Class Note

You might also like

Download as doc, pdf, or txt
Download as doc, pdf, or txt
You are on page 1of 28

በደ/ኢትዮጵያ/ክ/መንግሥት የጋሞ ዞን

ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ

የዜጎች ቻርተር

መስከረም 2016 ዓ/ም

አርባምንጭ

መግቢያ

የመንግስት ተቋማት ለዜጎች የሚሰጡት አገልግሎት ፈጣን፣ተደራሽና ወጪ ቆጣቢ እንዲሆን ለማድረግ


እንዲቻል ቀደም ሲል ተግባራዊ ሲደረጉ በቆዩት የተለያዩ የለውጥ መሣሪያዎች አማካኝነት እየታዩ ያሉ
መሻሻሎችን አጠናክሮ ለማስቀጠል እንዲቻል የአገልግሎት አሰጣጡን ግልጽና ተጠያቂነት የሰፈነበት እንዲሆን
ለማድረግና አገልግሎት ሰጪ ተቋማትና አገልግሎት ተቀባዩ ህብረተሰብ በተቀመጡ የአገልግሎት አሰጣጥ
ስታንዳርዶችን መሠረት በማድረግ በጋራ ተስማምተው የሚያፀድቁትና ተግባራዊ የሚያደርጉትን የዜጎች
ቻርተር አዘጋጅቶ ተግባራዊ ማድረግ የተጀመሩ ለውጦችን ይበልጥ በማጠናከር ዜጎች ከመንግስት መ/ቤቶች
ማግኘት የሚገባቸውን አገልግሎት የተሟላ እንደሚያደርገው ታምኖበታል፡፡
ይህንኑ መሠረት በማድረግ መንገዶችና ትራንስፖርት መምሪያ ከተገልጋዩ ሕብረተሰብ ጋር ከፍተኛ ቁርኝት
ያላቸውን ዋና የሥራ ሂደቶች ቀደም ሲል ተጠንቶ በሥራ ላይ የዋሉትን መሠረታዊ የአሠራር ለውጥ ሠነዶችን
በመፈተሽ አስፈላጊ ሲሆንም ማሻሻያ በማድረግ መምሪያዉና የአገልግሎት ተቀባዮች በጋራ ተስማምተው
የሚያጸድቁት ሆኖ የሚሰጡ አገልግሎችን፣የሚሰጡባቸውን ቦታዎች፣የጊዜ ስታንዳርዳቸውን እንዲሁም
የአገልግሎቱ ተቀባዮች አገልግሎቱን ለማግኘት ማሟላት የሚገባቸውን ቅድመሁኔታዎች አካቶ የያዘ በጀት
ዓመት የዜጎች ቻርተር እንደሚከተለው ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡

ክፍል 1፡ የቻርተሩ ዓላማ

በጀት ዓመት የዜጎች ቻርተር የሚከተሉት ዓላማዎች አሉት:-

 በትራንስፖርትና መንገድ ልማት ሴክተር የሚሰጡ ተገልጋይ ተኮር አገልግሎቶች የሚሰጡባቸውን


ቦታዎች፣አገልግሎቱን ለማግኘት የሚያስፈልጉ ቅድመ-ሁኔታዎችንና የጊዜ ስታንዳርዶችን ለአገልግሎት
ተቀባዩ ግልፅ በማድረግ በአገልግሎት ሰጪውና ተቀባዩ መካከል በዕውቀት ላይ የተመሠረተ ግንኙነትና
መግባባት እንዲፈጠር በማድረግ የሴክተሩን ብሎም የዞኑን የልማት እንቅስቃሴ ለማቀላጠፍ የሚያስችል
ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር፣

 በሴክተሩ ለተገልጋዩ በሚሰጡ አገልግሎቶች ዙሪያ የሚታዩ የመልካም አስተዳደር፤ሙስናና የኪራይ


ሰብሳቢነት ችግሮችን ህብረተሰቡን ባሳተፈ መልኩ ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ተገልጋዮች እንዲሁም
ሌሎች ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ ለማስቻል፣

 በአገልግሎት ሰጭውና ተቀባዩ መካከል ቀጣይነት ያለው ግንኙነት እንዲፈጠር በማድረግ በተቋሙና
በአገልግሎት ተቀባዮች ዘንድ በአገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ የሚፈጠሩ ችግሮችን በወቅቱ ለማረምና
ለማስተካከል የሚያስችል ስርዓት በመዘርጋት በተገልጋዮች ዘንድ አመኔታ ያለው ተቋም ለመገንባት ነው፡፡

1.1 የተቋሙ መጠሪያ ስም:- የትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ

1.2. የተቋሙ ራዕይ:-

በ 2015 ዓ.ም የዞኑ ህብረተሰብ ወደ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና አስተዳደራዊ ማዕከላትና የአገልግሎት ተቋማት
የሚያደርስ በቂ፣ ምቹና አስተማማኝ የመንገድ አውታርና የትራንስፖርት አገልግሎት ተጠቃሚ ሆኖ ማየት፡፡
1 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ
1.3 የተቋሙ ተልዕኮ

ለዞኑ ሕብረተሰብ የተቀናጀ ልማት ለማምጣት የሚያስችሉ የተለያየ ደረጃ ያላቸው መንገዶችን በማስጠናት
፣በመገንባት፣በመጠገንና በማስተዳደር በመላው ህብረተሰብ ጉልበት፣ ገንዘብ፣ ዕውቀትና ቁሳቁስ ሰፊ ተሳትፎ
የሚሰሩ ሁሉ አቀፍ የቀበሌ ተደራሽ መንገድ ፕሮግራምን በልዩ ትኩረት ተፈፃሚ በማድረግ፤ የትራንስፖርት
አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን በማስፋፋትና በማጠናከር፤ የአሽከርካሪና ተሸከርካሪ ብቃትን በማረጋገጥ እና
የህብረተሰቡን የመንገድ አጠቃቀም የትራፊክ ደህንነት ግንዛቤን በማሳደግ የትራንስፖርት ተጠቃሚነትን እና
ደህንነትን እውን ማድረግና መላውን ህዝብ አደራጅቶ በማነቃነቅ በሴክተሩ ዕቅዶች አፈፃፀም ውጤት ላይ
ማሳተፍ፡፡

1.4 የተቋሙ ዕሴቶች

 ጥራት፣ግልጽነት፣ተጠያቂነትና ፍትሀዊነትን ጥምር የሴክተራችን ሀብቶች እናደርጋቸዋለን፡፡


 ቀልጣፋ አገልግሎትና ውጤታማነትን ማረጋገጥ የተግባራችን ስኬት መለኪያዎች ናቸው፡፡
 ሕብረተሰቡን ያሳተፈ ልማት ላይ እናተኩራለን፡፡
 ሀብትን በአግባቡና በቁጠባ እንጠቀማለን፡፡
 በጋራ እንሰራለን ስኬቱም ውድቀቱም የጋራችን ነው፡፡
 የሙያ ስነምግባር መጠበቅ መለያችን ነው፡፡
 ለተገልጋዮቻችን እርካታ ቅድሚያ እንሰጣለን፡፡
 ውጤት ያሸልማል፡፡

ክፍል 2፡ የተቋሙ የትኩረት መስኮች፡

1. የመንገድ ልማትና አስተዳደር


ውጤት፡- ምቹ፣አስተማማኝ፣ጥራት፣ቀጣይነትና ተደራሽነት ያለው የመንገድ አውታር
ተጠቃሚ የሆነ ሕብተረተሰብ
2. የትራንስፖርት አገልግሎት
ውጤት፡- ተደራሽ፣ምቹ፣ጥራት ያለውና ቀልጣፋ፣ውጤታማነትና ደህንነቱ የተጠበቀ
የትራንስፖርት አገልግሎት ተጠቃሚ የሆነ ሕብረተሰብ

2.2 የተቋሙ ስልጣንና ተግባር

የትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል

 በዞኑ መደበኛና መደበኛ ያልሆኑ የትራንስፖርትና መንገድ ልማት አገልግሎቶች እንዲስፋፉ ያደርጋል፣

2 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ


 የትራንስፖርት አገልግሎቶች አቅርቦት በተቀናጀ መንገድ እንዲፈጸምና የዞኑን የልማት ስትራቴጂዎች
በሚያሟላ ሁኔታ እንዲያገለግል መደረጉን ያረጋግጣል፣
 የትራንስፖርት አገልግሎቶች አስተማማኝና ደህንነታቸው የተጠበቀ መሆኑን ለማረጋገጥ የሚያስችል
የቁጥጥር ስርዓት እንዲዘረጋና ስራ ላይ እንዲውል ያደርጋል፣
 በሀገርቱ የትራንስፖርት ፖሊሲዎች መሰረት በዞኑ የሚገኙ ዉሃ አካላት ላይ የትራንስፖርት አገልግሎት
እንዲስፋፋ ያበረታታል፣ድጋፍ ይሰጣል፣
 በዞኑ የትራንስፖርትና መንገድ መሠረተ- ልማት አገልግሎት እንዲስፋፋ፣እንዲሻሻልና እንዲጠገን
ያደርጋል፣
 በዞኑ ውስጥ በሕዝብ ማመላለሻ ንግድ ለሚሰማሩ ግለሰቦችና ድርጅቶች ፈቃድ ይሰጣል፣በዘርፉ
የሚቋቋሙ ማህበራትን ይመዘግባል፣የነፃ ስምሪት አሰራር አፈፃፀምን ይቆጣጠራል፣
 በዞኑ ለሚቋቋሙ የተሸከርካሪ ጥገና ጋራዦች፣ የባለሞተር ተሸከርካሪዎች የአሽከርካሪነት ስልጠና
ለሚሰጡ የቴክኒክ ምርመራ ለሚያደርጉ ሰዎችፈቃድ ይሰጣል፣ይቆጣጠራል፣ይሰርዛል፣
 የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ምዘና ያደርጋል፣
 የህዝብና የጭነት ማመላለሻ መናኽሪያዎች እንድቋቋሙ ያደርጋል፣ያስተዳድራል፣
 የመንገድ ትራንስፖርት ሕጎች ያስከብራል፣የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ይቆጣጠራል፣ይከታተላል፣
 ትራንስፖርትን የሚመለከቱ መረጃዎችን ያሰባስባል፣ያጠናቅራል፣ለሚመለከታቸው አካላት
ያስተላልፋል፣
2 የተቋሙ ተገልጋዮችና ባለድርሻ አካላት

ተገልጋዮች ባለድርሻ አካላት

3 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ


 የወረዳ/ከተማ/ትራንስፖርትና መንገድ ልማት /ጽ.ቤት/ዩኒት ዋና
የሥራ ሂደቶች
 ከተማ/ /ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤቶች
 በየደረጃው ያሉ መስታዳድር ም/ቤቶች
 ዕጩ አሽከርካሪዎች
 የዞኑ ሴክተር መ/ቤቶች
 የአሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋማት
 የትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ
 የጋራዥ ባለንብረቶች
 የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን
 የተሸከርካሪ ቴክኒክ ምርመራ ተቋማት
 ብሔራዊ የመንገድ ደህንነት ካውንስል
 የሕዝብ የንግድ የመንገድ ትራንስፖርት ማህበራት/ፒኤል
 ኢንሹራንስ ድርጅቶች
ሲ/አክስዮኖች
 የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን
 የሕዝብ ትራንስፖርት ኦፕሬተሮች
 ብዙሀን መገናኛ ድርጅቶች
 የውሃ ትራንስፖርት ማህበራት
 የኃይማኖት ድርጅቶች
 የአነስተኛ ሥራ ተቋራጮች
 መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች
 የአነስተኛ ሥራ አማካሪዎች
 የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች
 የጥቃቅንና አነስተኛ ማህበራት
 የመንገድ ግንባታ መሣሪያዎች እና ቴክኖሎጂ አቅራቢዎች

4 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ


3 የሚሰጡ አገልግሎቶች፣አገልግሎቱ የሚሰጥበት ቦታ፣አገልግሎቱ የሚሰጥበት ስታንዳርድ እና ቅድመ ሁኔታዎች

3.1 የመንገድ ትራ/ደህንነት እና እና እን/ቴ/ ማረጋገጫ ዳይሬክቶሬት

3.1.1 ፊት ለፊት የሚሰጡ አገልግሎቶች (On line Activities)

ተ. አገልግሎቱ የሚሰጥበት ስታንዳርድ


የሚሰጡ አገልግሎቶች አገልግሎቱ የሚሰጥበት ቦታ ከተገልጋይ የሚጠበቅ ቅድመ ሁኔታ

ጊዜ የሚሰጥበት ሁኔታ
የመረጃ ጠያቂው ግለሰብ ከሆነ
የመንገድ ትራ/ደህንነት እና እን/ቴ/ ማረጋገጫ ለተቋማትና  የአገልግሎት መጠየቂያ ቅጽ
ዳይሬክቶሬት ድርጅቶች 120 መሙላት
 የትራፊክ አደጋ መረጃ ሶፍት እና
1 ደቂቃ፤  የመረጃ ጠያቂው የታደሰ መታወቂያ
አገልግሎት ሃርድ ኮፒ
ዋናውና አንድ ፎቶ ኮፒ
ለግል 60 ደቂቃ 

3.1.2 ደጋፊ ስራዎች (Off line Activities)

5 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ


ተ. አገልግሎቱ የሚሰጥበት ስታንዳርድ ከተገልጋይ
የሚሰጡ አገልግሎቶች አገልግሎቱ የሚሰጥበት ቦታ የሚጠበቅ
ቁ ጊዜ የሚሰጥበት
ሁኔታ ቅድመ ሁኔታ
የመንገድ ትራ/ደህንነት እና እን/ቴ/ ማረጋገጫ
1 የመንገድ አጠቃቀም ግንዛቤ ክፍተት መለየት 80 ቀናት
ዳይሬክቶሬት
የመንገድ ትራ/ደህንነት እና እን/ቴ/ ማረጋገጫ
2 የመንገድ ፍሰት ደህንነት ጥናቶችን ማካሄድ በአመት ሁለት ጊዜ 160 ቀናት
ዳይሬክቶሬት
3 የመንገድ አጠቃቀም ማኑዋሎች ዝግጅት የመንገድ ትራ/ደህንነት እና እን/ቴ/ ማረጋገጫ 90 ቀናት
ዳይሬክቶሬት
የመንገድ ትራ/ደህንነት እና እን/ቴ/ ማረጋገጫ
4 የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮጀክቶች ዝግጅት በአመት ሁለት ጊዜ 30 ቀናት
ዳይሬክቶሬት
የመንገድ አጠቃቀም ግንዛቤ ለመፍጠር የሚያግዙ የመንገድ ትራ/ደህንነት እና እን/ቴ/ ማረጋገጫ
5 7 ቀናት
አደረጃጀቶችን መዘርጋት ዳይሬክቶሬት
6 የመንገድ አጠቃቀም ግንዛቤ ማሳደግያ ሰነድ ማዘጋጀት የመንገድ ትራ/ደህንነት እና እን/ቴ/ ማረጋገጫ 7 ቀናት
7 የመንገድ ዳርና ላይ ምልክቶችና ቅቦች ዝግጅት ዳይሬክቶሬት
የመንገድ ትራ/ደህንነት እና እን/ቴ/ ማረጋገጫ 132 ቀናት
ዳይሬክቶሬት
8 በመንገድ አጠቃቀም ግንዛቤ መፍጠር የመንገድ ትራ/ደህንነት እና እን/ቴ/ ማረጋገጫ 36 ቀናት
ዳይሬክቶሬት
የመንገድ ትራ/ደህንነት እና እን/ቴ/ ማረጋገጫ
9 የመንገድ ደህንነት ቁጥጥርና ክትትል 96.6 ቀናት
ዳይሬክቶሬት
የትራፊክ ፍሰት ክትትል መረጃዎችን መሰብሰብ መተንተንና የመንገድ ትራ/ደህንነት እና እን/ቴ/ ማረጋገጫ
10 ዳይሬክቶሬት 218 ቀናት
ማደራጀት ለሚመለከተው አካል የማሰራጨት ስራ
የመንገድ ትራ/ደህንነት እና እን/ቴ/ ማረጋገጫ
11 የትራፊክ አደጋ የቀነሱትን አካላት ማበረታታት 18 ቀናት
ዳይሬክቶሬት
በተዋረድ የሚገኙ ስራ ህደቶችን እንቅስቃሴ መከታተልና የመንገድ ትራ/ደህንነት እና እን/ቴ/ ማረጋገጫ
12 ዳይሬክቶሬት 72 ቀናት
መደገፍ
የመንገድ ትራ/ደህንነት እና እን/ቴ/ ማረጋገጫ
13 የአቅም ግንባታ ስራዎች ዳይሬክቶሬት 44 ቀናት

የመንገድ ትራ/ደህንነት እና እን/ቴ/ ማረጋገጫ


14 የዕቅድና የሪፖርት ስራዎች 60 ቀናት
ዳይሬክቶሬት

6 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ


3.2 አሽከርካሪና ተሸከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ዋና ዳይሬክቶሬት
3.2.1 ፊት ለፊት የሚሰጡ አገልግሎቶች (On line Activities)
ተ. አገልግሎቱ የሚሰጥበት አገልግሎቱ የሚሰጥበት ስታንዳርድ
የሚሰጡ አገልግሎቶች ከተገልጋይ የሚጠበቅ ቅድመ ሁኔታ
ቁ ቦታ
ጊዜ የሚሰጥበት ሁኔታ
አሽ/ተሸ/ብ/ማረጋገጫ
ከግለሰብ የተጻፈ ደብዳቤ
ለአሽከርካሪ ማሰልጠኛና የተሽከርካሪ መመርመሪያ ዳይሬክቶሬት ደብዳቤ ወደ ክልል
580 ደቂቃ  ተወካይ ከሆነ ህጋዊ የውክልዕና ማስረጃና መታወቂያ
1 ተቋም የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ለሚጠይቁ ደብዳቤ
መጻፍ  በማህበር የተደራጀ ከሆነ ህጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ
ወደ ክልል መጻፍ፣
እና የማህበሩ መተዳደሪያ ወስጠ ደንብ
አሽከርካሪ ማሰልጠኛና የተሽከርካሪ መመርመሪያ ደብዳቤ ወደ ክልል  ከተቋም ደብዳቤ
2 አሽ/ተሸ/ብ/ማረጋገጫ 295 ደቂቃ
ተቋማት እድሳት እንዲደረግ ደብዳቤ ወደ ክልል መጻፍ  የሚታደሰውን የብቃት ማረጋገጫ ሰርተኬት ይዞ
ዳይሬክቶሬት በአካል ወይም በህጋዊ ወኪል መቅረብ
መጻፍ፣
የጋራዥ ብቃት አገልግሎት ፍቃድ 1 ኛ እና 2 ኛ ደረጃ የምስክር ወረቀት  መታወቂያ
የታደሰ ደብተር
ንግድ ፍቃድ
3 አሽ/ተሸ/ብ/ማረጋገጫ 546 ደቂቃ
መስጠት ዳይሬክቶሬት በሰነድ መስጠት  በደረጃው የሚጠየቀውን መስፈርት ማሟላት
አሽ/ተሸ/ብ/ማረጋገጫ  የአገልግሎት
ደብዳቤ ክፍያ የሚጠየቀውን መስፈርት ማሟላት
. በደረጃው
ለአሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋማት የደረጃ ደብዳቤ ወደ ክልል
4 ዳይሬክቶሬት 335 ደቂቃ  ቀደም ሲል የነበረውን ሠርተፊኬት ማቅረብ
ዕድገት/ተጨማሪ ካታጎሬ/ ፈቃድ መስጠት መጻፍ
 ከዞን/ከተማ አሽከርካሪና ተሸከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
የሥራ ሂደት የቅድመ ማጣራት
መረጃ የመስጠት አገልግሎት /መረጃ ለሚጠይቅ አሽ/ተሸ/ብ/ማረጋገጫ 95 ደቂቃ በቃል እና በጽሑፍ ለሚጠይቁት መረጃ የሚገልጽ ደብዳቤየቀበሌ(የመ/ቤት)
5
ማንኛው አካል/ ዳይሬክቶሬት መታወቂያ ደብተር
ለሥራ ሂደቱ አገልግሎት የሚውሉ ሕትመቶች አሽ/ተሸ/ብ/ማረጋገጫ  የግዢ ደረሰኝ ፣ድክላራሲዮን
6 ዳይሬክቶሬት 30 ደቂቃ በጽሑፍ እና
ስርጭት በሠነድ  ታክስ ማስከፈል(2% የቴምበር ቀረጥ)
 የቀበሌ መታወቂያ
ለመንግስት መስሪያቤቶች የተሸከርካሪ ነዳጅ ፍጆታ ተሸከርካሪዎችን
አሽ/ተሸ/ብ/ማረጋገጫ
120 ደቂቃ ለ1 በመስክ አነዳድ  ከመስሪያ ቤት የትብብር ደብዳቤና የነዳጅ ቁጥጥር
7 ፍተሻ ድጋፍ ዳይሬክቶሬት
በመፈተሸ
ተሸከርካሪ ባለሙያ ድጋፍ
ውጤቱን በጽሑፍ
መግለጽ

7 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ


3.2.2 ደጋፊ ስራዎች (Off line Activities)

ተ.ቁ የሚሰጡ አገልግሎቶች አገልግሎቱ የሚሰጥበት ቦታ አገልግሎቱ የሚሰጥበት ስታንዳርድ ከተገልጋይ


ጊዜ የሚሰጥበት ሁኔታ የሚጠበቅ
የአሽከርካሪ ማሰልጠኛ፣ የተሽከርካሪ ቴክኒክ ብቃት ማረጋገጫና የተሸከርካሪ አሽከርካሪና ተሸከርካሪ ብቃት በዓመት ሁለት ጊዜ ቅድመ
8  በስልክ -----
ማረጋገጫ ዳይሬክቶሬት 90 ደቂቃ
መጠገኛ ተቋማት ድጋፍና ክትትል  በአካል በመገኘት
/ለአንድ ተቋም በአንድ

ለባለድርሻ አካላት ስልጠና መስጠት አሽከርካሪና ተሸከርካሪ ብቃት ዙር/


ማረጋገጫ ዳይሬክቶሬት
 የአሽከርካሪዎች ተሃድሶ ስልጠና
በዓመት አንድ ጊዜ
 ለትራንስፖርት ባለሃብቶች ለጋራዥ ባለሃብቶች እና ባለሙያዎች  በፓናል ውይይት
9 35 ቀን -----
 በአካል ስልጠና
በተጨማሪም የተሸከርካሪ ቴክኒክ ምርመራ ተቋማት
 በስራ ሂደቱ አገልግሎት ሰጪ ባለሙያዎች የስነምግባር እና ሙያ ማሻሻያ
ስልጠናዎች
10 በዳይሬክቶሬቱ የሚሰሩ ስራዎችን የማስተዋወቅ ስራ አሽከርካሪና ተሸከርካሪ ብቃት በዓመት ሁለት ጊዜ በብሮሸር፣በመጽሔት፣ -----
ማረጋገጫ ዳይሬክቶሬት 28 ቀን በሚዲያ፣በአካል
አሽከርካሪና ተሸከርካሪ ብቃት በብሮሸር፣በመጽኤት፣
11 በበዳይሬክቶሬቱአጠቃላይ የመረጃ አያያዝና ትንተና ስራዎች አመቱን በሙሉ -----
ማረጋገጫ ዳይሬክቶሬት በሚዲያ፣በሠነድ፣በሀር
25 ቀን
ድና በሶፍት ኮፒ
አሽከርካሪና ተሸከርካሪ ብቃት አመቱን በሙሉ ድንገተኛ
12 ወቅታዊ የተሽከርካሪ የቴክኒክ ምርመራ ስራ ማከናወን ማረጋገጫ ዳይሬክቶሬት -----
የተሸከርካሪዎች ፍተሻ
25 ደቂቃ በተሽከርካሪ
በማድረግ
የአሰልጣኞች ስልጠና አሽከርካሪና ተሸከርካሪ ብቃት
13 ማረጋገጫ ዳይሬክቶሬት በአመት ሁለት ጊዜ  በፓናል ውይይት
በዳይሬክቶሬቱ ባለሙያዎች ( ስለምዘና፤አገልግሎት አሰጣጥ፤አዳዲስ -----
8 ቀን  በአካል ስልጠና
ቴክኖሎጂን በተመለከተ)
አሽከርካሪና ተሸከርካሪ ብቃት በአመት አንድ ጊዜ
14 የተሸከርካሪ ስፔሲፊኬሽን ዝግጅት በሠነድ -----
ማረጋገጫ ዳይሬክቶሬት 30 ቀን

15 ለዳይሬክቶሬቱአስፈላጊ የሆኑ ህትመቶች ዝግጅት አሽከርካሪና ተሸከርካሪ ብቃት በአመት አራት ጊዜ በሠነድ -----
ማረጋገጫ ዳይሬክቶሬት 15 ቀን

8 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ


ተ.ቁ የሚሰጡ አገልግሎቶች አገልግሎቱ የሚሰጥበት ቦታ አገልግሎቱ የሚሰጥበት ስታንዳርድ ከተገልጋይ
ጊዜ የሚሰጥበት ሁኔታ የሚጠበቅ
አሽከርካሪና ተሸከርካሪ ብቃት ቅድመ
በአሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋማት ተዘጋጅተዉ የሚቀርቡ ሥልጠና ማኑዋሎች ከተቋማት በሚቀርቡ ሠነዶች ላይ ግብረ
16 ማረጋገጫ ዳይሬክቶሬት ----
ቴክኒካዊ ድጋፍ ዶክሜንቶች መልስ መስጠት
3 ቀን

በዳይሬክቶሬቱ የሚከናወኑ ጥናታዊ ስራዎች አሽከርካሪና ተሸከርካሪ ብቃት


ማረጋገጫ ዳይሬክቶሬት
 ለዳይሬክቶሬቱባለሙያዎች ሙያዊ ብቃት እና ስነምግባርን በተመለከተ
 ለባለሙያዎች የስልጠና አሰጣጥ እና ስረዓተ ትምህርቱን በተመለከተ
 የስልጠና እና ምዘና ስርዓቱን በተመለከተ
17 በዓመት ሁለት ጥናቶች በሀርድ እና በሶፍት ኮፒ -----
 የአሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋማት የስራ እንቅስቃሴ በተመለከተ
 በበዳይሬክቶሬቱ የታዩ መሻሻሎችን እና መስተካል የሚገባቸውን ጉዳዮች ለአንድ ጥናት (90 ቀን)
የተመለከተ
 የጋራዥ አሰራርን በተመለከተ
 የተሸከርካሪ የቴክኒክ ምርመራ
 የተሸከርካሪ የጭስ ልቀት ተጽኖ
አሽከርካሪና ተሸከርካሪ ብቃት  የአጭር የመካከል
ማረጋገጫ ዳይሬክቶሬት
የረዥም ጊዜ
ዕቅዶችን ማዘጋጀት
በዓመት 1 ጊዜ
 የዕቅድ ክንውን
ግምገማ በዓመት 2
18 ዕቅድ ዝግጅት ክትትል ግምገማና ግብረ መልስ ጊዜ በሠነድ ----
 ግምገማና ሪፖርት
በወቅቱ ማቅረብ
በዓመት 4 ጊዜ
 ለሚመለከተው ክፍል
ግብረ መልስ መስጠት
በዓመት 1 ጊዜ
56 ቀን

9 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ


3.3 የህዝብ ትራንስፖርት፤ የደረጃ ብቃት ማረጋገጫ ዳይሬክቶሬት
3.3.1 ፊት ለፊት የሚሰጡ አገልግሎቶች (On line Activities)
ተ. አገልግሎቱ የሚሰጥበት ስታንዳርድ
የሚሰጡ አገልግሎቶች አገልግሎቱ የሚሰጥበት ቦታ ከተገልጋይ የሚጠበቅ ቅድመ ሁኔታ
ቁ ጊዜ የሚሰጥበት ሁኔታ
 ትክክለኛውን የማህበር ስምና አድራሻ
ማህተም ያረፈበትን መተዳደሪያ ደንብ 2
ኮፒ፣
 የማህበር መመስረቻ ጽሑፍ መኖሩ፣
 በጠቅላላ ጉባኤ ማህበር የተወከሉት
ተወካዮች ስምና አድራሻ፣ እንዲሁም
የተጠሪነት ደረጃ የሚገልጽ ማስረጃ
መያያዙን፣
 የማህበሩን ማህተም ያረፈበትን ውስጠ
የህዝብ ትራንስፖርት ትራንስፖርት 2 ሰዓት ደንብ 2 ኮፒ፣
የትራንስፖርት አገልግሎት በማህበራት የደረጃ ብቃት ማረጋገጫ  የማህበሩን መስራች ኮሚቴ ሪፖርት 2 ኮፒ
1 የምስክር ወረቀት በሰነድ
የሚደራጁትን መመዝገብ ዳይሬክቶሬት  የስራ አስፈጻሚ ቦርድ እና ኢንስፔከሽን
መስጠት
አባላት ምርጫ ቃለ-ጉባኤ 2 ኮፒ
 የእያንዳንዱ አባላት ሊብሬ 2 ኮፒ
 ለማህበሩ ስራ አገልግሎት የሚውል ጽ/ቤት፣
ሰራተኞች፣ ስራ አስኪያጅ እና ሰነዶች
መሟላታቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ፣
(ከሥራ ልምድና ከትምህርት ደረጃ ጋር)
 በደንቡና መመሪያው መሰረት የአባላትና
የተሽከርካሪ ብዛት የተመዘገቡትን ማህተም
ያረፈበት ሰነድ 2 ኮፒ ማቅረብ እና
 የአገልግሎት ክፍያ ናቸው፡፡
2 የማህበራት ምዝገባና ዕድሳት ማድረግ የህዝብ ትራንስፖርት ትራንስፖርት  የማህሩን ስምና ትክክለኛ አድራሻ
የደረጃ ብቃት ማረጋገጫ 1 ሰዓት በሰነድ  የማህበሩ ተወካይ መታወቂያውንና
ዳይሬክቶሬት የውክልና ደብዳቤ ከማመልከቻው ጋር
ማቅረብ
 ዋናውን የማህበሩን የምዝገባ ፈቃድና
የማህበሩን ተሽከርካሪዎች ብዛት የሚገልጽ

10 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ


ተ. አገልግሎቱ የሚሰጥበት ስታንዳርድ
የሚሰጡ አገልግሎቶች አገልግሎቱ የሚሰጥበት ቦታ ከተገልጋይ የሚጠበቅ ቅድመ ሁኔታ
ቁ ጊዜ የሚሰጥበት ሁኔታ
ማስረጃ ማቅረብ እና
 የአገልግሎት ክፍያ በተመኑ መሰረት
መክፈል ናቸው፡፡
የህዝብ ትራንስፖርት ትራንስፖርት  በመርሃ-ግብሩ አውጭ ኮሚቴ የተረጋገጠና የኮሚቴው
በማህበራት የሚዘጋጁ ወርሃዊ መርሃ-ግብሮችን የደረጃ ብቃት ማረጋገጫ ፊርማ ያረፈበትና የተዘጋጀ መርሃ-ግብር
3 1 ቀን በሠነድ
መርምሮ ማፅደቅ ዳይሬክቶሬት

የህዝብ ትራንስፖርት ትራንስፖርት  የጀልባው ባለቤት ስም፣ አድራሻና ጀልባው


የደረጃ ብቃት ማረጋገጫ አገልግሎት የሚሰጥበት የሥራ ቦታ
 ጀልባው ለምን አገልግሎት፣መች
ዳይሬክቶሬት እንደተሰራና ከምን እንደተሰራ፣
የውሃ ትራንስፖርት አገልግሎት  የጀልባው ጠቅላላ ክብደት፣ ርዝመት፣
የሞተር ጀልባ ኦፕሬተርነት ፈቃድ የምስክር 1 ሰዓት ስፋትና ጥልቀት
4 ወረቀት እንዲወስዱ አስፈላጊውን ከ 50  የጀልባው የመጫን አቅም(ዕቃ/ሰው)
በሰነድ
ፎርማሊቲዎችን እንዲያሟሉና ደቂቃ  የጀልባው የሞተር ዓይነት፣ የፈረስ
ማሟላታቸውን በማረጋገጥ ድጋፍ መስጠት፣ ጉልበት(ዲክላራስዮን)
 የአደጋ ጊዜ የሕወት ማዳኛ ላይፍ ጃኬት፣
ላይፍ ሪንግ፣ የእሳት አደጋ መከላከያ፣
የመጀመሪያ ሕክምና መስጫ ኪት(kite)
በአካልበ ማየት የሚሰራ ይሆናል፡፡
የህዝብ ትራንስፖርት ትራንስፖርት  የባለ ጉዳይ ማመልከቻ ማቅረብ፣
 ከላይ ገቃዱ ሲሰጥ በአካል የታዩ ቴክኒካል ስራዎች
የደረጃ ብቃት ማረጋገጫ ከተጠናቀቁ በኋላ፣
ዳይሬክቶሬት  የጀልባው ባለቤት ስምና ትክክለኛ አድራሻ
 የጀልባው ባለቤት ተወካይ መታወቂያውንና
የውክልና ደብዳቤ ከማመልከቻው ጋር
ኦፕሬተሮች ፈቃድ እንዲያሳድሱ ድጋፍ ማቅረብ፣
5 55 ደቂቃ
ማድረግ፣ በሰነድ  ዋናውን የጀልባ የኦፕሬተርነት ብቃት
ማረጋገጫ ፈቃድ ማቅረብ፣
 የማህበሩን ተሽከርካሪዎች ብዛት የሚገልጽ
ማስረጃ ማቅረብ እና
 የአገልግሎት ክፍያ በተመኑ መሰረት
መክፈል ናቸው፡፡

11 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ


ተ. አገልግሎቱ የሚሰጥበት ስታንዳርድ
የሚሰጡ አገልግሎቶች አገልግሎቱ የሚሰጥበት ቦታ ከተገልጋይ የሚጠበቅ ቅድመ ሁኔታ
ቁ ጊዜ የሚሰጥበት ሁኔታ
የህዝብ ትራንስፖርት ትራንስፖርት  የባለጉዳይ ማመልከቻ
የደረጃ ብቃት ማረጋገጫ  የማህበሩን ስምና ትክክለኛ አድራሻ
ዳይሬክቶሬት የሚገልጽ ማስረጃ
6 ምትክ የኦፕሬተሮች ፈቃድ መስጠት፣ 65 ደቂቃ
በሰነድ  የውክልና ደብዳቤ
 ፈቃድ ስለመጥፋቱ የሚገልጽ ማስረጃ
 የአገልግሎት ክፍያ
የህዝብ ትራንስፖርት ትራንስፖርት  የባለቤትነት ማረጋገጫ ሊብሬ
ለአዲስ አነ/መካ/ህ/ማመላለሻ ተሽ/ የደረጃ የደረጃ ብቃት ማረጋገጫ ዋውና ኮፒ
7 80 ደቂቃ ሠነድ
ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ መስጠት ዳይሬክቶሬት  ሙሉ ኢንሹራንስ(የተሸከርካሪ 3 ኛ
ወገንና የሾፈርና ረዳት ዋናውና
የህዝብ ትራንስፖርት ትራንስፖርት ኪፒ)
ለነባር አነስተኛና መካከለኛ ተሽከርካሪ የደረጃ የደረጃ ብቃት ማረጋገጫ  ተሸከርካራን በአካል ማቅረብ
8 60 ደቂቃ ሠነድ
ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድና ዕድሣት መስጠት ዳይሬክቶሬት  የአገልግሎት ክፍያ
 የማህበሩ አባልነት ማመልከቻ
የህዝብ ትራንስፖርት ትራንስፖርት  አቤቱታ ወይም ቅሬታ አቅራቢው በአካል፣
በወረዳዎችና ከተሞች ደረጃ ያልተፈቱ  በስልክ ወይም በጽሑፍ ቅሬታ ማቅረብ፣
የደረጃ ብቃት ማረጋገጫ በአካል
7 የማህበራትና የኦፕሬተሮች አቤቱታና
ዳይሬክቶሬት 4 ሰዓት ውይይት/በደብዳቤ/በቃ
ቅሬታዎችን መፍታት፣

12 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ


3.3.2 ደጋፊ ስራዎች (Off line Activities)

አገልግሎቱ የሚሰጥበት
ተ. አገልግሎቱ የሚሰጥበት ስታንዳርድ ከተገልጋይ የሚጠበቅ
የሚሰጡ አገልግሎቶች
ቁ ቦታ ጊዜ የሚሰጥበት ሁኔታ ቅድመ ሁኔታ

የትራንስፖርት አገልግሎቶችን ማጥናት የህዝብ ትራንስፖርት


ትራንስፖርት የደረጃ
 በዞን ውስጥ ወረዳን ከወረዳና ቀበሌን የሚያገኛኙ አዲስ የስምሪት መስመሮችን ማጥናት ብቃት ማረጋገጫ
8  በስምሪት ያልተሸፈኑ መስመሮችን በማወዳደር ወይም በድርድር ስምሪት መስጠት ፣
ዳይሬክቶሬት
 የውሃ ትራንስፖርት አገልግሎት ጥናት ስራ
200 ቀናት በሰነድ -----
 የታሪፍ ዳሰሳ ጥናት ስራ
 የትራንስፖርት ፖቴንሽያል (ትራንስፖርት ፕላኒንግ) ጥናት

የትራንስፖርት ኦፕሬሽን መረጃዎችን ማደራጀት፣ ማሰራጨትና ማስተዋወቅ (የማህበራትና የኦፕሬተሮች የህዝብ ትራንስፖርት
አደረጃጀት፣ አሰራርና አገልግሎት አሰጣጥ መረጃ፣የትራንስፖርት ኔትወርክ እና ስምሪት ትራንስፖርት የደረጃ
መረጃዎች፣የመነኸሪያዎች አስተዳደርና አገልግሎት አሰጣጥ መረጃ እና የከተማ ትራንስፖርት አገልግሎት)
ብቃት ማረጋገጫ
 ዞናዊ የትራንስፖርት ኦፕሬሽን መረጃዎችን አሰባስቦ በመያዝ እንደየቅደም ተከተላቸው በየራሳቸው ዳይሬክቶሬት
9
መረጃ ማዕከል ማደራጀት
 ዞናዊ የትራንስፖርት ኦፕሬሽን መፅሔት፣ ብሮሸር፣ ሲዲ ወዘተ ማሳተም
በሰነድ
 ዞናዊ የትራንስፖርት ኦፕሬሽን መረጃዎችን በተለያዩ የመገናኛ ዘዴዎች ማሰራጨት እና ማስተዋወቅ 139 -----
 አዳዲስ የትራንስፖርት ስምሪት መስመር ጥናት ማስተዋወቅ ቀን
 የመካከለኛ ትራንስፖርት ጥናት ውጤት ሞዴል መፍጠር ለሚችሉ ቴክኒክ ተቋማት፣
ኢንተርፕራይዞች፣ለባለሀብቶች ማስተዋወቅ
 የመካከለኛ ትራንስፖርት ሞዴል ለህብረተሰቡ እና አባዝቶ ለሚያሰራጩ ማስተዋወቅ
 የውሃ ትራንስፖርት አገልግሎት ጥናት ማስተዋወቅ
 የትራንስፖርት ፖቴንሽያል (ትራንስፖርት ፕላኒንግ) ማስተዋወቅ
የትራንስፖርት አገልግሎቶቸን መከታተል የህዝብ ትራንስፖርት
 በዞን ውስጥና ከአጎራባች ዞኖች መካከል ያለውን የስምሪት አፈጻጸም መከታተል ትራንስፖርት የደረጃ
10
 በወረዳና ከተማ ደረጃ ያልተፈቱ ጉዳዮች እና ከአጎራባች ወረዳዎችና ዞኖችች ጋር ያሉ አቤቱታዎችን ብቃት ማረጋገጫ 35 ቀን በአካል -----
በማጣራት ምላሽ መስጠት /በስልክ/ውይይት
ዳይሬክቶሬት
 በዞኑ ያለውን የውሃ ትራንስፖርት አገልግሎት ሁኔታ መከታተል

13 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ


አገልግሎቱ የሚሰጥበት
ተ. አገልግሎቱ የሚሰጥበት ስታንዳርድ ከተገልጋይ የሚጠበቅ
የሚሰጡ አገልግሎቶች
ቁ ቦታ ጊዜ የሚሰጥበት ሁኔታ ቅድመ ሁኔታ

11 የህዝብ ትራንስፖርት
የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች መስጠት ትራንስፖርት የደረጃ
በሰነድ
ብቃት ማረጋገጫ 77 ቀናት
-----
ዳይሬክቶሬት

12 የአሰራር ደንቦችን መመሪያዎች ማኑዋሎች እና ስታንዳርዶች አፈጻጸም ክትትል ( የትራንስፖርት የህዝብ ትራንስፖርት
ማህበራትና ኦፕሬተሮች አሰራርና ክትትል፣ የመናኽሪያዎች አስተዳደርና የሪፎርም ሥራዎች አገልግሎት ትራንስፖርት የደረጃ
አሰጣጥ፣ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች ማኑዋል ዝግጅት፣ የትራንስፖርት ኦፕሬሽን መረጃዎች አደረጃጀትና ብቃት ማረጋገጫ ዋና 65 ቀናት በሰነድ -----
አሰረጫጨት፣ የአቤቱታዎችና ቅሬታዎች አፈታት) ዳይሬክቶሬት

የህዝብ ትራንስፖርት
13 ትራንስፖርት የደረጃ
የዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ሥራ በሰነድ
ብቃት ማረጋገጫ ዋና 87 ቀናት -----
ዳይሬክቶሬት

3.4.የጭነት ትራንስፖርት አቅ/አደ/ዳይሬክቶሬት


14 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ
3.4.1 ፊት ለፊት (on line) የሚሠጡ አገልግሎቶች

አገልግሎቱ የሚሰጥበት ስታንዳርድ


ተ. አገልግሎቱ የሚሰጥበት
የሚሰጡ አገልግሎቶች የሚሰጥበት ከተገልጋይ የሚጠበቅ ቅድመ ሁኔታ
ቁ ቦታ ጊዜ
ሁኔታ
 የአገልግሎት መጠየቂያ ፎርም ሞልቶ ማቅረብ፣
 ቢሮው ያዘጋጀውን የማመልከቻ ፎርም ሞልቶ ማቅረብ፣
 የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ በአካል መቅረብ/ተወካይ ከሆነ ህጋዊ
የውክልና ማስረጃ፣
 ከገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን የተሰጠ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር /
Tin Number / ፣
የጭነት ትራንስፖርት  ሁሉም መስራች አባላት የተፈራረሙበት መተዳደሪያ ደንብ
የጭነት ማህበራት ምዝገባ ምስክር አቅ/አደ/ብ/ማ/ 120 ደቂቃ
1  በማህበሩ የሚታቀፉ ተሸከርካሪዎች/ደሕ ሠሌዳ/ በደረጃው የብቃት
ወረቀት መስጠት ዳይሬክቶሬት
ማረጋገጫ ያላቸው፣
 የስራ ማህተሞች'
 የገቢና ወጪ ገንዘብ ደረሰኝ ማሳተም'
 የቢሮ ሳይት ፕላን፤በኪራይ የተያዘ ከሆነ የታደሰ የውል ሠነድ
 በደረጃ አሰጣጥ መስፈርት በተቀመጠው መሠረት ለሥራ አስፈላጊ
የሆኑ የጽ/ቤትና የሰው ኃይል አደረጃጀት
 የአገልግሎት መጠየቂያ ፎርም ሞልቶ ማቅረብ፣

የጭነት ትራንስፖርት  የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ በአካል መቅረብ አለበት፤ ተወካይ ከሆነ ህጋዊ
የውክልና ማስረጃ፣
2 የማህበራት ምዝገባ ዕድሳት ማድረግ አቅ/አደ/ብ/ማ/ 55 ደቂቃ  በመስፈርቱ የተቀመጠው የተሽከርካሪዎች እድሜ 90 በመቶ ተሟልቶ
ዳይሬክቶሬት መገኘት አለበት::
 የቢሮ ሳይት ፕላን፤በኪራይ የተያዘ ከሆነ የታደሰ የውል ሠነድ፣
 የፀደቀ የኦዲት ሪፖርት/በውጭ ኦዲተር የተረጋገጠ/

15 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ


አገልግሎቱ የሚሰጥበት ስታንዳርድ
ተ. አገልግሎቱ የሚሰጥበት
የሚሰጡ አገልግሎቶች የሚሰጥበት ከተገልጋይ የሚጠበቅ ቅድመ ሁኔታ
ቁ ቦታ ጊዜ
ሁኔታ
 የአገልግሎት መጠየቂያ ፎርም ሞልቶ ማቅረብ፣
የጭነት ትራንስፖርት  የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ በአካል መቅረብ ተወካይ ከሆነ ህጋዊ የውክልና
ምትክ የማህበራት የምስክር ወረቀት አቅ/አደ/ብ/ማ/
3 75 ደቂቃ ማስረጃ፣
መስጠት. ዳይሬክቶሬት  የተበላሸ ከሆነ የተበላሸውን ምስክር ወረቀት ይዞ መቅረብ፣
የጠፋ ከሆነ ስለመጥፋቱ ከፖሊስ ማስረጃ

 የአገልግሎት መጠየቂያ ፎርም ሞልቶ ማቅረብ፣


 ተሸከርካሪው በአካል መቅረብ አለበት፣
 ተሸከርካሪው ላይ ጠቅላላ ክብደት፣ነጠላ ክብደትና የጭነት ልክ
የሚገልጽ ጽሑፍ መጻፍ አለበት፣
 ባለንብረቱ በአካል መቅረብ ተወካይ ከሆነ ህጋዊ የውክልና ማስረጃ፣
 የነዋሪነት መታወቂያ፣
በጭነት ትራንስፖርት ማህበራት ለሚደራጁ የጭነት ትራንስፖርት
ባለሀብቶች የጭነት ተሸከርካሪ ደረጃ  በንግድ የተመዘገበ ሊብሬ ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ፣ሊብሬው በባንክ
4 አቅ/አደ/ብ/ማ/
ብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ዳይሬክቶሬት ወይም በኢንሹራንስ ተይዞ ከሆነ የያዘው አካል የጽሑፍ ማረጋገጫና
መስጠት በሊብሬው ፎቶ ኮፒ ላይ ማህተም ተደርጎ መቅረብ አለበት፣
 የ 3 ኛ ወገን ኢንሹራንስ የተገባበት ሠነድ ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ፣
 የሀገር ውስጥ ገቢ ስለመከፈሉ ማረጋገጫ፣

5 በጭነት ትራንስፖርት ማህበራት የጭነት ትራንስፖርት  የአገልግሎት መጠየቂያ ፎርም ሞልቶ ማቅረብ፣
ለሚደራጁ ባለሀብቶች የጭነት አቅ/አደ/ብ/ማ/  ተሸከርካሪው በአካል መቅረብ አለበት፣
ተሸከርካሪ ደረጃ ብቃት ማረጋገጫ ዳይሬክቶሬት
ፈቃድ ዕድሳት  ባለንብረቱ በአካል መቅረብ ተወካይ ከሆነ ህጋዊ የውክልና ማስረጃ፣
 ሊብሬ ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ፣
 የ 3 ኛ ወገን ኢንሹራንስ የተገባበት ሠነድ ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ፣
 የሀገር ውስጥ ገቢ ስለመከፈሉ ማጣሪያ፣

16 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ


አገልግሎቱ የሚሰጥበት ስታንዳርድ
ተ. አገልግሎቱ የሚሰጥበት
የሚሰጡ አገልግሎቶች የሚሰጥበት ከተገልጋይ የሚጠበቅ ቅድመ ሁኔታ
ቁ ቦታ ጊዜ
ሁኔታ

 የአገልግሎት መጠየቂያ ፎርም ሞልቶ ማቅረብ፣


የጭነት ትራንስፖርት  ባለንብረቱ በአካል መቅረብ ተወካይ ከሆነ ህጋዊ የውክልና ማስረጃ፣
ምትክ የጭነት ተሸከርካሪ ደረጃ ብቃት አቅ/አደ/ብ/ማ/
6  የተበላሸ ከሆነ የተበላሸውን ምስክር ወረቀት ይዞ መቅረብ፣
ማረጋገጫ ፈቃድ መስጠት ዳይሬክቶሬት
 የጠፋ ከሆነ ስለመጥፋቱ ከፖሊስ ማስረጃ መስጠት

 የአገልግሎት መጠየቂያ ፎርም ሞልቶ ማቅረብ፣


የጭነት ትራንስፖርት
ለተሸከርካሪ ባለንብረቶች የማህበር  ባለንብረቱ በአካል መቅረብ ተወካይ ከሆነ ህጋዊ የውክልና ማስረጃ፣
7 አቅ/አደ/ብ/ማ/ 80 ደቂቃ
ዝውውር አገልግሎት መስጠት ዳይሬክቶሬት  ከነበሩበት ማህበር/ድርጅት ማጣሪያ፣

 የአገልግሎት መጠየቂያ ፎርም ሞልቶ ማቅረብ፣
የጭነት ትራንስፖርት  ባለንብረቱ በአካል መቅረብ ተወካይ ከሆነ ህጋዊ የውክልና ማስረጃ፣
የማህበር ፈቃድና ስረዛ አገልግሎት አቅ/አደ/ብ/ማ/
8 65 ደቂቃ  በፍትሀ-ብሔር ህግ ቁጥር --- የተመለከቱ ጉዳዮችን አሟልቶ
መስጠት ዳይሬክቶሬት
መቅረብ፣

3.4.2 የጭነት ትራንስፖርት ፊት ለፊት የማይሠጡ (off line) የሚሠጡ አገልግሎቶች

17 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ


አገልግሎቱ የሚሰጥበት
ተ. ስታንዳርድ ከተገልጋይ የሚጠበቅ
የሚሰጡ አገልግሎቶች አገልግሎቱ የሚሰጥበት ቦታ
ቁ ጊዜ የሚሰጥበት ሁኔታ ቅድመ ሁኔታ

የጭነት ትራንስፖርት እንቅስቃሴ መረጃዎችን ማደራጀት፣ ማሰራጨትና ማስተዋወቅ


9 (የማህበራት፣ድርጅቶችና የግል ኦፕሬተሮች አደረጃጀት፣ አሰራርና አገልግሎት አሰጣጥ የጭነት ትራንስፖርት አቅ/አደ/ብ/ማ/
ዳይሬክቶሬት ---
መረጃ፣የትራንስፖርት ኔትወርክ እና ስምሪት መረጃዎች፣የመነኸሪያዎች አስተዳደርና
አገልግሎት አሰጣጥ መረጃ)

የአቅም ግንባታ ሥራዎች / በሚዘጋጁ ደንቦችና መመሪዎች፣ በአሰራር የጭነት ትራንስፖርት አቅ/አደ/ብ/ማ/
ዳይሬክቶሬት 37 ቀናት ---
ማኑዋሎች፣በጥናት ውጤቶች /

10 የጭነት ትራንስፖርት አቅ/አደ/ብ/ማ/


ጥናታዊ ሥራዎች ማካሄድ ዳይሬክቶሬት ----

11 የጭነት ትራንስፖርት አቅ/አደ/ብ/ማ/ 15


የድጋፍና ክትትል ሥራዎች
ዳይሬክቶሬት ---
ሰዓታት
የዕቅድ ዝግጅት እና ግምገማ ሥራዎች የጭነት ትራንስፖርት አቅ/አደ/ብ/ማ/ በሰነድ
ዳይሬክቶሬት 33 ቀናት -----
12

3.5.የቀበሌ ተደራሽ መንገድ ግንባታ ፕሮግራም ማስተባበሪያና ድጋፍ ዋና የሥራ ሂደት

3.5.1 ፊት ለፊት የሚሰጡ አገልግሎቶች (On line Activities)

18 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ


አገልግሎቱ የሚሰጥበት
አገልግሎቱ የሚሰጥበት ስታንዳርድ
ተ.ቁ የሚሰጡ አገልግሎቶች ከተገልጋይ የሚጠበቅ ቅድመ ሁኔታ
ቦታ
ጊዜ የሚሰጥበት
ሁኔታ
የግንባታና ጥገና ኮንትራት ሥራዎችን
1 ማስተዳደር

1.2 በሁሉ አቀፍ የቀበሌ 15 ቀናት በጽሁፍ የመጀመሪያ ዙር ቅድመ ክፍያ ለተቋራጮች ለመፈጸም
ተደራሽ መንገድ ግንባታ  የመንገድ ፕሮጀክቱ ለተቋራጩ የተመደበ ወይንም የተሰጠ
የሥራ ርክክብ ማድረግ ማስተባበሪያና ድጋፍ ዋና ስለመሆኑ በትራንስፖርት ቢሮ የጸደቀ የፕሮጀክት ድልድል ሰነድ
ስራ ሂደት ወይም ዉሳኔ፣

 ተቋራጩ ከትራንስፖርት ቢሮ ጋር በተሰጠዉ የመንገድ ፕሮጀክት


ዉል የገባበት የኮንትራት ሰነድ፣

 ተቋራጩ ለመንገዶችና ትራንስፖርት የሚያቀርበዉ የመንገድ


ፕሮጀክቱን ለመሥራት ጥያቄ፣

 የሚያቀርብበት ደብዳቤ እና ወረዳው እንዲያዉቀዉ ተደርጎ


አማካሪዉ ያጸደቀ የሰዉ ሃይል እና የሥራ ማስኬጃ መርሃ ግብር
/Action Plan/፣

 በአማካሪዉ የሚቀርቡ የመንገድ ፕሮጀክቱ የተሟላ ዲዛይን እና


የኮንትራት ኳንቲቲ ያለዉ የሥራ ዝርዝር /BOQ/፣

 ኳንቲቲ ያለዉ ሥራ ዝርዝር በነጠላ ዋጋ ተባዝቶ የሚገኘዉን


በጠቅላላ ዋጋ እና የአንድ ኪ.ሜ ዋጋ ተሰልቶ FINAL BOQ
ይሆንና ዉሉ በአምስት ኮፒ ተዘጋጅቶ አንድ ለትራንስፖርት ቢሮ
አንድ ለተቋራጩ አንድ ለአማካሪ፣አንድ ለወረዳ እና አንድ ለዞን
የሚሰጥ ሲሆን ዉሉ ቢሮዉን ወክሎ በዩራፕ ዋና የሥራ ሂደት
የመን/ግን/ጥገና እና ኮንትራት አስተዳደር ቴክኒክ ባለሙያ ፊርማ
እና በተቋራጩ በኩል ስራ አስኪያጁ የሚፈራረሙበት ይሆናል፡፡

 የተዘጋጀዉ ዉል ከዋናዉ የኮንትራት ስምምነት ዉል ጋር ተያይዞ


ወደ URRAP ዋና የሥራ ሂደት ይቀርብና ተረጋግጦ ሲጸድቅ
ለክልል ትራንስፖርት ቢሮ ተላልፎ ሥራ ላይ ይዉላል፡፡

 የፕሮጀክቱ አጠቃላይ ዋጋ 20% ተ.እ.ታ ጨምሮ ፣ወይም


በመምሪያው ከክልሉ ትራንስፖርት ቢሮ በመገናኘት ተለዋጭ
ዉሳኔ የቅድመ-ክፍያ ሰርተፊኬት ከደብዳቤ ጋር በቴክኒክ ክፍል

19 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ


አገልግሎቱ የሚሰጥበት
አገልግሎቱ የሚሰጥበት ስታንዳርድ
ተ.ቁ የሚሰጡ አገልግሎቶች ከተገልጋይ የሚጠበቅ ቅድመ ሁኔታ
ቦታ
ጊዜ የሚሰጥበት
ሁኔታ
ይዘጋጃል፡፡

የተቋራጭ አንደኛ ሁለተኛ ሦስተኛ እና አራተኛ ዙር ቅድመ


ክፍያዎች ለመፈጸም

 የቀደመው ዙር ክፍያ ፋይናንሻል እና ፊዝካል ሪፖርት ወጪ ከ 80%


በላይ ከሆነ

 ሥራውን በተገቢ ሁኔታ ስለማከናወኑ ፣ አራቱም አባላት በስራ ላይ


ስለመሆናቸዉ እና ቀጣይ ዙር ቅድመ ክፍያ ሊወሰድ እንደሚገባው
ወረዳው ለመምሪያው፣ እና አማካሪው ለመምሪያው የጻፈዉ
ደብዳቤ ሲደርስ

 ተቋራጭ የአማካሪዉንና የወረዳውን ደብዳቤ በመጥቀስ የክፍያ


ጥያቄ ደብዳቤ ለመምሪያው ሁሉም ደብዳቤዎች ኦሪጂናል ሆነዉ
መገኘት አለባቸው

የተቋራጭ የሥራ ክፍያ /interim payment/ ለመፈጸም


 ክፍያዉን በተመለከተ አማካሪዉ ለመምሪያ ሲጽፍ
ለትራንስፖርት ቢሮ በግልባጭ የተጻፈ ደብዳቤ ፣መምሪያው
ክፍያዉ እንዲፈጸም ለትራንስፖርት ቢሮ የጻፈዉ ደብዳቤ፣

 በተጨማሪ ወረዳው አራቱም የተቋራጭ አባላት በሥራ ላይ


ስለመሆናቸዉ የተጻፈ ደብዳቤ፣

 አራቱም የተቋራጭ አባላት ሙሉ ጊዜያቸዉን በስራዉ ላይ


ስለማሳለፋቸዉ፣ ወጣ ገባ ስለአለመኖሩ ፣ሌላ ተደራቢ ስራ
አለመያዛቸዉ ፣ የዕለት ተዕለት የስራ እንቅስቃሴ ማድረጋቸዉን ፣
ያልተሰራና የተጋነነ ስራ ክፍያ አለመጠየቃቸዉን አራቱም አባላት
መተማመኛ ከተጠያቂነት ጋር የፈረሙበት ለመምሪያችን እና
ለክልሉ ትራንስፖርት ቢሮ ማቅረብ፣

 ሶስቱም የአማካሪ አባላት ሙሉ ጊዜያቸዉን በስራዉ ላይ


ስለማሳለፋቸዉ፣ ወጣ ገባ ስለአለመኖሩ ፣ሌላ ተደራቢ ስራ
አለመያዛቸዉ ፣ የዕለት ተዕለት የስራ እንቅስቃሴ ክትትልና
የማማከር አገልግሎት ማድረጋቸዉን ፣ ያልተሰራና የተጋነነ ስራ
ክፍያ አለመጠየቃቸዉን ሶስቱም አባላት መተማመኛ

20 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ


አገልግሎቱ የሚሰጥበት
አገልግሎቱ የሚሰጥበት ስታንዳርድ
ተ.ቁ የሚሰጡ አገልግሎቶች ከተገልጋይ የሚጠበቅ ቅድመ ሁኔታ
ቦታ
ጊዜ የሚሰጥበት
ሁኔታ
ከተጠያቅነት ጋር የፈረሙበት ለዞኑ መንገድና ትራንስፖርት
መምሪያና ለክልሉ ትራንስፖርት ቢሮ ማቅረብ፣

 የዞን ቴክኒክ ባለሙያ አማካሪዉ ያዘጋጀዉን የክፍያ ሰነድ


መርምሮ ፣ያልተሰራና የተጋነነ የስራ ክፍያ አለመኖሩን ፣
ፕሮጀክቱን በአካል ተገኝቶ በቂ መረጃ መዉሰዱን ከተጠያቅነት
ጋር መተማመኛ የተፈረመበት ለዞኑ መንገድና ትራንስፖርት
መምሪያ እና ለክልሉ ትራንስፖርት ቢሮ ማቅረብ፣

 ከላይ የተዘረዘሩትን እና የተፈረመ መተማመኛ ሰነድ ከክፍያ ሰነድ


ጋር አባሪ ተደርገዉ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

የአማካሪ ቅድመ ክፍያ መፈጸም

 ከትራንስፖርት ቢሮ ጋር ለዲዛይን ፣ ሱፐርቪዥን እና ኮንትራት


አስተዳደር ስራ ዉለታ መግባት

የአማካሪ የዲዛይን ሥራ ከፍያ ለመፈጸም

 በስምምነት ዉለታዉ መሠረት የሰዉ ሃይል ቅጥር ማከናወን


፣ተገቢዉን ቁሳቁሶች አሟልተዉ ሥራ ላይ መስማራት ፣ የወጪ
ሰነድ ተያይዞ ሲረጋገጥ እና ተቀባይነት ያገኙ የዲዛይን
ዶክመንቶች እና ሪፖርቶች ማቅረብ፡፡

የአማካሪ የሱፐርቪዥን ሥራ ክፍያ ለመፈጸም

 ሥራዉን በተገቢ መልኩ እየፈጸመ ስለመሆኑ የሱፐርቪዥን ሥራ


ወርሃዊ ሪፖርት ማቅረብ፣

 የደጋፊ ሰራተኞች ቅጥር የተከናወነበት ፣ ደመወዝ የተከፈለበት


ሰነድ፣ እና ልዩ ልዩ ወጪዎችን ሰነድ ማቅረብ፣

21 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ


3.5.2 ደጋፊ ስራዎች (Off line Activities)

አገልግሎቱ የሚሰጥበት ከተገልጋይ


ተ.ቁ የሚሰጡ አገልግሎቶች የሚሰጥበት ቦታ ጊዜ ስታንዳርድ
የሚሰጥበት የሚጠበቅ
ሁኔታ ቅድመ ሁኔታ
የቀበሌ ተደራሽ መንገድ ግንባታና ጥገና ፍላጎት ማጥናትና መለየት በሁሉ አቀፍ የቀበሌ ተደራሽ 65
2 መንገድ ግንባታ ማስተባበሪያና በጽሁፍ ---
ቀናት
ድጋፍ ዋና ስራ ሂደት
የቀበሌ ተደራሽ መንገድ መረጃ የማሰባሰብ፣የማደራጀት እና የማሰራጨት በሁሉ አቀፍ የቀበሌ ተደራሽ 52 በጽሁፍና
3 መንገድ ግንባታ ማስተባበሪያና በኤሌክትሮኒክስ ---
ቀናት
ድጋፍ ዋና ስራ ሂደት ሚዲያ

የህዝብ ተሳትፎ እና ንቅናቄ ማስተባበር በሁሉ አቀፍ የቀበሌ ተደራሽ 42


4 መንገድ ግንባታ ማስተባበሪያና በጽሁፍ ---
ቀናት
ድጋፍ ዋና ስራ ሂደት

በግንባታ የሚሳተፋ መንግስታዊ እና መንግስታዊ ያልሆኑ አካላትን ማቀናጀት በሁሉ አቀፍ የቀበሌ ተደራሽ 33
5 መንገድ ግንባታ ማስተባበሪያና በቃልና በጽሁፍ ---
ቀናት
ድጋፍ ዋና ስራ ሂደት

በሁሉ አቀፍ የቀበሌ ተደራሽ 60


6 ለአነስተኛ የሥራ ተቋራጮች፣ ለአማካሪዎች እና ለአካባቢ ማቴሪያል አቅራቢ መንገድ ግንባታ ማስተባበሪያና በቃልና በጽሁፍ ---
ማህበራት ድጋፍና ክትትል ማድረግ ቀናት
ድጋፍ ዋና ስራ ሂደት
7 ዲዛይን ማዘጋጀት እና ግንባታ ቁጥጥር ማድረግ

22 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ


አገልግሎቱ የሚሰጥበት ከተገልጋይ
ተ.ቁ የሚሰጡ አገልግሎቶች የሚሰጥበት ቦታ ጊዜ ስታንዳርድ
የሚሰጥበት የሚጠበቅ
ሁኔታ ቅድመ ሁኔታ
የቀበሌ ተደራሽ መንገድ ግንባታና ጥገና የኮንትራት አስተዳደር፣ክትትልና በሁሉ አቀፍ የቀበሌ ተደራሽ 24 በሀርድና በሶፍት
7.1 ቁጥጥር ሰነድ ማዘጋጀት እና ለሚመለከተው ማስተላለፍ መንገድ ግንባታ ማስተባበሪያና ---
ቀናት ኮፒ
ድጋፍ ዋና ስራ ሂደት

አዳዲስ ድዛይኖችን ማዘጋጀትና ለሚመለከተው ማስተላለፍ በሁሉ አቀፍ የቀበሌ ተደራሽ 70 በቃልና በጽሁፍ
7.2 መንገድ ግንባታ ማስተባበሪያና /በሀርድና በሶፍት ---
ቀናት
ድጋፍ ዋና ስራ ሂደት ኮፒ/
የግንባታ ቴክኖሎጅ ማፍለቅና ማስረጽ በሁሉ አቀፍ የቀበሌ ተደራሽ 181
8 መንገድ ግንባታ ማስተባበሪያና በቃልና በጽሁፍ
ቀናት
ድጋፍ ዋና ስራ ሂደት
9 የገጠር መንገድ ሀብት እና የተደፋት መሬት ማስተዳደርና መንከባከብ

በሁሉ አቀፍ የቀበሌ ተደራሽ 10


9.1 የቀበሌ ተደራሽ መንገድ አካባቢያዊ፣ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተፅዕኖ መንገድ ግንባታ ማስተባበሪያና በቃልና በጽሁፍ ----
ማጥናትና መለየት ቀናት
ድጋፍ ዋና ስራ ሂደት
የቀበሌ ተደራሽ መንገድ የገጠር መንገድ ሀብት እና የተደፋት መሬት 20 ---
9.2 በቃልና በጽሁፍ
አስተዳደርና እንክብካቤ ፌንድ ማቋቋምና ሥራ ላይ ማዋል ቀናት
የአቅም ግንባታ ሥልጠና ማዘጋጀትና መስጠት (በህዝብ ንቅናቄና
10 ተሳትፎ፣በዲዛይንና ግንባታ ተክኖሎጅ፣በፕሮጀክት ሥራ አመራርና ኮንትራት ----
አስተዳደር፣የመንገድ ሀብት አስተዳደርና እንክብካቤ ወዘተ…)

የአሰራር ማኑዋሎች ዝግጅትና ክትትል በሁሉ አቀፍ የቀበሌ ተደራሽ


25
11 መንገድ ግንባታ ማስተባበሪያና በቃልና በጽሁፍ ----
ቀናት
ድጋፍ ዋና ስራ ሂደት

የዕቅድ ዝግጅት' ክትትልና ግምገማና ግብረ መልስ ዳይሬክቶሬት በሁሉ አቀፍ የቀበሌ ተደራሽ
79
12 መንገድ ግንባታ ማስተባበሪያና በቃልና በጽሁፍ ----
ቀናት
ድጋፍ ዋና ስራ ሂደት

23 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ


4 የተገልጋዮች መብት

 ተገልጋዮች በሃይማኖት፣ በፖለቲካ፣ በፆታ፤ በብሄር፣ በቋንቋና በመሳሰሉት ምንም ዓይነት ልዩነት
ሳይደረግባቸው አገልግሎት የማግኘት፣
 ቅሬታ የማቅረብ እና ምላሽ የማግኘት፣
5 ከተገልጋዮች የምንጠብቀው

 የተቋሙን ህግ ማክበር፣
 በእውነት ላይ የተመሰረተ ግልጽና ትክክለኛ መረጃ መስጠት፣
 አገልግሎትን ለማግኘት የሚያስፈልጉ ቅድመ ሁኔታዎችን ማሟላት፣
 የሚጠበቅባቸውን ግዴታዎች በወቅቱ ማጠናቀቅ፣
6 ለተገልጋዮች የምንገባው ቃል

 በቻርተሩ በተቀመጠው ስታንዳርድ መሰረት ለዜጎች አገልግሎት እንሰጣለን


 ተገልጋዮችን በክብር፣በፍትሃዊነትና ያለአድልዎ እናገለግላለን

7 አስተያየት የሚሰጥባቸውንና ተሳትፎ የሚደረግባቸው ሁኔታዎች

 በትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ ውስጥ በሚገኙ አስተያየት መስጫ መዝገቦችና ሳጥኖች
 በአካል በመቅረብ
 በደብዳቤና በፖስታ ሳጥን ቁጥር---------------------------------2123
 በስልክ………………………………………………….0468811036/0253
 በፋክስ………………………………………………….0468811898

8 የቅሬታ አቀራረብ እና አፈታት ስነ-ስርዓት

 በአገልግሎት አሰጣጡ ያልረካና ቅሬታ አለኝ የሚል ተገልጋይ ቅረታውን በቀጥታ አገልግሎት ለሰጠው ባለሙያ
በቃል ወይንም በጽሁፍ ወይም በስልክ ያቀርባል፣
 ቅሬታው የቀረበለት ፈጻሚም የቀረበለትን ቅሬታ አጣርቶ በ 1 ሰዓት የጊዜ ቆይታ ውስጥ ለቅሬታ አቅራቢው
ምላሽ በጽሁፍ ይሰጣል፣
 ከባለሙያው በተሰጠው ምላሽ ያልረካ ዜጋ ለስራ ሂደት አስተባባሪ ቅሬታውን ያቀርባል፣
 ቅሬታ የቀረበለት የስራ ሂደት አስተባባሪ ወይም ኃላፊ ቅሬታውን አጣርቶ በ 1 ቀን ውስጥ በጽሁፍ ምላሽ
ይሰጣል፣
 በሥራ ሂደቱ ምላሽ ያልረካ ዜጋ ለመምሪያ ኃላፊው ቅሬታውን ያቀርባል፣ የመምሪያ ኃላፊውም ቅሬታው
እንዲጣራ በማድረግ ለቅሬታ አቅራቢው በጽሑፍ ወይም በቃል መልስ ይሰጣል፡፡
 ከላይ በተቀመጠው አግባብ በተሰጠው ውሳኔ ካልረካ ቅሬታውን ለሚመለከተው የሕግ አካል ማቅረብ ይችላል፡፡
24 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ
9 የክትትልና ግምገማ ስርዓት

 በቻርተሩ ላይ በተቀመጠው መሠረት ተገልጋዩ አገልግሎት ስለማግኘቱ ቢሮው/መምሪያው በክትትልና ድጋፍ


ያረጋግጣል፣
 በዚህም ኃላፊነት ያለባቸው የሥራ ኃላፊዎች ወይም የሥራ ሂደት አስተባባሪዎች ፈጻሚዎች በቻርተሩ
መሠረት ስለመፈጸማቸው በለውጥ ሠራዊት አሰራር መሰረት በየሳምንቱ እና በየወሩ በመገምገም ሪፖርት
ለመምሪያው የበላይ አመራር ያቀርባሉ፣
 የበላይ ኃላፊውም በየወቅቱ በቀረቡት የክትትልና ግምገማ ሪፖርቶች ላይ በመመስረት የዕርምትና
የማስተካከያ እርምጃ ይወስዳል፣
 ተገልጋዮች በየሩብ ዓመቱ ውይይት የሚያደርጉበትና አስተያየት የሚሰጡበት መድረክ ይዘጋጃል፣
 በዓመት አንድ ጊዜ የተገልጋዮች ዕርካታ የዳሰሳ ጥናት ይደረጋል፣
 የቅሬታ ማስተናገጃ ሥርዓት ተዘርግቶ በየጊዜው ተገልጋዮች የሚሰጡት አስተያየት እየተሰበሰበና እየተተነተነ
ማሻሻያ የሚደረግበት አካሄድ ተግባራዊ ይደረጋል፣
 በተደረገው ክትትል የተገኙ ተጨባጭ መረጃዎችን መሰረት በማድረግ በቻርተሩ ላይ መደረግ የሚገባቸውን
ማሻሻያዎች ካሉ አስፈላጊ በሆነ ጊዜ ሁሉ ማሻሻያዎች ይደረጋሉ፣
 ተገልጋዮች በተናጠል በሚያደርጉት ክትትል የተገኙ ውጤቶች ተገልጋዮችንና ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ
በሚደረጉ ውይይቶች ላይ እንዲነሱ በማድረግ አስፈላጊ የሆኑ ማሻሻያዎች ይደረጋሉ፣
 ከተገልጋዮች ጋር የሚደረግ የጋራ መድረክ በየሩብ ዓመቱ የሚካሄድ ሆኖ በመድረኩ አጠቃላይ የአፈጻጸም
ግምገማ ይደረጋል፡፡

25 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ


6. የሥራ ኃላፊ ወይም ባለሙያ ስም፣ የሥራ ኃላፊነትና አድራሻ

አድራሻ
ተቁ የኃላፊው ስም የሥራ ኃላፊነት
መደበኛ ስልክ ኢሜል የቢሮ ፋክስ ቁጥር
ቁጥር
1 አቶ አለማየሁ አልጎ የመምሪያ ኃላፊ 0468811036 0468811898
2 አቶ ገዛኸኝ ጩባ ም/ መምሪያ ኃላፊና የትራንስፖርት ዘርፍ ኃላፊ 0468812136
3 አቶ አማኑኤል ሀራሳ ም/ መምሪያ ኃላፊና የቀበሌ ተ/መንገድ ግ/ፕ/ ዘርፍ ኃላፊ 0468810253
4 አቶ መሳይ ጩባሮ የቀ/ተ/መ/ግ/ፕ/ማ/ድ/ዋና የስራ ሂደት አስተባባሪ 0468810253
የመንገድ ትራ/ ደህንነት እና እን/ቴ/ ማረጋገጫ ዳይሬክቶሬት ቡድን
5 አቶ ጌታቸዉ አትሞ 0468813116
መሪ
6 አቶ ዳዋ ቦሮ የአሽ/ተሸ/ብቃ/ማ/ ዳይሬክቶሬት ቡድን መሪ 0468812822
7 አቶ ዳልገ ደሜ የሰው ሀብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት 0468810289

8 አቶ ወጋየሁ አክሞ የህዝ/ት/አደ/ደ/ብ/ማ/ ዳይሬክቶሬት ቡድን መሪ 0468810219

9 አቶ አበባው ጌታቸው የሥነ ምግባር መከታተያ ክፍል ኦፊሰር 0468810219


10 ወ/ሮ ቆንጅት መኩሪያ የሰው ሀብ/መረጃ/ስታቲስቲክስ አቅርቦት ዳይሬክቶሬት 0468811036
11 አቶ ዘለቃሽ ዮሐንስ የጭነት ትራ/አገ/ብ/ማ/አደ/ና ስም/ ዳይሬክቶሬት ቡድን መሪ 0468812136
12 አየለ ተገኝ ልማት ዕቅድና ኢኮኖሚ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቡድን መሪ 0468810289
13

26 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ


በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ

የተገልጋዮች ቅሬታ ማቅረቢያ ቅጽ

1. ቅሬታው የቀረበበት ቀን፡- ---------------------------------------------------------

2. የቅሬታ አቅራቢው ስም፡- --------------------------------------------------- አድራሻ------------------መደበኛ

ስልክ/ሞባይል ------------------------ ኢሜይል ----------------------------------------- ፖሳቁ

-----------------------------

3. የቅሬታው ዝርዝር፡-

-----------------------------------------------------------------------------------------------------------------

-----------------------------------------------------------------------------------------------------------------

-----------------------------------------------------------------------------------------------------------------

-----------------------------------------------------------------------------------------------------------------

-----------------------------------------------------------------------------------------------------------------

-----------------------------------------------------------------------------------------------------------------

-----------------------------------------------------------------------------------------------------------------

-------------------------------------------------------------------------------------------------

ማሳሰቢያ፡

 ቅሬታ አቅራቢው ቅሬታውን በቅጹ ላይ በትክክል ከሞላ በኋላ ጉዳዩ ለሚመለከተው አካል በአድራሻ ወይም በአካል
በመቅረብ ማስረከብ አለበት፡፡
 ቅሬታዎች ከተጣሩ በኋላ ለቅሬታ አቅራቢዎች በአድራሻቸው፣ በመስሪያ ቤቱ ማስታወቂያ ሠሌዳ በመለጠፍ ወይም
በአካል እንዲቀርቡ ተደርጎ ምላሽ እንዲያገኙ ይደረጋል፡፡

27 የጋሞ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ የዜጎች ቻርተር ዕቅድ

You might also like