Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 4

መልክዐ ቅዱስ እንድርያስ ሐዋርያ (ዘአኅተሞ ገብረ ሥላሴ)

መልክዐ እንድርያስ ሐዋርያ-ግዕዝ የቅዱስ እንድርያስ ሐዋርያ መልክዕ በአማርኛ

፩. ሰላም ለጽንሰትከ ወለልደትከ እማሕፀን፤ 1. ለጽንሰትከ፡- ከማሕፀን ለመፀነስህና ለመወለድህ ሰላም


ለዝክረ ስምከኒ ትፍሥሕተ ኅሊና እላለሁ፤ ከወይን ይልቅ ኅሊናን ደስ ለሚያሰኝ ለስም
እምወይን፤ ካህነ ዓለሙ እንድርያስ ለካህነ አጠራርህ ሰላም እላለሁ፤ የታመነ የዓለሙ ካህን አገልጋይ
ዓለም ምእመን፤ ታስተበፅዐከ ቤተ ቅዱስ እንድርያስ ሆይ! ምስጋና ለሚገባው ምስጋና
ክርስቲያን ልሳን፤ እስመ ለብፁዕ ይደሉ ይገባልና ቤተ ክርስቲያን አንደበት ፅዑብ ዕፁብ
ብፅዓን፡፡ ትልሃለች፡፡

፪. ሰላም ለሥዕርተ ርእስከ ወለርእስከ ዘጾረ፤ 2. ለሥዕርተ ርእስከ፡- የኀይልና የስጦታ ኀይል
አክሊለ ጸጋ ወኀይል ምስለ ገጽከ ኅቡረ፤ ለተሸከመው ራስህና ለራስህ ጠጒር ከፊትህ ጋር ሰላም
በኵረ አርዳኢሁ እንድርያስ ለዘተሰምየ እላለሁ፤ በኵር ተብሎ የተጠራ የደቀ መዛሙርቱ በኵር
በኵረ፤ እምኀጕለ ዓለም ዕቀበኒ ወትረ፤ ቅዱስ እንድርያስ ሆይ! ከዓለም ጥፋት ዘወትር ጠብቀኝ፤
ዓለምኒ ዘይመጽእ ድኅረ፡፡ ዓለሙ በኋላ የሚመጣው ነውና፡፡

፫. ሰላም ለቀራንብቲከ ወለአዕይንቲከ ምስለ 3. ለቀራንብቲከ፡- ከታመነ ከፈጣሪ አንደበት ቃላትና


አእዛን፤ እለ አጽንዐ ቃላተ እምቃለ ፈጣሪ ከአጸኑ ጀሮዎችህ ጋር ለዐይኖችህና ለቅንድቦችህ ሰላም
ምእመን፤ መጥቅዐ ወንጌል እንድርያስ እላለሁ፤ የወንጌል ደወልና ድምፁ የሚደነቅ መለከት
ወመንክረ ድምፅ ቀርን፤ ተጋብአት ትስብክ እንድርያስ ሆይ! ከሥላሴ አንዱ ብርሃን እንደሚወጣ
በድምፅከ ጉባኤ ሐዳስ አሚን፤ ከመ ያመነች አዲስ ጉባኤ በድምፅህ ትሰብክ ዘንድ ተሰበሰበች፡
እምሥላሴ ይሠርቅ አሐዱ ብርሃን፡፡ ፡

፬. ሰላም ለመላትሒከ ወለአእናፊከ 4. ለመላትሒከ፡- ከሚጣፍጥ የሽቶ መዐዛ እና ከኹሉም


ምዑዛት፤ እመዐዛ ስኂን ምዑዝ ወእምፄና የሽቶዎች ሽታ ይልቅ ለሚጣፍጡ አፍንጫዎችህና
ኵሉ ዕፍረት፤ መስተገብረ ሕግ እንድርያስ ጒንጮችህ ሰላም እላለሁ፤ የሕግ ገበሬ ሐዋርያው ቅዱስ
ውስተ እዝነ ዓለም ገራህት፤ ፈረየት ለነ እንድርያስ ሆይ! በዓለም ጆሮ እርሻ ውስጥ በቃልህ እጅ
ፍሬ ተድላ ዘበበ ሠላሳ ወምእት፤ በእደ የተዘራች የምትናገር ሰናፍጭ ሠላሳ እና መቶ ያለው
ቃልከ ዘተዘርአት ነባቢት ኅጠት፡፡ የደስታ ፍሬን አፈራችልን፡፡

፭. ሰላም ለከናፍሪከ ወለአፉከ መሐሪ፤ 5. ለከናፍሪከ፡- ሐዋርያው ቅዱስ እንድርያስ ሆይ!


ለአስናኒከ ሰላም ወለልሳንከ ዘማሪ፤ ለሚያስተምረው አፍህና ከንፈሮችህ ሰላም እላለሁ፤
በመትከፈ ትዕግሥት እንድርያስ ክበደ ለጥርሶችህና ለሚያመሰግን አንደበትህም ሰላም እላለሁ፤
መስቀል ፀዋሪ፤ አቁመኒ ኀበ ቆምከ አመ በትዕግሥት ትከሻ የከበደ መስቀልን የተሸከምህ አባታችን
ንፍሐተ ቀርን ደኃሪ፤ እስመ ፍትሐ ጽድቅ እንድርያስ ሆይ! ፈጣሪ የእውነት ፍርድን በኹሉም ላይ
ላዕለ ኵሉ ያገብእ ፈጣሪ፡፡ ያሳልፋልና የኋለኛው መለከት በሚነፋበት ጊዜ
ከቆምህበት ቦታ አቁመኝ፡፡
፮. ሰላም ለቃልከ ወለእስትንፋስከ ምስለ 6. ለቃልከ፡- ለቃልህና ለእስትንፋስህ ከጒሮሮህ ጋር
ጕርዔ፤ ወለክሣድከ ኅቡር ምስለ ሰላም እላለሁ፤ ከኹለቱ ትከሻዎችህ ጋር አንድ ለሆነው
መታክፍቲከ ክልኤ፤ ሐረሳዊ እንድርያስ አንገትህም ሰላም እላለሁ፤ አራሽ እንድርያስ ሆይ!
በቃለ ተግሣፅ መሥኤ፤ አስተናጽሕ የሙታን ትንሣኤ በፍርድ ዐደባባይ በሚገለጽ ጊዜ
እምዐውደ ልብየ ክርዳደ ጸላኢ ዝንጋዔ፤ በሚገሥፅ ቃልህ መንሽ የጠላት መረሳት እንክርዳድን
ቅድመ በዐውደ ፍትሕ ይቀውም ዘሙታን ከልቡናዬ አውድማ አጥራ፡፡
ጉባኤ፡፡
7. ለዘባንከ፡- ለጀርባህና ለደረትህ ከጭንህ ጋር ሰላም
፯. ሰላም ለዘባንከ ወለእንግድዓከ ምስለ እላለሁ፤ በተጋድሎ በኣት ውስጥ ለተዘረጉ እጆችህም
ሕፅኑ፤ ወለአእዳዊከ ስፋሐት ለመካነ ገድል ሰላም እላለሁ፤ በአብ ሥልጣን ቀኝ የምትቆም ቅዱስ
ውስተ መካኑ፤ እንድርያስ ዘትቀውም እንድርያስ ሆይ! ከምሥጢር መሰወሪያው የተደበቀው
ለየማነ አብ ውስተ የማኑ፤ ምስሌከ እቁም ምሥጢር ዕርቃኑ በሚገለጽ ጊዜ ከአንተ ጋር እቆም ዘንድ
አብሐኒ እምነ ምሥጢር ክዳኑ፤ ሶበ አሰልጥነኝ፡፡
ለምሥጢር ኅቡዕ ይትከሠት ዕርቃኑ፡፡
8. ለመዛርዒከ፡- ከክርኖችህና ከክንዶችህ ጋር ለመዳፎችህ
፰. ሰላም ለመዛርዒከ ምስለ ኵርናዓቲከ ሰላም እላለሁ፤ በምጽዋት ጊዜ ለኹሉ ለሚዘረጉ መሐል
ወእመታቲከ፤ ወበጊዜ ውሂብ ለኵሉ እለ እጆችህም ሰላም እላለሁ፤ ተሸካሚዎችን የሚሸከመውን
ስፉሐት እራኃቲከ፤ ፀዋሪ እንድርያስ ፀዋሬ አምላክ የተሸከምህ ቅዱስ እንድርያስ ሆይ! የተሸከምኸውን
ፀወርት አምላከ፤ እትሜነይ እፁር እንተ የክብር ቀንበር እሸከም ዘንድ እኔ ልጅህ እመኛለሁ፤
ፆርከ አርዑተ ክብር ወልድከ፤ እስመ ሠናይ ቀንበርህ ልዝብ ሸክምህም ቀላል ነውና፡፡
አርዑትከ ወቀሊል ዖርከ፡፡
9. ለአጻብዒከ፡- ከጐንህና ከጥፍሮችህ ጋር ለጣቶችህ
፱. ሰላም ለአጻብዒከ ምስለ አጽፋሪከ ሰላም እላለሁ፤ ከእህል ጥጋብ ለተራበ ሆድህም ሰላም
ወገቦከ፤ ወእምነ ጽጋብ እክላዊ ለርኁብ እላለሁ፤ ሐዋርያው ቅዱስ እንድርያስ ሆይ! የእውነት
ከርሥከ፤ ቃለ ወንጌለ ጽድቅ እንድርያስ ወንጌልን ቃል አንደበትህ በአስተማረ ጊዜ በሦስትነት
ሶበ ሰበከ ቃልከ፤ አሕዛብ ወሕዝብ በልባዌ አንድ አምላክን እያመኑ በኋላህ የተከተሉህ ሕዝብም
እለ ተለዉ ድኅሬከ፤ እንዘ ሠሉሰ የአምኑ አሕዛብም ከልቡና ነው፡፡
ዋሕደ አምላከ፡፡
10. ለልብከ፡- ለሚያስቡ ኵላሊቶችህ እና ለልብህ ሰላም
፲. ሰላም ለልብከ ወለኵልያቲከ ዘሐልዮ፤ እላለሁ፤ የእምነት እሳት ለአቃጠለው በረሐው አንጀትህም
ወለአማዑቲከ ሐቅል ዘእሳተ አሚን ሰላም እላለሁ፤ የተመረጥህ ሐዋርያ ቅዱስ ቅዱስ
አውዐዮ፤ ኅሩይ እንድርያስ ዘተወላዲ እንድርያስ ሆይ! ወልድ የመረጠው የልድያ ገዥ
ኀረዮ፤ መኰንን ዘልድያ ለዕበይከ አዕበዮ፤ ልዕልናህን ከፍ ከፍ አደረገው፤ ጸጋህ መንፈስ ቅዱስ በጸጋ
እስመ መንፈስ ቅዱስ ጸጋከ በጸጋ አርአዮ፡ ገልጾለታልና፡፡

11. ለንዋየ ውስጥከ፡- ከወገብህ በላይ ለሰለጠነ እምብርትህ
፲፩. ሰላም ለንዋየ ውስጥከ ወለኅንብርትከ እና ለውስጥ አካልህ ኹሉ ሰላም እላለሁ፤ የሚያስፈራውን
ሰላም፤ ዘዲበ ሐቌከ ሥዩም፤ ብርሃነ አምላክ ሌሊት የምታስወግድ የአምላክ ብርሃን እንድርያስ ሆይ!
እንድርያስ መገሥፀ ሌሊት ግሩም፤ በምግብናህ ዘመን በኹሉም ዓለም ልብ ጨለማ
ጽልመት ኢጸልመ በምግብከ እምልበ ኵሉ አልሰለጠነም፤ በትጋትህ ተራም እንቅልፍ ተወገደ፡፡
ዓለም፤ ወበትጋህ እብሬትከ ተሥዕረ ንዋም፡
12. ለአቍያጺከ፡- ለድንግልና ለልጇ ዘወትር ለሚሰግዱ
፲፪. ሰላም ለአቊያጺከ ወለአብራኪከ ጭኖችህና ጒልበቶችህ ከእግሮችህ ጋር ሰላም እላለሁ፤
ዘሰገዳ፤ ምስለ አእጋሪከ ዘልፈ ለድንግል ሐዋርያው ቅዱስ እንድርያስ ሆይ! በመስቀል ዐደባባይ
ወለወልዳ፤ ለዐውደ መስቀል እንድርያስ መካከል ለቆመው የጥፋት እግር ይሁዳ በጥፋት ድንጋይ
ለዘቆመ ማዕከለ ዓውዳ፤ ቆምከ ዐውደ ፍቅሩ በተሰነካከለ ጊዜ ያለ ኀጢአት እና ያለ በደል በፍቅሩ
እንበለ ኀጢአት ወዕዳ፤ አመ በእብነ ኀጕል ዐደባባይ ቆምህ፡፡
ተአቅፈ እገረ ኀጕል ይሁዳ፡፡
13. ለሰኰናከ፡- ለተረከዝህና ለመረገጫ እግርህ በአንድነት
፲፫. ሰላም ለሰኰናከ ወለመከየድከ ሰላም እላለሁ፤ የሃይማኖትን መጽሐፍ ለማስተማር
በአኅብሮ፤ ወለአጻብዒከ ዘሖራ መጽሐፈ ለተራመዱ ጣቶችህም ሰላም እላለሁ፤ የአንድነትና የፍቅር
ሃይማኖት ለምህሮ፤ እንድርያስ ፍቁሩ ወዳጅ ቅዱስ እንድርያስ ሆይ! አምላኩን ትቶ አምላክን
ለፍቅር ወተፋቅሮ፤ መኰንነ ብሔር የአከብር ዘንድ ወደ ሀገሩ በገባ ጊዜ የሀገሩን ገዥ
አእተውከ አመ አተውከ ብሔሮ፤ ኀዲጎ አሳመንኸው፡፡
አምላኮ ለአምላክ ያክብሮ፡፡
14. ለአጽፋረ እግርከ፡- መለኮታዊ ግርማ ሞገስ በመልኩ
፲፬. ሰላም ለአጽፋረ እግርከ ወለቆምከ ላይ ለፈሰሰው ለተመሰገነው ቁመትህ እና ለእግርህ ጣቶች
ውዱስ፤ ዘላዕለ መልክዑ ተክዕወ መለኮታዊ ሰላም እላለሁ፤ የነነዌ ነቢይ እንድርያስ ሆይ! የመርከቡ
ሞገስ፤ ነቢየ ነነዌ እንድርያስ መጠነ አለቃ ኢየሱስ ክርስቶስ እስኪመጣ ድረስ በከባድ
መዋዕል ሠሉስ፤ ጾረከ ከርሠ አንበሪ አመ እንቅልፍ ጊዜ ለሦስት ቀን ያህል የዓሣ አንባሪ ሆድ
ጊዜ ክቡድ ድቃስ፤ እስከ ይመጽእ ሊቀ ተሸከመህ፡፡
ሐመር ኢየሱስ ክርስቶስ፡፡
15. ለጸአተ ነፍስከ፡- ከተሰቀለው ሥጋህ ለተለየው ነፍስህ
፲፭. ሰላም ለጸአተ ነፍስከ እምነ ሥጋከ ሰላም እላለሁ፤ በደም መግነዝ ለተጠቀለለው የሥጋህ
ዘተሰቅለ፤ ወለበድነ ሥጋከ ሰላም ዘመግነዘ በድንም ሰላም እላለሁ፤ ከአብ ኀይል ከወልድ ኀይልን
ደም ተጠብለለ፤ እንተ ነሣእከ እንድርያስ የተቀበልህ ቅዱስ እንድርያስ ሆይ! አንደበትህ በኹሉም
እምኀይለ ኀይለ አብ ኀይለ፤ ቃልከ ውስተ ወንጌልን በአስተማረ ጊዜ የሃይማኖት ሰይፍ ወታደር
ኵሉ ሶበ መሀረ ወንጌለ፤ ሰይፈ ሃይማኖት የክሕደትን ነፍስ ገደለ፡፡
ያርብሐዊ ነፍሰ ካሕድ ቀተለ፡፡
16. ለመቃብሪከ፡- በደጋግ ሕዝቦች እጆች ለሆነው
፲፮. ሰላም ለመቃብሪከ በአእዳወ ሕዝብ መቃብርህ ሰላም እላለሁ፤ የብርሃን አኗኗር ሐርን
ጻድቃን፤ ወለትንሣኤከ ሥርግው ሜላተ ለተጐናጸፈው ትንሣኤህም ሰላም እላለሁ፤ ስቅለትን
ህላዌ ብርሃን፤ ተወካፌ ስቅለት እንድርያስ የተቀበልህ በድንጋይ መወገርንም የታገሥህ ሐዋርያው
ወዕጉሠ ዝብጠት ዘእብን፤ ያስተበፅዑከ ቅዱስ እንድርያስ ሆይ! ክብርህ ከኹሉ ክብር ይበልጣልና
ውሉደ ወላዲት አሚን፤ እስመ ብፅዐንከ የእምነት ልጆች ዕፁብ ዕፁብ ይሉሃል፡፡
ዐብየ እምኵሉ ብፅዐን፡፡
፲፯. ናሁ ነበብኩ ስብሐቲከ በሕዳጥ 17. ናሁ ነበብኩ፡- መነገር ስለማይወስነው ስለ ብዙ ጸጋህ
ወበሕፁር፤ እንበይነ ብዙኅ ጸጋከ ምስጋናህን በጥቂቱ እና በአጭሩ እነሆ ተናገርሁ፤ ሰማይና
ዘኢይዌስኖ ነገር፤ አንተኑ እንድርያስ ምድርን የምትገዛ ሐዋርያው ቅዱስ እንድርያስ ሆይ!
ኰናኔ ሰማይ ወምድር፤ ተናበብ ሊተ ኀይለ የኹሉ ሰው ምሥጢር በምሥጢር በሚገለጽ ጊዜ የሰላምን
አብ ንባበ ሰላም ወፍቅር፤ አመ በምሥጢር እና የፍቅርን ነገር ለአብ ኀይል ተናገርልኝ፡፡
ይትከሠት ዘኵሉ ምሥጢር፡፡
አቤቱ የሐዋርያው የቅዱስ እንድርያስ አምላክ ሆይ! እኔን
ኦ አምላከ እንድርያስ ሐዋርያ ዕቀበነ ባሪያህን..... ከመከራ ሥጋ ከመከራ ነፍስ ዘወትር
ወአድኅነነ እመከራ ሥጋ ወነፍስ በየጊዜውና በየሰዓቱ አድነኝ ጠብቀኝም ለዘለዓለሙ
ለ...ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡ አሜን፡፡

አቡነ ዘበሰማያት… አባታችን ሆይ…

 

You might also like