Professional Documents
Culture Documents
K-2015-BGREB-TELD-Teachers and School Leaders Transfer Rule 01-2015
K-2015-BGREB-TELD-Teachers and School Leaders Transfer Rule 01-2015
ii
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
አንቀጽ 18. በየደረጃው የመምህራን ማህበር ተሳትፎ ................................................. 18
አንቀጽ 19. የዝውውር እና ምደባ ኮሜቴ አባላት ........................................................... 18
አንቀጽ 20. ልዩ ልዩ ሁኔታዎች ...................................................................................... 18
አንቀጽ 21. ተጠያቂነት፡ ................................................................................................... 19
አንቀጽ 22. መመሪያውን ስለማሻሻል፡ ........................................................................... 20
አንቀጽ 23. የተሻሩ መመሪያዎች፡ ................................................................................... 20
አንቀጽ 24. የመመሪያው ተፈፃሚነት ወሰን .................................................................. 20
አንቀጽ 25. መመሪያው ስለሚፀናበት ጊዜ፡ ................................................................... 20
አባሪ፡ የዝውውር ፍላጎት መሙያ ቅጻ ቅጾች:- ከት/ቤት - ት/ቤት የመምህራን ዝውውር
መጠየቂያ ቅጽ (ቅጽ ዐ1-1) .............................................................................................. 21
ከት/ቤት - ት/ቤት የር/መምህራን፣ ም/ር/መምህራን ዝውውር መጠየቂያ ቅጽ (ቅጽ ዐ1-2)
........................................................................................................................................... 22
ከጉድኝት ማዕከል - ጉድኝት ማዕከል የሱፐርቫይዘሮች ዝውውር መጠየቂያ ቅጽ (ቅጽ ዐ1-3)
........................................................................................................................................... 23
ከወረዳ - ወረዳ የመምህራን ዝውውር መጠየቂያ ቅጽ (ቅጽ ዐ2-1) ............................... 24
ከወረዳ - ወረዳ የር/መምህራን፣ ም/ር/መምህራን ዝውውር መጠየቂያ ቅጽ (ቅጽ ዐ2-2)25
ከወረዳ - ወረዳ የሱፐርቫይዘሮች ዝውውር መጠየቂያ ቅጽ (ቅጽ ዐ2-3) ........................ 26
ከዞን/ከተማ አስተዳደር - ዞን/ከተማ አስተዳደር የመምህራን ዝውውር መጠየቂያ ቅጽ (ቅጽ ዐ3-
1) ....................................................................................................................................... 27
ከዞን/ከተማ አስተዳደር - ዞን/ከተማ አስተዳደር የር/መምህራን፣ም/ር/መምህራን ዝውውር
መጠየቂያ ቅጽ (ቅጽ ዐ3-2) .............................................................................................. 28
ከዞን/ከተማ አስተዳደር - ዞን/ከተማ አስተዳደር የሱፐርቫይዘሮች ዝውውር መጠየቂያ ቅጽ (ቅጽ
ዐ3-3) ................................................................................................................................. 29
ከክልል/ከተማ አስተዳደር - ክልል/ከተማ አስተዳደር የመምህራን ዝውውር መጠየቂያ ቅጽ (ቅጽ
ዐ4-1) ................................................................................................................................. 30
ከክልል/ከተማ አስተዳደር - ክልል/ከተማ አስተዳደር የር/መምህራን፣ም/ር/መምህራን ዝውውር
መጠየቂያ ቅጽ (ቅጽ ዐ4-2) .............................................................................................. 31
ከክልል/ከተማ አስተዳደር - ክልል/ከተማ አስተዳደር የሱፐርቫይዘሮች ዝውውር መጠየቂያ ቅጽ
(ቅጽ ዐ4-3)........................................................................................................................ 32
iii
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
ክፍል አንድ
አጠቃላይ ሁኔታ
2
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
3.16. ‘’የጤና ማስረጃ’’ ማለት አንድ መምህር ወይም የት/ቤት አመራር በሚሰራበት ቦታ በጤና
ምክንያት የጤና ተቋም የቅርብ ክትትል የሚያስፈልጋቸው ስለመሆናቸው በመንግስት
ሆስፒታሎች የሐኪሞች ቦርድ ተረጋግጦ የሚሰጥ የህክምና ማስረጃ ማለት ነው፡፡
3.17. ‘’የርስ-በርስ ዝውውር’’ ማለት ሁለት መምህራን፣ ወይም የት/ቤት አመራሮች በትምህርት
ዓይነት፣ ዝግጅት ደረጃ ተመሳሳይ እና በደመወዝ ተቀራራቢ ሆነው በመደበኛ የዝውውር
ወቅት ታይቶ ማዛወር አሰቸጋሪ ሆኖ ሲገኝ ሁለቱ ለመቀያየር ጥያቄ ሲያቀርቡ እና
የሚሰሩባቸው ወረዳዎች ሲስማሙ የሚፈፀም የዝውውር ዓይነት ነው፡፡
3
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
ክፍል ሁለት
ዝውውር የሚፈጸምባቸው ደረጃዎችና የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች
አንቀጽ 4. ዝውውር የሚፈጸምባቸዉ ደረጃዎች
4.1 ከክልል-ክልል እና ተጠሪነታቸዉ ለፌዴራል መንግስት ወደ ሆኑት ከተማ አስተዳደሮች፣
4.2 ከዞን-ዞን/ከተማ አስተዳደር/ልዩ ወረዳ
4.3 ከወረዳ-ወረዳ፣
4.4 ከት/ቤት ት/ቤት/ከጉድኝት ጉድኝት፣
4.5 በተ.ቁ 4.1 እና 4.2 ደረጃ የሚከናወኑ ዝውውሮች በክልል ትምህርት ቢሮ ደረጃ የሚሰራ ፣ በተ.ቁ
4.3 የተጠቀሰው በዞን ትምህርት መምሪያ ደረጃ እንዲሁም በ4.4 የተጠቀሰው ዝውውር
በወረዳ/ከተማ አስተዳደር/ልዩ ወረዳ ደረጃ የሚከናወን ይሆናል፡፡
4
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
5.5 የወረዳ ትም/ጽ/ቤቶች በክፍት የሥራ መደቦች የመምህራንን፣ እና የት/ቤት አመራሮች ዝውውርና
ቅጥር ሲፈጽሙ ለሚመለከታቸው ክፍሎች በደብዳቤ ሲያሳውቁ በቅጂ የክልሉ ትምህርት ቢሮ
እንዲያውቀው ያደርጋሉ፡፡
5.6 በአንድ ወረዳ ላይ ከሌላ ወረዳ የዝውውር ጥያቄ ሳይቀርብ ቢቀር በወረዳው ውስጥ ከት/ቤት ወደ
ት/ቤት ዝውውር ከተፈጸመ በኋላ በቀሪ ክፍት ቦታዎች ላይ የዲፕሎማ መምህራን ቅጥር መፈጸም
ይቻላል፡፡ የድግሪ መምህር ቅጥር ፍላጎት ካለ በክልሉ ትምህርት ቢሮ በኩል እንዲፈፀም መጠየቅ
ይገባል፡፡
5.7 በክልሉ ውስጥ ከወረዳ ወደ ወረዳ ፣ ከዞን ወደ ዞን ወይም ከሌላ ክልል ወደ ክልላችን በሚዛወሩ
መምህራን፣ እና የት/ቤት አመራሮች ምክንያት ሊያጋጥም በሚችለው የደመወዝ መብለጥና ማነስ
የሚፈጠሩ ችግሮችን ለማቃለል እንዲቻል የወረዳ ትም/ጽ/ቤቶች የደመወዝ በጀት ሲያስይዙ ይህን
በቅድሚያ ታሳቢ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡
5.8 ይህ የዝውውር መመሪያ በሁሉም ትምህርት ቤቶች መኖሩ ይረጋገጣል፡፡
5
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
6.8 አንድ መምህር፣ ወይም የት/ቤት አመራር በወረዳው/ከተማ አስተዳደሩ ከት/ቤት-ት/ቤት ዝውውር
ሲሞላ ባለበት ወረዳ/ከተማ አስ/ር ሶስት ት/ቤቶች፣ ከወረዳ-ወረዳ የዝውውር ፍላጎት ሲሞላ ባለበት
ዞን ካሉ እስከ ሶስት ወረዳዎች፣ ከዞን-ዞን የዝውውር ፎርም ሲሞላ ዝውውር ለጠየቀበት ዞን እስከ
ሶስት ወረዳዎች/ልዩ ወረዳ/ ከተማ አስተዳደር፣ ከክልል-ክልል የዝውውር ፍላጎት ሲሞላ እስከ ሶስት
ክልለሎች/ከተማ አስተዳደሮች አማራጭ ማቅረብ ይችላል፡፡ ውድድሩም እንደምርጫው ቅደም
ተከተል ይፈጸማል፡፡
6.9 አገልግሎት አሁን በሚሰራበትና ቀድሞ የሰራበት፣ የቅጥር ዘመን በቀን/ወር/ዓ.ም፣ የቦታ ስሌት፣
የትዳር ሁኔታ መረጃ፣ የዝውውር ምክንያት እና የአገልግሎት፣ የትዳር እና የሙያ ብቃት ነጥብ
በትክክል ካልተሞላ ዝውውሩ ፈጽሞ አይታይም፡፡
6.10 የዝውውር ፍላጎት ቅጽ ህጋዊ ውክልና ባለው አካል በፍትህ ወይም ትም/ጽ/ቤት በአካል
በመቅረብ በውክልና መስጫ ፎርም ላይ በመወከል ማስሞላት ይችላል፡፡
6.11 የዝውውር ፍላጎት መረጃ ወደ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት ከመላኩ በፊት በትምህርት ቤቱ
ማስታወቂያ ሰሌዳ ቢያንስ ለሶስት የስራ ቀናት በግልጽ ተለጥፎ እንዲመለከቱት መደረግ አለበት፡፡
6
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
ምድብ የማባዣ ስሌት
ምድብ 1 1.0
ምድብ 2 1.2
ምድብ 3 1.4
ምድብ 4 1.6
8.3 በዝውውር ፍላጎት መሙያ ቅጽ ላይ አሁን በሚሰራበት ቦታ ያለው አገልግሎት በቦታ ነጥብ
የሚባዛ ሲሆን ሌላው አገልግሎት በአንድ ነጥብ ይባዛል፡፡
8.4 ለባለትዳሮች የቦታ አገልግሎት የሚባዛው የሁለቱ ባለትዳሮች አገልግሎት ተደምሮ ለሁለት
ተካፍሎ የሚገኘው ነጥብ ይሆናል፡፡ ይህ ግን የሚፈፀመው የተናጠል ዝውውር የሚሰራለት
መምህር አገልግሎት ከትዳር አጋሩ ዝቅተኛ ከሆነ ብቻ ነው፡፡
7
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
ክፍል ሶስት
የዝውውርና ምደባ ዓይነቶችና መስፈርቶች
አንቀጽ 9. የዝውዉርና ምደባ መስፈርቶች
9.1 ዝውውር የሚፈፀመው በሚፈለገው የሰው ሃይል ብዛት፣ የትምህርት ዝግጅትና
የትምህርት ደረጃ መነሻነት ይሆናል፡፡
9.2 በውድድር ብቻ የሚፈፀሙ የዝውውር ዓይነቶች በአገልግሎት፣ በሙያ ብቃት፣ እና
በትዳር ናቸው፡፡
9.3 ያለውድድር በቀጥታ ዝውውር የሚፈፀምባቸው የዝውውር ዓይነቶች በመምህራን ማህበር
ተመራጭነት፣ እና በሹመት ብቻ ይሆናሉ፡፡
9.3 የጤና እና ሌሎች ህጋዊ አካል ባረጋገጠው ማህበራዊ ችግር ምክንያቶች የሚቀርቡ
የዝውውር ጥያቄዎች የዝውውር ኮሚቴ የቀረቡ ማስረጃዎችን በመገምገም በተቀመጠው ድርሻ
መሰረት ዝውውር የሚፈፀም ይሆናል፡፡
9.4 በሥራ አስፈላጊነት እና በዲሲፕሊን ውሳኔ ምክንያት በጊዜየዊነት ዝውውር ሊከናወን
ይችላል፡፡
9.5 በውድድር ለሚከናወን ዝውውር የማወዳደሪያ መስፈርቶች ክብደት 70 ነጥብ
ለአገልግሎት፣ 20 ነጥብ ለትዳር፣ 10 ነጥብ ለሙያ ብቃት ውጤት ይሆናል፡፡
9.6 በተ.ቁ 9.5 በተጠቀሱት መስፈርቶች ድምር ውጤት አንድ ወንድና አንዲት ሴት እኩል
ካመጡ ቅድሚያ ለሴት ይሰጣል፡፡
9.7 በተ.ቁ 9.5 በተጠቀሱት መስፈርቶች ድምር ውጤት ባለትዳርና ትዳር የሌለው እኩል
ካመጡ ቅድሚያ ለባለትዳሩ ይሰጣል፡፡
8
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
10.1.2 በአንቀጽ 10 ተ.ቁ 10.1.1 የተጠቀሰው እንዳለ ሆኖ የዝውውር አገልግሎት ከክልል-ክልል
5 ዓመታት፣ ለዞን-ዞን 3 ዓመታት፣ ከወረዳ-ወረዳ እና ከት/ቤት-ት/ቤት 2 ዓመታት ከተቀጠረበት
ቀን ጀምሮ እስከ ሰኔ 30 ድረስ መሙላት አለበት፡፡
10.1.3 የእያንዳንዱ ዓመት አገልግሎት የቦታ ነጥብን ጨምሮ በማባዣ ነጥብ 3 (ሶስት) ተባዝቶ
የሚገኘው ውጤት ከ70% ይያዛል፡፡
10.1.4 ዝውውር ጠያቂ መምህራንና የት/ቤት አመራሮች በሚሰሩበት ት/ቤት ወይም ወረዳ
በዝውውር ዓመቱ ሞልተው በሚልኩት የዝውውር ፍላጎት መሠረት ብቻ ይፈፀማል፡፡
10.1.5 አካባቢውን ለመልቀቅ የሚያስገድድ ችግር ካልተፈጠረ በስተቀር በግል ማመልከቻ ያለወቅቱ
የሚቀርብ የዝውውር ጥያቄ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
10.1.6 በወረዳ አዲስ መምህራን፣ እና የት/ቤት አመራሮች ተቀጥረው ምደባ ከመከናወኑ በፊት
በቅድሚያ የዝውውር ፎርም ሞልተው ለጠየቁት ነባር መምህራን እና የት/ቤት አመራሮች
ዝውውር እንዲፈፀም ይደረጋል፡፡
10.1.7 በተ.ቁ 10.1.6 የተጠቀሰው እንዳለ ሆኖ ዝውውር ከተሰራ በኋላ የሚቀጠሩ አዲስ
መምሀራን በጊዜያዊነት በተገኘው ክፍት ቦታ የሚመደቡ ይሆናል፡፡ በቀጣይ መደበኛ የዝውውር
ወቅት አገልገሎታቸው ተይዞላቸው በሚመጥናቸው ቦታ ተወዳድረው ይመደባሉ፡፡
10.1.8 በተ.ቁ 10.1.7 የተጠቀሰው ቢኖርም በተለያዬ ምክንያት ወረዳው መደበኛ ዝውውር ሳይሰራ
ቢቀር በቀጣይ የዝውውር ወቅት በሚመጥናቸው ቦታ ተወዳድረው ይመደባሉ፡፡
10.1.9 አመቻች መምህራን ወደ መደበኛ መምህርነት ከተሸጋገሩ በኋላ ከሌሎች መምህራን ጋር
ቀደም ሲል በአመቻችነት የሰጡት አገልግሎት ተይዞላቸውና ተወዳድረዉ ዝውውርና ምደባ
ይደረግላቸዋል፡፡
10.1.10 የሚያስተምሩበት ጣቢያ ወደ መደበኛ ትምህርት ቤት ከተለወጠና ሌሎች በአገልግሎት
የሚበልጡ ሆነው ዝውውር የሚጠይቁ መምህራን ከሌሉ በዚያው ት/ቤት ተመድበው እንዲቀጥሉ
ይደረጋል፡፡
10.1.11 ህጋዊ እውቅና ካላቸው የግል፣ የመንግስት እና/ወይም መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች
ውስጥ በመቀጠር በመደበኛ የስራ ሰዓት የተወሰነ ስራ በማከናወን፣ መደበኛ ደመወዝ
እየተከፈላቸው የሥራ ግብር እየተከፈለበት የተገኘ የአገልግሎት የስራ ልምድ ለዝውውር ውድድር
እኩል ያገለግላል፡፡
10.1.12 ከክልላችን ወደ ሌሎች ክልሎች ዝውውር ፍላጎት ያሳወቁ መምህራን መረጃ ለጠየቁባቸው
ሁሉም ክልሎች ይላካል፡፡ በዚሁ መሰረት ሌሎች ክልሎች ያለትክ/በትክ ለመውሰድ/ለመስጠት
9
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
የሚፈልጓቸውን መምህራንና የት/ቤት አመራሮች በመደበኛው የዝውውር ወቅት በቢሮው
ማረጋገጫ ሲሰጥ ብቻ የሚፈፀም ይሆናል፡፡
10.1.13 ሁለት መምህራን፣ ወይም የት/ቤት አመራሮች በአገልግሎት፣ በትምህርት ዓይነት፣
የትምህርት ዝግጅት ደረጃ ተመሳሳይ እና በደመወዝ ተቀራራቢ ሆነው በመደበኛ የዝውውር
ወቅት ታይቶ ማዛወር አሰቸጋሪ ሆኖ ሲገኝ ሁለቱ ለመቀያየር ጥያቄ ሲያቀርቡ እና የሚሰሩባቸው
ወረዳዎች ሲስማሙ ዝውውር መፈፀም ይቻላል፡፡
10.1.14 የት/ቤት አመራሮች ዝውውር የሚፈፀመው በአቻ ሙያና ደረጃ ር/መምህር ከር/መምህር፣
ም/ር/መምህር ከም/ር/መምህር፣ ሱፐርቫይዘር ከሱፐርቫይዘር ጋር በመወዳደር ይሆናል፡፡
10.1.15 ለት/ቤት አመራሮች በመምህርነት፣ ር/መምህርነት፣ ም/ር/መምህርነት እና በሱፐርቫይዘርነት
የተገኘ አገልግሎት እኩል ክብደት ይኖረዋል፡፡
10.1.16 በአንደኛ ደረጃ፣ በመካከለኛ ደረጃ እና በሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት በማገልገል የተገኘ ልምድ እኩል
ክብደት ይኖረዋል፡፡
10.1.17 አንድ የት/ቤት አመራር ሙያውን ወደ መምህርነት አዙሮ ለመዛወር ከፈለገ መደበኛ
ዝውውር ከመስሪያ ጊዜ አንድ ወር ቀድሞ ለሚመለከተው ክፍል በማሳወቅ ወደ መምህርነት ሙያ
ስለመዛወሩ ማስረጃ ማቅረብ አለበት፡፡
10
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
10.2.4 ባል ወይም ሚስት አብረው ከሚሰሩበት ት/ቤት፣ ወረዳ ወይም ዞን አንዳቸው ወደ ሌላ ት/ቤት፣
ወረዳ ወይም ዞን ከተዛወሩና አብሮ ለመኖር ዝውውር ከጠየቁ ለጋብቻ በተሰጠው ነጥብ
ተወዳድረው መዛወር ካልቻሉ ፈቃደኝነታቸው ተጠይቆ ተቀራርበው ለመኖር ከሚያስችል ት/ቤት፣
ወረዳ ወይም ዞን እንዲዛወሩ ማድረግ ይቻላል፡፡
10.2.5 ባል ወይም ሚስት በዝውውር መጠየቂያ ቅጽ ላይ መረጃውን በትክክል መሙላት ይገባቸዋል፡፡
መረጃውን በትክክል ሳይሞሉ ቀርተው ዝውውሩ በተናጠል ከታየ በኃላ የሚቀርብ የዝውውር
ጥያቄ/ቅሬታ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
10.2.6 ባልና ሚስት አብረው ሲሰሩበት ከነበረው ት/ቤት፣ ወረዳ ወይም ዞን አንዱ ወገን በሹመት
ወይም በህዝብ ተመራጭነት ቢነሳ ከላይ በተቀመጠው ስሌት አብረው መዛወር ካልቻሉ
ተቀራርበው እየሰሩ ለመኖር ከሚያስችላቸው ት/ቤት፣ ወይም ወረዳ እንዲዛወሩ ይደረጋል፡፡
10.2.7 በተሿሚነት፣ በመምህራን ማህበር ወይም በህዝብ ተመራጭነት የተዛወሩ መምህራን፣
ር/መምህራን እና ሱፐርቫይዘሮች ከተመራጭነት ወይም ከተሿሚነት አገልግሎታቸውን አጠናቀው
ሲነሱ የወረዳ በወረዳው ማዕከል፣ የዞን በዞን ማዕከል ከተማ አስተዳደር እና ለክልል በክልል
ማዕከል ከተማ ባለ የመምህርነት ቦታ ይመደባሉ፡፡
10.3 . በሙያ ብቃት የሚደረግ ዝውውር፡
የሙያ ብቃት ምዘና ወስዶ ያለፈ እና ሰርተፊኬት ያቀረበ መምህር ወይም የት/ቤት
አመራር በአንቀጽ 9 ተ.ቁ 5 በተቀመጠው የዝውውር መስፈርት መሰረት 10 ነጥብ
ተጨምሮት ዝውውር እንዲሰራለት ይደረጋል፡፡
10.4 በጤና ምክንያት የሚደረግ ዝውውር፡
10.4.1 በጤና ችግር ምክንያት የሆስፒታል የቅርብ ክትትል እንደሚያስፈለገው በሀኪሞች ቦርድ
11
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
10.4.4 በጤና ችግር ምክንያት ለተወሰነ ጊዜ ዝውውር ለሚጠይቁ የዘመኑ በጀት ወደ ተዛወሩበት ወረዳ
እንዲዛወርላቸው ይደረጋል፡፡ ሆኖም ህመሙ በቀላሉ የማይድን በመሆኑ፣ ወይም ለረዥም ጊዜ
የሐኪም ክትትል የሚያስፈልገው መሆኑ በሐኪሞች የተረጋገጠ ማስረጃ ከቀረበ በቋሚነት
እንዲዛወሩ ማድረግ ይቻላል፡፡
10.4.5 የመምህርነት ሙያ የሚጠይቀውን አካላዊና ውስጣዊ ብቃት በማሟላት አገልግሎት መስጠት
የማይችል መሆኑ በሐኪሞች ቦርድ ከተረጋገጠ በሲቪል ሰርቪስ ህግ መሰረት ቦርድ እንዲወጣ
ይደረጋል፡፡
10.5 በመምህራን ማህበር ተመራጭነት እና ተሿሚነት የሚሰራ ዝውውር
10.5.1 በየደረጃው ያለ የመምህራን ማህበር ተመራጭ፣ ወይም የተሿሚ የትዳር አጋር ዝውውር
የሚፈፀመው ካለውድድር ይሆናል፡፡
10.5.2 የወረዳ መምህራን ማህበር ተመራጮች በወረዳው ርዕሰ ከተማ ባሉት ት/ቤቶች፣ የከተማ
አስተዳደር መምህራን ማህበር ተመራጭ በከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ፣ የዞን
መምህራን ማህበር ተመራጮች በዞን ርዕሰ ከተማ፣ የክልሉ መምህራን ማህበር በክልሉ ርዕሰ
ከተማ እንዲመደቡ ይደረጋል፡፡ ሆኖም ያልተጠበቀ የመምህራን ክምችት የሚፈጥር ሆኖ ከተገኘ
ከሊቀመንበርና ፀሐፊ በስተቀር ሌሎቹ ለተወሰነ ጊዜ የሙያ ስራቸውን ለማከናወን
በሚያስችላቸዉ በወረዳው ከተማ /ከተማ አስተደር ዙሪያ ባሉ ት/ቤቶች ሊመደቡ ይችላሉ፡፡
10.5.3 የዞን ወይም የክልል መምህራን ማህበር ተመራጮች በተመረጡበት የበጀት ዘመን ይሰሩበት
ከነበረው /ከተመረጡበት/ ወረዳ/ከ/አስተዳደር ደመወዛቸው እንዲከፈል ይደረጋል፡፡ ከቀጣዩ የበጀት
ዘመን ጀምሮ የምርጫ ዘመኑ እስኪጠናቀቅ ድረስ ተመድበው በሚሰሩበት የከተማ አስተዳደር
ወይም ወረዳ ትም/ጽ/ቤት በጀት ተይዞ እንዲከፈል ይደረጋል፡፡
12
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
10.6.3 ለ2ኛ ደረጃ መምህርነት የሚያበቃውን በዲግሪ/2ኛ ዲግሪ/ የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ በመንግስት
ወጭ የተከታተሉና ያጠናቀቁ ወይም በመከታተል ላይ ያሉ መምህራን 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ባሉበት ቦታ
በማወዳደር ተዛውረው እንዲሰሩ ማድረግ ይቻላል፡፡
10.6.4 በአንድ ት/ቤት ለአንድ መምህር በሳምንት ከ20-30 ክፍለ ጊዜ ታሳቢ በማድረግ ከፍተኛ
የመምህር ክምችት ካለበት ት/ቤት ከአንድ ዓመት ለማይበልጥ ጊዜ ለስራ አስፈላጊነት አዛውሮ
ማሰራት ይቻላል፡፡ ዝውውሩ የሚሰራው ወደ ተሻለ ምድብ ከሆነ የተሻለ አገልግሎት ያለው ሲሆን
ካለበት ቦታ ወደ ዝቅተኛ ምድብ ዝውውር የሚሰራ ከሆነ ዝቅተኛ አገልግሎት ያለው እንዲዛወር
ይደረጋል፡፡
10.6.5 በፌደራል መንግስት ወጪ በክረምት ተከታታይ ወይም በማታ፣ በቅዳሜና እሁድ ኘሮግራም
ትምህርት በመጀመራቸው ምክንያት መምህራን ወደ ሌላ ክልል፣ ዞን፣ ወረዳ ወይም ት/ቤት
ለመዛወር አይታገዱም፡፡ ሆኖም በክልል መንግስት ወጪ ትምህርት የጀመሩ ከሆነ በገቡት ውል
መሰረት ግዴታቸውን ሲወጡ ብቻ ከክልል-ክልል ዝውውር ይታይላቸዋል፡፡
10.6.6 የአማራጭ መሰረታዊ ትምህርት አመቻቾች በኮሌጅ ደረጃ የሚሰጠውን የክረምት ወይም የማታ፣
ቅዳሜና እሁድ ትምህርት በዲፕሎማ ደረጃ ሲያጠናቅቁ በመደበኛ መምህርነት ዝውውር
ይታይላቸዋል፡፡
13
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
ክፍል አራት፡
የዝውውር ፍላጎት ማሳወቂያ፣ መስሪያ እና ቅሬታ ማቅረቢያ ጊዜ
አንቀጽ 11 የዝውውር ፍላጎት ማሳወቂያ ጊዜ
11.1 ከጥር 1-15 በት/ቤት ደረጃ የዝውውር መጠየቂያ ቅጽ በመምህራን፣ ርዕሳነ መምህራንና
ሱፐርቫይዘሮች ይሞላል፡፡
11.2 እስከ ጥር 30 በት/ቤት ደረጃ የዝውውር መሙያ ቅጽ ተጠናቅሮና ተረጋግጦ ለወረዳ/ ከተማ
አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት በሀርድ ኮፒ ይላካል፡፡
11.3 ከጥር 21-30 የወረዳ/ከተማ አስተዳደር ትም/ጽ/ቤት ከትምህርት ቤቶች የተላከውን የዝውውር
ፍላጎት መረጃ ያደራጃል፡፡
11.4 ከየካቲት 1-15 የወረዳ/ከተማ አስተዳደር ትም/ጽ/ቤት የዝውውር ፍላጎቱን መረጃ በማደራጀት
በሀርድና በሶፍት የወረዳ-ወረዳ ዝውውር ፍላጎት ለዞን ትም/መምሪያ፣ የክልል-ክልል፣ ዞን-ዞን/ከተማ
አስተዳደር/ልዩ ወረዳ ዝውውር ፍላጎት ለክልል ትምህርት ቢሮ በማጠናቀርና በማረጋገጥ በሀርድ እና
ሶፍት ኮፒ ይልካል፡፡ ወረዳ ትም/ጽ/ቤቶች በዝውውር ለመቀበል ያላቸውን ፍላጎትና ሌሎች አስፈላጊ
መረጃዎች በዚሁ ወቅት ይልካሉ፡፡
11.5 ከግንቦት 25-30 የክልል ትምህርት ቢሮ የክልል-ክልል ዝውውር ፍላጎት መረጃ ዝውውር
ለተሞላባቸው ክልሎች/የፌደራል ከተማ አስተዳደሮች ይልካል፡፡
11.6 በተ.ቁ 13.4 የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ በክልሉ ባሉ የከተማ አስተዳደሮች ክፍት የስራ መደቦች
የሚያሟሉት በዝውውር ብቻ በመሆኑ በዝውውር መቀበል የሚፈልጉትን መምህር ወይም የት/ቤት
አመራር በየሩብ ዓመቱ መጠየቅ ይችላሉ፡፡
14
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
12.4 በክልሉ ያሉ የከተማ አስተዳደሮች የተፈጠረውን ክፍት የስራ መደብ ለማሟላት በሩብ ዓመት አንድ
ጊዜ እንደጠየቁ ዝውውር ይሰራላቸዋል፡፡
12.5 የት/ቤት አመራሮች ዝውውር በመደበኛ የዝውውር ወቅት ወይም ክፍት ቦታ ከተገኘ በዓመቱ
አጋማሽ ሊሰራ ይችላል፡፡
12.6 ት/ቤቶች ለተዛወሩ መምህራን እና የት/ቤት አመራሮች ዝውውር የተሰራላቸው መሆኑ ሲገለጽላቸው
የተሟላ ክሊራንስ፣ የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ የተሰጣቸው/ያልተሰጣቸው መሆኑን በመግለጽና
በሙያ ማሻሻያ የሰሩትን ስራዎችን በማካተት መሸኛ በመስጠት ለወረዳ/ከተማ አስተዳደር
ትም/መምሪያዎች ይልካሉ፡፡
12.7 እስከ ሐምሌ 20 የወረዳ ትም/ጽ/ቤት የወረዳ-ወረዳ፣ የዞን-ዞን እና የክልል-ክልል ዝውውር ላገኙ
መምህራን፣ ርዕሳነ መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች የተሟላ መሸኛ በመስጠት ይሸኛል፡፡
15
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
ክፍል አምስት
በየደረጃው የሚገኙ ፈፃሚ አካላት ተግባርና ኃላፊነት
አንቀጽ 14 የክልል ትምህርት ቢሮ ተግባርና ኃላፊነት
14.1 የዝውውርና ምደባ አፈፃፀም መመሪያ በማዘጋጀት ያፀድቃል፣ ያሻሽላል፣ ስለመመሪያው አፈፃፀም
ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፣ መመሪያዉ በአግባቡ ሥራ ላይ መዋሉን ይከታተላል፣
14.2 የዝውውር መመሪያውን ለሚመለከታቸው አካላት ያስተዋውቃል፡፡ ለመምህራንና የት/ቤት
አመራሮች ተደራሽ የሚሆንበትን ስልት ይቀይሳል፡፡
14.3 የየዘመኑን የዝውውር ማስፈፀሚያ እቅድ ያዘጋጃል፤ ሲፀድቅለትም ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
14.4 የዞን-ዞን/ከተማ አስተዳደሮች/ልዩ ወረዳ፣ የክልል ክልልና ተጠሪነታቸዉ ለፌዴራል መንግስት
የሆኑትን የከተማ አስተዳደሮች ዝውውር ይፈጽማል፣ ዝውውር ያገኙትን መምህራን እና የት/ቤት
አመራሮች ዝርዝር ለወረዳ ትም/ጽ/ቤቶች፣ ለዞን ትምህርት መምሪያዎች፣ ለከተማ አስተዳደር
ትምህርት መምሪያዎች፣ ለልዩ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት ያሳውቃል፡፡
14.5 የዞን-ዞን ወይም ከተማ አስተዳደር/ልዩ ወረዳ የመምህራንና የት/ቤት አመራሮች ዝውውር
ለማቀላጠፍ እና በተሻለ ለማከናወን ከዞን/ከተማ አስተዳደር/ልዩ ወረዳ የመ/ራን/ትም/አመራር
ባለሙያዎች እና የሙያ ማህበር ተወካዮችን ሊጠቀም ይችላል፡፡
14.6 የመምህራን፣ ርዕሳነ መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች ዝውውር በየደረጃው በተቀላጠፈ ሁኔታ
ለመፈፀም እንዲቻል የመረጃ ልውውጥ የሚጠናከርበትን መንገድ ያመቻቻል፣
14.7 በዝውውር ምክንያት የሚቀርብ ቅሬታን በወቅቱ ያስተናግዳል፣ ምላሽ ይሰጣል፡፡
16
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
አንቀጽ 16. የወረዳ/ከተማ አስተዳደሮች/ልዩ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት ተግባርና
ኃላፊነት፡
16.1 መመሪያውን ያስተዋውቃል፤የክልሉን መመሪያ በማይጥስ መልኩ ወረዳዊ የዝውውር መመሪያ
ያዘጋጃል፤ ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
16.2 በመመሪያው ውስጥ በተቀመጠው 7ዐ በ 3ዐ የዝውውርና የቅጥር ጥምርታ ስሌት መሠረት የሰዉ
ኃይል ፍላጎታቸዉን ለዞን ትምህርት መምሪያ ያሳዉቃሉ፡፡
16.3 በክልሉ ትምህርት ቢሮ የተዘጋጀውን የዝውውር ቅጽ በማባዛት ለየት/ቤቶች ያሰራጫል፣ ግንዛቤ
እንዲያዝበት ያደርጋል፡፡
16.4 የወረዳ ወረዳ የዝውውር ፍላጎት አጠናቅሮ ለዞን ትምህርት መምሪያ ከዚህ መመሪያ ጋር በተያያዘው
ቅጽ በ/HARD COPY & SOFT COPY/ይልካል፡፡
16.5 የዞን ዞን፣ የከተማ አስተዳደሮችን፣ የክልል ክልልና ተጠሪነታቸዉ ለፌዴራል መንግስት የሆኑትን
የከተማ አስተዳደሮችን የዝውውር ፍላጎት አጠናቅሮ ለክልል ትምህርት ቢሮ ከዚህ መመሪያ ጋር
በተያያዘው ቅጽ በ/HARD COPY & SOFT COPY/ይልካል፡፡
16.6 በዝውውር ከወረዳው/ከተማ አስተዳደሩ በተነሱ መምህራን ትክ የሚላኩለትን መምህራን በትምህርት
ዓይነት ለዞን/ለክልል ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡
16.7 በየደረጃው ለተዛወሩ መምህራን፣ ርዕሳነ መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች ዝውውራቸውን ያሳውቃል፣
ለተዛወሩትም የተሟላ መሸኛ በመስጠት ይልካል፡፡ዝውውር ያገኙትን መምህራን፣ ርዕሳነ መምህራንና
ሱፐርቫይዘሮች ዝርዝር በማስታወቂያ ሰሌዳ ከ5 ቀናት ላላነሰ ጊዜ በመለጠፍ ያሳዉቃል፡፡
16.8 በዝውውር ምክንያት የሚቀርብ ቅሬታን በወቅቱ ያስተናግዳል፣ ምላሽ ይሰጣል፣ አስፈላጊውን
ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፡፡
17
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
17.5 የተዛወሩ መምህራን፣ ር/መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች በተከታታይ የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና የሰሩትን
ስራዎች በፖርትፎልዮ በማስደገፍ፣ ሶስት የቅርብ ሥራ አፈፃፀም ግምገማ ውጤት በማካተትና
የተሟላ መሸኛ በመስጠት ለወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት ይልካል፡፡
18
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
20.2 ዝውውር ከተፈፀመ በኋላ እንዲሰረዝ የማቅረብ ጥያቄ ተቀባይነት የለውም፡፡ ሆኖም ዝውውር
ከመፈፀሙ በፊት የዝውውር ጥያቄ ለመሰረዝ የሚያስችል በቂ ምክንያት ካለ የዝውውር ጥያቄ
ለቀረበለት ክልል፣ ዞን ከተማ አስተዳር ወይም ወረዳ ከዞን ትምህርት መምሪያ ወይም ከወረዳ
ትምህርት ጽ/ቤት በደብዳቤ ከተገለፀና ዝውውር ከመሰራቱ አንድ ቀን ቀድሞ ከደረሰ፣ በትክ ዝውውር
የተሰራለት መምህር፣ ወይም የት/ቤት አመራር ከቀረ፣ ወይም ወረዳው ሁለቱንም ተቀብሎ
ለማስተናገድ ፈቃደኛ ከሆነ የዝውውር ጥያቄዉ ሊሰረዝ ይችላል፡፡
20.3 ከሌላ ክልል፣ ዞን እና ወረዳ በዝውውር የመጡ መምህራን፣ ወይም የት/ቤት አመራሮች ከሌሎች
ዝውውር ጠያቂዎች ጋር ልዩነት ሳይኖር ዝውውር ይሰራላቸዋል፡፡
20.4 ክልል/ወረዳ/ከተማ አስተዳደር ትም/ጽ/ቤቶች በአደጋ ጊዜ መምህራንና የት/ቤት አመራሮች ህዝብ
በሰፈረበት አካባቢ ወይም የተሻለ ደህንነት ባለበት ቦታ በጊዜያዊነት አዛውሮ ማሰራት ይችላል፡፡
20.5 በትምህርት ዓይነት ዝግጅትና ደረጃ ተመሳሳይነት ያላቸው ሁለት መ/ራን ወይም የት/ቤት
አመራሮች በአገልግሎት ነጥብ እኩል ነጥብ ካመጡ በዕጣ ይለያሉ፡፡
20.6 ሁለት ባለትዳር መምህራን ወይም የት/ቤት አመራሮች በጥቅል ነጥብ እኩል ካመጡ በዕጣ
ይለያሉ፡፡
20.7 አንድ መምህር/የትምህርት ቤት አመራር ከሌላ ባለትዳር መምህር/ትምህርት ቤት አመራር በጥቅል
ነጥብ እኩል ነጥብ ካመጡ ለባለትዳሩ ዕድሉ ይሰጣል፡፡
20.8 ወንድ እና ሴት መምህር/ትምህርት ቤት አመራር በጥቅል ነጥብ እኩል ነጥብ ካመጡ ለሴቷ ዕድሉ
ይሰጣል፡፡
20.9 በተመሳሳይ የትምህርት ደረጃ በሁለት የተለያየ ት/ቤት ደረጃ ሲያስተምሩ የነበሩ ተወዳዳሪዎች
በጠቅላላ ነጥብ እኩል ሲያመጡ በከፍተኛው ደረጃ ሲያስተምር ለነበረው ቅድሚያ ይሰጣል፡፡
20.10 አካል ጉዳተኛ መምህር/የትምህርት ቤት አመራር ከሌላ መምህር/የትምህርት ቤት አመራር
በጠቅላላ ነጥብ እኩል ካመጣ ለአካል ጉዳተኛ ቅድሚያ ይሰጣል፡፡
19
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
አንቀጽ 22. መመሪያውን ስለማሻሻል፡
ይህን መመሪያ የማሻሻል ስልጣን ያለዉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ትምህርት
ቢሮ ነዉ፡፡
ቢኒያም መንገሻ
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ
20
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
አባሪ፡ የዝውውር ፍላጎት መሙያ ቅጻ ቅጾች:- ከት/ቤት - ት/ቤት የመምህራን ዝውውር መጠየቂያ ቅጽ (ቅጽ ዐ1-1)
ወረዳ-----------------------ት/ቤት---------------------------
መምህሩ/ሯ ዝውውር የጠየቁበት
አገልግሎት (1) ባለትዳር ከሆኑ ጠ/ድምር
ባለቤታቸው (2) ት/ቤት
ደመወዝ
የትዳር (ቀ)20%=20
የትም/ደ ት ት ፊር
ድምር (መ=ለ+ሐ)
. ጠያቂው ሙሉ ፆታ
ረጃ ትምህርት አሁን በሌላ የሚሰሩ ያላቸው ምክንያ ማ
=ረ+ሰ+ቀ
ቁ ስም
አይነት ባለበት ት/ቤ በት አገልግ ት
ነጥብ)
ረ*3
1ኛ 2ኛ 3ኛ
ት/ቤት ት ተቋምና ሎት
(ሀ) (ሐ) ቦታ (ሠ)
21
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
ከት/ቤት - ት/ቤት የር/መምህራን፣ ም/ር/መምህራን ዝውውር መጠየቂያ ቅጽ (ቅጽ ዐ1-2)
ወረዳ-----------------------ት/ቤት---------------------------
የር/መምህሩ/ሯ ዝውውር የጠየቁበት
ደመወዝ
የትዳር (ቀ)20%=20
ፆ የትም/ የተመረቀበት
ወይም =ረ+ሰ+ቀ
ድምር (መ=ለ+ሐ)
የአገልግሎት (ሰ)
. ጠያቂው ያላቸ ት ፊርማ
ታ ደረጃ ትምህርት አይነት አሁን በሌላ
ቁ ሙሉ ስም የሚሰሩበት ው ምክንያት
ተባዝቶ
ባለበት ት/ቤ
ተቋምና አገልግ 1ኛ 2ኛ 3ኛ
ት/ቤት ት
ቦታ ሎት
(ሀ) (ሐ)
(ሠ)
22
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
ከጉድኝት ማዕከል - ጉድኝት ማዕከል የሱፐርቫይዘሮች ዝውውር መጠየቂያ ቅጽ (ቅጽ ዐ1-3)
ወረዳ-----------------------ት/ቤት---------------------------
ዝውውር የጠየቁበት
ሱፐርቫይዘሩ ባለትዳር
ደመወዝ
የትዳር (ቀ)20%=20
የትም/ደ የተመረቀበት በት ፊር
ወይም =ረ+ሰ+ቀ
ድምር (መ=ለ+ሐ)
የአገልግሎት (ሰ)
ተ.ቁ ጠያቂው ሙሉ ፆታ
ረጃ ትምህርት አይነት አሁን ምክንያ ማ
ስም በሌላ የሚሰሩበት ያላቸው
ተባዝቶ
ባለበት 3 ት
ት/ቤት ተቋምና አገልግሎ 1ኛ 2ኛ
ት/ቤት ኛ
(ሐ) ቦታ ት (ሠ)
(ሀ)
23
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
ከወረዳ - ወረዳ የመምህራን ዝውውር መጠየቂያ ቅጽ (ቅጽ ዐ2-1)
ወረዳ----------------------
ዝውውር
መምህሩ/ሯ ባለትዳር የጠየቁበት
የትዳር (ቀ)20%=20
ወይም =ረ+ሰ+ቀ
ድምር (መ=ለ+ሐ)
. ጠያቂው ሙሉ ፆታ የትም/ደረጃ ት
የአገልግሎት (ሰ)
ትምህርት አይነት አሁን ማ
ቁ ስም በሌላ የሚሰሩበት ያላቸው ምክንያት
ተባዝቶ
ባለበት
ት/ቤት ተቋምና አገልግሎት 1ኛ 2ኛ 3ኛ
ወረዳ
(ሐ) ቦታ (ሠ)
(ሀ)
24
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
ከወረዳ - ወረዳ የር/መምህራን፣ ም/ር/መምህራን ዝውውር መጠየቂያ ቅጽ (ቅጽ ዐ2-2)
ወረዳ-----------------------
ዝውውር የጠየቁበት
ር/መምህሩ/ሯ ባለትዳር
ደመወዝ
የትዳር (ቀ)20%=20
የትም/ደ የተመረቀበት በት
ወይም =ረ+ሰ+ቀ
ድምር (መ=ለ+ሐ)
የአገልግሎት (ሰ)
. ጠያቂው ሙሉ ፆታ ፊርማ
ረጃ ትምህርት አይነት አሁን ምክንያ
ቁ ስም በሌላ የሚሰሩበት ያላቸው
ተባዝቶ
ባለበት ት
ት/ቤት ተቋምና አገልግሎት 1ኛ 2ኛ 3ኛ
ወረዳ
(ሐ) ቦታ (ሠ)
(ሀ)
25
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
ከወረዳ - ወረዳ የሱፐርቫይዘሮች ዝውውር መጠየቂያ ቅጽ (ቅጽ ዐ2-3)
ወረዳ-----------------------
ዝውውር
ሱፐርቫይዘሩ ባለትዳር የጠየቁበት
የትዳር (ቀ)20%=20
ወይም =ረ+ሰ+ቀ
ድምር (መ=ለ+ሐ)
ጠያቂው ሙሉ ፆታ
የአገልግሎት (ሰ)
ቁ ጃ ትምህርት አይነት አሁን ምክ ማ
ስም በሌላ የሚሰሩበት ያላቸው ንያ
ተባዝቶ
ባለበት
ት/ቤት ተቋምና አገልግሎ 1ኛ 2ኛ 3ኛ ት
ወረዳ
(ሐ) ቦታ ት (ሠ)
(ሀ)
26
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
ከዞን/ከተማ አስተዳደር - ዞን/ከተማ አስተዳደር የመምህራን ዝውውር መጠየቂያ ቅጽ (ቅጽ ዐ3-1)
ወደ መተከል /አሶሳ/ካማሽ/ከተማ
ወረዳ-----------------------
አስተዳደር
ዝውውር የጠየቁበት ዝ/የጠ/
መምህሩ/ሯ ባለትዳር በት ፊር
ደመወዝ
የትዳር (ቀ)20%=20
የትም/ደ የተመረቀበትትምህርት
ወይም =ረ+ሰ+ቀ
ድምር (መ=ለ+ሐ)
የአገልግሎት (ሰ)
. ጠያቂው ሙሉ ፆታ
ረጃ አይነት አሁን
ቁ ስም በሌላ የሚሰሩበት ያላቸው
ተባዝቶ
ባለበት
ት/ቤት ተቋምና አገልግሎ 1ኛ 2ኛ 3ኛ
ት/ቤት
(ሐ) ቦታ ት (ሠ)
(ሀ)
27
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
ከዞን/ከተማ አስተዳደር - ዞን/ከተማ አስተዳደር የር/መምህራን፣ም/ር/መምህራን ዝውውር መጠየቂያ ቅጽ (ቅጽ ዐ3-2)
ወደ መተከል /አሶሳ/ካማሽ/ከተማ
ወረዳ-----------------------
አስተዳደር
ዝውውር ዝ/የጠ/
ር/መምህሩ/ሯ ባለትዳር የጠየቁበት በት ፊር
የትዳር (ቀ)20%=20
የትም/ደ የተመረቀበትትምህርት
ወይም =ረ+ሰ+ቀ
ድምር (መ=ለ+ሐ)
. ጠያቂው ፆታ
የአገልግሎት (ሰ)
ረጃ አይነት አሁን
ቁ ሙሉ ስም በሌላ የሚሰሩበት ያላቸው
ተባዝቶ
ባለበት
ት/ቤት ተቋምና አገልግሎት 1ኛ 2ኛ 3ኛ
ት/ቤት
(ሐ) ቦታ (ሠ)
(ሀ)
28
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
ከዞን/ከተማ አስተዳደር - ዞን/ከተማ አስተዳደር የሱፐርቫይዘሮች ዝውውር መጠየቂያ ቅጽ (ቅጽ ዐ3-3)
ወደ መተከል /አሶሳ/ካማሽ/ከተማ
ወረዳ-----------------------
አስተዳደር
ዝውውር የጠየቁበት
ሱፐርቫይዘሩ ባለትዳር
ደመወዝ
የትዳር (ቀ)20%=20
የትም/ደረ /በት
ወይም =ረ+ሰ+ቀ
ድምር (መ=ለ+ሐ)
የአገልግሎት (ሰ)
. ጠያቂው ሙሉ ፆታ ትምህርት ር
ጃ አሁን የሚሰሩበ ምክን
ቁ ስም አይነት በሌላ ያላቸው ማ
ተባዝቶ
ባለበት ት ያት
ት/ቤት አገልግሎት 1ኛ 2ኛ 3ኛ
ት/ቤት ተቋምና
(ሐ) (ሠ)
(ሀ) ቦታ
29
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
ከክልል/ከተማ አስተዳደር - ክልል/ከተማ አስተዳደር የመምህራን ዝውውር መጠየቂያ ቅጽ (ቅጽ ዐ4-1)
ወረዳ-----------------------
ዝውውር የጠየቁበት
መምህሩ/ሯ ባለትዳር ከሆኑ
ደመወዝ
የትዳር (ቀ)20%=20
የትም/ደ የተመረቀበት /በት ፊር
ወይም =ረ+ሰ+ቀ
ድምር (መ=ለ+ሐ)
የአገልግሎት (ሰ)
. ጠያቂው ሙሉ ፆታ
ረጃ ትምህርት አይነት አሁን ምክን ማ
ቁ ስም በሌላ ያላቸው
ተባዝቶ
ባለበት የሚሰሩበት 1 ያት
ት/ቤት አገልግሎት 2ኛ 3ኛ
ት/ቤት ተቋምና ቦታ ኛ
(ሐ) (ሠ)
(ሀ)
30
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
ከክልል/ከተማ አስተዳደር - ክልል/ከተማ አስተዳደር የር/መምህራን፣ም/ር/መምህራን ዝውውር መጠየቂያ ቅጽ (ቅጽ ዐ4-2)
ወረዳ-----------------------
ዝውውር የጠየቁበት
መምህሩ/ሯ ባለትዳር
ደመወዝ
የትዳር (ቀ)20%=20
ተ. /በት
ወይም =ረ+ሰ+ቀ
ድምር (መ=ለ+ሐ)
የአገልግሎት (ሰ)
ጠያቂው ሙሉ ፆታ የትም/ደረጃ ትምህርት ፊርማ
ቁ አሁን ምክን
ስም አይነት በሌላ የሚሰሩበት ያላቸው
ተባዝቶ
ባለበት ያት
ት/ቤት ተቋምና አገልግሎት 1ኛ 2ኛ 3ኛ
ት/ቤት
(ሐ) ቦታ (ሠ)
(ሀ)
31
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015
ከክልል/ከተማ አስተዳደር - ክልል/ከተማ አስተዳደር የሱፐርቫይዘሮች ዝውውር መጠየቂያ ቅጽ (ቅጽ ዐ4-3)
ወረዳ-----------------------
ዝውውር
ሱፐርቫይዘሩ/ሯ ባለትዳር የጠየቁበት
የትዳር (ቀ)20%=20
ወይም =ረ+ሰ+ቀ
ድምር (መ=ለ+ሐ)
ተ.ቁ ጠያቂው ሙሉ ፆታ የትም/ደረጃ ትምህርት ፊርማ
የአገልግሎት (ሰ)
አሁን በሌላ ምክንያ
ስም አይነት ያላቸው ት
(ለ=ሀ*)
ባለበት ት/ቤ የሚሰሩበት
አገልግሎ 1ኛ 2ኛ 3ኛ
ት/ቤት ት ተቋምና ቦታ
ት (ሠ)
(ሀ) (ሐ)
ማህተም
32
የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የዝውውር አፈጻጻም መመሪያ ቁጥር 01/2015