1st Q Feedback

You might also like

Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 73

ዋና ዋና ጥንካሬዎች

አብዛኛው ቅ/ጽ/ቤት የገቢ አፈፃፀሙ ከ100% በላይ የታሳካ መሆኑ፣


አብዛኛው የግቦች አፈፃፀም ከዕቅድ በላይ የተሳካ መሆኑ፣
አብዛኛው ሪፖርት የተሟላ ስለመሆኑ (ማውጫ፣ መግቢያ፣ሀተታ፣ ቀጣይ የትኩረት
አቅጣጫዎችና ማጠቃለያ) ስያለው መሆኑ፣
አብዛኛው ሪፖርት የስሌት ችግር የሌለበት መሆኑ፣
አብዛኛው የሪፖርቱ ፎርማት ስታንዳርዱን /Font type, Font size, spacing,
margin,ነጥብ አቀማመጥና አጠቃቀም/የጠበቀ መሆኑ፣

ዋና ዋና ክፍተቶች
ምንም እንኳ እንደ አጠቃላይ ገቢው ከዕቅድ በላይ ቢሳካም ቀጥታ ያልሆነ ታክስ አፈፃፀም
በአብዛኛው ዝቅተኛ መሆኑ፣
በዕቅድ ላይ የተቀመጡ ግቦችና ተግባራትን ፈጽሞ ሪፖርት ያለማድረግ፣
በዕቅድ ላይ የተቀመጡ ዒላማዎችን በሪፖርቱ ላይ በመቀነስ አፈፃፀሙ ከፍ እንዲል
ማድረግ፣
የተከናወኑ ተግባራትን ከዕቅድ ጋር ሳያነፃፅሩ ክንውናቸውን ብቻ ማቅረብ፣
ሪፖርቱን የዕቅዱን ግቦችና ተግባራት ቅደም ተከተል ሳይጠብቅ መስራት፣
የክፍለ ከተማውን አጠቃላይ የገቢ ሪፖርት በሪፖርት ያለማካተት፣/ለ11ዱ ክፍለ ከተሞች
ብቻ/
ሪፖርቶች በተቀመጠላቸው የመላኪያ የጊዜ ስታንዳርድ በወቅቱ ያለመላክ፣

ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች


አጠቃላይ የገቢ አፈፃፀሙ ከዕቅድ በላይ መሆኑ ሌሎች ዝቅተኛ አፈፃፀም ያላቸውን የገቢ
ኮዶችን እንዳይሸፍን አፈፃፀሙን ለማስተካከል ጥረት ቢደረግ፣
በዕቅድ ላይ የተቀመጡ ግቦችና ተግባራት የሪፖርቱ አካል እንዲሆኑ ቢደረግ፣/በሪፖርት
ጊዜው ሳይከናወኑ ቀርተው አፈፃፀም ከሌላቸውም ስራው እንዳልተከናወነ ምክንያቱን
በመገልጽ በሪፖርቱ መካተት ይኖርበታል።/
በሪፖርቱ ላይ በዕቅድ የተቀመጡ ዒላማዎች በዋናው ዕቅድ ላይ ከተቀመጠው ዕቅድ ጋር
ተመሳሳይ መሆኑን በማረጋገጥ ሪፖርቱ እንዲሰራ ቢደረግ፣

1
የተከናወኑ ተግባራትን ከዕቅድ ጋር በማነፃፀር አፈፃፀሙን በመቶኛ ጭምር ለማስቀመጥ
ጥረት ቢደረግ፣
በሪፖርቱ የግቦች እና ተግባራት ቅደም ተከተል በዕቅዱ ላይ የተቀመጠውን የተከተለ
እንዲሆን ቢደረግ፣
የክፍለ ከተማውን አጠቃላይ የገቢ ሪፖርት በዕቅዱ ላይ በተቀመጠው መሰረት የሪፖርቱ
አካል እንዲሆን ቢደረግ፣(ለ11ዱ ክፍለ ከተሞች ብቻ)
ሪፖርቶች በተቀመጠላቸው የመላኪያ የጊዜ ስታንዳርድ በወቅቱ ለማድረስ ትኩረት ቢደረግ፣

2
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የአራዳ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ምክረ ሀሳብ
1. ከሪፖርት አዘገጃጀትና ጥራት አንፃር
መጀመሪያ ከታቀደዉ በሪፖርቱ የተቀየረ እቅድ መጀመሪያ ከታቀደዉ በሪፖርቱ ሪፖርቱ ሲሰራ ከዋናው ዕቅድ ጋር
1.1 ስለመኖሩ፣ የተቀየረ እቅድ ያለ መሆኑ(ለምሳሌ የተናበበ መሆኑን የማረጋገጥ ስራ
ከተጠናው የተሰራ ኦፕሬሽን)፣ ቢሰራ፣
1.2 በሪፖርቱ ግቦችና ተግባራት በዕቅዱ በተቀመጠው የግቦች፣የዒላማዎችና የዝርዝር በቀጣይ በእቅዱ መሰረት ቅደም
ቅደም ተከተል መሰረት የተዘጋጀ ስለመሆኑ ተግባራት ቅደም ተከተል ያልጠበቀ ተከተሉን በመከተል መስራት ቢቻል፣
መሆኑና አቀመመጡም ግልፅ
የለመሆኑ፣
ሪፖርቱ የተሟላ ስለመሆኑ (ማውጫ፣ ሪፖርቱ ውስጥ መግቢያ፣ ሃተታና፣ የተፈለገውን ርዕሰ ጉዳይ በቀላሉ
1.3 መግቢያ፣ሀተታ፣ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችና ሪፖርቱ ማውጫ የሌለው መሆኑ፣ ለማግኘት እንዲቻል በማውጫ የተደገፈ
ማጠቃለያ) ስለመኖሩ ማጠቃለያ ያካተተ መሆኑ፣ ማድረግ ቢቻል፣

የሪፖርቱ ፎርማት ስታንዳርዱን የጠበቀ ስለመሆኑ በአብዛኛዉ የሪፖርቱ ፎርማት


1.4 /Font type, Font size, spacing, margin,ነጥብ ስታንዳርዱን የጠበቀ መሆኑ፤
አቀማመጥና አጠቃቀም/
እያንዳንዱ ግብ/ተግባር ዕቅድ፣ ክንውንና የተከናወኑ ተግባራት ለማነፃፀር
አፈፃፀም(ንጽጽር) ያለው ስለመሆኑ፣ በሚያመች መልኩ እቅድ ከክንውን
1.5 ጋር በንጽጽር ማስቀመጥ መቻሉ፤
እያንዳንዱ ግብ / ተግባር በሪፖርቱ ስለመካተቱ አብዛኛውን ግብ እና ተግባርን ያልተካተቱ ግቦች መኖራቸው፣ ግቦች እና በግቦች ስር ያሉ ዝርዝር
1.6 እና የሚለካ ስለመሆኑ፣ ለማካተት የተሞከረ መሆኑ፣ ተግባራት በተሟላ ሁኔታ ለመመዘን
በሚያስችል መልኩ እንዲካተት ቢደረግ፣
1.7 የስሌት ችግር ያለመኖሩ /የመደመር፣መቀነስ/ የስሌት ችግር የሌለበት መሆኑ፣
1.8 የክፍለ ከተማ ሴክተር መ/ቤቶችን አጠቃላይ ገቢ የክፍለ ከተማ ሴክተር መ/ቤቶች ገቢ በቀጣይ በእቅዱ መሰረት የክፍለ ከተማ
ሪፖርት ከማድረግ አንፃር ያልተከታተ መሆኑ፣ ሴክተር መ/ቤቶችን ገቢ የሪፖርቱ አካል
ማድረግ ቢቻል፣

3
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የአራዳ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ምክረ ሀሳብ
2 ከጊዜ አንፃር
2.1 ሪፖርቱ በወቅቱ ስለመድረሱ)፣ የፋይናንሻል ሪፖርት በወቅቱ የተላከ ዋናው ሪፖርት በሀርድ ኮፒ በ 3 ለቀጣይ ሁሉንም ሪፖርቶች በወቅቱ
መሆኑ፣ ቀን፣ በሶፍት ኮፒ በ 2 ቀን እና ለመላክ ጥረት ማድረግ ቢቻል፣
የቼክሊስት ሪፖርት ሀርድ ኮፒ በ 3
ቀን፣ ሶፍት ኮፒ በ2 ቀን ዘግይቶ
የተላከ በመሆኑ፤
3 ተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ግንባታ
ከአጠቃላይ ሴት ግብር ከፋዮች 70% የጠቅላለ ሴት ግበር ከፋዮች ቁጥር
ስልጠና ለመስጠት የታቀደ ቢሆንም በመለየት አፈፃፀሙን ለመለካት
3.1 የሴት ግብር ከፋዮች ስልጠና
ምን የህል ሴት ግብር ከፋዮች እንዳሉ በሚያስችል መልኩ ቢሆን፣
ያልተለየ መሆኑ፣
ወደ መረጃ ቋት ከገባው የ3ኛ ወገን ወደ መረጃ ቋት የገባውን የ3ኛ ወገን
በታክስ ውሳኔ ሂደት ለተወሰኑ ውሳኔዎች ጥቅም ላይ መረጃ ውስጥ ምን ያህሉ ለግብር መረጃ 100% ጥቅም ላይ ለማዋል
3.2
የዋለ የሦስተኛ ወገን መረጃ ውሳኔ ጥቅም ላይ እንደዋለ በዕቅድ የተያዘ በመሆኑ አፈፃፀሙ
በሪፖርቱ ያልተገለጸ መሆኑ፣ የሪፖርቱ አካል እንዲሆን ቢደረግ።
በወሳኝ ስትራቴጂያዊ የሙያ መስኮች ዕቅዱ በታቀደበት አግባብ በውጭ
የተሠጠ ሥልጠና እቅድ ክንዉን አካል/በውስጥ አካል ፣ለማሰልጠን የተያዘ
በወሳኝ ስትራቴጂያዊ የሙያ መስኮች የተሠጠ
3.3 በሪፖርቱ ያልተገለጸ መሆኑ፣ ዕቅድ እና የሰለጠነ ብዛት እንዲሁም
ሥልጠና በቁጥር፤
የስልጠና ርዕሶችን በማካተት ገላጭ
በሆነ መልኩ በቀጣይ ማቅረብ ቢቻል።
ኦዲት ከተደረጉ ማስተካከያ
ማስተካከያ እንዲደረግባቸው ከቀረቡ የውስጥና የዋና ከሚያስፈልጋቸው ግኝቶች ውስጥ በዕቅድ የተያዘ ተግባር በመሆኑ
3.4 ኦዲት ግኝቶች ውስጥ ማሻሻያ የተደረገባቸው ማስተካከያ የተደረገባቸው የተዘረዘሩ አፈፃፀሙ ተለይቶ የሪፖርት አካል
በመቶኛ፤ ቢሆንም እቅድና ክንዉኑ የልተገጸ መሆን ቢቻል።
መሆኑ።
4 የላቀ አገልግሎት
የቀረቡትን የታክስ ውሳኔ ቅሬታዎች
በሙሉ መርምሮ ውሳኔ እንዲያገኙ
4.1 የታክስ ውሳኔ ቅሬታ አፈታት
የተደረገው ጥረት በጥንካሬ የሚወሰድ
መሆኑ፣
4.2 የግብር ታክስ ተመላሽ አፈፃፀም በመቶኛ 50% ብቻ የተፈጸመ መሆኑ፣ አፈፃፀሙን ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣

4
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የአራዳ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ምክረ ሀሳብ
የእድሳት ክሊራንስ 15.34% ብቻ አፈፃፀሙን ለማሳደግ ክትትል ማድረግ
4.3 የክሊራንስ አፈፃፀም
/ዝቅተኛ አፈፃፀም መሆኑ፣ ያስፈልጋል፣
5 ውጤታማ ተቋማዊ ቅንጅት
በእቅዱ አፈፃፀም ለይ የዉል
ስምምነት ሰነድ በማዘጋጀት
5.1 የተፈረመ/የታደሰ የጋራ ስምምነት
ከጽ/ቤቱ በባለድርሻ አካላት ጋር
በመፈራረም ወደስራ የተገበ መሆኑ፣
በዝግጅት ምዕራፍ ለይ የ2015
አፈጻፀም ላይ እና በ2016 ዕቅድ
የተገመገመ መሆኑ ቢገለጽም
5.2 የጋራ አፈጻጸሙን መገምገም
ተቋማዊ ቅንጅት ለይ የጋራ
አፈጻጸሙ የተገመገመ መሆኑ
በሪፖርቱ የልተከታተ መሆኑ
ውጤታማነቱም በሪፖርቱ
5.3 የጋራ ስምምነት ውጤታማነት
የልተከታተ መሆኑ፣
6 የተሻሻለ የህግ ተገዥነት
የአጠቃላይና የውስን ታክስ ኦዲት
6.1 የአጠቃላይና የውስን ታክስ ኦዲት ሽፋን
ሽፋን ከዕቅድ በላይ መሳካቱ፣
በስጋት ከተመረጡት ውስጥ የታክስ
6.2 በስጋት ከተመረጡት ውስጥ የታክስ ኦዲት ሽፋን ኦዲት ሽፋን ከዕቅድ በላይ የተፈፀመ
መሆኑ፣
145% የደረሠኝ እና ሽያጭ
የደረሠኝ እና ሽያጭ መመዝገቢያ መሣሪያ ቁጥጥር
6.3 መመዝገቢያ መሣሪያ ቁጥጥር
አፈጻጸም
ማድረግ የተቻለ መሆኑ፣
6.4 በስጋት ከተላለፈው የተጠና 128.57% ማጥናት የተቻለ መሆኑ፣
ከተጠናው 100% ኦፕሬሽን ሪፖርቱ ሲሰራ ከዋናው ዕቅድ ጋር
ከተጠናው የተከናወነው የኢንተለጀንስ ኦፕሬሽን
6.5 ለመስራት የታቀደ ቢሆንም ዕቅዱ እየተነጻጸረ ቢሰራ፣
አፈፃፀም
ተቀንሶ የተያዘ መሆኑ፣
100% ውጤታማ መሆኑ፣
6.6 የኦፕሬሽን ውጤታማነት በመቶኛ

5
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የአራዳ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ምክረ ሀሳብ
ተጣርቶ ሐሰተኛ ከሆነው ደረሰኝ ተጣርቶ ሀሰተተኛ ከሆኑት ውስጥ 30%
ተጣርቶ ሐሰተኛ ከሆነው ደረሰኝ ውስጥ ሕጋዊ ውስጥ ህጋዊ እርምጃ የተወሰደባቸው ሕጋዊ እርምጃ ለመውሰድ የታቀደ
6.7
እርምጃ የተወሰደባቸው ያልተገለጸ መሆኑ፣ በመሆኑ የሪፖርት አካል ለማድረግ
ጥረት ቢደረግ፣
70% ለመሰብሰብ ከታቀደዉ አንጻር በእቅድ የተያዘዉን ሙሉ በሙሉ አሟጦ
6.8 በታክስ ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ የተቀየረ 54.35% (77.64%) የተሰበሰበ ለመሰብሰብ ጥረት ቢደረግ፣
መሆኑ፣
በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው
6.9
የተቀየረ 94.37% ወደ ገቢ የተቀየረ መሆኑ፣
ከተወሰነው 99.87% ወደ ገቢ
6.10 በግብር አወሳሰን ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ የተቀየረ
የተቀየረ መሆኑ፣
60% ለማድረስ ከታቀደው አንጻር በአንጻራዊነት የተሻለ ቢሆንም ከዚህ
በታክስ ኦዲት ውሳኔ አግኝቶ በታክስ ውሳኔ አጣሪ
6.11 80.75 በመቶ በማጽናት የተወሰነ በበለጠ ለማሻሻል ጥረት ቢደረግ፣
/በግብር ይግባኝ/ ማሻሻያ ያልተደረገበት ማህደር
መሆኑ፣
6.12 የተ.ዕ.ታ ማስታወቅ ካለባቸው ውስጥ ያስታወቁ 94.54% የስታወቁ መሆኑ፣
በክፍያ ያስታወቁ አፈፃፀም 46.89% በክፍያ የሚያስታውቁትን ቁጥር
ከተ.ዕ.ታ ተመዝጋቢ ግብር ከፈዮች ውስጥ በክፍያ
6.13 መሆኑ፣ ለመጨመር የሚያስችሉ ስራዎችን
ያስታወቁ
አጠናክሮ መቀጠል ቢቻል፣
7 ቀጣይነት ያለው የገቢ ዕድገት
7.1 ጠቅላላ የተሰበሰበ ገቢ 124.16% የተሰበሰበ መሆኑ፣
7.2 ቀጥታ ታክስ 111.66% የተሰበሰበ መሆኑ፣
ቀጥታ ያልሆነ ታክስ 154.55% የተሰበሰበ መሆኑ፣ የተርን ኦቨር ታክስ አፈፃፀምን ለማሳደግ
7.3
ጥረት ቢደረግ፣
7.4 ማዘጋጃ ቤታዊ 152.76% የተሰበሰበ መሆኑ፣
በሩብ ዓመቱ ለመሰብሰብ ከተያዘው
7.5 ከውዝፍ ዕዳ ክትትል የተሰበሰበ ገቢ ዕቅድ አንፃር ከዕቅድ በላይ የተሰበሰበ
መሆኑ፣
7.7 የታክስ ዉሳኔ (Assessment) ሽፋን በመቶኛ 100% አሰስ የተደረገ መሆኑ፣

6
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የአዲስ ከተማ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
1. ከሪፖርት አዘገጃጀትና ጥራት አንፃር
መጀመሪያ ከታቀደዉ በሪፖርቱ የተቀየረ እቅድ ሪፖርቱ የተሰራዉ በእቅዱ መሰረት
1.1 ስለመኖሩ፣ መሆኑ፣
1.2 በሪፖርቱ ግቦችና ተግባራት በዕቅዱ በተቀመጠው ቅደም ተከተል መሰረት
በተቀመጠው ቅደም ተከተል መሰረት የተዘጋጀ የተዘጋጀ መሆኑ፣
ስለመሆኑ
ሪፖርቱ የተሟላ ስለመሆኑ (ማውጫ፣ ሪፖርቱ ውስጥ መግቢያ ሃተታ የቀጣይ የተፈለገውን ርዕሰ ጉዳይ በቀላሉ
1.3 መግቢያ፣ሀተታ፣ ቀጣይ የትኩረት የትኩረት አቅጣጫና ማጠቃለያ ያካተተ ሪፖርቱ ማውጫ የሌለው መሆኑ፣ ለማግኘት እንዲቻል በማውጫ
አቅጣጫዎችና ማጠቃለያ) ስለመኖሩ መሆኑ፣ የተደገፈ ማድረግ ቢቻል

የሪፖርቱ ፎርማት ስታንዳርዱን የጠበቀ በአብዘኛዉ የሪፖርቱ ፎርማት


1.4 ስለመሆኑ /Font type, Font size, spacing, ስታንዳርዱን የጠበቀ መሆኑ፤
margin,ነጥብ አቀማመጥና አጠቃቀም/
እያንዳንዱ ግብ/ተግባር ዕቅድ፣ ክንውንና የተከናወኑ ተግባራት ለማነፃፀር
አፈፃፀም(ንጽጽር) ያለው ስለመሆኑ፣ በሚያመች መልኩ እቅድ ከክንውን ጋር
1.5 በንጽጽር ማስቀመጥ መቻሉ፤
እያንዳንዱ ግብ / ተግባር በሪፖርቱ ስለመካተቱ ግቦችና ተግባራቶች በሪፖርቱ የተካተቱ
1.6 እና የሚለካ ስለመሆኑ፣ መሆኑ፣
1.7 የስሌት ችግር ያለመኖሩ /የመደመር፣መቀነስ/ የስሌት ቸረግር የሌለበት መሆኑ፣
1.8 የክፍለ ከተማ ሴክተር መ/ቤቶችን አጠቃላይ የክፍለ ከተማ ሴክተር መ/ቤቶች ገቢ በቀጣይ በእቅዱ መሰረት የክፍለ ከተማ
ገቢ ሪፖርት ከማድረግ አንፃር ሪፖርት ያልተከታተ መሆኑ፣ ሴክተር መ/ቤቶችን ገቢ የሪፖርቱ
አከል መድረግ ቢቻል፣
2 ከጊዜ አንፃር
2.1 ሪፖርቱ በወቅቱ ስለመድረሱ)፣ የፋይናንሻል ሪፖርት በወቅቱ የተላከ ዋናው ሪፖርት በሀርድ ኮፒ በ 11 ለቀጣይ ሁሉንም ሪፖርቶች በወቅቱ
መሆኑ፣ ቀን፣ በሶፍት ኮፒ በ 3 ቀን እና ለመላክ ጥረት ማድረግ ቢቻል፣
የቼክሊስት ሪፖርት ሀርድ ኮፒ በ 11
ቀን፣ ሶፍት ኮፒ በ1 ቀን ዘግይቶ
የተላከ በመሆኑ፤

3 ተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ግንባታ

7
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የአዲስ ከተማ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
የጠቅላለ ሴት ግብር ከፋዮች ብዛት በቀጣይ የሴት ግብር ከፋዮች ብዘት
ያልተለየ መሆኑ፣ለ100 ሴት ግብር መለየትና አፈፃፀሙን መሻሸል ቢቻል፣
3.1 የሴት ግብር ከፋዮች ስልጠና
ከፋዮች ስልጠና ለመስጠት ተቅዶ
60%ብቻ ስልጠና የተሰጠ መሆኑ፣
ከተሰበሰበው የ3ኛ ወገን የግዥና ሸያጭ ወደ መረጃ ቋት ከገባው የ3ኛ ወገን ወደ መረጃ ቋት የገባውን የ3ኛ ወገን
በታክስ ውሳኔ ሂደት ለተወሰኑ ውሳኔዎች ጥቅም መረጃ 99.36% ጥቅም ላይ የዋለ መሆኑ፣ መረጃ ውስጥ ምን ያህሉ ለግብር መረጃ 100% ጥቅም ላይ ለማዋል
3.2
ላይ የዋለ የሦስተኛ ወገን መረጃ ውሳኔ ጥቅም ላይ እንደዋለ በዕቅድ የተያዘ በመሆኑ አፈፃፀሙ
በሪፖርቱ ያልተገለጸ መሆኑ፣ የሪፖርቱ አካል እንዲሆን ቢደረግ።
በወሳኝ ስትራቴጅያዊ የሙያ መስኮች የተከናወኑ ተግባራት በእቅድ መሰረት
በወሳኝ ስትራቴጂያዊ የሙያ መስኮች የተሠጠ በዉጭ ወይም በራስ አቅም የተሠጠ በዉጭ ወይም በራስ አቅም መሰጠቱን
3.3
ሥልጠና በቁጥር፤ ሥልጠና ያልተለያ መሆኑ፣ በሚገልጽ መንገድ በሪፖርት
እንዲካተት ቢደረግ፤
ኦዲት ከተደረጉ ማስተካከያ
ማስተካከያ እንዲደረግባቸው ከቀረቡ የውስጥና በዕቅድ የተያዘ ተግባር በመሆኑ
ከሚያስፈልጋቸው ግኝቶች ውስጥ
3.4 የዋና ኦዲት ግኝቶች ውስጥ ማሻሻያ አፈፃፀሙ ተለይቶ የሪፖርት አካል
ማስተካከያ የተደረገባቸው የሪፖርት
የተደረገባቸው በመቶኛ፤ መሆን ቢቻል።
አካል አለመሆኑ።
4 የላቀ አገልግሎት
4.1 የታክስ ውሳኔ ቅሬታ አፈታት 87.63% የተወሰነ መሆኑ፣ አፈፃፀሙን ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣
4.2 የግብር ታክስ ተመላሽ አፈፃፀም በመቶኛ 100% ምላሽ ያገኙ መሆኑ፣
የእድሳት ክሊራንስ አፈፃፀም 51.27% አፈፃፀሙን ለማሳደግ ክትትል ማድረግ
4.3 የክሊራንስ አፈፃፀም
ብቻ መሆኑ፣ ያስፈልጋል፣
5 ውጤታማ ተቋማዊ ቅንጅት
5.1 የተፈረመ/የታደሰ የጋራ ስምምነት በቀጣይ በዚህ የትኩረት መስከ ዙሪያ
የተሰሩ ስራዎች ካሉ አፈፃፀሙ
5.2 የጋራ አፈጻጸሙን መገምገም ተለይቶ የሪፖርት አካል መሆን
በዚህ ትኩረት መስክ የተከናወኑ
ቢቻል።
ተግባራት በሪፖርቱ ያልተገለጹ
መሆኑ፣
5.3 የጋራ ስምምነት ውጤታማነት

6 የተሻሻለ የህግ ተገዥነት

8
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የአዲስ ከተማ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
ከሩብ ዓመቱ ዕቅድ አንጻር 85.3% አፈፃፀሙን ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣
6.1 የአጠቃላይና የውስን ታክስ ኦዲት ሽፋን የታክስ ኦዲት ሽፋን የተሰራ መሆኑ፣
24.05% ብቻ የታክስ ኦዲት ሽፋን የታክስ ኦዲት አቅም በማጠናከር
6.2 በስጋት ከተመረጡት ውስጥ የታክስ ኦዲት ሽፋን የተሰራ መሆኑ፣ አፈፃፀሙን ለማሻሻል ጥረት ቢደረግ፣

የደረሠኝ እና ሽያጭ መመዝገቢያ መሣሪያ 118% ማድረስ የተቻለ መሆኑ፣


6.3
ቁጥጥር አፈጻጸም
በስጋት ከተላለፈው ምን ያህሉ በዕቅዱ መሰረት ለጥናት መነሻ
6.4 በስጋት ከተላለፈው የተጠና እንደተጠና ያልተገለጸ መሆኑ፣ የሚሆነው ከስጋት የተላለፈ በመሆኑ
በቀጣይ ቢስተካከል፣
የኢንተለጀንስ ኦፕሬሽን ከተጠናው ዕቅዱ ከዋናው ዕቅድ ጋር የተናበበ
ከተጠናው የተከናወነው የኢንተለጀንስ ኦፕሬሽን 75% ለመስራት ታቅዶ በ50%ቱ ብቻ ቢሆን፣ በተጨማሪም አፈፃፀሙን
6.5
አፈፃፀም የተሰራ መሆኑ፣ አፈጻጸሙም 60% ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣
ብቻ መሆኑ፣
የኦፕሬሽን ውጤታማነት 95% ለማሳደግ
6.6 የኦፕሬሽን ውጤታማነት በመቶኛ ከታቀደዉ አንጸር 88.89% (93.57)
በመቶ ውጤታማ መሆኑ፣
ተጣርቶ ሐሰተኛ ከሆነው ደረሰኝ ውስጥ ሕጋዊ ሕጋዊ እርምጃ የተወሰደባቸው በዕቅደ የተያዙ ተግባራት የሪፖርቱ
6.7
እርምጃ የተወሰደባቸው አፈፃፀም ያልተገለጸ መሆኑ፣ አካል እንዲሆኑ ቢደረግ፣
በታክስ ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ በእቅዱ መሰረት አፈፃፀሙን ለማሳደግ
በታክስ ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ
6.8 77% ለማሳደግ ከታቀደዉ አንጸር ጥረት ቢደረግ፣
የተቀየረ
75.26% / የተሰበሰበ መሆኑ፣
በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው ከ100%
6.9
የተቀየረ በላይ ወደ ገቢ የተቀየረ መሆኑ፣
በግብር አወሳሰን ከተወሰነው 60%
ለመሰብሰብ ከታቀደዉ አንጻር 75.80%
በግብር አወሳሰን ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ በመሰብሰብ ከ100% በላይ ወደ ገቢ
6.10
የተቀየረ የተቀየረ መሆኑ፣

9
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የአዲስ ከተማ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
በታክስ ኦዲት ውሳኔ አግኝቶ በታክስ በትክክለኛ መረጃ ላይ መሰረት ያደረገ
በታክስ ኦዲት ውሳኔ አግኝቶ በታክስ ውሳኔ
ውሳኔ ማሻሻያ ያልተደረገበት የኦዲት ውሳኔ በመወሰን እና የኦዲት
6.11 አጣሪ /በግብር ይግባኝ/ ማሻሻያ ያልተደረገበት
ማህደር አፈፃፀም 25% ላይ የሚገኝ ውሳኔ ጥራት በማሻሻል አፈፃፀሙን
ማህደር
መሆኑ፣ ለማሳደግ ቢሰራ፣
77% ብቻ ያስታወቁ መሆኑ፣ በእቅዱ መሰረት አፈፃፀሙን ለማሳደግ
6.12 የተ.ዕ.ታ ማስታወቅ ካለባቸው ውስጥ ያስታወቁ
ጥረት ቢደረግ፣
ካስታወቁ ዉስጥ በክፍያ ያስታወቁ 75%
ከተ.ዕ.ታ ተመዝጋቢ ግብር ከፈዮች ውስጥ በክፍያ
6.13 ለማድረስ ከታቀደው አንጻር ከ100% በላይ
ያስታወቁ
የተሳካ መሆኑ፣
7 ቀጣይነት ያለው የገቢ ዕድገት
7.1 ጠቅላላ የተሰበሰበ ገቢ 101% የተሰበሰበ መሆኑ፣

7.2 ቀጥታ ታክስ 103% የተሰበሰበ መሆኑ፣


ቀጥታ ያልሆነ ታክስ የቀጥታ ያልሆነ ታክስ ገቢ 88.93% ቀጥታ ያልሆነ ታክስ አፈፃፀም
የተሰበሰበ መሆኑ አፈፃፀሙ መቀነስ ምክንያት የሆኑት የኤክሳይዝ
7.3 አጥጋቢ አለመሆኑ፣፣ ታክስ እና የተርን ኦቨር ታክስ አፈፃፀም
ዝቅተኛ መሆኑ ታዉቆ ለማሳደግ
ጥረት ቢደረግ፣
7.4 ማዘጋጃ ቤታዊ 144.5% የተሰበሰበ መሆኑ፣
ለመሰብሰብ ከተያዘው ወስጥ 7.7%
7.5 ከውዝፍ ዕዳ ክትትል የተሰበሰበ ገቢ
የተሰበሰበ መሆኑ፣
7.7 የታክስ ዉሳኔ (Assessment) ሽፋን በመቶኛ 96.40% አሰስ የተደረገ መሆኑ፣

10
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የልደታ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
1. ከሪፖርት አዘገጃጀትና ጥራት አንፃር
መጀመሪያ ከታቀደዉ በሪፖርቱ የተቀየረ እቅድ በእቅዱ መሰረት ሪፖርቱ የተሰራ
1.1 ስለመኖሩ፣ መሆኑ፣

በሪፖርቱ ግቦችና ተግባራት በዕቅዱ በተቀመጠው ሪፖርቱ በሁሉም ግቦችና ተግባራት


1.2 ቅደም ተከተል መሰረት የተዘጋጀ ስለመሆኑ በተቀመጠው ቅደም ተከተል መሰረት
የተቀመጠ መሆኑ፣
ሪፖርቱ የተሟላ ስለመሆኑ (ማውጫ፣ ሪፖርቱን በተሟላ መልኩ ማውጫ፣
መግቢያ፣ሀተታ፣ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችና መግቢያ፣ሀተታ፣ ቀጣይ የትኩረት
1.3
ማጠቃለያ) ስለመኖሩ አቅጣጫዎችና ማጠቃለያ የያዘ መሆኑ፣
የሪፖርቱ ፎርማት ስታንዳርዱን የጠበቀ ስለመሆኑ በአብዛኛዉ የሪፖርቱ ፎርማት
/Font type, Font size, spacing, margin,ነጥብ ስታንዳርዱን የጠበቀ መሆኑ፤
1.4
አቀማመጥና አጠቃቀም/
እያንዳንዱ ግብ/ተግባር ዕቅድ፣ ክንውንና የተከናወኑ ተግባራት ለማነፃፀር
አፈፃፀም(ንጽጽር) ያለው ስለመሆኑ፣ በሚያመች መልኩ እቅድ ከክንውን ጋር
1.5
በንጽጽር ማስቀመጥ መቻሉ፤
እያንዳንዱ ግብ / ተግባር በሪፖርቱ ስለመካተቱ በአብዛኛው ግብ/ተግባር በሪፖርት
1.6 እና የሚለካ ስለመሆኑ፣ መካተቱ እና የሚለካ መሆኑ፣
የስሌት ችግር ያለመኖሩ /የመደመር፣መቀነስ/ ሪፖርቱ የስሌት ችግር የሌለበት መሆኑ፤
1.7

የክፍለ ከተማ ሴክተር መ/ቤቶችን አጠቃላይ ገቢ አጠቃላይ የክፍለ ከተማው የገቢ


1.8
ሪፖርት ከማድረግ አንፃር ሪፖርት የተደረገ መሆኑ፣
2 ከጊዜ አንፃር
ዋናው ሪፖርት በሀርድ ኮፒ በ 4
ቀን፣ በሶፍት ኮፒ በ 5 ቀን እና
የቼክሊስት ሪፖርት ሀርድ ኮፒ በ 4
የፋይናንሻል ሪፖርት በወቅቱ የተላከ ለቀጣይ ሁሉንም ሪፖርቶች በወቅቱ
2.1 ቀን፣ ሶፍት ኮፒ በ1 ቀን ዘግይቶ
ሪፖርቱ በወቅቱ ስለመድረሱ)፣ መሆኑ፣ ለመላክ ጥረት ማድረግ ቢቻል፣
የተላከ መሆኑ፤

11
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የልደታ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
3 ተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ግንባታ
142 ሴት ግ/ከፋዮች ስልጠና የወሰዱ በዕቅዱ መሰረት አፈፃፀሙን ለመለካት
መሆኑን እንጂ ምን ያህል ሴት በሚያስችል መልኩ የሴት ግበር
3.1 የሴት ግብር ከፋዮች ስልጠና
ግ/ከፋዮች እንዳሉ የልተተለጸ ከፋዮች ቁጥር በመለየት ከዕቅዱ ጋር
መሆኑ፣ ተነፃፅሮ ማቅረብ ቢቻል።
ወደ መረጃ ቋት ከገባው የ3ኛ ወገን ወደ መረጃ ቋት የገባውን የ3ኛ ወገን
በታክስ ውሳኔ ሂደት ለተወሰኑ ውሳኔዎች ጥቅም መረጃ ውስጥ ምን ያህሉ ለግብር መረጃ 100% ጥቅም ላይ ለማዋል
3.2
ላይ የዋለ የሦስተኛ ወገን መረጃ ውሳኔ ጥቅም ላይ እንደዋለ በዕቅድ የተያዘ በመሆኑ አፈፃፀሙ
የማይታወቅ መሆኑ የሪፖርቱ አካል እንዲሆን ቢደረግ።
በወሳኝ ስትራቴጂያዊ የሙያ ዕቅዱ በታቀደበት አግባብ በውጭ አካል
መስኮች የተሠጠ ሥልጠና በሪፖርቱ እና በውስጥ አካል ፣ለማሰልጠን
በወሳኝ ስትራቴጂያዊ የሙያ መስኮች የተሠጠ ያልቀረበ መሆኑ፣ የተያዘ ዕቅድ እና የሰለጠነ ብዛት
3.3
ሥልጠና በቁጥር፤ እንዲሁም የስልጠና ርዕሶችን
በማካተት በሰንጠረዥ ገላጭ በሆነ
መልኩ በቀጣይ ማቅረብ ቢቻል።
ኦዲት ከተደረጉ ማስተካከያ
ማስተካከያ እንዲደረግባቸው ከቀረቡ የውስጥና የዋና በዕቅድ የተያዘ ተግባር በመሆኑ
ከሚያስፈልጋቸው ግኝቶች ውስጥ
3.4 ኦዲት ግኝቶች ውስጥ ማሻሻያ የተደረገባቸው አፈፃፀሙ ተለይቶ የሪፖርት አካል
ማስተካከያ የተደረገባቸው የሪፖርት
በመቶኛ፤ መሆን ቢችል።
አካል አለመሆኑ።
4 የላቀ አገልግሎት
94.62% የታክስ ውሳኔ ቅሬታ የተፈታ
4.1 የታክስ ውሳኔ ቅሬታ አፈታት
መሆኑ፣
4.2 የግብር ታክስ ተመላሽ አፈፃፀም በመቶኛ 100% ምላሽ የተሰጠ መሆኑ፣
99.20% የእድሳት ክሊራንስ የተሰጠ
4.3 የክሊራንስ አፈፃፀም
መሆኑ፣
5 ውጤታማ ተቋማዊ ቅንጅት
5.1 የተፈረመ/የታደሰ የጋራ ስምምነት የጋራ ስምምነቱ የተፈረመ መሆኑ፣
5.2 የጋራ አፈጻጸሙን መገምገም የጋራ አፈጻጸሙን የተገመገመ መሆኑ፣
የጋራ ስምምነቱ ውጤታማ መሆኑ፣
5.3 የጋራ ስምምነት ውጤታማነት

6 የተሻሻለ የህግ ተገዥነት

12
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የልደታ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
ሪፖርቱ ለይ ቅድመ ኦዲት
ስለተጨመረ የአጠቃላይና የውስን
6.1 የአጠቃላይና የውስን ታክስ ኦዲት ሽፋን
ታክስ ኦዲት ሽፋንን አፈፃፀም
መለየት የልተቻለ መሆኑ፣
በስጋት ለታክስ ኦዲት የተላከ
ማህደር 71 ሲሆን 98 ወይም
6.2 በስጋት ከተመረጡት ውስጥ የታክስ ኦዲት ሽፋን
ከተላከዉ በለይ እንደተሰራ የተገለጸ
መሆኑ፣
የደረሠኝ እና ሽያጭ መመዝገቢያ መሣሪያ ቁጥጥር 108% ማድረስ የተቻለ መሆኑ፣
6.3
አፈጻጸም
6.4 በስጋት ከተላለፈው የተጠና 107% ማጥናት የተቻለ መሆኑ፣
ከተጠናው የተከናወነው የኢንተለጀንስ ኦፕሬሽን 72.73% ብቻ ኦፕሬሽን የተሰራ
6.5 አፈፃፀሙን ለማሻሻል ጥረት ቢደረግ፣
አፈፃፀም መሆኑ፣
6.6 የኦፕሬሽን ውጤታማነት በመቶኛ 100% ውጤታማ መሆኑ፣
ተጣርቶ ሐሰተኛ ከሆነው ደረሰኝ ውስጥ ሕጋዊ 8.70% ብቻ ደረሰኞች ሕጋዊ በቀጣይ በእቅዱ መሰረት አፈፃፀሙን
6.7
እርምጃ የተወሰደባቸው እርምጃ የተወሰደባቸው መሆኑ፣ ለማሻሻል ጥረት ቢደረግ፣
አፈፃፀሙ 23.50 በመቶ ብቻ በእቅድ ከውሳኔ ጥራት ጀምሮ አሰባሰቡ ላይ
6.8 በታክስ ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ የተቀየረ ከተየዘዉ 70 ከመቶዉ ደግሞ ትኩረት በማድረግ አፈፃፀሙን
33.30% የተሰበሰበ መሆኑ፣ ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ።
በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው
15.80% ብቻ ወደ ገቢ የተቀየረ
በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ
6.9 መሆኑና 25 በመቶ በእቅድ አፈፃፀሙን ለማሻሻል ጥረት ቢደረግ፣
የተቀየረ
ከተያዘዉ አንፃር ደግሞ 63.18
በመቶ ብቻ የተሰበሰበ መሆኑ፣
ከተወሰነው 69.97% የተሰበሰበ በእቅዱ መሰረት አፈፃፀሙን
መሆኑና 88% በእቅድ ከተያዘዉ ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣
በግብር አወሳሰን ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ አንፃር ደግሞ 79.51 በመቶ ብቻ
6.10
የተቀየረ የተሰበሰበ መሆኑ፣

13
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የልደታ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
50% ከተያዘው ዕቅድ አንፃር 57.14%
በታክስ ኦዲት ውሳኔ አግኝቶ በታክስ ውሳኔ አጣሪ
6.11 በማጽናት በመወሰን አፈፃፀሙን ከ100%
/በግብር ይግባኝ/ ማሻሻያ ያልተደረገበት ማህደር
በለይ መሆኑ፣
ከአጠቃላዩ 94.11% በዕቅድ ከተያዘው
6.12 የተ.ዕ.ታ ማስታወቅ ካለባቸው ውስጥ ያስታወቁ 95% አንፃር ደግሞ 99.06%/ ያስታወቁ
መሆኑ፣
በክፍያ ያስታወቁት አፈፃፀም ከአጠቃላዩ
ከተ.ዕ.ታ ተመዝጋቢ ግብር ከፈዮች ውስጥ በክፍያ 60.51% በዕቅድ ከተያዘው 55% አንጸር
6.13
ያስታወቁ 110% በክፍያ ያስታወቁ መሆኑ፣

7 ቀጣይነት ያለው የገቢ ዕድገት


7.1 ጠቅላላ የተሰበሰበ ገቢ 100.40% የተሰበሰበ መሆኑ፣
7.2 ቀጥታ ታክስ 110.55% የተሰበሰበ መሆኑ፣
ቀጥታ ያልሆነ ታክስ 91.42% የተሰበሰበ መሆኑ፣ የተርን ኦቨር ታክስ አፈፃፀምን
7.3
ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣
ማዘጋጃ ቤታዊ 85.32% በመሰብሰብ በመካከለኛ ከማዘጋጃ ቤታዊ ገቢ የታክስ ገቢዎችን
7.4
ደረጃ ላይ የሚገኝ መሆኑ፣ አፈፃፀም ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣
17.39% ብቻ የተሰበሰበ መሆኑ፣ የዕዳ ክትትሉን በማጠናከር
7.5 ከውዝፍ ዕዳ ክትትል የተሰበሰበ ገቢ
አፈፃፀሙን ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣
7.6 የታክስ ዉሳኔ (Assessment) ሽፋን በመቶኛ 100% አሰስ የተደረገ መሆኑ፣

14
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ምክረ ሀሳብ
1. ከሪፖርት አዘገጃጀትና ጥራት አንፃር
መጀመሪያ ከታቀደዉ በሪፖርቱ የተቀየረ እቅድ ተቋማዊ የማስፈጸም አቅም፣ የሀብት በዕቅድ የተያዙ ተግባራት በሙሉ
1.1 ስለመኖሩ፣ አጠቃቀም እና የአገልግሎት አሰጣጥ በሪፖርት እንዲካተቱ ቢደረግ፣
አሰራር ማጎልበት የሚለዉ ግብ
አንድ ያልተካታተ መሆኑ
1.2 በሪፖርቱ ግቦችና ተግባራት በዕቅዱ በተቀመጠው በአብዛኛው ግቦችና ተግባራት በዕቅዱ
ቅደም ተከተል መሰረት የተዘጋጀ ስለመሆኑ በተቀመጠው ቅደም ተከተል መሰረት
የተዘጋጀ መሆኑ፣
ሪፖርቱ የተሟላ ስለመሆኑ (ማውጫ፣ ሪፖርቱ በተሟላ መልኩ ማውጫ
1.3 መግቢያ፣ሀተታ፣ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችና ፣መግቢያ ፣ሃተታ ፣የቀጣይ ትኩረት
ማጠቃለያ) ስለመኖሩ አቅጣጫ እና ማጠቀለያ የያዘ መሆኑ
የሪፖርቱ ፎርማት ስታንዳርዱን የጠበቀ ስለመሆኑ በአብዘኛዉ የሪፖርቱ ፎርማት
1.4 /Font type, Font size, spacing, margin,ነጥብ ስታንዳርዱን የጠበቀ መሆኑ፤
አቀማመጥና አጠቃቀም/
እያንዳንዱ ግብ/ተግባር ዕቅድ፣ ክንውንና የተከናወኑ ተግባራት ለማነፃፀር
አፈፃፀም(ንጽጽር) ያለው ስለመሆኑ፣ በሚያመች መልኩ እቅድ ከክንውን
1.5 ጋር በንጽጽር ማስቀመጥ መቻሉ፤
እያንዳንዱ ግብ / ተግባር በሪፖርቱ ስለመካተቱ በአብዛኛው ግብ/ተግባር በሪፖርት
1.6 እና የሚለካ ስለመሆኑ፣ መካተቱ እና የሚለካ መሆኑ፣
1.7 የስሌት ችግር ያለመኖሩ /የመደመር፣መቀነስ/ ሪፖርቱ የስሌት ችግር የሌለበት
መሆኑ፤
1.8 የክፍለ ከተማ ሴክተር መ/ቤቶችን አጠቃላይ ገቢ የክፍለ ከተማ ሴክተር መ/ቤቶች በዕቅድ የተያዙ ተግባርት በሙሉ
ሪፖርት ከማድረግ አንፃር አጠቃላይ ገቢ በሪፖርቱ የልታካታተ በሪፖርት እንዲካተቱ ቢደረግ፣
መሆኑ፣
2 ከጊዜ አንፃር
2.1 ሪፖርቱ በወቅቱ ስለመድረሱ)፣ የፋይናንሻል ሪፖርት በወቅቱ የተላከ ዋናው ሪፖርት እና የቼክሊስት ለቀጣይ ሁሉንም ሪፖርቶች በወቅቱ
መሆኑ፣ ሪፖርት በሀርድ ኮፒም በሶፍት ለመላክ ጥረት ማድረግ ቢቻል፣
ኮፒም በ 2 ቀን ዘግይቶ የተላከ
በመሆኑ፤
3 ተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ግንባታ

15
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ምክረ ሀሳብ
የሴት ግ/ከፋዮችን ስልጠና በቀጣይ በተያዘዉ እቅድ መሰረት የሴት
3.1 የሴት ግብር ከፋዮች ስልጠና በተመለከተ በሪፖርቱ የልተካተተ ግ/ከፋዮች ቁጥር በመለየት አፈፃፀሙን
መሆኑ፣ መለከት ቢቻል፣
ከተሰበሰበዉ የግዥ እና የሽያጭ
በታክስ ውሳኔ ሂደት ለተወሰኑ ውሳኔዎች ጥቅም ላይ መረጃ ጥቅም ላይ የዋለዉ የሪፖርት
3.2 አፈፃፀሙን ለማሻሻል ጥረት ቢደረግ፣
የዋለ የሦስተኛ ወገን መረጃ አካል ማድረጉ በጥንካሬ ተወስዶ
አፈፃፀሙ ዝቅተኛ መሆኑ፣
በወሳኝ ስትራቴጅያዊ የሙያ መስኮች በወሳኝ ስትራቴጅያዊ የሙያ መስኮች በዕቅዱ መሰረት በውስጥ የሰራተኛውን
በወሳኝ ስትራቴጂያዊ የሙያ መስኮች የተሠጠ በዉጭ የተሠጠ ሥልጠና 100% በዉስጥ ወይም በራስ አቅም የተሠጠ ዕውቀትና ክህሎት ሊያዳብሩ የሚችሉ
3.3
ሥልጠና በቁጥር፤ የተሳካ መሆኑ፣ ሥልጠና 75% ብቻ መሆኑ፣ የስልጠና ርዕሶች ላይ በዕቅዱ መሰረት
በቀጣይ ማካካስ ቢቻል፣
ማስተካከያ ከሚያስፈልጋቸው
ማስተካከያ እንዲደረግባቸው ከቀረቡ የውስጥና የዋና በዕቅድ የተያዘ ተግባር በመሆኑ
ግኝቶች ውስጥ ማስተካከያ
3.4 ኦዲት ግኝቶች ውስጥ ማሻሻያ የተደረገባቸው አፈፃፀሙ ተለይቶ የሪፖርት አካል
የተደረገባቸው የሪፖርት አካል
በመቶኛ፤ መሆን ቢቻል።
አለመሆኑ።
4 የላቀ አገልግሎት
4.1 የታክስ ውሳኔ ቅሬታ አፈታት 100% የተፈታ መሆኑ፣
4.2 የግብር ታክስ ተመላሽ አፈፃፀም በመቶኛ 50% ብቻ የተፈፀመ መሆኑ፣ አፈፃፀሙን ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣
የክሊራንስ አፈፃፀም የእድሳት ክሊራንስ አፈፃፀም አፈፃፀሙን ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣
4.3 42.88% ብቻ መሆኑ፣

5 ውጤታማ ተቋማዊ ቅንጅት


5.1 የተፈረመ/የታደሰ የጋራ ስምምነት የጋራ ስምምነቱን የተፈረመ መሆኑ፣
የስራ አፈጻጸም ግምገማ እንዲደረግ በስምምነት ውሉ መሰረት አፈፃፀሙን
በእቅድ የተየዘ መሆኑን እንጅ በመገምገም ውጤታማ እንዲሆን
5.2 የጋራ አፈጻጸሙን መገምገም
በስምምነት ሰነዱ መሰረት ማድረግ ቢቻል።
ስለመገምገሙ ያልተገለፀ መሆኑ፣
ውጤታማነቱ በምን ደረጃ ላይ
5.3 የጋራ ስምምነት ውጤታማነት
እንዳለ ያልተገለጸ መሆኑ፣
6 የተሻሻለ የህግ ተገዥነት

16
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ምክረ ሀሳብ
ከ100% በላይ የታክስ ኦዲት ሽፋን
6.1 የአጠቃላይና የውስን ታክስ ኦዲት ሽፋን
የተሰራ መሆኑ፣
6.2 በስጋት ከተመረጡት ውስጥ የታክስ ኦዲት ሽፋን 107.55% ማድረስ የተቻለ መሆኑ፣
የደረሠኝ እና ሽያጭ መመዝገቢያ መሣሪያ ቁጥጥር ከ100% በለይ ቁጥጥር የተፈጸመ
6.3
አፈጻጸም መሆኑ፣
በስጋት የተላለፉትን 100% ከዕቅድ አንፃር አፈፃፀሙን ለማሻሻል
ለማጥናት ታቅዶ 25.45 በመቶ ብቻ ያለፈውን ሊያካክስ በሚችል መልኩ
የተፈፀመ መሆኑ፣ በዚህም ኦፕሬሽን ትኩረት ተደርጎ ቢሰራ፣
6.4 በስጋት ከተላለፈው የተጠና
ለመስራት የተያዘውን ዕቅድ ዝቅተኛ
በማድረግ የራሱ አሉታዊ ተጽዕኖ
ማሳደሩ፣
ከተጠናው የተከናወነው የኢንተለጀንስ ኦፕሬሽን 100% ኦፕሬሽን የተሰራ መሆኑ፣
6.5
አፈፃፀም
6.6 የኦፕሬሽን ውጤታማነት በመቶኛ 92.86% ውጤታማ መሆኑ፣
ተጣርተው ሀሰተኛ የሆኑ 10 በቀጣይ በሪፖርቱ ሀሰተኛ የሆኑትን
ተጣርቶ ሐሰተኛ ከሆነው ደረሰኝ ውስጥ ሕጋዊ ደረሰኞች መሆናቸዉን እንጅ ምንም ለምርመራ የተላለፉ ስለመሆናቸውና
6.7
እርምጃ የተወሰደባቸው ዓይነት እርምጃ የተወሰደ ስለመሆኑ ሕጋዊ እርምጃ የተወሰደባቸው ስለመሆኑ
በሪፖርቱ ያልተገለጸ መሆኑ፣ በሪፖርቱ ቢቀርብ፣
71.8% ለመሰብሰብ ከታቀደው በቀጠይ በእቅዱ መሰረት አፈፃፀሙን
አንፃር 59.7% በመሰብሰብ አፈፃፀሙ ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣
6.8 በታክስ ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ የተቀየረ 83.14 በመቶ ብቻ የተሰበሰበ
መሆኑ፣

በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው %


በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ
6.9 ወደ ገቢ የተቀየረ ከዕቅድ በላይ
የተቀየረ
መሆኑ፣
ከተወሰነው ከ100% በለይ ወደ ገቢ
የተቀየረ መሆኑ፣
6.10 በግብር አወሳሰን ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ የተቀየረ

17
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ምክረ ሀሳብ
የሚወሰኑ የኦዲት ውሳኔዎች የተጣራ
ማሻሻያ ያልተደረገባቸው ውሳኔዎች መረጃ ላይ በመመስረት በታክስ ቅሬታ
በታክስ ኦዲት ውሳኔ አግኝቶ በታክስ ውሳኔ አጣሪ
6.11 60% ለማድረስ ከታቀደው አንፃር አጣሪ /በግብር ይግባኝ ማሻሻያ
/በግብር ይግባኝ/ ማሻሻያ ያልተደረገበት ማህደር
50%/83%/ ላይ የሚገኝ መሆኑ የሚደረግባቸው ውሳኔዎች መቀነስ
ቢቻል፣
87.32% ወይም 95% በእቅድ
6.12 የተ.ዕ.ታ ማስታወቅ ካለባቸው ውስጥ ያስታወቁ ከተያዘዉ አንጻር 92%/ ያስታወቁ
መሆኑ፣
በክፍያ ያስታወቁ አፈፃፀም 61.07%
ከተ.ዕ.ታ ተመዝጋቢ ግብር ከፈዮች ውስጥ በክፍያ
6.13 ወይም 57% በእቅድ ከተያዘዉ አንጻር
ያስታወቁ
ከ100% በላይ የተሳካ መሆኑ፣
7 ቀጣይነት ያለው የገቢ ዕድገት
7.1 ጠቅላላ የተሰበሰበ ገቢ 102.15% የተሰበሰበ መሆኑ፣
ቀጥታ ታክስ 107.70% የተሰበሰበ መሆኑ፣ ምንዳና ደመወዝ ገቢ 70% ብቻ በቀጣይ ምንዳና ደመወዝ ገቢ አፈፃፀምን
7.2
የተሰበሰበ መሆኑ፣ ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣
ቀጥታ ያልሆነ ታክስ 90.92% የተሰበሰበ መሆኑ፣ በቀጣይ የተርን ኦቨር ታክስ አፈፃፀምን
7.3
ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣
7.4 ማዘጋጃ ቤታዊ 109 % የተሰበሰበ መሆኑ፣
ከዕቅድ አንፃር ከ100% በላይ
7.5 ከውዝፍ ዕዳ ክትትል የተሰበሰበ ገቢ
የተሰበሰበ መሆኑ፣
አሰስ መደረግ ከሚገባው አሰስ በቀጣይ በእቅዱ መሰረት ሁሉንም አሰስ
7.6 የታክስ ዉሳኔ (Assessment) ሽፋን በመቶኛ የተደረገው 82% መሆኑ፣ ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣

18
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
1. ከሪፖርት አዘገጃጀትና ጥራት አንፃር
መጀመሪያ ከታቀደዉ በሪፖርቱ የተቀየረ እቅድ በሪፖርቱ ዕቅድ ላይ መቀመጥ
ስለመኖሩ፣ ያለበት በቅ/ጽ/ቤቱ ዕቅድ የተያዘው
የኦፕሬሽን ስራ፣
1.1 መሆኑ እየተረጋገጠ መስራት
ቢቻል።
በሪፖርቱ ግቦችና ተግባራት በዕቅዱ በተቀመጠው በዕቅዱ ያሉ ግቦችና እና በሪፖርቱ ያሉ
ግቦችና ዝርዝር ተግባራት በዕቅዱ
ቅደም ተከተል መሰረት የተዘጋጀ ስለመሆኑ ግቦች የተለያየ ከመሆኑ በተጨማሪ ግቦቹና
1.2 መሰረት ቅደም ተከተላቸውን
ዝርዝር ተግባራቶች በዕቅዱ ቅደም ተከተል
እንዲጠብቁ ቢደረግ፣
መሰረት ያልተቀመጠ መሆኑ፣
ሪፖርቱ የተሟላ ስለመሆኑ (ማውጫ፣
መግቢያ፣ሀተታ፣ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችና ሪፖርቱ የተሟላ መሆኑ፣
1.3
ማጠቃለያ) ስለመኖሩ
የሪፖርቱ ፎርማት ስታንዳርዱን የጠበቀ ስለመሆኑ
/Font type, Font size, spacing, margin,ነጥብ ሪፖርቱ ስታንዳርዱን የጠበቀ መሆኑ፣
1.4
አቀማመጥና አጠቃቀም/
እያንዳንዱ ግብ/ተግባር ዕቅድ፣ ክንውንና ሪፖርቱ ከዕቅድ ጋር እየተነፃፀረ የቀረበ
አፈፃፀም(ንጽጽር) ያለው ስለመሆኑ፣ መሆኑ፣
1.5
እያንዳንዱ ግብ / ተግባር በሪፖርቱ ስለመካተቱ በዕቅዱ የተገለጹ ጉዳዮች
በዕቅዱ ግብ 1 የተቀመጡ ጉዳዮች
እና የሚለካ ስለመሆኑ፣ የሪፖርቱ አካል እንዲሆኑ
1.6 በሪፖርቱ ያልተገለጹ መሆናቸው።
ቢደረግ፣
1.7 የስሌት ችግር ያለመኖሩ /የመደመር፣መቀነስ/ የስሌት ችግር የሌለው መሆኑ፣
የክፍለ ከተማ ሴክተር መ/ቤቶችን አጠቃላይ ገቢ ቅ/ጽ/ቤቱ በዕቅዱ ላይ የክፍለ
ሪፖርት ከማድረግ አንፃር ከተማውን ዕቅድ አካቶ ያቀደ
የሴክተር የክፈለ ከተማው አጠቃላይ ገቢ
1.8 በመሆኑ የሪፖርት አካል በቀጣይ
የሪፖርት አካል አለመሆኑ፣
የሪፖርቱ አካል እንዲሆን
ቢደረግ፣
2 ከጊዜ አንፃር
2.1 ሪፖርቱ በወቅቱ ስለመድረሱ)፣ ዋናው ሪፖርት በሀርድ ኮፒ በ2 ቀን ሶፍት ሪፖርቱ በወቅቱ እንዲደርስ
ኮፒ ደግሞ በ3 ቀን የዘገየ መሆኑ፣ ቢደረግ፣
3 ተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ግንባታ

19
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
በዕቅድ የተያዘ ተግባር በመሆኑ
የሴት ግብር ከፋዮች ስልጠና አፈፃፀም
3.1 የሴት ግብር ከፋዮች ስልጠና አፈፃፀሙን በሪፖርቱ ማካተት
በሪፖርቱ ያልተገለጸ መሆኑ
ያስፈልጋል፣
የግዥና ሽያጭ መረጃ 100% ጥቅም ላይ የግዥና ሽያጭ መረጃዎችን
በታክስ ውሳኔ ሂደት ለተወሰኑ ውሳኔዎች ጥቅም
3.2 ለማዋል የታቀደ ቢሆንም አፈፃፀሙ ለግብር ውሳኔ ጥቅም ላይ
ላይ የዋለ የሦስተኛ ወገን መረጃ
ዝቅተኛ መሆኑ፣ እንዲውሉ ማድግ ቢቻል።
በወሳኝ ስትራቴጂያዊ የሙያ መስኮች የተሠጠ በሩብ ዓመቱ የተሰጠ ስልጠና በሪፖርት
3.3
ሥልጠና በቁጥር፤ ያልተገለጸ መሆኑ፣ በዕቅድ የተያዘ ተግባር በመሆኑ
ማስተካከያ እንዲደረግባቸው ከቀረቡ የውስጥና የዋና ኦዲት ከተደረጉት ውስጥ ማስተካከያ አፈፃፀሙን በሪፖርቱ ማካተት
3.4 ኦዲት ግኝቶች ውስጥ ማሻሻያ የተደረገባቸው የተደረገባቸው በሪፖርቱ ያልተካተተ ያስፈልጋል፣
በመቶኛ፤ መሆኑ
4 የላቀ አገልግሎት
የቀረቡ የታክስ ውሳኔ ቅሬታዎች ሙሉ
4.1 የታክስ ውሳኔ ቅሬታ አፈታት
በሙሉ መፍታት መቻሉ፣
የግብርና ታክስ ተመላሽ 66.6% ብቻ ምላሽ
4.2 የግብር ታክስ ተመላሽ አፈፃፀም በመቶኛ
የተሰጠ መሆኑ፣ አፈፃፀሙን ለማሻሻል ጥረት
የክሊራንስ አፈፃፀም 35% ብቻ ላይ የሚገኝ ቢደረግ፣
4.3 የክሊራንስ አፈፃፀም
መሆኑ፣
5 ውጤታማ ተቋማዊ ቅንጅት
5.1 የተፈረመ/የታደሰ የጋራ ስምምነት የተፈረመ የጋራ ስምምነትን ከመገምገምና የጋራ አፈፃፀሙን በመገምገም
5.2 የጋራ አፈጻጸሙን መገምገም ውጤታማነቱን ከማረጋገጥ አንፃር ውጤታማነቱን ለማሻሻል ጥረት
5.3 የጋራ ስምምነት ውጤታማነት ያልተገለጸ መሆኑ ቢደረግ፣
6 የተሻሻለ የህግ ተገዥነት
የአጠቃላይና የውስን ታክስ ኦዲት
6.1 የአጠቃላይና የውስን ታክስ ኦዲት ሽፋን ሽፋን 70% ለማድረስ ከታቀደው
አንፃር 83% ማድረስ መቻሉ
በስጋት ከተመረጡት ውስጥ የታክስ ኦዲት
6.2 በስጋት ከተመረጡት ውስጥ የታክስ ኦዲት ሽፋን ሽፋንን 100% ለማድረስ ከታቀደው አንፃር
73% ብቻ የተከናወነ መሆኑ፣
የደረሠኝ እና ሽያጭ መመዝገቢያ መሣሪያ ቁጥጥር የደረሠኝ እና ሽያጭ መመዝገቢያ መሣሪያ
6.3 ቁጥጥር 103% መፈፀም መቻሉ
አፈጻጸም

20
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
በስጋት ከተላከው የተጠና የሪፖርቱ አካል
6.4 በስጋት ከተላለፈው የተጠና በሪፖርቱ ዕቅድ ላይ መቀመጥ
አለመሆኑ፣
ያለበት በቅ/ጽ/ቤቱ ዕቅድ የተያዘው
ከተጠናው 55%(25) ኦፕሬሽን ለመስራት
ከተጠናው የተከናወነው የኢንተለጀንስ ኦፕሬሽን መሆኑ እየተረጋገጠ መስራት
6.5 ታቅዶ በሪፖርቱ ግን ወደ 18 በመቀነስ
አፈፃፀም ቢቻል።
የተሰራ መሆኑ፣
ውጤታማነቱ ከዚህ በፊት
የኦፕሬሽን ውጤታማነትን 100%
ከነበረው የቀነሰ በመሆኑ
6.6 የኦፕሬሽን ውጤታማነት በመቶኛ ለማድረስ ታቅዶ 85% ላይ የሚገኝ
አፈፃፀሙን ለማሻሻል ጥረት
መሆኑ፣
ቢደረግ፣
በሪፖርቱ ዕቅድ ላይ መቀመጥ
ተጣርቶ ሐሰተኛ የሆኑት ምን ያህሉ ህጋዊ
ተጣርቶ ሐሰተኛ ከሆነው ደረሰኝ ውስጥ ሕጋዊ ያለበት በቅ/ጽ/ቤቱ ዕቅድ የተያዘው
6.7 እርምጃ እንደተወሰደባቸው ያልተገለጸ
እርምጃ የተወሰደባቸው መሆኑ እየተረጋገጠ መስራት
መሆኑ፣
ቢቻል።
በታክስ ኦደት ከተወሰነው 54%
6.8 በታክስ ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ የተቀየረ በመሰብሰብ የዕቅዱን 78% መሰብሰብ
መቻሉ፣
በኢንቨስቲጌሽን ኦዲት ከተወሰነው
በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ
6.9 59.5% በመሰብሰብ ከዕቅድ በላይ
የተቀየረ
ማሳካት መቻሉ፣
በግብር አወሳሰን ከተወሰነው 216.58
በግብር አወሳሰን ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ ሚሊዮን ብር ውስጥ 211.71 ሚሊዮን
6.10
የተቀየረ ብር (98%) ወደ ገቢ መቀየር መቻሉ፣

የችግሩን ምንጭ በመለየት


በታክስ ኦዲት ውሳኔ አግኝቶ በታክስ ውሳኔ
አፈፃፀሙን ለማሻሻል የሚያስችሉ
በታክስ ኦዲት ውሳኔ አግኝቶ በታክስ ውሳኔ አጣሪ አጣሪ ማሻሻያ ያልተደረገበት ማህደር 78%
6.11 ስራዎች ላይ ትኩረት ማድረግ
/በግብር ይግባኝ/ ማሻሻያ ያልተደረገበት ማህደር ለማድረስ ከታቀደው አንፃር 30% ላይ ብቻ
ቢቻል፣
የሚገኝ መሆኑ፣
የተጨማሪ ዕሴት ትክስ ማሳወቅ
6.12 የተ.ዕ.ታ ማስታወቅ ካለባቸው ውስጥ ያስታወቁ ካለባቸው ያሳወቁትን 85% ለማድረስ
ታቅዶ 86.5% ማድረስ መቻሉ፣

21
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
ከተ.ዕ.ታ ተመዝጋቢ ግብር ከፈዮች
ከተ.ዕ.ታ ተመዝጋቢ ግብር ከፈዮች ውስጥ በክፍያ ውስጥ በክፍያ ያስታወቁትን 59%
6.13
ያስታወቁ ለማድረስ ታቅዶ 52% በማድረስ
አፈፃፀሙን 88% ማድረስ መቻሉ፣
7 ቀጣይነት ያለው የገቢ ዕድገት
920.30 ሚሊዮን ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ
795.27 ሚሊዮን ብር በመሰብሰብ 86.41
7.1 ጠቅላላ የተሰበሰበ ገቢ
በመቶ በመካከለኛ አፈፃፀም ላይ የሚገኝ
መሆኑ፣
ዝቅተኛ የገቢ አሰባሰብ
ቀጥታ ታክስ ከቀጥታ ታክስ 409.40 ሚሊዮን ብር
የሚታይባቸውን የገቢ ኮዶች
7.2 ለመሰብሰብ ታቅዶ 352.91 ሚሊዮን ብር
በመለየት አፈፃፀሙን ለማሻሻል
በመሰብሰብ 86.20 በመቶ ብቻ መሰብሰቡ
ጥረት ቢደረግ፣
ቀጥታ ያልሆነ ታክስ ቀጥታ ካልሆኑ ታክስ 335.02 ሚሊዮን
ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ 263.89 ሚሊዮን
7.3
ብር በመሰብሰብ 78.77 በመቶ ብቻ
የተከናወነ መሆኑ፣
ማዘጋጃ ቤታዊ ከማዘጋጃቤታዊ ገቢ 175.87 ሚሊዮን
ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ 178.46
7.4
ሚሊዮን ብር 101.47 በመቶ
ማካናውን መቻሉ፣
በሩብ ዓመቱ ለሰበሰብ ከሚገባው አንፃር
7.5 ከውዝፍ ዕዳ ክትትል የተሰበሰበ ገቢ
አሰባሰቡ 60% ላይ ብቻ መሆኑ፣
የታክስ አሰስመንት ሽፋን 100
7.6 የታክስ ዉሳኔ (Assessment) ሽፋን በመቶኛ
መሆኑ፣

22
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የቂርቆስ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
1. ከሪፖርት አዘገጃጀትና ጥራት አንፃር
መጀመሪያ ከታቀደዉ በሪፖርቱ የተቀየረ እቅድ መጀመሪያ ከታቀደዉ በሪፖርቱ
1.1 ስለመኖሩ፣ የተቀየረ እቅድ የሌለ መሆኑ፣
1.2 በሪፖርቱ ግቦችና ተግባራት በዕቅዱ በተቀመጠው ግቦችና ዝርዝር ተግባራት በዕቅዱ ሪፖርቱ በዕቅዱ የተገለጹ ግቦችና
ቅደም ተከተል መሰረት የተዘጋጀ ስለመሆኑ በተቀመጠው አግባብ አለመሆናቸው፣ ዝርዝር ተግባራትን በሪፖርት ጊዜው
የማይከናወኑ ካልሆኑ በስተቀር ቅደም
ተከተሉን ጠብቀው በሪፖርቱ
እንዲካተቱ ቢደረግ፣
ሪፖርቱ የተሟላ ስለመሆኑ (ማውጫ፣ ሪፖርቱ ማውጫ የሌለው መሆኑ፣
1.3 መግቢያ፣ሀተታ፣ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችና
ማጠቃለያ) ስለመኖሩ
የሪፖርቱ ፎርማት ስታንዳርዱን የጠበቀ ስለመሆኑ የspacing /በእያንዳንዱ መስመር ሪፖርቱ ተመሳሳይ Spacing
1.4 /Font type, Font size, spacing, margin,ነጥብ መካከል ያለው ርቀት የተለያየ መሆን/ እንዲኖረው ቢደረግ፣ በሰንጠረዥ
አቀማመጥና አጠቃቀም/ ችግር ያለበት መሆኑ፣ በቁጥር ውስጥ በቁጥር የሚገለጹ ዕቅድና
የሚገለጹ አፈፃፀሞችን ቁጥርና ፊደላትን አፈፃፀሞችን በቁጥር ብቻ
በመቀላቀል የተቀመጠ መሆኑ፣ በማስቀመጥ ለስሌት አመች እንዲሆኑ
ቢደረግ፣
እያንዳንዱ ግብ/ተግባር ዕቅድ፣ ክንውንና ዕቅዱ ከክንውን ጋር ተነፃፅሮ የቀረበ
አፈፃፀም(ንጽጽር) ያለው ስለመሆኑ፣ መሆኑ፣
1.5
እያንዳንዱ ግብ / ተግባር በሪፖርቱ ስለመካተቱ አንዳንድ ተግባራት በሪፖርቱ በዕቅድ የተያዙ ግቦችና ተግባራት
1.6 እና የሚለካ ስለመሆኑ፣ ያልተካተቱ መሆኑ፣/በስጋት የሪፖርቱ አካል እንዲሆኑ ቢደረግ፣
ከተመረጡት የኦዲት ሽፋን/
1.7 የስሌት ችግር ያለመኖሩ /የመደመር፣መቀነስ/ ሪፖርቱ የስሌት ችግር የሌለበት
መሀኑ፣
1.8 የክፍለ ከተማ ሴክተር መ/ቤቶችን አጠቃላይ ገቢ የክፍለ ከተማው አጠቃላይ ገቢ በክፍለ ከተማው አጠቃላይ
ሪፖርት ከማድረግ አንፃር በሪፖርቱ ያልተካተተ መሆኑ፣ የሚሰበሰበው ገቢ በዕቅድ ስለተያዘ
የሪፖርት አካል መሆን ይኖርበታል።
2 ከጊዜ አንፃር
2.1 ሪፖርቱ በወቅቱ ስለመድረሱ)፣ ሪፖርቱ በሀርድ ኮፒም ሆነ በሶፍት ኮፒ ሪፖርቱ በወቅቱ እንዲደርስ ለማድረግ
በ2 ቀን ዘግይቶ የደረሰ መሆኑ፣ ትኩረት ቢደረግ፣

23
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የቂርቆስ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
3 ተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ግንባታ
ከአጠቃላይ ሴት ግብር ከፋዮችን 40% በዕቅድ የተያዙ ግቦችና ተግባራት
ለማሰልጠን በዕቅድ ቢያዝም በሪፖርቱ በሪፖርቱ እንዲካተቱ
3.1 የሴት ግብር ከፋዮች ስልጠና ያልተካተተ መሆኑ፣ ቢደረግ፣ያልተከናወኑ ከሆነ በቀጣይ
ትኩረት ተሰጥቷቸው እንዲከናወኑ
ቢደረግ፣
በ3ኛ ወገን የተሰበሰበው መረጃ ወደ የተሰበሰበውን መረጃ 100% ወደ
መረጃ ቋት ስለመግባቱም ሆነ ጥቅም መረጃ ቋት ለማስገባት እና ጥቅም ላይ
በታክስ ውሳኔ ሂደት ለተወሰኑ ውሳኔዎች ጥቅም
3.2 ላይ ስለመዋሉ በሪፖርቱ ያልተገለጸ ለማዋል በዕቅድ የተያዘ በመሆኑ
ላይ የዋለ የሦስተኛ ወገን መረጃ
መሆኑ፣ አፈፃፀሙ የሪፖርቱ አካል እንዲሆን
ቢደረግ፣
በወሳኝ ስትራቴጂያዊ የሙያ መስኮች በዕቅዱ መሰረት በውጭ እና በውስጥ
በወሳኝ ስትራቴጂያዊ የሙያ መስኮች የተሠጠ
3.3 ስልጠና በቁጥር በዕቅዱ መሰረት በውጭ አካል የተሰጡ የስልጠና ርዕሶች
ሥልጠና በቁጥር፤
እና በውስጥ አካል ያልተገለጸ መሆኑ፣ የሪፖርቱ አካል እንዲሆን ቢደረግ፣
ማስተካከያ እንዲደረግባቸው የቀረቡ ማስተካከያ እንዲደረግባቸው ከቀረቡ
ማስተካከያ እንዲደረግባቸው ከቀረቡ የውስጥና የዋና
የኦዲት ግኝቶች ምን ያህሉ የኦዲት ግኝቶች ውስጥ ከዕቅድ ጋር
3.4 ኦዲት ግኝቶች ውስጥ ማሻሻያ የተደረገባቸው
እንደተስተካከለ በንፅፅር ያልቀረበ ተነፃፅሮ መቅረብ ቢችል፣
በመቶኛ፤
መሆኑ፣
4 የላቀ አገልግሎት
ከቀረበው የታክስ ውሳኔ ቅሬታ ውስጥ
4.1 የታክስ ውሳኔ ቅሬታ አፈታት
98.15 በመቶ ምላሽ መስጠት መቻሉ፣
ተመላሽ ለጠየቁ ግብር ከፋዮች ሙሉ
4.2 የግብር ታክስ ተመላሽ አፈፃፀም በመቶኛ
በሙሉ ምላሽ መሠጠቱ፤
ክሊራንስ መውሰድ ከሚገባቸው ውስጥ የግብር ግዴታቸውን የተወጡ ግብር
47.21 በመቶ ብቻ የወሰዱ መሆኑ፣ ከፋዮችን ክሊራንስ እንዲወስዱ
4.3 የክሊራንስ አፈፃፀም በማድረግ አፈፃጸሙን ለማሻሻል
ጥረት ቢደረግ፣

5 ውጤታማ ተቋማዊ ቅንጅት


5.1 የተፈረመ/የታደሰ የጋራ ስምምነት ከተለያዩ ተቋማት ጋር የስምምነት ሰነድ የጋራ አፈፃፀሙን ግምገማ
5.2 የጋራ አፈጻጸሙን መገምገም እንደተፈራረመ የተገለጸ ቢሆንም የጋራ የሚገኝበትን ደረጃ እና ውጤታማነቱ

24
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የቂርቆስ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
አፈፃፀሙን መገምገምና ውጤታማነቱ በምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝ በሪፖርቱ
5.3 የጋራ ስምምነት ውጤታማነት
ያልተገለጸ መሆኑ፣ ቢገለጽ፣
6 የተሻሻለ የህግ ተገዥነት
የአጠቃላይ እና የውስን ኦዲት ሽፋን
6.1 የአጠቃላይና የውስን ታክስ ኦዲት ሽፋን በሩብ ዓመቱ ከዕቅድ በላይ ማሳካት
መቻሉ፣
በስጋት ከተመረጡት የታክስ ኦዲት በዕቅድ የተያዙ ተግባራት የሪፖርቱ
6.2 በስጋት ከተመረጡት ውስጥ የታክስ ኦዲት ሽፋን ሽፋን በመቶኛ በሪፖርቱ ያልተገለጸ አካል እንዲሆኑ ቢደረግ፣
መሆኑ፤
11,380 የንግድ ቤቶችን ለመቆጣጠር
የደረሠኝ እና ሽያጭ መመዝገቢያ መሣሪያ ቁጥጥር
6.3 ታቅዶ 10,647 በመቆጣጠር 94%
አፈጻጸም
መፈፀም መቻሉ፣
በስጋት ከተላከው 86% ለማጥናት በሪፖርት ላይ የሚገለጹ ዕቅዶች
6.4 በስጋት ከተላለፈው የተጠና በዕቅድ የተያዘ ቢሆንም የዕቀዱ መነሻ በዋናው ዕቅድ ከተያዘው ጋር የተናበበ
በግልጽ ያልተቀመጠ መሆኑ፣ መሆኑ እየተረጋገጠ ቢሰራ፣
ከተጠናው የተከናወነው የኢንተለጀንስ ኦፕሬሽን ከተጠናው የተከናወነ ኦፕሬሽን 100%
6.5
አፈፃፀም መፈፀም መቻሉ፣
የኦፕሬሽን ውጤታማነት 95% ውጤታማነቱን ለማሳደግ የችግሩን
6.6 የኦፕሬሽን ውጤታማነት በመቶኛ ለማድረስ ታቅዶ 89% ላይ መሆኑ፣ ምንጭ በመለየት በቀጣይ ለማሻሻል
ጥረት ቢደረግ፣
ተጣርቶ ሐሰተኛ ከሆነው ደረሰኝ ውስጥ በቀጣይ ምን ያህሉ እርምጃ
ተጣርቶ ሐሰተኛ ከሆነው ደረሰኝ ውስጥ ሕጋዊ ሕጋዊ እርምጃ የተወሰደባቸው ምን እንደተወሰደባቸው ቢገለጽ፣
6.7
እርምጃ የተወሰደባቸው ያህሉ እንደሆኑ ያልተገለፀ መሆኑ፣

በታክስ ኦዲት ከተወሰነው 73.8%


6.8 በታክስ ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ የተቀየረ በመሰብስበ ከዕቅድ በላይ መከናወኑ፣

በኢንቨስቲጌሽን ኦዲት ከተወሰነው


በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ
6.9 25% ለመሰብሰብ ታቅዶ 24.4%
የተቀየረ
በመሰብሰብ 97.6 ማሳካት መቻሉ፣

25
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የቂርቆስ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
በግብር አወሳሰን ከተወሰነው 83%
በግብር አወሳሰን ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ
6.10 ለመሰብሰብ ታቅዶ 85% በመሰብሰብ
የተቀየረ
ከዕቅድ በላይ ማሳካት መቻሉ፣
በታክስ ኦዲት ውሳኔ አግኝቶ በታክስ በዕቅድ የተያዙ ግቦችና ዝርዝር
በታክስ ኦዲት ውሳኔ አግኝቶ በታክስ ውሳኔ አጣሪ ውሳኔ አጣሪ /በግብር ይግባኝ/ ማሻሻያ ተግባራት የሪፖርቱ አካል እንዲሆን
6.11
/በግብር ይግባኝ/ ማሻሻያ ያልተደረገበት ማህደር፣ ያልተደረገበት ማህደር አፈፃፀም ቢደረግ፣
በሪፖርቱ ያልተገለጸ መሆኑ፣
የተ.ዕ.ታ ማስታወቅ ካለባቸው ውስጥ
ያስታወቁ 95% ለማድረስ ታቅዶ
6.12 የተ.ዕ.ታ ማስታወቅ ካለባቸው ውስጥ ያስታወቁ
97.76% በማድረስ አፈፃፀሙን
ከዕቅድ በላይ ማሳካት መቻሉ፣
ካስታወቁት ውስጥ በክፍያ
ከተ.ዕ.ታ ተመዝጋቢ ግብር ከፈዮች ውስጥ በክፍያ የሚያስታውቁትን 57% ለማድረስ
6.13
ያስታወቁ ታቅዶ 59.71% በማድረስ አፈፃፀሙን
ከዕቅድ በላይ ማሳካት መቻሉ፣
7 ቀጣይነት ያለው የገቢ ዕድገት
የሩብ ዓመቱ አጠቃላይ ገቢ አፈፃፀም
7.1 ጠቅላላ የተሰበሰበ ገቢ
99.73% ማሳካት መቻሉ፣
ቀጥታ ታክስ የቀጥታ ታክስ አፈፃፀም 92.52%
7.2
ማሳካት መቻሉ፣
ቀጥታ ያልሆነ ታክስ የቀጥታ ያልሆነ ታክስ አፈፃፀም የሚሰሩ የህግ ተገዥነት ስራዎች
80.04% ላይ መሆኑ፣በተለይ በቀጥታ ያልሆነ ታክስ ላይ ያላቸው
7.3
የኤክሳይስ እና የተርን ኦቨር ታክስ ተፅዕኖ እየታየ አፈፃፀሙን ለማሻሻል
አፈፃፀም ዝቅተኛ መሆኑ፣ ጥረት ቢደረግ፣
ማዘጋጃ ቤታዊ የማዘጋጃ ቤታዊ ገቢ አፈፃፀም
7.4
207.38% ማሳካት መቻሉ፣
በሩብ ዓመቱ መሰብሰብ ካለበት አንፃር
7.5 ከውዝፍ ዕዳ ክትትል የተሰበሰበ ገቢ
ከዕድ በላይ መሰብሰብ መቻሉ
በሩብ ዓመቱ አሰስ መደረግ ከነበረበት 100% አሰስ ለማድረግ ከታቀደው
7.6 የታክስ ዉሳኔ (Assessment) ሽፋን በመቶኛ ውስጥ 89% ብቻ መደረጉ፣ አንፃር አፈፃፀሙን ለማሻሻል ትኩረት
ተደርጎ ቢሰራ፣

26
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የቦሌ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
1. ከሪፖርት አዘገጃጀትና ጥራት አንፃር
መጀመሪያ ከታቀደዉ በሪፖርቱ የተቀየረ እቅድ ከተጠናው የተከናወነ ኦፕሬሽን አፈፃፀም ሪፖርቱ ሲሰራ ከዋናው ዕቅድ ጋር
1.1 ስለመኖሩ፣ ልዩነት ያለው መሆኑ፣ የተናበበ መሆኑን የማረጋገጥ ስራ
ቢሰራ፣

1.2 በሪፖርቱ ግቦችና ተግባራት በዕቅዱ በተቀመጠው ግቦችና ተግባራት በዕቅዱ በተቀመጠው በሪፖርቱ የተገለጹ ግቦችና ዝርዝር
ቅደም ተከተል መሰረት የተዘጋጀ ስለመሆኑ ቅደም ተከተል መሰረት የተዘጋጀ ተግባራት በዕቅዱ በተቀመጠው
አለመሆኑ፣ አግባባብ ለቀጣይ ማስቀመጥ
ቢቻል፣
ሪፖርቱ የተሟላ ስለመሆኑ (ማውጫ፣ ሪፖርቱ (ማውጫ፣ መግቢያ፣ሀተታ፣ በዝግጅት ምዕራፍ የተከናወኑ
1.3 መግቢያ፣ሀተታ፣ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችና ስራዎች የሪፖርቱ አካል ማድረግ
ማጠቃለያ) ስለመኖሩ ማጠቃለያ) ያለው መሆኑ፣ ቢቻል።
የሪፖርቱ ፎርማት ስታንዳርዱን የጠበቀ ስለመሆኑ ሪፖርቱ ስታንዳርዱን የጠበቀ መሆኑ፣
1.4 /Font type, Font size, spacing, margin,ነጥብ
አቀማመጥና አጠቃቀም/
እያንዳንዱ ግብ/ተግባር ዕቅድ፣ ክንውንና ክንውን ከዕቅድ ጋር እየተነፃፀረ የቀረበ
አፈፃፀም(ንጽጽር) ያለው ስለመሆኑ፣ መሆኑ፣
1.5
እያንዳንዱ ግብ / ተግባር በሪፖርቱ ስለመካተቱ በዕቅዱ የተያዙ አንዳንድ ግቦችና በዕቅድ የተያዙ ተግባራት የሪፖርቱ
1.6 እና የሚለካ ስለመሆኑ፣ ተግባራት በሪፖርቲ ያልተካተቱ አካል እንዲሆኑ ቢደረግ፣
መሆኑ፡- (ማስተካከያ እንዲደረግባቸው
ከቀረቡ የኦዲት ግኝቶች ማስተካከያ
የተደረገባቸው፣በታክስ ኦዲት ውሳኔ
አግኝቶ በታክስ ውሳኔ አጣሪ /በግብር
ይግባኝ/ ማሻሻያ ያልተደረገበት
ማህደር)
1.7 የስሌት ችግር ያለመኖሩ /የመደመር፣መቀነስ/ ሪፖርቱ የስሌት ችግር የሌለበት
መሆኑ፣

27
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የቦሌ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
1.8 የክፍለ ከተማ ሴክተር መ/ቤቶችን አጠቃላይ ገቢ የክፍለ ከተማ ሴክተር መ/ቤቶችን እንደ ክፍለ ከተማ በአጠቃላይ
ሪፖርት ከማድረግ አንፃር አጠቃላይ የገቢ ሪፖርት በሪፖርቱ የሚሰበሰበውን ገቢ በዕቅድ ላይ
ያልተካተተ መሆኑ፣ የተወሰደ በመሆኑ አፈፃፀሙንም
የሪፖርቱ አካል ማድረግ
ያስፈልጋል፣
2 ከጊዜ አንፃር
2.1 ሪፖርቱ በወቅቱ ስለመድረሱ)፣ የሀርድ ኮፒም ሆነ የሶፍት ኮፒ ሪፖርት ሪፖርቱ በተቀመጠው የማቅረቢያ
በ2 ቀናት ዘግይቶ የደረሰ መሆኑ፣ ስታንዳርድ መሰረት እንዲደርስ
ቢደረግ፣
3 ተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ግንባታ
የሴት ግብር ከፋዮች ስልጠና በተመለከተ ስራው ያልተሰራ ከሆነ ያለፈውን
ከአጠቃላይ ሴት ግብር ከፋዮች 65% ሊያካክስ በሚችል መልኩ ተግባራዊ
3.1 የሴት ግብር ከፋዮች ስልጠና
ስልጠናና ድጋፍ ለማድረግ የታቀደ ቢደረግ፣ የተሰራ ከሆነ ደግሞ
ቢሆንም አፈፃፀሙ ያልተገለጸ መሆኑ፣ የሪፖርቱ አካል እንዲሆን ቢደረግ፣
የ3ኛ ወገን መረጃ መሰብሰብና ወደ የተሰበሰበው መረጃ ምንያህሉ ጥቅም
መረጃ ቋት የማስገባት ስራው በጥሩ ላይ እንደዋለ የማይታወቅ ከሆነ
በታክስ ውሳኔ ሂደት ለተወሰኑ ውሳኔዎች ጥቅም ደረጃ ላይ ቢገኝም ምን ያህሉ ጥቅም መረጃ የመሰብሰቡን እና የማስገባቱን
3.2
ላይ የዋለ የሦስተኛ ወገን መረጃ ላይ እንደዋለ አለመገለጹ፣ ስራ ውጤት ጥያቄ ውስጥ
የሚያስገባው በመሆኑ በቀጣይ
ማስተካከያ ቢደረግ፣
በሩብ ዓመቱ በወሳኝ ስትራቴጂያዊ
በወሳኝ ስትራቴጂያዊ የሙያ መስኮች የተሠጠ
3.3 የሙያ መስኮች የተሠጠ ሥልጠና
ሥልጠና በቁጥር፤
በዕቅዱ መሰረት የተሰጠ መሆኑ፣
ማስተካከያ እንዲደረግባቸው ከቀረቡ በዕቅድ የተያዙ ተግባራት የሪፖርቱ
የኦዲት ግኝቶች ውስጥ ማሻሻያ አካል እንዲሆኑ ቢደረግ፣
ማስተካከያ እንዲደረግባቸው ከቀረቡ የውስጥና የዋና የተደረገባቸው በሪፖርቱ ያልተገለፀ
3.4 ኦዲት ግኝቶች ውስጥ ማሻሻያ የተደረገባቸው መሆኑ፣
በመቶኛ፤

4 የላቀ አገልግሎት

28
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የቦሌ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
በሩብ ዓመቱ የቀረበው 276 የታክስ
4.1 የታክስ ውሳኔ ቅሬታ አፈታት
ውሳኔ ቅሬታ ሙሉ በሙሉ መፈታቱ ፣
የታክስ ተመላሽ አፈፃፀም በሪፖርቱ በዕቅድ የተያዙ ተግባራት የሪፖርቱ
4.2 የግብር ታክስ ተመላሽ አፈፃፀም በመቶኛ
ያልተካተተ መሆኑ፣ አካል እንዲሆኑ ቢደረግ፣
የማደሻ ክሊራንስ አፈፃፀም በሩብ ዓመቱ
4.3 የክሊራንስ አፈፃፀም መሰጠት ካለበት አንፃር በተሻለ ደረጃ
ላይ የሚገኝ መሆኑ፣
5 ውጤታማ ተቋማዊ ቅንጅት
5.1 የተፈረመ/የታደሰ የጋራ ስምምነት የቅንጅት ስራ በተመለከተ ከተቋማት የቅንጅት ስራ ስምምነቱ ላይ
5.2 የጋራ አፈጻጸሙን መገምገም ጋር በጋራ የተሰሩ ስራዎች በጥንካሬ በተገለጸው መሰረት የተከናወኑ
ተወስደው ነገር ግን በስምምነት ሰነዱ ተግባራትን ውጤታማነቱን
በጋራ እና በተናጠል እንዲመሩ በመገምገም ለቀጣይ አቅጣጫዎችን
ስምምነት ከተደረገባቸው ግቦችና በማስቀመጥ አፈፃፀሙን ለማሻሻል
5.3 የጋራ ስምምነት ውጤታማነት ተግባራት አኳያ የተከናወነ ስለመሆኑ በሚያስችል መልኩ ቢሰራ፣
እና ውጤታማነቱን በሚያሳይ መልኩ
ያልቀረበ መሆኑ፣
6 የተሻሻለ የህግ ተገዥነት
የአጠቃላይ እና የውስን ታክስ ኦዲት በዕቅድ የተያዙ ተግባራት የሪፖርቱ
6.1 የአጠቃላይና የውስን ታክስ ኦዲት ሽፋን ሽፋን አፈፃፀም በሪፖርቱ ያልተገለጸ አካል እንዲሆኑ ቢደረግ፣
መሆኑ፣
በስጋት ከተላለፉት ውስጥ የታክስ ኦዲት ከዕቅዱ አንፃር አፈፃፀሙን ለማሻሻል
6.2 በስጋት ከተመረጡት ውስጥ የታክስ ኦዲት ሽፋን ሽፋንን 100% ለማድረስ ታቅዶ 58% የሚያስችሉ ስራዎችን በመቀየስ
ብቻ የተከናወነ መሆኑ፣ ማሻሻል ቢቻል።
የሽ/መ/መ/ቁጥጥርን በተመለከተ በሩብ
አመቱ በመደበኛ እና በዘመቻ ቁጥጥር
የደረሠኝ እና ሽያጭ መመዝገቢያ መሣሪያ ቁጥጥር 7,956 ድርጅቶች ላይ ቁጥጥር
6.3
አፈጻጸም ለማድረግ ታቅዶ 7,772 ድርጅቶች ላይ
በመስራት 97.7% ማከናወን መቻሉ፣

በዕቅድ ከተያዘው አንፃር አፈፃፀሙ ሪፖርቱ ሲሰራ ዕቅዱን ከዋናው


6.4 በስጋት ከተላለፈው የተጠና ከዕቅድ በላይ ቢሆንም በስጋት ዕቅድ ጋር የተናበበ መሆኑን
ከተላለፈው የተጠና 100 ለማድረስ በማነፃፀር ለመስራት ጥረት ቢደረግ፣

29
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የቦሌ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
ከታቀደው አንፃር በስጋት የተላለፈው
ስንት እንደሆነ ያልተገለጸ መሆኑ፣
ከተጠናው የተከናወነ ኦፕሬሽን 100% ሪፖርቱ ሲሰራ ዕቅዱን ከዋናው
ከተጠናው የተከናወነው የኢንተለጀንስ ኦፕሬሽን ለማድረስ የታቀደ ቢሆንም ዕቅዱ ግን ዕቅድ ጋር የተናበበ መሆኑን
6.5
አፈፃፀም ከተጠናው 32 ውስጥ 18 ኦፕሬሽን በማነፃፀር ለመስራት ጥረት ቢደረግ፣
ለመስራት የታቀደ መሆኑ፣
የኦፕሬሽን ውጤታማነትን 99%
6.6 የኦፕሬሽን ውጤታማነት በመቶኛ ለማድረስ ታቅዶ 97% ማድረስ የተቻለ
መሆኑ፣
ተጣርቶ ሐሰተኛ ከሆነው ደረሰኝ ውስጥ በዕቅድ የተያዙ ተግባራት የሪፖርቱ
ተጣርቶ ሐሰተኛ ከሆነው ደረሰኝ ውስጥ ሕጋዊ
6.7 ሕጋዊ እርምጃ የተወሰደባቸው አካል እንዲሆኑ ቢደረግ፣
እርምጃ የተወሰደባቸው
ያልተገለጸ መሆኑ፣
በታክስ ኦዲት ከተወሰነው 60.5% ብቻ
6.8 በታክስ ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ የተቀየረ
መሰብሰብ መቻሉ፤
ከተወሰነው 80.23 ሚሊዮን ብር ውስጥ
በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ 40.63 ሚሊዮን ብር በመሰብሰብ 25%
6.9
የተቀየረ ለመሰብሰብ ከተያዘው ዕቅድ አንፃር
ከዕቅድ በላይ የተሰበሰበ መሆኑ፣
ከተወሰነው 400.79 ሚሊዮን ብር
በግብር አወሳሰን ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ ውስጥ 291 ሚሊዮን ብር በመሰብሰብ
6.10
የተቀየረ 80% ለመሰብሰብ ከታቀደው አንፃር
91% ማሳካት መቻሉ፣
በታክስ ኦዲት ውሳኔ አግኝቶ በታክስ በዕቅድ የተያዙ ተግባራት በሪፖርት
ውሳኔ አጣሪ /በግብር ይግባኝ/ ማሻሻያ እንዲካተቱ ቢደረግ፣
በታክስ ኦዲት ውሳኔ አግኝቶ በታክስ ውሳኔ አጣሪ ያልተደረገበት ማህደር 92% ለማድረስ
6.11
/በግብር ይግባኝ/ ማሻሻያ ያልተደረገበት ማህደር ቢታቀድም በሪፖርተ ያልተካተተ
መሆኑ፣

ማሳወቅ ካለባቸው ውስጥ 60.98% ብቻ የተ.ዕ.ታ የማያስታውቁትን


6.12 የተ.ዕ.ታ ማስታወቅ ካለባቸው ውስጥ ያስታወቁ ያስታወቁ መሆኑ፣ በመከታተል እንዲያስታውቁ
የማድረግ ስራ ቢሰራ፣

30
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የቦሌ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
ካስታወቁት ውስጥ 43.89% ብቻ የህግ ተገዥነት ስራዎች አፈፃፀሙን
ከተ.ዕ.ታ ተመዝጋቢ ግብር ከፈዮች ውስጥ በክፍያ የሚሆኑት በክፍያ ያስታወቁ መሆኑ፣ ለማሻሻል ያላቸውን ተፅዕኖ በማየት
6.13
ያስታወቁ ለውጥ በሚያመጣ መልኩ እንዲሆን
ለማድረግ ጥረት ቢደረግ፣
7 ቀጣይነት ያለው የገቢ ዕድገት
አጠቃላይ አፈፃፀሙ 104.2% ላይ
7.1 ጠቅላላ የተሰበሰበ ገቢ
የሚገኝ መሆኑ፣
ቀጥታ ታክስ አጠቃላይ አፈፃፀሙ 101.16% ላይ
7.2
የሚገኝ መሆኑ፣
ቀጥታ ያልሆነ ታክስ አጠቃላይ አፈፃፀሙ 96.56% ላይ
7.3
የሚገኝ መሆኑ፣
ማዘጋጃ ቤታዊ አጠቃላይ አፈፃፀሙ 177.91% ላይ
7.4
የሚገኝ መሆኑ፣
በሩብ ዓመቱ ሊሰበሰብ ከሚገባው አንፃር
7.5 ከውዝፍ ዕዳ ክትትል የተሰበሰበ ገቢ
ከዕቅድ በላይ የተሰበሰበ መሆኑ፣
አሰስ መደረግ ከሚገባው 11,030
7.6 የታክስ ዉሳኔ (Assessment) ሽፋን በመቶኛ ማህደር ውስጥ 10,879 በማድረግ
አፈፃፀሙን 98.63 ማድረስ መቻሉ

31
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የየካ ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ምክረ ሀሳብ
1. ከሪፖርት አዘገጃጀትና ጥራት አንፃር
መጀመሪያ ከታቀደዉ በሪፖርቱ የተቀየረ እቅድ ከታቀደው በሪፖርት የተቀየረ እቅድ የበጀት ዓመቱን እቅድ መሰረት ያደረገ
1.1 ስለመኖሩ፣ መኖሩ ለምሳሌ በሥጋት ከተላለፉት መሆን ይገባዋል
የኢንተለጀንስ ጥናት፤
1.2 በሪፖርቱ ግቦችና ተግባራት በዕቅዱ በተቀመጠው ተግባራት በተገቢው ግብ ሥር በቀጠይ በእቅዱ በተቀመጠው መሰረት
ቅደም ተከተል መሰረት የተዘጋጀ ስለመሆኑ ያልተካተቱ መሆኑ ለምሰሌ፡- የሴት እያንዳንዱ ተግባር ተገቢ በሆነው ግብ
ግብር ከፋዮች ስልጠናና ድጋፍ የግብ ሥር ቅደም ተከተሉን ጠብቆ እንዲካተት
8 ተግበር መሆን ሲገባው ግብ 12 ስር ማድረግ ያስፈልጋ
፣ ከተ.ዕ.ታ ተመዝጋቢ ግብር ከፋዮች
ያስታወቁ እና በክፍያ ያስታወቁ ግብር
ከፋይ የግብ 15 ተግበር መሆን ሲገባው
ግብ 16 ስር ፣የታክስ ዉሳኔ
(Assessment) ሽፋን የግብ 17
ተግበር መሆን ሲገባው ግብ 5 ስር
፣ከውዝፍ ዕዳ የተሰበሰበ ገቢ የግብ 16
ተግበር መሆን ሲገባው ግብ 14 ስር
እንዲካተቱ የተደረገ መሆኑ፣
ሪፖርቱ የተሟላ ስለመሆኑ (ማውጫ፣ ሪፖርቱ በተሟላ መልኩ ማውጫ
1.3 መግቢያ፣ሀተታ፣ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችና ፣መግቢያ ፣ሃተታ ፣የቀጣይ ትኩረት
ማጠቃለያ) ስለመኖሩ አቅጣጫ እና ማጠቀለያ የያዘ መሆኑ
የሪፖርቱ ፎርማት ስታንዳርዱን የጠበቀ ስለመሆኑ የሪፖርት ፎርማቱ ስታንዳርዱን
1.4 /Font type, Font size, spacing, margin,ነጥብ በጠበቀ መልኩ የተዘጋጀ መሆኑ፤
አቀማመጥና አጠቃቀም/
እያንዳንዱ ግብ/ተግባር ዕቅድ፣ ክንውንና የተከናወኑ ተግባራት ለማነፃፀር
1.5 አፈፃፀም(ንጽጽር) ያለው ስለመሆኑ፣ በሚያመች መልኩ እቅድ ከክንውን ጋር
ተነፃፅሮ ማስቀመጥ መቻሉ፤
እያንዳንዱ ግብ / ተግባር በሪፖርቱ ስለመካተቱ እያንዳንዱ ግብ /ተግባር በሚለካ
1.6 እና የሚለካ ስለመሆኑ፣ መልኩ በሪፖርቱ የተካተተ መሆኑ፤
1.7 የስሌት ችግር ያለመኖሩ /የመደመር፣መቀነስ/ ሪፖርቱ የስሌት ችግር የሌለበት
መሆኑ፤

32
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የየካ ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ምክረ ሀሳብ
1.8 የክፍለ ከተማ ሴክተር መ/ቤቶችን አጠቃላይ ገቢ በየሰምንቱ የሚላከው የቅ/ጽ/ቤቱ ገቢ የክፍለ ከተማው ሴክተር መ/ቤቶች ገቢ በቀጣይ በየሳምንቱ የሚላከውን የክፍለ
ሪፖርት ከማድረግ አንፃር እየተላከ መሆኑ፣ በየወሩ እና በሩብ ዓመት ፋይናንሽያል ከተማ ሴክተር መ/ቤቶችን ገቢ በወቅቱ
ሪፖርት አካል ተደርጎ አለመላኩ፤ ሪፖርት ማድረግ ያስፈልጋል
2 ከጊዜ አንፃር
2.1 ሪፖርቱ በወቅቱ ስለመድረሱ)፣ ዋናው ሪፖርት በሀርድ ኮፒ እና ለቀጣይ ሁሉንም ሪፖርቶች በወቅቱ
በሶፍት ኮፒ፣ የቼክሊስት ሪፖርት በ4 ለመላክ ጥረት ማድረግ ቢቻል፣
ቀን እና የፋይናንሻል ሪፖርት 2 ቀን
ዘግይቶ የተላከ በመሆኑ፤
3 ተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ግንባታ
በቅ/ጽ/ቤቱ የሚገኙ ሴት ግብር ከፋዮች የሴት ግብር ከፋዮች ብዛት በመለየት
ያልተለዩ መሆኑና በ3 ወሩ ከተየዘዉ እቅድን መሰረት ያደረገ ችግር ፈቺ
3.1 የሴት ግብር ከፋዮች ስልጠና
እቅድ 55 በመቶ ብቻ ስልጠና የወሰዱ ስልጠና መስጠት ያስፈልጋል
መሆኑ፣
ወደ መረጃ ቋት ከገባው የ3ኛ ወገን ወደ መረጃ ቋት የገባውን የ3ኛ ወገን
መረጃ ውስጥ ምን ያህሉ ለግብር መረጃ 100% ጥቅም ላይ ለማዋል
በታክስ ውሳኔ ሂደት ለተወሰኑ ውሳኔዎች ጥቅም ውሳኔ ጥቅም ላይ እንደዋለ በሪፖርቱ በዕቅድ የተያዘ በመሆኑ አፈፃፀሙን
3.2
ላይ የዋለ የሦስተኛ ወገን መረጃ ያልተገለጸ መሆኑ የሚገኝበት ደረጃ በመከታተል
የሪፖርቱ አካል እንዲሆን መደረግ
አለበት።
በወሳኝ ስትራቴጂያዊ የሙያ መስኮች ለቀጣይ በዕቅድ የተያዙ ተግባራት
በወሳኝ ስትራቴጂያዊ የሙያ መስኮች የተሠጠ
3.3 የተሠጠ ሥልጠና በሪፖርቱ የደረሱበት ደረጃ የሪፖርት አካል
ሥልጠና በቁጥር፤
ያልተከታተ መሆኑ፣ እንዲሆኑ ማድረግ ቢቻል
ማስተካከያ እንዲደረግባቸው ከቀረቡ
የውስጥና የዋና ኦዲት ግኝቶች ውስጥ
ማስተካከያ እንዲደረግባቸው ከቀረቡ የውስጥና 100% ማሻሻያ የተደረገባቸው መሆኑ፣
3.4 የዋና ኦዲት ግኝቶች ውስጥ ማሻሻያ
የተደረገባቸው በመቶኛ፤

4 የላቀ አገልግሎት

33
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የየካ ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ምክረ ሀሳብ
የታክስ ውሳኔ ቅሬታ 95.58% የተፈታ የሚቀርቡ ቅሬታዎች በሙሉ መርምሮ
መሆኑ፣ ውሳኔ እንዲያገኙ ለማድረግ ከተያዘው
4.1 የታክስ ውሳኔ ቅሬታ አፈታት እቅድ አንፃር የሚቀር ሥራ በመኖሩ
ለቀጣይ የተጠናከረ ሥራ መሥራት
ያስፈልጋል
አፈፃፀሙን ለማሻሻል ጥረት በማድረግ
የግብርና ታክስ ተመላሽ አፈፃፀም 82%
4.2 የግብር ታክስ ተመላሽ አፈፃፀም በመቶኛ የመልካም አስተዳደር ችግሮች መቀነስ
ላይ የሚገኝ መሆኑ፣
ቢቻል፣
የክሊራንስ አፈፃፀም 61% ጥሩ ደረጃ
4.3 የክሊራንስ አፈፃፀም
ላይ የሚገኝ መሆኑ
5 ውጤታማ ተቋማዊ ቅንጅት
የጋራ የስምምነት ሰነዱ መፈራረም
5.1 የተፈረመ/የታደሰ የጋራ ስምምነት
የተቻለ መሆኑ፣
አፈጻጸሙን በእቅዱ መሰረት
5.2 የጋራ አፈጻጸሙን መገምገም
እየተገመገመ መሆኑ፣
የጋራ ስምምነት ውጤታማነት
5.3 የጋራ ስምምነት ውጤታማነት
በታቀደዉ መሰራት የተከናወነ መሆኑ
6 የተሻሻለ የህግ ተገዥነት
የአጠቃላይና የውስን ታክስ ኦዲት
6.1 የአጠቃላይና የውስን ታክስ ኦዲት ሽፋን
አፈጻጸም 94.84% መድረሱ፣
በስጋት ከተመረጡት ውስጥ 94.12%
6.2 በስጋት ከተመረጡት ውስጥ የታክስ ኦዲት ሽፋን የሚሆኑት ኦዲት የተደረጉ መሆኑ፣

ከ100% በላይ ቁጥጥር በማድረግ


በቢሮ አገልግሎት ወቅት በደረሰኝ እና
በማሽን አጠቃቀም ግድፈት
የደረሠኝ እና ሽያጭ መመዝገቢያ መሣሪያ
6.3 የተገኘባቸው 428 ግብር ከፋዮች ላይ
ቁጥጥር አፈጻጸም
15.72 ሚሊዮን ብር አስተዳደራዊ
ቅጣት መወሰኑ፣

34
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የየካ ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ምክረ ሀሳብ
በሥጋት ከተላለፉት የኢንተለጀንስ በየወቅቱ የሚከናወኑ ተግባራት የበጀት
ጥናት አፈፃፀም 75 በመቶ ለማድረስ ዓመቱን እቅድ መሰረት ተደርገው
በእቅድ የተያዘ ቢሆንም በሥጋት ቢሠሩ፤
6.4 በስጋት ከተላለፈው የተጠና ከተላለፉት 145 ግብር ከፋዮች ውስጥ
27 ግብር ከፋዮች ብቻ ጥናት የተሰራ
ሲሆን ከተያዘው እቅድ አንፃር አነስተኛ
መሆኑ፣
ከተጠናው የተከናወነው የኢንተለጀንስ ኦፕሬሽን ከተጠናው የተከናወነው የኢንተለጀንስ በቀጣይ የተሻለ አፈፃፀም ለማስመዝገብ
6.5
አፈፃፀም ኦፕሬሽን አፈፃፀም 74 በመቶ መሆኑ፣ ጥረት ማድረግ ቢቻል፣
የኦፕሬሽን ውጤታማነት በእቅዱ
6.6 የኦፕሬሽን ውጤታማነት በመቶኛ መሰረት ማሳካት የተቻለ መሆኑ፣
ህገ-ወጦችን ከመለየት በተጨማሪ
ሃሰተኛ መሆናቸውን ከተጣሩት ውስጥ
ተጣርቶ ሐሰተኛ ከሆነው ደረሰኝ ውስጥ ሕጋዊ አስተማሪያ እርምጃ እንዲወሰድባቸው
6.7 ህጋዊ እርምጃ የተወሰደባቸው ግብር
እርምጃ የተወሰደባቸው የማድረጉ ሥራ ትኩረት ሊሰጥበት
ከፋዮች በሪፖርቱ ያልተካተተ መሆኑ
ይገባል፤
በታክስ ኦዲት ከተወሰነው 53.9% ወደ
የሚወሰኑ ውሳኔዎች ወደ ገቢ
ገቢ የተቀየረ ሲሆን 70 በመቶ
6.8 በታክስ ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ የተቀየረ እንዲቀየሩ ተጨማሪ ጥረት ማድረግ
ከተያዘው እቅድ አንፃር አነስተኛ
ያስፈልጋል፣
መሆኑ
በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው ልዩ ትኩረት በመስጠት አፈፃፀሙን
በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ 6.67% ወደ ገቢ የተቀየረ ሲሆን 25% ለማሸሻል የሚያስችሉ ስራዎች ላይ
6.9
የተቀየረ ለመሰብሰብ በእቅድ ከተየዘዉ አንጸር በትኩረት መስራት አስፈላጊ ይሆናል፣
አነስተኛ መሆን፣
በግብር አወሳሰን ከተወሰነው ውስጥ
በግብር አወሳሰን ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ ወደ ገቢ የተቀየረ 88.8% ወይም 83%
6.10
የተቀየረ ለማድረስ በእቅድ ከተየዘዉ አንጸር
ከ100% በለይ የተሰበሰበ መሆኑ፣
በታክስ ኦዲት ውሳኔ አግኝቶ በታክስ ውሳኔ አጣሪ የውሳኔ ጥራት በማሻሻል አፈፃፀሙን
6.11 አፈፃፀሙን 57% /ዝቅተኛ መሆኑ
/በግብር ይግባኝ/ ማሻሻያ ያልተደረገበት ማህደር ማሳደግ ቢቻል፣

35
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የየካ ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ምክረ ሀሳብ
97.33% ወይም 93% ለማድረስ
6.12 የተ.ዕ.ታ ማስታወቅ ካለባቸው ውስጥ ያስታወቁ ከተያዘው እቅድ አንፃር ከ100% በለይ
አፈፃፀም መሆኑ፣
ከተ.ዕ.ታ ተመዝጋቢ ግብር ከፈዮች ውስጥ በክፍያ በክፍያ ያስታወቁ አፈፃፀም በእቅድ
6.13
ያስታወቁ መሰረት መፈፀም የተቻለ መሆኑ፣
7 ቀጣይነት ያለው የገቢ ዕድገት
100.15% የተሰበሰበ መሆኑ፣
7.1 ጠቅላላ የተሰበሰበ ገቢ

ቀጥታ ታክስ 102.3% አፈፃፀም ማሳካት የተቻለ


7.2
መሆኑ፣
ቀጥታ ያልሆነ ታክስ 91.14% የተሰበሰበ መሆኑ፣ የኤክሳይዝ ታክስ 86% እና የተርን በተለይም የተርን ኦቨር ታክስ አፈፃፀም
7.3
ኦቨር ታክስ 68% ላይ የሚገኝ መሆኑ፣ ለማሳደግ ትኩረት ማድረግ ቢቻል፣
7.4 ማዘጋጃ ቤታዊ 121.59% የተሰበሰበ መሆኑ፣
በሩብ ዓመቱ ከውዝፍ እዳ ብር 93
የክትትል ሥራውን በማጠናከር
ሚሊዮን ለመሰብሰብ ታቅዶ 70.39
7.5 ከውዝፍ ዕዳ ክትትል የተሰበሰበ ገቢ አፈፃፀሙን ለማሳደግ ጥረት ማድረግ
ሚሊዮን ብር በመሰብሰብ 75.7%
ቢቻል
ማሳካት የተቻለ መሆኑ፣
7.6 የታክስ ዕዳ ከተሠበሰበው ገቢ ያለው ድርሻ 2.6% ድርሻ ያለው መሆኑ፣
የአሰስመንት ሽፋን አፈፃፀም 64.60%/ በወቅቱ አሰስ በማድረግ መሰብሰብ
7.7 የታክስ ዉሳኔ (Assessment) ሽፋን በመቶኛ መሆኑ፣ የሚገባውን ገቢ እንዲሰበሰብ ማድረግ
ቢቻል፣

36
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የንፋስ ስልክ ላፍቶ ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
1. ከሪፖርት አዘገጃጀትና ጥራት አንፃር
መጀመሪያ ከታቀደዉ በሪፖርቱ የተቀየረ እቅድ ሪፖርቱ የተሰራዉ በእቅዱ መሰረት ግቦች እንዲሁም በግቦች ስር ያሉ
1.1 ስለመኖሩ፣ አለመሆኑ፣ ዝርዝር ተግባራት በእቅዱ ላይ
በተቀመጠው መሰረት በሪፖርቱም
ላይ መቀመጥ ይኖርባቸዋል።
1.2 በሪፖርቱ ግቦችና ተግባራት በዕቅዱ በተቀመጠው በተቀመጠው ቅደም ተከተል መሰረት
ቅደም ተከተል መሰረት የተዘጋጀ ስለመሆኑ የተዘጋጀ አለመሆኑ ለምሰሌ፡- የገቢ
ውጤታማነት አመላካች አፈፃፀምን በቀጣይ በእቅዱ መሰራት ቅደም
ማሳደግ የሚለዉ ግብ የሃብት ተከተሉን አስጠብቆ መሥራት
አስተዳደር ውጤታማነትና የሰው ኃይል ቢቻል፣
የመፈፀም ብቃትን ማሳደግ በሚለዉ ስር
የተቀመጠ መሆኑ፣

ሪፖርቱ የተሟላ ስለመሆኑ (ማውጫ፣ ሪፖርቱ በተሟላ መልኩ ማውጫ


1.3 መግቢያ፣ሀተታ፣ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችና ፣መግቢያ ፣ሃተታ ፣የቀጣይ ትኩረት
ማጠቃለያ) ስለመኖሩ አቅጣጫ እና ማጠቀለያ የያዘ መሆኑ
የሪፖርቱ ፎርማት ስታንዳርዱን የጠበቀ ስለመሆኑ ሪፖርት ስታንዳርዱን የጠበቀ መሆኑ፤
1.4 /Font type, Font size, spacing, margin,ነጥብ
አቀማመጥና አጠቃቀም/
እያንዳንዱ ግብ/ተግባር ዕቅድ፣ ክንውንና በንጽጽር ያልተቀመጡ መኖራቸው የተሰሩ ሥራዎች በሙሉ በእቅድ
1.5 አፈፃፀም(ንጽጽር) ያለው ስለመሆኑ፣ ለምሳሌ፡- /የልዩ ልዩ ስልጠና በማስደገፍ እና በማነጻጸር
አፈጻጸም፤የንብረት አስተዳደር አፈፃፀማቸውን ለመለካት
የተከናወኑ ተግብርት ፣የአቻ ሰራተኞች በሚያስችል መልኩ መስቀመጥ
ፎረም እና የልምድ ልውውጥ/ ቢቻል፣
እያንዳንዱ ግብ / ተግባር በሪፖርቱ ስለመካተቱ በሪፖርቱ መካተት ያለባቸው
1.6 እና የሚለካ ስለመሆኑ፣ ግቦች/ተግባራት በተወሰነ መልኩ እያንዳንዱ ግብ / ተግባር በዕቅድ
ያልተካተቱ መኖራቸው ለምሳሌ፡- የተቀመጠ ተግባር አፈፃፀም
ቅንጅታዊ አሰራርን በማሻሻል ሊኖረው ስለሚገባ የሪፖርት አካል
የማስፈፀም አቅምን ማሳደግ የሚለዉ ሊሆን ይገባል።
በሪፖርቱ ያልተካተተ መሆኑ፣

37
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የንፋስ ስልክ ላፍቶ ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
1.7 የስሌት ችግር ያለመኖሩ /የመደመር፣መቀነስ/ የታክስ ውሳኔ ቅሬታ ላይ የስሌት ችግር በቀጣይ ተመሳሳይ ችግር
መኖሩ እንዳይፈጠር በጥንቃቄ በመስራት
ማረጋገጥ ቢቻል፣
1.8 የክፍለ ከተማ ሴክተር መ/ቤቶችን አጠቃላይ ገቢ የክፍለ ከተማ ሴክተር መ/ቤቶች ገቢ በቀጣይ በእቅዱ መሰረት የክፍለ
ሪፖርት ከማድረግ አንፃር ያልተካተተ መሆኑ፣ ከተማ ሴክተር መ/ቤቶችን ገቢ
የሪፖርቱ አከል ማድረግ ቢቻል፣
2 ከጊዜ አንፃር
2.1 ሪፖርቱ በወቅቱ ስለመድረሱ የፋይናንሻል ሪፖርት በወቅቱ የተላከ ዋናው ሪፖርት በሀርድ እና፣ በሶፍት ለቀጣይ ሁሉንም ሪፖርቶች
መሆኑ፣ ኮፒ እንዲሁም የቼክሊስት ሪፖርት 2 በተቀመጠው ስታንዳርድ መሰረት
ቀን ዘግይቶ የተላከ በመሆኑ፤ ለመላክ ጥረት ማድረግ ቢቻል፣

3 ተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ግንባታ


የሴት ግብር ከፋዮች ስልጠና በሪፖርቱ ለቀጣይ በዕቅድ የተያዙ ተግባራት
3.1 የሴት ግብር ከፋዮች ስልጠና ያልተገለጸ መሆኑ፣ የሚገኙበት ደረጃ የሪፖርት አካል
ማድረግ ቢቻል።
ከሚሰበሰቡ የግዢና የሽያጭ መረጃ
በታክስ ውሳኔ ሂደት ለተወሰኑ ውሳኔዎች ጥቅም 445.46 ሚሊዮን ብር ለኦዲት ውሳኔ
3.2
ላይ የዋለ የሦስተኛ ወገን መረጃ ጥቅም ላይ እየዋለ መሆኑ፣

በወሳኝ ስትራቴጂያዊ የሙያ መስኮች በራስ አቅምም ሆነ በውጭ አካል


በራስ አቅም የተሰጡ ስልጠናዎች የሰራተኛውን አቅም የሚያጎለብቱ
በወሳኝ ስትራቴጂያዊ የሙያ መስኮች የተሠጠ ቢኖሩም በቂ አለመሆናቸው፣ በውጭ በወሳኝ ስትራቴጂያዊ የሙያ
3.3
ሥልጠና በቁጥር፤ አቅም የሰራተኛውን አቅም የሚያጎለብቱ መስኮች የሚሰጡ ስልጠናዎችን
ስልጠናዎች ያልተሰጡ መሆኑ፣ በዕቅዱ አግባብ አጠናክሮ ማስቀጠል
ቢቻል፣
ማስተካከያ እንዲደረግባቸው ከቀረቡ የውስጥና
የዋና ኦዲት ግኝቶች ውስጥ ማሻሻያ 20 ማስተካኪያ ከሚያስፈልጋቸው
የተደረገባቸው በመቶኛ፤ ውስጥ 2 ማስተካኪያ በማድረግ 100% መረጃዎችን በጠራ መልኩ
3.4
ማከናወን ተችሏል የሚለው መስተካከል እንዲቀርቡ ቢደረግ፣
ያለበት መሆኑ፣

38
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የንፋስ ስልክ ላፍቶ ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
4 የላቀ አገልግሎት
የታክስ ውሳኔ ቅሬታ አፈፃፀም 96.3%
4.1 የታክስ ውሳኔ ቅሬታ አፈታት
በጥሩ ደረጃ ላይ የሚገኝ መሆኑ፣
100% የግብር/ታክስ ተመላሽ
4.2 የግብር ታክስ ተመላሽ አፈፃፀም በመቶኛ
የተፈፀመ መሆኑ፣
በሩብ ዓመቱ የክሊራንስ አፈፃፀም 79%
4.3 የክሊራንስ አፈፃፀም
ላይ የሚገኘ መሆኑ፣
5 ውጤታማ ተቋማዊ ቅንጅት
ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር
5.1 የተፈረመ/የታደሰ የጋራ ስምምነት
በውጤታማ ተቋማዊ ቅንጅት ጋር እየተሰሩ ያሉ ስራዎች በሰነድ
ተያይዞ የተሰሩ ስራዎች በሪፖርቱ በመፈራረም አፈፃፀሙን
5.2 የጋራ አፈጻጸሙን መገምገም
ያልተገለጸ መሆኑ እየተገመገመ የሪፖርት አካል
5.3 የጋራ ስምምነት ውጤታማነት ቢደረግ፣
6 የተሻሻለ የህግ ተገዥነት
ሂሳብ መዝገብ ከያዙት አንፃር
የአጠቃላይ እና የውስን ታክስ ኦዲት በዕቅድ የተያዙ ተግባራት በሙሉ
6.1 የአጠቃላይና የውስን ታክስ ኦዲት ሽፋን
ሽፋን አፈፃፃም በሪፖርቱ ያልተገለጸ በሪፖርት እንዲካተቱ ቢደረግ፣
መሆኑ፣
በስጋት ከተመረጡት የታክስ ኦዲት 100% ለማድረስ ከተያዘው አንፃር
ሽፋን 71.6% መሆኑ አነስተኛ በመሆኑ የኦዲት ሥራውን
6.2 በስጋት ከተመረጡት ውስጥ የታክስ ኦዲት ሽፋን
ሥጋትን መሰረት ያደረገ መሆን
ይኖርበታል
የደረሠኝ እና ሽያጭ መመዝገቢያ መሣሪያ የቁጥጥር ሥራውን ከ100% በላይ
6.3
ቁጥጥር አፈጻጸም መሆኑ፣
79 ተቅዶ 79 100% ማጥነት የተቻለ በሥጋት ተመርጠው ወደ ኢንተለጀንስ ሪፖርት አቀራረቡን እቅድን
6.4 በስጋት ከተላለፈው የተጠና መሆኑ፣ የመጣ ፋይል በሪፖርት ባለመካተቱ መሰረት ያደረገ ቢሆን
አፈፃፀሙን ማነፃፀር ያልተቻለ መሆኑ
ከተጠናው 62% የኦፐሬሽን ሥራ
ከተጠናው የተከናወነው የኢንተለጀንስ ኦፕሬሽን
6.5 የተሰራ ሲሆን ከተያዘው እቅድ አንፃር
አፈፃፀም
ከ100% በለይ የተሰራ መሆኑ፣

39
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የንፋስ ስልክ ላፍቶ ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
6.6 የኦፕሬሽን ውጤታማነት በመቶኛ 100% ውጤታማ መሆኑ፣

የሀሰተኛ የሆኑ ደረሰኞችን ለሌላው


ተጣርቶ ሐሰተኛ ከሆነው ደረሰኝ ውስጥ ሕጋዊ ሐሰተኛ ከሆነው ደረሰኝ ህጋዊ እርምጃ ማስተማሪያ እንዲሆኑ እርምጃ
6.7
እርምጃ የተወሰደባቸው የተወሰደባቸው አለመኖሩ የመውሰዱ ሥራ ትኩረት ሊሰጥበት
ይገባል፤
በታክስ ኦዲት ከተወሰነው 54.74% እና አፈፃፀሙን ለማሸሻል የሚያስችሉ
6.8 በታክስ ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ የተቀየረ በእቅድ ከተየዘዉ አንጸር 78.2 የተሰበሰበ ስራዎች ላይ ትኩረት በማድረግ
መሆኑ፣ መስራት ቢቻል፣
በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው አፈፃፀሙን ለማሸሻል የሚያስችሉ
በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ ከ13.24% እና በእቅድ ከተያዘዉ 25% ስራዎች ላይ ትኩረት በማድረግ
6.9
የተቀየረ አንጸር 53% ብቻ ወደ ገቢ የተቀየረ መስራት ቢቻል፣
መሆኑ፣
በግብር አወሳሰን ከተወሰነው ውስጥ ወደ
በግብር አወሳሰን ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ ገቢ የተቀየረ 97% ወይም 95% በእቅድ
6.10
የተቀየረ ከተያዘዉ አንጸር ከ100% በላይ
የተሰበሰበ መሆኑ፣
በታክስ ኦዲት ውሳኔ አግኝቶ በታክስ ውሳኔ አጣሪ መረጃው የሪፖርት አካል ያልተደረገ በዕቅድ የተያዙ ተግባራት የሪፖርቱ
6.11
/በግብር ይግባኝ/ ማሻሻያ ያልተደረገበት ማህደር መሆኑ አካል እንዲሆኑ ቢደረግ፣
98.90% በእቅድ ከተየዘዉ 96%
6.12 የተ.ዕ.ታ ማስታወቅ ካለባቸው ውስጥ ያስታወቁ አንጸር ከ100% በላይ ያስታወቁ
መሆኑ፣
በክፍያ ያስታወቁ አፈፃፀም 60.95%
ከተ.ዕ.ታ ተመዝጋቢ ግብር ከፈዮች ውስጥ በክፍያ
6.13 በእቅድ ከተያዘዉ 68%አንጸር 90%
ያስታወቁ
በክፍያ ያስታወቁ መሆኑ፣
7 ቀጣይነት ያለው የገቢ ዕድገት

7.1 ጠቅላላ የተሰበሰበ ገቢ 106.21% የተሰበሰበ መሆኑ፣


ቀጥታ ታክስ 101% የተሰበሰበ መሆኑ፣ የምንዳና ደመወዝ ገቢ 88% ላይ የምንዳና ደመወዝ ገቢ አፈፃፀሙ
7.2
የሚገኝ መሆኑ፣ እንዲሻሻል ማድረግ ቢቻል።

40
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የንፋስ ስልክ ላፍቶ ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
ቀጥታ ያልሆነ ታክስ 95.34% የተሰበሰበ መሆኑ፣ የተርን ኦቨር ታክስ 76% ላይ የሚገኝ ዝቅተኛ አፈፃፀም ያላቸውን የገቢ
7.3 መሆኑ፣ አርዕስቶች አፈፃፀሙ እንዲሻሻል
ማድረግ ቢቻል።
7.4 ማዘጋጃ ቤታዊ 180% የተሰበሰበ መሆኑ፣
በሩብ ዓመቱ ከውዝፍ እዳ ብር 141.43
ሚልዮን ለመሰብሰብ ታቅዶ 120.45 ከዚህ በላይ አፈፃፀሙን ለማሻሻል
7.5 ከውዝፍ ዕዳ ክትትል የተሰበሰበ ገቢ
ሚሊዮን ብር 85.2% ውዝፍ ዕዳ ጥረት ቢደረግ፣
የተሰበሰበ መሆኑ፣
አሰስ መደረግ የሚገባው 90.2% አሰስ አፈፃፀሙን ማሳደግ ቢቻል
7.6 የታክስ ዉሳኔ (Assessment) ሽፋን በመቶኛ የተደረገ መሆኑ፣

41
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የጉለሌ /ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
1. ከሪፖርት አዘገጃጀትና ጥራት አንፃር
መጀመሪያ ከታቀደዉ በሪፖርቱ የተቀየረ እቅድ በአብዛኛዉ ሪፖርቱ የተሰራዉ
1.1 ስለመኖሩ፣ በእቅዱ መሰረት መሆኑ፣
1.2 በሪፖርቱ ግቦችና ተግባራት በዕቅዱ በተቀመጠው የተዘለለ ግብና ተግባር መኖሩ፣ እቅድን መሰረት በማድረግ ግብና
ቅደም ተከተል መሰረት የተዘጋጀ ስለመሆኑ ለምሳሌ ፡- የግብ አንድ ዓላማ 7፣8፣9 ተግባር ቅደም ተከተሉን በጠበቀ
የተዘለለ መሆኑ፣ መልኩ ለማቅረብ ጥረት ቢደረግ፣

ሪፖርቱ የተሟላ ስለመሆኑ (ማውጫ፣ ሪፖርቱ በተሟላ መልኩ ማውጫው የገጽ ቁጥር የማያመላክት የሚፈለገው ቦታ በቀላሉ ለመለየት
1.3 መግቢያ፣ሀተታ፣ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችና ፣መግቢያ ፣ሃተታ ፣የቀጣይ መሆኑ፣ እንዲቻል ማውጫው ላይ ርዕሱን
ማጠቃለያ) ስለመኖሩ ትኩረት አቅጣጫ እና ማጠቀለያ የሚገኝበት የገጽ ቁጥር ማስቀመጥ
የያዘ መሆኑ ተገቢ ይሆናል፣
የሪፖርቱ ፎርማት ስታንዳርዱን የጠበቀ ስለመሆኑ አንደንድ ቦታ ላይ /Font type, Font ሪፖርቱ ስታንዳርዱን የጠበቀ
1.4 /Font type, Font size, spacing, margin,ነጥብ size, spacing, ችግር ያለበት እንዲሆን /Font type, Font size,
አቀማመጥና አጠቃቀም/ መሆኑ፤ spacing, margin,ነጥብ
አቀማመጥና አጠቃቀም/ ወጥነት እና
ተመሳሳይነት ያለው እንዲሆን
ትኩረት ሊሰጥበት ይገባል፣
እያንዳንዱ ግብ/ተግባር ዕቅድ፣ ክንውንና የተከናወኑ ተግባራት ለማነፃፀር
1.5 አፈፃፀም(ንጽጽር) ያለው ስለመሆኑ፣ በሚያመች መልኩ እቅድ ከክንውን
ጋር አነፃፅሮ ማስቀመጥ መቻሉ፤
እያንዳንዱ ግብ / ተግባር በሪፖርቱ ስለመካተቱ ግብ /ተግባር በሪፖርቱ የተካተተና
1.6 እና የሚለካ ስለመሆኑ፣ የሚለካ መሆኑ፤
1.7 የስሌት ችግር ያለመኖሩ /የመደመር፣መቀነስ/ ሪፖርቱ የስሌት ችግር የሌለበት
መሆኑ፤
1.8 የክፍለ ከተማ ሴክተር መ/ቤቶችን አጠቃላይ ገቢ የክፍለ ከተማ ሴክተር መ/ቤቶች ገቢ በቀጣይ በእቅዱ መሰረት የክፍለ
ሪፖርት ከማድረግ አንፃር ያልተከተተ መሆኑ፣ ከተማ ሴክተር መ/ቤቶችን ገቢ
የሪፖርቱ አካል ማድረግ ቢቻል፣

2 ከጊዜ አንፃር

42
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የጉለሌ /ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
2.1 ሪፖርቱ በወቅቱ ስለመድረሱ)፣ የፋይናንሻል ሪፖርት በወቅቱ ዋናው ሪፖርት በሀርድ ኮፒ በ3 ቀን ለቀጣይ ሁሉንም ሪፖርቶች በወቅቱ
የተላከ መሆኑ፣ እና በሶፍት ኮፒ በ7 ቀን ዘግይቶ የተላከ ለመላክ ጥረት ማድረግ ቢቻል፣
መሆኑ፤
3 ተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ግንባታ
ለሴት ግብር ከፋዮች የተሰጠ ስልጠና ለቀጣይ የሴት ግብር ከፋዮችን ቁጥር
አፈፃፀም አነስተኛ ከመሆኑም በላይ በመለየት ክፍተታቸውን መሰረት
3.1 የሴት ግብር ከፋዮች ስልጠና የአጠቃላይ ሴት ግብር ከፋዮች ብዛት ያደረገ ስልጠና ሊሰጥ ይገባል፣
ያልተለየ መሆኑ፣
ወደ መረጃ ቋት የገባውን የ3ኛ ወገን
ወደ መረጃ ቋት የገባውን መረጃ ለግብር መረጃ 100% ጥቅም ላይ ለማዋል
በታክስ ውሳኔ ሂደት ለተወሰኑ ውሳኔዎች ጥቅም
3.2 ውሰኔ ጥቅም ላይ ስለመዋሉ በሪፖርት በዕቅድ የተያዘ በመሆኑ አፈፃፀሙን
ላይ የዋለ የሦስተኛ ወገን መረጃ
ያልተገለፀ መሆኑ፣ የሚገኝበት ደረጃ የሪፖርቱ አካል
እንዲሆን ቢደረግ።
በወሳኝ ስትራቴጂያዊ የሙያ መስኮች የተሠጠ በዚህ ዙሪያ የተሠጠ ሥልጠና
3.3
ሥልጠና በቁጥር፤ አፈጻጸሙ 100% የተሳካ መሆኑ፣
ኦዲት ከተደረጉ ማስተካከያ
ማስተካከያ እንዲደረግባቸው ከቀረቡ የውስጥና
ከሚያስፈልጋቸው ግኝቶች ውስጥ አፈፃፀሙን ለማሳደግ የክትትል
3.4 የዋና ኦዲት ግኝቶች ውስጥ ማሻሻያ የተደረገባቸው
ማስተካከያ የተደረገባቸው 81.76 ሥራውን ማጠናከር ቢቻል፣
በመቶኛ፤
በመቶ መሆኑ፣
4 የላቀ አገልግሎት
የታክስ ውሳኔ ቅሬታ አፈፃፀም አፈፃፀሙን በጣም ዝቅተኛ በመሆኑ
4.1 የታክስ ውሳኔ ቅሬታ አፈታት 26.61% ብቻ መሆኑ፣ በእቅዱ መሰረት አፈፃፀሙን
ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣
የግብር ታክስ ተመላሽ 100%
የተሰራ መሆኑ፣
4.2 የግብር ታክስ ተመላሽ አፈፃፀም በመቶኛ

የእድሳት ክሊራንስ አፈፃፀም


80.26% ወይም በእቅድ ከተያዘዉ
4.3 የክሊራንስ አፈፃፀም
ደግሞ ከ100% በለይ የተሰራ
መሆኑ፣

43
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የጉለሌ /ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
5 ውጤታማ ተቋማዊ ቅንጅት
የጋራ ስምምነቱን የተፈራረሙ
5.1 የተፈረመ/የታደሰ የጋራ ስምምነት
መሆኑ፣
የጋራ አፈጻጸሙን የተገመገመ
5.2 የጋራ አፈጻጸሙን መገምገም
መሆኑ፣
የጋራ ስምምነቱ ውጤታማ
5.3 የጋራ ስምምነት ውጤታማነት
መሆኑ፣
6 የተሻሻለ የህግ ተገዥነት
የኦዲት ሽፋን የሂሳብ መዝገብ መረጃውን ለይቶ በማቅረብ
ከሚይዙት አንፃር በጣም አነስተኛ አፈፃፀሙን ማሻሻል ቢቻል፣
ከመሆኑም በላይ የአጠቃላይና የውስን
6.1 የአጠቃላይና የውስን ታክስ ኦዲት ሽፋን
ኦዲት አፈፃፀም ከቅድመ ኦዲት ሥራ
ጋር ተደምሮ የቀረበ መሆኑ፣

በስጋት ከተመረጡት 42% ብቻ የታክስ በቀጣይ በእቅዱ መሰረት አፈፃፀሙን


6.2 በስጋት ከተመረጡት ውስጥ የታክስ ኦዲት ሽፋን
ኦዲት ሽፋን የተሰራላቸዉ መሆኑ፣ ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣
የደረሠኝ እና ሽያጭ መመዝገቢያ መሣሪያ የቁጥጥር ሥራውን ከእቅድ በላይ
6.3
ቁጥጥር አፈጻጸም መፈፀም የተቻለ መሆኑ
ከሥጋት ወደ ኢንተለጀንስ ሪፖርት አቀራረብ እቅድን መሰረት
የተመራውን የፋይል ብዛት በሪፖርት በማድረግ በተሟላ መልኩ ማቅረብ
6.4 በስጋት ከተላለፈው የተጠና
ያልተካተተ በመሆኑ አፈፃፀሙን ቢቻል፣
ማወቅ ያልተቻለ መሆኑ፣
ከተጠናው የተከናወነ የኦፐሬሽን ሥራ አፈጻፀሙን ለማሳደግ ጥረት
ከተጠናው የተከናወነው የኢንተለጀንስ ኦፕሬሽን 25.8% አነስተኛ አፈፃፀም ላይ የሚገኝ ማድረግ ቢቻል
6.5
አፈፃፀም መሆኑ፣

የተከናወነው የኦፐሬሽን ሥራ
6.6 የኦፕሬሽን ውጤታማነት በመቶኛ በሙሉ ውጤታማ ማድረግ
የተቻለ መሆኑ፣

44
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የጉለሌ /ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
ተጣርቶ ሐሰተኛ ከሆነው 162
ከሐሰተኛ ደረሰኝ ውስጥ ህጋዊ እርምጃ ለሌላው ማስተማሪያ ለማድረግ
ተጣርቶ ሐሰተኛ ከሆነው ደረሰኝ ውስጥ ሕጋዊ ደረሰኝ ለኢንቨስትጌሽን ኦዲት
6.7 የተወሰደባቸው የሪፖርት አካል ህጋዊ እርምጃ የመውሰዱ ሥራ
እርምጃ የተወሰደባቸው ምርመራ እና ለፖሊስ ኦዲት
ያልተደረገ መሆኑ ትኩረት ሊሰጥበት ይገባል፣
ምርመራ የተላለፈ መሆኑ፣
በታክስ ኦዲት ከተወሰነው 59.36%
አፈፃፀሙን ለማሻሻል የሚያስችሉ
ወደ ገቢ የተቀየረ ሲሆን 70%
6.8 በታክስ ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ የተቀየረ ስራዎች ላይ ትኩረት በማድረግ
ለማድረስ ከተያዘው እቅድ አንፃር
መስራት ቢቻል፣
84.81% የተሰበሰበ መሆኑ፣
በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው
ከ37.87% የተሰበሰበ ሲሆን 25%
በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ
6.9 ለመሰብሰብ በእቅድ ከተየዘዉ
የተቀየረ
አንፃር ከ100% በላይ ማሳካት
የተቻለ መሆኑ፣
በግብር አወሳሰን ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ በግብር አወሳሰን ከተወሰነው
6.10
የተቀየረ 100% መሰብሰብ የተቻለ መሆኑ
በታክስ ኦዲት ውሳኔ አግኝቶ በታክስ ውሳኔ አጣሪ መረጃውን የሪፖርት አካል ያልተደረገ የሚገኝበትን ደረጃ በሪፖርት
6.11
/በግብር ይግባኝ/ ማሻሻያ ያልተደረገበት ማህደር መሆኑ ፣ እየተገለፀ ቢሄድ፣
ከአጠቃላይ ከሚጠበቁት ግብር ከፋዮች አፈፃፀሙን ለማሳደግ ጥረት
6.12 የተ.ዕ.ታ ማስታወቅ ካለባቸው ውስጥ ያስታወቁ 65.88% ያሳወቁ ሲሆን ከተያዘው ቢደረግ፣
እቅድ አንፃር አነስተኛ መሆኑ፣
አጠቃላይ ካሳወቁት 50.45% በክፍያ አፈፃፀሙን ለማሳደግ ጥረት
ያሳወቁ በመሆኑ ከተያዘው እቅድ ቢደረግ፣
አንፃር ዝቅተኛ መሆኑ፣
ከተ.ዕ.ታ ተመዝጋቢ ግብር ከፈዮች ውስጥ በክፍያ
6.13
ያስታወቁ

7 ቀጣይነት ያለው የገቢ ዕድገት

7.1 ጠቅላላ የተሰበሰበ ገቢ 103.91% የተሰበሰበ መሆኑ፣

45
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የጉለሌ /ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
ቀጥታ ታክስ 132.38% የተሰበሰበ መሆኑ፣ ምንዳና ደመወዝ 85% ላይ የሚገኝ ዝቅተኛ አፈፃፀም ያላቸውን የገቢ
7.2 መሆኑ፣ አርዕስቶች በመለየት አፈፃፀሙ
እንዲሻሻል ማድረግ ቢቻል።
7.3
ቀጥታ ያልሆነ ታክስ 127.69% የተሰበሰበ መሆኑ፣
30.34% የተሰበሰበ መሆኑ፣ የታክስ ዝቅተኛ አፈፃፀም ያላቸውን የገቢ
7.4 ማዘጋጃ ቤታዊ ገቢዎች ከ20% ላይ የአገልግሎት አርዕስቶች አፈፃፀሙ እንዲሻሻል
ክፍያዎች 7% ላይ የሚገኝ መሆኑ፣ ማድረግ ቢቻል።
ከፍተኛ ውዝፍ ዕዳ ያለባቸውን
በመለየት እንዲከፍሉ የማግባባት
በሩብ ዓመቱ ከውዝፍ እዳ ብር 157.55
ስራ መስራት፣ ፈቃደኛ ያልሆኑትን
ሚልዮን ለመሰብሰብ ታቅዶ 33.97
7.5 ከውዝፍ ዕዳ ክትትል የተሰበሰበ ገቢ ማስጠንቀቂያ ከመስጠት ጀምሮ
ሚሊዮን ብር 21.56% ብቻ ውዝፍ ዕዳ
ዕግድ እስከ ማገድ እርምጃ
የተሰበሰበ መሆኑ፣
በመውሰድ አፈፃፀሙን ለማሻሻል
ጥረት ቢደረግ፣
አሰስ መደረግ ከሚገባው 88.5%/ አሰስ ሙሉ ለሙሉ አሰስ በማድረግ ሊገኝ
7.6 የታክስ ዉሳኔ (Assessment) ሽፋን በመቶኛ የተደረገ መሆኑ፣ የሚችለውን ተጨማሪ ገቢ
መሰብሰብ ቢቻል፣

46
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የለሚ ኩራ ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ምክረ ሀሳብ
1. ከሪፖርት አዘገጃጀትና ጥራት አንፃር
መጀመሪያ ከታቀደዉ በሪፖርቱ የተቀየረ እቅድ ሪፖርቱ የተሰራዉ በእቅዱ መሰረት
1.1 ስለመኖሩ፣ መሆኑ፣

1.2 በሪፖርቱ ግቦችና ተግባራት በዕቅዱ በተቀመጠው በዕቅዱ በተቀመጠው ቅደም ተከተል
ቅደም ተከተል መሰረት የተዘጋጀ ስለመሆኑ መሰረት የተዘጋጀ መሆኑ፣

ሪፖርቱ የተሟላ ስለመሆኑ (ማውጫ፣ ሪፖርቱ በተሟላ መልኩ ማውጫ


1.3 መግቢያ፣ሀተታ፣ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችና ፣መግቢያ ፣ሃተታ ፣የቀጣይ ትኩረት
ማጠቃለያ) ስለመኖሩ አቅጣጫ እና ማጠቀለያ የያዘ መሆኑ

የሪፖርቱ ፎርማት ስታንዳርዱን የጠበቀ ስለመሆኑ ሪፖርት ስታንዳርዱን የጠበቀ መሆኑ፤


1.4 /Font type, Font size, spacing, margin,ነጥብ
አቀማመጥና አጠቃቀም/

እያንዳንዱ ግብ/ተግባር ዕቅድ፣ ክንውንና የተከናወኑ ተግባራት ለማነፃፀር


1.5 አፈፃፀም(ንጽጽር) ያለው ስለመሆኑ፣ በሚያመች መልኩ እቅድ ከክንውን ጋር
ተነፃፅሮ የቀረበ መሆኑ፤
እያንዳንዱ ግብ / ተግባር በሪፖርቱ ስለመካተቱ እና ሁሉም ግብ /ተግባር በሪፖርቱ
1.6 የሚለካ ስለመሆኑ፣ የተካተተና የሚለካ መሆኑ፤

1.7 የስሌት ችግር ያለመኖሩ /የመደመር፣መቀነስ/ ሪፖርቱ የስሌት ችግር የሌለበት


መሆኑ፤
1.8 የክፍለ ከተማ ሴክተር መ/ቤቶችን አጠቃላይ ገቢ የክፍለ ከተማ ሴክተር መ/ቤቶች ገቢ በቀጣይ በእቅዱ መሰራት የክፍለ
ሪፖርት ከማድረግ አንፃር ያልተካተተ መሆኑ፣ ከተማ ሴክተር መ/ቤቶችን ገቢ
የሪፖርቱ አካል ማድረግ ቢቻል፣

47
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የለሚ ኩራ ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ምክረ ሀሳብ
2 ከጊዜ አንፃር

2.1 ሪፖርቱ በወቅቱ ስለመድረሱ)፣ ዋናው ሪፖርት በሀርድ እና፣ በሶፍት ለቀጣይ ሁሉንም ሪፖርቶች በወቅቱ
ኮፒ፣ እንዲሁም የቼክሊስት ሪፖርት ለመላክ ጥረት ማድረግ ቢቻል፣
3 ቀን እና የፋይናንሻል ሪፖርት 2
ቀን ዘግይቶ የተላከ መሆኑ፤
3 ተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ግንባታ
የሴት ግብር ከፋዮች ስልጠና ለቀጣይ በዕቅድ የተያዙ ተግባራት
በሪፖርቱ ያልተገለጸ መሆኑ፣ የሪፖርት አካል መሆናቸው
3.1 የሴት ግብር ከፋዮች ስልጠና
እየተረጋገጠ እንዲሄድ ማድረግ
ቢቻል።
ወደ መረጃ ቋት ከገባው የ3ኛ ወገን ወደ መረጃ ቋት የገባውን የ3ኛ ወገን
በታክስ ውሳኔ ሂደት ለተወሰኑ ውሳኔዎች ጥቅም መረጃ ውስጥ ምን ያህሉ ለግብር መረጃ 100% ጥቅም ላይ ለማዋል
3.2
ላይ የዋለ የሦስተኛ ወገን መረጃ ውሳኔ ጥቅም ላይ እንደዋለ በዕቅድ የተያዘ በመሆኑ አፈፃፀሙ
በሪፖርቱ ያልተገለጸ መሆኑ፣ የሪፖርቱ አካል እንዲሆን ቢደረግ።
በወሳኝ ስትራቴጅያዊ የሙያ መስኮች
በወሳኝ ስትራቴጂያዊ የሙያ መስኮች የተሠጠ
3.3 በራስ አቅም የተሠጠ ሥልጠና
ሥልጠና በቁጥር፤
አፈጻጸሙ 100% የተሳካ መሆኑ፣
ማስተካከያ እንዲደረግባቸው ከቀረቡ የውስጥና የዋና የውስጥ እና የዋና ኦዲት ግኝቶች
በዕቅድ የተያዙ ተግባራት የሪፖርት
3.4 ኦዲት ግኝቶች ውስጥ ማሻሻያ የተደረገባቸው ውስጥ ማሻሻያ ስለመደረጉ በሪፖርት
አካል እንዲሆኑ ቢደረግ፣
በመቶኛ፤ ያልተካተተ መሆኑ፣
4 የላቀ አገልግሎት
የታክስ ውሳኔ ቅሬታ 77.94% አፈፃፀሙን ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣
4.1 የታክስ ውሳኔ ቅሬታ አፈታት
የተፈታ መሆኑ፣
100% የግብር ታክስ ተመላሽ የተደረገ
4.2 የግብር ታክስ ተመላሽ አፈፃፀም በመቶኛ
መሆኑ፣
የእድሳት ክሊራንስ አፈፃፀም 7.6% አፈፃፀሙን ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣
4.3 የክሊራንስ አፈፃፀም ብቻ መሆኑ፣/በኦንላይን የተሰጠዉን
ሳይጨምር/
5 ውጤታማ ተቋማዊ ቅንጅት

48
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የለሚ ኩራ ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ምክረ ሀሳብ
5.1 የተፈረመ/የታደሰ የጋራ ስምምነት የጋራ ስምምነቱን የተፈራረሙ መሆኑ፣

5.2 የጋራ አፈጻጸሙን መገምገም የጋራ አፈጻጸሙን የተገመገመ መሆኑ፣


የጋራ ስምምነት ውጤታማነት
5.3 የጋራ ስምምነት ውጤታማነት
በታቀደዉ መሰረት የተከናወነ መሆኑ
6 የተሻሻለ የህግ ተገዥነት
በሩብ አመቱ የአጠቃላይና የውስን
የኦዲት ሽፋን 17.52% ለማድረስ ታቅዶ
6.1 የአጠቃላይና የውስን ታክስ ኦዲት ሽፋን 22.64% /129.22%/ ሽፋን የተሰራ
መሆኑ፣

በስጋት ከተመረጡት 53% እና በእቅድ


6.2 በስጋት ከተመረጡት ውስጥ የታክስ ኦዲት ሽፋን ከተየዘዉ 40% አንጻር ከ100% በላይ
የታክስ ኦዲት ሽፋን የተሰራ መሆኑ፣
የደረሠኝ እና ሽያጭ መመዝገቢያ መሣሪያ ቁጥጥር ከ100% በላይ ቁጥጥር መቻሉ፣
6.3
አፈጻጸም
33 ተቅዶ 33 100% ማጥናት የተቻለ
6.4 በስጋት ከተላለፈው የተጠና
መሆኑ፣
51% ኦፕሬሽን ለመስራት ከተያዘዉ በቀጠይ በእቅዱ መሰረት አፈፃፀሙን
ከተጠናው የተከናወነው የኢንተለጀንስ ኦፕሬሽን
6.5 እቅድ 76.47% ኦፕሬሽን የተሰራ ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣
አፈፃፀም
መሆኑ፣
95% በእቅድ ከተያዘዉ አንጸር ከ100%
6.6 የኦፕሬሽን ውጤታማነት በመቶኛ
በለይ ውጤታማ መሆኑ፣
በዕቅድ የተያዙ ተግባራት የሪፖርት
ተጣርቶ ሐሰተኛ ከሆነው ደረሰኝ አካል እንዲሆኑ ቢደረግ፣
ተጣርቶ ሐሰተኛ ከሆነው ደረሰኝ ውስጥ ሕጋዊ
6.7 ውስጥ ሕጋዊ እርምጃ
እርምጃ የተወሰደባቸው
የተወሰደባቸው ያልተገለጸ መሆኑ፣

አፈፃፀሙን ለማሸሻል የሚያስችሉ


በታክስ ኦዲት 34.2% ብቻ የተሰበሰበ
6.8 በታክስ ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ የተቀየረ ስራዎች ላይ ትኩረት በማድረግ
መሆኑ፣
መስራት ቢቻል፣

49
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የለሚ ኩራ ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ምክረ ሀሳብ
በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው አፈፃፀሙን ለማሸሻል የሚያስችሉ
በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ ከ10.03% እና በእቅድ ከተያዘዉ ስራዎች ላይ ትኩረት በማድረግ
6.9
የተቀየረ 25% አንጸር 40.12% ብቻ ወደ ገቢ መስራት ቢቻል፣
የተቀየረ መሆኑ፣
በግብር አወሳሰን ከተወሰነው ውስጥ
አፈፃፀሙን ለማሸሻል የሚያስችሉ
በግብር አወሳሰን ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ ወደ ገቢ የተቀየረ 44.3% ወይም
6.10 ስራዎች ላይ ትኩረት በማድረግ
የተቀየረ በእቅድ ከተየዘዉ 83% አንጸር
መስራት ቢቻል፣
53.37% ብቻ የተሰበሰበ መሆኑ፣
በታክስ ኦዲት ውሳኔ ካገኘው ዉስጥ
በማፅናት የሚወሰኑ ውሳኔዎች
23.8% እና በእቅድ ከተያዘዉ 60%
በታክስ ኦዲት ውሳኔ አግኝቶ በታክስ ውሳኔ አጣሪ አፈፃፀም ዝቅተኛ በመሆኑ የታክስ
6.11 አንጸር 39.68% ብቻ ማሻሻያ
/በግብር ይግባኝ/ ማሻሻያ ያልተደረገበት ማህደር ኦዲት የውሳኔ ጥራት ላይ ትኩረት
ያልተደረገባቸው/በማፅናት የተወሰነ
ተሰጥቶ ቢሰራበት፣
መሆኑ፣
98.33% ወይም 95% በእቅድ ከተየዘዉ
6.12 የተ.ዕ.ታ ማስታወቅ ካለባቸው ውስጥ ያስታወቁ አንጸር ከ100% በለይ ያስታወቁ
መሆኑ፣
በክፍያ ያስታወቁ አፈፃፀም 45.42%
ከተ.ዕ.ታ ተመዝጋቢ ግብር ከፈዮች ውስጥ በክፍያ ወይም በእቅድ ከተያዘዉ 57%
6.13
ያስታወቁ አንጻር 79.68% በክፍያ ያስታወቁ
መሆኑ፣
7 ቀጣይነት ያለው የገቢ ዕድገት
7.1 ጠቅላላ የተሰበሰበ ገቢ 127.03% የተሰበሰበ መሆኑ፣
7.2 ቀጥታ ታክስ 114.67% የተሰበሰበ መሆኑ፣
ቀጥታ ያልሆነ ታክስ 101.74% የተሰበሰበ መሆኑ፣ የኤክሳይዝ ታክስ 8.67% እና ዝቅተኛ አፈፃፀም ያላቸውን የገቢ
7.3 የዕቃዎች ተርን ኦቨር ታክስ 50.3% አርዕስቶች አፈፃፀሙ እንዲሻሻል
ላይ የሚገኝ መሆኑ፣ ማድረግ ቢቻል።
7.4 ማዘጋጃ ቤታዊ 212.50% የተሰበሰበ መሆኑ፣
የተሰበሰበው የውዝፍ ዕዳ በሩብ ዓመቱ 30 ቀን ያለፋቸውን ማስጠንቀቂያ
7.5 ከውዝፍ ዕዳ ክትትል የተሰበሰበ ገቢ ለመሰብሰብ ከተያዘው ዕቅድ አንፃርም ከመስጠት ጀምሮ ከፍተኛ ውዝፍ
ሆነ ከአጠቃላዩ ውዝፍ ዝቅተኛ መሆኑ፣ ያለባቸውን ግ/ከፋዮች በማነጋገር

50
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የለሚ ኩራ ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ምክረ ሀሳብ
እንዲከፍሉ በማድረግ አፈፃፀሙን
ማሻሻል ቢቻል፣
አሰስ መደረግ ከሚገባው ውስጥ 99.1%
7.6 የታክስ ዉሳኔ (Assessment) ሽፋን በመቶኛ
አሰስ የተደረገ መሆኑ፣

51
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የመርካቶ ቁ.1 መካ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ምክረ ሀሳብ
1. ከሪፖርት አዘገጃጀትና ጥራት አንፃር
መጀመሪያ ከታቀደዉ በሪፖርቱ የተቀየረ እቅድ ሪፖርቱ የተሰራዉ በእቅዱ መሰረት
1.1 ስለመኖሩ፣ መሆነ፣
1.2 በሪፖርቱ ግቦችና ተግባራት በዕቅዱ በተቀመጠው በአብዛኛው ግቦችና ተግባራት ግቦች በትኩረት መስኩ መሰረት
ቅደም ተከተል መሰረት የተዘጋጀ ስለመሆኑ በዕቅዱ በተቀመጠው ቅደም አለመቀመጣቸው እና ግቦች ቅደም
ተከተል መሰረት የተዘጋጀ ተከተላቸውን በጠበቀ መልኩ የተቀመጡ
ያለመሆኑ፣ ባለመሆኑ ለቀጣይ የግቦችና ተግባራት
አቀማመጥና አገላለፅ በተቋሙ እቅድ
በተቀመጠው አግባብ መሰረት ያደረገ
ሪፖርት አቀራረብ እንዲኖር ጥረት
ቢደረግ፣
ሪፖርቱ የተሟላ ስለመሆኑ (ማውጫ፣ ሪፖርቱ በተሟላ መልኩ ማውጫ
1.3 መግቢያ፣ሀተታ፣ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችና ፣መግቢያ ፣ሃተታ ፣የቀጣይ ትኩረት
ማጠቃለያ) ስለመኖሩ አቅጣጫ እና ማጠቀለያ የያዘ መሆኑ
የሪፖርቱ ፎርማት ስታንዳርዱን የጠበቀ ስለመሆኑ አብዛኛዉ ሪፖርቱ በፎርማቱ እና ሪፖርቱ /Font type, Font size,
1.4 /Font type, Font size, spacing, margin,ነጥብ በስታንዳርዱ መሰረት የተላከ spacing,margin,ነጥብ አቀማመጥና
አቀማመጥና አጠቃቀም/ ቢሆንም አንዳንድ ቦታ ላይ /Font አጠቃቀም/ ወጥነት እና ተመሳሳይነት
type, Font size, ችግር የለበት ያለው እንዲሆን ጥረት ቢደረግ፣
መሆኑ፤
እያንዳንዱ ግብ/ተግባር ዕቅድ፣ ክንውንና አብዛኛዉ ግብ/ተግባር ዕቅድ፣ በሪፖርት ጊዜ ውስጥ የተከናወኑ እና
1.5 አፈፃፀም(ንጽጽር) ያለው ስለመሆኑ፣ ክንውንና አፈፃፀም ያለው ቢሆንም በሪፖርት መካተት ያለባቸው ሁሉም
የተወሰኑ ተግባራት ላይ ንጽጽር ተግባራት ለመመዘን በሚያስችል መልኩ
የሚጎድለው መሆኑ፣ ዕቅድን ከክንውን ጋር በማነፃፀር ግልፅ በሆነ
መንገድ እንዲካተት ቢደረግ
እያንዳንዱ ግብ / ተግባር በሪፖርቱ ስለመካተቱ በሪፖርቱ ያልተካተቱ ግብ / በዕቅድ የተያዙ ተግባራት የሪፖርት አካል
1.6 እና የሚለካ ስለመሆኑ፣ ተግባር መኖራቸው፣ ለምሳሌ፡- እንዲሆኑ ቢደረግ፣
/ጥቅም ላይ የዋለ የ3ኛ ወገን
መረጃ፣የኦዲት ግኝት ማስተካከያ/
1.7 የስሌት ችግር ያለመኖሩ /የመደመር፣መቀነስ/ ሪፖርቱ የስሌት ችግር የሌለበት
መሆኑ፤

52
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የመርካቶ ቁ.1 መካ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ምክረ ሀሳብ
2 ከጊዜ አንፃር
2.1 ሪፖርቱ በወቅቱ ስለመድረሱ)፣ ዋናው ሪፖርት በሀርድ ኮፒ በ2 ለቀጣይ ሁሉንም ሪፖርቶች በወቅቱ
ቀን፣ በሶፍት ኮፒ በ3 ቀን፣ እና ለመላክ ጥረት ማድረግ ቢቻል፣
የፋይናንሻል ሪፖርት 2 ቀን
ዘግይቶ የተላከ በመሆኑ፤
3 ተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ግንባታ
የጠቅላለ ሴት ግብር ከፋዮች ብዛት በዕቅድ የተያዘ ተግባር በመሆኑ አፈፃፀሙ
ያልተለየ መሆኑ፣ በ3 ወሩ ምን የሪፖርት አካል መሆን ቢችል።
3.1 የሴት ግብር ከፋዮች ስልጠና የህል ስልጠና ለመስጠት ታቅዶ
እንደተከነወነ በሪፖርቱ
ያልተገለጸ መሆኑ፣
98% መረጃ ወደ መረጃ ቋት የገባ
መሆኑን እንጂ ምን የህል
በታክስ ውሳኔ ሂደት ለተወሰኑ ውሳኔዎች ጥቅም ላይ በዕቅድ የተያዙ ተግባራት የሪፖርት አካል
3.2 ለተወሰኑ ውሳኔዎች ጥቅም ላይ
የዋለ የሦስተኛ ወገን መረጃ እንዲሆኑ ቢደረግ፣
እንደዋለ በሪፖርቱ ያልተገለጻ
መሆኑ፣
በወሳኝ ስትራቴጅያዊ የሙያ መስኮች
በወሳኝ ስትራቴጂያዊ የሙያ መስኮች የተሠጠ
3.3 የተሠጠ ሥልጠና አፈጻጸሙ 100%
ሥልጠና በቁጥር፤
የተሰከ መሆኑ፣
ኦዲት ከተደረጉ ማስተካከያ
ማስተካከያ እንዲደረግባቸው ከቀረቡ የውስጥና የዋና
ከሚያስፈልጋቸው ግኝቶች ውስጥ በዕቅድ የተያዘ ተግባር በመሆኑ አፈፃፀሙ
3.4 ኦዲት ግኝቶች ውስጥ ማሻሻያ የተደረገባቸው
ማስተካከያ የተደረገባቸው ተለይቶ የሪፖርት አካል መሆን ቢችል።
በመቶኛ፤
የሪፖርት አካል አለመሆኑ።
4 የላቀ አገልግሎት
የታክስ ውሳኔ ቅሬታ 100% የተፈታ
4.1 የታክስ ውሳኔ ቅሬታ አፈታት
መሆኑ፣
የግብር ታክስ ተመላሽ አፈፃፀምን በዕቅድ የተያዘ ተግባር በመሆኑ አፈፃፀሙን
የሚገልጽ በሪፖርት አለመካታቱ፣ የሪፖርት አካል መሆን ቢችል። የቀረበ
4.2 የግብር ታክስ ተመላሽ አፈፃፀም በመቶኛ
ከሌለ አለመቅረቡን መግለጽ ቢቻል።

53
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የመርካቶ ቁ.1 መካ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ምክረ ሀሳብ
የእድሳት ክሊራንስ አፈፃፀም አፈፃፀሙን ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣
4.3 የክሊራንስ አፈፃፀም
25.96% ብቻ መሆኑ፣
5 ውጤታማ ተቋማዊ ቅንጅት
5.1 የተፈረመ/የታደሰ የጋራ ስምምነት የጋራ ስምምነት መፈራም መቻሉ፤
የጋራ አፈጻጸሙን የተገመገመ
5.2 የጋራ አፈጻጸሙን መገምገም
መሆኑ፣
የጋራ ስምምነት ውጤታማነቱን በዕቅድ የተያዘ ተግባር በመሆኑ አፈፃፀሙ
5.3 የጋራ ስምምነት ውጤታማነት
የሚገልጽ በሪፖርት አለመካተቱ፣ ተለይቶ የሪፖርት አካል መሆን ቢችል።
6 የተሻሻለ የህግ ተገዥነት
በሩብ አመቱ የአጠቃላይና የውስን ከዚህ በላይ አፈፃፀሙን ለማሻሻል ጥረት
የኦዲት 71.53% ሽፋን የተሰራ ቢደረግ፣
6.1 የአጠቃላይና የውስን ታክስ ኦዲት ሽፋን
መሆኑ፣

በስጋት ከተመረጡት 82.55% እና


6.2 በስጋት ከተመረጡት ውስጥ የታክስ ኦዲት ሽፋን በእቅድ ከተያዘዉ ደግሞ ከ100% በላይ
የታክስ ኦዲት ሽፋን የተሰራ መሆኑ፣
በብሎክ ማኔጅመንት የተሰሩ
የደረሠኝ እና ሽያጭ መመዝገቢያ መሣሪያ ቁጥጥር ዕቅዱ ከክንውን ጋር ተነጻጽሮ መቅረብ
6.3 ስራዎች ከዕቅድ ጋር ተነጻጽረው
አፈጻጸም ቢችል፣
ያልቀረቡ መሆናቸው፣
60 ተቅዶ 60 100% ማጥት የተቻለ
6.4 በስጋት ከተላለፈው የተጠና
መሆኑ፣
ከተጠናው የተከናወነው የኢንተለጀንስ ኦፕሬሽን 58.06% ብቻ ኦፕሬሽን የተሰራ በቀጣይ በእቅዱ መሰረት አፈፃፀሙን
6.5
አፈፃፀም መሆኑ፣ ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣
የኦፕሬሽን ውጤታማነት ምን
በዕቅድ የተያዘ ተግባር በመሆኑ አፈፃፀሙ
6.6 የኦፕሬሽን ውጤታማነት በመቶኛ ደረጃ ለይ እንዳለ በሪፖርቱ
ተለይቶ የሪፖርት አካል መሆን ቢችል።
ያልተገለጸ መሆኑ፣
ተጣርቶ ሐሰተኛ ከሆነው ደረሰኝ ውስጥ ሕጋዊ ተጣርቶ ሐሰተኛ የሆነ ደረሰኝ የሌለ
6.7
እርምጃ የተወሰደባቸው መሆኑ፣
በታክስ ኦዲት ከተወሰነው አፈፃፀሙን ለማሸሻል የሚያስችሉ ስራዎች
6.8 በታክስ ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ የተቀየረ
44.41% ብቻ የተሰበሰበ መሆኑ፣ ላይ ትኩረት በማድረግ መስራት ቢቻል፣

54
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የመርካቶ ቁ.1 መካ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ምክረ ሀሳብ
በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው
በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ 25% ለመሰብሰብ ከተያዘው ዕቅድ
6.9
የተቀየረ አንጸር 88.60% ወደ ገቢ የተቀየረ
መሆኑ፣
በግብር አወሳሰን ከተወሰነው ውስጥ
ወደ ገቢ የተቀየረ 84.73% በእቅድ
6.10 በግብር አወሳሰን ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ የተቀየረ
ከተያዘዉ አንጸር ከ100% በለይ
የተሰበሰበ መሆኑ፣
በታክስ ኦዲት ውሳኔ ካገኘው
ዉስጥ 44.44% እና በእቅድ በማፅናት የሚወሰኑ ውሳኔዎች አፈፃፀም
በታክስ ኦዲት ውሳኔ አግኝቶ በታክስ ውሳኔ አጣሪ
6.11 ከተየዘዉ 60% አንጸር 74.07% ዝቅተኛ በመሆኑ የታክስ ኦዲት የውሳኔ
/በግብር ይግባኝ/ ማሻሻያ ያልተደረገበት ማህደር
ማሻሻያ ያልተደረገባቸው/በማፅናት ጥራት ላይ ትኩረት ተሰጥቶ ቢሰራበት፣
የተወሰነ ማህደር መሆኑ፣
ከአጠቃላዩ 84.86% በዕቅድ በእቅዱ መሰረት አፈፃፀሙን ለማሳደግ
6.12 የተ.ዕ.ታ ማስታወቅ ካለባቸው ውስጥ ያስታወቁ ከተያዘው 95% አንፃር ደግሞ ጥረት ቢደረግ፣
89.32%/ ያስታወቁ መሆኑ፣
በክፍያ ያስታወቁት አፈፃፀም
ከአጠቃላዩ 66.43% በዕቅድ ከተያዘው
ከተ.ዕ.ታ ተመዝጋቢ ግብር ከፈዮች ውስጥ በክፍያ
6.13 57% አንጸር 116.5% በክፍያ
ያስታወቁ
ያስታወቁ መሆኑ፣

7 ቀጣይነት ያለው የገቢ ዕድገት

7.1 ጠቅላላ የተሰበሰበ ገቢ 132.69% የተሰበሰበ መሆኑ፣

7.2 ቀጥታ ታክስ 153.51% የተሰበሰበ መሆኑ፣


7.3 ቀጥታ ያልሆነ ታክስ 101.10% የተሰበሰበ መሆኑ፣
45.59% የተሰበሰበ መሆኑ፣ ዝቅተኛ አፈፃፀም ያላቸውን የገቢ
ማዘጋጃ ቤታዊ የታክስ ገቢዎች ከ12% ለይ አርዕስቶች አፈፃፀሙ እንዲሻሻል ማድረግ
7.4
የሚገኝ መሆኑ እና የአገልግሎት ቢቻል።
ክፍያዎች 53% ላይ ያለ መሆኑ፣

55
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የመርካቶ ቁ.1 መካ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ምክረ ሀሳብ
ከፍተኛ ውዝፍ ዕዳ ያለባቸውን በመለየት
በሩብ ዓመቱ ከውዝፍ እዳ ብር
እንዲከፍሉ የማግባባት ስራ መስራት፣
387.52 ሚልዮን ለመሰብሰብ
ፈቃደኛ ያልሆኑትን ማስጠንቀቂያ
7.5 ከውዝፍ ዕዳ ክትትል የተሰበሰበ ገቢ ታቅዶ 38.46 ሚሊዮን ብር
ከመስጠት ጀምሮ ዕግድ እስከ ማገድ
9.93% ብቻ ውዝፍ ዕዳ የተሰበሰበ
እርምጃ በመውሰድ አፈፃፀሙን ለማሻሻል
መሆኑ፣
ጥረት ቢደረግ፣
አሰስ መደረግ የሚገባው ሁሉም/
7.6 የታክስ ዉሳኔ (Assessment) ሽፋን በመቶኛ 93.5%/ አሰስ የተደረገ መሆኑ፣

56
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የመርካቶ ቁ.2 መካ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
1. ከሪፖርት አዘገጃጀትና ጥራት አንፃር
መጀመሪያ ከታቀደዉ በሪፖርቱ የተቀየረ እቅድ ሪፖርቱ የተሰራዉ በእቅዱ መሰረት
1.1 ስለመኖሩ፣ መሆነ፣
1.2 በሪፖርቱ ግቦችና ተግባራት በዕቅዱ በተቀመጠው በተቀመጠው ቅደም ተከተል መሰረት
ቅደም ተከተል መሰረት የተዘጋጀ ስለመሆኑ የተዘጋጀ መሆኑ፣

ሪፖርቱ የተሟላ ስለመሆኑ (ማውጫ፣ ሪፖርቱ በተሟላ መልኩ ማውጫ


1.3 መግቢያ፣ሀተታ፣ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችና ፣መግቢያ ፣ሃተታ ፣የቀጣይ ትኩረት
ማጠቃለያ) ስለመኖሩ አቅጣጫ እና ማጠቀለያ የያዘ መሆኑ
የሪፖርቱ ፎርማት ስታንዳርዱን የጠበቀ ስለመሆኑ ሪፖርት ስታንዳርዱን የጠበቀ መሆኑ፤
1.4 /Font type, Font size, spacing, margin,ነጥብ
አቀማመጥና አጠቃቀም/
እያንዳንዱ ግብ/ተግባር ዕቅድ፣ ክንውንና የተከናወኑ ተግባራት ለማነፃፀር
1.5 አፈፃፀም(ንጽጽር) ያለው ስለመሆኑ፣ በሚያመች መልኩ እቅድ ከክንውን ጋር
ተነፃፅሮ ማስቀመጥ መቻሉ፤
እያንዳንዱ ግብ / ተግባር በሪፖርቱ ስለመካተቱ ግብ /ተግባር በሪፖርቱ የተካተተና የሚለካ
1.6 እና የሚለካ ስለመሆኑ፣ መሆኑ፤
1.7 የስሌት ችግር ያለመኖሩ /የመደመር፣መቀነስ/ ሪፖርቱ የስሌት ችግር የሌለበት መሆኑ፤
1.8 የክፍለ ከተማ ሴክተር መ/ቤቶችን አጠቃላይ ገቢ
ሪፖርት ከማድረግ አንፃር
2 ከጊዜ አንፃር
2.1 ሪፖርቱ በወቅቱ ስለመድረሱ)፣ ዋናው ሪፖርት በሀርድ ኮፒ፣ ለቀጣይ ሁሉንም ሪፖርቶች በወቅቱ
በሶፍት ኮፒ፣ የቼክሊስት ለመላክ ጥረት ማድረግ ቢቻል፣
ሪፖርት እና የፋይናንሻል
ሪፖርት 2 ቀን ዘግይቶ የተላከ
በመሆኑ፤
3 ተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ግንባታ
በቅ/ጽ/ቤቱ የሉ ሴት ግብር ከፋዮች የተለዩ
3.1 የሴት ግብር ከፋዮች ስልጠና መሆኑና በ3 ወሩ ከተያዘዉ እቅድ 98
በመቶ ስልጠና የወሰዱ መሆኑ፣

57
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የመርካቶ ቁ.2 መካ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
ወደ መረጃ ቋት የገቡ
በታክስ ውሳኔ ሂደት ለተወሰኑ ውሳኔዎች ጥቅም ላይ መረጃዎች ለግብር ውሳኔ በዕቅድ የተያዙ ተግባራት የሪፖርት
3.2
የዋለ የሦስተኛ ወገን መረጃ ጥቅም ላይ ስለመዋላቸው አካል እንዲሆኑ ቢደረግ፣
በሪፖቱ ያልተገለፀ መሆኑ፣
በወሳኝ ስትራቴጅያዊ የሙያ መስኮች
በወሳኝ ስትራቴጂያዊ የሙያ መስኮች የተሠጠ
3.3 በራስ አቅም የተሠጠ ሥልጠና አፈጻጸሙ
ሥልጠና በቁጥር፤
100% የተሳካ መሆኑ፣
በሪፖርቱ ማስተካከያ
ማስተካከያ እንዲደረግባቸው ከቀረቡ የውስጥና የዋና የሚያስፈልጋቸው 4 ግኝቶች ማስተካከያ እንዲደረግባቸው ከቀረቡ
3.4 ኦዲት ግኝቶች ውስጥ ማሻሻያ የተደረገባቸው የነበሩ መሆኑና 2 ግኝቶች ብቻ የኦዲት ግኝቶችን በዕቅዱ መሰረት
በመቶኛ፤ በሕግ ተይዘው ክትትል ላይ ለማስተካከል ክትትሉ ቢጠናከር
መሆናቸው
4 የላቀ አገልግሎት
የታክስ ውሳኔ ቅሬታ 93.80% የተፈታ
4.1 የታክስ ውሳኔ ቅሬታ አፈታት
መሆኑ፣
100% የግብር ታክስ ተመላሽ የተፈፃመ
4.2 የግብር ታክስ ተመላሽ አፈፃፀም በመቶኛ
መሆኑ፣
የእድሳት ክሊራንስ አፈፃፀም አፈፃፀሙን ለማሳደግ ጥረት
4.3 የክሊራንስ አፈፃፀም
60.49% ብቻ መሆኑ፣ ቢደረግ፣
5 ውጤታማ ተቋማዊ ቅንጅት
5.1 የተፈረመ/የታደሰ የጋራ ስምምነት የጋራ ስምምነቱን መፈራረም መቻሉ፤
5.2 የጋራ አፈጻጸሙን መገምገም የጋራ አፈጻጸሙን የተገመገመ መሆኑ፣
የጋራ ስምምነት ውጤታማነት በታቀደዉ
5.3 የጋራ ስምምነት ውጤታማነት
መሰራት የተከነዋና መሆኑ
6 የተሻሻለ የህግ ተገዥነት
በሩብ አመቱ የአጠቃላይና አፈፃፀሙን ለማሳደግ ጥረት ቢረግ፣
የውስን የኦዲት ሽፋን 7.5%
ለማድረስ ታቅዶ 5.4%
6.1 የአጠቃላይና የውስን ታክስ ኦዲት ሽፋን
/71.77%/ ሽፋን የተሰራ
መሆኑ፣

58
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የመርካቶ ቁ.2 መካ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
በስጋት ከተመረጡት 88.25% እና 25%
6.2 በስጋት ከተመረጡት ውስጥ የታክስ ኦዲት ሽፋን በእቅድ ከተያዘዉ አንጻር ከ300% በለይ
የታክስ ኦዲት ሽፋን የተሰራ መሆኑ፣
በዘመቻ እና የመኪና ላይ ድንገተኛ
የደረሠኝ እና ሽያጭ መመዝገቢያ መሣሪያ ቁጥጥር
6.3 ቁጥጥር በማድረግ ከ100% በላይ
አፈጻጸም
መፈፀሙ፣
39 ታቅዶ 40 ከ100% በለይ ማጥናት በስጋት ከተላለፈው 118 ደግሞ አፈፃፀሙን ለማሻሻል የተጠናከረ
የተቻለ መሆኑ፣ 86% በእቅድ ከተያዘዉ አንጸር ድጋፍና ክትትል ቢደረግ፣
6.4 በስጋት ከተላለፈው የተጠና
46.51% ብቻ ማጥናት የተቻለ
መሆኑ፣
65% ኦፕሬሽን ለመስራት በቀጠይ በእቅዱ መሰረት
ከተጠናው የተከናወነው የኢንተለጀንስ ኦፕሬሽን
6.5 ከተያዘዉ እቅድ 76.92% አፈፃፀሙን ለማሳደግ ጥረት
አፈፃፀም
ኦፕሬሽን የተሰራ መሆኑ፣ ቢደረግ፣
በእቅድ ከተያዘዉ አንጸር ውጤታማነቱን ለማሳደግ ጥረት
6.6 የኦፕሬሽን ውጤታማነት በመቶኛ
86.73% ውጤታማ መሆኑ፣ ቢደረግ፣
ተጣርቶ ሐሰተኛ ከሆነው ደረሰኝ ውስጥ ሕጋዊ ህጋዊ እርምጃ የተወሰደባቸው በዕቅድ የተያዙ ተግባራት የሪፖት
6.7
እርምጃ የተወሰደባቸው በሪፖርቱ ያልተካተተ መሆኑ፣ አካል እንዲሆኑ ቢደረግ፣
በታክስ ኦዲት ከተወሰነው
አፈፃፀሙን ለማሻሻል የሚያስችሉ
58.33% እና በእቅድ
6.8 በታክስ ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ የተቀየረ ስራዎች ላይ ትኩረት በማድረግ
ከተያዘዉ 65% አንጸር
መስራት ቢቻል፣
83.29% የተሰበሰበ መሆኑ፣
በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው
በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ ከ50.16% እና በእቅድ ከተያዘዉ 21%
6.9
የተቀየረ አንጸር ከ200% በለይ ወደ ገቢ የተቀየረ
መሆኑ፣
በግብር አወሳሰን ከተወሰነው ውስጥ ወደ
ገቢ የተቀየረ 93% ወይም በእቅድ
6.10 በግብር አወሳሰን ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ የተቀየረ ከተያዘዉ 83% አንጸር 112% የተሰበሰበ
መሆኑ፣

በታክስ ኦዲት ውሳኔ አግኝቶ በታክስ ውሳኔ አጣሪ በታክስ ኦዲት ውሳኔ ካገኘው በማፅናት የሚወሰኑ ውሳኔዎች
6.11
/በግብር ይግባኝ/ ማሻሻያ ያልተደረገበት ማህደር ዉስጥ 37.5% እና በእቅድ አፈፃፀም ዝቅተኛ በመሆኑ የታክስ

59
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የመርካቶ ቁ.2 መካ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
ከተያዘዉ 60% አንጸር 62.5% ኦዲት የውሳኔ ጥራት ላይ ትኩረት
ማሻሻያ ተሰጥቶ ቢሰራበት፣
ያልተደረገባቸው/በማፅናት
የተወሰነ ማህደር መሆኑ፣
95.23% ወይም በእቅድ ከተያዘዉ 95%
6.12 የተ.ዕ.ታ ማስታወቅ ካለባቸው ውስጥ ያስታወቁ
አንጸር 100% ያስታወቁ መሆኑ፣
በክፍያ ያስታወቁ አፈፃፀም 57.24%
ከተ.ዕ.ታ ተመዝጋቢ ግብር ከፈዮች ውስጥ በክፍያ
6.13 ወይም በእቅድ ከተያዘዉ 53% አንጸር
ያስታወቁ
108% የተሳካ መሆኑ፣
7 ቀጣይነት ያለው የገቢ ዕድገት
108% የተሰበሰበ መሆኑ፣
7.1 ጠቅላላ የተሰበሰበ ገቢ

7.2 ቀጥታ ታክስ 126% የተሰበሰበ መሆኑ፣


ቀጥታ ያልሆነ ታክስ 98.54% የተሰበሰበ መሆኑ፣ የኤክሳይዝ ታክስ 32% እና በቀጣይ የኤክሳይዝ ታክስ እና
7.3 የተርን ኦቨር ታክስ 89% ላይ የተርን ኦቨር ታክስ አፈፃፀምን
የሚገኝ መሆኑ፣ ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣
ማዘጋጃ ቤታዊ 39.21% የተሰበሰበ መሆኑ፣ ዝቅተኛ አፈፃፀም ያላቸውን የገቢ
የታክስ ገቢዎች ከ10% በታች አርዕስቶች አፈፃፀሙ እንዲሻሻል
7.4
መሆኑ፣የሽያጭ ገቢ 54% ላይ ማድረግ ቢቻል።
ያለ መሆኑ፣
በሩብ ዓመቱ ከውዝፍ እዳ ብር 45.9
ሚሊዮን ለመሰብሰብ ታቅዶ 54.36
7.5 ከውዝፍ ዕዳ ክትትል የተሰበሰበ ገቢ
ሚሊዮን ብር 118.43% ውዝፍ ዕዳ
የተሰበሰበ መሆኑ፣
አሰስ መደረግ የሚገባው ሁሉም/ 100%/
7.6 የታክስ ዉሳኔ (Assessment) ሽፋን በመቶኛ
አሰስ የተደረገ መሆኑ፣

60
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የአዲስ አበባ ቁ.1 ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
1. ከሪፖርት አዘገጃጀትና ጥራት አንፃር
መጀመሪያ ከታቀደዉ በሪፖርቱ የተቀየረ እቅድ ሪፖርቱ የተሰራዉ በእቅዱ መሰረት
1.1 ስለመኖሩ፣ መሆኑ፣
1.2 በሪፖርቱ ግቦችና ተግባራት በዕቅዱ በተቀመጠው በተቀመጠው ቅደም ተከተል መሰረት
ቅደም ተከተል መሰረት የተዘጋጀ ስለመሆኑ የተዘጋጀ መሆኑ፣

ሪፖርቱ የተሟላ ስለመሆኑ (ማውጫ፣ ሪፖርቱ በተሟላ መልኩ ማውጫ


1.3 መግቢያ፣ሀተታ፣ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችና ፣መግቢያ ፣ሃተታ ፣የቀጣይ ትኩረት
ማጠቃለያ) ስለመኖሩ አቅጣጫ እና ማጠቀለያ የያዘ መሆኑ
የሪፖርቱ ፎርማት ስታንዳርዱን የጠበቀ ስለመሆኑ ሪፖርት ስታንዳርዱን የጠበቀ መሆኑ፤
1.4 /Font type, Font size, spacing, margin,ነጥብ
አቀማመጥና አጠቃቀም/
እያንዳንዱ ግብ/ተግባር ዕቅድ፣ ክንውንና የተከናወኑ ተግባራት ለማነፃፀር
1.5 አፈፃፀም(ንጽጽር) ያለው ስለመሆኑ፣ በሚያመች መልኩ እቅድ ከክንውን ጋር
ተነፃፅሮ ማስቀመጥ መቻሉ፤
እያንዳንዱ ግብ / ተግባር በሪፖርቱ ስለመካተቱ ግብ /ተግባር በሪፖርቱ የተካተተና የሚለካ
1.6 እና የሚለካ ስለመሆኑ፣ መሆኑ፤
1.7 የስሌት ችግር ያለመኖሩ /የመደመር፣መቀነስ/ ሪፖርቱ የስሌት ችግር የሌለበት መሆኑ፤
2 ከጊዜ አንፃር
2.1 ሪፖርቱ በወቅቱ ስለመድረሱ)፣ ዋናው ሪፖርት በሀርድ ኮፒ፣ ለቀጣይ ሁሉንም ሪፖርቶች በወቅቱ
በሶፍት ኮፒ እና የቼክሊስት ለመላክ ጥረት ማድረግ ቢቻል፣
ሪፖርት በ 3 ቀን፣የፋይናንሻል
ሪፖርት 2 ቀን ዘግይቶ የተላከ
በመሆኑ፤
3 ተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ግንባታ
የሴት ግብር ከፋዮች ስልጠና ለቀጣይ በዕቅድ የተያዙ ተግባራት
3.1 የሴት ግብር ከፋዮች ስልጠና በሪፖርቱ ያልተገለጸ መሆኑ፣ የሪፖርት አካል መሆናቸው
እየተረጋገጠ መስራት ቢቻል።
በታክስ ውሳኔ ሂደት ለተወሰኑ ውሳኔዎች ጥቅም 100% መረጃ ለተወሰኑ ውሳኔዎች ጥቅም
3.2
ላይ የዋለ የሦስተኛ ወገን መረጃ፣ ላይ የዋለ መሆኑ፣

61
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የአዲስ አበባ ቁ.1 ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
በሩብ ዓመቱ በወሳኝ ስትራቴጅያዊ አፈፃፀሙን ለማሳደግ ጥረት
የሙያ መስኮች የተሠጠ ሥልጠና ቢደረግ፣የተሰጠው የስልጠና ርዕስ
በወሳኝ ስትራቴጂያዊ የሙያ መስኮች የተሠጠ 3 ለማድረስ ታቅዶ 1 ብቻ እንዲገለጽ ቢደረግ፣
3.3
ሥልጠና በቁጥር፤ በመስጠት 33% ብቻ የሚገኝ
መሆኑና የተሠጠው የስልጠና
ርዕስ ያልተገለጸ መሆኑ፣
ማስተካከያ እንዲደረግባቸው ከቀረቡ
ማስተካከያ እንዲደረግባቸው ከቀረቡ የውስጥና የዋና
ማስተካከያ የሚያስፈልገው የውስጥና የዋና ኦዲት ግኝቶች
3.4 ኦዲት ግኝቶች ውስጥ ማሻሻያ የተደረገባቸው
ስለመኖሩ በሪፖርት አለመገለፁ፣ ውስጥ ማስተካከያ የተደረገበት ምን
በመቶኛ፤
ያህል እንደሆነ በሪፖርት ቢገለፅ ፣
4 የላቀ አገልግሎት
የታክስ ውሳኔ ቅሬታ 100% የተፈታ
4.1 የታክስ ውሳኔ ቅሬታ አፈታት፣
መሆኑ፣
የግብር ታክስ ተመላሽ አፈፃፀምን አፈፃፀሙን ለማሻሻል ጥረት ቢደረግ፣
4.2 የግብር ታክስ ተመላሽ አፈፃፀም በመቶኛ፣ 100% ለማድረስ ከታቀደው አንፃር
80% ብቻ የተፈፀመ መሆኑ፣
የእድሳት ክሊራንስ አፈፃፀም አፈፃፀሙን ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣
4.3 የክሊራንስ አፈፃፀም፣
52.34% ብቻ መሆኑ፣
5 ውጤታማ ተቋማዊ ቅንጅት
5.1 የተፈረመ/የታደሰ የጋራ ስምምነት የጋራ ስምምነቱን መፈራረም መቻሉ፤
5.2 የጋራ አፈጻጸሙን መገምገም የጋራ አፈጻጸሙን የተገመገመ መሆኑ፣
ውጤታማነቱ በምን ደረጃ ላይ
5.3 የጋራ ስምምነት ውጤታማነት
እንዳለ ያልተገለጸ መሆኑ፣
6 የተሻሻለ የህግ ተገዥነት
የአጠቃላይና የውስን ታክስ ኦዲት ሽፋን
6.1 የአጠቃላይና የውስን ታክስ ኦዲት ሽፋን
ከዕቅድ በላይ መሳካቱ፣
በስጋት ከተመረጡት ውስጥ የታክስ ኦዲት
6.2 በስጋት ከተመረጡት ውስጥ የታክስ ኦዲት ሽፋን
ሽፋን ከዕቅድ በላይ የተፈፀመ መሆኑ፣
በዕቅዱ 25 ለማጥናት ታቅዶ 25
6.3 በስጋት ከተላለፈው የተጠና
በማጥናት 100% የተፈፀመ መሆኑ፣

62
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የአዲስ አበባ ቁ.1 ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
ከተጠናው 25 ውስጥ 50% በሪፖርት ዝግጅቱ ዕቅድ ሲወሰድ
ኦፕሬሽን ለመስራት በዕቅድ በቅ/ጽ/ቤቱ ዋና ዕቅድ ላይ በታቀደው
ከተጠናው የተከናወነው የኢንተለጀንስ ኦፕሬሽን ቢያዝም 10(40%) ብቻ በዕቅድ አግባብ መሆኑ እየተረጋገጠ ቢሰራ፣
6.4
አፈፃፀም የተያዘ ከመሆኑ በተጨማሪ በተጨማሪም አፈፃፀሙ ዝቅተኛ
አፈፃፀሙ ዝቅተኛ (50%) ብቻ ስለሆነ ለማሻሻል ጥረት ቢደረግ፣
መሆኑ፣
90% ውጤታማ ለማድረግ ታቅዶ የችግሩን ምንጭ በመለየት
6.5 የኦፕሬሽን ውጤታማነት በመቶኛ 60% (66.6%) ብቻ ውጤታማ አፈፃፀሙን ለማስተካከል ጥረት
መሆኑ፣ ቢደረግ፣
ተጣርተው ሀሰተኛ የሆኑ 51 በቀጣይ በሪፖርቱ ሀሰተኛ የሆኑትን
ተጣርቶ ሐሰተኛ ከሆነው ደረሰኝ ውስጥ ሕጋዊ ደረሰኞች መሆናቸዉን እንጅ ምን ለምርመራ የተላለፉ ስለመሆናቸውና
6.6
እርምጃ የተወሰደባቸው ዓይነት እርምጃ እንደተወሰደ ምን ያህሉ እርምጃ እንደተወሰደባቸው
በሪፖርቱ ያልተገለጸ መሆኑ፣ ቢካተት፣
አፈፃፀሙን ለማሸሻል የሚያስችሉ
በታክስ ኦዲት ከተወሰነው 57%
ስራዎች ላይ ትኩረት በማድረግ
6.7 በታክስ ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ የተቀየረ ለመሰብሰብ ታቅዶ 44.8% ብቻ
መስራት ቢቻል፣
የተሰበሰበ መሆኑ፣
በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው
323.77 ሚሊዮን ብር ውስጥ
23.88 ሚሊዮን ብር ወይም 7.4
በመቶ ብቻ መሰብሰቡ፣
አፈፃፀሙን ለማሸሻል የሚያስችሉ
በዋናው ዕቅድ ከኢንቨስቲጌሽን
ስራዎች ላይ ትኩረት በማድረግ
ኦዲት ከተወሰነው 25%
በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ መስራት ቢቻል፣
6.8 ለመሰብሰብ የታቀደ ቢሆንም
የተቀየረ በሪፖርት ዝግጅቱ ዕቅድ ሲወሰድ
በሪፖርቱ ግን 7.75% ብቻ
በቅ/ጽ/ቤቱ ዋና ዕቅድ ላይ በታቀደው
ለመሰብሰብ እንደታቀደ ተደርጎ
አግባብ መሆኑ እየተረጋገጠ ቢሰራ፣
የቀረበ መመሆኑ፣

በግብር አወሳሰን ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ በግብር አወሳሰን ከተወሰነው አፈፃፀሙን ከዚህ በላይ ለማሻሻል
6.9
የተቀየረ ውስጥ ወደ ገቢ የተቀየረ 71.91% ጥረት ቢደረግ፣

63
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የአዲስ አበባ ቁ.1 ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
ወይም ከዕቅዱ አንፃር 86.64%
የተሰበሰበ መሆኑ፣
በታክስ ኦዲት ውሳኔ አግኝቶ በታክስ ውሳኔ አጣሪ 58.33% ማሻሻያ ያልተደረገባቸው
6.10
/በግብር ይግባኝ/ ማሻሻያ ያልተደረገበት ማህደር ማህደር መሆኑ፣
94.77% ወይም በእቅድ ከተያዘዉ 95%
6.11 የተ.ዕ.ታ ማስታወቅ ካለባቸው ውስጥ ያስታወቁ
አንጸር 99.76% ያስታወቁ መሆኑ፣
በክፍያ ያስታወቁ አፈፃፀም በቀጣይ በእቅዱ መሰረት አፈፃፀሙን
ከተ.ዕ.ታ ተመዝጋቢ ግብር ከፈዮች ውስጥ በክፍያ 44.63% ወይም በእቅድ ከተያዘዉ ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣
6.12
ያስታወቁ 57% አንጸር 78.29% የተሳካ
መሆኑ፣
7 ቀጣይነት ያለው የገቢ ዕድገት
7.1 ጠቅላላ የተሰበሰበ ገቢ 103.58% ማሳካት መቻሉ
7.2 ቀጥታ ታክስ 108.31% ማሳካት መቻሉ
7.3 ቀጥታ ያልሆነ ታክስ 100.7% ማሳካት መቻሉ
7.4 ማዘጋጃ ቤታዊ ከ117% በለይ የተሰበሰበ መሆኑ፣
ከፍተኛ ውዝፍ ዕዳ ያለባቸውን
በመለየት እንዲከፍሉ በአመራር
በ3 ወሩ ለመሰብሰብ ከታቀደው
ጭምር የማግባባት ስራ መስራት፣
485.12 ሚሊዮን ውስጥ 53.01
7.5 ከውዝፍ ዕዳ ክትትል የተሰበሰበ ገቢ ፈቃደኛ ያልሆኑትን ማስጠንቀቂያ
ሚሊዮን ብር በመሰብሰብ 10.93%
ከመስጠት ጀምሮ ዕግድ እስከ ማገድ
ብቻ ላይ መገኙቱ፣
እርምጃ በመውሰድ አፈፃፀሙን
ለማሻሻል ጥረት ቢደረግ፣
አሰስ መደረግ ከሚገባው አሰስ በቀጣይ በእቅዱ መሰረት ሁሉንም
7.6 የታክስ ዉሳኔ (Assessment) ሽፋን በመቶኛ የተደረገው 89.18% መሆኑ፣ አሰስ ለማድረግ ጥረት ቢደረግ፣

64
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት በአዲስ አበባ ቁ.2 ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
1. ከሪፖርት አዘገጃጀትና ጥራት አንፃር
መጀመሪያ ከታቀደዉ በሪፖርቱ የተቀየረ እቅድ ተቋማዊ የማስፈጸም አቅም፣ የሀብት በዕቅድ የተያዙ ተግባርት በሙሉ
1.1 ስለመኖሩ፣ አጠቃቀም እና የአገልግሎት አሰጣጥ በሪፖርት እንዲካተቱ ቢደረግ፣
አሰራር ማጎልበት የሚለዉ ግብ
አንድ ላይ ይለዉ ያልተካተተ
መሆኑ፣
1.2 በሪፖርቱ ግቦችና ተግባራት በዕቅዱ በተቀመጠው በአብዛኛው ግቦችና ተግባራት በዕቅዱ ግቦች በትኩረት መስኩ መሰረት
ቅደም ተከተል መሰረት የተዘጋጀ ስለመሆኑ በተቀመጠው ቅደም ተከተል መሰረት አለመቀመጣቸው እና ግቦች ቅደም
የተዘጋጀ ያለመሆኑ፣ ተከተላቸውን በጠበቀ መልኩ
የተቀመጡ ባለመሆኑ ለቀጣይ
የግቦችና ተግባራት አቀማመጥና
አገላለፅ በተቋሙ እቅድ
በተቀመጠው አግባብ መሰረት ያደረገ
ሪፖርት አቀራረብ እንዲኖር ጥረት
ቢደረግ፣
ሪፖርቱ የተሟላ ስለመሆኑ (ማውጫ፣ ሪፖርቱ ውስጥ መግቢያ ሃተታና የተፈለገውን ርዕሰ ጉዳይ በቀላሉ
1.3 መግቢያ፣ሀተታ፣ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችና ሪፖርቱ ማውጫ የሌለው መሆኑ፣ ለማግኘት እንዲቻል በማውጫ
ማጠቃለያ) ስለመኖሩ ማጠቃለያ ያካተተ መሆኑ፣ የተደገፈ ማድረግ ቢቻል፣

የሪፖርቱ ፎርማት ስታንዳርዱን የጠበቀ ስለመሆኑ አብዘኛዉ ሪፖርቱ በፎርማቱ እና ሪፖርቱ /Font type, Font size,
1.4 /Font type, Font size, spacing, margin,ነጥብ በስታንዳርዱ መሰረት የተላከ spacing, margin,ነጥብ
አቀማመጥና አጠቃቀም/ ቢሆንም አንደንድ ቦታ ላይ /Font አቀማመጥና አጠቃቀም/ ወጥነት እና
type, Font size, spacing, ችግር ተመሳሳይነት ያለው እንዲሆን ጥረት
የለበት መሆኑ፤ ቢደረግ፣
እያንዳንዱ ግብ/ተግባር ዕቅድ፣ ክንውንና አብዛኛዉ ግብ/ተግባር ዕቅድ፣ በሪፖርት ጊዜ ውስጥ የተከናወኑ እና
አፈፃፀም(ንጽጽር) ያለው ስለመሆኑ፣ ክንውንና አፈፃፀም ያለው ቢሆንም በሪፖርት መካተት ያለባቸው ሁሉም
1.5 አንዳንድ ተግበራት በንጽጽር ተግባራት ለመመዘን በሚያስችል
ያልተቀመጡ መሆናቸው፣ምሳሌ፡- መልኩ ዕቅድን ከክንውን ጋር
ጥቅም ላይ የዋለ የ3ኛ ወገን መረጃ በማነፃፀር ግልፅ በሆነ መንገድ
እንዲካተት ቢደረግ

65
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት በአዲስ አበባ ቁ.2 ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
እያንዳንዱ ግብ / ተግባር በሪፖርቱ ስለመካተቱ አብዘኛዉ ግብ/ተግባር የተከታተና በሪፖርቱ ያልተካተቱ ግብ እና በየአንዳንዱ የትኩረት መስክ ስር
1.6 እና የሚለካ ስለመሆኑ፣ የሚለካ መሆኑ ተግባራት መኖራቸው ለምሳሌ፡- ግብ ያሉ ግቦች እና ግቦቹን ለማሳካት
አንድ /ቁልፍ ተግባራት/ የተያዙ ዝርዝር ተግባራት በሪፖርት
ተቋማዊ የማስፈጸም አቅም፣ የሀብት ጊዜ ውስጥ ያሉበት የአፈፃፀም ደረጃ
አጠቃቀም እና የአገልግሎት አሰጣጥ እየተለካ በሪፖርት እንዲካተት
አሰራር ማጎልበት የሚል መሆኑና ቢደረግ፤
ለመመዘን በማይመች መንገድ
ክንውን ብቻ ተገልፆ የተቀመጡ
ተግባራት መኖራቸው
1.7 የስሌት ችግር ያለመኖሩ /የመደመር፣መቀነስ/ ሪፖርቱ በአብዛኛው የስሌት ችግር የስሌት ችግር እንዳይኖር ተረጋግጦ
የሌለበት ቢሆንም፣የታክስ ውሳኔ እና በትኩረት ተሰርቶ ቢላክ ፣
ቅሬታ እና የግብር ታክስ ተመላሽ
ላይ የተቀመጠው መረጃ የስሌት
ችግር ያለበት መሆኑ፣
2 ከጊዜ አንፃር
2.1 ሪፖርቱ በወቅቱ ስለመድረሱ)፣ ዋናው ሪፖርት በሀርድ ኮፒ በ 8 ለቀጣይ ሁሉንም ሪፖርቶች በወቅቱ
ቀን፣ በሶፍት ኮፒ በ 7 ቀን እና ለመላክ ጥረት ማድረግ ቢቻል፣
የቼክሊስት ሪፖርት ሀርድ ኮፒ በ 5
ቀን፣ ሶፍት ኮፒ የልመጠ መሆኑና
የፋይናንሻል ሪፖርት 2 ቀን ዘግይቶ
የተላከ በመሆኑ፤
3 ተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ግንባታ
በቅ/ጽ/ቤቱ የሉ የሴት ግብር ከፋዮች
በቁጥር የተለዩ መሆኑና
3.1 የሴት ግብር ከፋዮች ስልጠና
አፈፃፀሙም ከ 100% በለይ
መሆኑ፣
ለተወሰኑ ውሳኔዎች ጥቅም ላይ
የዋለ የሦስተኛ ወገን መረጃ በቀጣይ ለተወሰኑ ውሳኔዎች ጥቅም
በታክስ ውሳኔ ሂደት ለተወሰኑ ውሳኔዎች ጥቅም
3.2 በሪፖርት የተካተተ ቢሆንም በገንዘብ ላይ የዋለ የሦስተኛ ወገን መረጃ ምን
ላይ የዋለ የሦስተኛ ወገን መረጃ
መጠን እንጅ ከዕቅድ ጋር ያልተነፃፀረ የህል እንደሆኑ በሪፖርቱ ቢገጽ፣
መሆኑ፣

66
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት በአዲስ አበባ ቁ.2 ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
በወሳኝ ስትራቴጅያዊ የሙያ መስኮች የተከናወኑ ተግባራት በእቅድ
በዉጭ ወይም በራስ አቅም የተሠጠ መሰረት ምን ያህል ስልጠና
በወሳኝ ስትራቴጂያዊ የሙያ መስኮች የተሠጠ ሥልጠና ያልተለየ መሆኑና እቅድና ለመስጠት ታቅዶ ምን ያህል ስልጠና
3.3
ሥልጠና በቁጥር፤ ክንዉን የሌለዉ መሆኑ፣ እንደተሰጠና በዉጭ ወይም በራስ
አቅም መሰጠቱን በሚገልጽ መንገድ
በሪፖርት እንዲካተት ቢደረግ፤
በውስጥ ኦዲት ከተደረጉ ውስጥ
ማስተካከያ እንዲደረግባቸው ከቀረቡ የውስጥና የዋና ማስተካከያ የማያስፈልገው እና
ማስተካከያ የሚያስፈልገው
3.4 ኦዲት ግኝቶች ውስጥ ማሻሻያ የተደረገባቸው የሚያስፈልገው ምን ያህል እንደሆነ
ስለመኖሩ በሪፖርት አለመገለፁ፣
በመቶኛ፤ እና ማስተካከያ የተደረገበት ምን
ያህል እንደሆነ በሪፖርት ቢገለፅ ፣
4 የላቀ አገልግሎት
4.1 የታክስ ውሳኔ ቅሬታ አፈታት 100% የተፈታ መሆኑ፣
33.33% ብቻ የተፈጸመ መሆኑ፣ አፈፃፀሙን ለማሳደግ ጥረት
4.2 የግብር ታክስ ተመላሽ አፈፃፀም በመቶኛ
ቢደረግ፣
የእድሳት ክሊራንስ አፈፃፀም 88%
4.3 የክሊራንስ አፈፃፀም
መሆኑ፣
5 ውጤታማ ተቋማዊ ቅንጅት
ውጤታማ ተቋማዊ ቅንጅት ከሌሎች
5.1 የተፈረመ/የታደሰ የጋራ ስምምነት ተቋማት ጋር በጋራ እና በተናጠል
የሚሰሩ ስራዎችን በመለየት
የተፈረመ/የታደሰ የጋራ ስምምነት
የስምምነት ፊርማ በመፈራረም እና
ለይ የተሰራ ስራ ፣ ከባለድርሻ አካላት
5.2 የጋራ አፈጻጸሙን መገምገም በተቀመጠው የግንኙነት ጊዜ
ጋር ያለውን ቅንጅታዊ አሰራር
የሚገመገምበት ሂደት በመሆኑ
ከመገምገም አንፃር የተሰራ ስራ እና
በቀጣይ በዚህ አግባብ ቢቀርብ፣
የጋራ ስምምነት ውጤታማነቱንም
ውጤታማነቱንም በማረጋገጥ
የሚገልጽ በሪፖርት አለመከታቱ፣
5.3 የጋራ ስምምነት ውጤታማነት በሪፖርት እንዲካተት ቢደረግ፣

6 የተሻሻለ የህግ ተገዥነት

67
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት በአዲስ አበባ ቁ.2 ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
የአጠቃላይ እና የውስን ታክስ ኦዲት
6.1 የአጠቃላይና የውስን ታክስ ኦዲት ሽፋን ሽፋን ከ100 % በለይ የተሳከ
መሆኑ፣
በስጋት ልየታ 360 ማህደር ለታክስ የኦዲት ሥራ ሥጋትን መሰረት
ኦዲት የተላላፈ መሆኑን እንጂ ያደረገ እንዲሆን በማስቻል
6.2 በስጋት ከተመረጡት ውስጥ የታክስ ኦዲት ሽፋን አፈፃፀሙን የማይገልፅ መሆኑ አፈፃፀሙን ለማሳከት ጥረት
ማድረግና መረጃው በሪፖርት
እንዲካተት ቢደረግ፣
100% በለይ ማጥነት የተቻለ
6.3 በስጋት ከተላለፈው የተጠና
መሆኑ፣
72.73% ኦፕሬሽን የተሰራ መሆኑ፣ በቀጠይ በእቅዱ መሰረት
ከተጠናው የተከናወነው የኢንተለጀንስ ኦፕሬሽን
6.4 አፈፃፀሙን ለማሳደግ ጥረት
አፈፃፀም
ቢደረግ፣
6.5 የኦፕሬሽን ውጤታማነት በመቶኛ 100% ውጤታማ መሆኑ፣
ተጣርተው ሀሰተኛ ከሆኑ 69
ተጣርቶ ሐሰተኛ ከሆነው ደረሰኝ ውስጥ ሕጋዊ
6.6 ደረሰኞች ዉስጥ 54/78.26% ላይ
እርምጃ የተወሰደባቸው
ሕጋዊ እርምጃ የተወሰደ መሆኑ፣
በታክስ ኦዲት ከተወሰነው 20.18% አፈፃፀሙን ለማሻሻል የሚያስችሉ
6.7 በታክስ ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ የተቀየረ ለመሰብሰብ ከታቀደው አንፃር ስራዎች ላይ ትኩረት በማድረግ
28.83% ላይ የሚገኝ መሆኑ፣ መስራት ቢቻል፣
በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው በቀጠይ በእቅዱ መሰራት
በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ
6.8 ከ50.32% ብቻ ወደ ገቢ የተቀየረ አፈፃፀሙን ለማሳደግ ጥረት
የተቀየረ
መሆኑ፣ ቢደረግ፣
በቀጠይ በእቅዱ መሰረት
አፈፃፀሙን ለማሳከት ጥረት
በግብር አወሳሰን ከተወሰነው ውስጥ ማድረግና መረጃው በሪፖርት
በግብር አወሳሰን ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ
6.9 ወደ ገቢ የተቀየረ መረጃ በሪፖርቱ እንዲካተት ቢደረግ፣
የተቀየረ
ያልቀረበ መሆኑ፣

በታክስ ኦዲት ውሳኔ አግኝቶ በታክስ ውሳኔ አጣሪ በታክስ ኦዲት ውሳኔ አግኝቶ በታክስ በቀጠይ በእቅዱ መሰረት
6.10
/በግብር ይግባኝ/ ማሻሻያ ያልተደረገበት ማህደር ውሳኔ አጣሪ /በግብር ይግባኝ/ አፈፃፀሙን ለመለካት ጥረት

68
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት በአዲስ አበባ ቁ.2 ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል
ተ.ቁ የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ያለበት ምክረ ሀሳብ
ማሻሻያ ያልተደረገበት ማህደር ማድረግና መረጃው በሪፖርት
መረጃ በሪፖርቱ ያልቀረበ መሆኑ፣ እንዲካተት ቢደረግ፣
95.21% ወይም በእቅድ ከተያዘዉ
6.11 የተ.ዕ.ታ ማስታወቅ ካለባቸው ውስጥ ያስታወቁ 95% አንጸር ከ100% በላይ
ያስታወቁ መሆኑ፣
በክፍያ ያስታወቁ አፈፃፀም
ከተ.ዕ.ታ ተመዝጋቢ ግብር ከፈዮች ውስጥ በክፍያ 91.16% ወይም በእቅድ ከተያዘዉ
6.12
ያስታወቁ 57% አንጸር ከ100% በላይ የተሳከ
መሆኑ፣
7 ቀጣይነት ያለው የገቢ ዕድገት
7.1 ጠቅላላ የተሰበሰበ ገቢ 102.06% የተሰበሰበ መሆኑ፣
7.2 ቀጥታ ታክስ 106.63% የተሰበሰበ መሆኑ፣
ቀጥታ ያልሆነ ታክስ 89% የተሰበሰበ መሆኑ፣ በቀጣይ የተጨማሪ እሴት ታክስ እና
7.3 የኤክሳይዝ ታክስ አፈፃፀምን
ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣
ማዘጋጃ ቤታዊ 89.86 % የተሰበሰበ መሆኑ፣ አፈፃጸሙን ለማሳደግ ጥረት
7.4
ቢደረግ፣
ከፍተኛ ውዝፍ ዕዳ ያለባቸውን
በመለየት እንዲከፍሉ በአመራር
በ3 ወሩ ለመሰብሰብ ከታቀደው
ጭምር የማግባባት ስራ መስራት፣
683.08 ሚሊዮን ውስጥ 165.24
7.5 ከውዝፍ ዕዳ ክትትል የተሰበሰበ ገቢ ፈቃደኛ ያልሆኑትን ማስጠንቀቂያ
ሚሊዮን ብር በመሰብሰብ 24.19%
ከመስጠት ጀምሮ ዕግድ እስከ ማገድ
ብቻ ላይ መገኙቱ፣
እርምጃ በመውሰድ አፈፃፀሙን
ለማሻሻል ጥረት ቢደረግ፣
አሰስ መደረግ ከሚገባው አሰስ
7.6 የታክስ ዉሳኔ (Assessment) ሽፋን በመቶኛ የተደረገው 94% መሆኑ፣

69
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
ተ. በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ቁ ምክረ ሀሳብ
1. ከሪፖርት አዘገጃጀትና ጥራት አንፃር
መጀመሪያ ከታቀደዉ በሪፖርቱ የተቀየረ እቅድ ስለመኖሩ፣ በእቅዱ መሰረት ሪፖርቱ የተሰራ
1.1 መሆኑ፣
1.2 በሪፖርቱ ግቦችና ተግባራት በዕቅዱ በተቀመጠው ቅደም ሪፖርቱ በሁሉም ግቦችና ተግባራት
ተከተል መሰረት የተዘጋጀ ስለመሆኑ በተቀመጠው ቅደም ተከተል መሰረት
የተቀመጠ መሆኑ፣
ሪፖርቱ የተሟላ ስለመሆኑ (ማውጫ፣ መግቢያ፣ሀተታ፣ ሪፖርቱ በተሟላ መልኩ ማውጫ
1.3 ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችና ማጠቃለያ) ስለመኖሩ ፣መግቢያ ፣ሃተታ ፣የቀጣይ ትኩረት
አቅጣጫ እና ማጠቃለያ የያዘ መሆኑ
የሪፖርቱ ፎርማት ስታንዳርዱን የጠበቀ ስለመሆኑ /Font የሪፖርቱ ፎርማት ስታንዳርዱን
1.4 type, Font size, spacing, margin,ነጥብ አቀማመጥና የጠበቀ መሆኑ፤
አጠቃቀም/
እያንዳንዱ ግብ/ተግባር ዕቅድ፣ ክንውንና አፈፃፀም(ንጽጽር) የተከናወኑ ተግባራት ለማነፃፀር
ያለው ስለመሆኑ፣ በሚያመች መልኩ እቅድ ከክንውን
1.5 ጋር በንጽጽር ማስቀመጥ መቻሉ፤
እያንዳንዱ ግብ / ተግባር በሪፖርቱ ስለመካተቱ እና የሚለካ ግብ /ተግባር በሪፖርቱ የተካተተና
1.6 ስለመሆኑ፣ የሚለካ መሆኑ፤
1.7 የስሌት ችግር ያለመኖሩ /የመደመር፣መቀነስ/ ሪፖርቱ የስሌት ችግር የሌለበት
መሆኑ፤
2 ከጊዜ አንፃር
2.1 ሪፖርቱ በወቅቱ ስለመድረሱ)፣ ዋናው ሪፖርት እና የቼክሊስት ለቀጣይ ሁሉንም ሪፖርቶች በወቅቱ
ሪፖርት በሀርድ ኮፒና በሶፍት ኮፒ ለመላክ ጥረት ማድረግ ቢቻል፣
እንዲሁም ፋይናንሽያል ሪፖርት በ 2
ቀን ዘግይቶ የተላከ መሆኑ፤
3 ተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ግንባታ
የሴት ግ/ከፋዮችን ስልጠና የሚያሳይ በቀጣይ በተያዘዉ እቅድ መሰረት የሴት
በሪፖርቱ የልተከታተ መሆኑ፣ ግ/ከፋዮች ቁጥር በመለየት አፈፃፀሙን
3.1 የሴት ግብር ከፋዮች ስልጠና
መለከት ቢቻል፣

በታክስ ውሳኔ ሂደት ለተወሰኑ ውሳኔዎች ጥቅም ላይ የዋለ የተሰበሰበባቸው መረጃ 100% ጥቅም
3.2
የሦስተኛ ወገን መረጃ ላይ የዋለ መሆኑ፣

70
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
ተ. በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ቁ ምክረ ሀሳብ
በወሳኝ ስትራቴጅያዊ የሙያ መስኮች በወሳኝ ስትራቴጅያዊ የሙያ በዕቅዱ መሰረት በውስጥ የሰራተኛውን
በወሳኝ ስትራቴጂያዊ የሙያ መስኮች የተሠጠ ሥልጠና በዉጭ የተሠጠ ሥልጠና 100% መስኮች በዉስጥ ወይም በራስ ዕውቀትና ክህሎት ሊያዳብሩ የሚችሉ
3.3
በቁጥር፤ የተሳካ መሆኑ፣ አቅም የተሠጠ ሥልጠና ያልቀረበ የስልጠና ርዕሶች ላይ ስልጠና መስጠት
መሆኑ፣ ቢቻል፣
ማስተካከያ ከሚያስፈልጋቸው
በዕቅድ የተያዘ ተግባር በመሆኑ
ማስተካከያ እንዲደረግባቸው ከቀረቡ የውስጥና የዋና ኦዲት ግኝቶች ውስጥ ማስተካከያ
3.4 አፈፃፀሙ ተለይቶ የሪፖርት አካል
ግኝቶች ውስጥ ማሻሻያ የተደረገባቸው በመቶኛ፤ የተደረገባቸው የሪፖርት አካል
መሆን ቢቻል።
አለመሆኑ።
4 የላቀ አገልግሎት
96% የታክስ ውሳኔ ቅሬታ የተፈታ
4.1 የታክስ ውሳኔ ቅሬታ አፈታት
መሆኑ፣
93.25% የተመላሽ ጥያቄ በማጣራት
4.2 የግብር ታክስ ተመላሽ አፈፃፀም በመቶኛ
ምላሽ የተሰጠ መሆኑ፣
የእድሳት ክሊራንስ አፈፃፀም 20% አፈፃፀሙን ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣
4.3 የክሊራንስ አፈፃፀም
ብቻ መሆኑ፣
5 ውጤታማ ተቋማዊ ቅንጅት
የተፈረመ/የታደሰ የጋራ ስምምነት
5.1 የተፈረመ/የታደሰ የጋራ ስምምነት
መፈራረም መቻሉ፤
ውጤታማ ተቋማዊ ቅንጅት ከሌሎች
ተቋማት ጋር በጋራ እና በተናጠል የሚሰሩ
5.2 የጋራ አፈጻጸሙን መገምገም ከባለድርሻ አካላት ጋር ያለውን
ስራዎችን በመለየት የስምምነት ፊርማ
ቅንጅታዊ አሰራር ከመገምገም አንፃር
በመፈራረም እና በተቀመጠው የግንኙነት
የተሰራ ስራ እና የጋራ ስምምነት
ጊዜ የሚገመገምበት ሂደት በመሆኑ
ውጤታማነቱንም የሚገልጽ
በቀጣይ በዚህ አግባብ ቢቀርብ፣
5.3 የጋራ ስምምነት ውጤታማነት በሪፖርት አለመካተቱ፣
ውጤታማነቱንም በማረጋገጥ በሪፖርት
እንዲካተት ቢደረግ፣
6 የተሻሻለ የህግ ተገዥነት
6.1 የአጠቃላይና የውስን ታክስ ኦዲት ሽፋን በሪፖርቱ ያልተካተተ መሆኑ በዕቅድ የተያዙ ተግባራት የሪፖርቱ አካል
እንዲሆኑ ቢደረግ፣
6.2 በስጋት ከተመረጡት ውስጥ የታክስ ኦዲት ሽፋን
6.3 በስጋት ከተላለፈው የተጠና 100% ማጥናት የተቻለ መሆኑ፣
6.4 ከተጠናው የተከናወነው የኢንተለጀንስ ኦፕሬሽን አፈፃፀም 100% ኦፕሬሽን የተሰራ መሆኑ፣

71
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
ተ. በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ቁ ምክረ ሀሳብ
6.5 የኦፕሬሽን ውጤታማነት በመቶኛ 100% ውጤታማ መሆኑ፣
ተጣርተው ሀሰተኛ የሆኑ በቀጠይ በሪፖርቱ ሀሰተኛ የሆኑትን
ተጣርቶ ሐሰተኛ ከሆነው ደረሰኝ ውስጥ ሕጋዊ እርምጃ ደረሰኞች እና እርምጃ የተወሰደ ለምርመራ የተላለፉ ስለመሆናቸውና
6.6
የተወሰደባቸው ስለመሆኑ በሪፖርቱ ያልተገለጸ በምርመራ ተጠያቂ የማድረግ ስራ
መሆኑ፣ ሊሰራ ይገባል፣
በታክስ ኦዲት ከተወሰነው ወደ ገቢ በቀጣይ በእቅዱ መሰራት አፈፃፀሙን
የተቀየረ 56.30% ከታቀደው ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣
6.7 በታክስ ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ የተቀየረ
አንፃር 48% ብቻ የተሰበሰበ
መሆኑ፣
በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው
403.45 ሚሊዮን ብር ውስጥ አፈፃፀሙን ለማሸሻል የሚያስችሉ
34.84 ሚሊዮን ብር ወይም 8.64 ስራዎች ላይ ትኩረት በማድረግ
6.8 በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ የተቀየረ
በመቶ ብቻ መሰብሰቡ፣ መስራት ቢቻል፣
በዕቅድ ከተያዘው 25% አንፃር
34.54% ብቻ የተሰበሰበ መሆኑ፣
ከተወሰነው 79.87/ ከታቀደው አንፃር
6.9 በግብር አወሳሰን ከተወሰነው ውስጥ ወደ ገቢ የተቀየረ
96.23% ወደ ገቢ የተቀየረ መሆኑ፣
የሚወሰኑ የኦዲት ውሳኔዎች የተጣራ
ማሻሻያ ያልተደረገባቸው መረጃ ላይ በመመስረት በታክስ ቅሬታ
6.1 በታክስ ኦዲት ውሳኔ አግኝቶ በታክስ ውሳኔ አጣሪ /በግብር ውሳኔዎች 60% ለማድረስ አጣሪ /በግብር ይግባኝ ማሻሻያ
0 ይግባኝ/ ማሻሻያ ያልተደረገበት ማህደር ከታቀደው አንፃር 50% ላይ የሚደረግባቸው ውሳኔዎች መቀነስና
የሚገኝ መሆኑ በግብር ከፋዮች በኩል ታአማኒነት
እንዲያገኙ ማድረግ ቢቻል
በቀጠይ በእቅዱ መሰራት አፈፃፀሙን
81.59% ወይም 95% በእቅድ ለማሳደግ ጥረት ቢደረግ፣
6.1 ከተያዘዉ አንጸር 85.89%/
የተ.ዕ.ታ ማስታወቅ ካለባቸው ውስጥ ያስታወቁ
1 ያስታወቁ መሆኑ፣

በክፍያ ያስታወቁ አፈፃፀም 62.72%


6.1
ከተ.ዕ.ታ ተመዝጋቢ ግብር ከፈዮች ውስጥ በክፍያ ያስታወቁ ወይም 57% በእቅድ ከተያዘዉ አንጸር
2
ከ100% በለይ የተሳከ መሆኑ፣

72
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት
የ2016 በጀት ዓመት የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት የ1ኛው ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አስመልክቶ የተሰጠ ግብረ መልስ
ተ. በጥንካሬ የታዩ የቀጣይ አቅጣጫና መስተካከል ያለበት
የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ መስፈርት በክፍተት የታዩ
ቁ ምክረ ሀሳብ
7 ቀጣይነት ያለው የገቢ ዕድገት
110.69% የተሰበሰበ መሆኑ፣
7.1 ጠቅላላ የተሰበሰበ ገቢ

7.2 ቀጥታ ታክስ 110.35 % የተሰበሰበ መሆኑ፣


7.3 ቀጥታ ያልሆነ ታክስ 112.22 % የተሰበሰበ መሆኑ፣
7.4 ማዘጋጃ ቤታዊ 123.75 % የተሰበሰበ መሆኑ፣
በ3 ወሩ ለመሰብሰብ ከታቀደው ከፍተኛ ውዝፍ ዕዳ ያለባቸውን
1.85 ሚሊዮን ውስጥ 1.22 በመለየት እንዲከፍሉ የማግባባት ስራ
ሚሊዮን ብር በመሰብሰብ 66.02% መስራት፣ ፈቃደኛ ያልሆኑትን
7.5 ከውዝፍ ዕዳ ክትትል የተሰበሰበ ገቢ
የተሰበሰበ መሆኑ፣ ማስጠንቀቂያ ከመስጠት ጀምሮ ዕግድ
እስከ ማገድ እርምጃ በመውሰድ
አፈፃፀሙን ለማሻሻል ጥረት ቢደረግ፣
7.6 የታክስ ዉሳኔ (Assessment) ሽፋን በመቶኛ 100% አሰስ የተደረገ መሆኑ፣

73

You might also like