advocacy services without
አገልግሎት ለመስጠት የማያስችል ምክንያት interruption unless otherwise he is sick, on
ካላጋጠመው በስተቀር የሚጠበቅበትን leave, on a national service or in force
የጥብቅና ሙያ አገልግሎት በድርጅቱ majeure circumstances.
አማካይነት ሳያቋርጥ መስጠት አለበት፡፡

13
ashamlaws.wordpress.com
፳ ስለመዋሐድ እና ስለመከፋፈል 23. Merging and Division
1. ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ የጥብቅና 1. Two or more law firms may merge or
ሙያ አገልግሎት ድርጅቶች አግባብነት divide in accordance with relevant laws
ባላቸው ሕጐች እና በመተዳደሪያ ደንባቸው and their memorandum of association.
መሠረት ሊዋሐዱ ወይም ሊከፋፈሉ The rights and obligation of the former
ይችላሉ፡፡ ውሕደቱ ሲፈፀም ቀድሞ የነበረው law firm shall be transferred to the
የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅት መብት newly formed ones;
እና ግዴታ ወደ ተዋሐደው የጥብቅና ሙያ
አገልግሎት ድርጅት ይተላለፋል፡፡ 2. Afirm may be divided in accordance
2. የድርጅቱ መተዳደሪያ ደንብና አግባብነት with the law and it’s memorandum of
ያለው ህግ ከፈቀደ ድርጅቱ በህግ መሰረት association; rights and obligations of the
ሊከፋፈል ይችላል፤ የተከፋፈለው ድርጅት divided firm shall be transferred equally
ቀድሞ የነበረው ድርጅት ላለበት መብትና to the newly formed firms. The divided
ግዴታ እኩል ተጠያቂነት አለበት፤ የተከፋፈሉ firms wishes to continue as afirm and
ት ድርጅቶች እንደድርጅት ለመቀጠል ከፈለጉ may be merged if they fulfill the
ና መስፈርቱን ካሟሉ ሊዋሀዱ ይችላሉ፡፡ criteria;
3. የተዋሀዱና የተከፋፈሉ ድርጅቶች በዚህ 3. The newly merged and divided firms
አዋጅ መሠረት መመዝገብ አለባቸው፡፡
shall be registered in accordance with
this proclamation.
፳፬ የንግድ ሕግ ድንጋጌዎች ተፈፃሚነት
24. Applicable Provisions of Commercial
ተራ የሽርክና ማህበር ላይ ተፈፃሚ የሚሆኑ Code
የንግድ ሕግ ድንጋጌዎች እንደአግባብነታቸው The provision of the commercial code
which is applicable to ordinary partnership
በጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅትም ላይ
shall also be applicable to law firm
ተፈፃሚነት ይኖራቸዋል፡፡ whenever necessary.
፳ ተጠያቂነት 25. Accountability
1. የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅቱ 1. The head of the law firm shall ensure
የሥራ ኃላፊ በድርጅቱ ውስጥ የሚሰሩ
whether the other advocates and
ጠበቆች እና ሌሎች ሠራተኞች ለሙያዊ
ሥነ-ምግባር ደንብ ተገዢ ሆነው subordinates abide by the professional
መሥራታቸውን የማረጋገጥ ኃላፊነት ethics;
አለበት፡፡
2. Being a member of a law firm and
2. የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅት
rendering advocacy service shall not
አባል ሆኖ የጥብቅና ሙያ አገልግሎት
disregard the lawful relationship
መስጠት በጠበቃ እና በደንበኛ መካከል
between an advocate and client, and the
ሊኖር የሚገባውን ሕጋዊግንኙነት እና
accountability for the professional
የሙያ ሥነ-ምግባር ተጠያቂነትን
ethics.
አያስቀርም፡፡

14
ashamlaws.wordpress.com
26.Revocation of License
፳፮ ፈቃድ ስለሚሰረዝበት ሁኔታ
1. A law firm license shall be revoked in
1. የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅት
one of the following reasons:-
በሚከተሉት ምክንያቶች በቢሮው ይሰረዛ፡-
a) Where the firm phases out:
ሀ/ ድርጅቱ ሥራውን ካቆመ፣
b) Where the firm is found practicing
ለ/ ድርጅቱ ከተቋቋመበት ዓላማና
against its establishment and license;
ከተሰጠው ፈቃድ ውጭ ሲሰራ
ከተገኘ፣
c) Where the dissolution of the firm
ሐ/ ድርጅቱ በሕግ መሠረት እንዲፈርስ
has been decided by the law;
ከተወሰነ፤
d) Where it is found that the number of
መ/ የድርጅቱ አባላት ብዛት ከሁለት
members are below two,
በታች ሆኖ ከተገኘ፣
e) Where it is found performing
ሠ/ ድርጅቱ ህገ-ወጥ እንቅስቃሴ unlawful act.
ሲያደርግ ከተገኘ፡፡
2. The Bureau before making a decision in
2. ቢሮው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩
accordance with sub-article /1/ of this
መሠረት ውሳኔ ከመስጠቱ በፊት article, allows the firm’s agent to for-
የድርጅት ተወካይ ሃሳቡን እንዲሰጥ word his opinion, where the agent is not
found upon making all the necessary
ያደርጋል፡፡ ተወካዩ ባስመዘገበው አድራሻ
call at his registered address it shall give
በማንኛውም ዘዴ ጥሪ ተደርጎለት necessary decision depending on the
የማይገኝ ከሆነ ባለው ማስረጃ ተገቢው available evidence;
ውሳኔ ይሰጣል፡፡ 3. A firm whose license has been revoked

3. ፈቃድ የተሰረዘበት ድርጅት ይህን አዋጅ shall pay some amount of money stated

ለማስፈፀም በሚወጣው ደንብ የተመለከተ under the regulation to be issued for the

ውን ክፍያ በመክፈል የፈቃድ ስረዛ implementation of this proclamation

ማስረጃ መውሰድ ይችላል፡፡ upon the receipt of the document of the


revoked license;

4. በዚህ አዋጅ መሠረት የፈቃድ ስረዛ 4. In accordance with this proclamation,


ውሳኔ የሚፀናው የመሰረዙ ማስታወቂያ the decision on the revoked license shall
በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ዕለት አንስቶ come into effect upon the notice
ይሆናል፡፡ issuance on the newspaper.

ክፍል አራት Part Four


የወል ድንጋጌዎች Common Provisions
27.Fee
፳፯ ስለ ክፍያ
The fee to obtain an advocacy license
በዚህ አዋጅ መሠረት የጥብቅና ፈቃድ service in accordance with this
ለማግኘት የሚከፈል ክፍያ ይህንን አዋጅ proclamation shall be determined in the
ለማስፈፀም በሚወጣው ደንብ ይወሰናል፡፡ regulation which will be issued to
implement this proclamation.

15
ashamlaws.wordpress.com
28.Organizing Files
፳ መዝገብ ሰለማደራጀት
The Bureau, in accordance with this
በዚህ አዋጅ መሠረት ቢሮው የጠበቆችን፣
proclamation, shall organize register in
የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅቶችና which particulars of the advocate, the law
የግል ሕግ ጉዳይ ፀሐፊዎችን መረጃ የሚይዝ firm and private paralegal are registered and
እና ለሕዝብ ክፍት የሚሆን መዝገብ
shall be open to the public.

ያደራጃል፡፡
፳፱ ስለመቅጠር እና ስለማስመዝገብ 29.Employment and Registration
1. ጠበቃ ወይም የጥብቅና ሙያ አገልግሎት 1. An advocate or a law firm may employ

ድርጅት የጠበቃ ሕግ ጉዳይ law clerk, advocate assistant and other

ፀሐፊ፣የጠበቃ ረዳት እና ሌሎች employees needed for the work;

ለሥራው የሚያስፈልጉ ሠራተኞችን


ሊቀጥር ይችላል፡፡
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ 2. Not with standing to the provision of
የተደነገገው ቢኖርም ጠበቃ ወይም sub-article /1/ of this article, an advocate
የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅት or a law firm may not employ the
የሚከተሉትን በጠበቃ ረዳትነት ወይም following persons as law clerk ;
በሕግ ጉዳይ ፀሐፊነት መቅጠር
አይችልም፡- a) A person whose advocacy licenses is
ሀ/ የጥብቅና ፈቃዱ የተሰረዘን ወይም revoked or suspended;
የታገደን፤ b) A Person dismissed from office due
ለ/ ይሰራበት ከነበረው መሥሪያ ቤት to disciplinary infringement;
በዲሲኘሊን ጥፋት የተባረረን፤ c) A person charged for and convicted
ሐ/ በወንጀል ተከሶ የተቀጣንና in an offense and not reinstated, or
ያልተሰየመን ወይም፤ d) A permanent public or private
መ/ ቋሚ የመንግሥት ወይም የግል servant.
ሥራ ያለውን፡፡ 3. Without prejudice to the provision of
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ  sub-article /2/ of this article, a person
የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ በሕግ who has no a minimum of diploma in
ትምህረት ቢያንስ ዲኘሎማ የሌለውን law may not be employed as law clerk;
ሰው በጠበቃ ሕግ ጉዳይ ፀሐፊነት
መቅጠር አይቻልም፡፡ 4. Not with standing to the provision under
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ  ሀ እና ለ sub-article 2 /a/ and /b/ of this article, an
advocate whose license revoked or a
የተደነገገው ቢኖርም ፈቃዱ የተሰረዘበት
person dismissed from office due to
ጠበቃ ወይም ከሚሰራበት ተቋም displinary infringement may be
በድስፕሊን ጥፋት የተሰናበተ ሰው employed as a law clerk if he provides

16
ashamlaws.wordpress.com
የስንብት ውሳኔ ከደረሰው የመጨረሻ ቀን certificate of good conduct after four
ጀምሮ ከ4 ዓመት በኋላ የመልካም ስነ years start from the last day on which
dismissal decision reached to him.
ምግባር ማረጋገጫ ካቀረበ በህግ ጉዳይ
ጸሀፊነት ተቀጥሮ ሊሰራ ይችላል፡፡ 5. An advocate or a law firm shall notify
5. ጠበቃ ወይም የጥብቅና ሙያ አገልግሎት and cause the registration of the names
ድርጅት የቀጠረውን የሕግ ጉዳይ ፀሐፊ፣ and responsibilities of law clerk,
የጠበቃ ረዳት ስም እና የሥራ ኃላፊነት Advocate assistant to the Bureau in
ለቢሮው በቀጠረ በአሥራ አምስት ቀናት writing within fifteen days of its
ውስጥ በጽሑፍ ማሳወቅና ማስመዝገብ employment;
አለበት፡፡ 6. In accordance with this article, law clerk
6. በዚህ አንቀጽ መሰረት ለጠበቃው የህግ who served to his advocate may request
ጉዳይ ጸሀፊ ሆኖ ያገለገለ ባለሙያ የስራ the advocate in order to write his work
ልምድና የስነምግባር ማረጋገጫ experience and code of conduct
እንዲጽፍለት ጠበቃውን መጠየቅ certificate.
ይችላል፡፡
30. Notification of Change
፴ ለውጥ ስለማሳወቅ
An advocate or a law firm licensed based on
በዚህ አዋጅ መሠረት ፈቃድ የተሰጠው
this proclamation shall notify in writing to
ጠበቃ ወይም የጥብቅና ሙያ አገልግሎት
the Bureau any change or amendment made
ድርጅት ማናቸውንም ለውጥ ወይም ማሻሻያ
within fifteen days.
ባደረገ በአሥራ አምስት ቀናት ውስጥ
ለቢሮው በጽሑፍ ማሳወቅ አለበት፡፡ 31. Replacing License
፴፩ ምትክ የፈቃድ ደብተር ሰለመስጠት A lost or damaged license of an advocate or
የጥብቅና ፈቃድ ደብተር የጠፋበት ወይም a law firm shall be replaced upon
የተበላሸበት ጠበቃ ወይም የጥብቅና ሙያ submitting of a written application to the
አገልግሎት ድርጅት ለቢሮው በጽሑፍ Bureau and payment thereof.
በማመልከትና ተገቢውን ክፍያ በመፈፀም
ምትክ የፈቃድ ደብተር መውሰድ ይችላል፡፡ 32.Renewal of License
፴ የፈቃድ ዕድሳት 1. An advocacy license shall be renewed
1. የጥብቅና ፈቃድ በየዓመቱ የሚታደስ annually and it is executed from July 7
ሆኖ የሚፈጸመው ከሀምሌ ፩ እስከ ነሀሴ up to August 7
፴ መሆን አለበት፤ 2. Advocate or law firm who may not
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ renew his advocacy license within the
በተደነገገው የጊዜ ገደብ ውስጥ ፈቃዱን time limit stated under sub-article /1/ of
ያላሳደሰ ጠበቃ ወይም የጥብቅና ሙያ this article may renew with additional
አገልግሎት ድርጅት ተጨማሪ የቅጣት penalty fee up to November 10.
ገንዘብ በመክፈል እስከ ጥቅምት ፴

17
ashamlaws.wordpress.com
ማሳደስ ይችላል፤ 3. An advocate or law firm who failed to
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ መሰረት renew advocacy license within the time
ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ፈቃዱን limit provided under sub-article /2/ of
ያላሳደሰ ጠበቃ ወይም የጥብቅና ሙያ this article by force majeure may apply
አገልግሎት ድርጅት ጉዳዩ እንዲታይለት to the bureau for the renewal;
ሊያመለክት ይችላል፡፡ 4. Application for renewal shall fulfill the
4. ለጥብቅና ፈቃድ ዕድሳት የሚቀርብ following;
ጥያቄ የሚከተሉትን ማሟላት አለበት፡- a) Document showing that he has taken
ሀ/ በዚያን አመት በቢሮው የተሰጠውን training given by the Bureau in that
ስልጠና መውሰዱን የሚያረጋግጥ year;
ማስረጃ፤ b) A document revealing that he
ለ/ የጥብቅና አገልግሎት ክፍያ renders 50 hours and more free
ለመክፈል አቅም ለሌላቸው ሰዎች advocacy service annually to
በዓመት ሃምሳ ሰዓትና ከዚያ በላይ persons who are unable to hire an
ነፃ የጥብቅና ሙያ አገልግሎት advocate ;
መስጠቱን የሚገልጽ ማስረጃ፤ c) A document depicting the payment
ሐ/ ዓመታዊ ግብር መክፈሉን የሚያሳይ of the annual tax;
ማስረጃ፤ d) Renewal fee fixed in the regulation
መ/ በዚህ አዋጅ መሰረት በሚወጣ ደንብ to be issued in accordance with this
የሚወሰን የዕድሳት ክፍያ፤ proclamation.
33.Returning a License
፴ ፈቃድን ሰለመመለስ
1. Any advocate or a law firm shall return
1. ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና ሙያ
his license to the Bureau temporarily or
አገልግሎት ድርጅት ከሙያው ውጭ
permanently as the case may be, where
በሆነ ሥራ በዋናነት የተሰማራ እንደሆነ
mainly engaged in an activity outside
ወይም በሌላ በማናቸውም ምክንያት
the profession or is not in a position to
ሙያዊ አገልግሎት ለመስጠት ያልቻለ
render professional services upon any
እንደሆነ ፈቃዱን እንደሁኔታው ለተወሰነ
other ground;
ጊዜ ወይም በቋሚነትለቢሮው ይመልሳል፡፡
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት
2. An advocate or a law firm who has
ፈቃዱን የመለሰ ጠበቃ ወይም የጥብቅና
returned his license in accordance with
ሙያ አገልግሎት ድርጅት ፈቃዱን
sub-article /1/ of this article, may re-take
እንዲመልስ ያስገደደው ምክንያት
the same upon termination or removal of
እንዳበቃ ወይም እንደተወገደ ከሥራው
the cause which compelled him to return
ተለይቶ በቆየበት ጊዜ በሕግ
his license within two years provided
ሊያስጠይቀው የሚችል ጥፋት ካልፈፀመ

18
ashamlaws.wordpress.com
ፈቃዱን ከመለሰበት ቀን ጀምሮ አስከ that he has not committed any fault
ሁለት ዓመት ባለ ጊዜ ውስጥ ሊወስድ which would make him legally liable.
ይችላል፡፡

Part Five
ክፍል አምስት Executive Organ
አስፈጻሚ አካላት 34.Power and Duty of the Bureau
፴፬.የቢሮው ስልጣንና ተግባር In accordance with this proclamation, the
ቢሮው በዚህ አዋጅ መሰረት የሚከተሉት Bureau shall have the following powers and
ስልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፡፡ duties;
1. በዚህ አዋጅ መሰረት የጥብቅና ወይም 1. Grant, register, renew, suspend, support,
ለግል የህግ ጉዳይ ጸሀፊዎች ፈቃድ follow up and supervise the license of
ይሰጣል፤ ይመዘግባል፤ ያድሳል፤ ይሰርዛል፤ advocactes or private paralegals in
ድጋፍ፣ ክትትልና ቁጥጥር ያደርጋል፤
accordance with this proclamation;
2. የጠበቃን ወይም የጥብቅና ሙያ አገልግሎት
2. Investigate and decide the disciplinary
ድርጅትን የድስፕሊን ጉዳይ ያጣራል፤
ይወስናል፤ case of advocate or law firm;
3. ቢሮው የጥብቅና አገልግሎት አሰጣጥን 3. Give and cause to give a training that
ይበልጥ ለማሻሻል የሚረዳ ስልጠና ሊሰጥ assists to improve rendering advocacy
ወይም እንዲሰጥ ሊያደርግ ይችላል፤ service;
4. በዚህ አዋጅ መሰረት በጠበቃ ወይም 4. Register those law clerks, advocate
በጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅት ስር assistants and other employees who are
ያሉ የህግ ጉዳይ ጸሀፊዎችን፣ የጠበቃ under the advocate or law firm in
ረዳቶችንና ሌሎች ሰራተኞችን ይመዘግባል፡፡ accordance with this proclamation;
5. አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው በዚህ አዋጅ 5. Delegate, as may be necessary, the
የተሰጠውን ስልጣን ለዞን፣ ለሃዋሳ ከተማ power vested based on this proclamation
ወይም ለልዩ ወረዳ ፍትህ መምሪያ ወይም to Zone, Hawassa city or Special
ጽ/ቤት በውክልና ሊሰጥ ይችላል፡፡ woreda Justice Department or office.

፴ የክልሉ ጠበቆች ድስፕሊን ጉባኤ 35. Commission of Disciplinary Matters


1. የሚከተሉት አባላት የሚኖሩት የጠበቆች of Advocates
1. Commission of Disciplinary matter of
ድስፕሊን ጉባኤ ከዚህ በኋላ “ጉባኤ” Advocates here after called “Commission”
እየተባለ የሚጠራ ይኖራል፡፡ shall have the following members;
a) three representatives from the Bureau;
ሀ. ከቢሮው የሚወከሉ ሶስት ተወካዮች፤
ለ. በጠበቆች ማህበር የሚወከል
b) A representative from advocates’

አንድተወካይ፤
association;

ሐ. በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሚወከል


c) A representative from Supreme Court of

19
ashamlaws.wordpress.com
አንድ ተወካይ፤ the region;
መ. ከክልሉ ም/ቤት በዋና አፈ-ጉባኤ d) A representative from Regional Council
የሚወከል ከቋሚ ኮሚቴ አንድ ተወካይ፣ Legal Affairs Standing comittee;
ሠ. ከሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ቢሮ e) A representative from women and
የሚወከል አንድ ተወካይ፣ children Affair Bureau;
2. የጉባኤው ሰብሳቢ የስራ ዘመን 3 ዓመት 2. Term of office of the chairman shall be
ሲሆን የሌሎች አባላት 2 ዓመት ነው፡፡ three years where as two years for
members;
3. የጉባኤው ሰብሳቢ ከአባላቱ ውስጥ
3. The chairman is nominated by the
በቢሮው ሀላፊ ይሰየማል፡፡
Bureau Head from the members;
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ  ስር
4. Without prejudice to the provision under
የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም
sub-article /2/ of this article, any
አባል እንደገና ሊመረጥ ይችላል፡፡
member may be elected again.
፴ የክልሉ ጠበቆች ድስፕሊን ጉባኤ ስልጣንና
36.Power and Duty of the Commission
ተግባራት
1. ይህንን አዋጅ ወይም በዚህ አዋጅ
መሰረት የሚወጣው ደንብ ወይም የስነ
1. Investigate and decide on a charge

ምግባር መመሪያ በመተላለፍ በጠበቆች lodged against an advocate or law firm

ወይም በጥብቅና ሙያ አገልግሎት for violating this proclamation or

ድርጅት ላይ የሚቀርብ ክስን ተቀብሎ regulation tobe issued based on this

ያጣራል፤ ይመረምራል፤ ውሳኔ ይሰጣል፡፡ proclamation or directive;

2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ  መሰረት 2. Cause any decision given in accordance
የተሰጠ ማንኛውም ውሳኔ በጠበቃው with sub-article /1/ of this article to be
የግል ማህደር ውስጥ እንዲመዘገብ
registered in private file of the advocate;
ያደርጋል፡፡

3. በጠበቃው ወይም በጥብቅና ሙያ


አገልግሎት ድርጅት ላይ የቀረበ ክስ 3. After examining charges and evidence
ወይም ማስረጃ እንዲሁም በጠበቃው against an advocate as well as the
ወይም ድርጅቱ የቀረበው መልስና statement of defense and the evidence
ማስረጃ ከመረመረ በኋላ፡-
ሀ. ክሱ ትክክል ካልሆነ ወይም በበቂ
thereto, the commission shall pass the

ማስረጃ ካልተደገፈ ክሱ ተሰርዞ


following decision;

ጠበቃው ወይም ድርጅቱ


a) Aquital of the advocate, by

እንዲሰናበት ያደርጋል፡፡ dismissing the charge, where the

ለ. ክሱ ትክክል ከሆነና በማስረጃ charge is not proper or not supported

ከተደገፈ እንደተፈጸመው ጥፋትና by sufficient evidence ;

ክብደት በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፵፩ b) Decide one of the penalties


prescribed under article 41 /1/ of this
ንዑስ አንቀጽ ፩ ስር ከተደነገጉት
proclamation individually or jointly

20
ashamlaws.wordpress.com
ቅጣቶች አንዱን በተናጠል ወይም according to the the gravity of the
በጋራ ሊወስን ይችላል፡፡ breach committed, where the charge
is proper and supported by sufficient
ሐ. የአሰራር ስርዓቱን በተመለከተ
evidence,
መመሪያ ያዘጋጃል፡፡ c) Prepare directive regarding its
4. የግል ህግ ጉዳይ ፀሐፊ ወይም የግል ህግ working procedure.
ጉዳይ ፀሐፊ ደንበኛ የሚያቀርበውን የይግባኝ 4. Decide on the appeal lodged by private
ቅሬታአይቶ ይወስናል፤ የሚሰጠውም ውሳኔ paralegal or private paralegal’s client;
የመጨረሻ ይሆናል፡፡ the decision shall be final.
5. አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው በዚህ አዋጅ 5. Where it is found necessary, it may
የተሰጠውን የመጀመሪያ ደረጃ የጠበቆች delegate the power vested to it by this
ድስፕሊን ጉዳይ የማየት ስልጣን ለዞን፣
proclamation to zone, Hawassa city or
special woreda disciplinary commission
ለሃዋሳ ከተማ ወይም ለልዩ ወረዳ የጠበቆች of advocates to see first instance
ድስፕሊን ጉባኤ በውክልና ይሰጣል፤ ውክልናው disciplinary matters of the advocates.
ም ምክንያቱ ተገልጾ በጽሁፍ መሰጠት The delegation shall be made in writing
with satating the reason;
አለበት፤
6. የጠበቆች የስነ ምግባር ብቃት
የሚጎለብትበት፤ የጥብቅና ሙያ ክብር 6. Shall undertake studies and sibmit
recommendation to the Bureau on ways
የሚጠበቅበት እና ጠበቆች ለህግ የበላይነት፣
of enhancing observance of professional
ለማህበራዊ ፍትህ መስፈንና ለፍትህ conduct; advocates strongly work for
ተደራሽነት ጠንክረው የሚሰሩበትን ሁኔታ rule of law, meeting social Justice and
access to Justice .
እያጠና ለቢሮው ያቀርባል፡፡

፴ የጉባኤው ስብሰባ 37.Meeting of the Commission


1. ጉባኤው ለስራው ባስፈለገ መጠን ስብሰባ 1. The commission shall make a meeting
ያደርጋል፤ as deemed necessary for its work;
2. በጉባኤው ስብሰባ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት 2. It shall be a quorum where more than
half of the members found on the
አባላት ከተገኙ መልዓተ ጉባኤው ይኖራል፤
meeting;
3. የጉባኤው ውሳኔዎች በድምጽ ብልጫ 3. Decision shall be passed by majority
ያልፋሉ፤ ሆኖም ድምጽ እኩል በኩል vote, in case of atie the chairperson shall
ከተከፈለ ሰብሳቢው ወሳኝ ድምጽ ይኖረዋል፤ have critical vote;
4. የዚህ አንቀጽ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ 4. Without prejudice the provisions of this
ሆነው ጉባኤው የራሱን የስብሰባ ስነ- ስርዓት article, the commission shall issue its
ደንብ ሊያወጣ ይችላል፡፡ own rules of meeting procedure.
፴፰. የዞን ወይም የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ወይም 38. Commission of Disciplinary matters of
የልዩ ወረዳ ጠበቆች ድስፕሊን ጉባኤ Zone or Hawassa city Administration or
Special woreda Advocates

21
ashamlaws.wordpress.com
1. ጉባኤው ከቢሮው በውክልና ለሚሰጠው 1. The commission shall have the
የጠበቃ ወይም ድርጅት እና ፈቃድ following members to see disciplinary
matter of advocates or law firms to
ለሰጣቸው የግል የህግ ጉዳይ ጸሀፊዎችን
whom the commission to give
የድስፕሊን ጉዳይን ለማየት የሚከተሉት delegation from the Bureau and private
አባላት ይኖሩታል፡- paralegal who are licensed:-
a) Two representatives to be delegated
ሀ. በመምሪያው ወይም በጽ/ቤቱ ኃላፊ
by department or office head;
የሚወከሉ ሁለት ተወካዮች፤
b) Head or delegate of department or
ለ. የመምሪያው ወይም የጽ/ቤቱ ኃላፊ
office shall be member and
ወይም ተወካይ አባልና ሰብሳቢ
chairperson;
ይሆናል፤
ሐ. ከጠበቆች ማህበር የሚወከል አንድ
c) One representative from Advocates’

ተወካይ፤
Association;

መ. ከከፍተኛ ፍርድ ቤት የሚወከል አንድ d) One representative from high court;

ተወካይ
ሠ. ከዞን/ልዩ ወረዳ ምክር ቤት በዋና e) One representative from Zone or

አፈ-ጉባኤ የሚወከል አንድ ተወካይ፣ Special woreda Council.

ረ. ከዞን/ልዩ ወረዳ ሴቶችና ህጻናት ጉዳይ f) One representative from Zone or

መምሪያ/ ጽ/ቤት የሚወከል አንድ Special woreda women and children

ተወካይ፣ affair department or office.


2. የጉባኤው የስብሰባ ስርዓት በዚህ አዋጅ 2. The commission’s meeting procedure
አንቀጽ ፴ መሰረት ለክልሉ የጠበቆች ድስፕሊን
shall be in accordance with Regional
commission of disciplinary matters of
ጉባኤ በተመለከተው መሰረት ይሆናል፡፡
advocates provided under article 37 of
this proclamation.
፴፱. የቢሮው ኃላፊ ስልጣን
1. በመጀመሪያ ደረጃ በተሰጠ የጠበቃና
39. Power of Bureau Head
ድርጅት የድስፕሊን ጉዳይ ውሳኔ ቅር 1. Shall examine and decide on the
complaint lodged by aggrieved party
የተሰኘ ወገን ያቀረበውን አቤቱታ በመመር
against the decision of the Regional
መር ውሳኔ ይሰጣል፡፡ Disiplinary commission.
2. በህግ ስህተት ካልሆነ በቀር የቢሮው 2. The decision of the Head shall be the
final unless it has a error of law;
ኃላፊ የሚሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ
.
ይሆናል፤
ክፍል ስድስት
Part Six
የዲሲኘሊንጥፋቶችናእርምጃዎች
Disciplinary Breaches and Actions
፵ ዓላማ
40.Objective
የጠበቆች የዲሲኘሊን ሥነ-ሥርዓት ዓላማ
ለደንበኞች፣ ለሕብረተሰብ፣ ለፍትሕ ሥርዓትና
The objective of advocates’ disciplinary

22
ashamlaws.wordpress.com
ለሕግ ሙያ በአግባቡ ሙያዊ ግዴታቸውንና proceedings is to protect the public and the
ኃላፊነታቸውን ከማይወጡ ወይም ሊወጡ administration of justice from lawyers who
have not discharged, will not discharge or
ከማይችሉ ጠበቆች ሕዝብን እና የፍትህ
unlikely properly to discharge their
አስተዳደሩን መጠበቅ ነው፡፡ professional duties to clients, the public, the
legal system, and the legal profession.
፵፩ የዲሲኘሊን ቅጣት ዓይነቶችና አመዳደብ
41. Disciplinary Penalties Types and
1. የዲሲኘሊን ጥፋት የፈፀመ ጠበቃ ወይም
Categories
የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅት እንደጥፋ 1. According to the gravity of the breach,
ቱ ክብደት የሚከተሉት ቅጣቶች ሊወሰንበት the following shall be decided on an
ይችላል፡- advocate or law firm who has breached
ሀ/ የቃል ማስጠንቀቂያ፤ disciplinary provisions:-
ለ/ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ፤ a) A verbal warning;
ሐ/ ከብር አንድ ሺ እስከ አስር ሺ የሚደርስ b) A written warning;
መቀጮ፤ c) To impose afine from birr 1000 up
መ/ ከብር ከአስር ሺ እስከ ብር ሃያ ሺ to 10,000 birr;
የሚደርስ መቀጮ፤ d) To impose afine from birr 10,000 up
ሠ/ ከአንድ ዓመት ላልበለጠ ጊዜ ማገድ፣ to 20,000 birr;
e) To suspend for a period of not more

ረ/ የጥብቅና ፈቃድ መሠረዝ፡፡ than one year;


f) To revoke license.

2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ  (ሀ) - (ለ) 2. Those listed under sub-article /1/ /a/ -/b/
የተዘረዘሩት ቀላል የዲሲኘሊን ቅጣቶች of this article shall be categorized as a
ተብለው ይመደባሉ፤ minor disciplinary penalties;
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ  (ሐ) - (ረ) 3. Those listed under sub-article /1/ /c/ - /f/
የተዘረዘሩት ከባድ የዲሲኘሊን ቅጣቶች of this article shall be categorized as
ተብለው ይመደባሉ፡፡ sever disciplinary penalties.
፵፪ የዲሲኘሊን ጥፋት አወሳሰን 42.Decision of Disciplinary Breach
በጠበቆች ላይ የዲሲኘሊን ጥፋት ሲወሰን In imposing a decision after considering the
በጠበቆች ሥነ-ምግባር ደንብ ተደንግጐ duty violated under advocates’ code of
የተጣሰውን ግዴታ እና በዲሲኘሊን ጥፋት conduct and the potential or actual injury
ምክንያት የደረሰው ወይም ሊደርስ caused by the lawyer’s misconduct, may
የሚችለው ጉዳት ከግምት ውስጥ በማስገባት decide individually or jointly the penalties
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፵፩ ከተመለከቱት provided under article 41 of this
ቅጣቶች አንዱን በተናጥል ወይም በጋራ proclamation.
ሊወስን ይችላል፡፡
43.Sever Disciplinary Offences
፵፫ ከባድ የዲሲኘሊን ጥፋቶች
The following shall be regarded as a sever
የሚከተሉት ጥፋቶች ከባድ የዲሲኘሊን

23
ashamlaws.wordpress.com
ጥፋቶች ናቸው፡፡ disciplinary offences:-
1. በጠበቆች ሥነ ምግባር ደንብ 1. In accordance with advocates code of
በተመለከተው መሠረት፡- conduct;
ሀ/ ጠበቃው በክርክር ወቅት ያሉበትን a) Failure to perform the obligation of
ግዴታዎች አለመወጣት ወይም advocates in proceedings;
አለመፈፀም፤
ለ/ ለተቃራኒ ወገን ቅን መሆንን b) Failure to consider the duty to show
የሚመለከቱ ግዴታዎቹን አለመወጣት fairness to the opposing party;
ወይም አለመፈፀም፤
ሐ/ የደንበኛውን ግላዊ ወይም ድርጅታዊ c) Failure to keep in secret the personal
መረጃ ወይም በሙያ አገልግሎት or organizational information of his
ምክንያት የተገኘን ማናቸውም መረጃ client or any other information;
በሚስጢር አለመጠበቅ፤
መ/ የጥቅም ግጭት ባለበት ጉዳይ ላይ d) Rendering advocacy services where
የጥብቅና ሙያ አገልግሎት መስጠት፤
there is conflict of interest;
ሠ/ የደንበኛን ንብረትና ሠነድ አለመጠበቅ፤
e) Failure to keep property and
ረ/ ብቃት ያለው አገልግሎት ያለመስጠት፤ documents of the client properly;
ሰ/ ስለራሱ ወይም ስለድርጅቱ ወይም f) Failure to render competent services;
ስለሚሰጠው አገልግሎት ሀሰተኛ ወይም g) Giving false or misleading
የሚያሳስት መግለጫ መስጠት፤ information about himself or firm or
his services;
ሸ/ የደንበኛን ጉዳይ አስመልከቶ ለሦስተኛ
h) Giving a false information for a third
ወገኖች በፍሬ ጉዳይም ሆነ በሕግ ረገድ
party about his client’s case
ሐሰተኛ የሆነ መረጃ መስጠት፤
regarding facts or law ;
ቀ/ የሙያውን ክብር ሊያጎድፍ የሚችል
i) Performing an act that undermines
ተግባር መፈጸም፤
the honor of the profession.
2. ሕገ-መንግሥቱንና ሕገ-መንግሥታዊ
2. Committing an act contrary to the
ሥርዓቱን የሚቃረን ድርጊት መፈፀም፤
constitution and the constitutional order;
3. በቀላል የዲሲኘሊን ጥፋት ሁለትና ከዚህ
3. Penalized with minor disciplinary
በላይ ጊዜ ተከስሶ መቀጣት፤ breaches twice or more;
4. ከደንበኛው ለሚቀበለው ማንኛውም
አይነት ክፍያ ደረሰኝ አለመስጠት፤ 4. Failure to offer receipt for any payment

5. የጥብቅና አገልግሎት ክፍያ ውል received from client;

ሳይዋዋል አገልግሎት መስጠት፤ 5. Rendering advocacy service without

6. የጥብቅና አገልግሎት የውክልና ውል concluding fee agreement;

ሳይዋዋል አገልግሎት መስጠት፤ 6. Rendering advocacy service without


contract of agency;

24
ashamlaws.wordpress.com
7. በታገደ ወይም ባልታደሰ የጥብቅና ፈቃድ 7. Rendering advocacy service using
የጥብቅና ሙያ አገልግሎት መስጠት፤ suspended or unrenewed license;
8. ከጥብቅና ፈቃዱ ደረጃ ወሰን አልፎ 8. Rendering advocacy service beyond
የጥብቅና አገልግሎት መስጠት፤ advocacy license level limit;
9. በሐሰት ማስረጃ ወይም መግለጫ ወይም 9. Getting alicense by producing falsified
በማታለል የጥብቅና ፈቃድ ማግኘት፤ document or information or with fraud;
፲. የሥርቆት፣ የማታለል ወይም በሐሰተኛ 10. Committing offences of a fraudulent
ሰነድ በመገልገል ወይም ሆን ተብሎ acts or theft; or being an offender of a
crime intentionally committed and
በሚፈፀም ከሦስት ዓመት በላይ
which leads to more than three years
በሚያስቀጣ ወንጀል ጥፋተኛ መባል፤ imprisonment;
፲፩. በዚህ አዋጅ መሠረት አንቀጽ ፳ ንዑስ 11. Rendering an advocacy service
አንቀጽ () የተደነገገውን በመተላለፍ personally or becoming member in other
ጠበቃው የጥብቅና ሙያ አገልግሎት law firm while the advocate is a member
ድርጅት አባል ሆኖ ሳለ በግሉ የጥብቅና to a law firm by violating the provisions
ሙያ አገልግሎት መስጠት ወይም stipulated under article 20/1/ of this
በሁለትና ከዚያ በላይ የጥብቅና ሙያ proclamation;
አገልግሎት ድርጅት ውስጥ አባል ሆኖ
መገኘት፤
፲፪. ልዩ የጥብቅና ፈቃድ በመውሰድ በሚሰጠው 12. Making his client pay for advocacy
አገልግሎት ደንበኛውን ማስከፈል፤ service he render in status of special
፲፫. የደንበኛውን ወይም የሌላ ሰውን ጉዳይ advocacy license;
13. Begging another to dispose his client or
ለማስፈጸም በአማላጅነት መሄድ፤
other person’s case;.
፵፬ ቀላል የዲሲኘሊን ጥፋቶች 44. Simple Disciplinary Breaches
የሚከተሉት ጥፋቶች ቀላል የዲሲኘሊን
The following shall be regarded as simple
ጥፋቶች ናቸው፡-
disciplinary breaches;
1. ያለበቂ ምክንያት የጥብቅና ፈቃድ
1. Failure to renew advocacy license
ያለማሳደስ፤
without sufficient ground;
2. የጥብቅና አገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል
2. Unable to participate on training given
በሚሰጡ ስልጠናዎች ወይም ውይይቶች
to improve advocacy service without
ላይ ከአቅም በላይ ባልሆነ ምክንያት
force majeure;
አለመሳተፍ፤
3. ቢሮ ሳይኖረው የጥብቅና አገልግሎት
3. Delivering advocacy service without
መስጠት፤
having office;
4. በክልሉ የጠበቆች ሥነ ምግባር ደንብ
4. Violating the provision regarding
በተመለከተው መሠረትስለ አገልግሎት
service fee prescribed on advocates’
ክፍያ የተቀመጡ ድንጋጌዎችን
code of conduct regulation of the region;

25
ashamlaws.wordpress.com
መተላለፍ፤
5. በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፳፱ ንዑስ አንቀጽ  5. Hiring law clerk or advocate’s assistant
እና  የተደነገገውን በመተላለፍ የሕግ or other by violating the provisions
ጉዳይ ፀሐፊ ወይም የጠበቃ ረዳት stipulated under article 29 sub article /2/
ወይም ሌሎችን ቀጥሮ ማሰራት፤ and /3/ of this proclamation;
6. በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፵ ከተደነገጉት 6. Violation of other provisions of code of
በስተቀር በጠበቆች ሥነ ምግባር ደንብ conduct regulation provided under
የተመለከቱት ሌሎች የሥነ ምግባር advocate’s code of conduct except for
ድንጋጌዎችን መተላለፍ፤ provision of article 43 of this
proclamation.
፵፭ የታገደን ወይም የተሰረዘን የጥብቅና ፈቃድ
45.Restoring Suspended or Revoked
ስለመመለስ Advocacy License
1. የጥብቅና ፈቃድ የታገደበት ጠበቃ
1. Upon the termination of the period of
ወይም የጥብቅና ሙያ አገልግሎት
suspension, an advocate’s or law firm’s
ድርጅት የዕገዳው ጊዜ እንዳበቃ ፈቃዱ
suspended license shall be restored.
ይመለስለታል፡፡
2. An advocate or a law firm whose
2. የጥብቅና ፈቃድ የተሰረዘበት ጠበቃ
ወይም የጥብቅና ሙያ አገልግሎት advocacy license has been revoked may
ድርጅት ለስረዛው ምክንያት የሆነውን require a new license by fulfilling the
ጥፋት በማረም በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፶9
necessary particulars by correcting the
መሰረት ተቀመጠው የሪከርድ ጊዜ
ከተጠናቀቀ በኋላ በዚህ አዋጅ ውስጥ fault that is a ground for revocation of
በተደነገገው መሰረት የጥብቅና ፈቃድ the license after completion of the
ለማግኘት የሚያስፈልጉ መስፈርቶችን period provided under article 59/1/ of
የሚያሟላ ከሆነ እንደ አዲስ ፈቃድ
ለመውሰድ ይችላል፡፡ this proclamation.

፵ ስለጊዜያዊ ዕገዳ
46.Temporary Suspension
1. ጉባኤው ጠበቃው ወይም የጥብቅና ሙያ
1. The commission may until decision has
አገልግሎት ድርጅቱ የተከሰሰበት
been rendered, suspend an advocate or
የወንጀል ድርጊት ወይም ከባድ
law firm where it is found out that the
የዲሲኘሊን ጥፋት በፍትሕ አስተዳደር
ላይ ጐጂ ተጽዕኖ የሚያስከትል ሆኖ
crime he/it is accused or sever

ካገኘው ጉዳዩ ውሳኔ እስኪያገኝ ድረስ


disciplinary offence endangers the

ጠበቃውን ወይም ድርጅቱን አግዶ justice administration;

ሊያቆይ ይችላል፡፡
2. ጉባኤው አንድን ጠበቃ ከ45 ቀን በላይ
አግዶ ሊያቆይ አይችልም፡፡ 2. The commission may not suspend an
advocate more than 45 days.

26
ashamlaws.wordpress.com
፵ ፈቃዱ የታገደበት ወይም የተሰረዘበት ጠበቃ 47.Duty of an Advocate or Law Firm
ወይም ድርጅት ግዴታ with a Suspended or Revoked
የጥብቅና ፈቃድ የታገደበት ወይም License
የተሰረዘበት ጠበቃ ወይም የጥብቅና ሙያ An advocate or law firm whose license has

አገልግሎት ድርጅት ፈቃዱ ከታገደበት been suspended or revoked shall produce a

ወይም ከተሰረዘበት እለት ጀምሮ በአሥር written report thereon within ten days

ቀናት ውስጥ ይህንኑ በጽሑፍ በማሳወቅ starting from the date of suspension or
በእጁ የሚገኘውን ጉዳይና ማስረጃ revocation, and shall handover the case and
ለደንበኛው ወይም ደንበኛው ለመረጠው documents to his client or to another
ጠበቃ ወይም ድርጅት ማስረከብ አለበት፡፡ advocate /law firm that the client chooses.
48.Whistleblowing and Charging
፵፰ ጥቆማና ክስ 1. Any person who wants to inform or
1. ጠበቃ ወይም የጥብቅና ሙያ አገልግሎት bring an action against an advocates’ or
ድርጅት ስለፈፀመው የዲሲኘሊን ጥፋት a law firm’s disciplinary offences, with
ጥቆማ ወይም ክስ ለማቅረብ የሚፈልግ
no obligation to introduce his name or
ማንኛም ሰው ስሙን ወይም ማንነቱን
የመግለጽ ግዴታ ሳይኖርበት የተፈፀመውን himself, shall, in person, by post, inform
የዲሲኘሊን ጥፋት ዓይነት፣ ማስረጃውን the type of disciplinary offence
ወይም ማስረጃው የሚገኝበትን ስፍራ፣
committed, the evidence or the place
ጥፋቱ የተፈፀመበትን ቀንና ቦታ እና
ሌሎች ዝርዝር ጉዳዮች ለቢሮው ወይም where the evidence may be found, the
በየደረጃው ላሉ የፍትህ መ/ቤቶች setting of the offence and any other
በአካል፣ በስልክ፣ በፖስታ፣ ወይም
details to the Bureau or Justice
በሌሎች በማናቸውም አመቺ ዘዴዎች
ሊገልጽ ይችላል፡፡ departments or offices found at each
level;
2. ቢሮው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩
2. The Bureau shall present the information
መሰረት ጥቆማው ሲደርሰው ለጉባኤው given in accordance with sub-article /1/ of
ያቀርባል፡፡ this article to the commission;
3. Where the commission, after examining
3. ጉባኤው ክሱን ወይም ጥቆማውን
the charge or the information and upon
መርምሮ በቂ ማስረጃ መኖሩን ካረጋገጠ
assuming the relevance of the evidences,
ጠበቃው ወይም የጥብቅና ሙያ
shall send summon where the advocate
አገልግሎት ድርጅቱ ለቀረበበት ክስ ክሱ
or law firm shall respond to the charge
በደረሰው በአሥር ቀናት ውስጥ መልሱን
with in ten days. The summon shall be
ይዞ እንዲቀርብ መጥሪያ መላክ አለበት፤
sent to the accused with his registered
መጥሪያው በተከሳሹ ባስመዘገበው
address;
አድራሻ እንዲደርሰው ይደረጋል፡፡
4. Where the accused can not be traced
4. ተከሳሹ ባስመዘገበው አድራሻ ካልተገኘ
with the registered address, he shall be
በሚሰራበት አካባቢ በሚገኝ ፍርድ ቤት፣

27
ashamlaws.wordpress.com
ፍትህ ቢሮ ወይም ፍትህ መምሪያ ወይም summoned notifying thereon the court,
ጽ/ቤት የማስታወቂያ ሠሌዳ ላይ justice Bureau, or Justice Department or
በሚለጠፍ ማስታወቂያ ተከሳሽ office notice-board found around the
ለቀረበበት ክስ መልሱን ይዞ እንዲቀርብ place where he is working.
ጥሪ ይደረግለታል፡፡
፵፱ የተከሳሸ አለመቅረብ 49. Defendant Failing to Appear
1. በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፵፰ ንዑስ አንቀጽ ፫ 1. The commission may order the
እና ፬ መሠረት መጥሪያ የደረሰው ወይም proceeding of the case without the
defendant’s presence where he has been
በማስታወቂያ የተጠራ ተከሳሽ ካልቀረበ
absent upon receiving summon or upon
ጉባኤው ተከሳሹ በሌለበት ጉዳዩ notification in accordance with article
እንዲታይ ትዕዛዝ ሊሰጥ ይችላል፡፡ 48 sub-article /3/ and /4/ of this
2. ተከሳሹ በቀጠሮው ቀን ያልቀረበው በበቂ proclamation;
2. Where the defendant submits a formal
ምክንያት መሆኑን በማስረጃ የተደገፈ
complaint supported with sufficient
አቤቱታ ካቀረበ ጉባኤው ተከሳሹ evidence revealing that he had been
በሌለበት እንዲታይ የሰጠውን ትዕዛዝ absent with sufficient grounds; the
commission may withdraw the former
በማንሳት ጉዳዩ ተከሳሹ ባለበት እንደገና
order and shall reorder to hear the case
እንዲሰማ ትዕዛዝ ሊሰጥ ይችላል፡፡ upon the defendant’s presence.

፶ ጥቆማን ወይም ክስን ስለማንሳት 50. Waiving Whistleblowing and Charge


የጠቋሚው ወይም የከሳሹ ጥቆማውን ወይም The informer’s or the accuser’s withdrawal
ክሱን ማንሳት ጉባኤው ጉዳዩን አይቶ of the case shall not prohibit the
commission to entertain the case and pass
ከመወሰን አያግደውም፡፡
decision.
፶ የማስረጃ ግልባጭ ስለመውሰድ 51. Obtaining of a Copy of Evidence
ተከሳሹ ላይ ከቀረበው ክስ ጋር አግባብነት Any party who wants to obtain evidence
ያለውን ማስረጃ ለመውሰድ የሚፈልግ regarding the charge of the defendant may
ተከራካሪ ወገን የማስረጃውን ግልባጭ በራሱ take a copy of the original documents with
ወጪ ሊወስድ ይችላል፡፡ his own expense.
፶ ተለዋጭ ቀጠሮ ስለመስጠት 52.Adjournment
ጉባኤው አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው በራሱ
The commission, where necessary, may
አነሳሽነት ወይም በተከሳሹ ጥያቄ ጉዳዩ
decide to hear the case in an alternative day
በተለዋጭ ቀጠሮ እንዲታይ ሊወስን
on its own motion or upon the defendant’s
ይችላል፡፡
request.
53.Amendment of Charge or
፶ ክስን ወይም መልስን ሰለማሻሻል
Statement of Defense
1. The commission may pass an order for
1. ጉባኤው በተከሳሽ ላይ የቀረበው ክስ amendment of the charge where it

28
ashamlaws.wordpress.com
መሻሻል እንዳለበት ካመነ ክሱ believes the charge against the
እንዲሻሻል ትዕዛዝ ሊሰጥ ይችላል፡፡ defendant shall be amended;
2. Where it is found that the amended
2. የክሱ መሻሻል ተከሳሹን የሚጐዳው ሆኖ
charge might harm the defendant, the
ከተገኘ ተከሳሹ መልሱን አሟልቶ commission shall provide an
እንዲያቀርብ ጉባኤው ተለዋጭ ቀጠሮ adjournment to let the defendant submit
his complete statement of defense.
መስጠት አለበት፡፡
54.Decision upon Examination of
፶፬ የዲሲኘሊን ክሶችን መርምሮ ሰለመወሰን Disciplinary Cases
1. The commission upon examination of
፩. ጉባኤው የቀረበውን ክስና ማስረጃ መርምሮ
the lodged claim and the evidence may
ክሱን የመሰረዝ ወይም በዚህ አዋጅ revoke or take disciplinary measures
በአንቀጽ ፵፩ የተመለከቱትን የዲሲኘሊን which are indicated under article 41of
ርምጃዎችሊወስድ ይችላል፡፡ the proclamation.
2. An advocate penalized by or set free
፪. አንድ ጠበቃ ባጠፋው የድሲፕሊን ጥፋት
from criminal liability, may not be free
በወንጀል ተከሶ የተቀጣ ወይም ነጻየተባለ
from disciplinary measures for the same
ቢሆንም በድስፕሊን ከመቀጣት አይድንም፡፡
act.

፶፭ ውሳኔን ስለመከለስ
55. Revision of Decision
1. በጠበቃ ወይም በጥብቅና ሙያ አገልግሎት
1. Where the displinary measure taken on
ድርጅት ላይ የተወሰነ የዲሲኘሊን እርምጃ an advocate or law firm proved to be on
በሐሰተኛ ሠነድ፣ ምስክርነት ወይም false documents, testimony or a reward,
በመደለያ ስለመሆኑ ማስረጃ ከቀረበ ጉባኤው the commission shall re-examine the
ጉዳዩን እንደገና በመመርመር ተገቢውን case and shall pass appropriate decision.
ውሳኔ መስጠት አለበት፡፡
2. ጉባኤው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ () 2. The commission, in accordance with
መሠረት ድጋሚ ምርመራ ሊያደርግ sub-article /1/ of this article, shall re-
የሚችለው ውሳኔው እንደገና examine the case where the concerned
እንዲታይለት የሚፈልገው ወገን ጉዳዩ
party realizes the case and claims
መኖሩን ባወቀ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ
thereon within one month.
አቤቱታውን ካቀረበ ነው፡፡
፶፮. ለቢሮው ኃላፊ አቤቱታ ስለማቅረብ 56.Lodging Claims to Bureau Head
በጉባኤው ውሳኔ ቅር የተሰኘ ወገን አቤቱታውን Any party aggrieved upon the decision of
በአሥራ አምስት ቀን ውስጥ ለክልሉ ፍትህ the commission may appeal to the Head of
ቢሮ ኃላፊ ማቅረብ ይችላል፡፡ Justice Bureau.

፶፯.ስለ ይርጋ
57. Period of limitation
1. ከባድ የድስፕሊን ጥፋት ከተፈጸመት
1. Accusation regarding sever disciplinary
ወይም ጥፋት መሆኑ ከታወቀበት ቀን

29
ashamlaws.wordpress.com
አንስቶ በሁለት ዓመታት ውስጥ ጥቆማ breach against an advocate shall be
ወይም ክስ ያልቀረበ እንደሆነ የድስፕሊን barred by period of limitation unless it is
ጥፋት በፈጸመ ጠበቃ ቅሬታ ማቅረብ lodged within two years starting from
አይቻልም፡፡ the day it has been committed or
2. ቀላል የድስፕሊን ጥፋት ከተፈጸመበት recognized as breach;
ወይም ጥፋት መሆኑ ከታወቀበት ቀን 2. Accusation regarding simple
አንስቶ በአንድ ዓመት ውስጥ ጥቆማ disciplinary breach against an advocate
ወይም ክስ ያልቀረበ እንደሆነ የድስፕሊን shall be barred by period of limitation
ጥፋት በፈጸመ ጠበቃ ቅሬታ ማቅረብ unless it is lodged within one year
አይቻልም፡፡ starting from the day it has been
፶፰.የቅጣት ሪከርድ የሚቆይበት ጊዜ committed or recognized as breach.
1. ከባድ የድስፕሊን ቅጣት የተወሰነበት 58. Retaining Time of Penality Record
ጠበቃ የተወሰነበት ቅጣት ተፈጻሚ 1. Penality of sever disciplinary breach
ከሆነበት ቀን አንስቶ ከአራት ዓመት shall not be taken as a record against an
በኋላ እንደሪከርድ አይያዝም፡፡ advocate after a lapse of four years
starting from the day when penalty
2. ቀላል የድስፕሊን ቅጣት የተወሰነበት
decision has been passed;
ጠበቃ የተወሰነበት ቅጣት ተፈጻሚ 2. Penalty of simple disciplinary breach
ከሆነበት ቀን አንስቶ ከሁለት ዓመት shall not be taken as a record against an
በኋላ እንደሪከርድ አይያዝም፡፡ advocate after two years starting from
the day when penalty decision has been
ክፍል ሰባት passed.
የግል ህግ ጉዳይ ፀሐፊዎች
Part Seven
፶፱. የህግ ጉዳይ ጽህፈት አገልግሎት አሰጣጥ
Private Paralegals
ማንኛውም የህግ ጉዳይ ፀሐፊ፣ 59. Rendering Service of Paralegal
1. በደንበኛው ጉዳይ ላይ በመመስረት በህግ
Any paralegal shall:-
መሰረት የህግ ማመልከቻ የመጻፍ
1. Prepare legal application or different
አገልግሎት መስጠት ወይም የተለያዩ ውሎች
contract in accordance with the law and
ማዘጋጀት አለበት፡፡
the request of his client;
2. በጻፈው የህግ ማመልከቻ ላይ ፊርማና የስራ
ድርሻውን የሚገልጽ የስም ቲተር ማስቀመጥ 2. Put his signature and name stamp

አለበት፡፡ describing his name and job on the

3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ ከተጠቀሱት application he wrote;

አገልግሎቶች ውጪ ማንኛውንም ሌላ 3. Not give any service other than


አገልግሎት መስጠት አይችልም፡፡ described under sub-article /1/ of this
4. አገልግሎት የሚሰጥበት ቦታ ቋሚ አድራሻ article;
ሊኖረው ይገባል፤ 4. Have permanent address at a place

30
ashamlaws.wordpress.com
5. ይህን አገልግሎት በማህበር ተደራጅቶ where he gives service;
መሰጠት ይቻላል፡፡ ዝርዝሩ በደንብ ወይም 5. Render this service by organizing in
በመመሪያ መሰረት ይወሰናል፡፡ partnership; the detail shall be decided
፷. መመዝገብና ፈቃድ ማግኘት by regulation or directive,
 በግል የህግ ጉዳይ ፀሐፊነት መስራት 60. Registration and Grant of License
የሚፈልግ ሰው በሚኖርበት ዞን ወይም 1. Any person who wants to work on a
ከተማ አስተዳደር ፍትህ መምሪያ ወይም private paralegal shall register and get
license from Zone or Hawass city
ልዩ ወረዳ ፍትህ ጽ/ቤት ተመዝግቦ ፈቃድ
Administration justice department or
ማግኘት አለበት፡፡ special woreda justice office where he
 ማንኛውም የግል ህግ ጉዳይ ፀሐፊ resides;
ሳይመዘገብና ፈቃድ ሳያገኝ በዚህ አዋጅ 2. Any private paralegal shall not render

አንቀጽ ፶፱ ስር የተዘረዘሩትን አገልግሎቶች service described under article 60 of this

መስጠት አይችልም፡፡ proclamation unless he is registered and

፷፩.ፈቃድ ለማግኘት መሟላት የሚገባቸው granted a license.

መስፈርቶች 61. Requirements to be Lcensed


ፈቃድ ለማግኘት የሚከተሉት መስፈርቶች To acquire a license the following
መሟላት አለባቸው፡-
requirements shall be fulfilled;
 የአገሪቱንና የክልሉን ሕገ መንግስትና
1. Observe, cause the observance of the
ህግ የሚያከብርና የሚያስከብር፤ constitution and other laws of the
 ከህግ ጉዳይ ጋር በተያያዘ ከሶስት ወር region and the country;
2. Who submits documents showing
ላላነሰ ጊዜ ስልጠና መውሰዱን የሚያሳይ
that he has taken training related to
ወይም ከህግ አገልግሎት ጋር የተያያዘ
law for not less than three months or
የአንድ አመት የሙያ ልምድ ያለው
have an experience related to law for
ወይም በህግ ጉዳይ ፀሐፊነት ለሶስት
one year or have been working as a
ተከታታይ አመታት የሰራ መሆኑን
paralegal for the last three
ወይም የህግ ትምህርት ያለው መሆኑን
consecutive years or that he has law
የሚያሳይ ማስረጃ ያቀረበ፤
education;
 የትምህርት ደረጃው አስረኛ ክፍልና
ከዚያ በላይ መሆኑን የሚያሳይ ማስረጃ
3. Present documents depicting his

የሚያቀርብ፤
grade 10 or above educational

 መልካም ስነ ምግባር ያው መሆኑን


status;

የሚያሳይ ማስረጃ፤ 4. Documents revealing that he has

 ፈቃድ ለመውሰድ የተወሰነውን ክፍያ good conduct;

የሚከፍልና፤ 5. Who pays the fee to acquire a


license;
 የመንግስት ስራ የሌለው መሆኑን
6. Have a document showing that he is
የሚያሳይ ማስረጃ ያለው፤ not a government employee.

31
ashamlaws.wordpress.com
፷፪. የአገልግሎት ክፍያ፣ 62.Service Payment
ማንኛውም የህግ ጉዳይ ፀሐፊ Any paralegal
 ከሰጠው አገልግሎት የሚመጣጠን ክፍያ
1. May make the client to pay money
ማስከፈል ይችላል፡፡
equivalent to the service he renders;
 ላስከፈለው ክፍያ ደረሰኝ መስጠት
2. Shall give a receipt for the payment
አለበት፡፡ የክፍያው መጠን በሚወጣው made; the service fee shall be
ደንብ የሚወሰን ይሆናል፡፡ determined by the regulation to be
issued;
 አቤቱታ የተጻፈለት ሰው በድጋሚ ይጻፍ
3. Where the body to whom the application
ካለ ያዘጋጀው የህግ ጉዳይ ፀሐፊ ያለ has been written requests for the claim
ተጨማሪ ክፍያ አስተካክሎ መጻፍ to be written again a paralegal shall
አለበት፡፡
write the application correctly without
additional payment;
 ከሚያገኘው ገቢ ለመንግስት ግብር
መክፈል አለበት፡፡ 4. Shall pay tax for income earned.

፷፫.ፈቃድ ለማግኘት የሚቀርብ ማመልከቻ


የግል ህግ ጉዳይ ፀሐፊነት ፈቃድ ለማግኘት
የሚፈልግ ሰው ለዚህ ጉዳይ በተዘጋጀ
63. Application to Acquire License
የማመልከቻ ፎርም ሞልቶ ማቅረብ A person who wants to get private paralegal

አለበት፡፡ license shall fill and submit the form

፰፬.ፈቃድ ማሳደስ prepared for such purpose.


 የግል ህግ ጉዳይ ፀሐፊ ፈቃድ በየአመቱ 64. Renewal of License
የሚታደስ ሆኖ የማደሻ ጊዜው ከሐምሌ ፩ 1. Renewal of license shall be once in a
እስከ ፴ ይሆናል፤ year and its renewal period starts from
 በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ ስር July seven up to August seven;
በተደነገገው ጊዜ ውስጥ ፈቃዱን ያላሳደሰ 2. A paralegal who fails to renew his
የህግ ጉዳይ ፀሐፊ ተጨማሪ የገንዘብ license within the time limit stated under
ቅጣት በመክፈል እስከ ጥቅምት ፴ sub-article /1/ of this article, may renew
ሊያሳድስ ይችላል፡፡ by paying additional penalty fee until
 በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ November 10
በተደነገገው መሰረት የግል ህግ ጉዳይ 3. A paralegal who fails to renew his
ፀሐፊ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት license within the time limit stated under
በተቀመጠው ጊዜ ውስጥ ፈቃዱን sub-article /2/ of this article due to force
ካላሳደሰ እንዲታይለት ፈቃድ ለሰጠው majeure may submit an application to
አካል ሊያመለክት ይችላል፡፡ the body who has given the license;

 ፍቃዱን ለማሳደስ የመንግስት ግብር


መክፈሉን የሚያሳ ማስረጃ ማቅረብ
4. Shall provide a document showing that

32
ashamlaws.wordpress.com
አለበት፡፡ እንዲሁም የፈቃድ ማሳደሻ he had paid tax for the renewal of his
ክፍያ መክፈል አለበት፡፡ license; he shall also pay renewal fee.
፰፭ በስራ ላይ ያለ የግል ህግ ጉዳይ ፀሐፊ

65. Private Paralegal Existing on


ይህ አዋጅ ከመውጣቱ በፊት በስራ ላይ ያለ
Work
የህግ ጉዳይ ፀሐፊ በዚህ አዋጅ አንቀጽ፷፩
Where a person has been working as a
ስር የተደነገጉትን መስፈርቶች የሚያሟላ paralegal before the coming into force of
ከሆነ ይህ አዋጅ ከወጣበት ቀን ጀምሮ this proclamation, and fulfills the
በስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ተመዝግቦ ፈቃድ
requirements stated under article 61 of this
proclamation shall be registered and take a
መውሰድ አለበት፡፡
license within six months commencing from
፰፮.የግል የህግ ጉዳይ ፀሐፊን የሚመለከቱጥፋቶች the date this proclamation comes into force.
 ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ጥፋቶች ከባድ
ጥፋቶች ናቸው፡-
66.Breaches of Private Paralegal
ሀ. ከደንበኛው ጥያቄና ሐሳብ ወጪ 1. The following shall be sever

ማመልከቻ ወይም ውል መጻፍ፤ disciplinary breaches;

ለ. ነጻ አገልግሎት የሚሰጥባቸው ፎርሞች a) Writing an application or a contract


without the request and opinion of
ባሉበት ሁኔታ የህግ ማመልከቻ
the client;
በክፍያ መጻፍ፤ b) Writing legal application with
ሐ. የአማላጅነት ስራ መስራት፤ consideration where free service
formats are available;
መ. በታገደ ፈቃድ አገልግሎት
c) Working an acquaintanceship;
መስጠት፤
d) Rendering service with a suspended
ሠ. ባልታደሰ ፈቃድ መስራት፤
license;
ረ. ከባለ ጉዳዩ ላይ ማስረጃዎችን ወይም
e) Working with unrenewed license;
ሰነዶችን ወስዶ መደበቅ ወይም
f) Disappearing from his permanent
ከቋሚ አድራሻ መጥፋት፤
address or hiding evidence and
ሰ. የደንበኛን ሚስጥር አለመጠበቅ፤ documents of a client
ሸ. እራስን ጠበቃ በማስመሰል ባለጉዳይን g) Failure to keep client’s secret;
መቅረብ፤ h) Masquerading and presenting
ቀ. ስለራሱ ወይም በሚሰጠው አገልግሎት oneself as an advocate;
ላይ የሀሰት መግለጫ ወይም ሰውን i) Giving false or fraudulent
explanation regarding himself or the
የሚያሳስት መግለጫ መስጠት፤
service he renders;
በ. በቀላል የዲሲፕሊን ጥፋት ሁለትና j) Accused and convicted with simple
ከዚያ በላይ ተከሶ የተቀጣ፤ disciplinary breaches two or more
ተ. በሐሰት ማስረጃ ወይም በሀሰት time;
k) Getting paralegal license using false
መግለጫ ወይም በማሳሳት የህግ
documents or false explanation or
ጉዳይ ፀሐፊነት ፈቃድ ማግኘት፤

33
ashamlaws.wordpress.com
ቸ. ለሁለት ተከራካሪ ወገኖች የህግ fraudulent private paralegal license;
ማመልከቻ መጻፍ፤ l) Writing or application for two
 ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ጥፋቶች ቀላል contending parties;
ጥፋቶች ናቸው፤- 2. The following shall be simple displinary
ሀ. ፈቃድን ሳያሳድሱ መቅረት፤ breachs:-
ለ. በህግ ማመልከቻ ውስጥ የሰውን ክብር a) Failing to renew a license;
የሚነኩ አባባሎችን መጠቀም፤ b) Using words that undermine human
ሐ. ከአገልግሎቱ ጋር የማይመጣጠን dignity in a legal application;
ክፍያ ማስከፋል፤ c) Causing a client pay a payment
which is not compatible with the
፰ ፰፯. ፈቃድን አግዶ ማቆየት service.
የግል ሕግ ጉዳይ ጸሀፊ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፰፮ 67.Retaining the License with
ስር የተደነገጉትን ተግባራት ፈጽሞ የተገኘ Suspension
እንደሆነ ጉዳዩ እስኪጣራ ድረስ ፈቃድ የሰጠው Where a paralegal found violating the
አካል እስከ አርባ አምስት ቀናት ፈቃዱን አግዶ
provision of article 66 of this proclamation,
an organ who gave the license may suspend
ማቆየት ይችላል፡፡ his license up to 45 days until the case is
፷፰.ተጎጂው የቅሬታ ማመልከቻ የሚያቀርብበት examined.
ሁኔታ
68.Conditions in which Client Lodge
 በግል ህግ ጉዳይ ፀሐፊ ጉዳት የደረሰበት
Grievance
ሰው ማመልከቻውን በጽሑፍ ወይም በቃል
በሚኖርበት ዞን ወይም ከተማ አስተዳደር 1. A person who is harmed by private
ፍትህ መምሪያ ወይም ልዩ ወረዳ ፍትህ paralegal may lodge his complaint in
ጽ/ቤት ማቅረብ ይችላል፡፡ writing or orally to the zone or city
 ማመልከቻው የሚቀርበው ከማስረጃ ጋር Administration department or special
ወይም ማስረጃው የሚገኘበትን ቦታ woreda Justice Office;
በመጠቆም መሆን አለበት፡፡ 2. The application lodged shall include the
፰፱. ቅጣት evidence or inform the place where the
 የግል ህግ ጉዳይ ፀሐፊ ጥፋት መፈጸሙ evidence is found.
ከተረጋገጠ ያጠፋውን ጥፋት መሰረት 69.Penalty
በማድረግ ከዚህ በታች ከተዘረዘሩት 1. One of the following measure may be
ቅጣቶች ውስጥ እንዱ ሊወሰንበት taken against private paralegal who has
ይችላል፡፡ committed disciplinary breach;
ሀ. የቃል ማስጠንቀቂያ፤ a) oral warning;
ለ. የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ፤ b) Written warning;
ሐ. ከብር ፭መቶ እስከ ፩ ሺህ c) A fine from 500 up to 1000 birr;
የሚደርስ የገንዘብ ቅጣት፤

34
ashamlaws.wordpress.com
መ. ከብር ፩ሺ በላይ እስከ ፫ሺ የሚደርስ
የገንዘብ ቅጣት፤ d) A fine more than 1000 up to 3000
ሠ. ከሶስት ወር እስከ አንድ አመት birr;
ፈቃድ አግዶ ማቆየት፣ ወይም e) Suspension of license from three
ረ. ፈቃድ መሰረዝ፤ months up to one year; or
 በዚህ አንቀጽ ንዑስ ንዑስ አንቀጽ ፩(ሀ)-
f) Revocation of license.
(ሐ)ድረስ የተዘረዘሩት ቀላል የዲስፕሊን
2. The penalty prescribed under sub article
ቅጣት በመባል ይመደባሉ፡፡ /1/ (a) – (c) of this article shall be
categorized as simple disciplinary
 በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩(መ)-(ረ)
measure;
ድረስ የተዘረዘሩት ከባድ የዲሲፕሊን 3. The penalty prescribed under sub-article
ቅጣት በመባል ይመደባሉ፡፡ /1/ (d) –(f) of this article shall be
categorized as sever disciplinary
 በዲስፕሊን ጥፋት የተቀጣ የግል ህግ
measures;
ጉዳይ ፀሐፊ በወንጀል ከመጠየቅ 4. A private paralegal who has been
አይድንም፡፡ punished with disciplinary breach shall
not be free from criminal liability;
፸.ይርጋ እና የቅጣት ሪከርድ የሚቆይበት ጊዜ 70. Period of Limitation and Penalty
በዚህ አዋጅ አንቀፅ ፶፯ እና፶፰ የተመለከተው Record
የይርጋ ጊዜ እና የቅጣት ሪከርድ የሚቆይበት Period of limitation and penalty record
ጊዜ በግል የህግ ጉዳይ ፀሃፊም ላይ ተፈፃሚ described in articles 57 and 58 of this
ይሆናል፡ proclamation shall be applied on private
paralegal.

ክፍል ስምንት
Part Eight
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
Miscellaneous Provisions
፸፩.ስለ ወንጀል ቅጣት
71. Penalty
1. በወንጀል ሕግ የበለጠ ቅጣት የሚያስቀጣ
1. Unless the provisions of the criminal
ካልሆነ በስተቀር ማንኛውም ሰው በዚህ
code provide amore sever penalty, any
አዋጅ መሠረት ፈቃድ ሳያወጣ ወይም person who renders or attemptes to
ፈቃዱን ሳያሳድስ የጥብቅና ሙያ render advocacy services without having
አገልግሎት የሰጠ ወይም ለመስጠት obtained a license or renewing his
license in accordance with this
የሞከረ እንደሆነ ከብር ፲ሺ ባላነሰ እና
proclamation shall be punished with
ከብር ፳ሺ ባልበለጠ የገንዘብ መቀጮ afine not less than 10,000 birr and not
ወይም ከስድስት ወር ባላነሰ እና ከሁለት exceeding 20,000 birr or imprisonment
not less than six months and not
ዓመት ባልበለጠ እሥራት ይቀጣል፡፡
exceeding two years;
2. ማንኛውም ሰው አለአግባብ የጥብቅና
2. Any person who attempt to obtain the
ፈቃድ ለማግኘት ወይም ሌላ ሰው

35
ashamlaws.wordpress.com
በሐሰት ማስረጃ የጥብቅና ፈቃድ license inappropriately or who assists
እንዲያገኝ ለማድረግ በማሰብ የተሳሳተ others to obtain the license fraudly or
ማስረጃ የሰጠ ወይም ከዲሲኘሊን ክስ ነፃ who intends to be free from disciplinary
ለመሆን ወይም በዲሲኘሊን የተከሰሰን case or who helps another accused
ጠበቃ ወይም የጥብቅና ሙያ አገልግሎት advocate using fraudulent documents or
ድርጅት ለመርዳት አስቦ በተሳሳተ false evidence shall be punished in
ማስረጃ የተገለገለ ወይም የሐሰት ማስረጃ accordance with the criminal code.
የሰጠ በወንጀል ሕግ መሠረት ይቀጣል፡፡

፸፪. ደንብና መመሪያ የማውጣት ሥልጣን


1. የደቡብ ብሄር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች 72. Power to Issue Regulation and
ክልላዊ መንግስት መስተዳድር ምክር Directive
1. Southern Nations, Nationalities and
ቤት ለዚህ አዋጅ አፈፃፀም የሚረዱ
Peoples Regional State Administrative
ደንቦችን ሊያወጣ ይችላል፡፡ council may issue regulation necessary
2. ቢሮው ይህንን አዋጅ እና በዚህ አዋጅ for the proper implementation of this
proclamation;
መሠረት የሚወጣን ደንብ ለማስፈፀም
2. The Bureau may issue directive
መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡
necessary for the proper implementation
፸፫.መሸጋገሪያ ድንጋጌ of this proclamation and regulation.
1. ይህ አዋጅ ከመውጣቱ በፊት የአንደኛና 73. Transitional Provisions
ሁለተኛ ደረጃ ያላቸው ጠበቆች ይህ 1. Those advocates who have first and
አዋጅ ከጸናበት ጊዜ ጀምሮ second level advocacy license before the
በሚመጥናቸው ደረጃ በአንድ ዓመት ጊዜ issuance of this proclamation shall be
ውስጥ እንደ አዲስ መመዝገብ registered newly with the level that fit
አለባቸው፡፡ them within one year since this
2. በዚህ አዋጅ መሰረት ለምዝገባ proclamation comes into fore;
የተቀመጡ መስፈርቶችን ማሟላት 2. Advocates who fail to fulfill the
የማይችሉ ጠበቆች የግል የህግ ጉዳይ requirements of registration stated in
ጸሀፊነት መስፈርትን የሚያሟሉ ከሆነ this proclamation may be registered as
በዚሁ ዘርፍ ሊመዘገቡ ይችላሉ፡፡ private paralegal if they fulfill the
3. ይህ አዋጅ ከመፅናቱ በፊት የተፈፀመ requirements;
እና በመታየት ላይ ያለ የድስፕሊን
ጉዳይ ለተከሳሹ የሚጠቅም ካልሆነ
3. Unless it is useful for the defendant,
በስተቀር ከዚህ በፊት በስራ ላይ በነበሩ disciplinary matter which has been
ህጎች መሰረት ይታያል፡፡ committad and on investigation before
this proclamation come into effect shall
be seen in accordance with old laws.

36
ashamlaws.wordpress.com
፸፬.ተፈፃሚነት ስለሌላቸው ሕጐች
1. የደቡብ ብሄር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች
74.Inapplicable Laws
ክልል ፍርድ ቤቶች ጠበቆች ፈቃድ
1. Southern Nations, Nationalities and
አሰጣጥና ምዝገባ ደንብቁጥር ፳፱/፱፻፺፯
peoples Region Courts licensing and
እና ደንብ ቁጥር ፻፳፪/፪ሺ፯ በዚህ
registration regulation No 29/2005and
አዋጅ ተሽሯል፡፡
regulation No 122/2015 is here by
2. ይህንን አዋጅ የሚቃረን ማናቸውም ሕግ
ወይም ልማዳዊ አሠራር በዚህ አዋጅ repealed by this proclamation;
በተሸፈኑ ጉዳዮች ላይ ተፈፃማነት 2. Any law or practice inconsistent with
አይኖረውም፡፡ the provisions of this proclamation may
not apply to matter covered under this
፸፭. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ proclamation.
ይህ አዋጅ በደቡብ ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ
75. Effective Date
ከወጣበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡
This proclamation shall enter into force on
the date of the publication in the Debub
Negarit Gazeta.

ሀዋሳ ሐምሌ ፯ ቀን ፪ሺ፰ ዓ.ም


ደሴ ዳልኬ
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል Done at Hawassa, this 14th day of July 2016

መንግስት ርዕሰ መስተዳድር Dese Dalke


President of Southern Nations,
Nationalities and peoples’ Region State

37

You might also like