12

You might also like

Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 103

የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት

የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ


(አጭር ሠነዴ)

ሰኔ 2015 ዒ.ም

ባህር ዲር
ማውጫ

ማውጫ ........................................................................................................................................................... i
መግቢያ.......................................................................................................................................................... 1
የክሌለ የሌማት አቅሞች .............................................................................................................................. 2
ክፌሌ አንዴ ................................................................................................................................................. 8
1. የ2015 በጀት ዒመት የሌማት ተግባራት ዔቅዴ አፇጻጸም ግምገማ .................................................... 8
1.1. የማክሮ ኢኮኖሚ አፇጻፀም ................................................................................................................ 8
1.1.1. የኢኮኖሚ ዔዴገትና መዋቅራዊ ሇውጥ ..................................................................................... 8
1.1.2. ኢንቨስትመንት ........................................................................................................................... 9
1.1.3. የሌማት ፊይናንስ አፇጻጸም .................................................................................................... 10
1.1.4. የዴህነት ምጣኔ (Poverty) ...................................................................................................... 11
1.1.5. የስራ ስምሪት ሁኔታ............................................................................................................... 12
1.1.6. የዋጋ ግሽበት ሁኔታ ............................................................................................................... 13
1.2. የኢኮኖሚ ሌማት ዘርፌ አፇጻጸም .................................................................................................. 13
1.2.1. ግብርና ሌማት ......................................................................................................................... 13
1.2.2. ኢንደስትሪ ሌማት .................................................................................................................. 17
1.2.3. ባህሌና ቱሪዝም ሌማት ........................................................................................................... 19
1.2.4. የማዔዴን ሃብት ሌማት ........................................................................................................... 20
1.2.5. ሳይንስና ቴክኖልጂ .................................................................................................................. 21
1.2.6. መሬት ...................................................................................................................................... 23
1.2.7. የአካባቢ ዯንና ደር እንስሳት ጥበቃና ሌማት ......................................................................... 25
1.2.8. ንግዴና ገበያ ሌማት ................................................................................................................ 28
1.3. የመሠረተ ሌማት ዘርፌ አፇጻጸም .................................................................................................. 31
1.3.1. መንገዴ..................................................................................................................................... 31
1.3.2. ውሃና ኢነርጂ.......................................................................................................................... 33
1.3.3. መስኖና ቆሊማ አካባቢዎች ሌማት .......................................................................................... 34
1.4. ከተማ ሌማት .................................................................................................................................. 35
1.5. የማህበራዊ ሌማት ዘርፌ አፇጻጸም ................................................................................................ 37
1.5.1. ትምህርት ................................................................................................................................. 37

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ i
1.5.2. ጤና ......................................................................................................................................... 40
1.5.3. ሴቶች ህጻናትና ማሀበራዊ ጉዲይ............................................................................................ 43
1.5.4. ወጣቶችና ስፖርት ሌማት ...................................................................................................... 45
1.6. የዳሞክራሲና መሌካም አስተዲዯር ግንበታ .................................................................................... 47
1.6.1. ፌትህ ....................................................................................................................................... 47
1.6.2. የሰሊምና የህዝብ ዯህንነት ጉዲዮች .......................................................................................... 48
1.6.3. ሲቪሌ ሰርቪስ .......................................................................................................................... 50
1.7. የኮሜኔኪሽን ተግባራት .................................................................................................................... 52
ክፌሌ ሁሇት ................................................................................................................................................ 54
2.1. የ2016 በጀት ዒመት ዔቅዴ መነሻዎች፣ መሰረታዊ አቅጣጫዎች፣የትኩረት መስኮች፣ ዒሊማዎች፣
ዋና ዋና ግቦች፤........................................................................................................................................... 54
2.1.1. ክሌሊዊ ርዔይ ............................................................................................................................... 54
2.1.2. የዔቅደ መነሻዎች ........................................................................................................................ 55
2.1.3. የሌማት እቅደ የትኩረት አቅጣጫዎች...................................................................................... 57
2.1.4. የዔቅደ የትኩረት መስኮች........................................................................................................... 57
2.1.5. የዔቅደ ዒሊማዎች........................................................................................................................ 57
2.2. የማክሮ ኢኮኖሚ ዋና ዋና ግቦች ....................................................................................................... 58
2.2.1. የኢኮኖሚ ዔዴገት .................................................................................................................... 58
2.2.2. ኢንቨስትመንት ......................................................................................................................... 60
2.2.3. የስራ ዔዴሌን ማስፊፊት .......................................................................................................... 61
2.2.4. የሌማት ፊይናንስ .................................................................................................................... 62
2.3. የበጀት ዒመቱ የክፌሊተ ኢኮኖሚያት ዘርፌ አቅጣጫዎች፣ ዒሊማዎች፣ ግቦችና ዋና ዋና ተግባራት
.................................................................................................................................................................... 64
2.3.1. ኢኮኖሚ ሌማት ዘርፌ ................................................................................................................ 64
2.3.1.1. ግብርና ሌማት ..................................................................................................................... 64
2.3.1.2. የኢንደስትሪ ሌማት ............................................................................................................ 68
2.3.1.3. ባህሌና ቱሪዝም ሌማት ....................................................................................................... 69
2.3.1.4. የማዔዴን ሀብት ሌማት ....................................................................................................... 71
2.3.1.5. ሳይንስ፣ ቴክኖልጅ፣ ኢንፍርሜሽንና ኮሙኒኬሽን .............................................................. 72
2.3.1.6. መሬት .................................................................................................................................. 74
2.3.1.7. የአካባቢ ዯንና ደር እንስሳት ............................................................................................... 75
2.3.1.8. የንግዴና ገበያ ሌማት .......................................................................................................... 77
2.3.3. የመሰረተ ሌማት ዘርፌ ............................................................................................................... 78

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ ii
2.3.3.1. መንገዴ ................................................................................................................................. 78
2.3.3.2. ውሃና ኢነርጅ ...................................................................................................................... 79
2.3.3.3. መስኖና ሌማት .................................................................................................................... 81
2.3.4. ከተማና መሠረተ ሌማት ዘርፌ .................................................................................................. 81
2.3.5. ማህበራዊ ሌማት ዘርፌ .............................................................................................................. 83
2.3.5.1. ትምህርትና ስሌጠና ............................................................................................................. 83
2.3.5.2. ጤና ጥበቃ ........................................................................................................................... 86
2.3.5.3. ሴቶች ህጻናትና አረጋውያን ................................................................................................. 89
2.3.5.4. ወጣትና ስፖርት .................................................................................................................. 89
2.3.6. የዳሞክራሲና መሌካም አስተዲዯር ስርዒት ግንባታ ................................................................... 91
2.3.6.1. ፌትህ .................................................................................................................................... 91
2.3.6.2. የሰሊምና የህዝብ ዯህንነት ጉዲዮች....................................................................................... 92
2.3.6.3. ሲቪሌ ሰርቪስ ...................................................................................................................... 93
2.3.7. የኮምንኬሽን ተግባራት ................................................................................................................ 94
ክፌሌ ሶስት ................................................................................................................................................. 95
3.1. የክትትሌና ግምገማ ስርዒት ............................................................................................................... 95

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ iii


[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

መግቢያ

የ10 ዒመቱ መሪ ዔቅዴ አራተኛ ዒመት በሆነው በ2016 በጀት ዒመትም የክሌለን ሌማት
ሇማስቀጠሌ እንዱቻሌና በክሌሊችን የኢኮኖሚና ማኅበራዊ ዔዴገትን የሚፇታተኑ
አዝማሚያዎችን ሇማስወገዴ በማስፇጸም አቅም፣ በዳሞክራሲና በመሌካም አስተዲዯር
ሥርዒት ግንባታ፣ በኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ሌማት ሊይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ይገባሌ።
ስሇሆነም የተገኙ መሌካም ተሞክሮዎችና ውጤቶች ሊይ በመመስረት የክሌለን ብልም
የሀገሪቷን ፇጣንና ቀጣይነት ያሇው የሌማት ዔዴገት ሇማረጋገጥ መሊ ህዝቡን በማሳተፌ
ሉተገበር የሚችሇውን በ10 ዒመቱ መሪ ዔቅዴ ማዔቅፌ ውስጥ በመሆን መስራት ተገቢ
ይሆናሌ። ከዚህ በተጨማሪም ባሇፈት ሁሇት ዒመታት በጦርነቱ በዯረሰ ውዴመት የክሌለ
ኢኮኖሚ ወዯ ኋሊ ተመሌሷሌ፡፡ መንግስት ሙለ ትኩረቱን የሰሜኑን ጦርነት መመከት ሊይ
አዴርጎ የቆየ በመሆኑ የመዯበኛ ሥራዎች አፇጻጸምም ወዯ ኋሊ አስቀርቶናሌ፡፡ በአሁኑ ወቅት
የዋጋ ንረት አሳሳቢ ዯረጃ ሊይ ዯርሷሌ፡፡ በዚህ ምክንያትም በግንባታ ወጪ መጨመር
ምክንያት በፕሮጀክት አፇጻጸም ሊይ ተጽዔኖ ሉያሳዴር ይችሊሌ፡፡ በላሊ በኩሌ በሰሊም ችግር
ምክንያት በገቢ አሰባሰባችን ሊይ አለታዊ ሁኔታ ሉፇጥር ስሇሚችሌ ይህም ሇሌማት
የሚሆነውን የፊይናንስ አቅማችን ሉቀንስ ስሇሚችሌ ባቀዴነው ሌክ ሌማታችን እውን
እንዲናዯርግ ተግዲሮት ሉሆን ይችሊሌ፡፡ ስሇሆነም የዋጋ ንረትን በመቀነስና ሠሊምን በማረጋገጥ
ረገዴ የተጠናከረ ሥራ እንዯሚሠራ ይጠበቃሌ፡፡

ስሇሆነም የተጀመረውን የዔዴገትና ብሌጽግና ጉዟችንን ሇማረጋገጥ አስተዋጽኦ የሚኖረው የ10


ዒመቱ መሪ ዔቅዴ አካሌ የሆነው ይህ የ2016 በጀት ዒመት የክሌለ የሌማትና የመሌካም
አስተዲዯር ዔቅዴ ሰነዴ መግቢያ፣ የ2015 በጀት ዒመት የሌማትና የመሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ
አፇጻጸም፣ የ2016 በጀት ዒመት ዔቅዴ መነሻዎች፣ የትኩረት መስኮች፣ ዒሊማዎች፣ መሠረታዊ
አቅጣጫዎችና ግቦች፣ የበጀት ዒመቱ የክፌሊተ ኢኮኖሚያት ግቦችና ዋና ዋና ተግባራት፣
የሌማት ፊይናንስና የወጪ አስተዲዯር ተግባራት እንዱሁም የክትትሌና ግምገማ ስርዒት
የሚለትን በውስጡ እንዱያካትት ተዯርጎ ተዘጋጅቷሌ፡፡

የ2016 ዒ.ም ዔቅዴ በዋናነት በውጤታማነት ተፇጻሚ እንዱሆን ሁለም በየዯረጃው የሚገኝ
የፖሉቲካና የሲቪሌ ሰርቪስ አመራር አካሊት፣ ሰራተኞች፣ ህዝቡና ላልች አጋር አካሊት በሙለ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 1
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

የዔቅደን ዒሊማዎችና ግቦች በውሌ በመረዲት ሇተፇጻሚነታቸው በተናጠሌና በጋራ በከፌተኛ


ተነሳሻነት በውጤት የሚገሇጽ ተሳትፍ ማዴረግ ይጠበቅባቸዋሌ።

የክሌለ የሌማት አቅሞች

ክሌለ ሇሁለም ዒይነት የኢኮኖሚ ዘርፍች ሌማት ምቹ የሆኑና ከሞሊ ጎዯሌ ሁለም ዒይነት
መሠረታዊ የተፇጥሮ ሀብት አቅሞች ያለት ነው፡፡ በመሆኑም በክሌለ ያለትን ዔምቅ የሌማት
አቅሞች ሳይንሳዊ በሆነ አግባብ በመሇየትና በማሌማት እና የክሌለን ሀብት በስፊት ተጠቅሞ
ኢኮኖሚውን ማሳዯግ ያስችሊሌ፡፡ ከዚህ አኳያ የአማራ ክሌሌ በብዙ ዔምቅ ሀብቶች ተነፃ ጻሪ
ጠቀሜታ /Comparative Advantage/ ያሇው በመሆኑ ያለትን ፀጋዎች በአግባቡ በመሇየትና
ሇሌማት በማዋሌ ፇጣን የኢኮኖሚ ዔዴገት ማስመዝገብ እና የህዝቡን የሌማት ተጠቃሚነት
ማረጋገጥ ይቻሌ ዘንዴ በክሌለ የሚገኙ ዔምቅ አቅሞች በአጭሩ እንዯሚከተሇው ቀርበዋሌ፡፡

የመሬት ሀብት፡- የክሌለ የመሬት አቀማመጥ ሲታይ 27.6% ሜዲማ፣ 27.79% ተራራማ፣
11.4% ሸሇቋማ፣ 21.67% ወጣ ገባ እና 1.54% ረግረጋማ እንዯሆነ የግብርና ቢሮ መረጃ
/የግብርና ቢሮ የ2011 ዒመታዊ መጽሄት/ ያመሇክታሌ፡፡ ከፌታው በምሥራቅ ከ500 ሜትር
ከባህር ጠሇሌ በሊይ ጀምሮ 4,620 ሜትር ከባህር ጠሇሌ በሊይ እስከሚገኘው የራስ ዲሸን ተራራ
የሚዯርስ ቦታን ይሸፌናሌ፡፡ ስሇሆነም በተሇያየ የመሬት አቀማመጥ ያለ ሀብቶችን እንዯ
የአግባቡ በመጠቀም ማሌማት እንዯሚቻሌ ያሳያሌ፡፡ ሇምሳላ ተራራማ አካባቢዎችን ዯን
በማሌማት የሥራ ዔዴሌ ከመፌጠር፣ ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ከማግኘትና የክሌለን የአየር ንብረት
ከመጠበቅ ባሇፇ ከተራራው በታች የሚገኙ አካባቢዎችን ከአፇር መሸርሸር ሇመጠበቅ እና የውኃ
መገኛ ዔዴልችን ሇማስፊት ያስችሊሌ፡፡ በተጨማሪም ሜዲማ አካባቢዎችን ሇእርሻ አገሌግልት
ሇማዋሌ ዔዴሌ ይፇጥራሌ፡፡ በላሊ በኩሌ የክሌለ ሰንሰሇታማ ተራሮች የብዝሀ ሀብታቸውን
በመጠበቅ የቱሪስት መስህብ ሆነው ሉያገሇግለ የሚችለበት ሰፉ ዔዴሌ ያሇ እንዯሆነ ያሳያሌ፡፡

በአጠቃሊይ ሲታይ ክሌለ ሇግብርና ሌማት ተስማሚ የሆነ ሰፉ መሬት ባሇቤት ነው፡፡ በመኸር
በመሌማት ሊይ የሚገኝ ነገር ግን የማምረት አቅሙ ሊይ ያሌዯረሰ 4.8 ሚሉየን ሄ/ር መሬት
ያሇ ሲሆን ሇምግብ፣ ሇኢንደስትሪና ሇውጭ ገበያ ማምረት የሚችሌ ነው፡፡ የሰብሌ ሌማቱም
ተወስድ ሲታይ በአገር ዯረጃ ከሚመረተው እስከ 33% ዴርሻ ያሇው ነው፡፡ በመሆኑም እንዯ
ገብስና ስንዳ ያለ ብርዔ ሰብልችን፣ እንዯ በቆልና ማሽሊ ያለ የአገዲ ሰብልችን፣ እንዯ ባቄሊ፣

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 2
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

አተር፣ ምስር እና ሽንብራ ያለ ጥራጥሬዎችን እንዱሁም እንዯ ሰሉጥ፣ ማሾ ያለትን የውጭ


ምንዛሬ የሚያስገኙ ሰብልችን ጨምሮ እንዯ ኑግ ያለ ሇኢንደስትሪ ግብዒት የሚሆኑ የቅባት
ሰብልችን በስፊት የማምረት አቅም አሇው፡፡ በተጨማሪም የተሇያዩ የክሌለ አካባቢዎች ሇአገር
ውስጥ ፌጆታም ሆነ ሇኤክስፖርት ሉውለ የሚችለ የአትክሌትና ፌራፌሬ እና የአበባ ምርት
የማምረት ሰፉ አቅም አሇው፡፡ እነዚህን የግብርና ምርቶች በዝናብ ብቻ ሳይሆን በመስኖም ታግዞ
የማምረት ሰፉ አቅም አሊቸው፡፡ ይኸውም የከርሰ ምዴርና የገፀ ምዴር ውኃን ጨምሮ 1.2
ሚሉየን ሄክታር መሬት በመስኖ መሌማት የሚችሌ አቅም ያሇው ክሌሌ ቢሆንም እስከ አሁን
የሇማው ዝቅተኛ ነው፡፡

ስሇሆነም እያንዲንደ አካባቢ ሉሰጠው የሚችሇውን የሊቀ ጠቀሜታ ይበሌጥ በጥናት በመሇየት
በተገቢው ጥቅም ሊይ የማዋሌ ሁኔታን ይበሌጥ አጠናክሮ መቀጠሌ ያስፇሌጋሌ፡፡ በላሊ በኩሌ
ግን እስከ አሁን የተሠራው የተፇጥሮ ሀብት ሌማት ሥራ በቂ ባሇመሆኑ ይሌቁንም በዯን
መመንጠርና ያሌተገባ የመሬት አያያዝ ምክንያት ሰፉ የአፇር መሸርሸር በክሌለ እየታየ ነው፡፡
ጥናቶች እንዯሚያሳዩት በሄክታር እስከ 100 ቶን አፇር በዒመት እየታጣ ነው፡፡ በዚህ ምክንያት
በሚቀንስ ምርታማነት እንዯ አገርም ሆነ እንዯ ክሌሌ ከሚገኘው ጥቅሌ ምርት ቀሊሌ የማይባሌ
ዴርሻ በየዒመቱ እየታጣ እንዯሆነ መረጃዎች ያሳያለ፡፡ በአርሶ አዯር ዯረጃም የመሬት
ምርታማነት መቀነስ ሇገቢ ዝቅ ማሇትና ሇምግብ ዋስትና መታጣት ችግር የሚዲርግ ሆኗሌ፡፡
ከዚህም አሌፍ ሇብዝሀ ህይዎት መመናመን፣ በውኃ ሚዛን መዛባት ምክንያት የከርሰ ምዴር
ውኃ መቀነስና በዚህም ሇመጠጥና ሇመስኖ የሚሆን ውኃ እጥረት መከሰት፣ በዯሇሌ ምክንያት
የግዴቦች የአገሌግልት ጊዜ ማጠር፣ እንዯ ጣና ያለ ሀይቆች እንዯ እንቦጭ ባለ አዯገኛ አረሞች
መወረር እና የመሳሰለት ዘርፇ ብዙ ችግሮች የሚያስከትሌ ስሇሆነ ተራሮችን አረንጓዳ
በማሌበስ እና በመሳሰለት የተፇጥሮ ሀብት አጠባበቅ ዘዳዎች መሬትን ዘሊቂ ጥቅም ሉሰጥ
በሚያስችሌ መሌኩ መጠበቅና ማሌማት የግዴ ይሊሌ፡፡

የውኃ ሀብት፡- እንዯሚታወቀው ውኃ ሇመጠጥ፣ ሇመስኖ ሌማት፣ ሇእንስሳት ሀብት ሌማት፣


ሇዒሳ እርባታ፣ ሇብዝሀ ህይዎት ጥበቃ፣ ሇመጓጓዣ፣ ሇቱሪስት መስህብነትና ሇመሳሰለት ዘርፇ
ብዙ ጠቀሜታዎች ያገሇግሊሌ፡፡ ስሇሆነም ወዯፉት የሚታሰበውን ዘሊቂ ሌማት ከማረጋገጥ
አንፃር ያሇንን የውኃ ሀብት ዔምቅ አቅም መሇየትና በዘሊቂነት መጠቀም የሚቻሌበትን ሥሌት
መቀየስ አስፇሊጊ ነው፡፡ ከዚህ አኳያ የክሌለ ዔምቅ የውኃ አቅምን በተመሇከተ ጥናቶች
እንዯሚያሳዩት ከአገሪቱ የውኃ ሀብት የአማራ ክሌሌ ከፌተኛውን /60%/ ዴርሻ ይይዛሌ፡፡ ክሌለ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 3
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

በአባይ፣ ተከዜ፣ ተፊሰሶች ውስጥ የሚገኙ የበርካታ ወንዞች ባሇቤት ነው፡፡ በዒሇም በርዝመቱ
የሚታወቀውን አባይን ጨምሮ ተከዜ፣ በሇስ፣ አንገረብ፣ ሚላ፣ ከሰም እና ጀማ የመሳሰለ
ትሊሌቅ ወንዞች በክሌለ ይገኛለ፡፡ በአጠቃሊይ ወዯ 1,677 የሚዯርሱ ዒመቱን በሙለ የሚፇሱ
እና 297 በክረምት ብቻ የሚፇሱ ወንዞች በክሌለ የሚገኙ ሲሆን ከእነዚህም በዒመት ወዯ 35
ቢሉዮን ሜትር ኩብ ውኃ እንዯሚገኝ ጥናቶች ያመሇክታለ፡፡ በተጨማሪ እርጥበት አዘሌ
ቦታዎችን ጨምሮ ወዯ 335,282 ሄክታር ስፊት ያሊቸው በአገሪቱ ትሌቅ የሆነውን ጣና
ኃይቅን ጨምሮ እንዯ አርዱቦ የመሳሰለ 12 ሀይቆች ያለ እንዯሆነና የእነዚህ ሀይቆች ብዝሀ
ህይዎትን በመጠበቅ ሇዒሳ ሀብት ሌማት፣ ሇመጓጓዣ፣ ሇቱሪስት መስህብነት ማዋሌ ይቻሊሌ፡፡
በአጠቃሊይ በወንዞችና ሀይቆች ሰፉ በመስኖ የማሌማት አቅም እንዲሇ ግርዴፌ ጥናቶች
ያሳያለ፡፡ በክሌለ ውስጥ ባለ ትሊሌቅ ወንዞች መጋቢ ወንዞችና ሀይቆች ከመስኖ ሌማት
በተጨማሪ የሀይዴሮ ኤላክትሪክ ኃይሌ ሇማመንጨት፣ የዒሳ ሀብት ሌማት ሇማስፊፊት እና
ሇትራንስፖርት አገሇግልት የሚውሌ ከፌተኛ የውኃ ሀብት ክምችት እንዲሇ መረጃዎች
ያመሊክታለ፡፡ ይሁን እንጂ እስከ አሁን በጥቅም ሊይ የዋሇው የውኃ ሀብት በጣም አነስተኛ
ነው፡፡ የዒሳ ሀብት ሌማትን አስመሌክቶ በክሌለ በሚገኙ ወንዞችና ሀይቆች በየዒመቱ ከ30
እስከ 50 ሺህ ቶን ዒሳ ማምረት እንዯሚቻሌ ያለት ጥናቶች ቢያመሊክቱም እስከ አሁን
እየተመረተ ያሇው በጣም ዝቅተኛ ነው፡፡ ስሇሆነም እስከ አሁን ባሇው ሁኔታ ይህን ሀብት
በአግባቡ በመጠቀም ረገዴ ሰፉ የሆነ ውስንነት ያሇ በመሆኑ በቀጣይ ሀብቱን እንዯ እንቦጭ ካለ
ወራሪ አረሞች ከመከሊከሌ ጀምሮ ሇዘሊቂ ሌማት የሚውሌበትን መንገዴ ማመቻቸት አስፇሊጊ
ይሆናሌ፡፡

የአየር ንብረት፡- በክሌሌ ዯረጃ መረጃው እንዯሚያሳየው የክሌለ ምዔራባዊ፣ ሰሜናዊ፣ ዯቡባዊ
እና ምሥራቃዊ እንዱሁም ዯቡባዊ ምሥራቅ አካባቢዎች የመኸር ዝናብ ብቻ ተጠቃሚ ሲሆኑ
ቀሪው አብዛኛው የምሥራቃዊ ክፌሌ የመኸርና በሌግ ዝናብ ተጠቃሚዎች ናቸው፡፡ በላሊ
በኩሌ የክሌለ ዝቅተኛው የሙቀት መጠን 12.4 ዱግሪ ሴሉሺየስ ሲሆን ከፌተኛው ዯግሞ 27.8
ዱግሪ ሴሉሺየስ ነው፡፡ ክሌለ በአራት ዒይነት የአየር ንብረት ቀጣናዎች የተከፊፇሇ ሲሆን
እነሱም ውርጭ (3%)፣ ዯጋ (31%)፣ ወይና ዯጋ (60%) ቆሊ (6%) ናቸው፡፡ በመሆኑም ክሌለ
ከበርሃ የአየር ንብረት በስተቀር ሁለንም የአየር ንብረቶች የያዘ መሆኑ በግብርና ምርት እና
በእንስሳት ሀብት ሌማት ዔዴገት ብሌጫ ማምጣት የሚችሌ እንዯሆነ ያመሊክታሌ፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 4
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

የእንስሳት ሀብት፡- የክሌለ የእንስሳት ሀብትን ስንመሇከት በአገር አቀፌ ዯረጃ ከአጠቃሊይ
አገራዊ የእንስሳት ሀብት 28.6% የሚሸፌን ክሌሌ ነው፡፡ በ2010 ዒ.ም ከማዔከሊዊ ስታትስቲክስ
ኤጀንሲ በተገኘ መረጃ መሠረት 16.14 ሚሉየን የዲሌጋ ከብቶች አገራዊ ዴርሻ 26.7%፣ 11.1
ሚሉየን በጎች 35.4% ዴርሻ፣ 7.7 ሚሉየን ፌየልች 23.7% ዴርሻ፣ 3.99 ሚሉየን የጋማ
ከብቶች 35.3% ዴርሻ፣ 0.15 ሚሉየን ግመልች 10.7% ዴርሻ፣ 19.8 ሚሉየን ድሮዎች 33%
ዴርሻ፣ 1.15 ሚሉየን ህበረ ንብ 17.7% ዴርሻ ያሊቸው ናቸው፡፡ በእንስሳት ሀብት የበሇፀገ ብቻ
ሳይሆን በወተት ምርታማነታቸው የታወቁ የፍገራ የዲሌጋ ከብቶች፣ በፀጉር ምርታቸው
የታወቁ የመንዝ በጎች፣ በሥጋ ምርታቸው የታወቁ የዋሸራ በጎች፣ የአበርገላ ፌየሌ እና
የቲሉሉ ድሮ ዝርያዎች የሚገኙበት ክሌሌ ነው፡፡

እንዯሚታወቀው ኢትዮጵያ በእንስሳት ሀብት በቁጥር ዯረጃ ከአፌሪካ አህጉር በቀዲሚነት


የምትጠቀስ አገር ስትሆን ክሌለም ከዚህ ሀብት ሲሶ የሚሆነውን ዴርሻ የሚያበረክት መሆኑ
ሲታይ ሇኢኮኖሚ ዔዴገት ትሌቅ አቅምና የወዯፉት አሇኝታ ሉሆን የሚችሌ ከፌተኛ ሀብት
እንዯሆነ ያሳያሌ፡፡ በላሊ በኩሌ የተከዜ ተፊሰስን ጨምሮ በብዙ አካባቢዎች ከዯን ሌማት ጋር
በማጣመር ሇንብ እርባታ ምቹ እንዯሆነ ይታወቃሌ፡፡ በሀገሪቱ ትሌቁን ኃይቅ ጣናን ጨምሮ
የተሇያዩ ሀይቆችና ወንዞች ያለ በመሆኑ ሇዒሳ ማምረት ሥራ ምቹነት አሊቸው፡፡ ሇአብነት
ያህሌ በጣና ኃይቅ ብቻ በዒመት 15 ሺህ ቶን ዒሳ ማምረት እንዯሚቻሌ ጥናቶች ያመሊክታለ፡፡

በአጠቃሊይ ክሌለ ከፌተኛ የሆነ የህዝብ ቁጥር፣ ሇእርሻና ሇእንስሳት እርባታ ተስማሚ የሆነ
መሬትና የአየር ንብረት እንዱሁም የውኃ ሀብቶች ያለት ሲሆን በተሇይም ሇሰብሌ እና
ሇእንስሳት ሀብት ሌማት ሉውሌ የሚችሌ አቅም እንዲሇው ከመረጃዎች መረዲት ይቻሊሌ፡፡
በዝናብም ሆነ የመስኖ ሌማት በማስፊፊት የክሌለን ፌጆታ ከማሟሊት በሊይ ሇአገር ውስጥም
ሆነ ሇውጭ ገበያ የሚውለ የተሇያዩ የብርዔ፣ የአገዲ እና የቅባት ሰብልችን እንዱሁም
አትክሌትና ፌራፌሬዎችን ማምረት ይቻሊሌ፡፡

የማዔዴን ሀብት፡- የማዔዴን ሀብትን በተመሇከተ በክሌለ አሲዲማ አፇርን ሇማከም ጥቅም ሊይ
የሚውሇውን ሊይምስቶን ጨምሮ እንዯ ጂፕሰም፣ ሲሌካ ሳንዴ፣ ፑሚስ፣ ካኦሉን፣ ክላይ፣
ካሌሣይትና የመሣሠለት ሇኢንደስትሪ በግብዒትነት የሚያገሇግለ ማዔዴናት በሰሜን ሸዋ፣
ምዔራብ ጎጃም፣ ሰሜን ጎንዯርና ምሥራቅ ጎጃም አካባቢዎች በስፊት ይገኛለ፡፡ በላሊ በኩሌ
እንዯ ኦፓሌ፣ አምበር እና ጃስፐር የሚባለ የከበሩ ማዔዴናት በሰሜን ሸዋ፣ በዯቡብ ወል፣

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 5
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

በዯቡብ ጎንዯር፣ ሰሜን ጎንዯር እና ሰሜን ወል በሚገኙ በርካታ ወረዲዎች ይገኛለ፡፡ ብረት ነክ
ማዔዴናትን በተመሇከተ አስተማማኝ ክምችት መኖሩ ተጨማሪ ሥራ የሚያስፇሌገው ቢሆንም
በመስኩ እስከ አሁን የተዯረጉ ጥናቶች በዋግኽምራ፣ በምሥራቅ ጏጃም እና በአዊ መስተዲዴር
ዞኖች እንዯሚገኙ መረጃዎች ያመሇክታለ፡፡ በተጨማሪም በዋግኽምራ ዞን አበርገላ እና በአዊ
ዞን ቅሊጅ አካባቢ በተካሄዯ የመስክ ጥናት የወርቅ አዘሌ አሇት መኖሩ ታውቋሌ፡፡ በክሌለ
ከሚገኙ የኢነርጂ ማዔዴናት ውስጥ የዴንጋይ ከሠሌ በጭሌጋ 19.9 ሚሉየን ቶን፣ በውጫላ
3.3 ሚሉየን ቶን እና በሙሸ ሸሇቆ ከ0.3 ሚሉየን ቶን በሊይ የክምችት መጠን እንዲሇ ጥናቶች
ያሳያለ፡፡ በተጨማሪም ኦይሌ ሼሌ /ነዲጅ አዘሌ አሇት/ በመርሳ አካባቢ እንዲሇ ጥናቶች
ያመሇክታለ፡፡ በተሇያዩ የክሌለ አካባቢዎች የማዔዴን ውኃ የሚገኝ ሲሆን በዯቡብ ጎንዯር እና
በኦሮሞ ብሔረሰብ ዞኖች ዯግሞ ሇመዝናኛነትና ሇህክምና የሚያገሇግለ እንዱሁም ሇኃይሌ
ምንጭ አገሌግልት የሚውለ የሙቅ ውኃ እና የጅኦተርማሌ ኃይሌ ምንጮች ይገኛለ፡፡
በተጨማሪ ሇግንባታ የሚያገሇግለ እንዯ እምነበረዴ፣ ግራናይት፣ ሳንዴስቶን፣ ነጭ ዴንጋይ፣
ጥቁር ዴንጋይ፣ አሸዋ፣ ቀይ ገረጋንቲ (Scoria) እና ሇዘመናዊ ህንፃ ማስዋቢያ በጣም ተፇሊጊ
የሆነው የጥርብ ዴንጋይ በክሌለ የተሇያዩ አካባቢዎች በስፊት ይገኛለ፡፡ በአጠቃሊይ እስከ አሁን
የማዔዴን ሀብትን በተገቢው መንገዴ ከመጠቀም አንፃር ክፌተት ያሇ ቢሆንም ዘርፈ ሇክሌለ
የኢኮኖሚ ዔዴገትና የህዝብ ተጠቃሚነት አኳያ ፊይዲው የጎሊ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በዔቅዴ
ዘመኑ ትኩረት የተሰጠው ነው፡፡ በመሆኑም የማዔዴን ሀብቱን በአግባቡ በጥናት በመሇየትና
የአሠራር ሥርዒት በመዘርጋት ጥቅም ሊይ የሚውሌበትን መንገዴ ማመቻቸት በጣም አስፇሊጊ
ይሆናሌ፡፡

የቱሪዝም ሀብት፡- የአማራ ክሌሌ ሰፉ የቆዲ ስፊት ያሇው እና የተሇያዩ የአየር ንብረቶች፣
የመሌክዒ ምዴር አቀማመጥና የተሇያዩ ባህልች ባሇቤት ነው፡፡ በክሌለ ከማይንቀሳቀሱ ቅርሶች
መካከሌ አገሪቱ በዩኔስኮ በዒሇም ቅርስነት ካስመዘገበቻቸው ቅርሶች መካከሌ የሊሌ-ይበሊ ውቅር
አብያተ ክርስቲያናት፣ የጎንዯር ቤተመንግስታት፣ የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ እንዱሁም
በዙሪያው እና በውስጡ በርካታ የቱሪስት መዲረሻ ቅርሶችን /አብያተ ክርስቲያናትና ገዲማት/ እና
ብዝሀ-ህይወቶችን ያቀፇው የጣና ኃይቅና አካባቢው ይገኛሌ፡፡ ከማይዲሰሱ ቅርሶች መካከሌ
የጥምቀት በዒሌ በሁለም የክሌለ አካባቢዎችና በተሇይም በጎንዯር በስፊት የሚከበር፣ የመስቀሌ
በዒሌ እንዱሁም የሌዯት በዒሌ በተሇይም በሊሌ-ይበሊ የሚከበሩ የክሌለ መስህቦች ናቸው፡፡
በተጨማሪ ወዯ 9 የሚዯርሱ ጥብቅ ቦታዎች እና የብዝሀ ህይዎት ሀብት እንዱሁም በአገሪቱ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 6
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

በከፌታው 1ኛ የሆነውና አስዯናቂ የመሬት ገጽታ ያሇውን የራስ ዯጀን ተራራ ጨምሮ እንዯነ
አቡነ ዮሴፌ ያለ ሇህዋ ሳይንስ ምርምር ተመራጭ የሆኑ ተራሮችና በርካታ ሠንሰሇታማ
ተራሮች በክሌለ ይገኛለ፡፡

በተጨማሪም ሌዩ ሌዩ ጥንታዊ አብያተ ክርስቲያናትና ገዲማት እንዱሁም መስጊድች በተሇያዩ


የክሌለ አካባቢዎች ይገኛለ፡፡ ከዚህ ላሊ ክሌለ የተሇያዩ ብሔር ብሔረሰቦች መኖሪያ በመሆኑ
ሇዘመናት የተካበቱ የሥዔሌና የቅርፃ ቅርጽ ሥራዎች እና እንዯ ሙዚቃ እና ሥነጽሁፌ ያለ
የኪነ ጥበብ ሀብቶች ያለት ሲሆን እነዚህ ቅርሶች ሇአገር ገጽታ ግንባታ ጭምር ያሊቸው ፊይዲ
የጎሊ ነው፡፡ ይህም ኢኮኖሚያዊም ሆነ ማህበራዊ ፊይዲ ያሊቸውን መጠነ ሰፉ ሌማቶች
ሇማረጋገጥ የተቸረው ክሌሌ እንዱሆን አዴርጎታሌ፡፡ ስሇሆነም ቱሪዝም አንደ የክሌለ የወዯፉት
አሇኝታና የኢኮኖሚ ምንጭ እንዯሚሆን ተስፊ ተጥልበታሌ፡፡ ነገር ግን እስከ አሁን ዴረስ
ሀብቱን በተገቢው በማሌማትና በማስተዋወቅ ሇኢኮኖሚ ዔዴገቱ የሚጠበቅበትን አስተዋጽፆ
ከማበርከት አንፃር ውስንነት ያሇበት በመሆኑ በዚህ ረገዴ ወዯፉት የተጠናከረ ሥራ የሚከናወን
ይሆናሌ፡፡

አምራች ሰብዒዊ ሀብት፡- የክሌለ የህዝብ ቁጥር ሲታይ እጅግ በጣም ግዙፌና ትሌቅ የሌማት
አቅም ሉሆን የሚችሌ ኃይሌ ነው፡፡ ክሌለ ወጣት የሚበዛበት የዔዴሜ ስብጥር ያሇው ሲሆን
ከአጠቃሊይ በሥራ ኃይሌነት ከተያዘው ህዝብ አንፃር 53% የሚሆነውን ይይዛሌ፡፡ ይህ ኃይሌ
ትኩስ ኃይሌና የሌማት አሇኝታ ሉሆን የሚችሌ ነው፡፡ ከዚህም ጎን ሇጎን ክሌለ የቀጣይ የሥነ-
ህዝብ ትሩፊት ተጋሪ በመሆኑ እንዯ አንዴ የዔዴገት አቅም ተዯርጎ ሉወሰዴ ይችሊሌ፡፡ ከዚህ
አንፃር ሰብዒዊ ሀብት ሌማት በአንዴ በኩሌ የሌማት ጥረት ውጤት ሲሆን በላሊ በኩሌ ዯግሞ
ሇሌማት ወሳኝ ግብዒት ነው፡፡

በትምህርትና በጤና ዙሪያ እስከ አሁን የተገነቡ አቅሞች ሇተሻሇ የሰብዒዊ ካፒታሌ ትሌቅ
አቅሞች ናቸው፡፡ ከዚህ አኳያ የህዝብ ቁጥር ብቻውን ሇዔዴገት ዋስትና ሉሆን እንዯማይችሌ
ይሌቁንም የህዝቡን ዔውቀት እና ክህልቱን በማሳዯግ እንዱሁም አመሇካከቱን በማስተካከሌ
የማምረት አቅሙን በማሳዯግ ሇሌማት መረጋገጥ ወሳኝ ጉዲይ ተዯርጎ ይወሰዲሌ፡፡ በላሊ በኩሌ
በአምራች የዔዴሜ ክሌሌ ውስጥ የሚኖረው ህዝብ ከአጠቃሊዩ ህዝብ ጋር ሲነፃ ፀር ሰፉ ስሇሆነ
ይህን ዔዴሌ ወይም ትሩፊት በአግባቡ መጠቀምና ሌማትን ማረጋገጥ ተገቢ ነው፡፡ በአጠቃሊይ
በትምህርትና በጤና ሴክተር የተጀመሩትን ሥራዎች አጠናክሮ በማስቀጠሌ ተወዲዲሪና

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 7
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

የማምረት አቅሙ ያዯገ ሰብዒዊ ሀብት የመገንባት ሥራውን በቀጣይ የበሇጠ ትኩረት ሰጥቶ
መሥራት ያስፇሌጋሌ፡፡

ቁሳዊ የካፒታሌ አቅሞች፡- አብዛኛቹ የተገነቡ የቁሳዊ ካፒታሌ አቅሞች በመሠረተ ሌማትና
የኢኮኖሚና ማህበራዊ ሌማትን ሇማካሄዴ የተገነቡ ህንፃዎች እንዱሁም የመስኖ መሠረተ
ሌማቶች፣ የኢንደስትሪ መንዯሮችና የኢንደስትሪ ፓርኮች፣ የኢነርጂ መሠረተ ሌማት
የመሳሰለት ሇዔዴገት መነሻ አቅሞች ተዯርገው ሉወሰደ ይችሊለ፡፡

ክፌሌ አንዴ

1. የ2015 በጀት ዒመት የሌማት ተግባራት ዔቅዴ አፇጻጸም ግምገማ

በ2015 በጀት ዒመት የክሌለን ሌማት ሇማስቀጠሌ እንዱቻሌና በክሌሊችን የኢኮኖሚና ማኅበራዊ
ዔዴገትን የሚፇታተኑ አዝማሚያዎችን ሇማስወገዴ በማስፇጸም አቅም፣ በፌትህና በመሌካም
አስተዲዯር ሥርዒት ግንባታ፣ በኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ሌማት ሊይ ትኩረት ተሰጥቶ ሲሰራ
ቆይቷሌ። ይህም በ10 ዒመቱ መሪ ዔቅዴ ማዔቅፌ ውስጥ በመሆን የ2015 በጀት ዒመት እቅዴ
ታቅድ ወዯ ስራ የተገባበት ዒመት እንዯ መሆኑ ከአሁን በፉት ከነበሩን አሰራር እና ሌምዴ
በመነሳት ተግባራትን በታቀዯሊቸው ጊዜ ሇማከናወን ጥረት ሲዯረግ ቆይቷሌ፡፡ በመሆኑም
የክሌለን ህዝብ ተጠቃሚ ሇማዴረግ በዋናነት ዯግሞ የክሌለን ሰሊም እና የህዝቡን ዯህንነት
የማስከበር እና የወጣቶችንና የሴቶችን ተሳታፉነትና ተጠቃሚነት በማረጋገጥና በማጠናከር
ተግባሮቻችን ሇመፇፀም ጥረት ሲዯረግ ቆይቷሌ፡፡ በዚህም መሰረት ፇፃሚውንና አመራሩን
በእቅደ ሊይ የጋራ መግባባት መፌጠርና የየሴክተሮችን እቅዴ በታቀዯው መሰረት መከናወኑን
የሚያስችሌ ወቅታዊ የሆነ የክትትሌና ግምገማ ስርአት እንዱኖር በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት
በታቻሇ መጠን በማከናወን የተፇጸመ እቅዴ አፇጻጸምን የሚያሳይ ሪፖርት ቀርቧሌ፡፡

1.1. የማክሮ ኢኮኖሚ አፇጻፀም


1.1.1. የኢኮኖሚ ዔዴገትና መዋቅራዊ ሇውጥ

በፕሊንና ሌማት ቢሮ የክሌሌ ኢኮኖሚ አካውንት መረጃ መሠረት ክሌለ በ2014 ዒ/ም 5.1
በመቶ የክሌሌ ውስጥ ምርት ዔዴገት አስመዘግቧሌ፡፡ በተጠቀሰው ዒመት በክሌለ የተመዘገበው
ዔዴገት ከዘርፍች አንጻር ሲታይ የግብርናው ዘርፌ የ2.9 በመቶ፣ የኢንደስትሪ ዘርፌ የ6.5

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 8
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

በመቶ እንዱሁም የአገሌግልት ዘርፈ የ8.6 በመቶ ዔዴገት አስመዝግበዋሌ፡፡ የኢኮኖሚ ዔዴገት
ምጣኔው በ10 ዒመት መሪ ዔቅደ ከተቀመጠው 9.3 አማካይ የዔዴገት ግብ አንጻር ሲሇካ
ዝቅተኛ እንዯሆነ የሚያሳይ ሲሆን ሇዚህም በምክንያትነት ከሚጠቀሱት ጉዲዮች መካከሌ
የአምራች ዘርፍችን ምርትና ምርታማነት ሇማሳዯግ እየተዯረገ ያሇው ጥረት ዝቅተኛ እንዯሆነ
የሚያመሇክት ነው፡፡ የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሇውጥን በሚመሇከት በ2014 ዒ/ም የግብርናው
ዘርፌ 53.5 በመቶ. ኢንደስትሪው የ15.6 በመቶ እንዱሁም የአገሌግልት ዘርፈ የ32.3 በመቶ
ዴርሻ ነበራቸው፡፡ ይህም የግብርናው ክፌሇ ኢኮኖሚ ከክሌለ ጥቅሌ ምርት ያሇው ዴርሻ
ከፌተኛ መሆኑ በአንጻሩ ግን የኢንደስትሪው ዴርሻ በጣም ዝቅተኛ መሆኑ የክሌለ ኢኮኖሚ
አሁንም በግብርናው ሊይ ጥገኛ እንዯሆነና የሚታሰበው የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሇውጥ
እንዲሌመጣ ያመሇክታሌ፡፡ ስሇሆነም የኢኮኖሚ ዔዴገቱ እመርታዊ ሇውጥ እንዱያመጣ
ከማዴረግ አንጻር ሇግብርናው ዘርፌም የሚገባውን ያህሌ ትኩረት በመስጠት መሠረታዊ ሇውጥ
የሚያመጡ አሠራሮችን መከተሌ፣ በኢንደስትሪው ዘርፌና በተሇይም በአምራች እንደስትሪው
ንዐስ ዘርፌ የሚታዩ ማነቆዎችን በመፌታትና ምቹ ሁኔታ በመፌጠር ዘርፈ ሇአጠቃሊይ
ኢኮኖሚው የሚኖረውን አስተዋጽኦ ማሳዯግና የአገሌግልት ዘርፈም አምራች ዘርፍችን
/ግብርናና ኢንደስትሪ/ መሠረት አዴርጎ እንዱያዴግ ማዴረግ አስፇሊጊ ይሆናሌ፡፡

1.1.2. ኢንቨስትመንት

በፕሊንና ሌማት ቢሮ የክሌሌ ኢኮኖሚ አካውንት መረጃ መሠረት የክሌለ አጠቃሊይ


ኢንቨስትመንት በ2012 በጀት ዒመት ብር 144.17 ቢሉዮን በጊዜው የገበያ ዋጋ የነበረ ሲሆን
በ2014 በጀት ዒመት ወዯ ብር 257.9 ቢሉዮን ዯርሷሌ፡፡ ይህም ባሇፈት ሁሇት ተከታታይ
አመታት በአማካይ የ28.8% ዔዴገት ነበረው፡፡ በየዒመቱ የክሌለ ጠቅሊሊ ኢንቨስትመንት
ከጠቅሊሊ የክሌሌ ውስጥ ምርት የያዘው ዴርሻ ሲታይ በ2012 በጀት ዒመት የ28.1% ዴርሻ
ያስመዘገበ ሲሆን በአገር ዯረጃ ከተመዘገበው የ30.6% ዴርሻ አንፃር ሲታይ ዝቅተኛ አፇፃፀም
አሳይቷሌ፡፡ በ2014 በጀት ዒመት ዯግሞ 28.9% ነው፡፡ በመሆኑም የክሌለ ኢንቨስትመንት
ዴርሻ ከሚፇሇገው አንፃር ዝቅተኛ እንዯሆነ መረዲት ይቻሊሌ፡፡ ኢንቨስትመንት (Gross capital
formation) ሇኢኮኖሚ ዔዴገት እንዯ መነሻ የሚወሰዴና ሇአጠቃሊይ ክሌሊዊ ሌማት አስቻይ
ሁኔታ ተዯርጎ የሚታይ ነው፡፡ ስሇሆነም የሚፇሇገውን ፇጣን የኢኮኖሚ ዔዴገትና መዋቅራዊ
ሇውጥ ሇማምጣት የኢንቨስትመንት መጠኑ በእጅጉ ማዯግ ይኖርበታሌ፡፡ በላሊም በኩሌ
አጠቃሊይ ፌጆታ ከጠቅሊሊው የክሌሌ ውስጥ ምርት አንፃር ዴርሻው በ2013 በጀት አመት

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 9
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

83.6% የነበረ ሲሆን በ2014 በጅ አመት ወዯ 84.6% ከፌ ብሎሌ፡፡ ዒመታው ዔዴገቱም


ሲታይ በ2013 ዒ.ም የ30.2% ዔዴገት የነበረው ሲሆን በ2014 ዒ.ም የ32.5% ዔዴገት
አሳይቷሌ፡፡ ይህም በአመዛኙ ከግሌ ፌጆታ የመነጨ ዔዴገት ነው፡፡ የግሌ ፌጆታ ወጭ
በየዒመቱ ከ75% በሊይ ከክሌለ ጥቅሌ ምርት ዴርሻ ይይዛሌ፡፡ ይህ ማሇት በክሌለ ውስጥ
የፌጆታ ወጭ እየጨመረ የሚከማቹ ሀብት/ቁጠባ መጠን/ እየቀነሰ ነው ማሇት ነው፡፡ በቂ
ኢንቨስትመንት እንዱኖር ካስፇሇገ ዯግሞ የቁጠባ መጠን ማዯግ ይገባዋሌ፡፡

1.1.3. የሌማት ፊይናንስ አፇጻጸም

የመንግስት ፊይናንስን በሚመሇከት የክሌለ ጠቅሊሊ ወጪ በአስር ዒመቱ መነሻ አመት (2012
በጀት ዒመት) ብር 46.58 ቢሉዮን ጥቅም ሊይ የዋሇ ሲሆን በ2014 በጀት ዒመት በክሌለ
ሇሌማት ጥቅም ሊይ የዋሇው አጠቃሊይ የገንዘብ መጠን ወዯ ብር 74.09 ቢሉዮን አዴጓሌ፡፡
የዔዴገት ምጣኔው ተወስድ ሲታይ የክሌለ ወጭ 27.5 ቢሉዮን ብር ዔዴገት አሳይቷሌ፡፡ ነገር
ግን የመዯበኛ በጀት ወጪ የ25.07 ቢሉዮን ጭማሪ ሲያሳይ የካፒታሌ በጀቱ በ2.44 ቢሉዮን
ብር ወጭው ቀንሶ ይታያሌ፡፡ ይህም የሚያሳየው አብዛኛው በጀት ሇመዯበኛ ወጪ የሚውሌ
በመሆኑ ይህ ሁኔታ በዚህ መሌኩ ከቀጠሇ በአጠቃሊይ በክሌለ የኢንቨስትመንት ሌማት ሊይ
ከፌተኛ ተጽዔኖ ሉፇጠር እንዯሚችሌ መገመት አያዲግትም፡፡ በመሆኑም በክሌለ በካፒታሌ
በጀት የሚሠሩ የሌማት ሥራዎች ከአጠቃሊይ የክሌለ ሌማት ፌሊጎት አንፃር ሲታይ ክሌለ
ወዯኋሊ የቀረበት ሁኔታ እንዲሇ ማየት ይቻሊሌ፡፡ ስሇዚህ በጥናት ሊይ የተመሠረተ የክሌለን
ሌማት ሉያግዝ የሚያስችሌ የበጀት ሥምሪት እንዱኖር መሠራት ይኖርበታሌ፡፡

የዴህነት ተኮር ሴክተሮችን የበጀት አጠቃቀም በተመሇከተ በ2012 በጀት ዒመት ከአጠቃሊይ
በጀት ውስጥ 28.9 ቢሉዮን ወጪ የተዯረገ ሲሆን በ2014 በጀት ዒመት ወዯ 42.7 ቢሉዮን
ጨምሯሌ፡፡ ነገር ግን ዴርሻው በ2012 በጀት ዒመት 61.9 በመቶ ከነበረው ዴርሻ በ2014 ወዯ
57.6 በመቶ ቀንሷሌ፡፡ ዴህነትን በዘሊቂነት ከመፌታት አንፃር ሇዴህነት ተኮር ሴክተሮች በበጀት
ምዯባ እና አፇፃፀም በየዒመቱ መቀነስ እየታዩ የመጣ በመሆኑ የዴህነት ተኮር ሴክተሮች
የበጀት ምዯባው ዋነኛ ማዔከሌ ሆኖ ሉታይ እንዯሚገባው ያመሊክታሌ፡፡ በላሊ በኩሌም ሇዴህነት
ቅነሳው ወሳኝ ሚና የሚጫወቱ ላልች ዘርፍችንም በጥናት በመሇየት የበጀት ሥርዒቱን
መቃኘት ተገቢ ይሆናሌ፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 10
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

በላሊ በኩሌ ክሌለ የሌማት ወጪውን በገቢው የመሸፇን አቅሙን በተመሇከተ የመጨመር
ሁኔታ ይታያሌ፡፡ ይኸውም በ2012 በጀት ዒመት 27.6 በመቶ የነበረው በ2014 በጀት ዒመት
ግን ወዯ 39.9 በመቶ ጭማሪ ይታያሌ፡፡ ምንም እንኳን በ2014 በጀት ዒመት ወጪን በገቢ
የመሸፇን አቅም ወዯ 32 በመቶ ከፌ ያሇ ቢሆንም ገቢው ካጠቃሊይ የክሌለ ጥቅሌ ምርት
(Tax to GDP ratio) ጋር ሲነጻጸር በ2012 ዒ.ም 2.18 በመቶ የነበረ ሲሆን በ2014 ዒ.ም
ዯግሞ 3.6 በመቶ ዯርሷሌ፡፡ ይህም የሚያሳየው ክሌለ ሇሌማት የሚያስፇሌገውን ወጪ
በገቢው ከመሸፇን አንፃር በጣም ከፌተኛ ክፌተት የሚታይበት በመሆኑ ኢኮኖሚው
የሚያመነጨውን ገቢ በብቃት በመሰብሰብ ረገዴ ሠፉ ስራ መሠራት ይኖርበታሌ፡፡

በክሌለ አብዛኛው ህብረተሰብ የሚገኝበት በገጠር መሆኑና የክሌለ ኢኮኖሚ በግብርና ሊይ


በመመስረቱ የፊይናንስ ተቋማትን ተዯራሽ ከማዴረግ አንፃር በአነስተኛ የገንዘብ ተቋማትና
በገንዘብ ቁጠባና ብዴር ህብረት ሥራ ማህበራት እየተሰበሰበ ያሇው ተቀማጭ የቁጠባ ገንዘብ
ከዒመት ዒመት መጨመር አሳይቷሌ፡፡ በክሌለ ፕሊንና ሌማት ቢሮ የክሌሌ ኢኮኖሚ አካውንት
መረጃ መሠረት በ2014 ዒ/ም የቁጠባ መጠኑ 210.77 ቢሉየን ብር ዯርሷሌ፡፡ይህም
የህብረተሰቡን የቁጠባ ባህሌ በከፌተኛ ሁኔታ እያሳዯገ ያሇና አርሶ አዯሩ በገጠር ኢንቨስትመንት
ሇሚከናወኑ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎች ገንዘቡን በመጠቀም የግብርናውን ዘርፌ ሇመቀየር
የበኩለን ዴርሻ እንዱወጣ የሚያስችሌ ምቹ ሁኔታ እየተፇጠረ መሆኑን መገንዘብ ይቻሊሌ፡፡
ስሇሆነም በገጠር የፊይናንስ ተቋማትን የማበራከትና የህብረተሰቡን የቁጠባ ባህሌ በማጎሌበት
የተቀማጭ ቁጠባን የማሳዯግ ሥራ ተጠናክሮ መከናወን ይኖርበታሌ፡፡ ይሁን እንጅ በዒመቱ
በክሌለ የተሠራጨው ብዴር 138.67 ቢሉየን ብር ነው፡፡ ይህም አብዛኛውን የክሌለ ተቀማጭ
ቁጠባ ወዯ ክሌሌ ኢንቨስትመንት ከመቀየር አኳያ ከፌተኛ ችግር ያሇበትና የክሌለ ነዋሪ
በቆጠበው መጠን ሌክ ከብዴር ተጠቃሚ አሇመሆኑን ያመሇክታሌ፡፡ የተቀማጭ ቁጠባው በብዴር
መሌክ እየተሰጠ ያሇው እንዯ አገር ቢሆንም በክሌለ በብዴር የተወሰዯው ከተቆጠበው አንፃር
ሲታይ እንዯ ክሌሌ ቆጣቢ ህብረተሰብ (Net saver) መሆኑን ያሳያሌ፡፡

1.1.4. የዴህነት ምጣኔ (Poverty)

በክሌለ ዴህነት ሇማጥፊትና የክሌለን ህብረተሰብ የኑሮ ዯረጃ ሇማሻሻሌ ዘርፇ ብዙ የፖሇቲካ፣
ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች ተካሂዯዋሌ፡፡ የተገኘው የኢኮኖሚ መሻሻሌም ብዙሃኑን
ያሳተፇና ተጠቃሚ ያዯረገ መሆኑን መረጃዎቹ ያሳያለ፡፡ በመሆኑም የክሌለ ዜጎች የነፌስ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 11
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ወከፌ ገቢ በ2013 ዒ.ም ከነበረበት 773 የአሜሪካ ድሊር በ2014 ዒ.ም ወዯ 804 የአሜሪካ
ድሊር ከፌ ማሇቱን መረጃዎች አሳይተዋሌ፡፡

የክሌለ ኢኮኖሚ ባሇፈት አስር ዒመታት በፌጥነት ማዯግ በክሌለ ውስጥ ሇሚዯረገው ዴህነት
ቅነሳ ከፌተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷሌ፡፡ በዚህም መሠረት የዴህነትና የኑሮ ዯህንነት ጥናቶች
እንዯሚያመሇክቱት በ1988 ከዴህነት ወሇሌ በታች የሚኖረውን 54.3 በመቶ የክሌለን ህዝብ
በ2003 ዒ.ም ወዯ 30.5 በመቶ ዝቅ ማዴረግ ተችል ነበር፡፡ በአንዯኛው የእዴገትና
ትራንሰፍርሜሽን እቅዴ ቁጥሩን በከፌተኛ ዯረጃ ሇመቀነስ ታቅድ የተሰራ ቢሆንም ቁጥሩን
ከ30.5 በመቶ በ2008 ዒ.ም ወዯ 26.1 በመቶ ብቻ ማውረዴ የተቻሇ ሲሆን በላሊ በኩሌ
በክሌለ ውስጥ የሚኖሩ የከተማና የገጠር ህዝቦች የዴህነት ምጣኔ እንዯ ቅዯም ተከተሊቸው
በ2003 ዒ.ም ከነበረው የ29.2 በመቶ እና የ30.7 በመቶ በ2008 ዒ.ም ወዯ 11.6 በመቶ እና
28.8 በመቶ የቀነሰ መሆኑ በክሌለ ውስጥ የከተማው የዴህነት ምጣኔ መሠረታዊ በሚባሌ
መሌኩ ዝቅ ያሇ መሆኑንና የገጠሩ ዴህነት ምጣኔ ግን ያሌቀነሰ መሆኑን መገንዘብ ይቻሊሌ፡፡
በተጨማሪም የቤተሰብ ፌጆታ እና የዒሇም ባንክ ጥናት እንዯሚያመሇክተው በክሌሊችን ያሇው
የሀብት ሌዩነት(በዴሃና በሀብታም መካከሌ) ከአገር አቀፈም በሊይ ከፌተኛ የሆነና ከጊዜ ወዯ ጊዜ
መጠኑም እየሰፊ መምጣቱን ነው፡፡ ከዚህ አንጻር በ2003 ዒ.ም ከነበረበት 0.296 በ2008 ዒ.ም
ወዯ 0.343 ማዯጉን የሚያሳየው በተጋነነ ሁኔታ ባይሆንም በዴሃና በሀብታሞች መካከሌ ያሇው
የሀብት ሌዩነት እየሰፊ መምጣቱንና ሀብታሞች የበሇጠ ሀብታም እየሆኑ የመጣበት ሁኔታ
እንዲሇ ነው፡፡ ስሇሆነም የኢኮኖሚ ዔዴገትን ሇማምጣት ከሚዯረግ ጥረት ጎን ሇጎን ፌትሃዊ
የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ ዴህነትን በእጅጉ ቀነስ የሚስችሌ ስሇሆነ በዚህ ረገዴ
ትኩረት ሰጥቶ መስራት ያስፇሌጋሌ፡፡

1.1.5. የስራ ስምሪት ሁኔታ

የክሌለ መንግስት ሥራ አጥነት ሇመቀነስ የተሇያዩ እርምጃዎችን በመውሰዴ ሊይ መሆኑ


ይታወቃሌ፡፡ ከ2010 እስከ 2014 ዒ.ም ዴረስ ያሇው የማዔከሊዊ ስታስቲክስ መረጃ
እንዯሚያመሇክተው የክሌለ አጠቃሊይ የሥራ አጥነት ምጣኔ በአማካይ የ19.5 በመቶ ነበር፡፡
በእነዚህ አመታት የወጣት ሥራ አጥነት ምጣኔ ማሇትም እዴሜያቸው ከ15 አስከ 29 ዒመት
የሆኑት በአማካይ 27 በመቶ ነበር፡፡ ከ80 በመቶ በሊይ የሚሆነው ስራ አጥነት ምጣኔ ዯግሞ
በከተሞች የሚገኙ የተማሩ ሰዎች እንዯሆነ የማዔከሊዊ ስታስቲክስ መረጃ ያመሇክታሌ፡፡ በላሊ
በኩሌ በገጠር የሚገኙ የተማሩ ሥራ አጦች ቁጥር ምጣኔ ከ5% በታች ብቻ እንዯሆነ ነው፡፡
ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 12
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

1.1.6. የዋጋ ግሽበት ሁኔታ

የዋጋ ግሽበት በአንዴ አሀዝ እንዱወሰን በማዴረግ የተረጋጋ የዋጋ ሁኔታ እንዱኖር ማዴረግ
ሇዘሊቂ የኢኮኖሚ ዔዴገት እንዯ ወሳኝ ቅዴመ ሁኔታ ይታያሌ፡፡ ስሇሆነም የተረጋጋ የዋጋ
ሁኔታ እንዱኖር ማዴረግ የመንግስትና የብሔራዊ ባንክ ዋና ዒሊማ ነው፡፡ ከዚህ አንጻር
በማዔከሊዊ ስታትስቲክስ አገሌግልት መረጃ መሠረት በሰኔ ወር 2015 ዒ/ም የተመዘገበው የ12
ወራት ተንከባሊይ አማካይ አገራዊ አጠቃሊይ የዋጋ ግሽበት ካሇፇው ዒመት ተመሳሳይ ወቅት
ጋር ሲነፃፀር 32.5 ከመቶ ሆኗሌ፡፡ በሰኔ ወር 2015 ዒ.ም አገራዊ የ12 ወራት ተንከባሊይ
አማካይ የምግብ የዋጋ ግሽበት በ31.7 ከመቶ ሲሆን የ12ወራት ተንከባሊይ አማካይ አገራዊ
ምግብ ነክ ያሌሆኑ የዋጋ ግሽበትም በ33.9 ከመቶ ተመዘግቧሌ፡፡ ይህም ምንም እንኳን የዋጋ
ንረቱ ከአንዴ አሀዝ በሊይ እንዲይሆን ስራዎች ሲሰሩ የቆዩ ቢሆንም በተጨባጭ ግን የዋጋ
ንረቱ አሁንም ከፌተኛ በሚባሌ ዯረጃ ሊይ እንዲሇ ያመሇክታሌ፡፡ የዋጋ ንረቱ የገንዘብ የመግዛት
አቅምን በመቀነስና የኑሮ ውዴነት እንዱያሻቅብ በማዴረግ በተሇይም የአብዛኛውን ዴሀ
የህብረተሰብ ክፌሌ የኑሮ ሁኔታ ችግር ውስጥ እንዱወዴቅ ያዯርጋሌ፣ የገቢ ሌዩነትን ያሰፊሌ፣
ዴህነትን ሇመቀነስ የሚዯረገውን ጥረት ያስተጓጉሊሌ፣የግንባታ ወጪን በማናር የፕሮጀክት
አፇጻጸምን ያጓትታሌ፣ በአጠቃሊይም ዘሊቂ የኢኮኖሚ እዴገትን ይገታሌ፡፡

1.2. የኢኮኖሚ ሌማት ዘርፌ አፇጻጸም


1.2.1. ግብርና ሌማት

በበጀት አመቱ የግብርና ሌማት ስራችን በባሇፈት አመታት በጦርነትና ባሇመረጋገት ምክንያት
ያሌተገኘውን ውጤት በቁጭት ሰርተን ሇማካካስና በቀጥተኛ ጉዲት ውስጥ የነበሩትን አካባቢዎች
ሇማሌማት የመሌሶ ማቋቋም እቅዴ በማቀዴ በሁለም አካባቢዎች በግብርናው ዘርፌ መገኘት
ያሇበትን ሀብት ሇማግኘት ቅዴመ ዝግጅት በማዴረግ ወዯ ስራ የተገባበትና ርብርብ የተዯረገበት
ነው፡፡ በመሆኑም በክሌለ የዯረሰውን ጉዲት የሚያካክስ የተሇያዩ እቅድችን በማቀዴ እና በመስኖ
አትክሌትና ፌራፌሬና ውሃ አጠቃቀም፣ በመኽር ሰብሌ ሌማት፣ በተፇጥሮ ሀብት ሌማትና
የአረንጓዳ አሻራ ሌማት ሥራዎችን ማከናወን ተችሎሌ፡፡ በዚህም መሰረት በ12 ወሩ
የተከናወኑ ሥራዎች አፇጻጸም እንዯሚከተሇዉ ቀርቧሌ፡፡

1.2.1.1. ሰብሌ ሌማትን በሚመሇከት

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 13
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

በ2014/215 የምርት ዘመን 4,857,400 ሄክታር መሬት በማሌማትና ምርታማነትን በ29.4


ኩንታሌ በሄክታር በማዴረስ 143,033,372 ኩንታሌ ምርት ሇማምረት ታቅድ 4,807,709
ሄክታር መሬት/የዔቅደ 99 በመቶ/ በዘር በመሸፇን በቢሮው የቅዴመ ምርት ትንበያ መሠረት
140,192,914 ኩንታሌ/የዔቅደ 98 በመቶ/ ምርት ማምረት እንዯሚቻሌ ተገምቷሌ፡፡ በዚህም
ከ2012/13 ምርት ዘመን አንጻር ምርቱ በ27.3 በመቶ እና ምርታማነቱ ዯግሞ ከነበረበት 24.5
ኩንታሌ በሄክታር ወዯ 29.2 ኩንታሌ በሄክታር ዔዴገት አሳይቷሌ፡፡ ከተሰበሰበው ምርት ውስጥ
በኮምባይነርና ትሬሸር የተሰበሰበው 253,764 ሄ/ር ሲሆን በምርት ዯግሞ 4,992,328 ኩ/ሌ
መሰብሰብ ተችሎሌ፡፡ በተመረጡት 12 የኮሞዱቲ ሰብልች 1,706,173 ሄ/ር መሬት በማሌማት
66,282,805 ኩ/ሌ ሇማምረት ታቅድ 1,561,917.00 ሄ/ር (91.5%) በዘር በመሸፇን ምርት
የመሰብሰብ ስራ ተሰርቷሌ፡፡ ሇ2014/2015 ምርት ዘመን በመኸር የተሻሇ ምርት እንዱገኝ
ሇማዴረግ የግብዒት አጠቃቀምን ማሳዯግ ከፌተኛ ዴርሻ ያሇው በመሆኑ 303,000 ኩንታሌ
ምርጥ ዘር ሇማቅረብ ታቅድ 183,832.9 ኩንታሌ የተሇያዩ የሰብሌ ምርጥ ዘር ሇአርሶ አዯሩ
ቀርቦ 160,175.4 ኩንታሌ ተሠራጭቶ ጥቅም ሊይ ውሎሌ፡፡ ሰው ሠራሽ የአፇር ማዲበሪያን
በሚመሇከት 8,245,596 ኩንታሌ በአዱስና 801,485 ኩንታሌ የከረመ በዴምሩ 9,047,079
ኩንታሌ ሇማቅረብ ታቅድ 5,159,049 ኩንታሌ ቀርቦ 4,586,160.98 ኩንታሌ መጠቀም
ተችሎሌ፡፡ የማዲበሪያ አጠቃቀም ካሇፇው ምርት ዘመን አፇጻጸም ጋር ሲነጻጸር በ1,738,298
ኩንታሌ,/27.5 በመቶ/ ማነስ አሳይቷሌ፡፡

በአጠቃሊይ እንዯ ክሌሌ ተወስድ ሲታይ የምርት ዔዴገቱ የሚያበረታታ ቢሆንም ከአሇው
የክሌለ አቅም አንጻር ከዚህ የበሇጠ ምርት ሇማሳዯግ ከፌተኛ ርብርብ ማዴረግ ይገባሌ፡፡
በ2014/15 ምርት ዘመን የክረምቱ አገባብ የዘገየ ቢሆንም ዝናቡ ከጀመረ በኋሊ ግን በሥርጭት
የተስተካከሇ በመሆኑ ሇእርሻና ሇዘር እንቅስቃሴ ምቹ ሁኔታ የፇጠረ በመሆኑ፣ ዝናቡም
ዘግየቶ የወጣ በመሆኑ ሇሰብሌ ዔዴገት ጉሌህ ዴርሻ ነበረው፡፡ በተጨማሪም ውስን የሆነውን
ሰው ሠራሽ ማዲበሪያ በአግባቡ መጠቀም በመቻለ፣ የተፇጥሮ ማዲበሪያን በስፊት አዘጋጅቶ
ሇመጠቀም ጥረት መዯረጉ እንዱሁም የተሸሻለ አሠራሮችንና ቴክኖልጂዎችን በአግባቡ ሥራ
ሊይ ማዋሌ መቻለ ሇምርታማነት ዔዴገት አስተዋጽኦ ነበረው፡፡

1.2.1.2. እንስሳት ሀብት ሌማት

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 14
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

በበጀት ዒመቱ የሥጋ ምርት 370,625 ቶን ሇማዴረስ ታቅድ 466,163 ቶን የዔቅደን ከ100%
በሊይ ተከናዉኗሌ፡፡ በበጀት ዒመቱ ወተት ምርት 1,515,388 ቶን ሇማዴረስ ታቅድ
1,679,245ቶን የዔቅደን 100% በሊይ ሇማከናወን ተችሎሌ፡፡ በበጀት ዒመቱ የእንቁሊሌ ምርት
670 ሚ/ዮን ሇማዴረስ ታቅድ 772 ሚ/ዮን በማከናወን የዔቅደን ከ100% በሊይ ተፇጽሟሌ፡፡
በበጀት ዒመቱ የዒሳ ሥጋ ምርት 34,119 ቶን ሇማዴረስ ታቅድ 29,477 በማዴረስ የዔቅደን
82% ተከናዉኗሌ፡፤ በበጀት ዒመቱ የማር ምርት 22,054 ቶን ሇማዴረስ ታቅድ 29,355 ቶን
የዔቅደን ከ100% በሊይ ተከናዉኗሌ፡፡ በበጀት ዒመቱ ቆዲና ላጦ 8,593,324 ሇገቢያ ሇማቅረብ
በዔቅዴ ተይዞ 8,990,141 በማከናወን የዔቅደን 95% ተፇጽሟሌ፡፡

1.2.1.3. የተፇጥሮ ሀብት ሌማት

በበጀት ዒመቱ 8,548 ተፊሰሶችን ሇይቶ ወዯ ተግባር ሇማስገባት ታቅድ 8,548 /የዔቅደ 100
በመቶ/ ተፊሰሶች ተሇይተው ወዯ ተግባር ተገብቷሌ፡፡ በ2015 በጀት ዒመት የተፇጥሮ ሀብት
ሌማትና ጥበቃ የሚሠራ 4,320,736 የሰው ኃይሌ ሇመሇየት ታቅድ 4,247,708/የዔቅደ 98
በመቶ/ መሇየት ተችሎሌ፡፡ ወጣቶችን የሌማቱ ተሳታፉ ሇማዴረግ በተያዘው ዔቅዴ መሠረት
ወንዴ 267,134 እና ሴት 178,906 በዴምሩ 446,040 ወጣቶችን ሇመሇየት የተቻሇ ሲሆን
በአጠቃሊይ የተሇየውን የሰው ኃይሌ በ126,547 ቤተሰብ ቡዴንና በ632,529 የሥራ ቡዴን
ማዯራጀትና ማጠናክር ተችሎሌ፡፡ በበጀት ዒመቱ 310,292 ሄክታር መሬት ሊይ የአፇርና ውሃ
ጥበቃ ሥራ ሇመስራት ታቅድ በ350,679 ሄክታር መሬት ሊይ/የዔቅደ 110 በመቶ/ ሇማከናወን
ተችሎሌ፡፡ እንዯዚሁም በ265,466 ሄክታር መሬት ሊይ የተሇያዩ የስነ ህይወታዊ ተከሊዎችን
ሇማካሄዴ ታቅድ በ299,027 ሄክታር//የዔቅደ 112 በመቶ/ መሬት ሊይ ማከናወን ተችሎሌ፡፡
በተጨማሪም 111,434 ሄክታር ተራራማ መሬት ሇመከሊከሌና ሇመጠበቅ ታቅድ 112,778
ሄክታር መሬት/የዔቅደ103 በመቶ/ መከሇሌና መጠበቅ ተችሎሌ፡፡ በአጠቃሊይ እንዯ ክሌሌ
በአማካይ በሁለም ተፊሰሶች ሇ23 የሥራ ቀናትን የተቀናጀ ተፊሰስ ሌማት በህዝብ ንቅናቄ
በዴግግሞሽ 83,009,410 ሰው ቀን ጥቅም ሊይ ሇማዋሌ ታቅድ 85,872,872 ሰው ቀን/የዔቅደ
103 በመቶ/ ማሳተፌ ተችሎሌ፡፡

1.2.1.4. የቅዴሚያ ማስጠንቀቂና ምሊሽ አፇጸፀምን በተመሇከተ

በባሇፇው ዒመት ቅዴመ ምርት ግምገማና ጥናት መሰረት 8,766,885 ተጠቃሚዎች ዴጋፌ
እንዯሚያስፇሌጋቸው በጥናት ተሇይተው ዴጋፌ እንዱቀርብ ሇአዯጋ ስጋት አመራር ጥያቄው

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 15
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ቢሊክም የተፇቀዯሌን ሇ 5,622,682 ተጠቃሚዎች ብቻ ሲሆን ይኸዉም በአዯጋ ስጋት አመራር


ኮሚሽን የሚዯገፌ 3,130,593 እና በJEOP/CRS/ WFP የሚዯገፌ 2,378,174 ሲሆን
በሁለም አቅራቢ ዴርጅቶች ይጠበቅ የነበረዉ የ6 ዙር ዴጋፌ አቅርቦት ቢሆንም በJEOP/CRS/
WFP የሚዯገፈት 4 ዞኖች በ29 ወረዲዎች 5 ዙር ቀርቧሌ፡፡ በላሊም በኩሌ ከተሇያዩ የአገራችን
ክፌልች በተፇጠረው ግጭት ምክንያት ተፇናቅሇው ወዯ ክሌሊችን የመጡ ተፇናቃዮች በየጊዜው
ቁጥሩ የሚጨምርና የሚቀንስ ሲሆን በጥር ወር ሊይ 1.1 ሚሉዮን ተፇናቃይች በክሌለ ውስጥ
የነበር ቢሆንም በሚያዝያ በተዯረገው ክትትሌ መሰረት 363,745 (203,699 ሴቶች)
ተፇናቃዮች ወዯ ቀያቸዉ መመሇስ ተችሎሌ፡፡ በተጨማሪም በአዯጋ ጊዜ ምሊሽ ሰጭ ሴፌቲኔት
አማካኝነት በአዯጋ ሇተጎደና ተጋሊጭ ሇሆኑ 1,362,878 በሌማታዊ ሴፌቴኔት በማህበረሰብ
ስራ ተጠቃሚ ሇሆኑ አካሊት እንዱሁም ከሌማታዊ ሴፌቲኔት ውጭ ሇሆኑ 517,534 በዴምሩ
1,880,412 የህብረተስበ ክፌልች ሇመስከረም ወር ሇትራንስፇር አገሌግልት የሚውሌ
613,063,680 ብር እንዱሁም 1,658,205 ብር ስራ ማስኬጃ በዴምሩ 614,721,885 ብር
በአራት ዞኖች ውስጥ ሇሚገኙ 22 ወረዲዎች በማስተሊሇፌ ጥቅም ሊይ እንዱውሌ ተዯርጓሌ፡፡

በ2015 ዒ.ም የክሌለን የምሊሽ አቅም ሇማጠናከር እና የመሌሶ ማቋቋም ስራን ሇመዯገፌ
ከክሌለ መንግስት ብር 412,936,364 ተመዴቦ የተሇያዩ የምሊሽ ስራዎች በመስራት ሊይ
ይገኛሌ፡፡ በዚህም እስካሁን ስንዳ 33,520 ኩ/ሌ ተገዝቶ ሇምሊሽ ስራ እየዋሇና 12,000 በቆል
በግዥ ሂዯት ሊይ መሆኑ ሇተመሊሽ ተፇናቃዮች የቤት መስሪያ 7,153 ጂኦሜምብሬን ግዥ
ተፇፅሞ እንዱሁም በዯን ኢንተርፕራይዝ ከተሰጠው 40,000 እንጨት ውስጥ 15,021 ተቆርጦ
ወዯ ወሌቃት ማጓጓዝ ተችሎሌ፡፡ በክሌለ በ13 ዞኖችና በ8 ከተማ አስተዲዯሮች ሇወሌቃይት
ጠገዳ ሰቲት ሁመራ ዞን ተመሊሾች ሃበት ሇማሰባሰብ በታቀዯው መሰረት 16,946,276(4.7%)
ጥሬ ገንዘብ እና 11,834 ኩ/ሌ(16%) እህሌ ማሰባሰብ ተችሎሌ፡፡

በአጠቃሊይ ክሌለ በግብርናው ዘርፌ እምቅ አቅም ያሇው ቢሆንም በምግብ ራስን ከመቻሌ፣
ሇኢንደስትሪ ግብዒት የሚሆን በቂ ምርት ከማምረትና ሇኤክስፖርት የሚፇሇገውን የውጭ
ምንዛሬ ከማስገኘት አንጻር የሚጠበቀውን ያህሌ እያበረከተ አይዯሇም፡፡ ስሇሆነም ግብርናውን
በማዘመን በምግብ ራስን የመቻሌና ኤክስፖርትን በማሳዯግ፣ ሠፉ የሥራ ዔዴሌ በመፌጠርና
በአጠቃሊይ ሇኢኮኖሚው የሚያበረክተው አስተዋጽኦ እንዱያዴግ በቀጣይ ሠፉ ሥራ መስራትን
ይጠይቃሌ፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 16
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

1.2.2. ኢንደስትሪ ሌማት

በአምራች ኢንደስትሪ ዘርፈ የተዯገፇ ኢኮኖሚ መሠረተ ጠንካራ እና ዘሊቂነት ያሇው ኢኮኖሚ
በመሆኑ ክሌለ በዚህ ዘርፌ እንዱዯገፌ ማዴረግ የዲበረና የበሇፀገ ኢኮኖሚ ከመገንባት አንጻር
ሚናው የጎሊ ነው፡፡ አሁን ባሇው ሁኔታ የክሌለ ኢኮኖሚ ከግብርና ጥገኝነት ያሌተሊቀቀ መሆኑ
እንዱሁም የግብርና ዘርፈ በከፌተኛ ፌጥነት አዴጎ የኢንደስትሪውን ዴርሻ በማሳዯግ ረገዴ
ሉጫወት የሚገባውን ሚና በመጫወት ረገዴ የሚቀረው በመሆኑ የኢንደስትሪ ዘርፈ በተሇይ
ዯግሞ አምራች ኢንደስትሪው በዝቅተኛ ዯረጃ ሊይ እንዱገኝ ተጽእኖ አዴርጓሌ፡፡

በ2014 ዒ/ም ኢንደስትሪው ከአጠቃሊይ ኢኮኖሚው የ15.6 በመቶ እና የአምራች ኢንደስትሪ


ንዐስ ዘርፌ ዴርሻ ተሇይቶ ሲታይ 6.6 በመቶ ብቻ ነው፡፡ ይህም የኢንደስትሪ ዘርፈ በተሇይ
ዯግሞ አምራች ኢንደስትሪው በዝቅተኛ ዯረጃ ሊይ እንዯሚገኝ ያመሇክታሌ፡፡ ሇዚህም
ከሚጠቀሱ ምክንያቶች መካከሌ አምራች ኢንደሰትሪዎች ወይም ሇአግሮ ፕሮሰሲንግ
ኢንደስትሪዎች የሚሆኑ ግብዒቶችን ከግብርናው ዘርፌ የሚያስፇሌጋቸውን ጥሬ እቃ በበቂ
መጠን ማግኘት አሇመቻሌ፣ በአምራች ዘርፌ የሚሳተፇው የግሌ ባሇሃበት ቁጥር እያዯገ የመጣ
ቢሆንም ከተቀመጠው ግብ አንፃር ግን እዴገቱ በዝቅተኛ ዯረጃ ሊይ የሚገኝ መሆኑና ሇዚህም
በቂ የማበረታቻ ሥርዒት አሇመኖር፣ ያለትም ኢንደስትሪዎች በሀይሌ አቅርቦት ምክንያት
ከአቅም በታች ማምረት ተጠቃሽ ችግር ነው፡፡ በላሊ በኩሌ ኢንደስትሪዎች ከምርምር እና
ከቴክኒክና ሙያ ተቋማት ጋር ያሊቸው ትስስር ዯካማ መሆኑ፣ ከውጭ ኩባንያዎች ጋር ትስስር
በመፌጠር ቴክኖልጂን የማሸጋገር ሥራ በሚፇሇገው ዯረጃ አሇመሰራቱ፣ ሇጥናትና ምርምር
በቂ ፊይናንስ አሇመመዯቡ፣ ጥራት ያሇው መሠረተ ሌማት አሇመስፊፊቱ እና የመሬት
አቅርቦት እጥረት ዋና ዋናዎቹ ናቸው። በመሆኑም እነዚህን ችግሮች ከመቅረፌ በተጨማሪ
በጦርነቱ የወዯሙ ኢንደስትሪዎች ወዯ ነበሩበት እንዱመሇሱ ማዴረግም ይገባሌ፡፡

ከኢንቨስትመንት አንጻርም የተሇያዩ የማበረታቻ ስሌቶችን በመጠቀም የግሌ ባሇሀብቱን ሚና


ማጎሌበት ትኩረት ሉሰጠው የሚገባ ጉዲይ ነው፡፡ ክሌለ በተሇያዩ አካባቢዎች የተሇያዩ አይነት
ፀጋዎች እንዲለት ይታወቃሌ፡፡ ስሇሆነም እያንዲንደ አካባቢ ያሇውን ሀብት መሰረት አዴርጎ
በየትኛው ዘርፌ ቅዴሚያ ሰጥቶ መስራት እንዲሇብን የሚያመሊክት ፌኖተ ካርታ ማዘጋጀት
አስፇሊጊ በመሆኑ የትኩረት ዘርፍችንና አካባቢዎችን/ቦታዎችን በ6 ዋና ዋና ቀጠናዎች የሇየ 1
የክሌለ ኢንደሰትሪና ኢንቨስትምንት ፌኖተ-ካርታ የመጀመሪያ ዴራፌት ተዘጋጅቷሌ፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 17
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

በአጠቃሊይ የኢንቨስትመቱ ፌሰት ሲታይ በሚፇሇገው ሌክ የኢኮኖሚ ሽግግር ሉፇጥር የሚችሌ


አምራች ኢንዲስትሪ በብዛት በማቋቋም ችግር ፇች የሆነ የስራ እዴሌ ፇጠራ ስራ መስራት
ባይቻሌም የኢንቨስትመንት ፌሰቱ በቁጥር ሲታይ ከጊዜ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱና አዲዱስ
ባሇሃብቶች ወዯ ክሌለ እንዱመጡ ፌሊጎት ማሳዯሩ እንዯ ጥሩ ጅምር የሚታይ ነው፡፡ ቢሆንም
ኢንቨስትመንትን ከመሳብና ወዯ አፇፃፀም ከማሸጋገር አኳያ የታዩ ችግሮች፡- የኢቨስትመንት
ፕሮጀክቶች መረጃ ተሇቅሞ በትክክሌ አሇመያዝ ፤ባሇሃብቱን ፕሮሞት በማዴረግ ሇመሳብ ምቹ
ሁኔታዎች አሇመኖር/ ባሇሃብቱ እንዯመጣ መሬት የማቅረብ ችግር፣የሃይሌ አቅርቦት ችግር፣
የፊይናንስ አቅርቦት ችግር፣ የመንገዴ፣የውሃ ወዘተ መሰረተ ሌማት ችግሮች መኖር/፣ በክሌለ
የፕሮሞሽን ስትራቴጂ አሇመኖሩ፣ በዘረፈ የተሰማራው ባሇሙያ የአካባቢውን ዔምቅ ሃብት
አውቆ በበቂ ዔውቀትና ክህልት ሊይ ተመስርቶ አሇማስተዋወቅ፣ በውጤት ሳይሆን በቁጥር
ሊይ የታጠረ ፕሮሞሽን መስራት፣ ሌማታዊ የሆነውንና አቅም ያሇውን ሰፉ የስራ እዴሌ
በመፌጠር የኢኮኖሚ ሇውጥ ሉያመጣ የሚችሇውን ባሇሃብት ሇይቶ የማስተዋወቅ ስራ
አሇመስራት፣ሇማስተዋወቅ ስራው አስፇሊጊ ቁሳቁሶች በበቂ ሁኔታ አሇመቅረብ፣ የውጭ ቀጥተኛ
ኢንቨስትመንት ሇመሳብ የሚያስችለ የፕሮሞሽን ዘይቤዎችን አሇመከተሌ፣ በግብርና እና
በአገሌግልት ሰጭ ዘርፍች ተሰማርተው ውጤት ያመጡ የአካባቢ ባሇሃብቶችን አሌሞ ወዯ
አምራች ኢንደስትሪው ዘርፌ እንዱገቡ የማዴረግ ስራ አሇመስራት፣ ዘመናዊ የሆነ
የማስተዋወቂያ ዘዳዎችን (ዴህረ-ገፅ፣ ቋሚ የሚዱያ ፕሮግራም፣ ወዘተ…) ተጠቅሞ
በማስተዋወቅ ረገዴ ያሌተሰራ ስራ መሆኑ፣ሇባሇሀባቱ አገሌግልት የምንሰጥበት ሂዯት የተንዛዛ
መሆን/የአንዴ ማዔከሌ አገሌግልት አሇመኖር/ እንዱሁም የበሊይ አመራሩ ስትራቴጂክ በሆኑ
የኢንቨስትመንት መስኮች የማስተዋወቅ ስራ አሇመስራቱ የዘርፈን ዔዴገት በሚፇሇገው ዯረጃ
እንዲይዯርስ ተግዲሮት የሆነ ስሇሆነ በቀጣይ ሌዩ ትኩረት ሰጥቶ መስራትን ይጠይቃሌ፡፡

ከሊይ ከተጠቀሱት በተጨማሪ በክሌለ የኢንቨስትመንት ፌሰትን በብቃትና በፌጥነት


ሇማስተናገዴ የኢንደሰትሪ መንዯሮች ግንባታና የኢንደሰትሪ ፓርኮች ሌማት አማራጭ የላሇው
ተግባር ነው፡፡ በክሌለ የኢንደስትሪ ሌማት እንቅስቃሴ የሚበረታታ ሲሆን የክሌለ መንግስት
እየወሰዯ ያሇው ባሇሃብትን ወዯ ክሌለ የማምጣት ሥራ ተጠናክሮ ሉቀጥሌ ይገባሌ፡፡ ሇዚህም
በክሌለ እየተተገበረ ያሇው የኢንደስትሪ መንዯር ግንባታና የኢንደስትሪ ፓርኮች ሌማት
በቀጣይ የእቅዴ ዒመታት በክሌለ ተጨማሪ በአምራች ኢንደስትሪ ዘርፌ የሚሠማሩ
ባሇሃብቶችን በመፌጠር ረገዴ የጎሊ ዴርሻ ይኖረዋሌ፡፡ በመሆኑም ተግባሩን ከማጠናከር ሥራ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 18
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ጎን ሇጎን የባሇሃብቶች ምሌመሊ ሊይ አተኩሮ የመሥራትና ሇአምራች ኢንደስትሪ የሚሆኑትን


ጥሬ እቃዎች ከወዱሁ በክሌለ አሌሞ በስፊት እንዱመረቱ የማዴረግ ሥራ ከመስራት ውጪ
የኢንደሰትሪ ሌማት የሚታሰብ አይዯሌም፡፡

1.2.3. ባህሌና ቱሪዝም ሌማት

በበጀት ዒመቱ በቢሮው እና በሁለም ዞኖችና ከተማ አስተዲዯሮች በ295 ቅርሶች ሊይ የጉዲት
መጠን ሌየታ በማካሄዴ በ20 ቋሚ ቅርሶች ሊይ የጥገና ስራ ሇመስራት ታቅድ በ330 ቅርሶች
ሊይ የጉዲት መጠን ሌየታ በመስራት ሇ27 ቋሚ ቅርሶች የጥገና ስራ ሇማከናወን የተቻሇ ሲሆን
አፇጻጸሙ በ11 ወሩ ከተያዘው ዔቅዴ አንጻር ከዔቅዴ በሊይ ሇማከናወን ተችሎሌ፡፡ በተጨማሪም
ሇ316 ቋሚ ቅርሶች የይዞታ ማረጋገጫ እና ሇ316 ቋሚ ቅርሶች የወሰን ክሇሊ ስራ ሇመስራት
ታቅድ ሇ278 (87.97%) ቋሚ ቀርሶች የይዞታ ማረጋገጫ ማሰጠት ሲቻሌ ሇ85(26.9%) ቋሚ
ቅርሶች የወሰን ክሇሊ ስራ መስራት ተችሎሌ፡፡

የሀገር ዉስጥ ቱሪዝም ሌማት በበበጀት ዒመቱ 661 መዴረኮችን በማዘጋጀት ሇ165,250
የህብረተሰብ ክፌልች በቱሪዝም ማህበራዊ፣ባህሊዊ፣ኢኮኖሚያዊ እና አካባቢያዊ ጠቀሚታዎች
ዙሪያ ግንዛቤ ሇመፌጠር ታቅድ በ2 መዴረኮች በማዘጋጀት ሇ20,689 ወንድች እና ሇ20,048
ሴቶች በዴምሩ 40,737 የህብረተሰብ ክፌልች በማዘጋጀት ከሀገር ውስጥ የሚገኘውን ቱሪስት
ፌሰትን 9,799,937 ሇማዴረስ ታቅድ 13,484,435 በማዴረስ ከዔቅዴ በሊይ በማከናወን ከሀገር
ውስጥ የሚገኘውን ገቢ ብር 2,729,757,353 ሇማግኘት ታቅድ ብር 5,253,588,211 በማግኘት
ከእቅዴ በሊይ ማከናወን የተቻሇ ሲሆን ከውጭ ሀገር ቱሪስት ፌሰት ዯግሞ ብር 486,442,076
ሇማዴረስ ታቅድ ብር 98,616,903 (20.27%) ማከናወን ሲቻሌ ከቱሪዝም ፌሰቱ ከሀገር ውስጥ
እና ከውጭ ጎብኝዎች 3,216,199,429 ብር ገቢ ሇማግኘት በዔቅዴ ተይዞ 5,352,205,114 ብር
ገቢ ማግኘት በመቻለ ከዔቅደ በሊይ ሇማከናወን ተችሎሌ፡፡ በመሆኑም የቱሪስት ፌሰት የሀገር
ውስጥ ከፌተኛ ሲሆን የውጭ ሀገር ዝቅተኛ በመሆኑ በቀጣይ የውጭ ሀገር ቱሪሰት
እንዱጨምር መሰራት አሇበት፡፡

የቱሪዝም ዘርፈ ካሇው ሰፉ እምቅ አቅም አኳያ በክሌለ ሌማት ውስጥ ተገቢ ሚና እንዱጫወት
ማዴረግ የሚጠበቅ በመሆኑ በክሌለ የቱሪዝም ፕሮሞሽን እና የገበያ ስርአትን ሇማሳዯግ
በእዴገትና ትራንስፍርሜሽን የዔቅዴ ዘመኑ በርካታ ስራዎች ተከናውነዋሌ፡፡ ይሁን እንጅ
ከሚጠበቀው ውጤት አኳያ ገና ብዙ እንዯሚቀር ይታመናሌ፡፡ በመሆኑም በቀጣዩ የበጀት

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 19
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ዒመታት የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገራት ቱሪስት ፌሰትን ሇማሳዯግ በዘርፈ የቱሪስት
መዲረሻዎችን በማጠናከር ፌሰቱ እንዱጨምር ምቹ ሁኔታዎችን በመፌጠርና ተከታታይ የሆኑ
የፕሮሞሽን ሥራዎችን በማከናወን የክሌለን ገጽታ መገንባት ተጠናክሮ የሚሠራ ተግባር
ሉሆን ይገባሌ፡፡ በአጠቃሊይ ዘርፈ ካሇው ሰፉ እምቅ አቅም አንጻር በክሌለ ሌማት ውስጥ ተገቢ
ሚና እንዱጫወት ማዴረግ በአስር ዒመቱ ዔቅዴ ዘመን በትኩረት የሚሰራ ስራ ይሆናሌ፡፡

በቀጣይ የቱሪስት መቆያ ጊዜን ማራዘም የሚያስችለ ሌዩ ሌዩ የአገሌግልት አቅርቦትና


ኩነቶችን በስፊት በመስራትና በማሻሻሌ፤ የቱሪስቶችን ፕሮፊይሌ መሰረት ያዯረገ የፕሮሞሽን
ስራ በመስራት ዘርፈ ሇኢኮኖሚ ዔዴገትና የሥራ ዔዴሌ ፇጠራ እንዱሁም ሇውጭ ምንዛሬ
ግኝት ሉያበረክት በሚያስችሌ መሌኩ ማሌማት የግዴ ይሊሌ፡፡

1.2.4. የማዔዴን ሃብት ሌማት

የማዔዴን ሀብት የአንዴ አገር ኢኮኖሚ ዔዴገት ከሚወሰንባቸው የምጣኔ ሀብት መሰረቶች
መካከሌ በዋነኛነት የሚጠቀስ ሀብት ነው፡፡ የክሌሊችን የማዔዴን ሃብት ሇማሌማት በቁርጠኝነት
በመነሳት የስነ ምዴር ጥናት ሽፊኑን ወዯ 33.33% ማዴረስ ተችሎሌ፡፡ ክሌሊችን የበርካታ
ማዔዴናት መገኛ መሆኑን ማረጋገጥ የተቻሇ ሲሆን ከ45 በሊይ የማዔዴን አይነቶችም በከፌተኛ
ክምችትና መጠን በጥናቱ ተገኝተዋሌ፡፡ 20,000 ካ.ኪ.ሜ በገፀ-ምዴር አና መሌክዒ-ምዴራዊ
ቅኝት የማዔዴን ሌማት ቀጠናዎችን የመሇየት ሥራን ሇማከናዎን ታቅድ 20,000 ካ.ኪ.ሜ
ማከናወን የተቻሇ ሲሆን አፇጻጸሙ 100% ነው፡፡ በዚህም የማዔዴን የሌማት ቀጠና አካባቢዎች
የኢንደስትሪ፣ የኮንስትራክሽን፣ ብረት እና ብረት ነክ ማዔዴናት የያዘ ካርታ ተዘጋጅቷሌ፡፡

የውጭ ምንዛሬን ግኝትን በተመሇከተ በበጀት ዒመቱ 28,531 ኪ.ግ ጥሬ ኦፖሌ እና 2,306
ኪ.ግ የተዋበ ሇውጭ ገቢያ ሇማቅረብ ታቅድ 39,114.97 ኪ.ግ ያሌተዋበ እና 526.78 ኪ.ግ
የተዋበ ወዯ ውጭ በመሊክ 4.88 ሚሉዮን የአሜሪካ ድሊር የውጭ ምንዛሬ ሇማግኘት ታቅድ
2,185,813.78 የአሜሪካ ድሊር ማግኘት ተችሎሌ አፇፃፀሙም 44.78% ሊይ ነዉ::
በተጨማሪም 70 ኪ.ግ ወርቅ ከክሌለ ሇብሔራዊ ባንክ በማቅረብ 5,000,000 USD የውጭ
ምንዛሬ ሇማስገኘት ታቅድ 121.180 ኪ.ግ ወርቅ በማቅረብ 6,604,310 የአሜሪካ ድሊር ገቢ
ማስገኘት ተችሎሌ፡፡ በላሊም በኩሌ በበጀት ዒመቱ 30,907 ኪ.ግ የከበረ ማዔዴንን ወዯ ውጭ
በመሊክ እንዱሁም ብሔራዊ ባክን ሇማስገባት ዔቅዴ ተይዞ 39,762.93 ኪ.ግ ማከናወን የተቻሇ
ሲሆን አፇፃፀሙ ከ100% በሊይ ነው፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 20
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ሇሀገር ውስጥ ኢንዱስትሪዎች የሚቀርቡ ማዔዴናት ምርት መጠን ማሳዯግ በተመሇከተ


በተያዘው በጀት ዒመት በክሌሊችን የሚመረተው የኮንስትራክሽንና ግንባታ የማዔዴናትን ምርት
መጠን በማሳዯግ ሇሀገር ውስጥ ኢንዱስትሪዎች በማቀርብ በክሌሊችን በማስመረት
6,246,887.31 ሜ3 ሇማቅረብ ታቅድ 5,414,425.23 ሜ3 (አፇፃፀሙም 74%) አምርቶ ስራ
ሊይ ማዋሌ ተችሎሌ፡፡ ሇአገር ውስጥ ኢንደስትሪዎች ፌጆታ የሚውሌ የማዔዴን አይነቶች
በተመሇከተ (ሇሲሚንቶ፣ ሇግራናይት፣ ሇብርጭቆ፣ ሇሴራሚክስና ሇብረት) ማዔዴናትን በአመቱ
1,037,002 ቶን በአገር ውስጥ ሇመተካት ዔቅዴ ተይዞ 677,429 ቶን እንዱመረቱና እንዱቀርቡ
ተዯርጓሌ (አፇፃፀሙ 65.33%) ነው፡፡ የግንባታ ማዔዴናትን በነፃ የመጠቀም መብት ሊሊቸው
አካሊት 1,724,400 ሜ3 የኮንስትራክሽን ማዔዴናትን በነፃ ሇማቅረብ ዔቅዴ ተይዞ 2,404,202
ሜ3 ማከናወን የተቻሇ ሲሆን አፇፃፀሙ ከ100% በሊይ ነው፡፡ ሆኖም የግንባታ ማእዴናትን
በነፃ የመጠቀም መብት ያሊቸው የመንግስት የሌማት ዴርጅቶች 95,540,300 የሚሆን ብር
ከወጭ እንዱዴኑ ታቅድ ብር 68,788,985 የሚሆን ገንዘብ ከማውጣት እንዱዴኑ ተዯርጓሌ
አፇፃፀሙም 71.99% ነው፡፡ በተያዘው በጀት ዒመት 707,775.2 ቶን ከውጭ የሚገቡ የማዔዴን
ውጤቶች (ስሚንቶ፣ ግራናይት፣ ብርጭቆ፣ሴራሚከና ብረት) በአገር ውስጥ በሚመረቱ
የማዔዴን ውጤቶች ሇመተካት ዔቅዴ ተይዞ 677,429 ቶን እንዱመረቱና እንዱቀርቡ የተዯረገ
ሲሆን አፇፃፀሙ 95.7% ነው፡፡ እነዚህ የሀገር ውስጥ የኢንዱስትሪ ምርቶች ከውጭ የሚመጡ
የማዔዴናት ምርቶች የተተኩ ሲሆን በዚህም 4,823,738,250 የኢትዮጵያ ብር የውጭ ምንዛሬን
ማዲን ተችሎሌ፡፡

1.2.5. ሳይንስና ቴክኖልጂ

የመሰረተ ሌማት ግንባታን በተመሇከተ 165 ነባር የወረዲኔት መሰረተ ሌማቶችን የተናበቡና
አቅማቸው ያዯገ ሇማዴረግ ታቅድ 158 ማናበብ ተችሎሌ አፇፃፀሙም 95.7% ነው፡፡ በላሊ
መሌኩ 36 አዱስ የወረዲኔት መሰረተ ሌማቶችን ሇመዘርጋት ታቅድ ከአዊ ብሄረሰብ አስተዲዯር
ዞን አዱስ የወረዲኔት መሰረተ ሌማት ከመዘርጋት ዉጭ የተከናወነ ተግባር የሇም፡፡ የመሰረተ
ሌማት ዝርጋታ በማከናወን በኩሌ በክሌለ ውስጥ ሇሚገኙ ግንባታ ሇሚያከናውኑ ተቋማት
በህንፃ ዱዛይን ውስጥ የኔትወርክ ዱዛይን እንዱያካትቱ ሇማዴረግ ታቅድ ሇ60 ተቋማት
የኔትዎርክ ዝርጋታ እና ሇ17 ተቋማት የኔትወርክ ዱዛይን በአዱስ መሌክ ህንጻ ሇሚያስገነቡ
የመንግስትና የግሌ ተቋማት አገሌግልቱን መስጠት የተቻሇ ሲሆን ሇነባር የመንግስትና የግሌ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 21
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ተቋማት የኔትወርክ ዝርጋታ ሇ13 ተቋማት እና የኔትወርክ ጥገና ሇ32 ተቋማት አገሌግልት
መስጠት ተችሎሌ አፇጻጸሙም 100% ነው፡፡

በየዯረጃው የተዘረጋ የመረጃ መረብ/ ኢንተርኔት አቅም ከማሻሻሌና ከማጠናከር አኳያ ሇ3,676
የመንግስት ተቋማት የኢንተርኔት ተጠቃሚ እንዱሆኑ ዴጋፌና ክትትሌ ሇማዴረግ ታቅድ
2,638 ተቋማት የኢንተርኔት ተጠቃሚ እንዱሆኑ ክትትሌና ዴጋፌ የተዯረገ ሲሆን
አፇጻጸሙም 71.76% ነው፡፡ በተጨማሪ በክሌሌ ተቋማት የኮሚሽኑን ዲታ ማዔከሌ የመጠቀም
ፌሊጎት እያዯገ በመምጣቱ የዋናው ዲታ ማዔከሌ ኢንተርኔት መስመር ከ20 ሜ.ባ ወዯ 60
ሜ.ባ የማሳዯግ ስራ ተሰርቷሌ፡፡ በክሌለ ውስጥ ሇሚገኙ ግንባታ ሇሚያከናውኑ ተቋማት
የኔትወርክ ዱዛይን እንዱያካትቱ ሇማዴረግ ታቅድ ሇ18 ተቋማት የኔትዎርክ ዝርጋታ እና ሇ5
ተቋማት የኔትወርክ ዱዛይን በአዱስ መሌክ ህንጻ ሇሚያስገነቡ የመንግስትና የግሌ ተቋማት
አገሌግልቱን ሇመስጠት የተቻሇ ሲሆን ሇነባር የመንግስትና የግሌ ተቋማት የኔትወርክ ዝርጋታ
ሇ13 ተቋማት እና የኔትወርክ ጥገና ሇ32 ተቋማት አገሌግልት መስጠት ተችሎሌ፡፡

ዯህንነቱ የተጠበቀ የቪዱዮ ኮንፇረንስ አገሌግልት በ108 ተቋማት ሇመስጠት ታቅድ በ73
ተቋማት የተሰጠ ሲሆን አፇፃፀሙም 67.59% ሲሆን ከዚህም አኳያ 16,500 የህብረተሰብ
ክፌልች ተጠቃሚ ሇማዴረግ ታቅድ 7,590(ወ 5,374 ሴ2,216) ህብረተሰብ ክፌልች በቪዱዮ
ኮንፇረንስ ቴክኖልጅ እና ዙም ተጠቃሚ ማዴረግ የተቻሇ ሲሆን ከዚህ በተጨማሪ ህብረተሰቡን
በቪዱዮ ኮንፇረንስ ቴክኖልጅ የችልት ተጠቃሚ ከማዴረግ አኳያም ወ 3,249 ሴት 1,092
በዴምሩ 4,405 የህብረተሰብ ክፌሌ ተጠቃሚ ሆነዋሌ፡፡ አፇፃፀሙም 72.6% ሲሆን ቴክኖልጅ
በመጠቀም የቨርችዋሌ ኮንፇረንስ ዉይይት ሇማዴረግ በዔቅዴ ተይዞ የቪዱዮ ኮንፇረንስ
ቴክኖልጅን በመጠቀምና ኦንሊይን አገሌግልት በመስጠት 33,625,000 ብር ወጭ ሇማዲን
ታቅድ 6,732,699 ብር ከመንግስት ሉወጣ የነበረን ወጭን ማዲን ተችሎሌ፡፡ አፇፃፀሙም 20%
ነው፡፡

በቴክኖልጂ የታገዘ የተሸከርካሪ አስተዲዯር ስርዒት እንዱኖር የተሽከርካሪ አስተዲዯር ሲስተም


በማሌማት በኮሚሽኑና በኦዱት ቢሮ፣ ባ/ዲር ዯም ባንክ፣ኤጂ ፖይኘ፣የአብክመ ሌህቀት
ማዔከሌና ስራ አመራር አካዲሚ የመተግበር ስራ የተሰራ ሲሆን ወዯ ላልች ተቋማት ሇማስፊት
እየተሰራ ይገኛሌ፡፡ በተጨማሪ የግዥና ንብረት አስተዲዯር ስራዎች ዌብ ቤዝዴ የኢንቬንተሪ
ማናጅመንት ሲስተምና እንዱሁም የዴምፅና፣ ሰነዴ፣ የምስሌና ቪዱዮ ማስተዲዯሪያ ሲስተም
ተሇምቷሌ፡፡ በላሊ በኩሌ አምስት ችግር ፇች የሆነ አፕሌኬሽን ዯረጃዉን ጠብቆ በጥራት
ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 22
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ሇማሌማት ታቅድ 4 አኘሌኬሽን ማሌማት የተቻሇ ሲሆን አፇፃፀሙም 80% ማከናወን


ተችሎሌ፡፡ በሇሙ አፕሉኬሽን ሶፌትዌሮች 36 ተቋማትን ተጠቃሚ ሇማዴረግ ታቅድ 21
ተቋማትን ተጠቃሚ ማዴረግ ተችሎሌ። አፇፃፀሙም 58.33% ነው፡፡

በአጠቃሊይ ቴክኖልጂና ኢኖቬሽን ትኩረት ከተሰጣቸው ዘርፍች አንደ ቢሆንም በሚጠበቀው


ዯረጃ እየተሠራ ስሊሌሆነ ዱጂታሌ ኢኮኖሚው ሇኢኮኖሚው እንቅስቃሴ መሳሇጥ የሚፇጥረውን
ዔዴሌ ሇመጠቀም በሠፉው መንቀሳቀስን የሚጠይቅ ይሆናሌ፡፡

1.2.6. መሬት

በበጀት ዒመቱ ሇ476,605 ባሇይዞታዎች 1,906,425 የማሳካርታ በማዘጋጀት የ2ኛ ዯረጃ


የይዞታ ማረጋገጫ ሰርተፉኬት ሇመስጠት ታቅድ ሇ464,251 (97.41%)ባሇይዞታዎች
1,716,335 (90.03%)የማሳ ካርታ ተዘጋጅቶ የተሰጠ ሲሆን አፇፃፀሙ ከባሇይዞታ 93%
ሇማከናወን ተችሎሌ፡፡ይህን የማሳ ካርታን የብዴር ዋስትና አስይዘው 6,381 ባሇይዞታዎች ብር
507,105,096 የብዴር ተጠቃሚ ማዴረግ ተችሎሌ፡፡

የመሬት መረጃን መመዝገብና ኮምፒውተራይዝዴ ከማዴረግ አኳያበበጀት አመቱ 300,000


ባሇይዞታዎችን 2,000,000 ማሳ መረጃ ወዯ ኮምፒውተር ሇማስገባት የታቀዯና ወዯ ስራ የተገባ
ሲሆን የ364,728 ባሇይዞታዎችን እና 1,681,639 ማሳዎች መረጃ ወዯ ኮምፒውተር
የመመዝገብ ሥራ የተሰራ ሲሆን አፇፃፀሙ ከባሇይዞታ 121%፣ ከማሳ ብዛት 84%
ተፇፅሟሌ፡፡

በሲስተም የመሬት ይዞታና የመጠቀም መብት ከማስተሊሇፌ አንጻርበበጀት አመቱ 75,000


(ወንዴ 37,500 ሴት 37,500) ባሇይዞታዎችን ግብይት መረጃ በNRLAIS ሇመመዝገብ ታቅድ
የ33,138 (ወንዴ 19,932 ሴት 13,206) ባሇይዞታዎችን ግብይት የተከናወነ ሲሆን አፇፃፀሙ
44.2% ማከናወን ተችሎሌ፡፡ ከመሬት ጋር የተያያዙ የመሌካም አስተዲዯር ችግሮችን ከመፌታት
አንፃር በበጀት ዒመቱ ያሇአግባብ ይዞታቸውን ያጡ ተጋሊጭ የህብረተሰብ ክፌልችን መረጃ
በማጥራት ይዞታቸው እንዱመሇስሊቸው ሇማዴረግ በበጀት አመቱ 5,052 (ወንዴ 2,173 ሴት
2,879)፤ ታቅድ የ4,386 (ወንዴ 2,142፣ ሴት 2,244) ባሇመብቶች ወሊጆቻቸውን ያጡ
ህፃናት፣ አረጋውያን፣ አካሌ ጉዲተኞችና ላልችም) መሬት እንዱመሇስሊቸው ተዯርጓሌ፡፡
አፇፃፀሙ 86.2% ተከናዉኗሌ፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 23
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ከመሬት ጋር ሇተያያዙ ቅሪታዎችና አቤቱታዎች ምሊሽ ከመስጠት አኳያበጀት ዒመቱ 148,800


ከመሬት ይዞታ ጋር በተያያዘ ከተሇያየ ዞኖች፣ ወረዲዎችና ቀበላዎች የመጡ አቤቱታዎችን
ሇመፌታት ታቅድ የ107,882 (ወንዴ 72,028፣ ሴት 35,854) አቤቱታ አቅራቢዎችን ችግር
በማጣራት መፌትሄ መስጠት ተችሎሌ፡፡ አፇጻጸሙ ከ72.89% በሊይ ሇማከናወን
ተችሎሌ፡፡የተገፊና የተወረሩ የወሌ መሬቶችን ማስመሇስ፡- በበጀት ዒመቱ ከ108,139 ህገወጦች
21,806 ሄ/ር የተወረሩና የተገፈ ወሌ መሬቶች ሊይ መሬት ማስከበርና ማስመሇስ ስራ
እንሰራሇን ብሇን ባቀዴነው መሰረት ከተሇያየ ወረዲዎችና ቀበላዎች የ105,012 ህገወጦች
27,428 ሄ/ር መሬት የማስመሇስ ስራ ተከናዉኗሌ፡፡ አፇፃፀሙ 95% ተከናዉኗሌ፡፡
የመሬት አጠቃቀምና አያያዝ፤- በዒመቱ 463,243 ባሇይዞታዎች የመሬት አጠቃቀም ዔቅዴ
ሇማዘጋጀት ታቅድ ሇ197,942 ባሇይዞታዎች ማዘጋጀት ተችሎሌ፡፡ አፇጻጸሙም 42.7% ነው፡፡
የመሬት አጠቃቀም እቅዴ ከተዘጋጀሊቸው ባሇይዞታዎች በዒመቱ 463,243 ባሇይዞታዎች
ሇማስረከብ ታቅድ ሇ173,075 ባሇይዞታዎች ማስረከብ ተችሎሌ፡፡ አፇጻጸሙ 37% ተከናዉኗሌ፡፡

የቀበላማእከሊትግንባታስራዎች፡- በበጀት ዒመቱ 180 ቀበላ ማእከሊትን አዱስ ፕሊን ሇማዘጋጀት


ታቅድ የ221 ቀበላዎች አዱስ ፕሊን ተዘጋጅቶሊቸዋሌ፣ አፇጻጸሙከ100% በሊይ ተከናዉኗሌ፡፡
በበጀት ዒመቱ በ136 ቀበላዎች 20,278 ቦታዎችን ሇመሸንሸን ታቅድ በ631 ቀበላዎች 20,839
ቦታዎች ተሸንሽነዋሌ፣ አፇጻጸሙ 100% ተከናዉኗሌ እንዱሁም በበጀት ዒመቱ ሇ19,867
ሽንሸና በተሰራሊቸው ቀበላዎች የግንባታ ቦታ ሇተጠቃሚዎች ሇማከፊፇሌ ታቅድ ሇ18,597
ተጠቃሚዎች ማከፊፇሌ ተችሎሌ፡፡ አፇጻጸሙ 94% ተከናዉኗሌ፡፡የካሳ ምትክና ዘሊቂ መሌሶ
ማቋቋም ስራዎች፤-በበጀት ዒመቱ በሌማት ምክንያት ከይዞታቸው ሇሚሇቁ 57,917
ባሇይዞታዎች ብር 21,500,488,198 ሇመገመት ታቅድ የ61,001 ባሇይዞታዎች ብር
22,589,919,570 ካሳ የተገመተ ሲሆን አፇጻፀሙ 100% በሊይ ተከናውኗሌ፡፡ በበጀት ዒመቱ
በሌማት ምክንያት ከይዞታቸዉ የሚነሱ 57,917 ባሇይዞታዎች 21.5 ቢሉዮን ብር፣ ካሳ ገምቶ
እንዱከፇሊቸው ሇማዴረግ በታቀዯው መሰረት ሇ37,951 ባሇይዞታዎች ብር
13,358,061,881የካሳ ክፌያው ተፇፅሟሌ፡፡ አፇፃፀሙ ከባሇይዞታ 65% ተከናውኗሌ፡፡

የገጠር መሬት ኢንቨስትመንት ስራዎች፡-በበጀት ዒመቱ 23518 ሄ/ር፣ ሇግብርና ኢንቨስትመንት


የሚውሌ እና ሇባሇሃብቶች የሚተሊሇፌ 23,518 ሄ/ር መሬት ሇመሇየት ታቅድ በክሌሌና በዞን
ዯረጃ ሉተሊሇፌ የሚችሌ 21,264.1 ሄ/ር መሬት ተሇይቷሌ፡፡ አፇጻጸሙ 90% ተከናዉኗሌ፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 24
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

እንዱሁም ሇኢንደስትሪ ፕሮጀክቶች የሚውሌ 100 ሄ/ር ነጻ መሬት ሇመሇየት ታቅድ በዞንና
ወረዲ ዯረጃ የሚተሊሇፌ 813.5 ሄ/ር መሬት መሇየት ተችሎሌ ፡፡ የእቅደን ከ100% በሊይ
መፇጸም ተችሎሌ፡፡ከካዲሰተራሌ ቅየሳ ስራዎችአኳያም በበጀት ዒመቱ በከተሞች ሇ 42,000
የይዞታ ወሰን ሇማካሇሌ ታቅድ 27,107 በ10 ከተሞች የይዞታ ወሰን የማካሇሌ ስራ የተሰራ
ሲሆን አፇፃፀሙ 65% ተከናዉኗሌ፡፡የከተማ መሬት ይዞታ መብት ምዝገባ ስራዎችን
በተመሇከተም በበጀት ዒመቱ 42,000 ይዞታዎችን በሰነዴ ሇማጣራትና ሇማረጋገጥ ታቅድ
19,453 ይዞታዎችን በማጣራትና በማረጋገጥ የዔቅደን 46% መፇጸም ተችሎሌ፡፡ በበጀት
ዒመቱ ሇ42,000 የይዞታ መብት የተረጋገጥሊቸው ይዞታዎችን ማስረጃ ሇመብት ምዝገባ ርክክብ
ሇማዴረግ ታቅድ 10,871ማስረጃዎችን ርክክብ በመፇፀም የዔቅደን 26% መፇጸም ተችሎሌ፡፡
እንዱሁም በበጀት አመቱ ሇ29,400 የመብት ምዝገባ ሇተዯረገሊቸው ባሇይዞታዎች የመብት
ማረጋገጫ ሰርተፉኬት ሇመስጠት ታቅድ ሇ10,362 ባሇይዞታዎች የመብት ማረጋገጫ
ሰርተፉኬት በመስጠት የዔቅደን 35% መፇፀም ተችሎሌ፡፡

በአጠቃሊይ በዚህ ዙሪያ እየተሠሩ ያለ ሥራዎችን ማጠናከርና በመሬት ዙሪያ ያለ የመሌካም


አስተዲዯር ችግሮችን መፌታት ያስፇሌጋሌ፡፡

1.2.7. የአካባቢ ዯንና ደር እንስሳት ጥበቃና ሌማት

የአካባቢ እና ዯን ጥበቃ ባሇስሌጣን ሇአየር ንብረት ሇውጥ የማይበገር አረንጓዳ ኢኮኖሚ


ተግባራትን የማስተባበር፣ የዯንና ደር እንስሳት ጥበቃና ሌማት ሥራዎችን የማከናወን እና
የአካባቢ ብክሇት እና መጤ ወራሪ ዝርያዎችን የመቆጣጠር ተሌዔኮ ይዞ በመሥራት ሊይ
ይገኛሌ፡፡ በክሌለ ሇአየር ንብረት ሇውጥ የማይበገር አረንጓዳ ኢኮኖሚ ሌማትን መሠረት
ያዯረጉ የሌማት ሥራዎች እንዱካሄደ፣ የሌማት ሥራዎችም ከአካባቢ ብክሇትና ብክነት የጸደ
እንዱሆኑ በማዴረግ ሇአየር ንብረት ሇውጥሉያጋሌጡ ከሚችለ አዯጋዎች የተጠበቁ እና
የሚያስከትሎቸውን ጉዲቶችም ሆነ ተጋሊጭነቶችን ሇመቀነስ እና ሇመቋቋም የሚያግዙ
ተግባራት ትኩረት የተሰጣቸው ናቸው።

በዚህም መሠረት በ2015 በጀት ዒመት ሇአየር ንብረት ሇውጥ የማይበገር አረንጓዳ ኢኮኖሚ
ትግበራን ውጤታማነት ከማሻሻሌ አንፃር በክሌለ የሙቀት አማቂ ጋዞች ሌቀት ቅነሳ ዙሪያ
የሚሳተፈ የዘርፌ መሥሪያ ቤቶች የማስተሰረያ እና የማጣጣሚያ ዔቅዴ አዘጋጅተው
በዔቅዲቸው ውስጥ ሜይንስትሪም ያዯረጉ 7 (ሰባት) ቢሆኑም በዔቅዲቸው መሠረት ምን ያህሌ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 25
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

መጠን ያሇው የሙቀት አማቂ ጋዞች ሌቅት መቀነስ እንዯተቻሇ በክሌሌም ይሁን በዘርፌ ዯረጃ
አፇፃፀሙን የሚገሌፅ ዒመታዊ ዘገባ ማቅረብ አሌተቻሇም፡፡

በዚህ በኩሌ የታዩ እጥረቶችን ሇመቅረፌ የሚያስችሌ የ10 ዒመት (2012-2022) የክሌሊዊ
የሙቀት አማቂ ጋዝ የሌቀት መጠን መነሻ ዔቅዴ ሇማዘጋጀት ዋና ዋና ሴክተሮችን ታሳቢ
ተዯርጎ እንዱጠና የሚያስችሌ በጀት የተመዯበ ሲሆን ጥናቱን የባህር ዲር ዪኒቨርሲቲ
እንዱያከናውን የመግባቢያ ሰነዴ ተፇርሞ ወዯ ሥራ ተገብቷሌ፡፡ በአጠቃሊይ የአየር ንብረት
ሇውጥ ሥራዎች በተግባሪ መ/ቤቶች ዔቅዴ ውስጥ እንዱካተትና እንዱተገበር ክትትሌ
በማዴረግ፣ በዘርፈ ሇባሇሙያዎች ስሌጠና በመስጠትና ምክክር በማዴረግ የተጀማመሩ
ሥራዎች አበረታች ቢሆኑም አመራሩ ሇአየር ንብረት ሇውጥ ሥራዎች የሚሰጠው ትኩረት
አናሳ መሆኑ፣ በታችኛው አዯረጃጀት ተግባሩን የሚያስተባብርና የሚከታተሌ ራሱን የቻሇ
ባሇሙያ አሇመኖሩ እና የቅንጅታዊ አሰራር መጓዯሌ በክፌተት የታዩ ናቸው፡፡ ስሇሆነም በቀጣይ
በዚህ ዙሪያ የሚታዩ እጥረቶችንና የአቅም ክፌተቶችን ዔሌባት እንዱያገኙ ማዴረግ የሚጠበቅ
ይሆናሌ፡፡

የሌማት ፕሮጀክቶች የይሁንታ ፇቃዴ እንዱያገኙና እንዱተገብሩ ማዴረግ፡-4,000 ሇሚሆኑ


አዲዱስ የሌማት ፕሮጀክቶች የሚያቀርቡትን የአካባቢ ተፅዔኖ ሰነዴ በመገምገም መስፇርቱን
አሟሌተው ሇተገኙ ይሁንታ ፇቃዴ እና ሇ1,500 ፕሮጀክቶች የይሁንታ ፇቃዴ ዔዴሳት
አገሌግልት ሇመስጠት ታቅድ ሇ5,986 (ከ100% በሊይ) አዱስ ፕሮጀክቶች ሰርተፉኬት
እንዱሁም ሇ2,968 (ከ100% በሊይ) ነባር ፕሮጀክቶች ማዯስ የተቻሇ ሲሆን ከይሁንታ ፇቃዴ፣
ዔዴሳትና ቅጣት 650,000 ብር ሇመሰብሰብ ታቅድ 2,297,100 (ከ100% በሊይ) ብር መሰብሰብ
ተችሎሌ፡፡ ከአካባቢ ተፅዔኖ ማማከር ፇቃዴ አኳያምሇ50 የአካባቢ አማካሪዎች የብቃት
ማረጋገጫ ፇቃዴ እና ሇ29 አማካሪዎች የእዴሳት አገሌግልት ሇመስጠት ታቅድ መስፇርቱን
አሟሌተው ሇተገኙ 49 (98%) የአካባቢ አማካሪዎች ፇቃዴ እና ሇ22 (69%) እዴሳት መስጠት
ተችሎሌ፡፡

የአካባቢ ህግ ተከባሪነትን ሇማረጋገጥ በተያዘው ዔቅዴ መሠረት የይሁንታ ፇቃዴ ተሰጥቷቸው


ወዯ ስራ የገቡ 3,000 ፕሮጀክቶች በገቡት ውሇታ መሰረት መተግበራቸውን በክትትሌ
ሇማረጋገጥ ታቅድ 4,616 በሚሆኑ ፕሮጀክቶች ሊይ ክትትሌ ሊይ የተዯረገ ሲሆን በተዯረገው
ክትትሌም 1,991 ፕሮጀክቶች ሊይ የቁጥጥር ሥራ ተሰርቷሌ፡፡ በዚህም ከፌተኛ ብክሇትና

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 26
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ብክነት ባዯረሱ እና የህግ ጥሰት በፇጸሙ 147 ፕሮጀክቶች ሊይ የጹሁፌ ማስጠንቀቂያ፣


የገንዘብና እስራት እርምጃ እንዱወሰዴ ተዯርጓሌ፡፡የዯረቅና ፌሳሽ ቆሻሻ አያያዝና አወጋዴ
በተመሇከተም በ11 ከተሞች የዯረቅ ቆሻሻ ክትትሌና ቁጥጥር ሇማከናወን ታቅድ በ27 ከተሞች
ተከናውኗሌ፡፡ ክትትሌና ቁጥጥር በተዯረገባቸው ከተሞች የዯረቅ ቆሻሻ አስወጋጅ ማህበራት
የግብአት አሇመሟሊት፣ የቋሚና ጊዜያዊ ቆሻሻ ማስወገጃ ቦታ አሇመኖር፣ በባሇዴርሻ አካሊት
መካከሌ ተቀናጅቶ አሇመስራት፣ የአመራሩ ትኩረት ማነስና የመሳሰለት ችግሮች እያጋጠሙ
ሲሆን እነዚህን ችግሮች ቆርፍ የከተሞችን ጽዲትና ውበት የማስጠበቅ ስራ በትኩረት ሉሰራ
ይገባሌ፡፡

የዯን ሌማትና ሽፊንን በተመሇከተ የዯን ሀብት ሌማት ትሌቅ የኢኮኖሚ አቅም እንዱሆን እና
ከዯን ጭፌጨፊና ውዴመት ጋር ተያይዞ የሚከሰተውን የካርቦንዲይ ኦክሳይዴ መጠን በከባቢ
አየር ሊይ መጨመርን ሇመቀነስ የዯን ሃብትን በስፊት ማሌማትና ያለትን መጠበቅ እንዯሚገባ
ይታመናሌ፡፡ በመሆኑም በመንግስት ዯኖች ውስጥ 5,250 ሄ/ር የተከሊ ቦታ ሇመሇየትና 20,800
የማበሌጸጊያ ተከሊ ሇማካሄዴ ታቅድ 4262 (81%) ሄ/ር መሬት መሇየትና 100,679 (ከ100%
በሊይ) ችግኝ መትከሌ ተችሎሌ፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በዯን ሌማት ሊይ በተሰማሩ ፕሮጀክቶች
አማካኝነት 250 ሄ/ር የተከሊ ቦታ ሇማዘጋጀትና 625,000 የችግኝ ተከሊ ሇማካሄዴ ታቅድ
19,075 ሄ/ር የተከሊ ቦታ ማዘጋጀትና 25,793,268 ችግኞችን ተከሊ ማካሄዴ የተቻሇ ሲሆን
አፇጻጸሙ ከዔቅዴ በሊይ ነው፡፡800,000 ሄ/ር ሇሚሆኑ የተፇጥሮ ዯኖች የተጠናከረ ጥበቃ
በማካሄዴ ሇአየር ንብረት ሇውጥ የማይበገር አረንጓዳ ኢኮኖሚ ሇመገንባት ሇሚዯረገው ጥረት
አስተዋጽኦ ሇማበርከት ታቅድ ሇ992,856 ሄ/ር የተፇጥሮ ዯኖች ጥበቃ የተዯረገ ሲሆን
አፇጻጸሙ 124% ነው፡፡

በአጠቃሊይ የአየር ንብረት ሇውጥ ሥራዎች በተግባሪ መ/ቤቶች ዔቅዴ ውስጥ እንዱካተትና
እንዱተገበር ክትትሌ በማዴረግ፣ በዘርፈ ሇባሇሙያዎች ስሌጠና በመስጠትና ምክክር በማዴረግ
የተጀማመሩ ሥራዎች አበረታች ቢሆኑም አመራሩ ሇአየር ንብረት ሇውጥ ሥራዎች
የሚሰጠው ትኩረት አናሳ መሆኑ፣ በታችኛው አዯረጃጀት ተግባሩን የሚያስተባብርና
የሚከታተሌ ራሱን የቻሇ ባሇሙያ አሇመኖሩ እና የቅንጅታዊ አሰራር መጓዯሌ በክፌተት የታዩ
ናቸው፡፡ ስሇሆነም በቀጣይ በዚህ ዙሪያ የሚታዩ እጥረቶችንና የአቅም ክፌተቶችን ዔሌባት
እንዱያገኙ ማዴረግ የሚጠበቅ ይሆናሌ፡፡መጤና ተስፊፉ አረሞች ችግር፣ ከቆሻሻ አወጋገዴ፣
አካባቢ ብክሇት ጋር የተያያዙ ችግሮችን መፌታት ትኩረት ሉሰጠው ይገባሌ፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 27
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

1.2.8. ንግዴና ገበያ ሌማት

የንግዴና የግብይት ስርዒቱን ተወዲዲሪና ዘመናዊ ሇማዴረግ ከጥራት ዯረጃቸው በታች የሆኑ
ምርቶችና አገሌግልቶች በገበያ ሊይ እንዲይውለ ጠንካራ የኢንስፔክሽን ስራ የማከናወን እና
የገበያ አዴማስ ሇማሳዯግ የሚያስችለ የገበያ ፕሮሞሽን ስርዒትን የማጠናከር አቅጣጫ
በማስቀመጥ በንግዴ ዘርፌ ጥረቶች ሲዯረጉ የቆዩ ቢሆንም ሇረጅም ጊዜያት በተሇያዩ ችግሮች
የተተበተበና ክሌለ በጦርነት ሊይ የቆየ በመሆኑ በታሰበው ሌክ ተጉዘን ሇኢኮኖሚው ማበርከት
ያሇበትን ጉሌህ ዴርሻ እንዱኖረው ሇማዴረግ ብዙ ፇተናዎች ገጥመውናሌ፡፡ በተሇይም በንግዴና
ግብይት አሠራርና ውዴዴር ሊይ የጠራ ግንዛቤ አሇመኖር፣ የመንግሥት የሬጉሊቶሪና የዘመናዊ
የግብይት ሥርዒት አሇመጠናከርና አሇመስፊፊት፣ አስተማማኝና ዘመናዊ የንግዴ መረጃ
ሥርዒት አሇመዘርጋት፣የመፇፀም አቅም ውስንነት መኖርና ቅንጅታዊ አሠራር አሇመዲበር፣
ነጋዳውን ሇመዯገፌ የሚያስችሌ የተሟሊ ሥርዒት ያሌተዘረጋ መሆን፣ የንግደ ማህበረሰብ እና
የሸማቹ ህብረተሰብ የተዯራጀ ተሳትፍ አሇማዴረግ፣ እውቀትንና የካፒታሌ አቅምን በማሰባሰብ
በአክሲዮን ወዯ ዘመናዊ ንግዴ አሇመግባት፤ የንግደ ዘርፈ ሇብሌሹ አሰራርና አመሇካከት
አጋሌጦት ከመቆየቱም በሊይ ውስብስብና አስቸጋሪ አዴርጉት ቆይቷሌ፡፡

የኑሮ ውዴነትን ሇማረጋጋት የተከናወኑ ተግባራትን በተመሇከተ፡-የግብርናና የኢንደስትሪ


ምርቶችን ሇህብረተሰቡ በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብና ተዘዋዋሪ በጀት በመመዯብ ገበያ
የማረጋጋት ስራ እንዱመቻች ባዯረጉ ዞኖችና ከተማ አስተዲዯሮች ማሇትም ምስ/ጎጃም፣
ምዔ/ጎጃም፣ ሰ/ሸዋ፣ ሰሜን ወል፣ ዯሴ ከተማ፣ ዯ/ወል፣ ዋግህምራ፣ ሰ/ጎንዯር፣ ዯ/ጎንዯር፣
ባህርዲር፣ ጎንዯር ከተማ፣ አዊ፣ ኦሮሞ ብ/ዞን፣ ምዔ/ጎንዯር፣ ኮምቦሌቻ፣ ዯ/ብርሃን፣ ዯ/ማረቆስ
እና ማዔከሊዊ ጎንዯር በዴምሩ ብር 439,249,589 በማስመዯብ 326,228.3 ኩ/ሌ የግብርና
ምርት እንዱሁም 3,171,346 ሉትር የምግብ ዘይት፣ የዲቦ ደቄት 61,152 ኩ/ሌ፣ ፓስታ
በካርቶን 23,349.5፣ መኮሮኒ 11,865 ኩ/ሌ፣ ጨው 29,108 ኩ/ሌ፣ ዯረቅ ሳሙና በቁጥር
1,391,495፣ ፇሳሽ ሳሙና 54,076 ሉትርና ሻይ ቅጠሌ በካርቶን 700 በማቅርብ የኑሮ
ውዴነቱን ሇማርጋጋት ጥረት የተዯረገ ቢሆንም የኑሮ ውዴነትን ማረጋጋት ባሇመቻለ
ሇወዯፉት ትኩረት ተሰጥቶ ሉሰራ ይገባሌ፡፡

በተሇያዩ ዘርፍች ሇንግደ ማህበረሰብ፣ ባሇሀብቶችና ሇዯንበኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ


በተመሇከተ፡ በንግዴና ግብይት ዘርፌ 1,798,703 ሇሚሆኑ ሇንግደና ሇሸማቹ ማህበረሰብ፣

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 28
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

በንግዴ ማህበረሰብ በምዝገባና ፇቃዴ አዋጅ፣ ዯንብና መመሪያ ዙሪያ፣ በሸማቾች አዋጅ፣
በዘመናዊ ሰብሌ ግብይት አሰራር መመሪያው እና በእንስሳትና እንስሳት ተዋፅኦ ግንዛቤ
ሇመፌጠር ታቅድ ሇ1,914,991 የህ/ሰብ ክፌልች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ መስራት ተችሎሌ፡፡

አዱስ የንግዴ ስራ ፇቃዴ አገሌግልት በተመሇከተ፡ በበጀት ዒመቱ 114,140 የንግዴ ፇቃዴ
አገሌግልት ሇመስጠት እቅዴ ተይዞ 122,187 (ከ100% በሊይ) ማከናወን የተቻሇ ሲሆን
ከፇቃዴ አገሌግልት ጋር ተያይዞ 11,014 ንግዴ ስራ ፇቃዴ ሇማሻሻሌ ታቅድ 13,564 (ከ100
በሊይ) የንግዴ ፇቃዴ ማሻሻሌ ተችሎሌ፡፡

የንግዴ ስራ ፇቃዴ አዴሳት በተመሇከተ፡ 414,169 የንግዴ ፇቃዴ እዴሳት ሇመስጠት ታቅድ
331,999 (80%) የንግዴ ስራ ፇቃዴ እዴሳት የተሰጠ ሲሆን ሁለንም አገሌልቶች በኦንሊይን
ሇመስጠት ታቅድ 606,827 ነጋዳዎች አገሌግቱን ማግኘት ችሇዋሌ፡፡ በበጀት ዒመቱ ውስጥ
25,558 ነጋዳዎች በተሇያዩ ምክንያቶች ፇቃዲቸውን ሰርዘዋሌ፡፡ ከንግዴ ምዝገባና ፇቃዴ
እዴሳት አገሌግልት 46,632,750 ብር ገቢ ሇመሰብሰብ ታቅድ 76,735,694 (164.6%)
መሰብሰብ ተችሎሌ፡፡ የንግዴ ምዝገባ፣ ፇቃዴና እዴሳት አፇፀፀም ከባሇፇው ዒመት ተመሳሳይ
ወቅት ጋር ሲነጻፀር አፇጻጸሙ እጅግ አነስተኛ ነው፡፡

የውጭ ዴህረ ፇቃዴ ኢንስፔክሽን፡-የዉጭ ዴህረ ፇቃዴ ኢንስፔክሽን ስራዉን በማጠናከር


ጠንካራ የንግዴ ስርዒት ከመፌጠር አኳያ የበር ከበር ጉብኝት (የውጭ ኢንስፔክሽን) በዒመቱ
በዴግግሞሽ 1,313,944 ዴርጅቶችን ሇማየት ታቅድ 1,325,019 (ከ100% በሊይ) ማከናወን
ተችሎሌ፡፡ በውጭ ኢንስፔክሽን 131,983 ጉዴሇቶች ተገኝተው በ131,983 ሊይ አስተዲዯራዊና
ህጋዊ እርምጃ ተወስዶሌ፡፡

የአገር ዉስጥ ግብይትን በማሳሇጥ የዋጋ ግሽበቱን መከሊከሌ፡ የሰብሌና የኢንደስትሪ ምርት
ትስስር በማጠናከር የዋጋ ማረጋጋት ስራዉን ዉጤታማ ሇማዴረግ ተግባራት ተከናዉነዋሌ፡፡
ከዚህ ዉስጥ አንደ የግብርና ምርት ትስስር የተፇጠረ ሲሆን በዒመቱ 4,013,341 ኩ/ሌ
ሇማስተሳሰር ታቅድ 4,932,015 ኩ/ሌ (ከ100% በሊይ) ማስተሳሰር ተችሎሌ፡፡ የኑሮ ውዴነትን
ሇማረጋጋት ከተቀመጡ አቅጣጫዎች ዉስጥ የእሁዴ ገበያን በሁለም ዞኖች፣ ሪጂኦ-ፖሉታን
እና ከተማ አስተዲዯሮች በማቋቋም አምራቹንና ሸማቹን በቀጥታ በማገናኘት በተመጣጣኝ ዋጋ
እንዱሸምት ማዴረግ ነዉ፡፡ ከዚህ አኳያ በ120 ከተሞች የገበያ ቦታ ሇማቋቋም ታቅድ 83
(69%) የእሁዴ ገበያዎች ተቋቁመዉ ወዯ ስራ ተገብቷሌ፡፡ በሸማቾችና ህብረት ስራ ማህበራት

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 29
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

አማካኝነት የገበያ ትስስር ሇመፌጠር ማነቆ የሆነዉን የፊይናንስ ችግር በመፌታት በዞኖችና
ከተሞች 383,752,415 ብር በጀት በመመዯብ 852,991 ኩ/ሌ የግብርና ምርት እንዱሁም
120,691 ኩ/ሌ ጠጣር እና 3,102,893 ሉትር ፇሳሽ የኢንዯስትሪ ምርቶች ሇመንግስት
ሰራተኛዉና ዝቅተኛ ገቢ ሊሊቸው የከተማ ነዋሪ ማቅረብ ተችሎሌ፡፡ ይሁን እንጅ አሁንም ዴረስ
የዋጋ ግሽበቱ በየወሩ እየጨመረ ይገኛሌ፡፡ እንዯ ሀገር ያሇዉ የዋጋ ግሽበት እንዯተጠበቀ ሆኖ
በክሌሊችን እየተስተዋሇ ያሇዉ የዋጋ ግሽበት 38 በመቶ እንዯሆነ የሚያሳይ ሲሆን ምግብ ነክ
ምርቶች 39.99 በመቶ ሆኖ ታይቷሌ፡፡ ምግብ ነክ ያሌሆኑ ዯግሞ 32 በመቶ ግሽበት እንዲሇ
መረጃዉ ያሳያሌ፡፡ በመሆኑም የኑሮ ዉዴነቱን ሇማቃሇሌየተዘጋጀዉን የአምስት ወር እቅዴ
በትኩረት በመፇፀም ችግሩን ማቃሇሌ የተሇየ ትኩረት ተሰጥቶት እየተተገበረ ይገኛሌ፡፡

ከእንስሳት ገብይት አኳያ በመሸኛ ትስስር የተፇጠረሊቸዉ የቁም እንሰሳት በበጀት አመቱ
1,561,511 ሇማስተሳሰር ታቅድ 1,432,180 ሲሆን አፇጻጸሙ 91% ነው፡፡ ከቆዲ ግብይት
አኳያ በትስስር ሇፊብሪካ የቀረበ ቆዲና ላጦ ዔቅዴ 3,949,999 ሇማስተሳሰር ታቅድ 3,565,097
(90%) ማስተሳሰር ተችሎሌ፡፡ ከስጋ ምርት አኳያ በተሇይ የበአሊት ወቅቶችን መሰረት ተዯርጎ
በተሰራዉ ሰፊፉ ንቅናቄ በተሇይ በከተሞች በተመጣጣኝ ዋጋና በበቂ መጠን ማቅረብ ተችሎሌ፡፡
በመሆኑም ስጋ በቶን ዔቅዴ 532 ክንውን 653 (ከ100 በሊይ%)፣ ዒሳ በቶን ዔቅዴ 2,822
ክንውን 2,678 ቶን (94%)፣ ወተት በቶን ዔቅዴ 177,940 ክንውን 171,598.2 ቶን (96%)፣
ድሮ በቁጥር ዔቅዴ 2,862,903 ክንውን 3,703,888 (ከ100% በሊይ)፣ እንቁሊሌ ዔቅዴ
28,295,471 ክንውን 31,027,094 (ከ100% በሊይ) በማስተሳሰር ዘርፈ የኑሮ ዉዴነቱን
በማቃሇሌ ዴርሻዉን እንዱወጣ ሇማዴረግ ጅምር ጥረቶች ታይተዋሌ፡፡

የወጪ ምርቶች ግብይት፡- በክሌለ ተመርተው ወዯ ውጭ የሚወጡ አስገዲጅ ዋና ዋና የሰብሌ


ምርት ዒይነት (ሰሉጥ፣ ነጭ ቦልቄ፣ ቀይ ቦልቄ፣ አኩሪ አተር፣ ማሾ፣ ጥቁር ቦልቄ፣ ቡሊ
ቦልቄ፣ ዥንጉርጉር ቦልቄ) ሲሆኑ በአመቱ 4,107,836 ኩ/ሌ በመሸኛ ሇመሊክ ታቅድ እስከዚህ
ወር 4,590,366 ኩ/ሌ (ከ100 % በሊይ) ማከናወን ተችሎሌ፡፡ ከእንሰሳት ሀብት አኳያ በግና
ፌየሌ በቁጥር የዒመቱ ዔቅዴ 22,528 ሇውጭ ገበያ ሇማቅረብ ታቅድ 15,261 (67.7%)፣ ዒሳ
በቶን ዔቅዴ 25 ክንውን 28.42 (113.6%)፣ እንዱሁም የአሇቀሇት ቆዲ ዔቅዴ 3,300,000
ፉትስኩየር ክንውን 363,934 (11%) ፉት ስኩየር ማከናወን ተችሎሌ፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 30
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

በበጀት ዒመቱ የተገኘ የውጭ ምንዛሬ ከሰብሌ ምርት በዒመቱ ዔቅዴ 426,000,000 ድሊር
ክንውን 632,000,000 (148.5%) ድሊር፣ ከእንስሳትና እንስሳት ተዋፅኦ ዔቅዴ 7,980,172
ድሊር ክንውን 2,831,711.28 (35.48%)፣ የኢንደስትሪ ምርት (ከጨርቃ ጨርቅ ውጤቶችና
ከአግሮ ፕሮሰሲንግ) ዔቅዴ 37,000,000 ክንውን 34,900,000 (94.3%)፣ ከማዔዴን ግብይት
ዔቅዴ 46,720,000 ክንውን 29,778,460 (64%) ዯሊር ማግኘት የተቻሇ ሲሆን በላሊ መኩሌ
ዯግሞ ከአበባ ምርት ኤክስፖርት ዔቅዴ 280,000 ክንውን 16,500,000 (ከ100% በሊይ) ድሊር
ማግኘት ተችሎሌ፡፡ በአጠቃሊይ የታቀዯ የውጭ ምንዛሬ ገቢ 517,980,172 ድሊር ሲሆን
ክንውን 716,010,171.279 ድ/ር (138%) የውጭ ምንዛሬ ማግኘት ተችሎሌ፡፡

በዘርፈ ምክንያታዊ ያሌሆነ የዋጋ ጭማሪ ማዴረግ፣ ምርትን በመገዯብና በመዯበቅ እንዱሁም
በተፇቀዯው የግብይት መስመር አሇመነገዴ፣ ፀረ-ውዴዴር ተግባራት መፇጸም፣ የምርት ጥራት
ማጓዯሌ በተሇይም በሸማቹ ዯህንነትና ጤንነት ሊይ አዯጋ የሚጥለ ጊዜያቸው ያሇፇባቸውን
ምርቶችና አገሌግልቶች ሇሸማቹ ማቅረብ፣ ...ወዘተ አሁንም ጎሌተው የሚታዩና ያሌተፇቱ
የገበያ ችግሮች በመሆናቸው እነዚህን ችግሮች በመፌታት ህጋዊ የግብይት ስርዒት መፌጠር
የግዴ ይሊሌ።

1.3. የመሠረተ ሌማት ዘርፌ አፇጻጸም


1.3.1. መንገዴ

የመዯበኛ መንገዴ ዘርፌ አፇጻጸም በተመሇከተ እስከ 2015 መጨረሻ በገጠር መንገዴ
ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ 192.83 ኪ/ሜ እና በሌማት ዴርጅቶች 10.96 ኪ/ሜ በዴምሩ 203.79
ኪ.ሜ መንገዴ ሇመገንባት በዔቅዴ ተይዞ በጥቅለ 110.84 ኪ/ሜ መንገዴ መገንባት የተቻሇ
ሲሆን አፇጻጸሙ በዔቅደ ሌክ መፇጸም ያሌተቻሇበት ዋናው ምክንያት፣ ከህሌዉናው ዘመቻ
መሌስ የማሽነሪ ኪራይ አሇመገኘት፣የሲሚንቶና ነዲጅ አቅርቦት ችግር መኖር፣ በበጀት
ዉሱንነት ምክንያት በሙለ አቅም መስራት አሇመቻሌ፣የግንባታ ግብዒት የማጠናከሪያ ብረት
በገበያ ሊይ አሇመገኘት፣ የወሰን ማስከበር ችግር፣በጥብቅ ዱስፕሉን የሚመራ ጠንካራ የዴጋፌና
የክትትሌ ስርአት እና ሳይንሳዊ የፕሮጀክት አመራር አሇመኖር፤የግንባታ መሳሪያ እና
ተሸከርካሪ እጥረት በፕሮጀክቶች የግንባታ ስራ ያጋጠሙ ዋና ዋና ችግሮች ናቸዉ፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 31
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

በመንገዴ ፇንዴ የበጀት ዴጋፌ በበጀት አመቱ በወቅታዊና በመዯበኛ ጥገና 3,915.62 ኪ/ሜ
(የዔቅደን 98%) መንገዴ በወቅታዊና መዯበኛ ጥገና በመጠገን ሇዚሁ ስራ ማስፇጸሚያ ብር
343,254,524.78 ስራ ሊይ የዋሇ ሲሆን በተመሳሳይ በክሌለ በጀት ዴንገተኛ ጥገና 153.42
ኪ/ሜ መንገዴ እና 80 የተሇያየ አይነትና መጠን ያሊቸውን ስትራክቸሮች መጠገን እንዯተቻሇ
ከተሊከው ሪፖርት መረዲት ተችሎሌ፡፡

የወረዲ ገጠር መንገዴ ሌማት ስራ አፇጻጸም በተመሇከተ በ2015 በጀት አመት አስራ አንዴ ወሩ
ዴረስ እስካሁን 12,971 ኪ.ሜ መንገዴ መገንባት ተችሎሌ፣ የዩራፕ መንገዴ ግንባታና ጥገና
ስራ በህብረተሰብ ተሳትፍ የሚከናወን እንዯመሆኑ የ2015 በጀት አመት አፇፃፀም ሇመንገዴ
ግንባታ ብር 564,409,159 በተመሳሳይ ሇመንገዴ ጥገና 414,815,321 የተመዯበ ሲሆን ጠቅሊሊ
እስከ በጀት ዒመቱ መጨረሻ ዴረስ ብር 979,223,580 ሇመንገዴ ግንባታና ሇመንገዴ ጥገና
ከወረዲና ከህብረተሰቡ የተሰበሰበ ሲሆን ህብረተሰቡን በአግባቡ ማስተባበር ከተቻሇ መንግስት
ከሚመዴበው በጀት በሊይ የህብረተሰቡን ሃብት መጠቀምና ስራ ሊይ በማዋሌ ሌማቱን ማፊጠን
እንዯሚቻሌ ጉሌህ ማሳያ ነው፡፡ 2,662 የክሌለ ቀበላዎች ከወረዲና ከዋና ዋና መንገድች ጋር
የተገናኙ ቢሆንም በክሌለ ካለት 3,428 የገጠር ቀበላዎች ጋር ሲነፃፀር 22% የሚሆኑ
ቀበላዎች ገና በመንገዴ ተዯራሽ አሌሆኑም፡፡ የበጀት ዒመቱን ዔቅዴ በመፇፀም በኩሌ ከወረዲ
ወረዲና ከዞን ዞን ሌዩነት መፇጠሩ እንዯተጠበቀ ሆኖ የበጀት አመቱ የመንገዴ ግንባታ በዌትዴ
አቬሬጅ ሲታይ 309 ኪ/ሜ ማከናወን ተችሎሌ፣ ስምንት ዴሌዴዮችን በመገንባት ሇትራፉክ
አገሌግልት ክፌት ሇማዴረግ ጥረት ተዯርጓሌ፡፡ በዔቅደ ሌክ መፇጸም ያሌተቻሇበት ዋና
ምክንያት ባጋጠመው የግንባታ የግብዒት ዋጋ ንረት ምክንያት አብዛኞቹ ተቋራጮች ወዯ ስራ
አሇመግባት ችግር ነው፤

በወረዲ ገጠር መንገዴ መንገዴ ጥገና 7,000 ኪ.ሜ ታቅድ 7,880 ኪ.ሜ ከዔቅዴ በሊይ
ማከናወን ተችሎሌ የጥገና አፇጻጸሙ በቁጥር ዯረጃ የተሻሇ አፇጻጸም ቢመስሌም በተዯራጀና
ጥራት ባሇው መንገዴ የተዯረገ ጥገና ነው ማሇት አይቻሌም፤መንገዴን ተረክቦ ከማስተዲዯር
አንጻርም ባሇፈት አመታት ሙለ በሙለ ተሰርተው የተጠናቀቁትን መንገድች ርክክብ
ሇማዴረግ በበጀት አመቱ 241 ኪ.ሜ ታቅድ 448.17 ኪ.ሜ ከዔቅዴ በሊይ የተከናወነ ሲሆን
መንገዴን በባሇቤትነት ሊሇማስተዲዯር የሚዯረግ የአመሇካከት ዝንፇት ስሇሆነ በሚቀጥሇው በጀት
አመት ትኩረት ተዯርጎ መተግበር አሇበት፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 32
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

1.3.2. ውሃና ኢነርጂ

በ2015 በጀት ዒመት የክሌለን ህዝብ የንጹህ መጠጥ ዉሃ ተጠቃሚና ተዯራሽሇ ማዴረግ
በተቀመጠዉ ስታንዲርዴ መሰረት ከቅዴመ ዝግጅት ስራ ጀምሮ ወዯ ተግባር በመግባት በበጀት
ዒመቱ የታቀዯዉን ግብ ሇማሳካት የሚያስችሌ ሰፉ ሰራዎች ተከናዉነዋሌ፡፡ በመሆኑም በ2015
ዒ.ም በገጠር የተሇያዩ አቅም ያሊቸዉ 1,358 አነስተኛ 10 ከፌተኛ የውሃ ተቋማት ግንባታ
በማከናወን 149,387 ወንዴ፤ 160,418 ሴት በዴምሩ 307,639 የመጠጥ ዉሃ ተጠቃሚ
በማዴረግ የገጠር የንጹህ መጠጥ ዉሃ ሽፊንን በ2014 በጀት ዒመት መጨረሻ ከተዯረሰበት
72.21% ሊይ በ1.7% በመጨመር ወዯ 73.85% ማሳዯግ ተችሎሌ፡፡ በበጀት ዒመቱ የገጠር
ንጹህ መጠጥ ዉኃ አቅርቦት ሽፊንን በ3.14% ሇማሳዯግ በእቅዴ ተይዞ በተመሳሳይ በከተማ
በተጠናቀቁ ትሌሌቅ 8 የከተማ የንጹህ መጠጥ ዉሀ ፕሮጀክቶች 139,198 (62,975 ወንዴ፤
68,223 ሴት) ህዝብ ተጠቃሚ በማዴረግ የከተማ የንጹህ መጠጥ ዉሃ ሽፊንን በ2014 በጀት
ዒመት መጨረሻ ከተዯረሰበት 69.24% ሊይ የ2.93% የሽፊን እዴገት በማምጣት የከተማ
የንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፊንን 72.17% ማዴረስ ተችሎሌ፡፡ በአጠቃሊይ በ2015 በጀት ዒመት
በገጠርና በከተማ በተጠናቀቁ ፕሮጀከቶች 427,837 (ወንዴ 205,362 እና ሴት 222,475)
የህብረተሰብ ክፌሌ ተጠቃሚ በማዴረግ የክሌለን የንጹህ መጠጥ ዉሃ ሽፊን በ2014 በጀት
ዒመት መጨረሻ ከተዯረሰበት 71.77% ሊይ በ1.95% በመጨመር ወዯ 73.64% ከፌ ማዴረግ
ተችሎሌ፡፡

በክሌሊችን አማራጭና ታዲሽ የኢነርጂ ቴክኒልጂዎች በስፊት እየተሰራጩ ሲሆን ሇመብራት


ከምንጠቀምባቸዉ ቴክኖልጂዎች ባሻገር የምግብ ማብሰያዎችን በተሻሻለ ኃይሌ ቆጣቢ
ምዴጃዎች በመተካት የኃይሌ ቆጣቢ ምዴጃዎችን ስርጭትና ሽፊን ከነበረበት 62.97% በ3.55%
በመጨመር ወዯ 66.52% ማሳዯግ ተችሎሌ፡፡ የክሌለን የባዮጋዝ ቴክኖልጂ ተጠቃሚ
ሇማሳዯግም 1,845 ባዮጋዞች ተገንብተዉ ሇ9,225 የቤተሰብ አባሊት አገሌግልት መስጠጥት
ጀምረዋሌ፡፡ በፀሏይና በንፊስ ኃይሌ እንዱሁም አነስተኛ ሀይዴሮ ኤሌክትሪክ ሇማመንጨትም
47,589 የሶሊር ማሻዎችን 33,684 የቤተሰብ ሶሊር እና 6 የቴላቪዥን ሶሊር ቴክኖልጂዎችን
በማሰራጭት 0.6527 ሜጋ ዋት ኃይሌ ማቅረብ ተችሎሌ፣ 81,282 ከኤላክትሪክ ዋና መስመር
ርቀዉ የሚገኙ አባዉራና እማዉራዎችን ተጠቃሚ ማዴረግ ተችሎሌ፡፡

በአጠቃሊይ ፕሮጀክቶችን በጥራትና በወቅቱ በማከናወን በገጠርም ሆነ በከተማ ንጹህ የመጠጥ


ውሃ አቅርቦት እንዱዲረስ የማዴረግ እንዱሁም በመስመርም ሆነ ከመስመር ውጪ ያለ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 33
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

የኢነርጅ አማራጮችን በማሌማት የሀይሌ አቅርቦትን ከፌ የማዴረግ ሥራ ትኩረት ሉሰጠው


ይገባሌ፡፡

1.3.3. መስኖና ቆሊማ አካባቢዎች ሌማት

የጥናትና ዱዛይን ሥራዎች

የነባር 57 ፕሮጀክቶች የጥናትና ዱዛይን ሥራዎች በተመሇከተ 22,237 ሄ/ር ማሌማት


የሚችለና በ2014 በጀት አመት የጥናትና ዱዛይን ሥራቸው በአማካሪዎች ተጀምሮ
ያሌተጠናቀቁ የ57 መካከሇኛ ነባር መስኖ ፕሮጀክቶችን 100% ሇማጠናቀቅ ታቅድ 36 (63%)
ፕሮጀክቶች በማጠናቀቅ ወዯ ግንባታ እንዱገቡ የተዯረገ ሲሆን ከታቀዯው ዔቅዴ አኳያ 89.3%
መፇጸም ተችሎሌ፡፡ የአዱስ ፕሮጀክቶች የጥናትና ዱዛይን ሥራ በተመሇከተ በወረዲና በዞን
ዯረጃ በጥናትና ዱዛይን ዘርፌ አዱስ 7,409 ሄ/ር የሚያሇሙ እና 20,656 የሚሆነውን
የክሌለን ህብረተሰብ ተጠቃሚ የሚያዯርጉ 167 አዱስ የአነስተኛ ፕሮጀክቶችን ጥናትና
ዱዛይን በማጠናቀቅ እና በማጽዯቅ በበጀት አመቱ ወዯ ግንባታ እንዱገቡ የታቀዯ ሲሆን
9,705.32 ሄ/ር መሬት በማሌማት 29,450 ማህበረብን ተጠቃሚ የሚያዯርጉ 185 (110.8%)
ፕሮጀክቶች የጥናትና ዱዛይን ሥራ የተሰራ ሲሆን የፕሮጀክቶች ቁጥር ከዔቅዴ በሊይ የሆነው
ወረዲዎች ተጨማሪ ፕሮጀክቶችን በዔቅዴ ያዘው ስሇተገበሩ ነው፡፡ 26,949 ሄ/ር የሆነና
304,369 ህዝብ የመስኖ ሌማቱ ተጠቃሚ የሚያዯርጉ 76 አዱስ ፕሮጀክቶችን በአማካሪ
ዴርጅቶች በኩሌ እንዱከናወን በማዴረግ የሙለ ጥናታቸውን 50% ሇማዴረስ በበጀት ዒመቱ
ዔቅዴ የተያዘ ሲሆን ፕሮጀክቶን ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመገምገም በማጣራት 38
ፕሮጀክቶችን ሇሌህቀት ዱዛይን፣ 15 ፕሮጀክቶችን ሇሊሉበሊ ዱዛይን እና 23 ፕሮጀክቶችን
ዯግሞ ሇግሌ አማካሪዎች ሇመስጠት በቢሮው ማኔጅመንት ተወስኖ ሁሇቱ አማካሪ ዴርጅቶች
የቦታ መረጣና የማረጋገጥ ስራ በመስራት ወዯ ስራ እንዯገቡ ቢዯረግም የተመዘገበ ውጤት
አሇመኖሩ በቀጣይ በጀት ዒመት ሌዩ ትኩረት ተሰጥቶ ሉሰራ ይገባሌ፡፡

የግንባታ ክትትሌ ሥራዎች

በዘሊቂ ሌማት ግብ ፕሮጀክት በጀት 7,412.5 ሄ/ር ማሌማት የሚችለ 23 የነባር መካከሇኛ
ፕሮጀክቶች ግንባታ ከዯረሱበት 61.63 በመቶ አማካኝ አፇፃፀም በመነሳት 92.14 በመቶ
ሇማዴረስ ታቅድ 69.92% ማዴረስ የተቻ ሲሆን አፇጻጸሙ 47.5% ብቻ ነው፡፡ ጉማራ እና
አበያ ማስፊፉያ፣ ሚላ ኮትቻ መስኖ ሌማት፣ ግሌገሌ አባይ መስኖ ሌማት፣ ጉማራ መስኖ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 34
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ሌማት፣ አበያ ማስፊፉያ መስኖ ሌማት፣ የሰርፀ ወሌዴ ፕሮጀክት የዱዛይን ማሻሻያ፣ የበሬሳ
መስኖ ሇማት እና የአዋሽ ተፊሰስ 19 ጉዴጓድች ፕሮጀክቶች ወዯ ግንባታ ያሌገቡ ሲሆን
ሇአፇፃፀሙ ማነስ አበይት ምክንያቶች መካከሌ የግንባታ ግብዒት ዋጋ በከፌተኛ ሁኔታ መናር
እና የመንግስት የሌማት ዴርጅቶች ሇገዙት ሲሚንቶ ዯረሰኝ ማግኘት አሇመቻሌ፤ የተቋራጭ
አፇፃፀም ዯካማ መሆን እና ተዯጋጋሚ የሚያጋጥሙ የማህበራዊ ችግሮች ዋና ዋናዎቹ
ናቸው፡፡ 4,592.87 ሄ/ር ማሌማት የሚችለ 86 ነባር አነስተኛ መስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ
ከ50.52% አፇፃፀም በመነሳት 98.3% ሇማዴረስ ታቅድ 35.89% በመፇጸም 71.71% ማዴረስ
ተችሎሌ። 1,500 ሄ/ር ማሌማት የሚችለ 30 አዱስ ፕሮጀክቶች ግንባታ በዚህ ዒመት
በመጀመር አማካኝ አፇፃፀማቸውን 25.71 በመቶ ማዴረስ የበጀት ዒመቱ እቅዴ ሲሆን በዚህ
ሩብ ዒመት 50.1 በመቶ በመፇፀም አጠቃሊይ አፇፃፀሙን 50.1 ማዴረስ ተችሎሌ። 1,700
ሄ/ር ማሌማት የሚችለ 50 አዱስ አነስተኛ መስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ በዚህ ዒመት በመጀመር
አማካኝ አፇፃፀሙን 24.13 በመቶ ማዴረስ ታቅድ 44.49 በመቶ መፇጸም ተችሎሌ፡፡ 9,595.5
ሄ/ር ማሌማት የሚችለ 36 አዱስ መሇስተኛ መስኖ ግንባታ ፕሮጀክቶች በዚህ ዒመት
በመጀመር አማካኝ አፇፃፀማቸውን 20.13% ሇማዴረስ ታቅድ 3,720.85 ሄ/ር የሚያሇሙ የ18
ፕሮጀክቶች የግንባታ ውሌ ዴርዴር ስምምነት ሂዯት ጊዜ በመፌጀቱ እና 5,874.5 ሄ/ር
ማሌማት የሚችለ 18 ፕሮጀክቶች በበጀት እጥረት ምክንያት ወዯ ግንባታ መግባት
ባሇመቻሊቸው አፇፃፀማቸው 10% ብቻ ነው።

በአጠቃሊይ የግብርናውን ዘርፌ ከጥገኝነት በማሊቀቅ ዘርፈን ዘመናዊና ምርታማ ከማዴረግ


አንጻር ሇመስኖ ሌማት ትኩረት መስጠት እንዯ አቅጣጫ የተቀመጠ ነው፡፡ ከዚህ አንጻር
በፋዯራሌም ሆነ በክሌሌ ተጀምረው ያሊሇቁና የተጓተቱ ፕሮጀክቶች በርካታ ናቸው፡፡ ስሇሆነም
በእነዚህ ፕሮጀክቶች ጠንካራ የሆነ ክትትሌ በማዴረግ ፕሮጀክቶቹ ተጠናቀው አገሌግልት
እንዱሰጡ በማዴረግ የታሰበሊቸውን ዒሊማ እንዱያሳኩ ርብርብ ማዴረግ ያስፇሌጋሌ፡፡

1.4. ከተማ ሌማት

በከተሞች የሚታየውን የማስፇፀም አቅምና የመሌካም አስተዲዯር ሁኔታ በማሻሻሌ ውጤታማና


ቀሌጣፊ የመሬት አስተዲዯር እንዱዘረጋ የማዴረግ፣ የከተሞችን የሽግግር አዯረጃጀት የማሻሻሌ፣
ከተሞች በፕሊን እንዱመሩና ግንባታዎች ዯረጃቸውን ጠብቀው በጥራት እንዱገነቡ የማዴረግ፣
ቀሌጣፊና ፌትሃዊ የሆኑ መሠረተ ሌማቶች የመዘርጋት እንዱሁም ወጪ ቆጣቢ የቤት ሌማት

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 35
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ሥራን የማከናወን፣ በከተሞች ሁሇንተናዊ የሆነ ፇጣን፣ ፌትሃዊና ህብረተሰቡን ያሳተፇ ዘሊቂ
ሌማት በማረጋገጥ የከተማ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ ሇማዴረግ የሚያስችለ ተግባራት በ2015
በጀት ዒመት ሇማከናወን ጥረት ተዯርጓሌ፡፡ የከተማ ፇርጅ ሇውጥ ሥርዒቱን በማጠናከር
በክሌለ ውስጥ የሚገኙ 38 ከተሞች (ከፇርጅ አምስት ወዯ ፇርጅ አራት 10 ከተሞች፣ ከፇርጅ
አራት ወዯ ፇርጅ ሶስት 8 ከተሞች፣ ከፇርጅ ሶስት ወዯ ፇርጅ ሁሇት 10 ከተሞች፣ ከፇርጅ
ሁሇት ወዯ ፇርጅ አንዴ 10 ከተሞች) የፇርጅ ሇውጥ እንዱያገኙ ሇማዴረግ ታቅድ 21
(55.26%) ከተሞች (ከፇርጅ አምስት ወዯ ፇርጅ አራት 9 ከተሞች፣ ከፇርጅ አራት ወዯ ፇርጅ
ሶስት 12 ከተሞች) የዯረጃ ሽግግር ተዯርጓሌ፡፡

የከተማ ፕሊን ዝግጅትና አፇጻጸም ሥራዎችን በተመሇከተ፡- ሇ95 ከተሞች መሠረታዊ ካርታ
(ቅየሳ)፣ ሇ80 ከተሞች መሰረታዊ የከተማ ፕሊን፣ ሇ15 ከተሞች መዋቅራዊ ፕሊንና 20
የሠፇር ሌማት ፕሊን ሇመስራት ታቅድ የ94 (98.94%) ከተሞች መሠረታዊ ካርታ፣ ሇ79
(98.75%) መሠረታዊ ፕሊን፣ ሇ14 (93.33%) ከተሞች መዋቅራዊ ፕሊንና 19 (95%) የሠፇር
ሌማት ፕሊን ተዘጋጅቷሌ፡፡

የከተማ መሬት ሌማትና ማኔጅመንት ሥራዎችን በተመሇከተ፡- የመሬት ሀብት ቆጠራና


ምዝገባን በተመሇከተ በ32 የUIIDP ፕሮግራም ተጠቃሚ ከተሞች የመሬት ሀብት ቆጠራና
ምዝገባ ሥርዒት በመዘርጋት በከተሞች የፕሊን ወሰን ክሌሌ ውስጥ የሚገኝ 250,000 ሄ/ር
ቦታዎችን በአገሌግልት አይነት በመቁጠርና በመመዝገብ ወዯ መሬት ባንክ እንዱገባ ሇማዴረግ
ታቅድ በ194 ከተሞች 106,143.4 ሄ/ር (42.45%) ቁራሽ መሬት መቁጠርና መመዝገብ
ተችሎሌ፡፡

የቤቶች ሌማትና አስተዲዯር ስራዎችን በተመሇከተ፡- በተሇያዩ የቤት ሌማት ስትራቴጂዎች


ማሇትም በሪሌ ስቴት 3,610 ቤቶች ሇመገንባት ታቅድ 145 (4.01%) ቤቶች፣በመኖሪያ ቤት
ህብረት ሥራ ማኀበራት 38,261 ቤቶች ሇመገንባት ታቅድ 17,700 (46.26%) ቤቶች፣
በግሇሰቦች 25,500 ቤቶች ሇመገንባት ታቅድ 15,763 (61.82%) ቤቶች፣ ዝቅተኛ ገቢ ሊሊቸው
6,060 የኪራይ ቤቶች ሇመገንባት ታቅድ 1,353 (22.33%) የኪራይ ቤቶች፣ በጠቅሊሊው
81,067 ቤቶችን ሇመገንባት ታቅድ 34,961 (43.13%) ቤቶችን መገንባት ተችሎሌ፡፡

በአጠቃሊይ በከተሞች የሚታዩ ችግሮችን በመፌታት ከተሞች የዔዴገት ማዔከሌና ምቹ


የመኖሪያ አካባቢ እንዱሆኑ የማዴረግ ስራ ተጠናክሮ መቀጠሌ ይኖርበታሌ፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 36
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

1.5. የማህበራዊ ሌማት ዘርፌ አፇጻጸም


1.5.1. ትምህርት

ሀገራችን የተያያዘችውን የዳሞክራሲ ሥርዒት ግንባታ፣ የመሌካም አስተዲዯር ማስፇን፣ ፇጣን


ሌማት ቀጣይነት እንዱኖረውና ዝቅተኛ መካከሇኛ ገቢ ካሊቸው ሀገራት ተርታ እንዴትሰሇፌ
ሇማዴረግ በየዯረጃው የሠሇጠነ የሰው ኃይሌ ማፌራት ወሳኝና ቁሌፌ ተግባር ነው፡፡ በመሆኑም
በ2015 ዒ.ም በክሌሊችን በየዯረጃው ኢኮኖሚው የሚፇሌገውን የሰው ኃይሌ ሇማቅረብ
ሇትምህርት ዘርፌ ሌማት ሌዩ ትኩረት ተሰጥቶ ተከናውኗሌ፡፡

አካታች የሆነ የትምህርት ተሳትፍ እና ውስጣዊ ብቃት ከማሳዯግ አኳያ የትምህርትን


ተዯራሽነትን ከፌ ማዴረግ ትኩረት የተሰጠው ተግባር ነው፡፡ በመሆኑም በበጀት ዒመቱ ጥቅሌ
የቅዴመ አንዯኛ ዯረጃ ቅበሊ ምጣኔ፣ የቅዴመ አንዯኛ ዯረጃ ንጥር ተሳትፍ፣ የአንዯኛ ክፌሌ
ጥቅሌ ቅበሊ፣ የአንዯኛ ክፌሌ ንጥር ቅበሊ፣ የአንዯኛ ዯረጃ (1ኛ- 6ኛ ክፌሌ) ጥቅሌ
የትምህርት ተሣትፍ፣ የአንዯኛ ዯረጃ (1ኛ- 6ኛ ክፌሌ) ንጥር የትምህርት ተሣትፍ፣
የመካከሇኛ ዯረጃ (7ኛ- 8ኛ ክፌሌ) ትምህርት ጥቅሌ ተሳትፍ፣ የመካከሇኛ ዯረጃ (7ኛ- 8ኛ
ክፌሌ) ትምህርት ንጥር ተሳትፍ እና የሁሇተኛ ዯረጃ (9ኛ-12ኛ ክፌሌ) ትምህርት ጥቅሌ
ተሳትፍ፣ የሁሇተኛ ዯረጃ (9ኛ-12ኛ ክፌሌ) ትምህርት ጥቅሌ ተሳትፍ እንዯ ቅዯም ተከተሊቸው
43.52% (ወንዴ 43.81%፣ ሴት 43.22%)፣ 42.11% (ወንዴ 42.38%፣ ሴት 41.84)፣
87.01% (ወንዴ 90.57%፣ ሴት 83.33%)፣ 77.77% (ወንዴ 80%፣ ሴት 75.46%)፣
70.65% (ወንዴ 71.07%፣ ሴት 70.23%)፣ 63.26% (ወንዴ 63.43%፣ ሴት 63.08%)
58.01% (ወንዴ 52.12%፣ ሴት 64.2%)፣ 45.08% (ወንዴ 39.78%፣ ሴት 50.64%)
እንዱሁም 37.51% (ወንዴ 32.76%፣ ሴት 42.43%)፣ 29.68% (ወንዴ 25.26%፣ ሴት
34.23%) መሆኑ ታውቋሌ፡፡ በዚህ በኩሌ የተመዘገበው አፇፃፀም ጥቅሌ የቅዴመ አንዯኛና
ተሳትፍ እና የሁሇተኛ ዯረጃ የትምህርት በጥቅሌም ይሁን በንጥር ተሳትፍ በዝቅተኛ ዯረጃ ሊይ
የሚገኙ ቢሆኑም በላልች የትምህርት ዯረጃዎች ጭምር በቀጣይ ትኩረት የሚሹ መሆናቸው
ታይቷሌ፡፡

የትምህርት ውስጣዊ ብቃት ከማሳዯግ አኳያ መጠነ ማቋረጥ እና መጠነ መዴገምን መቀነስ
እንዱሁም የማጠናቀቅ እና የመዝሇቅ ምጣኔን ማሳዯግ የሚለ ቁሌፌ አመሌካቾች ሊይ ጉሌህ
የሆነ ሇውጥ ሇማስመዝገብ ከፌተኛ ጥረትና ርብርብ ማዴረግን ይጠይቃሌ፡፡ በመሆኑም

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 37
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

በሁለም የትምህርት ዯረጃዎች መጠነ ማቋረጥን ሇመቀነስ በተዯረገ እንቅስቃሴ በበጀት ዒመቱ
ከተመዘገቡት ተማሪዎች መካከሌ የአንዯኛ ዯረጃ (1ኛ-6ኛ ክፌሌ) መጠነ ማቋረጥ 1.38%
(1.54% ወንዴ፣ 1.22% ሴት)፣ የመካከሇኛ ዯረጃ (7ኛ-8ኛ ክፌሌ) መጠነ ማቋረጥ 0.3%
(0.31% ወንዴ፣ 0.29% ሴት)፣ የሁሇተኛ ዯረጃ (9ኛ-12ኛ ክፌሌ) መጠነ ማቋረጥ 1.15%
(1.43% ወንዴ፣ 0.93% ሴት) ትምህርታቸውን አቋርጠዋሌ፡፡ በየትምህርት ዯረጃው የወንድች
መጠነ ማቋረጥ ክፌተኛ ሆኖ ታይቷሌ፡፡ በመሆኑም በቀጣይ የዔቅዴ ዘመነ በዚህ በኩሌ ትኩረት
የሚዯረገበት ይሆናሌ፡፡ በላሊ በኩሌ የ1ኛ ክፌሌ መጠነ መዴገም ወዯ 6 በመቶ፣ የ6ኛ ክፌሌን
የማጠናቀቅ ምጣኔ ወዯ 71.9 በመቶ፣ የ8ኛ ክፌሌ የማጠናቀቅ ምጣኔን ወዯ 63.5 በመቶ እና
የ7ኛ ክፌሌ የመዝሇቅ ምጣኔን ወዯ 41.76 በመቶ ማዴረስ ተችሎሌ፡፡ በ2014 ዒ.ም ሇፇተና
ከተቀመጡት የ8ኛ ክፌሌ ተማሪዎች መካከሌ ክሌሊዊ ፇተና ወስዯው 50 በመቶ እና በሊይ
አምጥተው ያሇፈ ተማሪዎች 228,430 (ወንዴ 106,163፣ ሴት 122,267) ወይም 67.93% (
ወንዴ 68.98%፣ 66.88%) የሚሆኑት ብቻ ናቸው፡፡ በተመሳሳይ በ2014 ዒ.ም ሇፇተና
ከተቀመጡት መካከሌ የ12ኛ ክፌሌ አገር አቀፌ ፇተና ወስዯው 50 በመቶ እና በሊይ
አምጥተው ያሇፈ ተማሪዎች 3% ናቸው፡፡

የትምህርት ፌትሀዊነትና አካታችነትን ከማሻሻሌ አንፃር የጾታ ፌትሀዊነት እና የሌዩ ፌሊጎት


ትምህርት ተሳትፍ ማሳዯግ በትኩረት የሚከናወኑ ናቸው፡፡ የፆታ ፌትሏዊነት አፇፃፀም ሲባሌ
የጾታ ምጥጥንን ማሻሻሌ ይሆናሌ፡፡ በመሆኑም በጀት ዒመቱ የቅዴመ አንዯኛ ዯረጃ ትምህርት
ጥቅሌ ተሳትፍ ፆታዊ ምጥጥን በ2014 ዒ.ም ከነበረበት 1 ወዯ 0.99 ቀንሷሌ፣ የአንዯኛ ዯረጃ
ትምህርት (ከ1ኛ-6ኛ ክፌሌ) ጥቅሌ ተሳትፍ ፆታዊ ምጥጥን በ2014 ዒ.ም ከነበረበት 0.97 ወዯ
0.99 አዴጓሌ፣ የመካከሇኛ ዯረጃ (ከ7-8ኛ ክፌሌ) ትምህርት ጥቅሌ ተሳትፍ ፆታዊ ምጥጥን
በ2014 ዒ.ም ከነበረበት 1.19 ወዯ 1.23 አዴጓሌ፡፡ በሁሇተኛ ዯረጃ (ከ9ኛ-12ኛ ክፌሌ)
ትምህርት ጥቅሌ ተሳትፍ ፆታዊ ምጥጥን በ2014 ዒ.ም ከነበረበት 1.22 ወዯ 1.3 አዴጓሌ፡፡
በመሆኑም ከዚህ አፇፃፀም የምንረዲው በቅዴመ አንዯኛ የወንድች ተሳትፍ ብሌጫ ያሇው
መሆኑን ሲሆን በመካከሇኛ አንዯኛ ዯረጃ እና በሁሇተኛ ዯረጃ የሴቶች ተሳትፍ ከወንድች
የሚበሌጥ መሆኑን ነው፡፡ ስሇሆነም በሁለም የትምህርት ዯረጃዎች የፆታ ምጥጥንን ወዯ 1.0
ሇማምጣት ከፌተኛ ጥረት ማዴረግ የሚጠበቅ ይሆናሌ፡፡

የሌዩ ፌሊጎት ትምህርት ተሳትፍ ከማሳዯግ አንፃር ጥረት የተዯረገ ቢሆንም በበጀት ዒመቱ
ይመዘገባለ ተብል ከሚጠበቀው የሌዩ ፌሊጎት ትምህርት ተሳታፉዎችን በቅዴመ አንዯኛ ዯረጃ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 38
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ጥቅሌ ተሳትፍውን 0.59% (ወንዴ 0.64%፣ ሴት 0.54%)፣ በአንዯኛ ዯረጃ (ከ1ኛ-6ኛ ክፌሌ)
ጥቅሌ ተሳትፍው 3.68% (ወንዴ 4.07%፣ ሴት 3.28%)፣ በመካከሇኛ ዯረጃ (ከ7ኛ-8ኛ ክፌሌ)
ትምህርት 2.77% (ወንዴ 2.96%፣ ሴት 2.57%) እንዱሁም በሁሇተኛ ዯረጃ (ከ9ኛ-12ኛ
ክፌሌ) ትምህርት 1.12% (ወንዴ 1.15%፣ ሴት 1.09%) ሆኖ ተመዝግቧሌ፡፡ ይህም አፇፃፀም
መሳተፌ ከነበራቸው አኳያ በእጅጉ ዝቅተኛ መሆኑ ታይቷሌ፣ በመሆኑም በቀጣይ ሌዩ ትኩረት
የሚያሻው ተግባር ሉሆን ይገባሌ፡፡

የክሌለን ትምህርት ቤቶች በግብዒት፣ በሂዯት እና በሚያስመዘግቡት ውጤት ተመዝነው


ዯረጃቸው ያሌተሻሻሇ እና ሇመማር ማስተማር ምቹ ያሌሆኑ በርካታ ናቸው፡፡ ይህን ሁኔታ
ሇመቀየር የትምህርት ቤቶችን ዯረጃ በቀጣይነት በማሻሻሌ ዯረጃ 3 እና ዯረጃ 4 የዯረሱ የቅዴመ
አንዯኛ ዯረጃ፣ የአንዯኛና መካከሇኛ እና የሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤቶችን ዴርሻ ማሳዯግ
ትኩረት የተሰጠው ነው፡፡ በመሆኑም በበጀት ዒመቱ እንዯ ቅዯም ተከተሊቸው ዯረጃ 3 የዯረሱ
5,053 (2.1%)፣ 1,062 (11.8%) እና 122 (19.9%) የሚሆኑት ትምህርት ቤቶች ብቻ
ናቸው፡፡ በላሊ በኩሌ ዯረጃ 4 የዯረሱ ትምህርት ቤቶችን በሚመሇከት የተያዘው ዔቅዴ እሰከ
አሁን ውጤት አሇማሳየቱ ታውቋሌ፡፡

የጎሌማሶችና መዯበኛ ያሌሆነ ትምህርት መርሀ ግብሮችን ተዯራሽነት ሇማሳዯግ በርካታ


ሥራዎች ተከናውነዋሌ፡፡ በመሆኑም በ2015 በጀት ዒመቱ 6,960 የመማማሪያ ጣቢያዎች
የተቋቋሙ ቢሆንም በስታንዲርደ መሠረት የተቋቋሙት 28 ብቻ ናቸው፡፡ በእነዚህ
ጣቢያዎችም 4,320 (ወንዴ 1,753፣ ሴት 2,567) አመቻቾች ተቀጥረው አገሌግልቱ በመሰጠት
ሊይ ይገኛሌ፡፡ በመሆኑም በበጀት ዒመቱ ከሥራ እና ገበያ ጋር የተሳሰረ የጎሌማሶች ትምህርት
ፕሮግራም በማካሄዴ ማንበብ፣ መፃፌ እና ማስሊት የቻለ ጎሌማሶች ብዛት 124,783 ሲሆኑ
(ወንዴ 77,264፣ ሴት 47,519)፡፡ በተመሳሳይ የትምህርት ምዘና ሇመውሰዴ የተመዘገቡ
ጎሌማሶች እና ታዲጊዎች ብዛት 102,274 (ወንዴ 66,544፣ ሴት 35,730) ሲሆን በበጀት
ዒመቱ መጨረሻ ሇምዘና ይቀርባለ፡፡ በቀጣይ የጎሌማሶችና መዯበኛ ያሌሆነ ትምህርት መርሀ
ግብሮችን በኩሌ የተከናወኑትን ተግባራት ሙለ በሙለ ገሊጭ የሆነና የተሟሊ መረጃ መያዝ
እና ተግባሩን ትኩረት ተሰጥቶት ይከናወናሌ ተብል ይጠበቃሌ፡፡

የት/ቤት ምገባ መርሀ ግብር ተጠቃሚ የሆኑ የቅዴመ አንዯኛ እና አንዯኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት
ተማሪዎች ብዛት እስከ ሩብ አመቱ 210,608 (ወንዴ 105500፣ ሴት 105108) መሆኑ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 39
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ታውቋሌ፡፡ በዚህ በኩሌ ክሌለ ያሇበት ዯረጃ እጅግ በጣም ዝቅተኛ በመሆኑ የክሌለ መንግስት
ከአጋር አካሊት ጋር በመሆን አገሌግልቱን ሇማሻሻሌ በቀጣይ ትኩረት ሉሰጠው የሚገባ ተግባር
ነው፡፡

በአጠቃሊይ የሰው ሃይሌ ሌማቱ በዔውቀት፣ ክህልትና አመሇካከት/ስነ ምግባር/ ሠፉ ክፌተት


ያሇበት በመሆኑ ትምህርት ሇሁለም ተዯራሽ እንዱሆን በማዴረግና ጥራቱንም በማስጠበቅ
ተወዲዲሪ የሰው ሀይሌ ከመገንባት አንጻር ብዙ መሠራት አሇበት፡፡

1.5.2. ጤና

በ2015 በጀት ዒመት በጤናው ዘርፌ የክሌለን ህዝብ የጤንነት ሁኔታ ማሻሻሌ፣ ሁለን አቀፌ
የጤና አገሌግልት ሽፊንን ማሳዯግ፣ ሕብረተሰቡን ከዴንገተኛ የጤና አዯጋዎች መጠበቅ፣
የወረዲ ጤና ትራንስፍርሜሸን ዔቅዴ ሥራዎችን ማሳሇጥ እና የጤና ሥርዒቱ ምሊሽ ሰጭነትን
ማሻሻሌ የሚለ ዒሊማዎች እና ግቦች ተይዘው በርካታ ሥራዎች ተከናውነዋሌ፡፡

ሁለን አቀፍ የጤና አገልግሎት ጥራትና ፍትሐዊ ተዯራሽነትን ማሻሻል በተመሇከተ በቤተሰብ
ምጣኔ አግልግሎት በተያያዘ፡-በበጀት ዒመቱ የቤተሰብ ዔቅዴ አገሌግልት ተጠቃሚዎችን መጠን

(CAR) ከ66% ወዯ 80% ሇማዴረስ ታቅድ 78% በማከናወን 97 በመቶ ሇሚሆኑት


ሇተጠቃሚዎች አገሌግልቱን በማዴረስ በዒመቱ ውስጥ የቤተሰብ ዔቅዴ አገሌግልት ያገኛለ
ተብል ከተያዘዉ ታርጌት አንጻር ሲታይ አፇጻጸሙ የተሻሇ ነው፡፡በተጨማሪም የረጅም ጊዜ
(LAFP) የቤተሰብ እቅዴ አገሌግልት ተጠቃሚዎችን በ2015 በጀት ዒመት 30% ሇመስራት
ታቅድ 18.4% አፇጻጸም ሲያሳይ ከወሉዴ በኃሊ ወዱያውኑ በ48 ስዒት ውስጥ የሚሰጥ
(IPPFP) የቤተሰብ እቅዴ አገሌግልት ተጠቃሚዎች ሽፊን 2.4% ነዉ፡፡ የእናቶች ጤና
አግልግሎት በተመሇከተ በ2015 ዒ.ም የቅዴመ ወሉዴ ክትትሌ1 (ANC1) አገሌግልት ያገኛለ

ተብል ከሚጠበቁ 782,663 እናቶች ውስጥ በ2015 በጀት ዒመት ውስጥ 759,476 (97%)
አንዴ ጊዜ አገሌግልት ያገኙ ሲሆን በበጀት ዒመቱ ይዯረሳሌ ተብል ከታቀዯው (95%) በሊይ
ተከናውኗሌ፡፡ ቅዴመ ወሉዴ አገሌግልት-4 (ANC4) በ2015 በጀት ዒመት ውስጥ 583,075
(74.5%) የተከናወነ ሲሆን በበጀት አመት ከታቀዯው (82%) እናቶች አንፃር የተሸሇ መስራትን
ይጠይቃሌ። በሰሇጠነ ጤና ባሇሙያ የሚሰጥ የወሉዴና የዴሀረ-ወሉዴ አገሌግልት በበጀት
ዒመቱ በጤና ተቋም በሰሇጠነ ባሇሙያ በመታገዝ የወሉዴ አገሌግልት ያገኛለ ተብል
ከሚጠበቀው 782,379 እናቶች ውስጥ 501,557 (64%) በጤና ተቋም የወሇደ ሲሆን ይህም

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 40
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ባሇፈት ዒመታት ከተሰራው አፇፃፀም አንጻር ከፌተኛ ሲሆን በዚህ ዒመት ከታቀዯው (77%)
አንፃር ክፌተት እንዲሇ ማየት ይቻሊሌ፡፡ የእናቶች ሞትን ስንመሇከት በዒመት ዉስጥ 182
እናቶች በጤና ተቋም (Health Facility) 126 እናቶች ዯግሞ በማህበረሰቡ ውስጥ
(Community) በዴምሩ 308 እናቶች ከእርግዝና እና ወሉዴ ጋር በተያያዘ ህይወታቸው ያሇፇ
ሲሆን 7,148 ጨቅሊ ህፃናት ህይወታቸው አሌፍ (Still birth) ተወሌዯዋሌ፡፡

ከህፃናት ጤናና የክትባት አገሌግልት አኳያ የክትባት አገሌግልትን ማሻሻሌ የመዯበኛ ክትባት
አገሌግልትን በተመሇከተ በበጀት ዒመቱ ከሚጠበቁት ህጻናት 745,962 ከ1 ዒመት በታች
ሇሆኑ ህጻናት የክትባት አገሌገልት ሇመስጠት ታቅድ ፔንታቫሇንት-1 ክትባት 745, 962
(104%)፤ፔንታቫሇንት-3 ክትባት 752,672 (101%)፤የኩፌኝ አንዴ ክትባት 715,632 (97%)
ሇሚሆኑት ህጻናት አገሌግልቱን ሇመስጠት ተችሎሌ።የክትባት አፇጻጸም በተሻሇ ዯረጃ ሊይ
የዯረሰበት ምክንያት፤ በጦርነት ተጎጂ የነበሩ ተቋማትን ወዯ ስራ በማስገባት የማካካሻ የክትባት
ፕሮግራም በማመቻቸት (Catch up immunization campaign) እንዱከተቡ የተዯረገ ሲሆን
በላልች ዞኖች ዯግሞ ከዚህ በፉት ሇክትባት ተዯራሽ ያሌሆኑ ህጻናትን በኩፌኝ ዘመቻ ወቅት
በማቀናጀት ቤት ሇቤት በማፇሊሇግ አገሌግልት እንዱያገኙ በመዯረጉ ነው፡፡

ሥርዒተ ምግብን በተመሇከተ በአመቱ በአጠቃሊይ ከሚጠበቀዉ 66% ከ2 ዒመት በታች ያለ


ህፃናት ክብዯት የተሇኩ ሲሆን 44,092 (6%) የሚሆኑት በመካከሇኛና በከፌተኛ ዯረጃ
ከስታንዲርዴ ክብዴት በታች የምግብ እጥረትና አሇመመጣጠን ችግር በመጋሇጣቸው
አስፇሊጊዉን የጤና አገሌግልት በየዯረጃው እንዱያገኙ ተዯርጓሌ፡፡በተጨማሪም 85%
(1,879,952) ያህሌ ከ5 ዒመት በታች ህፃናት የምግብ እጥረትና አሇመመጣጠን ሌየታ
የተሰራሊቸው ሲሆን ከነዚህ ዉስጥ መካከሇኛ የምግብ እጥረት የተገኘባቸው 157,311 (8.4%)
ከፌተኛ የምግብ እጥረት ያሇባቸዉ 13,217(0.7%) ናቸው፡፡በአመቱ መጨረሻ የምግብ እጥረት
ተገኝቶባቸው ወዯ ህክምና ከገቡት መካከሌ በዯርሶ መሌስ ምገባ ፕሮግራም 91% እንዯዚሁም
በአስተኝቶ ምገባ 83% የሚሆኑት ታክመው ዴነው መውጣት ችሇዋሌ፡፡

የህክምና አገሌግልቶችን ማሻሻሌን በተመሇከተ በክሌሌ ዯረጃ 29,314,884 ተገሌጋዮች


የተመሊሊሽ ህክምና አገልግሎት ያገኙ ሲሆን ይህም በህዝብ ጥምርታ አኳያ የአገልግሎቱ
ምጣኔ (OPD attendant per capita) 1.8 ዯርሷል፡፡ በሆስፒታል ተኝቶ የመቆያ ጊዜ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 41
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

(Average length of Stay) 4 ሲሆን የአልጋ መያዝ መጠን ዯግሞ (Bed occupancy
rate) 77% ሊይ ይገኛል፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘ በበጀት ዓመቱ የተኝቶ ህክምና ሞት
ምጣኔን ከ2.2% ወዯ 1.8% ሇማውረዴ ታቅድ በ3ኛው ሩብ ዓመት አፈጻጸም 1.7%
ሆኗል፡፡ የቀድ ህክምና አገልግሎት ያገኙ ህሙማንን ቁጥር ከ68,051 ወዯ 120,000
ሇማሳዯግ ታቅድ በ9 ወራት 56,254 (46.9%) ህሙማን አገልግሎት አግኘተዋል፡፡
የህክምና አገልግሎቱን ሇማሻሻል በተዯረገው እንቅስቃሴ የስፔሻሉቲ እና ሰብ-ስፔሻሉቲ
ህክምና አገልግሎት ፍኖተ ካርታ የትግበራ መመሪያ ተዘጋጅቶ ተጠናቀቀ ሲሆን በፍኖተ
ካርታው መሠረት 3 የሰብ-ስፔሻሉቲ ህክምና ማዕከሎች (Cardiology, Nuclear Medicine and
Rehabilation Center) ተመርጠው የግንባታ ፕሮፖዛል ተዘጋጅቶ የአዋጭነት ጥናት
ቀርቧል፡፡

የጤና መሰረተ ሌማትን ማሻሻሌ ጋር በተያያዘ አዲዱስ እና ነባር የጤና ተቋማትን ሇመግንባትና
ሇማስፊፊት በተያዘው ዘሊቂ የሇማት ዔቅዴ መነሻ መሰረት በበጀት ዒመቱ 476 ከቀሊሌ እስከ
ከፌተኛ ዯረጃ የህክምና አገሌግልት የሚሰጥባቸው የጤና ተቋማት እየተሰሩ የሚገኝ ሲሆን
ያጠናቀቁ 34 (8%) ፕሮጀክቶች ብቻ ናቸዉ፡፡ ቀሪዎቹ በተሇያየ አፇጻጸም ዯረጃ ሊይ ይገኛለ፡፡

የማህበረሰብ የጤና መዴህን ተግባራትን ሇማጠናከር በ2015 ዒ/ም በቢሮ ዯረጃ የማ/ጤ/መ
የቅዴመ ዝግጅት ስራዎች የማከናወን ስራ በመስራት ሇ184 ማዏጤመ ወረዲዎች መክፇሌ
የማይችለ የተናጥሌ ዴጎማ 147,629,789.00 በካሽ በአብክመ ጤና ቢሮ በኩሌ ወዯ ወረዲ
ማጤመ አካውንት እንዱገባ ሇገንዘብ ቢሮ ተሌኳሌ፡፡ የማጤመ ወረዲዎች የሁሇተኛ ወገን ውሌ
እንዱይዙ ማዴረግና ጠቅሊሊ የፋዯራሌ ዴጎማ መረጃ በማጠናከር የክሌለን ዴርሻ
336,226,235.50 ብር እንዱመጣ ተዯርጓሌ፡፡ በተጨማሪም የማጤመ አባሌ ማፌራት 96%
ጠቅሊሊ ሽፊን በአዱስ 88% እና በነባር እዴሳት 98% በመስራት ከከፊይ አባሊት
1,776,770,664 በሊይ ብር በማሰባሰብ እስካሁን ዴረስ 1,774,498,046 ብር ወዯ ወረዲዎች
እንዱገባ የተዯረገ ሲሆን በአዱስ አባሌ ሇሆኑ 654,577 አባ/እማወራዎች መታወቂያ ተዘጋጅቶ
እንዱዯርስ ሆኗሌ፡፡ ስሇሆነም የጤና አገሌግልቱን ተዯራሽ ከማዯረግና ጥራቱን ከማሻሻሌ አንጻር
ርብርብ የሚጠይቅ ይሆናሌ፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 42
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

1.5.3. ሴቶች ህጻናትና ማሀበራዊ ጉዲይ

የሴቶች፣ ህፃናት፣ አካሌ ጉዲተኞችና አረጋውያን መብትና ሁሇንተናዊ ዯህንነት ማስጠበቅ፡- በሴቶች
ሊይአካሊዊ፤አእምሮአዊ፣ ስነሌባናዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጽዔኖ የሚያሳዴሩና ሇዘሊቂ ችግርና
አካሌ ጉዲት የሚዲርጉ ጎጂ ሌማዲዊ ዴርጊቶችና ጾታን መሰረት ያዯረጉ ጥቃቶች እንዱቀንሱ ብልም
እንዱወገደ በሴቶች መብትና ጥበቃ ዙሪያ ሇ2,709,754(73%) ሇሚሆኑ የህብረተሰብ ክፌልች
በተሇያዩ ዘዳዎች ግንዛቤ መፌጠር ተችሎሌ፡፡ በሴቶች ሊይ የሚፇፀመውን ጎጂ ሌማዯዊ ዴርጊቶችና
ፆታዊ ጥቃቶችን ሇመከሊከሌ በርካታ የግንዛቤና የንቅናቄ ስራዎች የተሰሩ ሲሆን በዚህም 9,029
የሌጅነት ጋብቻ ጥቆማዎች ዯርሰው ሇ5,958 የዔዴሜ ምርመራ በማዴረግ፣ 1,592 ከ18 ዒመት
በታች የሆኑ ሲሆኑ በዴርዴር እንዱቋረጡ የተዯረጉ 1,991 ናቸው ፡፡ በመሆኑም 749 የሌጅነት
ጋብቻዎች በዴብቅ የተፇፀመ ሲሆን በ253 ሴቶች ሊይ የአስገዴድ መዴፇር ተፇጽሟሌ፡፡

የመሌካም አስተዲዯር ችግር እና የመብት ጥሰት ገጥሟቸው ወዯ ተቋሙ የሚመጡ ሴቶች፣


ህፃናት፣አካሌ ጉዲተኞችና አረጋውያን ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በጋራ በመሆን መፌታት
የሚጠበቅብት ሲሆን በዚህም እስካሁን ከሴቶች አኳያ በአጠቃሊይ የቀረበ 4,937 ጉዲዮች ሲሆኑ
ከዚህ ውስጥ 3624 ጉዲዮች ሲፇቱ 1313 ጉዲዮች ዯግሞ በሂዯት ሊይ ናቸው፡፡ ከዚህ ውስጥ
የህፃናትና የህፃናት ቤተሰቦች ዯርሻ 1,359 (ወንዴ.550 ሴት. 808) ሲሆን ከቀረቡት የመሌካም
አስተዲዯር ችግሮች ውስጥ ከፌተኛ ቁጥር ያሊቸው የመሬት ነክ ጉዲይ፣ጋብቻ እና ንብረት መነጠቅ
ጋር የተያያዙ ችግሮች ናቸው፡፡ የሴቶች፣ህፃናት፣አካሌ ጉዲተኞችና አረጋውያን የሀገሪቱ ህገ
መንግሰት በሚፇቅዯው የመዯራጀት መብት ተጠቅመው በዳሞክራሲያዊ ስርዒት ግንባታ፤የመሌካም
አስተዲዯርና የሌማት ተሳታፉና ተጠቃሚ እንዱሆኑ የራሳቸው የነቃ ተሳትፍ እንያዯርጉ
ሇ1,591,203 (77.8%) ግንዛቤ የተፇጠረ ሲሆን ሇአረጋዊያን ማህበራት ያሇተቋረጠ ዴጋፌና ክትትሌ
በማዴረግ የእቅደን 97% መፇጸም ተችሎሌ፡፡ የሴቶች፣ የህፃናት፣ አካሌጉዲተኞች እና አረጋዊያን
ተሳትፍና ውክሌና ሇማረጋገጥ ሇ2,101,784(707971 ወጣት) ሴቶች ግንዛቤ በመፌጠር 80 በመቶ
ተከናውኗሌ፡፡ በተጨማሪም የህፃናት ፓርሊማዎች ባሌተቋቋሙባቸው በ26 ወረዲዎችና በ676
ቀበላዎች ሊይ የማቋቋም ስራ ተሰርቶ አፇጻጸሙም 40% እና 95% ነው፡፡ በተጨማሪም 2,746,923
ችግኞች የአረንጓዳ አሸራ በህጻናት ፓርሊማ አስተባባሪነት እንዱተከለ እና 1,645
መጽሀፌት፤97,107 ዯብተር በዯርዘን፤7,130 እስክርቢቶ ከማህበረሰቡ፣ህፃናት ራሳቸው እንዱሰባሰቡ
በማዴረግ በሰው ሰራሽና በተፇጥሮ አዯጋዎች ወሊጆቻቸውን ያጡ ህፃናትና በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ
ሇሚገኙ 131,236 (ወንዴ 63,663 ሴት 67,573) ሇሚሆኑ ህጻናት ዴጋፌ ተዯርጓሌ፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 43
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

የሴት አመራሮችን አቅም ሇማጎሌበት በየጊዜው ከሚሰጡ ስሌጠናዎች ውስጥ በየዯረጃው የሚገኙ
ሴት አመራሮችን የአመራርነት ክህልት፣ጥበብ እና የእርስ በርስ የመዯጋገፌ ስሌጠናዎች በክሌሌ
329 በዞን 782 በወረዲ 1135 ሴት አመራሮችና ሇ154 ወጣቶች በመስጠት አፇጻጸሙም 95.9%፣
220.1% ፤ 149.5% እና 50% በቅዯም ተከተሊቸው ማከናዎን ተችሎሌ፡፡ የሴቶች፣አካሌ-ጉዲተኞች
እና አረጋዊያን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ 420,000 ሴቶች በሌማት ቡዴን
እንዱዯራጁ በማዴረግ 599,588 ሴቶች 89,903,375 ብር መቆጠብ ችሇዋሌ ፡፡ ሇአፇፃፀሙ ከፌተኛ
መሆን ጦርነቱ በተካሄዯባቸው አከባቢዎች የሴቶች ኢኮኖሚያዊ አቅም ሇመገንባት በአጋር ዴርጅቶች
እና የሲቪክ የማህበረሰብ ዴርጅቶች የሴቶች ማህበራት በማዯራጀት እንዱቁጥቡ ማዴረግ ተችሎሌ፡፡

በተመሳሳይ 851,408 ወጣት ሴቶች በገ/ቁ/ብ/ህ/ስ/ማህበራት እንዱዯራጁ በማዴረግ 140,434 ሴቶች


220,639,733 ብር መቆጠብ ተችሎሌ፡፡ ፕሮጀክት በመቅረፅ እና የተሇያዩ ስሌቶችን በመጠቀም
በሚሰበሰበው ገንዘብ ሇ91,266 ሴቶችን፣ 97,958 ህጻናት፤አካሌ ጉዲተኛ 49,376 እና አረጋዊያን
22,013 ተጠቃሚ ማዴረግ ተችሎሌ፡፡ የዘርፈን ተጠቃሚነት ሇማጠናከር ከተባበሩት መንግስታት
ዴርጅቶች ይገኛሌ ተብል ከሚገመተው ዴጋፌ በ3 ዘርፍች ማሇትም በሴቶች 40 ፕሮግራሞችን፣
በህፃናት 33 በሴቶች እና ህጻናት 24 እና በአካሌ ጉዲተኞች 15 ፕሮግራሞችን ተግባራዊ በማዴረግ
2.23 ቢሉየን ብር ጥቅም ሊይ እንዱውሌ የተሇያዩ ስራዎች እየተሰሩ እንዯሆነ የተቋሙ መረጃ
ያሳያሌ፡፡ በተገኘው ሀብትም ሇ57,080 ሴቶችን፣ 16,405 ህጻናትን (ወንዴ 8,076 ሴት 8,329)
ተጠቃሚ ማዴረግ ተችሎሌ፡፡ በማህበረሰብ ዴጋፌና እንክብካቤ ጥምረቶች፤በሲቪክ ማህበረሰብ
ዴርጅቶች እና በላልች ሇአረጋዊያን 16,117,505.00 ብር ዴጋፌ እንዱያገኙ ተዯርጓሌ፡፡
የህጻናትናየህጻናት ቤተሰቦችን ማህበራዊ ተጠቃሚነት ሇማሳዯግ እና ዯህንነታቸውን ሇማስጠበቅ
ከፌትህ አካሊት ጋር በመቀናጀት ሇ13,404(ወንዴ.5,036 ሴት.8,368) ሇሚሆኑት የህግ፤የማህበራዊና
ስነ-ሌቦናዊ ዴጋፌ እንዱያገኙ ተዯርጓሌ፡፡ በተጨማሪም ከቤተሰብ ተሇይተው በችግር ውስጥ
የሚገኙትንና በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር ከስዯት ተመሊሽ የሆኑ ህፃናትን የህጻናት ማህበራዊ
አገሌግልት ስርዒትና የኬዝ ማኔጅመንት አሰራርን በማጠናከር እና ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር
በመቀናጀት 1690 (ወንዴ.1165 ሴት.525)ህጻናትን ከቤተሰቦቻቸዉና ከተቋጥሮ ቤተሰቦቻቸዉ ጋር
እንዱቀሊቀለ ተዯርጓሌ፡፡ የህጻናት ስብዔናን ሇመገንባት በየዯረጃው በተቋቋሙ የስብዔና ማዔከሊት
ዉስጥ ሇ20,794(ወንዴ.11,859 ሴት.8,935) የሚሆኑ ህጻናት የአገሌግልቱ ተጠቃሚ ሆነዋሌ፡፡
በተጨማሪም በመንግስት ተቋማትና የሌማት ዴርጅቶች የህጻናት ማቆያ በማቋቋም ሇ848 (ወንዴ
429 ሴት 419) ህጻናት የማህበራዊ ተጠቃሚነታቸውን ማሳዯግ ተችሎሌ፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 44
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

1.5.4. ወጣቶችና ስፖርት ሌማት

ወጣቱ በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊ እና በፖሇቲካዊ ጉዲዮች ተሳታፉና ተጠቃሚ እንዱሆን በርካታ


ስራዎች የተከናወኑ ሲሆን በዚህም መሰረት ከኢኮኖሚ ተጠቃሚነት አኳያ የስራ እዴሌ
የተፇጠረሊቸው ወጣቶች የራሳቸውንም ሆነ የቤተሰቦቻቸውን የኑሮ ሁኔታ አሻሽሇዋሌ፡፡
በርካቶችም ጥሪት ማፌራት የቻለ ሲሆን በቁጥር ቀሊሌ የማይባለት ዯግሞ ወዯ መካከሇኛ
ኢንተርፕራዝ ባሇቤትነት ተሸጋግረዋሌ፡፡ የወጣቶች የስራ ባህሌና የፇጠራ ክህልታቸው ከጊዜ
ወዯ ጊዜ እየተሻሻሇ መጥቷሌ፡፡ ጥቂት የማይባለ ወጣቶች በሚኖሩበት አካባቢ ሰርቶ መሇወጥ
እንዯሚቻሌ እምነት ያሳዯሩ ሲሆን በአጠቃሊይ በሚካሄዯው የኢኮኖሚ እዴገት ውስጥ ወጣቶች
የበኩሊቸውን አስተዋጽኦ እንዱያበረክቱ እዴሌ ተፇጥሯሌ፡፡

ይሁን እንጂ አበረታች ሇውጦች ቢኖሩም በወጣቶች ሊይ የሚስተዋለ የጠባቂነት አመሇካከት፣


ሇወጣቶች ምቹ ሁኔታ አሇመፌጠር፣ አስፇሊጊውን ግብዒት ያሇማሟሊት፣ ወጣቶችን
ያሇፌሊጎታቸው ማዯራጀት፣ የአካባቢ ፀጋዎችን በበቂ ሁኔታ አሇመጠቀም፣ የመስሪያና የመሸጫ
ቦታ ችግር መኖር፣ ሇወጣቶች ኢግዚብሽን እና ባዛር ቦታዎች አሇመመቻቸት፣ ሇገበያ
ተወዯዲሪነት የሚያበቃ የክህልትና የኢንተርፕረነርሺፕ ስሌጠና በሚፇሇገዉ ጥራት
አሇመሰጠቱ፣ የቴክኖልጂና የግብዒት አቅርቦት ዝቅተኛ መሆን፣ በዘርፈ በተሰማሩም ሆነ
ባሌተሰማሩ ወጣቶች፣ በወጣት አዯረጃጀቶች፣ በወሊጆች፣ በህብረተሰቡና በመንግስት አስፇጻሚ
አካሊት የሚታዩ የአመሇካከት የአሰራርና የአዯረጃጀት ውስንነቶች መኖር፣ በአስፇጻሚ አካሊት
መዋቅራዊ አዯረጃጀት በኩሌ የሚታየዉ የሚና መዯበሊሇቅ፣ የገጠር ወጣቶች የመሬት ጥያቄን
ሇመመሇስ የፖሉሲ ማዔቀፍች ሊይ ቢቀመጥም በውሌ ያሌተብራራና ከመሬት አስተዲዲር አዋጅ
ጋር የሚጣረስ መሆኑ፣ የባሇዴርሻና የአጋር አካሊት ቅንጅታዊ አሰራርና የክትትሌና ዴጋፌ
ስራዎች የተጠናከረ አሇመሆን፣ የብዴር አቅርቦትና ስርጭት ሇወጣቶች ተስማሚና ቀሌጣፊ
አሇመሆን፣ የአበዲሪ ተቋማት የአሰራር መመሪያዎች ሇወጣቶች ተስማሚ ያሇመሆን፣ ሀገር
በቀሌ የቁጠባ ባህሌ አሇመዲበር፣ የወጣቶች የሌማት ፇንዴ አሇመቋቋም፣ ኢንተርፕርነር /ሌዩ
የፇጠራ ክህልት/ ያሊቸዉ ወጣቶችን ማፌሇቂያ ማዔከሊት አሇመኖራቸዉ፣ በግለ ክፌሇ ኢኮኖሚ
የሚጠበቀዉን ያክሌ የስራ እዴሌ አሇመፇጠሩ፣ በየዯረጃዉ ያለ የመሌካም አስተዲዯር ችግሮች፣
የትምህርት ስርዒቱ ኢንተርፕረነር ወጣቶችን ማፌራት በሚያስችሌ መሌኩ ያሇመቃኘቱ፣ ሌዩ
ትኩረት የሚሹ (ሴት ወጣቶች፣ አካሌ ጉዲተኛ፣ የጎዲና ተዲዲሪ ወዘተ...) ፌትሃዊ ተጠቃሚ
ያሇመሆናቸዉ በዘርፈ የተስተዋለ ማነቆዎች በመሆናቸው በ2016 በጀት ዒመት የተጠቀሱ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 45
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ማነቆዎችን በመቅረፌ የተሻሇ ውጤት ማስመዝገብ በየዯረጃው ከሚገኝ የሚመሇከተው አካሌ


ሁለ የሚጠበቅ ይሆናሌ፡፡

ከዚህ በተጨማሪም አመራሩ ስራን ቆጥሮ በመያዝ ተረጋግቶ አሇመስራት፣ የአመራሩን ትኩረት
የሚፇሌጉና ከላልች ተቋማት ጋር በጋራ የሚሰሩ ተግባራትን በጥብቅ ዱሲፕሉን እና ክትትሌ
የመምራት ክፌተት መኖር እና እቅዴን ቆጥሮ በመያዝና የስራ መሳሪያ አዴርጉ በመጠቀም
በኩሌ ውስንነቶች የታዩበት በመሆኑ በቀጣይ ችግሩ ሉፇታ ይገባሌ፡፡

ከማህበራዊ ጉዲይ አኳያም ወጣቶች በበጎ ፇቃዴ አገሌገልት ተሰማርተው ነጻ ጊዜአቸውን፣


ገንዘባቸውን፣ ጉሌበታቸውንና እውቀታቸውን በማበርከት በማህበረሰብ ሌማትና አካባቢ ዯህንነት
ዙሪያ ውጤት አስመዝግበዋሌ። በዚህም በወጣቶች በጎፇቃዴ አገሌግልት የተሠራው ስራ
መንግስት ሉያወጣው የነበረውን ወጪ ማዲን ተችሎሌ፡፡ በወጣቶች ሜንስትሪሚንግ ጋይዴሊይን
ሊይ በየዯረጃው ሇሚገኙ አመራሮችና ባሇሙያዎች የአቅም ግንባታ ስሌጠናዎች እንዱያገኙ
ተዯርጓሌ፡፡ በመሆኑም የተቋማትን ዔቅድች በማየት የግንባር ውይይት የማዴረግና ግብረ
መሌስ የመስጠት ስራዎች የተከናወኑ ቢሆንም በተሟሊ መሌኩ በተቋማት አሇመተግበር፣
ሇተቋማት የሚሰጠው ግብረ መሌስና የግንባር ውይይት በዴግግሞሽ እና በጥራት ዯረጃ ከችግር
የወጣ አሇመሆኑ ታይቷሌ፡፡ በመሆኑም በቀጣዩ በጀት ዒመት ችግሩን መቅረፌ ተገቢ ይሆናሌ፡፡

ከስፖርት ዘርፍ አኳያ የባህዲር ዓሇም አቀፍ ስታዱየም ግንባታን ሇማጠናቀቅ ርብርብ
በማዴረግ የክልለን የስፖርት መሰረተ ልማቶችን በማስፋፋት፣ የተሇያዩ ዉዴዴሮችን ወዯ
ክልለ በማምጣት ህዝቡን በማነቃቃት የተሰሩ ስራዎች፣ በየዯረጃዉ ውዴዴሮችን በማካሄዴ
ውጤት በማስመዝገብ፣ ብቁ ስፖርተኞችን በማፍራት፣ ዘርፉን በህብረተሰብ ተሳትፎ
በገንዘብም ሆነ በሙያ በማሳዯግ እና በህዝብ ክንፍ አዯረጃጀቶችና በመንግስት ተÌ¥T
DUF ytkÂwn# tGƉT አበረታች ቢሆኑም ሇህብረተሰቡ ተዯራሽ በመሆን ከፍተቶች
የነበሩበት ስሇሆነ በቀጣይ በዘርፉ yxs‰R SR›èCN አጠናክሮና zRGè mS‰T Y-
YቃLÝÝ bl@§ mLk# ሇHBrtsb# byxµÆቢው b¸f-„ የማህበረሰብ ስፖርታዊ የአካል
ብቃት እንቅሰቃሴ mDr÷C bN”T XNÄ!útF በ¥DrG ጤናውን በመጠበቅ ምርትና
ምርታማነትን ሇማሳዯግ kts-ው :DL bt=¥¶ yHZB KNF xdr©jèC b‰úcý
xdr©jT ÃdrÙcý እንቅስቃሴዎች TMHRT y¸wsDÆcý b!çኑM የስፖርቱን
ፓሉሲ ህዝባዊ መሰረት እንዱይዝ በማዴረግና በማሳዯግ፣ የስፖርት ማህበራትን

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 46
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

በማዯራጀት፣ ሇስፖርት ማዘውተሪያዎች ልማት ትኩረት በመስጠት እና ተተኪዎችን


የማፍራት ተልኮን በመፈፀም በኩል እጥረቶች ታይተዋል፡፡ ስሇሆነም በ2016 በጀት
ዓመት እጥረቶችን በመቅረፍ የሚጠበቀውን ውጤት ማስመዝገብ ከሚመሇከተው አካል ሁለ
ይጠበቃል፡፡

1.6. የዳሞክራሲና መሌካም አስተዲዯር ግንበታ


1.6.1. ፌትህ

በበጀት ዒመቱ በወንጀሌ ፌትህ አስተዲዯሩ የመጀመሪያው ተግባር የሆነው የወንጀሌ ዴርጊት
ከመፇጸሙ በፉት በወንጀሌ መከሊከሌ በኩሌ ህብረተሰቡ የወንጀሌ አስከፉነትን አውቆ
ሇመከሊከሌ የራሱን ዴርሻ እንዱወጣ እንዱሁም ህገ-መንግስታዊ መብትና ግዳታዉን በመገንዘብ
ሇዳሞክራሲ ሥርዒት ግንባታና ሇህግ የበሊይነት መጎሌበት ግንባር ቀዯም ሚና እንዱጫዎት
ሇማዴረግ የሚያስችሌ የንቃተ ህግ ትምህርት መስጠት ተገቢ በመሆኑ በበጀት ዒመቱ ውስጥ
ሇ5,339,608 የንቃተ ህግ ትምህርት ሇመስጠት ታቅድ 2,729,499 /ወንዴ 1,477,601 ሴት
1,251,897/ የህብረተሰብ ክፌሌ ግንዛቤ የመፌጠር ስራ የተከናወነ ሲሆን አፇፃፀሙም 51
በመቶ ሆኗሌ፡፡ የንቃተ ህግ ትምህርት ከመስጠት ባሻገር ያመጣውን ውጤት መሇካት ጊዜ
የሚጠይቅ ቢሆንም ውጤቱ የመፇተሸ ስራ መሰራት ይኖርበታሌ፡፡ ከዚህ ጎን ሇጎን ዯግሞ
ወንጀልች ሲፇጸሙ ወንጀሌ ፇጻሚዎችን በህግ ፉት አቅርቦ ራሳቸውንና ላልችን ሉያስተምር
የሚችሌ ተመጣጣኝ ቅጣት የማስቀጣት ስራም ተሰርቷሌ፡፡ በዚህም ምክንያት የክሌለ
ሕብረተሰብ በፌትህ አስተዲዯሩ ሊይ ሉኖረው የሚገባውን አመኔታ በየጊዜው እንዱጨምር
ሇማዴረግ ጥረት ተዯርጓሌ፡፡

አቃቤ ህግ የወንጀሌ መዛግብትን መርምሮ ውሳኔ ከመስጠት አንጻር የማስቀጣት ምጣኔ


አፇፃፀም በቀጥታ ክስ 91.81 በመቶ መፇፀም ተችሎሌ፡፡ በዏቃቤ ህግ ይግባኝና ሰበር ጉዲዮች
87.62 በመቶ እንዱሁም በፌርዯኛ ይግባኝ እና በፌርዯኛ ሰበር አቤቱታ 86.76 በመቶ መፇፀም
ተችሎሌ፡፡ የማቋረጥ ምጣኔን 4 በመቶ ሇማዴረስ ታቅድ አፇፃፀሙም 11.35 በመቶ እንዯ ነበር
መረጃው የሚያመሊክት በመሆኑ ተገቢውን ምስክርና ማስረጃ በወቅቱ በማቅረብ ውሳኔ ማሰጠት
የሚጠይቅ ሆኖ ተገኝቷሌ፡፡ የታቀደ ግቦችን ሙለ በሙለ ማሳካት ያሌተቻሇው በተሇያዩ
ችግሮች ምክንያት ሲሆን ከእነዚህ ችግሮች መካከሌ ዒቃቤ-ሕግ የወንጀሌ ሥነ-ስርዒት ህጉን
መሰረት ያዯረገና ጥራት ያሊቸው ክሶች፣ መሌሶችና ክርክሮችን ካሇማዴረግ አንጻር የሚታይ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 47
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

እንዯሆነና ከውጫዊ ችግሮች መካከሌ ዯግሞ ዋና ዋናዎቹ ፖሉስ የሚያሰባስባቸው የሰውና


የሰነዴ ማስረጃዎች ምስክሮች በአካሌ ቀርበው በፌርዴ ቤት ከሚሰጡት ቃሌ ጋር የማይገናኝበት
ሁኔታ መኖርና የሀሰተኛ ምስክርነት መበራከት፣ ፌርዴ ቤቶች ክርክሮችን በአግባቡ
ያሇማስኬዴና ውሳኔዎችንና ትዔዛዛትን በአግባቡ ካሇመስጠት ጋር የሚያያዙ ችግሮች
በመኖራቸው በቀጣይ ሇችግሩ ትኩረት ሰጥቶ በቅንጅት መስራትንና ይጠይቃሌ፡፡

ጥቃት ሇዯረሰባቸው ሴቶች የሚሰጡ ውሳኔዎች ወይም ምሊሾችን በተመሇከተ ከሴቶችና ህፃናት
ቢሮ እና ከጠቅሊይ ፌ/ቤት ጋር በመተባበር የዲሰሳ ጥናት የማዴረግና ውጤቱን ሇሚመሇከተው
አካሌ የማሳወቅ ስራ የተሰራ ሲሆን በሴቶችና ህጻናት ሊይ የሚዯርሱ ጥቃቶችን በተመሇከተ
በፌትህ አካሊት የሚሰጡ ውሳኔዎችን አስመሌክቶ በተዯረገው ጥናት ሊይ ከህግ፣ ፌትህና
አስተዲዯር ጉዲዮች ቋሚ ኮሚቴና ከሚመሇከታቸው ባሇዴርሻ አካሊት ጋር በመወያየት የቀጣይ
አቅጣጫዎችን የማስቀመጥ ስራ ተከናውኗሌ፡፡ በመሆኑም በቀጣዩ በጀት ዒመትም ተግባሩ
ተጠናክሮ ሉቀጥሌ ይገባሌ፡፡

1.6.2. የሰሊምና የህዝብ ዯህንነት ጉዲዮች

የአማራ ክሌሌ ከአፊር፣ ትግራይ፣ ኦሮሚያ፣ ቤኒሻንጉሌ ጉሙዝ ብሄራዊ ክሌልች እና ከሀገር
ሱዲን ጋር በብዙ ኪል ሜትሮች የሚዋሰን ሲሆን በእነዚህ አካባቢዎች የሚኖረው ህዝብ
በባህሌና በኢኮኖሚ ትስስሩ እንዱሁም በማህበራዊ ግንኙነቱ በጠንካራ መሰረት ሊይ የቆመ
ነው፡፡ የተጎራባች ህዝቦች በባህሊዊ፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና አካባቢያዊ ሁኔታቸው ሲታይ
የሚሇያዩባቸው ጥቂት ጉዲዮች ቢኖሩም በአብዛኛው እጅግ የተሳሰረ ህይወትና የአኗኗር ዘይቤ
ያሊቸው በመሆኑ የተናጠሌ ጉዲዮቻቸውም ቢሆኑ አንደ ሇአንደ አስፇሊጊ እንዯሆነ የሚያሳይ
ነው፡፡ ይሁን እንጅ ግጭት ማህበራዊ ከስተት አንዯመሆኑ መጠን በተጎራባች ህዝቦች መካካሌ
አሌፍ አሌፍ የሚከሰት በመሆኑ በህዝቦች መካከሌ በአንዲንዴ ቦታዎች ሊይ ከተፇጥሮ ሃብት
አጠቃቀም፣ ከእንስሳት ዘረፊ ወይም ከእንስሳት ስርቆትና ላልች ጉዲዮች ጋር በተያያዘ ፣
ከመሌካም አስተዲዯር ችግሮች፣ ከአስተዲዯር ወሰን፣ ከብቀሊና ላልች ህገ ወጥ ዴርጊቶች ጋር
በተያያዘ በተሇያዩ ጊዜያት አሇመግባባቶችና ግጭቶች እየተፇጠሩ የሰው ህይወት መጥፊትና
የንብረት መውዯም ሲያጋጥም ቆይቷሌ፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዱህ ዯግሞ የተጎራባች ህዝቦች
አንዴነትና ማህበራዊ ትስስር መጠንከር እረፌት የነሳቸው ፀረ ሰሊም ኃይልች አካባቢውን ወዯ
ትርምስ በማስገባት በሰሊም አብረው የሚኖሩ ህዝቦችን ሇማጋጨት የተሇያዩ ሙከራዎችን
በማዴረግ ሊይ ናቸው፡፡ ስሇሆነም ችግሩን በዘሊቂነት ሇመፌታት ወዯ ግጭት ሉያመሩ የሚችለ
ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 48
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

የእንስሳት ስርቆትና የሰው ግዴያ አመሊካቾችን በትኩረት በመከታተሌና የነበረውን የአመራር


ሇአመራር ግንኙነትን በማጠናከር፣ የጥምር የሰሊም ኮሚቴዎችን አቅም በማጎሌበትና ወዯ ስራ
በማስገባት፣ የተዘረፈ ንብረቶችን በማስመሇስ፣ እርቅና ካሳ በማስፇፀም፣ የህዝብ ሇህዝብ
ውይይቶችን በማካሄዴ ግጭቶች እንዲይከሰቱ ሇማዴረግና ከተከሰቱም ዘሊቂ መፌትሄ ሇመስጠት
ተከታታይ ጥረቶችን ማዴረግ በየዯረጀው ካሇ የሚመሇከተው አካሌ ሁለ የሚጠበቅ ይሆናሌ፡፡

ወንጀሌን ከመከሊከሌ አንፃር በርካታ ሥራዎች የተሰሩ ቢሆንም በ2015 በጀት ዒመት ብቻ
በክሌለ 20‚903 አጠቃሊይ ወንጀሌ እና 8,854 ዋና ዋና ወንጀሌ ተፇጽሟሌ፡፡ የተፇጸመው
ወንጀሌ በዴርጊቱ ሲታይ አስከፉ ግዴያና አስገዴድ መዴፇር እንዱሁም ጠሇፊና ቅሚያ በስፊት
የተስተዋሇበት ነበር፡፡ በላሊ በኩሌም የትህነግ ቡዴን በወረራቸው አካባቢዎች ዘርን መሰረት
ያዯረገና የፀጥታ ተቋማት ባሇሙያዎችን ትኩረት ያዯረገ ግዴያ፣ የሀብት ውዴመትና ዘረፊ
እንዱሁም አስገዴድ መዴፇርና ማሰቃየት በስፊት ተፇጽሟሌ፡፡ በርካታ መሰረተ ሌማቶችንና
የመንግስት ተቋማትን እንዲሌነበረ አዴርጎሌ፡፡ በላልች ዋና ዋና ወንጀልች ህገ-ወጥ የሰዎች
ዝውውር፣ የኮንትሮባንዴ ንግዴ፣ ዴብዯባና አካሌ ማጉዯሌ፣ ነፌስ ግዴያ፣ የህፃናት ጥቃትና
የሰው ማገት ወንጀልች በዋናናት በስፊት ተፇጽመዋሌ፡፡ በተሇይ የኮንትሮባንዴ እንቅስቃሴ
በሁለም አካባቢ በሚባሌ ዯረጃ ከመሠረታዊ የሸቀጦች ዝውውር አኳያ በተጠቃሚው ሊይ
እያስከተሇ ያሇው ችግር በከፊ ዯረጃ ሊይ ይገኛሌ፡፡ ስሇሆነም በአጠቃሊይ የሚፇጸሙ ወንጀልችን
በተጠናከረ ክትትሌና ቁጥጥር ሇመግታት ካሌተቻሇ ህብረተሰቡ በመንግስት ሊይ በተሇይም
በፀጥታ ተቋማት ሊይ ያሇው አመኔታ እየሳሳ የሚመጣ በመሆኑ ተገቢው ስራ ሉሰራ ይገባሌ፡፡

በክሌሊችን የሚገኘውን ህጋዊ ትጥቅ በመመሪያ ሇማስተዲዯር፣ ህገ ወጥ ትጥቅን ዯግሞ


ሇማስወረዴና አጥፉዎችን ሇህግ በማቅረብ የተሰራው ስራ እንዲሇ ሆኖ ከችግሩ ስፊት አኳያ
ገና ብዙ ይቀራሌ፡፡ በመሆኑም የትጥቅ ስርጭቱን ሇመቀነስ በየጊዜው አዱስ የትጥቅ ምዝግባ
በማካሄዴ በጥናት ሊይ ተመስርቶ ዘሊቂ በሆነ መንገዴ መፌታት ይገባሌ፡፡ በላሊ በኩሌም
የህዝቡን የተዛባ የትጥቅ ፌሊጎት ተከታታይ የሆነ የግንዛቤ ማስጨበጫ መዴረኮችን
በማዘጋጀት የአመሇካከት ሇውጥ እንዱያመጣ በስፊት መስራት ተገቢ ይሆናሌ፡፡ የጦር
መሣሪያ ስርጭቱ በተጠና እና በጥንቃቄ የሚመራበት የአሰራር ስርዒትን ተከትል እንዱፇጸም
በማዴረግ ከመንግስት ታጣቂዎችና ከመንግስት ተቋም የሚታየውን የትጥቅ መጥፊት
በማስቆም የተረጋጋ ሰሊም እንዱኖር ትኩረት ተሰጥቶ የተሰራውን ሥራ የበሇጠ በማጠናከር
በቀጣይ ያሇአግባብ በሁለም አካባቢዎች በሚባሌ ዯረጃ የሚስተዋሇውን የጥይት ተኮስና

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 49
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

የዯህንነት ስጋት ማስቆም ይገባሌ፡፡

በአሁኑ ወቅት የሠሊም ጉዲይ በክሌሊችን አሳሳቢ ሆኗሌ፡፡ ባሇፈት ዒመታት በነበረው የሠሊም
ማስከበር ሥራ ክሌለ ብዙ ውዴመት እንዲስተናገዯም የሚታወስ ነው፡፡ አሁንም አስተማማኝ
ሠሊም ካሌተፇጠረ በስቀር በገቢ አሰባሰባችንና በአጠቃሊይ በሌማት እንቅስቅሴጣችን ሊይ
ሉያዯርስ የሚችሇው ተጽእኖ ከፌተኛ ሉሆን ይችሊሌ፡፡ ስሇሆነም አስተማማኝ ሠሊም ሇማስፇን
ሠፉና የተቀናጀ ጥረት ማዴረግን የሚጠይቅ ይሆናሌ፡፡

1.6.3. ሲቪሌ ሰርቪስ

ባሇፈት 3 ዒመታት እንዯ ሃገርም ሆነ እንዯ ክሌሌ የተመዘገቡ ውጤቶች አበረታች መሆናቸው
የማይካዴ ቢሆንም፤ በአንጻሩ ህብረተሰቡ ከመንግስት አገሌግልት አሰጣጥ ጋር ተያይዞ
ከሚያነሳቸው የመሌካም አስተዲዯር ችግሮች ጋር በተያያዘ በርካታ ቅሬታዎች መኖራቸው
ይታወቃሌ፡፡ ከዚህ አንጻር ከፌተኛ አመራሩ በየዯረጃው በተካሄደ ግምገማዎች ችግሮችን
ከምንጫቸው በመሇየት ዯረጃ በዯረጃ እንዱፇቱ በተዯረገው ጥረት የተቋሙ ተግባር በእቅደ
መሰረት በመፇፀምና በማስፇፀም በኩሌ፤የውጡ ህግና አሰራሮች እንዱከበሩ በማዴረግ
በኩሌ፣በየዯረጃው ያሇ አመራርና ፇፃሚን የመፇፀምና የማስፇፀም አቅም ሇማጎሌበት ክፌተትን
በመሇየትና ከአመራር አካዲሚ ጋር በመቀናጀት የተጀመሩ የአቅም ማጎሌበቻ ስሌጠናዎች
እንዱሁም በአገሌግልት አሰጣጡ የሚስተዋለ ዋና ዋና የመሌካም አስተዲዯር ችግሮችን ሇይቶ
በመፌታት በኩሌ ሇአብነት፡-2015 በጀት ዒመት የክሌለ መስተዲዴር ም/ቤት በአዋጅ ቁጥር
253 /2010 አንቀጽ 78/4 መሰረት የአስተዲዯር ፌ/ቤቶችን ተዯራሽነት ሇማሳዯግ
ማዔ/ጎንዯር፣ሰ/ጎንዯር፣ምዔ/ጎንዯርእናጎንዯር ሪጆፖሉታንት ከተሞች ስር የሚገኙ የመንግሰት
ሰራተኞችና ተቋማት ወጪ እና እንግሌታቸውን በሚቀንስ ሁኔታ በአቅራቢያቸው አገሌግልቱን
እንዱያገኙ የጎንዯር ምዴብ ችልት እዱከፇት መፇቀደ እና ስራ ማስጀመር መቻለ፣እና
በተቋማት ጋር ተቀራርቦ በመሰራት በኩሌ መሌካም ግንኙነት መኖሩና በላልችም ተግባራት
አበረታች ሇውጦች መመዝገባቸውና ተጠናክሮ ሉቀጥሌ የሚገባው መሆኑ የሚጠቀስ ሲሆን
በተቋማት ያሇው አገሌግልት አሰጣጥ ሁኔታ እንዱሻሻሌ የሚሰጡ አገሌግልቶችም በተቻሇ
መጠን ፇጣን፣ ቀሌጣፊና የተገሌጋዮን ፌሊጎት ያረካ እንዱሆን የሚዯረገውን ዴጋፌና ክትትሌ
ስራ ከችግሩ ስፊት አንፃር ሲታይ በቂ አሇመሆኑና በቀጣይ ትኩረት ተሰጥቶት መሰራት ያሇበት
ተግባር መሆኑ፣በተቋማት ሇሚነሱ የመዋቅርና የስራ መዯብ ጥያቄዎች በጥናት ሊይ ተመሰርቶ
ምሊሽ እንዱሰጥ በማዴረግ በኩሌ ውስንነት መኖር፣የሪፍርም ተግባሩን አመራሩ በባሇቤትነት

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 50
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ይዞ እንዱመራው በማዴረግ በኩሌ ያለ ጅምር ስራዎችን አጠናክሮ ማስቀጠሌ የግዴ የሚሌ


ይሆናሌ፡፡

በአጠቃሊይ ሰራተኛው እንዯ አገር፣ክሌሌና ተቋም ሇውጥ ሇማምጣትና የህብረተሰቡን


የኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግሮች በመፌታት ተጠቃሚ ሇማዴረግ ሰራተኛው የሚኖረው ሚና
ከፌተኛ መሆኑን በመረዲት የበኩሌን ዴርሻ ሇመውጣት በቁርጠኝነትና በሃሊፉነት ስሜት
ስራዎችን በውጤታማነት ማከናወን ይጠበቃሌ፡፡

ተገሌጋዮች ያለበትሁኔታ፡-መንግስት የሚያከናውናቸው ስራዎች ግሌጽ ሆነው ህብረተሰቡም


በተዯራጀ መሌኩ የመንግስት ተቋማት አጋር ሆኖ እንዱሳተፌና በሀገራዊ የሌማትና
የዱሞክራሲ ስርዒት ግንባታ ተገቢ ሚናውን እንዱጫወት ሇማዴረግ የሲቪሌ ሰርቪስ ተቋማት
ከተሰጣቸው ተሌዔኮ አንጻር የህዝብ አዯረጃጀቶችን በህዝብ ክንፌነት በመሇየት በዔቅዴ ዝግጅት፣
በአፇጻጸም ግምገማና እና በመሳሰለ መዴረኮች እንዱሳተፈና ሇተሌዔኮ ስኬታማነት የየራሳቸውን
ሚና እንዱጫወቱ በማዴረግ ረገዴ አሌፍ አሌፍ በተዯረጉ ጥረቶች አበረታች ስራዎች
ተከናውነዋሌ፡፡

ነገር ግንየህዝብ ክንፌ መዴረኮችን በተያዘው መርሀ-ግብር መሰረት ተግባራዊ ያሇማዴረግ፣


በተካሄደ መዴረኮችም የሚሰጡ አስተያየቶችን በግብዒትነት ያሇመውሰዴ እንዱሁም የህዝብ
ክንፈን አቅም በማጎሌበት የራሱን ዔቅዴ ነዴፍ በክትትሌና ግምገማ እንዱሳተፌ ያሇማዴረግ
ችግሮች በአብዛኛዎቹ ተቋማት ከሚታዩ እጥረቶች መካከሌ በዋናነት የሚጠቀሱ
ናቸው፡፡ከህብረተሰቡ ጋር ተያይዞ የሚነሳው ላሊው ጉዲይ በሲቪሌ ሰርቪሱ የሚሰጡ
አገሌግልቶች ፇጣን ካሇመሆናቸው በተጨማሪ ፌትሀዊነት የሚጎዴሊቸው በመሆናቸው
በተገሌጋዩ ዘንዴ የተሇያዩ ቅሬታዎች መፌጠራቸው ነው፡፡ በተዯጋጋሚ ከሚነሱ የመሌካም
አስተዲዯር ጥያቄዎች መካከሌ ውሳኔ አሰጣጥ ሊይ የሚታዩ መጓተቶች፣ ተገሌጋዩ
የሚሰጣቸውን አስተያየቶች ተቀብል ተግባራዊ ምሊሽ በአፊጣኝ ያሇመስጠት፣ የአገሌግልት
ተዯራሽ አሇመሆንና ተገቢውን አሠራር ያሌተከተለ ኢ-ፌትሃዊ ውሳኔዎችን መስጠት፣ የተሇያዩ
ምክንያቶች እየፇጠሩ ውሳኔን ማጓተት እንዱሁም ቁርጥ ያሇ ምሊሽ ከመስጠት መታቀብ
በዚህም የተገሌጋዩ መጉሊሊት በከፌተኛ ዯረጃ እየተባባሰ መሄዴ የሚለት ይገኙበታሌ፡፡
በየተቋሙ መሌካም አስተዲዯርን በማስፇን ህዝቡ በመንግስት አገሌግልት አሰጣጥ ሊይ ያሇውን
እርካታ ሇማሳዯግ የሚያግዙ ሥራዎችን በቅንጅት ማከናወን ይዋሌ ይዯር ሉባሌ አይገባም፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 51
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ስሇሆነም በቀጣይ በተዯራጀ ሲቪሌ ሰርቪስ ንቅናቄ በየዯረጃው ያሇውን አመራርና የመንግስት
ሠራተኛ በጋራ እንዱሰሇፈ የማዴረግ በዚህም የህዝቡን እርካታ የማሳዯግ ጉዲይ ጊዜ
የማይሰጠው መሆኑን በመረዲት በዚህ ሌክ አሁን መንቀሳቀስ ያስፇሌጋሌ፡፡ ተገሌጋዩ
ህብረተሰብም ከተቋማቱ ሇሚቀርብሇት የተሳትፍና ተጠቃሚነት ግብዣ አዎንታዊ ምሊሽ
እንዯሚሰጥ ይጠበቃሌ፡፡

1.7. የኮሜኔኪሽን ተግባራት

የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግሥት የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ የ2015 በጀት ዒመት


ዔቅዴን መሠረት በማዴረግ የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት አፇጻጸም እንዯሚከተሇዉ የተገሇጸ
ሲሆንህዝባዊተሳትፍንየሚያጎሇብትየመረጃአቅርቦትእርካታን ከማሳዯግ አንጻርበዘርፈ በተዋረዴ
የዯንበኞችን የመረጃ ፌሊጎት ሇማሟሊት በመረጃ ፌሊጎት ዙሪያ በዞንና በከተማ አስተዲዯር ዯረጃ
186 ዲሰሳ ጥናት ማካሄዴ ታቅድ 170 ጥናቶችን በማካሄዴ የዔቅደን 91.4% ማሳካት
ተችሎሌ፡፡የአካባቢሚዱያከማስፊፊትእናከማጠናከር አኳያምበወረዲዎችና በከተሞች የአካባቢ
የሚዱያ አውታሮች ማስፊፊትናማጠናከር በዔቅዴ የሚመራ ተግባር ሲሆን እነዚህን ሚዱያዎች
በመጠቀም በአካባቢው የተከናወኑ የሌማትና የመሌካም አስተዲዯር ተግባራትን እና ወቅታዊ
መረጃዎችን ሇአካባቢው ህብረተሰብ በማቅረብ የሚዱያ አሰራሮችን ብቃትና የአካባቢውን
ህብረተሰብ ግንዛቤ ማጎሌበት ይጠይቃሌ፡፡ ከዚህ አኳያ በባሇፇዉ የበጀት ዒመት 22 ሚኒ
ሚዱያ ሇማስፊፊት በእቅዴ ተይዞ 15 የተከናወነ ሲሆን 68% ማሳካት ተችሎሌ ይህም በ6
ዞኖችና በ1 ከተማ አስተዲዯር ሊይ የተከናወነ ነዉ፡፡ 37 አዱስ ማስታወቂያ ሰላዲ ማስፊፊት
በዔቅዴ ተይዞ 35 በማቋቋም የእቅደን 95% መፇጸም ተችሎሌ፡፡ ምስራቅ ጎጃም፣ ማዔከሊዊ
ጎንዯር፣ ዯቡብ ጎንዯር፣ ሰሜን ወል፣ ዯቡብ ወልና ሰሜን ሸዋ ዞኖች እንዱሁም አዊና
ዋግኸምራ ብሄረሰብ አስተዲዯሮችና ባህር ዲር ዯሴ ከተማ አስተዲዯር የተከናወነ ነዉ፡፡

በበጀት ዒመቱ 31 አዱስ መረጃ ማዔከሌ ማቋቋም በእቅዴ ተይዞ 21 በማከናወን የእቅደን 68%
መፇፀም ተችሎሌ፡፡ ምዔራብ ጎጃም፣ ምስራቅ ጎጃም፣ ማዔከሊዊ ጎንዯር፣ ምዔራብ ጎንዯር፣ ዯቡብ
ጎንዯር፣ ዯቡብ ወልና ሰሜን ሸዋ ዞኖች እንዱሁም አዊና ዋግኸምራ ብሄረሰብ አስተዲዯሮች፣
ባህር ዲር፣ ጎንዯርና ዯሴ ከተማ አስተዲዯሮች የተከናወነ ነዉ፡፡ 17 አዱስ ቲቪ ፓርክ ሇማቋቋም
እቅዴ ተይዞ 11 በማቋቋም 65% የዔቅደን ማሳካት ተችሎሌ፡፡ ይህም በምስራቅ ጎጃም፣
ማዔከሊዊ ጎንዯር፣ ዯ/ጎንዯርና ሰሜን ሸዋ ዞኖች የተከናወነ ነዉ፡፡ ከማህበረሰብ ሬዱዮ ዴጋፌ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 52
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

አኳያ አብዛኛዎቹ የማህበረሰብ ሬዱዮ ያሊቸው ዞንና ከተሞችን ከማህበረሰብ ሬዱዮ ዴጋፌ አኳያ
ሇ8ቱ የማህበረሰብ ሬዱዮ ጣቢያ በየወሩ ተከታታይ ዴጋፌና ክትትሌ ሇማዴረግ ታቅድ ሇ7
ዴጋፌ በማዴረግ 88% ሇመፇጸም የተቻሇ ሲሆን ጣቢያዎቹም ወቅታዊ መረጃዎችን ሇህዝብ
እንዱዯርስ እያዯረጉ ይገኛለ፡፡

የኮሙዩኒኬሽን፣ የሚዱያና የሴክተር ሕዝብ ግንኙነቶች ፍረሞችን በተመሇከተ በክሌለ


ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ አስተባባሪነት ስር በዔቅዴ የሚመሩ ዋና ዋና የኮሙዩኒኬሽንና የሚዱያ
አመራር ቴክኒክ ፍረም፣ የሴክተር ሕዝብ ግንኙነት ፍረም እና የአማተር የኪነ ጥበባት ዘርፌ
ሙያተኞች ፍረም ናቸው፡፡ ከሚዱያና የኮሙዩኒኬሽን አመራሮች ቴክኒክ ፍረም አኳያምበክሌለ
የሚንቀሳቀሱ የሚዱያ አመራሮችና ተወካዮች ከኮሚኒኬሽን አመራሮች ጋር በጋራ አጀንዲዎች
ሊይ እየተገናኙ የሚመክሩበትና ክፌተቶችን በመሇየት የቀጣይ አቅጣጫዎችን የጋራ
የሚያዯርጉበት ነው፡፡ በመሆኑም በ2015 በጀት ዒመት 11 ጊዜ ውይይት ሇማካሄዴ ታቅድ 11
ጊዜ በመገናኘት የተገመገመ ሲሆን 100% የዔቅደን ማከናወን ተችሎሌ፡፡

የኮሙዩኒኬሽንና የህዝብ ግንኙነት የሚዱያ ተቋማት የጋራ ፍረም በተመሇከተ ተግባሩ በሩብ
ዒመት 1 ጊዜ የሚከናወን ሲሆን 3 ባሇፇዉ በጀት ዒመት ሇማከናወን ታቅድ 100% የዔቅደን
ማሳካት ተችሎሌ፡፡ የሕዝብ ግንኙነትና የሚዱያ አካሊትን እንዱሁም የአማተር የኪነ-ጥበባት
ዘርፌን በተመሇከተም በዞንና በከተማ አስተዲዯር ዯረጃ 677 ፍረሞችን ሇማካሄዴ ታቅድ 629
በማከናወን የዔቅደን 93% መፇጸም ተችሎሌ፡፡ የክሌለን ሁሇንተናዊ የገጽታ ግንባታና የጋራ
መግባባት ዙሪያ የመረጃ አቅርቦትና ጥራትን ከማሻሻሌ አኳያ፡ በክሌሌ ዯረጃ 2,004 መሌዔክት
ሇመቅረፅ ዔቅዴ ተይዞ የነበረ ሲሆን 2,402 መሌዔት በበጎ ፇቃዴ አገሌግልት፣ በ18ኛው የዒሇም
አትላቲክስ ሻምፒዮን አሸናፉዎች፣ በጡት ማጥባት፣ በዯማችን የሠሊም ሠንዯቅ እና
ውሇበሌባሇን፣ በበጋ መስኖ ስንዳ፣ በ17ኛው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን፣ በፀረ ሙስና ትግለ፣
በሴቶች ፆታዊ ጥቃት፣ በሴቶች ቀን፣ በአዴዋ የዴሌ በዒሌ፣ በሠሊም ዙሪያ፣ በጥምቀት በዒሌ
አከበባበር፣ በወሳኝ ኩነት፣ በመሳሰለት ጉዲዮች ሊይ መሌዔክት ተቀርጾ ሇህብረተሰቡ ማስተሊሇፌ
ተችሎሌ፡፡

የፍቶግራፌ ኤግዚቢሽንን በተመሇከተ በዘርፈ በሌማትና በመሌካም አስተዲዯር የተከናወኑ


ሥራዎችን በቋሚ የፍቶ ግራፌ ኤግዚቪሽን ሇማሣየት 1,963 ታቅድ የነበረ ሲሆን በበጋ መስኖ
ስንዳ፣ በአዴዋ የዴሌ በዒሌ፣ በተፇጥሮ ሃብት፣ አጀንዴዬ ሶሇሌ በዒሌ፣ በክሌለ የዞን

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 53
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ከተሞችን ዔዴገት የሚያሳይ እና በብሄር ብሄረሰቦች ዙሪያ እና ተያያዥ ጉዲዮች ዙሪያ


ሇህብረተሰቡ ግንዛቤ የሚያስጨብጡ 1,772 ፍቶዎች በኢግዚቢሽን ማሳየት የበማከናወን
የዔቅደን 90.2% ማሳካት ተችሎሌ፡፡ የሚዱያ ይዘት ኤላክትሮኒክስ ሥራዎች ዝግጅትና
ስርጭትን በተመሇከተ በራሪ ወረቀት በዞኖችና ከ/አስተዲዯሮች በዔትም 2,574 ሇማሰራጨት
የታቀዯ ሲሆን 2,755 በማዘጋጀት ማሰራጨት ተችሎሌ፡፡ ህብረተሰቡን የሚያነቁና የሚያስተምሩ
ይዘት ያሊቸዉን መሌዔክት በበጀት ዏመቱ 3 ፖስተሮችን ሇማዘጋጀት ታቅድ ሁለንም
በማሳተም ሇህብረተሰቡ ተዯራሽ ማዴረግ ተችሎሌ፡፡

ማህበራዊ ሚዱያ አጠቃቀምን በተመሇከተ፡- ክሌሊችንን አስመሌክቶ በህትመትና ኤላክትሮኒክስ


ሚዱያ፣ በመንግስት እና በግሌ ሚዱያዎች ውስጥ የተዘገቡ መረጃዎችን በመዲሰስ እና
ከሚመሇከተው ዞንና ከተማ አስተዲዯሮች በማጣራት ሇሚመሇከተው አካሌ በወቅቱ እንዱዯርስ
የተዯረገ ሲሆን በአጠቃሊይ 1,511 በአዎንታ እና 750 በአለታ በዴምሩ 2,261 ዘገባዎች
ተዘግበዋሌ፡፡ እነዚህም ከማህበራዊ (434)፣ ከኢኮኖሚያዊ (591)ና ከፖሇቲካዊ (1236) ጉዲዮች
ጋር የተያያዙ ናቸው፡፡ በአጠቃሊይ በአበይት ተግባራት አፇጻጸም ወቅት ጥንካሬዎች እንዲለ
ዴክመቶችም የነበሩ ሲሆን በተሇይም ዔሇታዊ ሞኒተሪንግና ሣምንታዊ ሪፖርት አሌፍ አሌፍ
ክፌተቶች መታየታቸው፣ የሲቪሌ ሰርቪስ የስራ መመሪያዎች ወጥ አሇመሆን፣ሁለም
ባሇሙያዎች የተሰጠን ተሌዔኮ በእኩሌ ዯረጃና ፌጥነት መፇፀም አሇመቻሌ ጥቂቶቹ ክፌተቶች
ናቸዉ፡፡

ክፌሌ ሁሇት

2.1. የ2016 በጀት ዒመት ዔቅዴ መነሻዎች፣ መሰረታዊ አቅጣጫዎች፣የትኩረት


መስኮች፣ ዒሊማዎች፣ ዋና ዋና ግቦች፤

2.1.1. ክሌሊዊ ርዔይ

ክሌለ ከነበረበት የኢኮኖሚና ማህበራዊ ሁኔታ እና የመሌማት አቅም እንዱሁም ወዯፉት


ሉዯርስበት ከሚገባው የዔዴገት ዯረጃና በአገር ግንባታ ሉኖረው ከሚገባው ሚና አንፃር
በመገምገም “ሠሊምና አንዴነቱ የተጠበቀ፣ የህዝብ ተጠቃሚነትና አካታችነት ባረጋገጠ መሌኩ
ጠንካራና የዲበረ ኢኮኖሚ የገነባ፣ ዴህነትን ትርጉም ባሇው ሁኔታ የቀነሰ፣ ከአቻ ክሌልች ጋር

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 54
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

በጠንካራ ትብብር፣ በመዯጋገፌና በወንዴማማችነት መንፇስ የሚኖር እንዱሁም ሇአገራዊ


አንዴነትና ብሌፅግና በማበርከት ረገዴ ወሳኝ ሚና ያሇው ዝቅተኛ መካከሇኛ ገቢ ሊይ የዯረሰ
ክሌሌ መፌጠር” የሚሌ ርዔይ ተቀምጧሌ፡፡

2.1.2. የዔቅደ መነሻዎች

የ2016 በጀት ዒመት መሪ ዔቅዴ ይዘትና ዋና ዋና ግቦች በአግባቡ ሇመወሰን በርካታ ጉዲዮችን
ከግምት ውስጥ ማስገባት ይጠይቃሌ። መነሻ ታሳቢዎችን ከወዱሁ በግሌጽ ማስቀመጥ
ካሌተቻሇ ጥራት ያሇው ግብ ሇማስቀመጥ እንዱሁም የተቀመጡ ግቦችን ሇማሳካት ተገቢነት
ያሊቸውን ተግባራት በትክክሌ መወሰንና መፇፀም አዲጋች ያዯርገዋሌ። በዚህ ዯረጃ መተሳስር
ያሇባቸውን ጉዲዮች ከወዱሁ በአግባቡ ሇይቶ ወዯ ስራ መግባት ከተቻሇ ግን ተገቢውን ክትትሌ
እና ዴጋፌ በማዴረግ ዔቅደን ሇማሳካት ምቹ ሁኔታ መፌጠር ይቻሊሌ። ስሇዚህም የዔቅዴ
ዝግጅት መነሻዎች በተሟሊ መንገዴ ተተንትነው መቀመጥ ያሇባቸው በመሆኑ ዋና ዋና
መነሻዎች እንዯሚ ከተሇው ቀርበዋሌ።

ሀ/ አገራዊ የረጅም ጊዜ ርዔይ፤

በኢኮኖሚው መስክ በ2017 ኢትዮጵያን የመካከሇኛ ገቢ ዯረጃ ካሊቸው አገሮች ተርታ የማሠሇፈ
ርዔይ ተቀርጾ ሰፉ መግባባት ከተዯረሰበት በኋሊ ሇተግባራዊነቱ ርብርብ ሲዯረግ ቆይቷሌ። ይህ
የመካከሇኛ ገቢ የመዴረስ ርዔይ የበሇፀገ ህብረተሰብ የመገንባት የረጅም ጊዜ ርዔይ መንዯርዯሪያ
ተዯርጏ የሚታይ ነው። ሇዚህ ርዔይ መሳካት የእዴገትና ትራንስፍርሜሽን ዔቅዴ ተነዴፍ
ሲተገበር የቆየ ሲሆን በተሇይ የሁሇተኛው የእዴገትና ትራንስፍርሜሽን ዔቅዴ አፇጻጸም በርካታ
ተግዲሮቶች ገጥመውት ነበር፡፡ በዔቅደ መገባዯጃ ዘመን ካሇፈት መሌካም ተሞክሮዎችና
ክፌተቶች ትምህርት በመውሰዴ ሀገራችንን እና ክሌሊችንን ወዯ ተሻሇ ብሌጽግና የሚያሸጋግር
አዱስ ርዔይ አስፇሊጊ ሆኖ ተገኝቷሌ፡፡ በአገር ዯረጃ ኢትዮጵያን አፌሪካዊት የብሌጽግና
ተምሳላት የማዴረግ ርዔይ ተነዴፍ የቀጣይ 10 ዒመት አገራዊ መሪ ዔቅዴ ተዘጋጅቶ ወዯ
ተግባር ተገብቷሌ፡፡ ስሇሆነም የአገራችን የረጅም ጊዜ ርዔይ ሇ2016 በጀት ዒመት መሪ ዔቅዴ
ዝግጅት በመነሻነት መውሰዴ በጣም አስፇሊጊ ነው። ስሇሆነም በቀጣዩ በ2016 በጀት ዒመት
የዔቅዴ ዘመን ባሇው ጊዜ ውስጥ የሚከናወኑ የሌማት ተግባራት እንዯ አገር የተቀመጠውን
ርዔይ ማሳካት የሚችለ መሆናቸውን ማረጋገጥ ይጠይቃሌ።

ሇ/ ሀገራዊ የኢኮኖሚ፣ ማህበራዊና ፖሇቲካዊ ማእቀፍች፤

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 55
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

የመዯመር እሳቤ የኢኮኖሚ፣ አገር በቀሌ የኢኮኖሚ ፖሉሲ እና የመሳሰለት ማህበራዊና


ፖሇቲካዊ ማእቀፍች ረጅም ዘመናትን ተሻጋሪ የመሆን ባህሪ ያሊቸው ቢሆንም ወዯ ተግባር
የሚመነዘሩት በየዒመቱና አምስት አመቱ በሚነዯፈ መርሃግብሮችና መርሃግብሩን ተከትል
በሚዘጋጁ እቅድች አማካኝነት መሆኑ ግሌጽ ነው። በመሆኑም የቀጣዩን የ2016 በጀት ዒመት
እቅዴ ስናዘጋጅም የመሠረታዊ አቅጣጫዎችንና በእነዚህ ፖሉሲዎችና ስትራቴጂዎች
በመመራት የመጣውን ሇውጥ ሇዔቅዴ ዝግጅቱ መነሻ ማዴረግ የማይታሇፌ ጉዲይ ነው።
ስሇሆነም ፖሉሲዎቹንና ስትራተጂዎቹን ሇዔቅዴ ዝግጅቱ መነሻ አዴርጏ መውሰዴ በአንዴ
በኩሌ በፖሉሲዎቹ አማካይነት የመጣውን ሇውጥ በአግባቡ ሇመመዘንም ሆነ ከዚሁ ጋር
አያይዞ ፖሉሲዎቹንና ስትራቴጂዎቹን በጥሌቀት ሇመገንዘብ የሚያግዝ ይሆናሌ።

ሏ/ የሕዝባችን አዲዱስ ፌሊጏቶችና ጥያቄዎች፣

የክሌሊችን ህዝብ በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊ እና በመሌካም አስተዲዯር ዘርፌ በየጊዜው አዲዱስ


ፌሊጎቶችና ጥያቄዎችን ያነሳሌ፡፡ በመሆኑም ሇቀጣዩ የ2016 በጀት ዒመት መሪ ዔቅዴ ዝግጅት
እነዚህን አዲዱስ የሕዝብ ፌሊጏቶችና አዲዱስ ጥያቄዎችን ሇመመሇስና ሕዝብን በሊቀዯረጃ
ተጠቃሚ ሇማዴረግ በመነሻነት መውሰዴ አስፇሊጊ ይሆናሌ። በዚህ ረገዴ እያንዲንደ ሴክተር
ከዘርፈ አንጻር በበጀት ዒመቱ የህዝቡን ተሳትፍ ባረጋገጠ መንገዴ በዔቅዴ ሉመሇሱ የሚገቡ
የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ጥያቄዎችን ከወዱሁ መሇየት እና በዔቅዴ መመሇስ እንዱቻሌ
ተገቢው ትኩረት መሰጠት ይኖርበታሌ።

መ/ የክሌለ የ10 ዒመት መሪ የሌማት ዔቅዴ፤

በቀጣይ 10 ዒመታት የክሌሊችን ህዝብ ወዯ ተሻሇ የኢኮኖሚና ማህበራዊ ዯረጃ ሉያሸጋግር


እንዯሚችሌ የታመነበት የ10 ዒመት መሪ የሌማት ዔቅዴ ተዘጋጅቶ በመተግበር ሊይ ነው፡፡
ስሇሆነም ከዚህ ጋር ተናባቢ የሆነ ዒመታዊ ዔቅዴ ማዘጋጀት አስፇሊጊነቱ የሚያጠያይቅ
ባሇመሆኑ የ2016 በጀት ዒመት ዔቅዴ ዝግጅት ሂዯቱ ይህንን ሁኔታ ከግምት ውስጥ ማስገባት
ተገቢ ይሆናሌ።

ሠ/ የዴህረ 2015 ዘሊቂ የሌማት ግቦች እና አጀንዲ አፌሪካ 2063፤

እ.ኤ.አ. ከ2013-2063 ሇ50 ዒመታት የሚዘሌቅና የአህጉሪቱ መሪዎችና አገራት የተስማሙበት


አጀንዲ 2063 ተቀርጾ እየተተገበረ ይገኛሌ፡፡ በአጀንዲው ከተቀመጡ አቅጣጫዎች መካከሌ
በአህጉሪቱ መሌካም አስተዯዯር፣ ዳሞክራሲ፣ የሰብዒዊ መብት መከበር፣ ፌትህና የህግ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 56
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

የበሊይነትን ማረጋገጥ፣ ጠንካራ ባህሌ እና የጋራ እሴትን መገንባት፣ በህዝብ ፌሊጎት ሊይ


የተመሠረተ በተሇይም ሴቶችና ወጣቶችን ያሳተፇና በማዯግ ሊይ ያለ ህጻናትን ፌሊጎት ታሳቢ
ያዯረገ ሌማትን እውን ማዴረግ የሚለት ዋና ዋና ዎቹ ሲሆኑ ይህንን በዔቅዴ አካቶ መተግበር
አስፇሊጊ በመሆኑ እንዯ መነሻ ተወስዶሌ፡፡

2.1.3. የሌማት እቅደ የትኩረት አቅጣጫዎች

የ2016 ዒ.ም ዔቅዴ የትኩረት አቅጣጫዎች ጥራት ያሇው የኢኮኖሚ እዴገት ማረጋገጥ፣
የግለን ዘርፌ ተሳትፍ ማሳዯግና ብቁ የሌማት መሪ ኃይሌ እንዱሆን ማዴረግ፣ የሴቶችና
የወጣቶችን ተሳትፍ፣ ተጠቃሚነትና ብቃት ማሳዯግ፣ ሇአየር ንብረት ሇውጥ የማይበገር
አረንጓዳ ኢኮኖሚ መገንባት፣ የክሌለን የሀብት አቅም መሠረት ያዯረገ ቀሌጣፊ ኢኮኖሚ
መገንባት፣ ፌትሃዊ ሌማትን በሁለም አካባቢዎች ማረጋገጥ እና የመንግሰትን የማስፇፀምና
የመፇፀም አቅም በመገንባት እና የህዝቡን ተሳትፍ በማጏሌበት ፌትህንና መሌካም አስተዲዯርን
ማስፇን የሚለ ናቸው፡፡

2.1.4. የዔቅደ የትኩረት መስኮች

በዚህ እቅዴ እነዯ ትኩረት መስክ የተወሰደ ጉዲዩች ብዝሃ ዘርፌ የኢኮኖሚ ዔዴገት ምንጮች
ሌማት ሊይ ማተኮር ( የዘመናዊ ግብርና ሌማት፣ የአምራች ኢንደስትሪ ሌማት፣ የማዔዴን
ሀብት ሌማት፣ የቱሪዝም ሌማት፣ የኢንፍርሜሽን፣ ኮሙኒኬሽንና ቴክኖልጂ ሌማት )፣ ዘሊቂ
የከተማ ሌማት፣ መሠረተ ሌማት፣ የሰው ኃብት ሌማት፣ ዘሊቂ የሌማት ፊይናንስ እና
ተቋማዊ አቅም መገንባት የሚለ ናቸው፡፡

2.1.5. የዔቅደ ዒሊማዎች

ዔቅደ የሚከተለት ዋና ዋና ዒሊማዎች አለት።

 በክሌለ የተጀመረውን ሌማት በማስቀጠሌ ጠቅሊሊ የክሌለ ውስጥ ምርትን/RGDP/ በ8.3


በመቶ ማሳዯግና ሇክሌለ ራዔይ መሳካት አስተዋጽኦ ማበርከት፣
 የአካባቢ ፖቴንሻሌን መሠረት ያዯረገ የተቀናጀ የግብርና ሌማትን በማካሄዴ፣ ዘመናዊ
ቴክኖልጂዎችን በመጠቀምና የተሻሻለ አሠራሮችን በመተግበር ምርትና ምርታማነትን
ማሳዯግና የአርሶ አዯሩን ገቢ ማሻሻሌ፤

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 57
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

 አምራች ኢንደስትሪዎችን በማስፊፊትና በሙለ አቅማቸው እንዱያመርቱ በማዴረግ ዘርፈ


በኢኮኖሚው ውስጥ የሚኖረውን ዴርሻ ማሳዯግ፣
 የማዔዴን ሃብት ክምችት እንዱጠናና እንዱሇይ በማዴረግ ሌማቱን በማስፊፊትና ከዘርፈ
የሚገኘውን ገቢ ማሳዯግ፣ ፌትሃዊ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ፣
 ከተሞች በቤቶች ሌማት አስተዲዯር ፕሮግራም በከተሞች ያሇውን የቤት አቅርቦት በማሻሻሌ
የመኖሪያ ቤት እጥረት ችግሮችን በመፌታት፣ በተቀናጀ የከተሞች መሰረተ ሌማት አቅርቦት
ፕሮግራም ዯረጃውን የጠበቀ የተቀናጀ የከተሞች መሰረተ ሌማትን በማጠናከር የህዝብ
ተጠቃሚነትንና ባሇቤትነትን ማረጋገጥ፣
 የትምህርትና ጤና አገሌግልት ሽፊንን በመጨመርና ጥራቱን በማረጋገጥ ሊይ የተመሠረተ
ማህበራዊ ሌማት ማካሄዴ፣
 በክሌለ የዳሞክሪሲያዊንና የመሌካም አስተዲዯርን ማጠናከር የሚለት ናቸው፡፡

2.2. የማክሮ ኢኮኖሚ ዋና ዋና ግቦች


2.2.1. የኢኮኖሚ ዔዴገት

የኢኮኖሚ ዘርፍችን ዒመታዊ እዴገት በማስቀጠሌ የክሌለን ኢኮኖሚ በ8.3 በመቶ ማሳዯግ፣
በ10 ዒመቱ መሪ ዔቅዴ ዒመታት የኢኮኖሚ ዘርፈን የተሻሇ እዴገት እንዱያስመዘግብ ሇማዴረግ
በዔቅዴ ተይዞ ወዯ ተግባር እንቅስቀሴ ውስጥ ተገብቷሌ፡፡ ይህንን እዴገት አጠናክሮ ሇማስቀጠሌ
የተያዘውን አቅጣጫ መሠረት በማዴረግ በ2016 በጀት ዒመት የክሌለ ኢኮኖሚ በ8.3 በመቶ
እዴገት እንዱያስመዘግብ ግብ ተቀምጧሌ፡፡ ይህ ግብ በየክፌሊተ ኢኮኖሚው ሲመነዘር በዔቅዴ
ዒመቱ የግብርና ዘርፌ በ5.7 በመቶ እዴገት የሚያስመዘገብ ሲሆን የኢንደስትሪና የአገሌግልት
ዘርፍችም በቅዯም ተከተሌ 12.4 በመቶ እና የ10.1 በመቶ እዴገት እንዯ ሚያስመዘግቡ
ይጠበቃሌ፡፡ ከኢንደስትሪው ዘርፌ የማኑፊክቸሪንግ ዘርፌም የ17.9 በመቶ ዔዴገት እንዯ
ሚያስመዘግብ ይጠበቃሌ፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 58
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ሠንጠረዥ 1፡- ጠቅሊሊ የክሌሌ ውስጥ ምርት እዴገት

ተ.ቁ የኢኮኖሚ ዘርፍች የ2016 ዔቅዴ /በመቶኛ/

1 ግብርናና ተዛማጅ ዘርፍች 5.7

2 የኢንደስትሪ ዘርፌ 12.4

2.1 ማኑፊክቸሪንግ ኢንደስትሪ 17.9

3 አገሌግልት ዘርፌ 10.1

ጠቅሊሊ የክሌሌ ውስጥ ምርት እዴገት 8.3

የ8.3 በመቶ ዒመታዊ የኢኮኖሚ እዴገትን ሇማስመዝገብ በዔቅዴ ዒመቱ የክሌለ የኢኮኖሚ
እዴገት መሠረት የሆነውን የግብርናውን ክፌሌ ኢኮኖሚ በማዘመን በምርትና ምርታመነት ሊይ
ሇውጥ ማምጣት ይጠበቃሌ፡፡ ሇዘርፈም ዋነኛ የኢኮኖሚ መሠረቶች የሆኑትን የሰብሌና
የእንስሳት ሃብት ሌማት ገበያን መሠረት ባዯረገና ሇኢንደስትሪ ጥሬ እቃ በማቅረብ በኩሌ
ያሊቸውን ዴርሻ በማሳዯግ ሇግብርናው ዘርፌ የኢኮኖሚ እዴገት ምንጭነታቸውን ማስቀጠሌ
ይጠበቃሌ፡፡ ከዚህም በተጨማሪ እሴት በሚጨምሩ የግብርና ሌማቶች ሊይም የሚተኮርበት
ይሆናሌ፡፡ የኢንደስትሪ ዘርፌን የ12.4 በመቶ እዴገት በማስመዝገብ ረገዴ የአምራች
ኢንደስትሪዎች ሚና የጎሊ ዴርሻ እንዱይዝ ይዯረጋሌ፡፡ ከጥቃቅን ወዯ አነስተኛ፣ ከአነስተኛ ወዯ
መካከሇኛ እና ከመካከሇኛ ወዯ ከፌተኛ ኢንደስትሪ በሚሸጋገሩ ዘርፍች ሊይ በትኩረት መሥራት
ይጠበቃሌ፡፡ እንዱሁም በሚስፊፈ የኢንደስትሪ መንዯሮችና እየሇሙ ባለ የኢንደስትሪ ፓርክች
በዔቅዴ ዒመቱ በሚሰሩ የፕሮሞሽን ሥራዎች አዲዱስ የአነስተኛ፣ መካከሇኛና ከፌተኛ
ኢንደስትሪዎች ወዯ ኢኮኖሚ ውስጥ ገብተው እንዱሠማሩ ይዯረጋሌ፡፡ በላሊ በኩሌም በግንባታ
ሊይ ያለ አምራች ኢንደስትሪዎች ግንባታቸውን አጠናቀው ወዯ ማምረት ሥራ የማስገባት
ሥራ ይከናወናሌ፡፡ በአገሌግልት ዘርፈም በተመሳሳይ በግብርና እና ኢንደስትሪ ዘርፌ
በመመሥረት የተሻሇ እዴገት እንዱመዘገብ ጥረት ይዯረጋሌ፡፡

አምራች ኢንደስትሪዎችን በማስፊፊትና በሙለ አቅማቸው እንዱያመርቱ በማዴረግ ዘርፈ


በኢኮኖሚው ውስጥ የሚኖረውን ዴርሻ ማሳዯግ፣ በ2016 በጀት ዒመት የኢንደስትሪ ዘርፈን
በማሳዯግ በኢኮኖሚ ውስጥ ያሇውን ዴርሻ ሇማሳዯግ የሚሠረ ይሆናሌ፡፡ በተሇይም የአምራች

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 59
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ኢንደስትሪው ዘርፌ ሇዘርፈም ሆነ ሇአጠቃሊይ የኢኮኖሚው የሚያበረክተውን አስተዋፅኦ


የማሳዯግና ከላልች ዘርፍች በሊቀ ፌጥነት እንዱያዴግ የማዴረግ ሥራ ይሠራሌ፡፡ ይኸውም
የኢንደስትሪ ተጨማሪ እሴት በተሇይም የማኑፊክቸሪንግ ኢንደስትሪ ተጨማሪ እሴት ከጠቅሊሊ
የክሌሌ ውስጥ ምርት (GDP) ያሇውን ዴርሻ የማሳዯግና ሇኤክስፖርትም ሆነ የገቢ ንግዴ
በመተካት በኩሌ የበኩለን ዴርሻው ከፌ እንዱሌ የማዴረግ ስራ ይሠራሌ፡፡

ሠንጠረዥ 2፡- የዋና ዘርፍች ከጠቅሊሊ የክሌሌ ውስጥ ምርት ያሊቸው ዴርሻ

ተ.ቁ የኢኮኖሚ ዘርፍች የ2016 ዔቅዴ /በመቶኛ/

1 ግብርናና ተዛማጅ ዘርፍች 47.4

2 የኢንደስትሪ ዘርፌ 18.3

2.1 ማኑፊክቸሪንግ ኢንደስትሪ 7.8

3 አገሌግልት ዘርፌ 34.3

ጠቅሊሊ የክሌሌ ውስጥ ምርት 100

በበጀት ዒመቱ የኢንደስትሪ ዘርፈ ከአጠቃሊይ የክሌሌ ውስጥ ምርት የሚኖረው ዴርሻ 18.3
በመቶ ይሆናሌ፡፡ በተመሳሳይ የአምራች ኢንደስትሪው 7.8 በመቶ ዴርሻ ይኖረዋሌ፡፡
የግብርናውን ዴርሻ ስንመሇከት በዔቅዴ ዒመቱ ወዯ 47.4 በመቶ እንዯሚዯርስ ይጠበቃሌ፡፡
የአገሌግልት ዘርፈ ከጠቅሊሊው የክሌሌ ውስጥ ምርት የሚኖረው ዴርሻ 34.3 በመቶ
እንዯሚሆንም ተገምቷሌ፡፡

2.2.2. ኢንቨስትመንት

አጠቃሊይ ኢንቨስትመንት (Gross capital formation) ሇኢኮኖሚ እዴገት እና ሇሚፇሇገው


የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሇውጥ እውን መሆን እንዯ መነሻ የሚወሰዴና ሇአጠቃሊይ ክሌሊዊ ሌማት
አስቻይ ሁኔታ ተዯርጎ የሚታይ ነው፡፡ በአጠቃሊይ ሲታይ የኢንቨስትመንት ምጣኔ ከጥቅሌ
የክሌሌ ውስጥ ምርት አንጻር ሲታይ ዝቅተኛ እንዯሆነ መረጃዎች ያሳያለ፡፡ ስሇሆነም ፇጣን
የኢኮኖሚ ዔዴገት ሇማስመዝገብ የኢንቨስትመንት ምጣኔውን ማሳዯግ የግዴ ይሊሌ፡፡ በዚህ
መሠረት በ2016 በጀት ዒመት አጠቃሊይ ኢንቨስትመት ከክሌሌ ውስጥ ጠቅሊሊ ምርት/RGDP/

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 60
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

አንጻር 31.1 በመቶ እንዯ ሚዯርስ ተተንብዮአሌ፡፡ በቂ ኢንቨስትመንት እንዱኖር ካስፇሇገ ዯግሞ
የቁጠባ መጠን ማዯግ ይገባዋሌ፡፡ ስሇሆነም ኢንቨስትመንትን ከማሳዯግ ጎን ሇጎን ቁጠባን
ማሳዯግ ሇኢንቨስትመንት በሚያስፇሌገው መዋዔሇንዋይ እና በቁጠባ መካከሌ ያሇውን ሰፉ
ክፌተት የማጥበብ ስራ ትኩረት የሚሰጠው ይሆናሌ፡፡ በዚህ መሠረት በገንዘብ ቁጠባና ብዴር
የህ/ሥ/ማህበራት የቁጠባ መጠን ከነበረበት ብር 7.29 ቢሉየን ወዯ ብር 9.31 ቢሉየንና የብዴር
ሥርጭትን ከብር 29.9 ቢሉየን ወዯ ብር 40.09 ቢሉየን ከፌ ሇማሳዯግ ታቅዶሌ፡፡

2.2.3. የስራ ዔዴሌን ማስፊፊት

በክሌለ ተከማችቶ የቆየው የሥራ አጥ ዜጋ ብዛት እና ወዯ ሥራ ሥምሪት ገበያ የሚቀሊቀሇው


አዱስ የሰው ኃይሌ ከፌተኛ መጠን ያሇው በመሆኑ የሥራ አጥነት ችግሩ አሁንም በከተማ
ከፌተኛ ነው። የማዔከሊዊ ስታትስቲክ መረጃን ወስዯን ስንመሇከት በከተማ በ2006 የነበረው
የ17.6 በመቶ የሥራ አጥ የእዴገት ምጣኔ በ2008 ወዯ 17.9 በመቶ ከፌ ሲሌ እንዱሁም
በ2010 በተመሳሳይ ወዯ 19.7 በመቶ ማዯጉን ያሳያሌ፡፡ እንዱሁም ይህ አሀዝ በ2012 ዒ/ም
ወዯ 20.4 በመቶ ከፌ ብሎሌ፡፡ ስሇሆነም የሥራ አጥነት ምጣኔው ሇሥራ ሥምሪት ከተዘጋጀው
ኃይሌ አንፃር ተወስድ ሲታይ በክሌለ አሳሳቢ ሁኔታ ያሇ ከመሆኑም በሊይ በከተማ እያዯገ
የመጣው ሥራ አጥነት እንዱሁም በተሇይ የሴቶች እና የወጣቶች የሥራ አጥነት ሁኔታ ግን
በቀጣይ ትኩረት የሚሰጠው ጉዲይ መሆን ይገባዋሌ። ስሇሆነም በበጀት ዒመቱ በተሇያዩ
የሌማት ሥራዎች ዜጎችን በማሳተፌ ከ1,232,280 (80%ቱ ቋሚ) በሊይ ስራ ፇሊጊ ዜጎች የስራ
ዔዴሌ በመፌጠር የሥራ አጥነት ችግርን ሇመቅረፌ በዔቅዴ ተይዟሌ፡፡

በዚህ ዘርፌ በበጀት ዒመቱ በክሌለ 68,175 አዱስ ኢንተርፕራይዞችን በማቋቋም እና በቅጥር
ሇ1,232,280 (80%ቱቋሚ) ስራ ፇሊጊ ዜጎች ሰፉ የስራ ዔዴሌ ሇመፌጠር የሚሰራ ሲሆን
በተሇይም በግብርና ዘርፌ 20,453 (ከተማ 6,367 ገጠር 14,086) አዱስ ኢንተርፕራይዞችን
በማቋቋምና በቅጥር ሇ492,912 (ከተማ 111,160 ገጠር)፣በኢንደስትሪ ዘርፌ 21,816 (ከተማ
15,265 ገጠር 6,551) አዱስ ኢንተርፕራይዞችን በማቋቋምና በቅጥር ሇ443,621 (በከተማ
280,959 ገጠር 162,662) እንዱሁም በአገሌግልት ዘርፌ 25,906 (ከተማ 19,725 ገጠር
6,181) አዱስ ኢንተርፕራይዞችን በማቋቋምና በቅጥር ሇ295,747 (ከተማ 199,375 ገጠር
96,372) ስራ ፇሊጊ ዜጎች የስራ እዴሌ ሇመፌጠር ይሰራሌ፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 61
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

በሥራ ዔዴሌ ፇጠራ ሥራዎች ፌትሃዊ ተሳትፍና ተጠቃሚነትን ከማሳዯግ አኳያም በሥራ
ዔዴሌ ፇጠራ የሴቶችን ተጠቃሚነት 50% ሇማዴረስ ትኩረት ሰጥቶ መስራት፣ በሥራ ዔዴሌ
ፇጠራ የወጣቶችን ተጠቃሚነት 80% ሇማዴረስ ትኩረት ሰጥቶ መስራት እንዱሁ ሇ2,160
(ከተማ 1,432 ገጠር 728) የአካሌ ጉዲተኞች የሥራ ዔዴሌ መፌጠር የሚለት ተግባራት
ይከናወናለ፡፡ በበጀት አመቱ ከሚዯራጁ ኢንተርፕራይዞች (ኢ/ዝ 12,644 በአንቀሳቃሽ 47,976)
በቤተሰብ ንግዴ በማቋቋም የኢንተርፕራይዙን ዘሊቂነት እና ውጤታማነት ማሳዯግ፣ የሥራ
ስምሪት አገሌግልቶችን በማስፊፊት የዜጎች ተጠቃሚነትን ማሳዯግ በዚህም 50,000 በሕጋዊ
መንገዴ ሇሥራ ወዯ ውጭ አገር መሄዴ ሇሚፇሌጉ የክሌሊችን ዜጎች መብታቸውና
ዯህንነታቸው በማስጠበቅ የስራ ዔዴሌ ሇመፌጠር፣ ሇ232,400 ሥራ ፇሊጊዎች ተገቢውን
የሙያ ምክርና የአመራር አገሌግልት ሇመስጠት እና 125 የሀገር ዉስጥ የግሌ ሥራ ሠራተኛ
አሰሪ ኤጀንሲዎች ሕግን ተከትሇው መሥራታቸውን የቅዴመ ፇቃዴ አቤቱታና የመከታተያ
ቁጥጥሮችን ሇማካሄዴ ዔቅዴ ተይዟሌ፡፡

2.2.4. የሌማት ፊይናንስ

በክሌለ የኢኮኖሚና ማህበራዊ እዴገት የገቢና የወጪ ፊይናንስ አስተዲዯር ትሌቅ ትርጉም
ያሇው ስሇሆነ በቀጣይ በጀት ዒመት በዘርፈ የክሌለን የገቢ አቅም የማሳዯግ እና ወጪን
ውጤታማ በሆነ መሌኩ የማስተዲዯር ሥራዎች ይከናወናለ፡፡ በዚህም መሠረት በ2016 በጀት
ዒመት የክሌለን ገቢ ከጠቅሊሊ የክሌሌ ውስጥ ምርት ያሇውን ዴርሻ ከፌ ሇማዴረግ ከፌተኛ
ጥረት ይዯረጋሌ፡፡ የግብር አሰባሰቡን ውጤታማ ሇማዴረግ የግብር ከፊዩ ህብረተሰብ ግብሩን
በወቅቱ እንዱከፌሌ የመቀስቀስና የግብር ትምህርት የመስጠት፣ የታክስ ህጎችን የማስከበር እና
በዘርፈ የሚታየውን የኪራይ ሰብሳቢነት ችግር የመታገሌ ተግባራት የሚከናወኑ ይሆናሌ፡፡
በዚህም መሠረት ሇ2016 በጀት ዒመት ሇሌማት ሥራዎች ማስፇፀሚያ የፀዯቀ በጀት
137,408,472,187 ብር የክሌለ በጀት ውጤታማ በሆነ መሌኩ ሥራ ሊይ እንዱውሌ
ይዯረጋሌ፡፡ ከዚህም ብር 44,519,851,978 የፋዯራሌ መንግስት ዴጎማ ሲሆን ብር
89,279,467,000 /65 በመቶ/ በክሌለ የሚሰበሰብ ገቢ ይሆናሌ፡፡ ከወጪ አንፃርም አብዛኛው
ወጪ እዴገትን በሚያፊጥኑና የሥራ ዔዴሌ ሇሚፇጥሩ ዴህነት ተኮር ሇሆኑ ዘርፍች እንዱውሌ
ይዯረጋሌ፡፡

የግብር ከፊዩንና የህብረተሰቡን ግንዛቤ በማሳዯግና የህግ ተገዥነት ስትራቴጂ በመቅረጽ ታክስ
በፇቃዯኝነት የመክፇሌ ባህሌን ማዲበርና ግብር ከፊዩ ግብሩን በወቅቱ እንዱከፇሌ ማዴረግ፣

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 62
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

የታክስ አስተዲዯር ስርዒቱን በመረጃ ቴክኖልጂ ስርዒት እንዱዯገፌ በማዴረግ የዱጂታሌ የገቢ
አስተዲዯር ስርዒት የመገንባት አቅጣጫን በመከተሌ የቴክኖልጂ አጠቃቀምን ማዘመን፣
አገሌግልት አሰጣጡን ፇጣን በማዴረግ የተገሌጋዩን አመኔታና እርካታ ማሳዯግ፣ የታክስ
አስተዲዯር ፌትሀዊነትን የማረጋገጥ እንዱሁም የቁጥጥር ሥርዒትን በማጠናከር ግሌጸኝነትና
ተጠያቂነት ማስፇን በበጀት ዒመቱ በትኩረት የሚሰራ ይሆናሌ፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የአሠራር
ሥርዒት አፇጻጸምንና የቴክኖልጂ አጠቃቀምን ማሻሻሌና አገሌግልት አሰጣጥን
ማሻሻሌ፣የተቀናጀ የመንግስት ግብር አስተዲዯር ስርዒት (SIGTAS) አጠቃቀም ከ65% ወዯ
75% ማሳዯግ፣ ግብር ከፊዮችን በባህሪና በስጋት መስፇርቱ መሰረት በ2015 በጀት አመት
የነበረውን 100% በማስቀጠሌ የህግ ተገዢነትን ማሻሻሌ፣ የታክስ ህግ ተገዥነትን ማሻሻሌና
የታክስ ማጭበርበርን በመከሊከሌ አፇጻጸምን ማሻሻሌ፣ የንግዴ ግብር ከፊዮችን ቁጥር
ከ345,326 ወዯ 409,344 ማሳዯግ እንዱሁም የሽያጭ መመዝገቢያ መሣሪያ እንዱጠቀሙ
የሚገዯደ ግብር ከፊዮችን ቁጥር በ2015 ከነበረው 556 ወዯ 1,730 ማሳዯግ የሚለትን ዋና
ዋና ተግባራት ሇማከናወን ታቅዶሌ፡፡

ፌትሃዊ የግዥ ስርዒት በማሰፇን ውስን የሆነውን ሀብት በአግባቡ ስራ ሊይ እንዱውሌ


ከማዴረግ አኳያም የመንግስት መ/ቤቶች የሚያከናውኗቸው የግዥና ንብረት አስተዲር ዙሪያ
ዴጋፌና ክትትሌ የማዴረግ፣ በግዥና አፇፃፀም ወቅት ሇሚቀርቡ ቅሬታዎች፤የጥፊተኝነት
ሪፖርቶች፤መዯበኛ ያሌሆኑ የግዥ ጥያቄዎች በማጣራት ምሊሽ የመስጠት፣ ሇስራ ማነቆ
የሆኑና አሊሰራ የሚለ መመሪያዎችን በጥናት ሊይ ተመስርቶ ማሻሻያ የማዴረግ፣ ተቋማትን
የግዥና ንብረት ኦዱት በማዴረግ ግብረ መሌስ የመስጠት እንዱሁም በመንግስት ግዥና ንብረት
አስተዲዯር ዙሪያ ከንግደ ማህበረስብ ጋር የምክክር መዴረክ የማዘጋጀት ስራዎች ይሰራለ፡፡
ከዚህ በተጨማሪም የተሇያዩ የአዋጭነት ጥናት ሊይ የተመሰረት የማዔቀፌና አሇም አቀፌ
የግዥ ስርዒት በመፌጠር የመንግስት ሀብት ውጤታማነትን ማሳዯግ፣ የማያገሇግለ የመንግስት
ንብረቶችን በሽያጭ በማስወገዴ ሇክሌለ ሌማት ተጨማሪ ገቢ እንዱያገኝ ማዴረግ፣ ከሚወገደ
ንብረቶች 40 ሚሉዮን ገቢ ወዯ ትሬዠሪ ፇሰስ ማዴረግ እንዱሁም የውስጥ ኦዱትና ቁጥጥር
ስራን በማጠናከር የተጠያቂነት አሰራርን ማጎሌብት ትኩረት የሚሰጣቸው ይሆናሌ፡፡

በበጀት ዒመቱ የክሌለን ማህበረሰብ ችግር ሉሞለ የሚችለ 250 አዲዱስ ፕሮጀክቶችን
ስምምነት በመፇፀም 10 ሚሉዮን የህብረተሰቡ ክፌልች ተጠቃሚነት የማረጋገጥ ስራ የሚሰራ
ሲሆን 250 አዲዱስ ፕሮጀክቶችን ስምምነት መፇፀም፣ ሇ257 ፕሮጀክቶች አጋማሽና

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 63
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ማጠናቀቂያ ዘመን ግምገማ ማዴረግ፣ በሚቀርቡ ጥያቄዎች መሰረት የ20 ፕሮጀክቶች ማሻሻያ
ማዴረግ፣ 31 ከሇጋሾች ጋር የጋራ መዴረክ መፌጠር የሚለት ተግባራትም የሚከናወኑ
ይሆናሌ፡፡ በቻናሌ አንዴ የሚመጣውን ብር 11 ቢሉዮን ቀሌጣፊ የክፌያ አገሌግልትና የጥሬ
ገንዘብ አስተዲዯር በማስፇን በፕሮግራሙ የሚገኝ ሀብት ሇታሇመሊት ዒሊማ እንዱውሌ
የማዴረግ ስራም የሚሰራ ሲሆን ሇዚህም ከገንዘብ ሚኒስተር የሚሊከውን ብር 10.978 ቢሉዮን
ወቅቱን ጠብቆ መሊኩን መከታተሌና ማረጋገጥ፣ የሌማታዊ ሴፌትኔት ፕሮግራም
ኤላክትሮኒክስ የክፌያ ዘዳ በ67 ወረዲዎች አጠናክሮ ማስቀጠሌ፣ የፕሮግራሞችን ተሰብሳቢና
ተከፊይ ሂሳቦችን ወቅቱን ጠብቆ እንዱወራረደ ክትትሌና ዴጋፌ ማዴረግ፣ የተሇያዩ መገናኛ
ዘዳዎችን በመጠቀም ዜጎች በፊይናንስ ግሌፀኝነትና ተጠያቂነት ሊይ ያሊቸውን ግንዛቤ ማሳዯግ
እና በጀት ግንዛቤ ሇ150,000 ሇምክር ቤት አባሊት፤ ሇህብረተሰቡ፤ተማሪዎችና መምህራን
ስሌጠና መስጠት የሚለት ተግባራት ይከናወናለ፡፡

2.3. የበጀት ዒመቱ የክፌሊተ ኢኮኖሚያት ዘርፌ አቅጣጫዎች፣ ዒሊማዎች፣


ግቦችና ዋና ዋና ተግባራት
2.3.1. ኢኮኖሚ ሌማት ዘርፌ
2.3.1.1. ግብርና ሌማት

በዘርፈ በ2014/15 የምርት ዘመን በክሌለ በተወሰዯው የምርት ትንበያ መረጃ መሰረት
በመዯበኛና በኮሞዱቲ የመኸር ሠብልች የተገኘውን 140,192,914 ኩ/ሌ አጠቃሊይ ምርት
በ2015/16 የምርት ዘመን 5,033,643 ሄ/ር መሬት በማሌማት 160,105,829 ኩ/ሌ ምርት
ማምረት፣ ምርታማነቱንም በ2012/13 ምርት ዘመን ከነበረበት 24.5 ኩ/ሌ/ በሄ/ር ወዯ 31.8
ኩ/ሌ በሄ/ር ማዴረስ፣ በአጠቃሊይ በክሌለ ከሚሇማው ሰብሌ ውሰጥ በተመረጡ የኮሞዱቲ
ሰብልች (በቆል፣ ማሽሊ፣ ስንዳ፣ ጤፌ፣ ቢራ ገብስ፤ ሩዝ፣ ቦልቄ፣ አኩሪ አተር፣ ሰሉጥና
ማሾ) ከጠቅሊሊው መሬት 39.3% የሚሆነውን 1,978,540 ሄ/ር መሬት በማሌማት
80,076,610 ኩ/ሌ (50.0%) ምርት በማምረት አማካይ ምርታማነትን 40.5 ኩ/ሌ በሄ/ር
ማዴረስ፣ በምግብ ሰብልች 2,713,330 ሄ/ር መሬት በማሌማት 95,451,726 ኩ/ሌ ምርት
በማምረት የምግብ ፌሊጎትን ማሟሊት፣ በኢንደስትሪ ሰብልች 1,498,881 ሄ/ር መሬት
በማሌማት 52,950,158 ኩ/ሌ ምርት ማምረትና ሇኤክስፖርት ሰብልች ዯግሞ 821,432 ሄ/ር
መሬት በማሌማት 11,703,944 ኩ/ሌ ምርት በማምረት በቅዯም ተከተሌ የአግሮ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 64
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ኢንደስትሪዎችን ፌሊጎት ማሟሊትና ሇውጪ ገበያ ማቅረብ በከፌተኛ ትኩረት የሚከናወን


ይሆናሌ፡፡

ከዚህ በተጨማሪም በክሌለ ከሚሇማው ሰብሌ ውሰጥ በተመረጡ የኮሞዱቲ ሰብልች (በቆል፣
ማሽሊ፣ ስንዳ፣ ጤፌ፣ ቢራ ገብስ፤ ሩዝ፣ ቦልቄ፣ አኩሪ አተር፣ ሰሉጥና ማሾ) ከጠቅሊሊው
መሬት 39.3% የሚሆነውን 1,978,540 ሄ/ር መሬት በማሌማት 80,076,610 ኩ/ሌ (50.0%)
ምርት በማምረት አማካይ ምርታማነትን 40.5 ኩ/ሌ በሄ/ር ማዴረስ፣ በምግብ ሰብልች
2,713,330 ሄ/ር መሬት በማሌማት 95,451,726 ኩ/ሌ ምርት በማምረት የምግብ ፌሊጎትን
ማሟሊት፣ በኢንደስትሪ ሰብልች 1,498,881 ሄ/ር መሬት በማሌማት 52,950,158 ኩ/ሌ
ምርት ማምረትና ሇኤክስፖርት ሰብልች ዯግሞ 821,432 ሄ/ር መሬት በማሌማት
11,703,944 ኩ/ሌ ምርት በማምረት በቅዯም ተከተሌ የአግሮ ኢንደስትሪዎችን ፌሊጎት
ማሟሊትና ሇውጪ ገበያ ማቅረብ፣ በክሌሊችን ግብርናውን ሇማዘመን የእርሻ ሜካናይዜሽን
መጠቀም የግዴ ነው፡፡ በ2014/2015 ምርት ዘመን 822 ትራክተር በመጠቀም ታርሶ
የተዘራውን 521,628 ሄ/ር በ54.3% በማሳዯግ በ2015/2016 ምርት ዘመን 804,902 ሄ/ር
መሬት 1,544 ትራክተር በመጠቀም ማረስና 300,000 ሄ/ር ሰብሌ በዘመናዊ መንገዴ
መሰብሰብ፣ መሰብሰብ፣የግብርና ሜካናይዜሽን ተጠቃሚነትን አሁን ካሇበት 7 በመቶ
በ2021/2022 ምርት ዘመን ወዯ 16 በመቶ በማሳዯግ የሜካናይዜሽን አገልግሎትን
የማስፋፋት፣ በ2014/15 ምርት ዘመን በዘመናዊና በባህሊዊ መንገዴ የሇማውን 365,240 ሄ/ር
የኮትቻ አፇር በ2015/16 ምርት ዘመን በዘመናዊ 98,524ሄ/ር በባህሊዊ 332,029 ሄ/ር በዴምሩ
ወዯ 430,553 ሄ/ር መሬት በማጠንፇፌ ከኮትቻ አፇር ሌማት የሚገኘውን 6,453,959 ኩ/ሌ
ምርት ማምረት፣ በ2014/15 ምርት ዘመን የአሲዲማ መሬትን ኖራ በመጠቀም የሇማውን
3,390 ሄ/ር በ2015/16 ምርት ዘመን 12,516 ሄ/ር መሬት በማከም ማሌማት፣ በ2015 ዒ.ም
198,172 ኩ/ሌ ቨርሚ ኮምፖስት በማዘጋጀት 7,702 ሄ/ር የሇማውን ማሳ በ2015 ዒ.ም
488,545 ኩ/ሌ ቨርሚ ኮምፖስት በማዘጋጀት 13,011 ሄ/ር ማሳ ማሌማት እንዱሁም
በ2015/16 ምርት ዘመን በአዱስ ተገዝቶ የሚቀርብ 9,206,859 ኩ/ሌ፣ የከረመ 288,153 ኩ/ሌ
በዴምሩ 9,495,012 የአፇር ማዲበሪያ በሚፇሇገው መጠን ጊዜ እና የጥራት ዯረጃ ከወዯብ እስከ
መሰረታዊ ህብረት ስራ ማህበራት ያሇውን የአቅርቦት ስርዒት በማሳሇጥ ሇአርሶ አዯሩ በወቅቱ
አቅርቦ በማሰራጨት ምርት እና ምርታማነትን ሇማሳዯግ ይሰራሌ፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 65
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

በላሊ በኩሌ በ2014/15 ምርት ዘመን ታቅድ በመቅረብ ሊይ ያሇውን 303,000 ኩ/ሌ የተሇያዩ
ሰብሌ ምርጥ ዘሮችን በ2015/16 ምርት ዘመን በ18% በማሳዯግ 357,000 ኩ/ሌ ምርጥ ዘር
በጥራት እና በወቅቱ በማቅረብ ሇአርሶ አዯሩ እንዱሰራጭ የሚዯረግ ሲሆን በ2014/2015
ምርት ዘመን የተሰራጨዉን 251,990 ሳቸት ህያዉ ማዲበሪያ በ63% በማሳዯግ በ2015/16
ምርት ዘመን ወዯ 409,000 ሳችት የማዴረስ ስራም ይሰራሌ፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በመጀመሪያ
ዙር መስኖ በነባር 278,134 ሄ/ር በአዱስ 52,983 ሄ/ር በዴምሩ 331,117 ሄ/ር በማሌማት
25,569,603 ኩንታሌ ማምረት፣ በሁሇተኛ ዙር መስኖ ሌማት 108,756 ሄ/ር በማሌማት
15,339,555 ኩንታሌ እና በሶስተኛ ዙር መስኖ ሌማት 2,500 ሄ/ር መሬት በማሌማት
300,000 ኩ/ሌ ምርት ማምረት በዴምሩ በ2016 በጀት ዒመት በሦስቱም ዙር መስኖ ሌማት
41.2 ሚሉየን ኩ/ሌ ምርት ማምረት፣ የተፇጥሮ ሀብት ሌማትና ጥበቃ ሥራን በማጠናከር
የተራቆተው መሬት እንዱያገግም ማዴረግና የክሌለን የዯን ሽፊን አሁን ካሇበት 15.7%
በአመቱ በ1% በማሳዯግ 16.7% ማዴረስ፣2,000 ተፊሰሶች ከእንሰሳት ሌቅ ስምሪት ሙለ
በሙለ ነፃ እንዱሆኑ ማዴረግ፣ 150‚000 ሄ/ር የማሳ ሊይ እርከን ስራ ማከናወን፣7¸098 ሄ/ር
የሳር ሰርፅ አነስተኛ ተዲፊትነት ባሊቸው (<12.5%) መሬቶች ሊይ ማከናወን፣30‚712 ሄ/ር
መሬት ሊይ የጋራ ሊይ እርከን ስራ ማከናወን፡፡ የግል ባሇሀብቱን ተሳትፎ በማሳዯግ
በ2014/15 ምርት ዘመን የነበረውን 7,160,494 ኩንታል ምርት በ10 በመቶ በመሳዯግ
በ2015/16 ምርት ዘመን 7,232,098 ኩንታል ምርት በግል ባሇሀብቱ እንዱመረት
የማዴረግ፣ 1‚000 ሄ/ር መሬት ሊይ ጠረጴዛማ እርከን መስራት፣5.5 ሚ/ቁ የውሃ ማስረጊያ
ስትራክቸሮችን ማዘጋጀት፣ በስነ ህይወታዊ 128,308 ሄ/ር መሬት በማሌማትና በማስፊፊት
የአፇር ጥበቃ ቴክኖልጂዎችን በማጠናከር የአፇር ሇምነትን ማሻሻሌ፣1,031,000 ሜ/ኩ የጎርፌ
መቀሌበሻ ቦይና 1,047,000 ሜ/ኩ የውሃ ማፊሰሻ ቦይ መስራት፣ተግባሩን የሚፇፅም የሰው
ኃይሌ የመሇየትና በአዯረጃጀት የማጠናከር ስራ የሚሰራ ሲሆን ወንዴ 2,563,877 ሴት
1,750,142 በዴምሩ 4,314,019 የሚሰራ ጉሌበት በመሇየት ይህም በ101,174 የሌ/ቡዴንና
በ490,350 የስራ ቡዴን ማዯራጀት፤121,794 የሌማት ቡዴንና 601,116 አንዴ ሇአምስት
የአባወራና እማወራ አዯረጃጀትን በማጠናከር አባወራ 3,080,670፤ እማወራ 575,380 በዴምሩ
3,656,050 የሚሆኑ አባሊትን በግብርና ሌማት ዘርፌ የተጠናከረ የኤክስቴንሽን አገሌግልት
መስጠት እንዱሁም ባሇፇዉ አመት ከነበረዉ 2,238,644 የሙለ ፓኬጅ ተጠቃሚ በቁጥር
57,357 በመጨመር 2,296,001 የሚሆኑ አ/አዯሮችን ተጠቃሚ ማዴረግ የሚለትን ዋና ዋና
ተግባራት ሇማከናወን ታቅዶሌ፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 66
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ዒመታዊ የወተት ምርትን ከ 1,689,197 ቶን ወዯ 1,841,733 ቶን ሇማሳዯግ የሚሰራ ሲሆን


በአጠቃሊይ 551,455 ቶን ሥጋ /ከዲሌጋ ከብት፤ ከበግ፤ ከፌየሌ፤ ከድሮ እና ከዒሣ/ ሇማምረት፣
በ2015 የነበረዉን 762 ሚሉየን እንቁሊሌ በ2016 ወዯ 764 ሚሉየን በማዴረስ፣ የቆዲና
ላጦ ምርትን ከ9,529,780 ወዯ 9,109,009 ሇማዴረስ፣ በሰዉ ሰራሽ ዘዳና በተሻሻለ ኮርማ
የዲሌጋ ከብቶችን በማዲቀሌ አሁን የተዯረሰበትን 346,237 የማዲቀሌ አቅም ወዯ 422,001 ከፌ
በማዴረግ አማካኝ የክብዴና እና የውሌዯት መጠንን ሇማሻሻሌ፣ የተሇያዩ የመኖ ማሌሚያ
ስትራቴጅዎችን በመጠቀም 49 ሚሉዮን ቶን ዴርቆ መኖ ከተሻሻለ የመኖ እጽዋት ሇማምረት፣
የበሽታ ክስተትን አስቀዴሞ ሇመከሊከሌ የእንስሳት በሽታዎች የክትባት ሽፊንን አሁን ካሇበት
ወዯ 100 % ሇማሳዯግ፣ ሇ27,211,833 እንስሳት የቅዴመ-መከሊከሌ እና 11,209,740 እንስሳት
የፇውስ ሕክምና አገሌግልት ሇመስጠት፣ የክሌለን የሰብሌ፣ የእንስሳትና እንስሳት መኖ፣
የዯን፣ የአፇርና ውሃ እና የማህበራዊ ምጣኔ ሀብትና ስርጸት ቴክኖልጂዎችን፣ የተሻሻለ
አሰራሮችንና ምክረ-ሃሳቦችን በማሊመዴና በማፌሇቅ የክሌለን ግብርና ምርታማነትና ተፇጥሮ
ሃብት በዘሊቂነት በማሻሻሌ እንዱሁም ሇሴክተሩ ትራንስፍርሜሽን አብይ ሚና የሚጫወቱ፣
ሇተሇያዩ ስነ-ምህዲር፣ አመራረት ስርዒቶች እንዱሁም ስርዒተ-ፆታን ያገናዘቡና የአየር ንብረት
ሇዉጥ ተፅዔኖን ሇመቋቋም የሚያግዙ 109 ቴክኖልጂዎችን ሇማቅረብ በየዯረጃው ተገቢው
ትኩረት ተሰጥቶት ይሰራሌ፡፡

በአግሮ ፕሮሰሲንግ የገቡ 28 ፊብሪካዎችን የማምረት አቅማቸውን በማሳዯግ ተጨማሪ 3


ፊብሪካዎችን በመጨመር ቁጥራቸውን 31 ሇማዴረስ የሚሰራ ሲሆን በመኸርና በበሌግ ጥናት
በተሇየው መሰረት የምግብ እጥረት ሉያጋጥማቸው ይችሊሌ ተብል ሇተገመቱት 3,504,791
በመኸር እና በበሌግ ( ሴ 1,787,443 ወ 1,717,348) የእሇት እርዲታ ተጠቃሚዎች ዴጋፌ
እንዱቀርብ ማዴረግና ያሇውን የዝግጁነት አቅም በመፇተሽ በክምችት ያሇውን መሇየት
የጏዯሇውን መጠየቅ፣ ከተሇያዩ ክሌልችና በክሌለ ውስጥ በተፇጠረው ወቅታዊ ችግር ሳቢያ
ተፇናቅሇው በክሌሊችን ሊለ 595,718 ተፇናቃዮች የዔሇት ምግብ ዴጋፌ እንዱቀርብ ማዴረግ፣
ሇ239,041 በተመጣጠነ ምግብ እጥረት (Malnutrition) ይጠቃለ ተብል ሇሚገመቱ
ተጠቃሚዎች (ሇ156,877 ህጻናት እና ሇ82,164 እናቶች1,087 ሜ/ቶን አሌሚ ምግብ
ማሰራጨትና የስርዒተ-ምገባ ግንዛቤ ሇእናቶች መስጠት እንዱሁም በ2016 በጀት ዒመት
የፕሮግራም ተጠቃሚዎች 1,884,378 (993,067 ሴት) የዲግም የሌየታ ስራ መስራት የሚለት
ተገቢውን ትኩረት አግኝተው የሚከናወኑ ይሆናሌ፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 67
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ከሆርቲካልቸር ልማት አኳያ በ2016 በጀት ዓመት በ56 ሄክታር ሊይ 64,700 የአፕል
ችግኝ መትከል፣ 138 ሄክታር ሊይ 46,080 የብርቱካን ችግኝ መትከል፣ 879 ሄክታር ሊይ
241,706 የማንጎ ችግኝ መትከል፣ 79 ሄክታር ሊይ 130,630 የሙዝ ችግኝ መትከል፣
1,259 ሄክታር ሊይ 386,356 የአቮካድ ችግኝ መትከል፣ 3,520 ሄክታር ሊይ 11,000,000
የቡና ልማት ችግኝ መትከል የሚከናወኑ ይሆናል፡፡

2.3.1.2. የኢንደስትሪ ሌማት

ሇአምራች ኢንደስትሪዎችና ላልች ሇኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች የሚውሌ የመሬት፣


የመሠረተ ሌማትና የፊይናንስ አቅርቦትን የማሳዯግ ስራ የሚሰራ ሲሆን ይህንንም ተግባራዊ
ሇማዴረግ ሇሁለም አምራች ኢንደስትሪ ቀጠናዎች 3,600 ሄ/ር መሬት በሳይት ፕሊንና በካርታ
የተመሊከተ ሇአምራች ኢንደስትሪ ፕሮጀክቶች አገሌግልት የሚውሌ መሬት ማዘጋጀት፣
መሬት የተሰጣቸውን 534 የአምራች ኢንደስትሪ ፕሮጀክቶችን ወዯ ግንባታ ማስገባት፣ ወዯ
ግንባታ የገቡ 300 የአምራች ኢንደስትሪ ፕሮጀክቶችን ግንባታቸውን እንዱያጠናቅቁ ማዴረግ፣
ግንባታ ያጠናቀቁ 150 የአምራች ኢንደስትሪዎችን ወዯ ማምረት እንዱገቡ ማዴረግ፣ 450
ኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን አስፇሊጊውን ዴጋፌና ክትትሌ በማዴረግ ከቅዴመ ግንባታ ወዯ
ግንባታ ማስገባት፣ 265 ኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን አስፇሊጊውን ዴጋፌና ክትትሌ በማዴረግ
ከግንባታ ወዯ ወዯ ምርት /አገሌግልት ማስገባት እና 15 የኮንስትራክሽን አገሌግልት ዘርፌ
ፕሮጀክቶችን አስፇሊጊውን ዴጋፌና ክትትሌ በማዴረግ ከቅዴመ ግንባታ ወዯ አገሌግልት/
ምርት ማስገባት እንዱሁም ከአምራች ኢንደስትሪው ውጭ የሆኑ ሇረጅም ጊዜ አጥረው
የተቀመጡ እና ከታሇመሇት አሊማ ዉጭ ያዋለ 157 ፕሮጀክቶች በመዯገፌ ወዯ ስራ ማስገባት
እና ወዯ ስራ ባሌገቡት ሊይ እርምጃ መውሰዴ የሚለት ተግባራት ይከናወናለ፡፡

ከዚህ በተጨማሪም ጉዲት የዯረሰባቸውን የአምራች ኢንደስትሪዎችንና ላልች የኢንቨስትመንት


ፕሮጀክቶችን የጉዲት መጠን የመሇየት እና ተገቢውን ዴጋፌ በማዴረግ ወዯ ስራ ማስገባት፣
587 ምርት ሊይ ያለ የአምራች ኢንደስትሪዎችን የመንገዴ፤ የመብራት፤ የውሀ እና የቴላ
መሰረተ ሌማት ችግሮችን በመሇየት መፌታት፣ 315 አምራች ኢንደስትሪ ፕሮጀክቶች
የ749.70 ሚሉዮን ብር የሉዝ ፊይናንስ አገሌግልት እና 310 አምራች ኢንደስትሪ
ፕሮጀክቶች የ1.289 ቢሉዮን ብር የስራ ማስኬጃ ብዴር አገሌግልት ተጠቃሚ እንዱሆኑ
መዯገፌ እና የሉዝ ፊይናንስ ብዴር ፇሌገው ሇመጡ 150 ምርት ያሌጀመሩ አምራች
ኢንደስትሪ ፕሮጀክቶች 250 ሚሉዮን ብር ተጠቃሚ እንዱሆኑ ማዴረግ እና ምርት ያሌጀመሩ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 68
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

230 አምራች ኢንደስትሪ ፕሮጀክቶች 15.55 ቢሉዮን ብር የፕሮጀክት ፊይናንስ ብዴር


ተጠቃሚ እንዱሆኑ ማዴረግ የሚለት ዋና ዋና ተግባራት የሚከናወኑ ይሆናሌ፡፡

በላሊ በኩሌ የአምራች ኢንደስትሪዎችና ላልች የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች የማበረታቻ


አገሌግልት ተጠቃሚ እንዱሆኑ በመዯገፌ ወዯ አፇጻጸም የመግባት አቅማቸውን የማሳዯግ፣
150 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች የጉምሩክ ቀረጥ ነፃ ማበረታቻ ተጠቃሚ እንዱሆኑ
የማዴረግ፣ 35 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ከገቢ ግብር ነፃ ማበረታቻ ተጠቃሚ እንዱሆኑ
የመዯገፌ፣ የአምራች ኢንደስትሪዎችን አማካይ የማምረት አቅም ከ56.04 በመቶ ወዯ 61.46
በመቶ የማሳዯግ፣በአምራች ኢንደስትሪዎች እና በላልች የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ከሚሊኩ
ምርቶች የሚገኝ የኤክስፖርት ገቢን የማሳዯግ፣40 ነባር አምራች ኢንደስትሪዎችን ተጨማሪ
አቅም በመፌጠር ምርታቸውን ወዯ ውጭ ገበያ እንዱሌኩ በመዯገፌ 73,713.01 ቶን ሇውጭ
ገበያ በማቅረብ 117.71 ሚሉዮን ድሊር ገቢ እንዱዯርጉ የማዴረግ፣7 አዱስ አምራች
ኢንደስትሪዎችን ምርታቸውን ወዯ ውጭ ገበያ እንዱሌኩ በማዴረግ 4,227.4 ቶን ሇውጭ
ገበያ በማቅረብ 19.58 ሚሉዮን ድሊር ገቢ እንዱዯርጉ የማዴረግ፣ በነባር 5 የሆርቲ ካሌቸር
(አበባ፣ አትክሌት፣ ፌራፌሬ እና ዔፀ-ጣዔም) የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ምርታቸውን ወዯ
ውጭ እንዱሌኩ ዴጋፌ ማዴረግ 3,000 ቶን ወዯ ውጭ ገበያ በመሊክ 7 ሚሉዮን ድሊር ገቢ
እንዱዯርጉ የማዴረግ፣ ስትራቴጂክ የገቢ ምርቶችን የሚተኩ የአምራች ኢንደስትሪዎችንና
ላልች የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች የሀገር ውስጥ የገበያ ዴርሻን የማሳዯግ፣ ተኪ ምርት
የሚያመርቱ አምራች ኢንደስትሪዎችን በመዯገፌና 204,626 ቶን ምርት እንዱያመርቱ
በማዴረግ 278.65 ሚሉዮን ድሊር የውጭ ምንዛሬን የማዲን፣ ከአምራች ኢንደስትሪው እና
ከላልች የኢንቨስትመንት ዘርፍች በአጠቃሊይ 61,814 ሇሚሆኑ ዜጎች የስራ ዔዴሌ
የመፌጠር፣12 ችግር ፇች የጥናት ስራዎችን ከተሇያዩ አጋር ዴርጅቶች እና ከከፌተኛ
ትምህርት /ከቴክኒክና ሙያ ስሌጠና ተቋማት ጋር በመቀናጀት ማጥናት እና የዘርፈን ችግሮች
የመፌታት እንዱሁም የቴክኖልጅ ሌማትና የመረጃ አያያዝ ውጤታማነትን የማሳዯግ ዋና ዋና
ተግባራት በዚህ ዔቅዴ ውስጥ ተካተዋሌ፡፡

2.3.1.3. ባህሌና ቱሪዝም ሌማት

በበጀት ዒመቱ የቅርስ ጥበቃና እንክብካቤን ሥራን በመስራት የቅርስና መስህብ ሃብቶች
ዘሊቂነት ከመጠበቅ አኳያ ሇ295 የቋሚ ቅርሶች የጉዲት መጠን ሌየታ ሥራ በማከናወን፣ 32
ቋሚ ቅርሶችን እና 556 ተንቀሳቃሽ ቅርሶችን መጠገን፣ ብዝኃ ባህሊዊ ሀብቶችንና የታሪክ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 69
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ቅርሶችን በማጥናት፣ በመጠበቅ፣ በማልማት፣ ሇመልካም ገጽታ ግንባታና ሇዘሊቂ ፍትሐዊና


ተዯራሽ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖሇቲካዊ ጥቅም ማዋል፣ በጥገና ሊይ የሚገኙ 10 ቋሚ
ቅርሶችን የጥገና ሥራ ማጠናቀቅ፣ ሇ295 ቋሚ እና 11,807 ተንቀሳቃሽ ቅርሶች የጽዲትና
እንክብካቤ ሥራ ማከናወን፣ 316 ቋሚ ቅርሶችን የይዞታ ማረጋገጫ እንዱያገኙ ማዴረግ፣316
ቋሚ ቅርሶች የወሰን ክሇሊ እንዱሰራሊቸው ማዴረግ፣32 ነባር ሙዚየሞችን መከታተሌ፣
መዯገፌ እና አዯረጃጀታቸውን ማሻሻሌ፣ በጦርነቱ ምክንያት ጉዲት ዯረሰባቸዉ 31 የቤተ-
እምነትና ተቋማት ሙያዊ ዴጋፌ ማዴረግ፣ የክሌለን የባህሌና ቋንቋዎች ሌማትና
አጠቃቀምን ማሳዯግና የክሌለን የስነ-ጥበብና የኪነ-ጥበብ ስራዎችን በማጎሌበት፣ የባህሌ
እሴቶችና ኢንደስትሪ ሌማትን ማሳዯግ እንዱሁም የዔዯ-ጥበብ ምርትን በማስፊፊትና ገበያን
በማጎሌበት አገር በቀሌ እውቀቶችን በመጠበቅና በማሌማት፣ የዔውቀትና መረጃ አስተዲዯርን
በማህበረሰብ ውስጥ በስፊት በመሥራት፣ የባህሌ እሴቶችና የቱሪዝም ኢንደስትሪ ሌማትን
ማሳዯግ የሚለትን ተግባራት ሇማከናወን ታቅዶሌ፡፡

በባህሌ ኢንደስትሪ ሇተሰማሩ 50 ተቋማት እና 200 አባሊት የገበያ ትስስር መፌጠር፣በሁለም


ዞኖችና ከተማ አስተዲዯሮች 68 የሕዝብ ቤተመጻሕፌትን በቴክኖልጅ፣ በቁሳቁስና በአዯረጃጀት
የማጠናከር ስራ የሚሰራ ሲሆን የቱሪዝም መሰረተ ሌማት አቅርቦት በማስፊፊት፣ በማሌማት
የቱሪዝም ሌማቱ የሊቀ ተወዲዲሪነት እንዱኖረው ማዴረግ እንዱሁም የመሰረተ-ሌማት አውታር
የሚሰራሊቸውን 30 የመስህብ ሀብቶች 665 ኪ.ሜ የመንገዴ ዝርጋታ፣ ሇ40 የመስህብ ሃብቶች
ንጹህ መጠጥ ዉሃ አቅርቦት፣ 1 መስህብ ሀብቶች ተንጠሌጣይ ዴሌዴይ፣40 መስህብ ሀብቶች
የመጸዲጃ ቤት /Toilet/፣40 መስህብ ሀብቶች መታጠቢያ ቤት፣ 20 ነባር እና አዱስ
መዲረሻዎች የቱሪስት እረፌት ማዴረጊያ፣ 38 መስህብ ሃብቶች የገጸ-ምዴር ማስዋብ
/landscape leveling/፣ በ1 ሀይቅ ዲር ሇዲር ወይም በጥብቅ ስፌራ ወይም በብሄራዊ ፓርክ
50 ኪ.ሜ የዉስጥ ሇዉስጥ እግረኛ መንገዴ /walk way/ እንዱሰራ ማስተባበር የሚለት
ስራዎችም በትኩረት የሚከናወኑ ይሆናሌ፡፡

በላሊ በኩሌ የቱሪዝም ሌማት በማስፊፊትና የቱሪዝም ሌማት የሊቀ ተወዲዲሪነት እንዱኖረው
በማዴረግ ከዘርፈ የሚገኘዉን ገቢ የማሳዯግ ስራ የሚሰራ ሲሆን የዉጭ አገር ቱሪስት ፌሰት
79,630 ማዴረስ እና የሀገር ዉስጥ ቱሪስት ፌሰትን 21,376,322 ማዴረስ፣ ከዉጭ አገር
ቱሪስት ፌሰት የሚገኘዉን ገቢ 477.78 ሚሉዮን ማዴረስ እና ከሀገር ዉስጥ ቱሪስት ፌሰት
የሚገኘዉን ገቢ 14.963 ቢሉዮን ማዴረስ እና በቱሪስት መዲረሻዎች የዉጭ አገር ቱሪስቶች

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 70
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

አማካይ የቆይታ ጊዜ 3 ቀን እና የሀገር ዉስጥ ቱሪስቶች 4 ቀን ማዴረስ የሚለት ተያያዥ


ተግባራት ታቅዯዋሌ፡፡ የሆቴሌና ቱሪዝም አገሌግልቶችን መጠን፣ አይነት እና ዯረጃ ማሻሻሌና
በማጎሌበት፣ በቱሪዝም ዘርፌ ጥራት ያሇውና የሊቀ የአገሌግልት አሰጣጥ እንዱኖር የማዴረግ
ስራም የሚሰራ ሲሆን ከዚህ ጋር ተያይዞ ሇ126 የሆቴሌና ቱሪዝም ኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች
ግንባታቸዉን አጠናቀዉ ወዯ አገሌግልት እንዱገቡ ዴጋፌና ክትትሌ የማዴረግ፣ ሇ54
ሆቴልች፣ ልጅዎችና ሪስቶራንቶች /አገሌግልት ሰጭ ተቋማት/ ተመዝነዉ የኮከብ ዯረጃ
እንዱያገኙ ከቱሪዝም ሚኒስቴር ጋር በትብብር የመስራት፣ በክሌለ የባህሌና ቱሪዝም ሃብት
ሊይ 256,113 ህብረተሰብ በጉሌበት፣ በቁሳቁስ፣ በሙያ እና በገንዘብ በማሳተፌ በገንዘብ
በማሳተፌ ብር 5,347,489 አስዋጽኦ እንዱያበረክቱ የማዴረግ በቱሪዝም ሀብቶች ዙሪያ 228
የጽሁፌ፣ 450 የፍቶግራፌ እና 228 የቪዱዮ መረጃዎችን መሰብሰብና የማዯራጀት እንዱሁም
በባህሌና ቱሪዝም ዘርፌ የባሇዴርሻና አጋር አካሊት ቅንጅታዊ አሰራርን የማሳዯግ እንዱሁም
የመረጃ አያያዝ ሥርዓቱን በቴክኖሎጂ ማዘመን ተግባራት ይከናወናለ፡፡

2.3.1.4. የማዔዴን ሀብት ሌማት

በማዔዴን ዘርፈ የክሌለን የሥነ-ምዴር ጥናት በ1፡50,000 መስፇርት ሽፊኑን ከ 31,200.98


ካ.ኪ.ሜትር ወዯ 51,986.98 ካ.ኪ.ሜትር የማሳዯግ (20,786 ካ.ኪ.ሜትር በማጥናት)፣
በ1፡500,000 በሆነ መስፇርት የክሌለን የማዔዴን ሀብት አመሊካች/አሇኝታ ካርታ የማዘጋጀት፣
በክልለ ውስጥ የማዕዴን ስራዎች ኢንቨስትመንትን ወዯ 75 ማሳዯግ እንዱሁም ሇክሌሊዊ
የማዔዯን ሊቦራቶሪ እና ጂኦ ሙዚየም የሚያገሇግለ መረጃዎችን የማዯራጀት ተግባራት
ይከናወናለ፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የከበሩና እና የጌጣጌጥ ማዔዴናትን (ወረቅ፣ ኦፓሌ፣ አጌት፣
ጃስፐር) ፌሇጋና ክምችት ግመታ ጥናት መረጃ ከነበረበት 90.83 ወዯ 138.83 ካ.ኪ.ሜ
ማሳዯግ፣ የኢንደስትሪ እና ኮንስትራክሽን ማዔዴናት ፌሇጋና ክምችት ግመታ መረጃ 3,852.13
ወዯ 4,947.13 ካ.ኪ.ሜ ማሳዯግ ፣ የብረት እና ብረት ነክ (ሉቲኒየም፣ ኒኬሌ፣ ኮፐር ወዘተ)
ማዔዴናት ፌሇጋና ክምችት ግመታ ጥናት ቦታዎች መረጃ ሽፊን ከ82.15 ወዯ 152.15 ካ.ኪ.ሜ
ማሳዯግ፣ የኢነርጂ ማዔዴናት እና የማዔዴን ዉሀ ፌሇጋና ክምችት ግመታ ጥናት ሽፊንን
ከ19.88 ወዯ 34.88 ካ.ኪ.ሜ ማሳዯግ፣ በማዔዴን ሌማት ስራ የተጎደ የፇቃዴ ቦታዎችን ወዯ
ነበረው ይዞታቸው 100% እንዱመሇሱ ማዴረግ እንዱሁም የማዔዴን ማምረት ስራ ባሇፇቃድች
በገቡት የአካባቢ ተጽዔኖ ግምገማ ሰነዴ መሠረት በ2016 በጀት ዘመን፤ 1,305 የፇቃዴ
ቦታዎች ሊይ በ1,289 ሄክታር ማዔዴን የተቆፇረበት ቦታን ማስተካከሌ ስራን ማከናወን፣ በ800

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 71
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ሄክታር መሬት ሊይ የተስተካከሇ ቦታን በችግኝ መሸፇን ሥራ ማከናወን የሚለት ግቦችና ዋና


ዋና ተግባራት ታቅዯዋሌ፡፡

በላሊ በኩሌ ስትራቴጂያዊ ጠቀሜታ ያሊቸው (ወርቅ፣ ዴንጋይ ከሰሌ፣ ብረት፣ ሲሚኒቶ
ፊብሪካ፣ ጂብሰም፣ ማርብሌ) እሴት የሚጨምሩ አምራች ኢንደስተሪዎችን በ2015 በጀት
ዒመት መጨረሻ ከነበረበት ከ49 ወዯ 113 የማሳዯግ፣ የኢንደስትሪ ማዔዴናት የምርመራ እና
የማምረት ስራ ፇቃዴ በመስጠት እሴት ጨማሪ ኢንደስትሪዎችን በ2015 በጀት ዒመት
መጨረሻ ከነበረበት ከ114 ወዯ 177 የማሳዯግ፣ በአነስተኛ ኮንስትራክሸንና በባህሊዊ የማዔዴን
ማምረት ስራ በ2015 በጀት አመት ከነበረበት 5,746 ወዯ 9,156 የማሳዯግ፣ በማዔዴን ዘርፈ
ከሚሰማሩ ባሇሃብቶች፣ ኩባንያዎች እና ኢንተርፕራይዞች የሚፇጠር የሥራ ዔዴሌን በ2015
በጀት ዒመት መጨረሻ ከነበረበት ከ103,213 ወዯ 145,823 የማሳዯግ፣ የውጪ ምንዛሪ
ማስገኛ ምርት መጠንን በ2015 በጀት ዒመት መጨረሻ ከነበረበት ከ 54,485.85 ወዯ
88,959.85 የማሳዯግ፣ በማዔዴን ዘርፈ የሚገኝ የውጪ ምንዛሪ ገቢን በ2016 በጀት ዒመት
መጨረሻ 17,871,120 የአሚሪካን ድሊር የማዴረስ፣ከማዔዴን ዘርፌ የሚገኘውን የሀገር ውስጥ
ገቢን በ2016 በጀት ዒመት ብር 115,695,600 የመሰብሰብ እንዱሁም ከውጭ የሚገቡ
የማዔዴን ውጤቶችን በአገር ውስጥ በሚመረቱ የማዔዴን ውጤቶች የመተካት አቅምን
ከ340,881 ወዯ 1,377,883 ቶን የማዴረስ ስራዎች በበጀት ዒመቱ የሚተገበሩ ይሆናሌ፡፡

2.3.1.5. ሳይንስ፣ ቴክኖልጅ፣ ኢንፍርሜሽንና ኮሙኒኬሽን

በዚህ ዘርፌ የሰዉ ሃብት ሌማትን አቅም ከማጎሌበት አኳያ ሇ 80,000 የማህበረሰብ ክፌልች
የቴክኖልጅ አጠቃቀም ስሌጠና የመስጠት፣ 2,000 ባሇሙያዎች አዴቫንስዴ ስሌጠና እንዱወስደ
የማስቻሌ እንዱሁም የኢንተርንሺፕና የትብብር ስሌጠና ሇ5,812 ሰሌጣኞች ስሌጠና የመስጠት
ተግባራት ይከናወናለ፡፡ ኢንተርፕራይዞችን፣ ኢንኩቤሽን ካምፓኒዎችን ዋና ዋና ተግባራት
በቴክኖልጅ ምርምርና ሽግግር ያሊቸዉ ሚና እንዱያዴግ የማስቻሌ ስራም የሚከናወን ሲሆን
በምርምርና ስሌጠና 79 ኢንተርኘራይዞች/ቢዝነስ ኢንኩቤሽን ካምፓኒዎች እንዱዯገፈ ማስቻሌ፣
በኢንተርኘራይዞች/ካምፓኒዎች በኩሌ 12 ቴክኖልጂ ዉጤቶች እንዱሸጋገሩ ማስቻሌ፣
በቴክኖልጅ አጠቃቀማቸዉ 79 ኢንተርፕራይዞች ዉጤታማ እንዱሆን ማስቻሌ የሚለት
ስራዎችም ይተገበራለ፡፡

ከዚህ በተጨማሪም የተመረጡ ሀገር በቀሌ ዔውቀቶች በሳይንስ በመታገዝ ማሌማትና ጥቅም
ሊይ ማዋሌ፣ 1 የሀገር በቀሌ ዔዉቀቶች የዲሰሳ ጥናት ሠነዴ ማዘጋጀት፣ 15 ሀገር በቀሌ
ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 72
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ዔውቀቶችን መምረጥና መሇየት፣ከተመረጡት ሀገር በቀሌ ዔዉቀቶች መካከሌ 4ቱን በመምረጥ


በሳይንስ በመዯገፌ ጥቅም ሊይ እንዱዉሌ ማስቻሌ፣ የቴክኖልጅ አተገባበር ስርዒትን ማሳዯግ፣
በምርምር የተሇዩ 2 ቴክኖልጅዎች እንዱሸጋገሩ ማዴረግ፣ በተሸጋገሩ ቴክኖልጂዎች 25,000
የማህበረሰብ ክፌልችን ተጠቃሚ እንዱሆኑ ማስቻሌ፣ 9 ነባር የወረዲኔት ቴክኖልጅዎች
የተናበቡና አቅማቸዉ እንዱያዴግ ማስቻሌ፣ 2 የተናበቡ የዋና እና የመጠባበቂያ ዲታ
ማዔከልችን ማዯራጀት፣ የቴክኖልጅ መሰረተ ሌማት ሽፊንን ማሳዯግና የመረጃ ዯህንነትን
ማረጋገጥ፣ 9 አዲዱስ የወረዲ-ኔት መሰረተ ሌማት መዘርጋት፣ በክሌለ 2 የዲታ ማዔከልች
ዯህንነታቸዉ የተጠበቀ እንዱሆን ማዴረግ፣ የሳይበር ጥቃቶችን መከሊከሌ የሚያስችሌ አንዴ
አዯረጃጀት መፌጠር የሚለት በከፌተኛ ትኩረት የሚተገበሩ ይሆናሌ፡፡

በላሊ በኩሌ የቴክኖልጅ ማበሌጸጊያ ማዔከሊትን ማቋቋምና የማስፊት ስራዎች የሚሰሩ ሲሆን
ሇተግባራዊነቱም በክሌለ 1 ሁሇገብ የቴክኖልጅ ጥገና ማዔከሌ ማቋቋም፣ 10 የገጠር መገናኛና
መረጃ ማዔከሊትን መሌሶ ማዯራጀት፣ 1 የማህበረሰብ ሁሇገብ መረጃ ማዔከሌ ማዯራጀት፣
በክሌለ 1 የኢንኩቬሽን ማዔከሌ ማቋቋም፣ በክሌለ በየዯረጃዉ 15 የዲታ ማዔከሌ ማቋቋም፣
በኮሚሽኑ በዒመቱ 2 አፕሌኬሽኖችን ማሌማት፣ 7 የጎሊ ጥቅም ሉሰጡ የሚችለ
ቴክኖልጅዎችን መምረጥ እንዱሁም 6 የተሊመደ ቴክኖልጅዎችን ሇማስፇፊትና የበሇጠ
ሇማሸጋገር መሇየት የሚለት ተግባራት በዔቅደ ተካተዋሌ፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ምቹ የዲታ
ማዔከሌ አገሌግልትን የመፌጠር፣ 208 ተቋማት የቪዱዮ ኮንፌረንስ አገሌግልት ተጠቃሚ
እንዱሆኑ የማስቻሌ፣ 130 የወረዲ ኔት ማዔከሊት የችልት አገሌግልት የማስጀመር፣ በወረዲኔት
አማካኝነት 20,000 የማህበረሰብ የችልት አገሌግልት ተጠቃሚ የማስቻሌ፣ የመንግስት
ተቋማትን አገሌግልት አሰጣጥ ሂዯትን በቴክኖልጅ የተዯገፇ እንዱሆን የማስቻሌ፣ 300
ሇሚሆኑ የመንግስት ተቋማት ስራቸዉን የሚቀሊጥፌ/የሚያዘምን አፕሌኬሽን ሌማት ሊይ
እንዱሳተፈ/እንዱጀምሩ ዴጋፌ የማዴረግ፣ በክሌለ ሇሚገኙ 15 አምራች ተቋማት በቴክኖልጅ
የተዯገፈ እንዱሆኑ የማስቻሌ ስራዎች በትኩረት ይሰራለ፡፡

ከዚህ በተጨማሪም ምቹ የዲታ ማዕከል አገልግሎትን በመፍጠር 10 አፕሉኬሽኖችን በዲታ


ማዕከል ሆስት የማዴረግ፤40 ዌብሳይቶችን ዲታ ማዕከል ሊይ የመጫን፣ 44 የክልል
ቢሮዎችን በሇሙ አፕልኬሽን ተጠቃሚ እንዱሆኑ የማስቻል፣ የቴክኖሎጅ መበልጸጊያ
ማዕከሊትን ማቋቋምና የማስፋት፣እንዱሁም የቴክኖሎጅ መሰረተ ልማት ሽፋንን የማሳዯግና
የመረጃ ዯህንነትን የማረጋገጥ ስራዎች ይከናወናለ፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 73
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

2.3.1.6. መሬት

በዘርፈ ሇ380,944 ባሇይዞታዎች 1,422,081 የማሳ ካርታ በማዘጋጀት የ2ኛ ዯረጃ የይዞታ
ማረጋገጫ ዯብተር ሇመስጠት የታቀዯ ሲሆን 47,513 (ወንዴ 30,246፣ ሴት 17,264)
ባሇይዞታዎች የ2ኛ ዯረጃ የይዞታ ማረገገጫ ዯብተርን ዋስትና በማዴረግ በብር 973.18 ሚሉየን
የብዴር ተጠቃሚ እንዱሆኑ የማዴረግ እንዱሁም በክሌለ እስካሁን የመሬት መረጃቸው ወዯ
ኮምፒውተር ሳይመዘገብ የቀሩ 182,199 ባሇይዞታዎች ሥር የሚገኝ 622,653 ማሳ ወዯ
ኮምፒውተር የመመዝገብ ሥራ ይከናወናሌ፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ከመሬት ጋር የተያያዙ
ህገወጥ ተጠቃሚነትን በመከሊከሌ የመሌካም አስተዲዯር ችግሮችን የመፌታት፣ 184,801(ወንዴ
125,504፣ ሴት 80,898 ) የህብረተሰብ ክፌልች ተጠቃሚ ይሆናለ፡፡ ከተመሊሽ እና ነፃ ከሆነ
መሬት ሇ70,400 ግሇሰቦች 24,125 ሄ/ር መሬት በህግ በተቀመጠው ቅዯምተከተሌ መሠረት
በቋሚነት እና በጊዜያዊነት መሬት እንዱያገኙ በማዴረግ ሥራ አጥነትን የመቀነስ፣ በ207
ቀበላዎች ሇ220,023 ባሇይዞታዎች የመሬት አጠቃቀም ዔቅዴ በማዘጋጀት የመሬት አጠቃቀም
ዔቅዴ የተዘጋጀሊቸውን ቀበላዎች ብዛት ከ3,122 ወዯ 3,329፣ የባሇይዞታዎችን ከ3,309,568
ወዯ 3,529,591 በማዴረስ ዘሊቂ ሌማትን የማረጋገጥ፣ በ207 ቀበላዎች ሇ220,023
ባሇይዞታዎችና ተቋማት 840,491 ማሳዎች የመሬት አጠቃቀም ዔቅዴ የማዘጋጀት፣ በመሬት
የማምረት አቅምና ተስማሚነት ዯረጃ መሰረት የተዘጋጀውን የመሬት አጠቃቀም ዔቅዴ በ220
ቀበላዎች ውስጥ ሇ229,334 ባሇይዞታዎች እና ተቋማት 870,017 ማሳዎችን ርክክብ
የማዴረግ እንዱሁም በ3,142 ቀበላዎች ውስጥ የ1,786,509 ባሇይዞታዎች በ6,424,703
ማሳዎች ሊይ ክትትሌና ዴጋፌ ይዯረጋሌ፣፡ በ1,812 ቀበላዎች የ89,005 ባሇይዞታዎች
በ152,559 ማሳዎች ሊይ በመሬት አጠቃቀም ዔቀደ መሠረት የመሬት አጠቃቀም ሇውጥ
ስሇማዴረጋቸው ቁጥጥር በማዴረግ ወዯ ተግባር እንዱገቡ የማዴረግ ስራዎች የሚከናወኑ
ይሆናሌ፡፡

በላሊ በኩሌ በበጀት ዒመቱ በተበታተነ ሁኔታ የሚኖረውን የክሌለን አርሶ አዯር በቀበላ
ማዔከሌ በማሰባሰብ የቀበላ ማዔከሊት ግንባታ ሽፊንን በማሳዯግ የመሠረተ ሌማቶች እንዱሰፊፈና
የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገሌግልቶች ተዯራሽነት እንዱያዴግ የማዴረግ ስራ የሚሰራ ሲሆን
እስካሁን ፕሊን ያሌተሰራሊቸውን የ152 ቀበላዎች ፕሊን በአዱስ የማዘጋጀት ሥራ መስራት፣
ሇህዝብ ጥቅም ሲባሌ መሬታቸውን ሇሚሇቁ ባሇይዞታዎች በህግ የተፇቀዯውን የካሳ መጠን
በማስሊት እንዱከፇሌ በማዴረግ የሌማት ተነሺዎችን መሌሶ ማቋቋም፣ በሌማት ምክንያት

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 74
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ከይዞታቸዉ ሇሚነሱ 50,502 ባሇይዞታዎች ሇሚሇቁት 12,626 ሄ/ር መሬት ብር 22.69


ቢሉየን የካሣ ክፌያ ሇባሇይዞታዎች እንዱከፇሊቸው ማዴረግ፣ ሇ25,251 ግሇሰቦች ባሊቸዉ
የካፒታሌ አቅም መሰረት በተሇያዩ የሥራ ዘርፍች (በንግዴ 3,788፣ በአገሌግልት ዘርፌ
3,283፣ በግብርና 17,676፣ በኢንደስትሪና ማኑፊክቸሪንግ 505) እንዱሳተፈ ዴጋፌ ማዴረግ፣
20,000 ሄ/ር የኢንቨስትመንት መሬት በመሇየት ሇባሇሀብቶች በማስተሊፌ በምሌማት ሊይ
ያሇውን መሬት ከ185,328 ሄክታር ወዯ 205,328 ከፌ በማዴረግ ምርትና ምርታማነትን
ማሳዯግ፣ በግብርና ኢንቨስትመንት ሇሚሰማሩ ባሇሃብቶች የሚሰጥ 20,000 ሄ/ር መሬት
ተሇይቶ ይዘጋጃሌ፣ በግብርናና ከግብርና ውጭ የኢንቨስትመንት ዘፌፍች የሚሰማሩ 350
ባሇሀብቶች ተሇይተው አዱስ ውሌ እንዱይዙ ማዴረግ እና በ 14 ከተሞች በ77,400 ይዞታዎች
የጂኦዳቲክ የቅየሳ መቆጣጠሪያ ነጥቦች እና ኦርቶ ፍቶን በመጠቀም የተሇያዩ ዯጋፉ
ካርታዎችና የይዞታ ማረጋገጫ ካርታዎችን ዝግጅት ሽፊን ማሳዯግ የሚለትን ሇማከናወን
በእየዯረጃው አስፇሊጊው ሁለ ጥረት ይዯረጋሌ፡፡

2.3.1.7. የአካባቢ ዯንና ደር እንስሳት

በዚህ ዘርፌ ከሚከናወኑት ዋና ዋና ስራዎች መካከሌ ሇአየር ንብረት ሇውጥ የማይበገር


አረንጓዳ ኢኮኖሚ ትግበራን ውጤታማነት ማሻሻሌ፣ በክሌለ የሙቀት አማቂ ጋዞች የሌቀት
መጠንን ሳይንሳዊ በሆነ መንገዴ መሇካት የሚያስችለ የአቅም ግንባታ ሥሌጠናዎችን በሌኬታ፣
በመረጃ አያያዝ እና ዘገባ አዘገጃጀት ዙሪያ በመስጠት ክሌሌ አቀፌ እና የዘርፍችን የሌቀት
መጠን የሚሳይ የቆጠራ ዘገባ ማዘጋጀት እንዱሁም በክሌሌ ዯረጃ የአየር ንብረት ሇውጥ
ተጽዔኖን ሇመቋቋምና ሇመቀነስ የሚረደ 5 የአረንጓዳ ቴክኖልጅዎችን ከሚመሇከታቸው አካሊት
ጋር በመሆን የማስተዋወቅ እና የማሸጋገር ሥራ መስራት የሚለት ይገኙበታሌ፡፡

የአካባቢ ህግ ተከባሪነት ሥርዒትን ከማጎሌበት አኳያም በ2016 በጀት ዒመት አራት (4) ረቂቅ
የህግ ማዔቀፍች ፀዴቀው ወዯ ሥራ እንዱገቡ የማዴረግ፣ የተጽዔኖ ግምገማ ሠነዴ
አዘጋጅተው ወዯ ትግበራ ሇገቡ 2,500 ነባር የሌማት ፕሮጀክቶች የይሁንታ ፇቃዴ ዔዴሳት
እንዱያገኙ የማዴረግ፣ የይሁንታ ፇቃዴ አግኝተው ወዯ ትግበራ የገቡ 3,500 ፣ 3,000 እና
1,500 የማምረቻ፣ የአገሌግልት መስጫ እና የሌማት ፕሮጀክቶች እንዯ ቅዯምተከተሊቸው
የአካባቢ ክትትሌ፣ ምርመራ /ክዋኔ ኦዱት/ እና ቁጥጥር ሥራ በማከናወን በገቡት ውሇታ
መሠረት የአካባቢ ህግ ማክበራቸው የማረጋገጥ፣ 600 ነባር ፕሮጀክቶች ሊይ የአካባቢ
ምርመራ በማዴረግ አስተዲዯራዊ እና ህጋዊ እርምጃ በመውሰዴ የአካባቢና ማህበራዊ አያያዝ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 75
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

የዔቅዴ ሠነዴ እንዱያዘጋጁና ይሁንታ እንዱያገኙ የማስገዯዴ እንዱሁም የአረንጓዳ ክበባት እና


ማህበራት እንዱቋቋሙና እንዱጠናከሩ ክትትሌና ዴጋፌ ማዴረግን በተመሇከተ 225 ሺህ (ወንዴ
126.5ሺህ፣ ሴት 98.5 ሺህ) አባሊት ያሊቸው 5 ሺህ የአካባቢ እንክብካቤ ክበባት በትምህርት
ቤቶች የማዯራጀት ስራዎች የሚሰሩ ይሆናሌ፡፡

ከዚህ በተጨማሪም የዯን ሌማትና ጥበቃ ሥራዎችን የማሻሻሌ፣ በመንግስት ዯኖች ውስጥ
የችግኝ ተከሊ ቦታዎችን በመሇየት 5,300 ሄ/ር የማበሌጸጊያ ተከሊ የሚካሄዴ ሲሆን በዚህ
21,200 ችግኞችን እንዱተከለ ይዯረጋሌ፡፡ በተጨማሪም 500 ሄ/ር መሬት ዯን ሌማት ሊይ
በሚሰሩ ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች አማካኝነት ሇተከሊ የሚዘጋጅ ሲሆን በዚህም 1,250,000
ችግኞች እንዱተከለ የማዴረግ፣ ከፌተኛ የዯን ሀብት ዝውውር በሚካሄዴባቸው 156 ቦታዎች
ኬሊዎችን ማጠናከር እና በ15 ቦታዎች አዱስ ኬሊዎች የማቋቋም፣ 153 የዯን ሌማትና ቁጥጥር
ግብረ ሀይሌ ይጠናከራሌ፣ በ800,000 ሄ/ር መሬት ሊይ ሇሚገኙ የተፇጥሮ ዯኖች የተጠናከረ
ጥበቃ የማካሄዴ፣እየተመናመነ የመጣውን የቀርቀሀ ዯን ሀብት ሇመመሇስ እንዱቻሌ 42,500
ሄ/ር የሚሆነውን በመሇየትና በመከሇሌ የተጠናከረ ጥበቃ የማዴረግ፣ የዯን ዘርፈ ሇኢኮኖሚ
ዔዴገት የሚያበረክተውን አስተዋጽኦ የማሳዯግ፣ 15,230 ሜ/ኩብ አጣና እና ግንዱሊ እንዱሁም
2,650 ኩንታሌ ዔጣን ወዯ ውጭ እንዱሊክ በማዴረግ 462 ሺህ የአሜሪካን ድሊር የውጭ
ምንዛሬ እንዱገኝ የማዴረግ፣ የደር እንስሳት ጥበቃ ቦታዎችን ሌማት እና ሽፊን በማሳዯግ
የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት የማረጋገጥ፣ በደር እንስሳት ጥብቅ ሥፌራዎች የሚገኝ የተራቆተ
መሬት 30% እንዱሇማና በጠቅሊሊው 20,000 ሄ/ር የተጎዲ መሬት እንዱያገግም የማዴረግ፣
በደር እንስሳት ጥብቃ ሥፌራዎች የሚገኘውን የዯን ሽፊን 70% የማሳዯግ፣ በደር እንስሳት
ጥብቃ ስፌራዎች አካባቢ የሚኖሩ 4,000 (ሴ 1,000) ሰዎች በግብርና እና ከግብርና ውጭ
በሆኑ የሌማት ስራዎች ተጠቃሚ እንዱሆኑ ክትትሌ ይዯረጋሌ፡፡ ከእነዚህ መካከሌ 2,850 (ሴ
1,100) ወጣቶች ተሳታፉ እና ተጠቃሚ የማዴረግ፣ በአካባቢና ብዝሃ ህይወት ሀብት ሊይ
ሉከሰት የሚችሇውን ጉዲት የመቀነስ፣ 180,000 ሄክታር መጤ፣ ተስፊፉና ወራሪ ዝርያዎች
በህ/ሰብ ተሣትፍ እንዱወገደ የማዴረግ፣ የ5 ሀይቆች እና 5 ግዴቦች ውሃ አካሊት ዲርቻዎችን
ወሰን በመሇየት የዯጀን ቀጠና የማስከበር እንዱሁም የጣና ባዮስፋር ሪዘርቭ 5 ኮርና በፇር
ቀጠናዎች በማኔጅመንት ፕሊኑ መሠረት ተግባራዊ እንዱሆኑ የማዴረግ ስራዎች በዚህ
ዒመታዊ ዔቅዴ ውስጥ ተካተዋሌ፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 76
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

2.3.1.8. የንግዴና ገበያ ሌማት

ከንግዴና ገበያ ሌማት አኳያ ህጋዊ የንግዴ ስርዒትን በማስፇን ንግዴ ምዝገባና ፇቃዴ
የመስጠት አገሌግልትን አሁን ካሇበት ከ513,756 ወዯ 630,516 ሇማዴረስ የሚሰራ ሲሆን
የህዝብ ክንፌን በማቋቋምና በማጠናከር ከ1,144 ወዯ 1,521 በማዴረስ በግብይትና በንግዴ
ስርዒቱ ያሊቸውን ሚና የማሳዯግ፣ ህጋዊ የንግዴ አሰራርን በማጎሌበት ህጋዊ የንግዴ ሽፊንን
ከ54% ወዯ 56% በማዴረስ ህገ- ወጥነትን የመከሊከሌ እና ህጋዊ የንግዴ ስርዒትን ተከትሇው
ግብይት የሚፇፅሙ ዴርጅቶችን ከ353,072 ወዯ 484,344 በማዴረስ የሽማቾችን መብት
የማስከበር ስራዎችም ይሰራለ፡፡ ጊዜ ያሇፇባቸውንና መገሇጫ የላሊቸውን ምርቶች በዴርጅቶች
ክትትሌ በማዴረግና በማስወገዴ የሸማቹን ጤንነት መጠበቅ፣

በሀገር ውስጥ ገበያ የሰብሌና የኢንደስትሪ ምርት ትስስር መፌጠር ከ4,057,754 ኩ/ሌ ወዯ
4,262,359 ኩ/ሌ ማዴረስ፣ ወዯ ውጭ የሚሊኩ የሰብሌ ምርቶችን ከ3,552,192 ወዯ
4,560,343 ኩ/ሌ ማዴረስ፣ ወዯ ውጭ የሚሊኩ የኢንደስትሪ ምርቶችን ማሳዯግ፣ ወዯ ውጭ
የሚሊኩ አስገዲጅ የሰብሌ ምርቶች ከ 3,551,847 ወዯ 3,927,449 ኩ/ሌ ማሳዯግ (ሰሉጥ፣
ነጭ ቦልቄ፣ ቀይ ቦልቄ፣ አኩሪ አተር፣ማሾ፣ ጥቁር ቦልቄ፣ ቡሊ ቦልቄ ፣ ዥንጉርጉር
ቦልቄ)፣ ወዯ ውጭ የሚሊኩ አስገዲጅ ያሌሆኑ የሰብሌ ምርቶች ከ345 ኩ/ሌ ወዯ 632,894
ኩ/ሌ ማሳዯግ፣ ወዯ ውጭ የሚሊኩ የተሇያዩ የኢንደስትሪ የምርት አይነቶችን ከ29 ወዯ 35
ማሳዯግ፣ ወዯ ውጭ ምርቶችን የሚሌኩ ኢንደስትሪዎችን ከ23 ወዯ 35 ማሳዯግ፣ አስገዲጅ
የግብርና ምርቶች (ሰሉጥ፣ ቦልቄ፣ ማሾ፣አኩሪ አተር እና ቡና) የውጪ ምንዛሬን 446
ሚ/ድሊር ማዴረስ እንዱሁም አስገዲጅ ባሌሆኑ የሰብሌ ምርቶች (ግብጦ፣ ጦስኝ፣ ባቄሊ፣ ሱፌ፣
ጤፌ፣ አጣና) የውጪ ምንዛሬን 44.741 ሚ/ድሊር ማዴረስ የሚለት ተጨማሪ ስራዎችም
በበጀት ዒመቱ የሚሰሩ ይሆናሌ፡፡

ከዚህ በተጨማሪም በሀገር ውስጥ ገበያ ውጤታማ የሆነ የእንስሳትና እንስሳት ተዋፅኦ ምርት
ትስስር በመፌጠር ቀሌጣፊ የግብይት ስርዒት ሇመገንባት የታቀዯ ሲሆን የቁም እንስሳት
በመሸኛ መሊክ ከ1,156,385 ወዯ 1,639,586፣ የቆዲና ላጦ ምርትን በመሸኛ ሇቆዲ ፊብሪካዎች
መሊክ ከ 3,028,980 ወዯ 4,147,500፣ የእንሰሳትና እንሰሳት ተዋፅዎ ምርትን ማስተሳሰር
ከ164,204.14 ቶን ወዯ 203,638 (የስጋ፣የአሳ፣የወተትና የማር ምርትን)፣ እንቁሊሌ በቁጥር
ከ28,987,175 ወዯ 29,710,245 እንዱሁም ድሮ በቁጥር ማስተሳሰር ከ2,606,392 ወዯ
3,006,048 የማዴረስ ስራዎች የሚከናወኑ ይሆናሌ፡፡ የቁም እንስሳትና ዒሳ ኤክስፖርት

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 77
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

በማዴረግ የውጭ ምንዛሬን ከ 1,734,960 ወዯ 1,842,379 ድሊር ሇማዴረስም ይሰራሌ፡፡ ወዯ


ውጭ የሚሊኩ የዲሌጋ ከብት ከ 1158 ወዯ 1,215 ማዴረስ፣ ወዯ ውጭ የሚሊኩ በግና ፌየሌ
ከ 19,470 ወዯ 22,580 ማዴረስ፣ ወዯ ውጭ የሚሊኩ የዒሳ ምርት ከ 22 ወዯ 25 ቶን
ማዴረስ እንዱሁም ወዯ ውጭ የሚሊኩ የቆዲና ላጦ ከ 363,934,084 ወዯ 384,131,282
ማዴረስ የሚለትን ሰራዎች ሇማከናወን በየዯረጃው ከፌተኛ ጥረት የሚዯረግ ይሆናሌ፡፡ ወዯ
ውጭ የሚሊኩ የእንስሳትና እንስሳት ተዋፅኦ ምርት አፈፃፀምን ከ36.45% ወዯ 80%
ሇማሳዯግ ይሰራል፡፡ በላሊ በኩሌ የገበያ መረጃ ተዯራሽነትን ከ51% ወዯ 70% በማሳዯግ
የግብይት ተዋንያን የመዯራዯር አቅም ማሻሻሌ እና የገበያ ማዔከሊትን ከ1,276 ወዯ 1,697
በማሳዯግ የተረጋጋ የመገበያያ ቦታ መፌጠርና ግብይቱን ማሳሇጥ የሚለት ተግባራትም
ይከናወናለ፡፡

2.3.3. የመሰረተ ሌማት ዘርፌ


2.3.3.1. መንገዴ

በበጀት ዒመቱ አጠቃሊይ የክሌለ የመንገዴ መረብ በ2015 ከተዯረሰበት 30,926.76 ኪ/ሜትር
በ2016 ወዯ 32,894.19 ኪ/ሜትር ከፌ የማዴረግ ስራ የሚከናወን ሲሆን ከዚህ ጋር ተያይዞ
የመንገዴ ጥግግትን በ1,ዏዏዏ ካሬ ኪ/ሜትር በ2015 ከነበረበት ከ 169.34 ኪ/ሜትር በ2016
በጀት አመት ወዯ 180.11 ኪ/ሜትር ማዴረስ፣ በቅርብ ከሚገኝ የክረምት ከበጋ መንገዴ
ሇመዴረስ ያሇው አማካይ ርቀት በኪ/ሜትር በ2015 ከነበረበት ከ2.95 ኪ/ሜትር በ2016 በጀት
አመት ወዯ 2.78 ኪ.ሜትር ዝቅ ማዴረግ፣ በቅርብ ከሚገኝ የክረምት ከበጋ መንገዴ ሇመዴረስ
የሚወስዯው አማካይ የእግር ጉዞ በሰዒት በ2015 ከነበረበት ከ 35.43 ዯቂቃ በ2016 በጀት
አመት ወዯ 33.31 ዯቂቃ ዝቅ ማዴረግ የሚለት ተግባራትም የሚከናወኑ ይሆናሌ፡፡

ላሊው በዘርፈ ከሚከናወኑት ስራዎች መካከሌ በበጀት ዒመቱ 58 ነባር እና 170 አዱስ
በጠቅሊሊው 228 ፕሮጀክቶች በወቅቱና በጥራት በመገንባት የመንገዴ ተዯራሽነቱን ማስፊፊት፣
በመንገዴ ፇንዴ የበጀት ዴጋፌ በወቅታዊ 947.58 ኪ/ሜ፤በመዯበኛ ጥገና 3,790.32 ኪ/ሜ
በዴምሩ 4,737.90 ኪ/ሜ መንገዴን ጥራቱን ጠብቆ መጠገን፣ የህብረሰተቡን ተሳትፍ በ2016
ወዯ ብር 793,859,769 ማሳዯግ፣ የክሌለን የገጠር ቀበላ ማዔከሊት በመንገዴ ተዯራሽነት ሽፊን
በ2015 በጀት ዒመት ከተዯረሰበት 77.47% በ2016 ወዯ 80.13% ማሣዯግ፣ 264 ኪ.ሜ አዱስ
መንገዴ መገንባት፣ የመንገዴ ርክክብና እንክብካቤ ስራን አጠናክሮ በማስቀጠሌ መንገድች ዘሊቂ
አገሌግልት እንዱሰጡ ማስቻሌ በዚህም በ2016 ዒ.ም 187 ኪ.ሜ መንገዴ ርክክብ ማዴረግ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 78
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

እንዱሁም በዩራፕ የተገነቡ የክረምት ከበጋ አገሌግልት የሚሰጡና በወረዲ የሚተዲዯሩ 491
ኪ/ሜ በመጠገን የገጠር መንገድች በመጠገን ከ7,389 ወዯ 7,880 ኪሜ ማዴረስ የሚለት
ይገኙበታሌ፡፡

2.3.3.2. ውሃና ኢነርጅ

የመጠጥ ውኃ

የክሌለን የንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፊን በ2015 በጀት አመት ከተዯረሰበት 75.11% በመነሳት
በ2016 በጀት ዒመት 570,673 (285,336 ወንዴ፣ 285,337 ሴት) ህዝብ ተጠቃሚ በማዴረግ
የ2.4% የሽፊን እዴገት በመጨመር ወዯ 77.51% ማዴረስ፡፡ በገጠር በ2015 ከዯረስበት
75.51% የንጹህ መጠጥ ዉሃ ሽፊን በመነሳት በበጀት አመቱ 514,733(257,366 ወንዴ፣
257,367 ሴት) ህዝብ ተጠቃሚ በማዴረግና የ2.26 በመቶ ሽፊን እዴገት በመጨመር በ2016
በጀት ዒመት መጨረሻ ሽፊኑን ወዯ 77.77 በመቶ ማሳዯግ፤ በከተማ በ2015 መጨረሻ
ከተዯረሰበት 72.74 በመቶ የንጹህ መጠጥ ዉሃ ሽፊን በመነሳት በበጀት አመቱ 155,940
(77,970 ወንድች እና ሴቶች 77,970) ህዝብ ተጠቃሚ በማዴረግ የ3% ሽፊን እዴገት
በመጨመር የከተማ ንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፊን 75.74% ሇማሳዯግ ይሰራሌ፡፡

በመሆኑም በገጠር 1,071 እጅ ጉዴጓዴ፣ 490 ምንጭ በቦታው፣ 104 የጎሇበተ ምንጭ
ባሇመስመር፣ 881 መሇስተኛ ጥሌቅ ጉዴጓዴ እና 81 ማኑዋሌ ዯሪሉነግ፣ በዴምሩ 2,627
የማህበረሰብ የአነስተኛ የገጠር የውሀ መገኛ ጥናት፤ ዱዛይን እና ግንባታ ሥራዎችን
የማከናወን፣ በተሇየ በጀት ዴጋፌ 112 አዱስና ነባር ጥሌቅ ጉዴጓዴ ቦታ መረጣና ቁፊሮ ስራ
የማከናወን እንዱሁም በተሇየ የበጀት ዴጋፌ 56 አዱስና ነባር ባሇመስመር የገጠር ቀበላ አገናኝ
የዉሃ ግንባታ ስራዎች በክሌሌና በዞን መምሪያዎች አቅም የመገንባት ስራዎች ይሰራለ፡፡
በከተማም በተሇያ የበጀት ዴጋፌ 20 የዉሃ መገኛ ቦታ መረጣ ስራ መስራት፣የገጠር የውሃ
ተቋማትን የብሌሽት ምጣኔ መጠን በ2015 ካሇበት 11.56% ወዯ 10.5 መቀነስ፣ 6,800
የውሃ ተቋማትን ቀሊሌ ጥገና ማካሄዴ፣ 3,700 የውሃ ተቋማትን መካከሇኛ ጥገና ማካሄዴ፣
1,800 የውሃ ተቋማትን ከባዴ ጥገና ማካሄዴ፣ በከተማ ያሇዉን የውሃ ብክነትን አሁን ካሇበት
22.05% ወዯ 21% በመቀነስ ንጽህናውን የጠበቀ የመጠጥ ውሃ ሇህብረተሰቡ ማዲረስ፣
የከተማ ዉሃ አገሌግልቶች ተገቢዉን የዉሃ ታሪፌ እንዱያወጡ በማዴረግ 9 የዉሃ
አገሌግልቶችን ካለበት ዯረጃ ወዯ ሚቀጥሇዉ ዯረጃ በማሳዯግ ቀሌጣፊ አገሌገልት እንዱሰጡ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 79
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ማዴረግ፣ ሇውሃ አገሌግልቶችን ዴጋፌ በማዴረግ 20 ሚሉዮን ብር የኢንቨስትመንት ወጪ


ተመሊሽ ገንዘብ መሰብሰብ የሚለትን ስራዎች ሇመስራት ታቅዶሌ፡፡

ከዚህ በተጨማሪም ከኢንቨስትመንት ተመሊሽ ገንዘብ (ከሪቮሌቪንግ ፇንዴ) እና


ኤላክትሮሜካኒካሌ እቃ በብዴር የተወሰዯ ብር 5.57 ሚሉዮን ማስመሇስ ፣ የብዴር ጥያቄ
ሇሚያቀርቡ የውሃ አገሌግልቶች 20 ሚሉዮን ብር ብዯር መስጠት እና 10,000 የዉኃ
ቆጣሪዎችን ግዥ በመፇጸም የከተሞችን የዉሃ ቆጣሪ እጥረት ችግር የመፌታት፣ የክሌለን
10% የገጸ ምዴር እና የከርሰ ምዴር ውሃ ሃብት ክምችት በማጥናት ሇክሌለ ህዝብ ሌማት
አገሌግልት እንዱውሌ የማዴረግ፣ የውሃ ጥራት ቁጥጥር ሥራን የማጠናከር፣ 43,247
በተሇያዩ የውኃ ተቋማት ሊይ የሳኒቴሽን ቅኝት የማዴረግ፣ 42,893 የተሇያዩ የውኃ ተቋማት
ሊይ የውሃ ህክምናየ ማዴረግ፣ 42,893 የተሇያዩ የውኃ ተቋማት ሊይ የፉዚካሌ ጥራት ስራ
የመስራት፣ 1,652 የተሇያዩ የውኃ ተቋማት ሊይ የኬሚካሌ ጥራት ቁጥጥር የማዴረግ
እንዱሁም 5,817 የተሇያዩ የውኃ ተቋማት ሊይ የባክትሮልጅካሌ ጥራት የመቆጣጠር ስራዎች
ይሰራለ፡፡

ኢነርጂ ሌማት

ከኢነርጅ ሌማት አኳያ የተሻሻለ ኃይሌ ቆጣቢ ምዴጃዎችን ስርጭት ሽፊን ከ66.94% ወዯ
70% በማዴረስ 554,394 የህብረተሰብ ክፌሌ ተጠቃሚ የማዴረግ፣ 184,798 የተሻሻለ ማገድ
ቆጣቢ ምዴጃዎችን በሰሇጠኑ አምራቾች ማስመረትና የማሰራጨት ስራዎች የሚሰሩ ሲሆን
100 የተሻሻለ ማገድ ቆጣቢ ቴክኖልጅ ማምርቻ ሞሌድችን አስመርቶ ሇወረዲዎች
የማሰራጨት፣ 5 የአማራጭ ኢነርጂ ቴክኖልጂዎችና ምንጮች የብቃት ፌተሻ የማካሄዴ
ተግባራትም ይከናወናለ፡፡ ከዚህ በተጨማሪም 2,000 የቤተሰብና የተቋማት(1997 የቤተሰብና፤3
የተቋም) የባዮጋዝ ቴክኖልጂ ግንባታ በማካሄዴ 5,991 ህዝብ ተጠቃሚ ማዴረግ፣ በገጠር
መንዯሮችና ከተሞች ከአማራጭ ኢነርጂ ምንጮችና ቴክኖልጂዎች 0.927ሜጋ ዋት
የኤላክተሪክ ኃይሌ በማመንጨት 115,870 (60,251 ወንዴ፤ 55,619 ሴት) የክሌለን ህዝብ
ከአማራጭ ኢነርጂ ምንጮችና ቴክኖልጂዎች የኤላክትሪክ ኃሌ ተጠቃሚ ማዴረግ፣ 80,000
በሶሊር ማሾዎች ስርጭት ሇህብረተስቡ ማሠራጨት፣ 35,000 የቤተሰብ ሶሊር ሆም ሲስተም
ተጠቃሚ ማዴረግ፣ የኤላክትሪክ ምዴጃና ምጣዴ ስርጭትና ቁጥጥር ስራ በማካሄዴ
60,000(30,000 ሴት፤30,000 ወንዴ) ህዝብ የኤላክትሪክ ምዴጃና ምጣዴ ተጠቃሚ ማዴረግ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 80
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

/35,000 የኤላክትሪክ ምዴጃ እንዱሁም 25,000 የኤላክትሪክ የምጣዴ/ ስራዎች በትኩረት


ተይዘው የሚከናወኑ ይሆናሌ፡፡

2.3.3.3. መስኖና ሌማት

በዚህ ዘርፌ አሳታፉ የመስኖ ጥናት ዱዛይን ሥራዎችን በማካሂዴ በመስኖ የማሌማት አቅምን
የማሳዯግ ስራ የሚሰራ ሲሆን ዘመናዊ የመስኖ አውታሮችን ግንባታ በማከናወን 16,686
ሄክታር የማሌማት አቅም ያሊቸውን 185 ፕሮጀክቶች ማጠናቀቅና 18,248.5 ሄክታር
የሚያሇሙ 177 ፕሮጀክቶችን በተሇያየ የአፇጻፀም ዯረጃ በማዴረስ የመስኖ ተጠቃሚነትን
ሇማሳዯግም በትኩረት ይሰራሌ፡፡ በተጨማሪም በ2016 በጀት ዓመት በመስኖ ልማት
የግብርና ምርትና ምርታማነትን ሇማሳዯግ 38,930 ሄክታር የአነስተኛ መካከሇኛና ሰፋፊ
የመስኖ አውታሮችን ጥናትና ዱዛይን የማሰራት፣ 32,020 ሄክታር የአነስተኛ መካከሇኛና
ሰፋፊ የመስኖ አውታሮችን ግንባታ የማከናወን እንዱሁም የተሻሻለ የመስኖ
ቴክኖሎጂዎችን በ675 ሄክታር ሊይ ተከሊና ግንባታ የማከናወን ስራዎች ይሰራለ፡፡

2.3.4. ከተማና መሠረተ ሌማት ዘርፌ

በበጀት ዒመቱ በ89 ከተሞች (77 ከተማ አስተዲዯሮችና 12 መሪ ማዘጋጃ ቤቶች) ስታንዲርደን
የጠበቀ የማዘጋጃ ቤት አገሌግልት አቅርቦት በቀጣይነት እንዱሻሻሌ በማዴረግ የተገሌጋዩ
የዔርካታ መጠን ወዯ 60% የማዴረስ ስራ የሚሰራ ሲሆን በ45 ከተማ አስተዲዯሮች ዯረጃውን
የጠበቀ የቄራ አገሌሌልት፣ በ5 ከተማ አስተዲዯሮች የእሣት አዯጋ መከሊከሌና መቆጣጠር
እንዱሁም በ77 ከተማ አስተዲዯሮች የዘሊቂ ማረፉያ፣ የገበያ ቦታና የንግዴ ቤቶች እና የመንገዴ
መብራት አገሌግልት እንዱሰጥ ይዯረጋሌ፡፡ የገጠር አገሌግልት መስጫ ማዔከሊትን የከተማነት
እዉቅና እንዱያገኙ በማዴረግም የከተሞች ቁጥር አሁን ካሇበት 683 ወዯ 693 እንዱያዴግ
ይዯረጋሌ፡፡ ሇ105 ከተሞች መሰረታዊ ካርታ፣ ሇ90 መሰረታዊ የከተማ ፕሊን፣ ሇ15 ከተሞች
መዋቅራዊ ፕሊን እንዱሁም 30 የሰፇር ሌማት ፕሊን (NDP) ዝግጅት ይዯረጋሌ፡፡ በክሌለ
የሚገኙ 683 ከተሞች በተዘጋጀሊቸው የማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና አካባቢያዊ ሌማትና
አገሌግልቶች ቅንጅትና ትግበራ ፕሊን እንዱመሩ የሚዯረግ ሲሆን አዱስ 7 ከተሞች ወዯ ፕሊን
ትግበራ እንዱገቡ በማዴረግ በፕሊን የሚመሩ ከተሞች ቁጥር አሁን ካሇበት 676 ወዯ 683
እንዱያግ ይሰራሌ፡፡ ፕሊን ተዘጋጅቶሊቸው ያሊጸዯቁ ከተሞችን መረጃ በመሇየት ያሊጸዯቁ
ከተሞችም 100% ኘሊናቸውን አጸዴቀው ወዯ ትግበራ እንዱገቡ ይዯረጋሌ፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 81
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

በከተሞች ማስፊፉያና በመሃሌ ከተማ ሇተሇያዩ አገሌግልቶች የሚውሌ 5,500 ሄ/ር መሬት
መሰረተ ሌማት ተሟሌቶሇት እንዱዘጋጅ በማዴረግ 4,000 ሄ/ር መሬት ሇተጠቃሚ
እንዱተሊሇፌ የማዴረግ፣ በ77 ከተማ አስተዲዯሮች የሚገኙ ይዞታ ፊይልችንና ሰነድችን
በሀርዴና በሶፌት ኮፒ እንዯገና በማዯራጀት ሇአጠቃቀምና ሇአገሌግልት አሰጣጥ ምቹ እንዱሆኑ
የማዴረግ፣ በተሇያዩ የመኖሪያ ቤት ሌማት አማራጮች 44,665 መኖሪያ ቤቶች ተገንብተው
አገሌግልት እንዱሰጡ የማዴረግ፣ በ8ቱ ሪጅዮፖሉታን ከተሞችና በየዞን መቀመጫ ከተሞች)
የዯቀቁና የተጎሳቆለ የከተማ አካባቢዎችን በመሇየት 4 ሄ/ር መሬት በመሌሶ ማሌማትና 25
ሄ/ር ከተማ የማዯስ፣ ከተሞችን በፇርጅ የማዯራጀት ስርዒቱን በማጠናከር በክሌለ ውስጥ
የሚገኙ 45 ከተሞች የፇርጅ ሇውጥ እንዱያገኙ በማዴረግ ያሌተማከሇ አስተዲዯር ስርዒት
እንዱጠናከር የማዴረግ እንዱሁም በከተሞች የብዙሃን መገናኛ እና ህዝባዊ መዴረኮችን
በማመቻቸት እንዱሁም አጫጭር የግንዛቤ ማስጨበጫ ስሌጠናዎችን በመስጠት 1,014,400
የከተማ ነዋሪ በዯረቅ ቆሻሻ አያያዝና አወጋገዴ ስራ ሊይ በቀጥታ ተሳታፉ እንዱሆን የማዴረግ
ስራዎች የሚከናወኑ ይሆናሌ፡፡

ከዚህ በተጨማሪም በሁለም ከተሞች ከሚመነጨው ዯረቅ ቆሻሻ 1,100,000 ሜትር ኪዩብ
የሚሆነው በተገቢው ቦታ እንዱወገዴ የሚዯረግ ሲሆን በ683 ከተሞች ህብረተሰቡንና ተቋማትን
በማስተባበር በፓርኮች፣ በመንገዴ አካፊዮችና በወንዞች ዲርቻ 22 ሚሉየን ችግኝ በመትከሌ
1,510 ሄ/ር አዱስ አረንጓዳ ቦታዎች እንዱሇሙ ይዯረጋሌ፡፡ በ77 ከተማ አስተዲዯሮች እና
በ138 ፇርጅ ሶስት (መሪ መዘጋጃ ቤቶች) የሚገነቡ ሁለም ፕሮጀክቶች የማህበራዊና አካባቢያዊ
ዯህንነት ማሟሊታቸው እየተረጋገጠ እንዱገነቡ ማዴረግ፣ 15 ኪ.ሜ ጌጠኛ መንገዴ፣ 400
ኪ.ሜ ጠጠር መንገዴ እና 10 ኪ.ሜ የአስፊሌት መንገዴ መጠገን፣ በኮንስትራክሽን
ኢንደስትሪው የተሰማሩ 6,800 ባሇሙያዎች በተሰማሩበት ዘርፌ የተሟሊ ዔውቀት እና ክህልት
ያሊቸው መሆኑን በሙያ ብቃት ምዘና ማረጋገጥ፣ በክሌለ በኮንስትራክሽን ኢንደስትሪው
የሚታየዉን የአቅም ክፌተት በመሙሊት 350 ተቋራጮች እና 84 አማካሪዎች አገር አቀፌ
ተወዲዲሪ እንዱሆኑ ማዴረግ፣ በክሌለ የተቋቋሙ 2 የጥራት መፇተሻ ሊብራቶሪ ማዔከሊት
በሙለ አቅማቸው ወዯ ስራ እንዱገቡ በማዴረግ ሇ2,500 የኮንስትራክሽን ግብዒቶች የጥራት
ምርመራ ማዴረግ የሚለትን ተጨማሪ ስራዎች ሇመተግበር በዔቅደ ተካተዋሌ፡፡ በተጨማሪም
ዯረጃውን የጠበቀና የተቀናጀ መሠረተ ልማትና የአገልግሎት አቅርቦትን ማሻሻል፣
የከተሞችን ጽዲት አገልግሎትና የአረንጓዳ መሠረተ ልማት ሽፋንና ተዯራሽነትን ማሳዯግ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 82
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

እንዱሁም በከተሞች የምግብ ዋስትና ሥርዓትን በማስፋት ዴህነትን መቀነስ የሚለት


ስራዎች የሚሰሩ ይሆናል፡፡

2.3.5. ማህበራዊ ሌማት ዘርፌ


2.3.5.1. ትምህርትና ስሌጠና

የትምህርት ተዯራሽነትና ውስጣዊ ብቃትን ከማሳዯግ አኳያ ጥቅሌ የቅዴመ አንዯኛ ዯረጃ
ቅምህርት ተሳትፍ በ2015 በጀት ዒመት ከተዯረሰበት 37.7% በ2016 በጀት ዒመት ወዯ
45.27% ከፌ ሇማዴረግ እና ንጥር የቅዴመ አንዯኛ ዯረጃ ተሳትፍን በ2015 በጀት ዒመት
ከተዯረሰበት 37.4% በ2016 በጀት ዒመት ወዯ 43.5% ሇማዴረስ ታቅዶሌ፡፡ ጥቅሌ አንዯኛ
ክፌሌ ቅበሊ በ2015 በጀት ዒመት ከተዯረሰበት 92.1% በ2016 በጀት ዒመት ወዯ 104.36%
ከፌ ማዴረግ እና ንጥር አንዯኛ ክፌሌ ቅበሊ በ2015 በጀት ዒመት ከተዯረሰበት 73.6% በ2016
በጀት ዒመት ወዯ 100% ሇማዴረስ ታቅዶሌ፡፡ ጥቅሌ ከ1-6ኛ ክፌሌ የትምህርት ተሳትፍ
በ2015 በጀት ዒመት ከተዯረሰበት 74% በ2016 በጀት ዒመት ወዯ 81.21% ከፌ ሇማዴረግ እና
ንጥር ከ1-6ኛ ክፌሌ የትምህርት ተሳትፍ በ2015 በጀት ዒመት ከተዯረሰበት 62.3% በ2016
በጀት ዒመት ወዯ 74.71% ሇማዴረስ ታቅዶሌ፡፡ ጥቅሌ ከ7-8ኛ ክፌሌ የትምህርት ተሳትፍ
በ2015 በጀት ዒመት ከተዯረሰበት 68.2% በ2016 በጀት ዒመት ወዯ 70.26% ከፌ ማዴረግ
እና ንጥር ከ7-8ኛ ክፌሌ የትምህርት ተሳትፍ በ2015 በጀት ዒመት ከተዯረሰበት 41.4%
በ2016 በጀት ዒመት ወዯ 47.79% ሇማዴረስ ታቅዶሌ፡፡ ጥቅሌ ከ9-12ኛ ክፌሌ የትምህርት
ተሳትፍ በ2015 በጀት ዒመት ከተዯረሰበት 41.4% በ2016 በጀት ዒመት ወዯ 47.57% ከፌ
ማዴረግ እና ንጥር ከ9-12ኛ ክፌሌ የትምህርት ተሳትፍ በ2015 በጀት ዒመት ከተዯረሰበት
28.4% በ2016 በጀት ዒመት ወዯ 34.57% ሇማሳዯግ በዔቅዴ ታይዟሌ፡፡

የ1ኛ ክፌሌ መጠነ መዴገም በ2015 በጀት ዒመት ከተዯረሰበት 3.6% በ2016 በጀት ዒመት
ወዯ 2% ዝቅ ሇማዴረግ፣ የአንዯኛ ዯረጃ (ከ1ኛ - 6ኛ ክፌሌ) መጠነ መዴገም በ2015 በጀት
ዒመት ከነበረበት 3.03% በ2016 በጀት ዒመት ወዯ 2% ዝቅ ሇማዴረግ፣ የመካከሇኛ ዯረጃ
(ከ7ኛ - 8ኛ ክፌሌ) መጠነ መዴገም በ2015 በጀት ዒመት ከነበረበት 5.4% በ2016 በጀት
ዒመት ወዯ 2% ዝቅ ሇማዴረግ እንዱሁም የሁሇተኛ ዯረጃ (ከ9ኛ-2ኛ ክፌሌ) መጠነ መዴገም
በ2015 በጀት ዒመት ከነበረበት 10.1% በ2016 በጀት ዒመት ወዯ 2% ዝቅ ሇማዴረግ የታቀዯ
ሲሆን የቅዴመ አንዯኛ ዯረጃ መጠነ ማቋረጥ በ2015 በጀት ዒመት ከነበረበት 6.1% በ2016
በጀት ዒመት ወዯ 2% ዝቅ ማዴረግ፣ የአንዯኛ ዯረጃ (ከ1ኛ--6ኛ ክፌሌ) መጠነ ማቋረጥ በ2015

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 83
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

በጀት ዒመት ከነበረበት 6.96% በ2016 በጀት ዒመት ወዯ 2% ዝቅ ማዴረግ፣ የመካከሇኛ ዯረጃ
(ከ7ኛ - 8ኛ ክፌሌ) መጠነ ማቋረጥ በ2015 በጀት ዒመት ከነበረበት 10.8% በ2016 በጀት
ዒመት ወዯ 2% ዝቅ ሇማዴረግ እንዱሁም የሁሇተኛ ዯረጃ (ከ9ኛ - 12ኛ ክፌሌ) መጠነ
ማቋረጥ በ2015 በጀት ዒመት ከነበረበት 16.7% በ2016 በጀት ዒመት ወዯ 2% ዝቅ ሇማዴረግ
ታቅዶሌ፡፡

የ6ኛ ክፌሌ የማጠናቀቅ ምጣኔ በ2015 በጀት ዒመት ከነበረበት 71.9% በ2016 በጀት ዒመት
ወዯ 80% ከፌ ሇማዴረግ፣ የ8ኛ ክፌሌ የማጠናቀቅ ምጣኔ በ2015 በጀት ዒመት ከነበረበት
63.5% በ2016 በጀት ዒመት ወዯ 77% ከፌ ማዴረግ፣ የ7ኛ ክፌሌ የመዝሇቅ ምጣኔ በ2015
በጀት ዒመት ከነበረበት 41.76% በ2016 በጀት ዒመት ወዯ 50% ሇማዴረስ የታቀዯ ሲሆን
የቅዴመ አንዯኛ ዯረጃ፣ የአንዯኛ ዯረጃ (ከ1-6ኛ ክፌሌ)፣ የመካከሇኛ (ከ7-8ኛ ክፌሌ) እና
የሁሇተኛ ዯረጃ (ከ9-12ኛ ክፌሌ) ትምህርት ጥቅሌ ተሳትፍ ፆታዊ ምጥጥን እንዯ
ቅዯምተከተሊቸው በ2015 በጀት ዒመት ከተዯረሰበት 1፣ 0.99፣ 1፡19 እና 1፡22 በ2016 በጀት
ዒመት ወዯ 1.00፣ 1.00፣ 1.15 እና 1.21 ሇማዴረስ ይሰራሌ፡፡

የጥራት ዯረጃውን የጠበቀ ሥርዒተ ትምህርት ከማዘጋጀት፣ ከመተግበር እና ከመገምገም አኳያ


ዯግሞ የቅዴመ-አንዯኛ ዯረጃ የተማሪ መፀሏፌት ጥምርታ በ2016 በጀት ዒመት 1፡1
ሇማዴረስ፣ የመጀመሪያ ዯረጃ የተማሪ መፀሏፌት ጥምርታ በ2016 በጀት ዒመት 1፡3
ሇማዴረስ፣ በአንዯኛና መካከሇኛ ዯረጃ እንዱሁም በሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤቶች በሁለም
የትምህርት ዒይነት 50%፣ 75% እና 85% እና በሊይ ያመጡ ተማሪዎች እንዯ ቅዯም
ተከተሊቸው በ2015 በጀት ዒመት ከተዯረሰበት 87.66%፣ 32.1% እና 6.61% በ2016 በጀት
ዒመት ወዯ 100%፣ 35% እና 15% ከፌ ሇማዴረግ እና የዝቅተኛ ክፌሌ (ከ1ኛ - 4ኛ ክፌሌ)
የማንበብ፣ የመጻፌ እና የማስሊት ጠቅሊሊ ምዘና ውጤት በ2015 በጀት ዒመት ከተዯረሰበት
34% በ2016 በጀት ዒመት 45% ከፌ ሇማዴረግ እንዱሁም የ8ኛ ክፌሌ ክሌሊዊ ፇተና
ተመዝነው 50 በመቶ እና በሊይ አምጥተው ያሇፈ ተማሪዎች ዴርሻ እንዯ ቅዯም ተከተሊቸው
ከተዯረሰበት 67.93 በ2016 በጀት ዒመት ወዯ 75% ሇማዴረስ፣ የ12ኛ ክፌሌ ሀገራዊ ፇተና
ተመዝነው 50 በመቶ እና በሊይ አምጥተው ያሇፈ ተማሪዎች ዴርሻ በ2015 በጀት ዒመት
ከነበረበት 3.6% በ2016 በጀት ዒመት ወዯ 30% ሇማዴረስ ከፌተኛ ስራ የሚሰራ ይሆናሌ፡፡

የመምህራንና የትምህርት አመራሩን አቅርቦት፣ ተነሳሽነትና ብቃትን የማሳዯግ ስራ የሚሰራ


ሲሆን የትምህርት ቤቶችን ዯረጃ በቀጣይነት በማሻሻሌ ሇመማር ማስተማር ሂዯቱ ምቹ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 84
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ሇማዴረግም ተገቢው ትኩረት ይሰጣሌ፡፡ በመሆኑም ዯረጃ 3 የዯረሱ የቅዴመ-አንዯኛ ዯረጃ


ትምህርት ቤቶች፣ የአንዯኛ እና መካከሇኛ ዯረጃ ትምህርት ቤቶች እና የሁሇተኛ ዯረጃ
ትምህርት ቤቶች እንዱሁም የመምህራን ኮላጆች እንዯ ቅዯም ተከተሊቸው ከተዯረሰበት 2.2%፣
11.6% እና 18.1% በ2016 በጀት ዒመት ወዯ 2.5%፣ 13% እና 20% ከፌ ሇማዴረግ
ታቅዶሌ፡፡ ከዚህም በሊይ ዯረጃ 4 የዯረሱ የቅዴመ-አንዯኛ ዯረጃ ትምህርት ቤቶች፣ የአንዯኛና
መካከሇኛ ዯረጃ ትምህርት ቤቶች እና የሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤቶች ብዛት እንዯ ቅዯም
ተከተሊቸው በ2016 በጀት ዒመት 1፣ 1 እና 1 ሇማዴረስ ታቅዶሌ፡፡ የአንዯኛ እና መካከሇኛ
ዯረጃ ትምህርት ቤቶች ግንባታ በ2015 በጀት ዒመት ከተዯረሰበት 28 ወዯ 100 ማዴረስ፣
በ2016 በጀት ዒመት ጥገና እና እዴሳት የተዯረገሊቸው የአንዯኛና መካከሇኛ ዯረጃ ትምህርት
ቤቶችን ከ1,690 ወዯ 2,815 ሇማዴረስ፣ ዯረጃቸውን ከአንዯኛ ወዯ መካከሇኛ ዯረጃ ትምህርት
ቤቶች ያሳዯጉ ብዛት ከ71 ወዯ 75 ሇማዴረስ፣ አዱስ የተገነቡ የሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤቶች
ብዛት ከ12 ወዯ 27 ሇማዴረስ እንዱሁም ጥገናና ዔዴሳት የተዯረገሊቸው የሁሇተኛ ዯረጃ
ትምህርት ቤቶች ከ49 ወዯ 71 ሇማዴረስ፣ የመማሪያ ክፌሌ ተማሪ ጥምርታ በአንዯኛ፣
በመካከሇኛ እና በሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤቶች እንዯ ቅዯምተከተሊቸው ከተዯረሰበት 1፡37፣
1፡37 እና 1፡51 በ2016 በጀት ዒመት ወዯ 1፡50፣ 1፡40 እና 1፡50 ሇማዴረስ፣ የቅዴመ-አንዯኛ
እና የአንዯኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት የትምህርት ቤት ምገባ መርሃ ግብር ተጠቃሚ የሆኑ
ተማሪዎች ሽፊን ከተዯረሰበት 127,050 (2.66%) በ2016 በጀት ዒመት ወዯ 200,000
(4.19%) ሇማሳዯግ ከፌተኛ ርብርብ ይዯረጋሌ፡፡

ከዚህ በተጨማሪም በበጀት ዒመቱ የሒሳብና ሳይንስ ትምህርቶችን የመማር ማስተማር ሂዯት
በቴክኖልጂ በማስዯገፌ የተማሪዎችን ውጤት የማሻሻሌ ስራ የሚሰራ ሲሆን የተሟሊ ቤተ
ሙከራ ካሊቸው የሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤቶች መካከሌ ሇSTEAM ፕሮግራም የተሟሊ
ሊብራቶሪ ያዯራጁ ትምህርት ቤቶች ሽፊን ከተዯረሰበት 7% በ2016 በጀት ዒመት ወዯ 25%
ሇማዴረስ ታቅዶሌ፡፡ በአዱስ የተቋቋሙ የመማማሪያ ጣቢያዎች ብዛት ከተዯረሰበት 4,759
በ2016 በጀት ዒመት ወዯ 6,500 ሇማዴረስ እና በስታንዲርደ መሰረት የተቋቋሙ የማህበረሰብ
መማማሪያ ማዔከሊት ብዛት ከተዯረሰበት 41 በ2016 በጀት ዒመት ወዯ 54 ከፌ የማዴረግ፣
ማንበብ፣ መጻፌና ማስሊት እንዱችለ የተዯረጉ ጎሌማሶች ብዛት 250,000 የማዴረስ እንዱሁም
የጎሌማሶች የህይወት ክህልት ትምህርት መርሀ-ግብር ተሳታፉዎች የፆታ ምጥጥን በ2016
በጀት ዒመት ወዯ 0.92% የማዴረስ ተግባራትም በተገቢው መንገዴ ይከናወናለ፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 85
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

2.3.5.2. ጤና ጥበቃ

በጤና ጥበቃው ዘርፌ ሁለን አቀፌ የጤና አገሌግልት ጥራት እና ፌትሏዊ ተዯራሽነትን
ሇማሻሻሌ የሚሰራ ሲሆን የቤተሰብ ዔቅዴ አገሌግልት ተጠቃሚዎችን (CAR) አሁን
ከተዯረሰበት 74% ወዯ 80% ሇማሳዯግ፣ የዴህረ ወሉዴ የቤተሰብ ዔቅዴ አገሌግልት ሽፊንን
ከ2.3% ወዯ 6% ሇማዴረስ እና የረጅም ጊዜ የቤተሰብ ዔቅዴ አገሌግልት ተጠቃሚዎችን አሁን
ካሇበት 18% ወዯ 25% ከፌ ሇማዴረግ በትኩረት የሚከናወን ይሆናሌ፡፡ የወጣቶች እና የአፌሊ
ወጣቶች በተመሇከተ በ2016 በጀት ዒመት ሇወጣቶችና አፌሊ ወጣቶች የተመቹ የጤና
ተቋማትን ከ45% ወዯ 60% ማሳዯግ፣ በሰሇጠነ ባሇሙያ የሚሰጠውን የወሉዴ አገሌግልት
ከ62% ወዯ 75% ማዴረስ፣ በተቅማጥ ይጠቃለ ተብል ከሚታሰበው ዔዴሜያቸው ከአምስት
ዒመት በታች ሇሆኑ ሕፃናት የህይወት አዴን ህክምናን (ORS & Zinc or ORS)
አገሌግልትያገኙ ከ22% ወዯ 30 % ማዴረስ፣ የጨቅሊ ሕጻናት ጽኑ ህሙማን የመዲን ምጣኔ
(NICU cure rate) ከ 76% ወዯ 85% ማዴረስ፣ የክትባት አገሌግልትን በተመሇከተ በ2016
በጀት ዒመት የፔንታ ቫሇንት ሶስት ክትባት ሽፊን በ100% ማስቀጠሌ፣ ሁለንም ዒይነት
ክትባት ያገኙ ህፃናት ሽፊን ከ92% ወዯ 94% ማሳዯግ፣ ከሥርዒተ ምግብ አንፃር በ2016 በጀት
ዒመት በየወሩ የዔዴገት ክትትሌና ማበሌጸግ የሚዯረግሊቸው ዔዴሜያቸው ከሁሇት ዒመት
በታች የሆኑ ህጻናት ሽፊን ከ60% ወዯ 75% ማሳዯግ የሚለት ስራዎችም በትኩረት የሚሰሩ
ይሆናሌ፡፡

የሥርዒተ ምግብ ሌየታ አገሌግልት ያገኙ ነፌሰጡር እና የሚያጠቡ እናቶች ሽፊን ከ39% ወዯ
60% የማሳዯግ፣ የሥርዒተ ምግብ ሌየታ አገሌግልት ያገኙ ዔዴሜያቸው ከአምስት አመት
በታች የሆኑ ህጻናት ሽፊን ከ 52% ወዯ 75% የማሳዯግ እንዱሁም የሰቆጣ ቃሌኪዲን የሙከራ
ጊዜ ትግበራ በተመሇከተ በ2016 በጀት ዒመት በዘርፇ ብዙ በስኮር ካርዴ ሪፖርት የሚያዯርጉ
ወረዲዎችን ቁጥር ከ60 ወዯ 62 የማሳዯግ ስራዎችም የሚከናወኑ ይሆናሌ፡፡ የበሽታ መከሊከሇሌ
እና ቁጥጥር ሥራዎችን ከማጠናከር አኳያ ኤች.አይ.ቪ/ኤዴስ፣ የቲቢ በሽታ፣ የሥጋ ዯዌ
በሽታ፣ የወባ በሽታ መከሊከሌ እና የሏሩራማ በሽታዎች መከሊከሌ እና ቁጥጥር ስራ ይሰራሌ፡፡
ተሊሊፉ ያሌሆኑ በሽታዎችን ከመከሊከሌ እና ከመቆጣጠር አኳያም ዔዴሜአቸው 30-49 የሆኑ
ሴቶችን ቅዴመ ካንሰር የማህፀን በር ምርመራ አገሌግልትን በመስጠት ሽፊኑ ከ18% ወዯ
37% ማዴረስ፣ የቅዴመ ካንሰር ምሌክት ያሇባቸው ሴቶች ሇ3,704 የህክምናውንም አገሌግልት
በመስጠት ከተመረመሩት ሽፊኑ ከ66% ወዯ 80% የማዴረስ ስራ በትኩረት ይሰራሌ፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 86
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

በላሊ በኩሌ የህክምና አገሌግልትን ከማጠናከር አኳያ ዯግሞ የተመሊሊሽ ህክምና ተጠቃሚዎች
ሽፊን ከ1.8 ወዯ 2 ማሳዯግ፣ አሌጋ የመያዝ መጠን ከ70% ወዯ 85% ማሳዯግ፣ አማካይ
የተኝቶ ህክምና ቆይታ ጊዜ ከ4.7 ቀናት ወዯ 4 ቀናት በታች የማውረዴ፣የተኝቶ ታካሚዎች
የሞት ምጣኔ ከ2.1% ወዯ ከ2% በታች የመቀነስ፣ በጤና ተቋም የሚከሰት የዴንገተኛ ሞት
ምጣኔ ከ0.2% ወዯ 0.2% በታች መቀነስ፣ በፅኑ ህሙማን ክፌሌ ዉስጥ የሚከሰት የሞት
ምጣኔ ከ29% በታች ማውረዴ፣ ከጤና ተቋም የህሙማን ቅብብልሽን ከ1.4 ወዯ 1.2 የማዴረስ
እንዱሁም ከበጎ ፌቃዯኛ የሚሰበሰበውን የዯም ሌገሳ አሁን ካሇበት 64,209 (91 %) ዩኒት ወዯ
102,300 የማሳዯግ ተግባራት ይተገበራለ፡፡

በበጀት ዒመቱ የሀይጂንና የአካባቢ ጤና አገሌግልትን የማሻሻሌ ስራ የሚሰራ ሲሆን ሜዲ ሊይ


ከመጸዲዲት ነጻ (ODF) የሆኑ ቀበላዎች ሽፊንን ከ55% ወዯ 65% ሇማሳዯግ፣ መሠረታዊ
የሳኒቴሽን መገሌገያ/ መሠረታዊ መጸዲጃ ቤት (Basic Latrine) ያሊቸዉ አባዎራዎች/
እማዎራዎች ሽፊንን ከ39% ወዯ 75% ሇማሳዯግ፣ መሠረታዊ የእጅ መታጠቢያ ፊሲሉቲ
(Basic HWF service) ያሊቸው አባዎራዎች/ እማዎራዎች ሽፊንን ከ47% ወዯ 75%
ሇማሳዯግ እንዱሁም ከመኖሪያ ክፌሌ የተሇየ የማብሰያ ክፌሌ ያሊቸው አባዎራዎች/እማዎራዎች
ሽፊንን ከ65% ወዯ 85% ሇማሳዯግ በትኩረት የሚሰራ ይሆናሌ፡፡ የጤና ኤክስቴንሽን
ፕሮግራምና የመጀመሪያ ጤና ክብካቤ አገሌግልትን ከማጠናከር አኳያም ከፌተኛ አፇፃፀም
ያሊቸው የመጀመሪያ ዯረጃ የጤና ክብካቤ አሃዴ (PHCU) ሽፊን ከ21.2% ወዯ 40%
የማዴረስ፣ አጠቃሊይ (CHP) የጤና ኤክስቴንሽን አገሌግልት ፓኬጆችን የሚተገብሩ ጤና
ኬሊዎችን ቁጥር ከ0 ወዯ 20 (5.6%) የማሳዯግ፣መሠረታዊ (BHP) የጤና ኤክስቴንሽን
አገሌግልት ፓኬጆችን የሚተገብሩ ጤና ኬሊዎችን ቁጥር ከ0 ወዯ 1,228 (50%) የማሳዯግ እና
የሚዋሃደ ጤና ኬሊዎች ከ0 ወዯ 782 (100%) የማዴረስ ስራ ይሰራሌ፡፡

የመጀመሪያ ዯረጃ ጤና ክብካቤ የህክምና መመሪያ መሠረት የህክምና አገሌግልት የሚሰጡ


ጤና ጣቢያዎችን ሽፊን ከ84% ወዯ 100% ሇማዴረስ የሚሰራ ሲሆን የማህበረሰብ ተሳትፍ እና
ባሇቤትነትን ከማሻሻሌ አንጻርም የሞዳሌ ቤተሰብ መሥፇርት አሟሌተው በጤና ኤክስቴንሽን
ሞዳሌ የሆኑ እማ/አባዎራዎች ሽፊን ከ56% ወዯ 65% የማዴረስ፣ የሞዳሌ ቀበላዎች
መሥፇርት አሟሌተው የተመረቁ ሞዳሌ ቀበላዎች ሽፊንን ወዯ 31.2% 40% የማዴረስ
እንዱሁም የሞዳሌ ወረዲ መሥፇርት አሟሌተው ሞዳሌ የሆኑ ወረዲዎች ሽፊን ከ36% ወዯ
40% የማዴረስ ተግባት የሚከናወኑ ይሆናሌ፡፡ የጤና ቁጥጥር ሥርዒትን ከማሻሻሌ አኳያ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 87
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ዯግሞ የጤና ተቋማት ስታንዲርዴ ሙለ በሙለ የተገበሩ ጤና ተቋማት ሽፊን ወዯ 73%


ማዴረስ፣ ቁጥጥር የተዯረገባቸው የምግብና መጠጥ ተቋማት ሽፊን ከ66% ወዯ 70% ማዴረስ፣
አስገዲጅ የኢትዮጵያ የጤና ተቋማትን ዯረጃ ያሟለ ጤና ተቋማት ሽፊን ከ70% በመቶ ወዯ
75% በመቶ ማሳዯግ፣ የኢትዮጰያ የምግብ ሀይጅንና አካባቢ ጤና መሥፇርት የሟለ የምግብ
እና መጠጥ አገሌግልት መስጫ ተቋማት ሽፊን ወዯ 65% ማሳዯግ፣ ጤና ተቋማት የመዯበኛ
አማካይ የህይወት አዴን እና መሠረታዊ መዴኃኒቶች አቅርቦት አሁን ካሇበት ከ90.1% ወዯ
95% ማሳዯግ የሚለት ስራዎች ይሰራለ፡፡

ከዚህ በተጨማሪም በበጀት ዒመቱ የሰው ኃይሌ ሌማትና አስተዲዯርን ማሻሻሌ፣ በ2016 በጀት
ዒመት የጤና ባሇሙያ ሇ1,000 ሕዝብ ጥመርታ ከ1.73 ወዯ1.81 ማዴረስ፣ ሏኪም እና
ስፔሻሉስት ሇ10,000 ህዝብ ጥመርታ ከ0.65 ወዯ 0.7 ማዴረስ፣ ጤና መኮንኖች ሇ10,000
ህዝብ ጥመርታ ከ1.42 ወዯ 1.55 ማዴረስ፣ ነርሶች ሇ10,000 ህዝብ ጥመርታ ከ5 ወዯ 5.09
ማዴረስ፣ አዋሊጅ ባሇሙያዎች ሇ10,000 ህዝብ ጥመርታ ከ1.83 ወዯ 1.9 ማዴረስ፣ የጤና
መሠረተ ሌማት ማሻሻሌ፣ በ2016 በጀት ዒመት የሚገነቡ አዱሰ የመጀመሪያ ዯረጃ
ሆስፒታልች ብዛት 20 ማዴረስ፣ የሚገነቡ አዱሰ ጤና ጣብያዎች ብዛት 30 ማዴረስ፣
የሚገነቡ አዱሰ ዯም ባንክ ብዛት 2 ማዴረስ፣ የሚገነቡ አዱሰ G+2 ማስፊፉያዎች ግንባታ
ብዛት 5 ማዴረስ፣ የሚገነቡ አዱሰ ጤና ሳይንስ ኮላጆች ማስፊፉያ ግንባታ ብዛት 5 ማዴረስ፣
የሚገነቡ አዱሰ ቤዚክ ጤና ኬሊዎች ግንባታ 200 ማዴረስ፣ በወረራዉ የተጎደ 200 የጤና
ተቋማትን መሌሶ መገንበት፣ የ13 የመጀመሪያ ዯረጃ ሆስፒታልች ግንባታዎችን ከ66% ወዯ
100% ማጠናቀቅ፣ የ2 የሥነ-አእምሮ ጤና ማገገሚያ ሆስፒታሌ ህንጻ ግንባታዎችን ከ28%
ወዯ 100% ማጠናቀቅ፣ የ3 ሆስፒታሌ ማስፊፉያ ግንባታዎችን አፇጻጸም ከ35.5% ወዯ 100%
በማዴረስ ማጠናቀቅ፣ሇጤና መዴኅን አባሊት የጤና አገሌግልት አጠቃቀም ጥመርታ (OPD
attendant Percapita for CBHI beneficary) አሁን ካሇዉ ከ1.3 ወዯ 1.8 ማዴረስ፣
ከአጠቃሊይ መንግስት በጀት የጤና ዘርፌ ዴርሻ አሁን ካሇበት 16.4% ወዯ 20% ከፌ ማዴረግ
እንዱሁም የማህበረሰብ አቀፌ ጤና መዴኅን (ማአጠመ) አገሌግልት የጀመሩ ወረዲዎች ሽፊን
አሁን ያሇበትን 100% ማስቀጠሌ የሚለት በርካታ ስራዎች በዚህ ዒመታዊ ዔቅዴ ተካተዋሌ
በትኩረትም በየዯረጃው የሚከናወኑ ይሆናሌ፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 88
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

2.3.5.3. ሴቶች ህጻናትና አረጋውያን

በበጀት ዒመቱ የሴቶች፣ ህፃናት፣ አካሌ ጉዲተኞችና አረጋውያን መብትና ሁሇንተናዊ ዯህንነት
የማስጠበቅ ስራ የሚከናወን ሲሆን በዚህም 724 ቀበላዎች በአዱስ መስፇርት መሰረት
ከሌጅነት ጋብቻና ከሴት ሌጅ ግርዛት ነፃ እንዱሆኑ ይዯረጋሌ፡፡ በተዛቡ አመሇካከቶችና
በሥርዒተ-ፆታ ግንኙነት ዙሪያም ሇ3,792,368 (ወንዴ1,896,184፣ 948,092 አዋቂ እና
948,092 ወጣት ሴቶች)የህብረተሰብ ክፌልች ግንዛቤ የሚፇጠር ሲሆን 4167 በየዯረጃው
የሚገኙ የጎጂ ሌምዲዊ ዴርጊቶች አሰወጋጅ ጥምር ኮሜቴዎች እንዱጠናከሩ ይዯረጋሌ፡፡
የሴቶች፣ የህፃናት፣ አካሌ ጉዲተኞች እና አረጋዊያን ተሳትፍና ውክሌና ማረጋገጥ ላሊውስራ
ሲሆን 1,800,000(1,260,000 አዋቂ ሴቶች እና 540,000 ወጣት) በጎ ፇቃዴ አገሌግልት
እንዱሰማሩ እንዱሁም የዯረጃው የሚገኙ 5,174(352 ወጣት) ሴት አመራሮች የአመራር
ብቃታቸውን ሇማሳዯግ በሉዯርሽፕ የአቅም ግንባታ ስሌጠና እንዱያገኙ ይዯረጋሌ፡፡ ከዚህ
በተጨማሪም - የሴቶች፣ ህፃናት አካሌ ጉዲተኞችና አረጋዊያን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ
ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነታቸው የተረጋገጠ ሴቶች፣አካሌ ጉዲተኞች እና አረጋዊያንየመፌጠር፣
የማህበራዊ ጥበቃ ሥርዒትን በመዘርጋትና በማስፊፊት የዜጎችን ተጠቃሚነት የማሳዯግ እና
የሴቶች፣ የህፃናትና አካሌ ጉዲተኞችና አረዲዊያን ተቋማዊነትና ተጠያቂነት ስርዒት የማጎሌበት
ስራዎች በየዯረጃው የሚከናወኑ ይሆናሌ፡፡

2.3.5.4. ወጣትና ስፖርት

ከወጣቶች አኳያ

በበጀት ዒመቱ የወጣቶችን የመዯራጀት መብት ማስጠበቅ፣ ሇ626,774 (ወንዴ 313,387 ሴት


313,387) በአዱስና በነባር ሌዩ ሌዩ አዯረጃጀት (በሉግ፣ በማህበራት እንዱሁም በክበባት)
እንዱዯራጁ ማዴረግ ከእነዚህ ውስጥ የአካሌ ጉዲተኞች 10,769 /ወንዴ 5,385 ሴት 5,384/
እንዱዯራጁ ማዴረግ፣ 279 የወጣቶች ምክር ቤት በየዯረጃው (በክሌሌ 1፣ በዞን 22 በወረዲ
256) እንዱቋቋም ማዴረግ፣ የወጣት አዯረጃጀቶችን ውጤታማነት ሇማሳዯግና ሇማጠናከር
በሙያ 836፣ በቁሳቁስ 279 እና በገንዘብ 279 አዯረጃጀቶች ዴጋፌ ማዴረግ፣ የወጣቶችን
ተሳትፍና ውክሌና ማረጋገጥ፣ የወጣቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ፣ በክሌለ
ሇ978,929 (ወንዴ 489,464 ሴት 489,465) የስራ ፇሊጊ ወጣቶችን በከተማና በገጠር በመሇየት
የስራ ፇሊጊዎች መረጃ እንዱዯራጅ ማዴረግ እንዱሁም ክትትሌና ዴጋፌ ማዴረግ፣ በተሇያዩ
የጥቃቅን እና አነስተኛ ዘርፍች ሇ978,926 (ወንዴ 489,463 ሴት 489,463) ወጣቶች የስራ
ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 89
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

እዴሌ እንዱፇጠርሊቸው ከአጋር አካሊት ጋር በቅንጅት መስራት ከዚህ ዉስጥ የአካሌ ጉዯተኞች
9,789 /ወንዴ 4,895 ሴት 4,894/ ይሆናለ፡፡

ከዚህ በተጨማሪም በበጀት ዒመቱ ሇ269,906 (ወንዴ 134,953 ሴት 134,953) ወጣቶች


የብዴር አገሌግልት ተጠቃሚ እንዱሆኑ የሚዯረግ ሲሆን ከዚህ ዉስጥም የአካሌ ጉዯተኞች
2,699 /ወንዴ 1,350 ሴት 1,349/ይሆናለ፡፡ በተጨማሪም የወጣቶችን ማህበራዊ ተጠቃሚነት
ማረጋገጥ፣በክረምት በጎ ፇቃዴ ሇ5,218,244 (ወንዴ 2,609,122፣ሴት 2,609,122)፣ በበጋ በጎ
ፇቃዴ የአገሌግልት መስኮች 3,760,880 ወጣቶች ማሳተፌ፣ በበጎ ፇቃዴ አገሌግልት በክረምት
12,521,544፣ በበጋ 4,084,000 የህብረተሰብ ክፌልች ተጠቃሚ በማዴረግ በክረምት
ብር5.225 ቢሉየን እና በበጋ ብር 2.528 ቢሉየን የመንግስት ወጪ ማዲን፣የወጣቶች ጉዲይ
ተቋማዊነትን ማጎሌበት እንዱሁም የተቋማት የመፇጸም አቅም ዯረጃን 55.2 በመቶ ማዴረስ
የሚለት ስራዎች ተግባራዊ ይዯረጋለ፡፡

ከስፖርት አኳያ

በበጀት ዒመቱ የስፖርት ማህበራትን ማዯራጀትና ማጠናከር ከፌተኛ ትኩረት የሚሰጠው ሲሆን
ሇዚህም 23 የስፖርት ፋዳሬሽኖች፣ ኮሚቴዎች እና አሶሴሽኖች እራሳቸውን ችሇው መምራት
እንዱችለ እንዱሁም 300 ክሇቦችን ማዯራጀትና የማጠናከር፣ በየዴረጃው 4,290 /በ4,018
ቀበላዎች፣ በ250 ወረዲዎች፣ ከተሞችና ክፌሇ ከተሞች፣ በ21 ዞኖች 1 በክሌሌ/ የስፖርት
ም/ቤቶችን የማዯራጀት፣በአገር አቀፌ ዯረጃ 23 ፋዳሬሽኖችና ኮሚቴዎች ውጤት
እንዱያስመዘግቡ ማዴረግ፣217 መንግስታዊ የስፖርት ተቋማት እንዱዯራጁ የማዴረግ
እንዱሁም 25,000 ህዝባዊ የስፖርት አዯረጃጀቶች እንዱዯራጁ የማዴረግ ስራዎች ታቅዯዋሌ፡፡
የገቢ መሰረቶችን በማስፊትና የስፖርት ሃብትን በማሳዯግ ስፖርቱን የማጠናከር፣ የስፖርት
ማዘውተሪያ ስፌራዎችን እና የስሌጠና ማዔከሊትን ማስፊፊትና የማሳዯግ ስራዎችም ይሰራለ፡፡

ከዚህ በተጨማሪም ክሌሌ አቀፌና ሀገር አቀፌ ዯረጃቸውን የጠበቁ የስፖርት ተቋማት ብዛትን
9,321 ማዴረስ፣የስፖርት ማዘውተሪያ ስፌራዎችና የሥሌጠና ተቋማት ብዛትን 7,435
የማዴረስ፣አገር አቀፌ ስታንዲርዲቸውን ያሟለ 73 የስፖርት ማዘውተሪያ ስፌራዎችን
ማስፊፊት፣ 850 ጥርጊያ እና 430 በት/ቤቶችና በተቋማት ያለ የስፖርት ማዘውተሪያ
ሜዲዎችን በማስፊፊት ሇአገሌግልት ክፌት እንዱሆኑ የማዴረግ፣ዒሇም አቀፌ ዯረጃቸውን
የጠበቁ የ2 ስታዱየሞች /ባህር ዲር እና ወሌዴያ/ ግንባታ እና እዴሳት ተጠናቆ ሇአገሌግልት

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 90
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ምቹ እንዱሆኑ በመከታተሌ የግንባታ ነጠሊ ዋጋ ጥናት የማካሄዴ፣በጤና እና የአካሌ ብቃት


እንቅስቃሴ ፕሮግራም 2,028,144 /ወንዴ 862,232 ሴት 862,232/ እና 303,680 የአካሌ
ጉዲተኛ የህብረተሰብ ክፌልችን በአጠቃሊይ 14 በመቶ የህብረተሰብ ክፌልችን ማሳተፌ
እንዱሁም የታዲጊና የባሇሙያ ስሌጠና በመስጠት ውጤታማ ስፖርተኞችን ማፌራት የሚለት
ታቅዯዋሌ፡፡

በላሊ በኩሌም በአጫጭር ጊዜ ስሌጠናዎች በ23 የስፖርት ዒይነቶች ሇ735 (504 ወንዴ 231
ሴት) የመጀመሪያ ዯረጃ የዲኝነት ስሌጠና እንዱያገኙ ማዴረግ፣በ23 የስፖርት አይነቶች ሇ735
(504 ወንዴ 231 ሴት) የመጀመሪያ ዯረጃ የአሰሌጣኝነት ስሌጠና እንዱያገኙ
የማዴረግ፣በመካከሇኛ ጊዜ ስሌጠናዎች 85 /ወንዴ 50 ሴት 35/ ባሇሙያዎች ስሌጠና
እንዱያገኙ የማዴረግ፣በረጅም ጊዜ ስሌጠናዎች በታዲጊ ወጣቶች ስሌጠና ፕሮግራም 9,950
(ወንዴ 4970 ሴት 4970) ስፖርተኞች በመንግስት ዴጋፌ በ304 ጣቢያዎች፣ በፋዳራሌ
ዴጋፌ በ230 ጣቢያዎች መዯገፌ እንዱሁም በ74 ጣቢያዎች በክሌሌ፤ በዞንና በወረዲ ዴጋፌ
የማሰሌጠን ተግባራት ይከናወናለ፡፡ በተጨማሪም ከክሌለ 30 /ወንዴ 15 ሴት 15 / አትላቶች
ወዯ ብሄራዊ ቡዴን እንዱገቡ በትኩረት የመስራት፣በየዯረጃው በ23 የስፖርት ዒይነቶች እና
በ300 ክሇቦች ስፖርታዊ ውዴዴሮች 2,946 ስፖርተኞች በክሇቦች፣ 1,486 ስፖርተኞች
በሻምፒዮና በአገር አቀፌ እንዱሳተፈ በማዴረግ ውጤታማ እንዱሆኑ የመስራት፣በአገር አቀፌ
ዯረጃ በ23 የስፖርት ዒይነቶች 1,486 /በወንዴ 743 ሴት 743/ ስፖርተኞች በሻምፒዮና
ውዴዴሮች በማሣተፌ በ21 ስፖርቶች 1ኛ ዯረጃ ውጤት ሇማስመዝገብ የመስራት፣ በስፖርት
ኢንቨስትመነት ሇ300 /ወንዴ 222 ሴት 78/ ባሇሙያዎች ስሌጠና መስጠት እና ሇ384
(ወንዴ 300 ሴት 84) ባሇሃብቶች የሙያ ብቃት ወስዯው በዘርፈ እንዱሰማሩ የማዴረግ፣
በስፖርት ጥጥቅ ማምረት ስራ 4 (ወንዴ 3 ሴት 1 ) እና በስፖርት ጥጥቅ ማከፊፇሌ ስራ
50 (ወንዴ 42 ሴት 8 ) ባሇሃብቶች እንዱሰማሩ የማዴረግ ስራዎች በትኩረት ተግባራዊ
ይዯረጋለ፡፡

2.3.6. የዳሞክራሲና መሌካም አስተዲዯር ስርዒት ግንባታ


2.3.6.1. ፌትህ

በፌትህ ዘርፌ በፋዳራሌ ውክሌና እና በክሌሌ ጉዲዮች በቀጥታ ክስ የወንጀሌ ምርመራ


መዛግብት ይግባኝና ሰበር አቤቱታ መዝገቦችን መርምሮ የመወሰን /መዝገብ የማጥራት/ አቅምን

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 91
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ከ98.05% ወዯ 100% ማሣዯግ፣ የመወሰን/መዝገብ የማጥራት ቅሌጥፌናን ከ98.05% ወዯ


100% ማሣዯግ፣ በቀጥታ ክስ የወንጀሌ ምርመራ ጥራትና ቅሌጥፌናን 96% ማዴረስ፣
በቀጥታ ክስ በወንጀሌ መዝገቦች የዒ/ህግ ተከራክሮ የማስቀጣት አቅምን ከ91.81% ወዯ 95.5%
ማሣዯግ፣ የዏቃቤ ህግ ይግባኝና ሰበር አቤቱታ መዝገቦች የክርክር ውጤታማነትን ከ87.62%
ወዯ 88% ማሣዯግ እንዱሁም የፌርዯኛ ይግባኝና ሰበር አቤቱታ መዝገቦች የክርክር
ውጤታማነትን ከ86.76% ወዯ 89% ማሣዯግ የሚለት ስራዎች የሚከናወኑ ይሆናሌ፡፡

በተጨማሪም በፋዳራሌ ውክሌና እና በክሌሌ ጉዲዮች በቀጥታ ክስ የተከሣሽ፣ ምስክር፣ መሌስ


ሰጭ እና ተጠሪ አቀራረብን በማጠናከር የመዛግብት መቋረጥ ምጣኔን ከ11.35% ወዯ 3.5%
ዝቅ ማዴረግ፣ የወንጀሌ አቤቱታ አቀባበሌ ውሣኔ አሰጣጥ እና የአቤቱታ ተፇፃሚነትን
ከ97.06% ወዯ 98% ማሳዯግ፣ በፌትሏብሄር ጉዲዮች የቅዴመ መከሊከሌ ስራን በማጠናከር
የመንግስትንና የህዝብን ሀብትና ንብረት ከብክነት መከሊከሌ በመዝገብ 100% የነበረውን
ማስቀጠሌ፣ በፌትሏብሄር ከሚያዙ ጉዲዮች ውስጥ በዴርዴር መጨረስን በሚመሇከት በመዝገብ
ከ18.84% ወዯ 28% ማሳዯግ፣ የክስ አመሠራረትና መሌስ አቀራረብ ቅሌጥፌናን/መዝገብ
የማጥራት አቅምን/ በመዛግብት ከ99.19% ወዯ 100% ማዴረስ፣ በፌትሏብሄር ጉዲዮች
በቀጥታ ክስና መሌስ የዒቃቤ ህግ ተከራክሮ የማሸነፌ አቅምን በመዝገብ ከ91% ወዯ 92%
በመቶ ማሣዯግ፣ በይግባኝና ሰበር አቤቱታ መዝገቦች የዒቃቤ ህግ የክርክር ውጤታማነትን
በመዝገብ ከ63% ወዯ 76% ማሣዯግ፣ በይግባኝ መሌስና ሰበር አቤቱታ መሌስ መዝገቦች
የዒቃቤ ህግ የክርክር ውጤታማነትን በመዝገብ ከ73.8% ወዯ 87% ማዴረስ፣ ተቋሙ ክስ
ባቀረበባቸው ጉዲዮች ሊይ አስቀዴሞ ንብረት ፇሌጎ ማሳገዴን በመዝገብ ከ63% ወዯ 64%
ማዴረስ፣ የአፇጻጸም ክስ ከቀረበባቸው ጉዲዮች ውስጥ የማስፇፀም አቅምን በመዝገብ ከ97.71
በመቶ ወዯ 98% ማሣዯግ እንዱሁም የአቤቱታ አቀባበሌ ውሣኔ አሰጣጥ እና የአቤቱታ
ተፇፃሚነትን ከ99.16% ወዯ 100% ማሳዯግ የሚለት ዋና ዋና ጉዲዮች በዘርፈ የሚከናወኑ
ይሆናሌ፡፡ በአጠቃሊይ በፍትህ አስተዲዯሩ ውስጥ የህብረተሰቡን የተዯራጀ ተሣትፎና
ባሇቤትነት የማሣዯግ ስራ ይሰራል፡፡

2.3.6.2. የሰሊምና የህዝብ ዯህንነት ጉዲዮች

በበጀት ዒመቱ በዘርፈ የፀጥታ ስጋት የሆኑ ፀረ-ሠሊም ኃይልች ጉዲት ሳያዯርሱ በቅዴመ መረጃ
ሊይ ተመስርቶ መከሊከሌና ክሌለን ከተሇያዩ ጥቃቶችና ትንኮሳዎች መጠበቅና መቆጣጠር፣
የኮሚዩኒቲ ፖሉሲንግ ስትራቴጅ የአሰራር ሥርዒትን መፇተሽና ማነቆ የሆኑ የአፇፃጸም

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 92
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ችግሮችን በመቅረፌ ሽፊኑን ከ54% ወዯ 85% ማሳዯግ፣ አጠቃሊይ ወንጀሌን በ1,000 ሰዎች
መካከሌ በገጠር ከ0.54 ወዯ 0.4 እና በከተማ ከ1.88 ወዯ 1.75 ዝቅ ማዴረግ፣ እንዱሁም
ዋና ዋና ወንጀሌን በ1,000 ሰዎች መካከሌ በገጠር ከ0.28 ወዯ 0.2 እና በከተማ ከ0.63 ወዯ
0.5 ዝቅ ማዴረግ የሚለት ዋና ዋና ጉዲዮች የሚከናወኑ ይሆናሌ፡፡

ከዚህ በተጨማሪም የሴቶች ጥቃትን በ1,000 ሰዎች መካከሌ ከ0.14 ወዯ 0.08 እንዱሁም
የህፃናት ጥቃትን ከ0.064 ወዯ 0.05 መቀነስ፣ አጠቃሊይ የወንጀሌ ምርመራ አቅምን
ከ90.15% ወዯ 92%፣ የግሌ አቤቱታ የማጣራት አቅምን ከ96.08% ወዯ 98%፣ የመንግስት
ክስ የማጣራት አቅምን ከ93.21% ወዯ 95% በማዴረስ የሚፇጠሩ የመሌካም አስተዲዯር
ችግሮችን መቅረፌና የህብረተሰቡን ቅሬታ መፌታት፣ የወንጀሌ ምርመራ ጥራትን ከ98.34%
ወዯ 99% እንዱሁም የሙስና ወንጀሌ ምርመራን ከ95% ወዯ 96% ማሻሻሌ፣ በህዝብ ተሳትፍ
25,500 አዱስ የሚሉሻ አባሊትን ከግሌ ታጣቂዎች መሌምል በማሰሌጠን በፀጥታ ሥራ
ማሰማራት፣ በክሌለ በሥራ ሊይ የሚገኙ 277,662 ነባር የሚሉሻ አባሊትን በአመሇካከትና
በክህልት አቅማቸውን ማሳዯግ የሚያስችሌ ስሌጠና በመስጠት ተሌዔኮቸውን እንዱወጡ
ማዴረግ፣ የመንግስትና የግሌ ጦር መሣሪያ አስተዲዯር ስርዒቱን በማጠናከርና በዘርፈ
የሚታየውን ህገ ወጥነት በመከሊከሌ ሇሠሊምና ፀጥታ ማስከበር የሚሰጠውን አገሌግልት
ማሳዯግ፣ የትምህርት፣ የተሇያዩ የሙያና የእዯ-ጥበብ ስሌጠናዎችን ጥራትና ተዯራሽነት
በማስፊት ታራሚዎችን በማረሚያ ቤት ቆይታቸው የእውቀትና የክህልት ባሇቤት እንዱሆኑ
ማስቻሌ እንዱሁም የታራሚዎችን መሰረታዊ ፌሊጎቶችና ሰብዒዊ መብቶቻቸውን ማክበርና
የማረሚያ ቤቶችን ጥበቃና ዯህንነት ማሻሻሌ ከፌተኛ ትኩረት ተሰጥቷቸው የሚከናወኑ
ይሆናሌ፡፡

2.3.6.3. ሲቪሌ ሰርቪስ

ከሲቪሌ ሰርቪስ አኳያ የሰው ሃብት ሌማት ስርአቱን ሇማሻሻሌ የታቀዯ ሲሆን
ሇተግባራዊነቱም የረዥም ጊዜ የስሌጠና ዔዴልችን በመጠቀም በተሇያዩ መርሃ ግብሮች
ማሇትም በመጀመሪያ ዱግሪ 500 እና በ2ኛ ዱግሪ 1,500 በጠቅሊሊው 2,000 የመንግስት
ሰራተኞችን ስሌጠና እንዱያገኙ የማዴረግ፣ ከክሌሌ እስከ ወረዲ ባለ 7,171 የመንግስት
ተቋማት አቅም ክፌተትን የሇየ ስሌጠና ሇሰራተኞች መስጠቱን የማረጋገጥ እንዱሁም ከክሌሌ
እስከ ወረዲ ሊለ 1596 የመንግስት ተቋማት አመራርና ሰራተኞች በሌዩ ሌዩ መመሪያዎች
ዙሪያ የአሰሌጣኞች ስሌጠና የመስጠት ተግባራት ታቅዯዋሌ፡፡ የተቋማትን ውጤታማነት

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 93
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

በአዯረጃጀት ከማጎሌበት አኳያም ሇተፇቀደ ሁለም መዋቅሮች የዴሌዴሌ ማስፇፀሚያ


መመሪያዎች 100% የማዘጋጀት፣ አዱስ ሇሚጠየቁ 800 ያህሌ የስራ መዯቦች የስራ ዝርዝር
ማዘጋጀትና ዯረጃ የመስጠት/የማሻሻሌ፣ በተቋማት በተናጠሌ ሇሚቀርቡ የስራ መዯብ
ይፇቀዴሌን ጥያቄዎች ዳስክ ኦዱት በማዴረግ 75% ሇሚሆኑት ምሊሽ የመስጠት እንዱሁም
25 በመቶ ሇሚሆኑ በስራ ሊይ ያለ መዋቅርና የስራ መዯቦችን አግባብነት በጥናት በመሇየት
የማስተካከያ እርምጃ እንዱወሰዴ ሇበሊይ አካሌ ውሳኔ ሃሳብ የማቅረብ ዔቅዴ ተይዟሌ፡፡

ከዚህ በተጨማሪም በበጀት ዒመቱ ሇ32 የክሌሌ፣ ሇ21 ዞንና ሪጆፖልታን ከተሞችና ሇ233
ሇወረዲና ከተማ አስ/ጽቤቶች በጠቅሊሊው በ286 ተቋማት አማካኝነት የተፇፀሙ የሰው ሃይሌ
ስምሪት ስራዎች ሊይ መዯበኛ ምርመራ (ኢንስፔክሽንስራ) የማካሄዴ ስራ የሚሰራ ይሆናሌ፡፡
የተቋማትን ውጤታማነት በአሰራር ማጎሌበት፣በየዯረጃው ሇሚገኙ ተቋማት በቼክሉት የተዯገፇ
2 ዙር የተቀናጀ ዴጋፌና ክትትሌ ማዴረግ እንዱሁም በተዯረገው ዴጋፌና ክትትሌ መሰረት 2
ዙር የጽሁፌ ግ/መሌስ መስጠት በትኩረት ይተገበራሌ፡፡ የሇውጥ መሳሪያዎችን ውጤታማነት
ከማሳዯግ አኳያም7,171 ከክሌሌ እስከ ወረዲ የሚገኙ የመንግሰት ተቋማት ፇፃሚዎችንና
አዯረጃጀቶችን በሇውጥ አመራር እና አዯረጃጀት መመሪያ መሰረት በዯረጃ እየሇዩ መሆኑን
በዴጋፌና ክትትሌ ማረጋገጥ፣7,171 ከክሌሌ እስከ ወረዲ የሚገኙ የመንግሰት ተቋማት የፇጣን
ሇውጥ አምጭ ተግባራትን አሟሌተው እየተገበሩ መሆኑን ማረጋገጥ እንዱሁም ከክሌሌ እስከ
ወረዲ ከሚገኙ የመንግሰት ተቋማት መካከሌ 10 % (717) ሞዳሌ ማዴረግ፡፡

2.3.7. የኮምንኬሽን ተግባራት

በዘርፈ በዋና ዋና ክሌሊዊና ሀገራዊ ጉዲዮች ሊይ መግባባት በመፌጠር የክሌለን ሌማታዊ


አስተሳሰብ ከማጎሌበት አኳያ በእቅዴ ዘመኑ በጀት ዒመቶች ክሌሌ ጽ/ቤት በሩብ ዒመት 1 ጊዜ
፣ ዞኖችና ከተሞች በወር 1 ጊዜ በወሣኝ ጉዲዮች ሊይ የክሌለን መንግስት አቋም የሚያንፀባርቁ
(የአቋም መግሇጫ) ጽሁፍችን በማዘጋጀትና በሚዱያዎች በማቅረብ ግንዛቤ መፌጠርና
የሕብረተሰቡን ተሣትፍ የማሣዯግ፣በየሩብ ዒመቱ ወሣኝና ወቅታዊ ክሌሊዊ ርዔሰ ጉዲዮች ሊይ
የፓናሌ ውይይት የሚካሄዴ ይሆናሌ፡፡ በወር አንዴ ጊዜ በተመረጡ ወቅታዊ ጉዲዮች ሊይ
የፕሬስ ኮንፇረንስ /የሚዱያ መግሇጫ / በማካሄዴ የህብረተሰቡን ግንዛቤ የማሳዯግ ስራም
የሚሰራ ሲሆን በዒመቱ መጨረሻ አንዴ የሚዱያና የኮሙዩኒኬሽን ቱር /ጉብኝት/ በማካሄዴ
ክሌሊዊ ገፅታ ግንባታ ይዯረጋሌ፡፡ ከአጎራበች ክሌልች፣ ዩኒቨርስቲዎች እና ማዔከሊት ጋር
ቅንጅታዊ አሰራርን/ ትስስርን ከማሳዯግ አኳያም ከአጎራባች ክሌልች እና ከተሇያዩ የማህበረሰብ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 94
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ክፌልች ጋር በተሇያዩ የጋራ ጉዲዮች ሊይ የጋራ ውይይት፣ የሌምዴ ሌውውጥ ጉብኝት


በማዘጋጀት ዴጋፌና ክትትሌ ይዯረጋሌ፡፡

2.3.8 ፕሊንና ልማት

የክልለን የመረጃ ዝግጅትና አጠቃቀም ሰርዓት መዘርጋት፣ የ2015 በጀት ዓመትን የክልል
ኢኮኖሚ አካውንት መረጃ ምርትና አገልግሎቱ በመነጨበት እና ጥቅም ሊይ በዋሇበት
የአገማመት ዘዳ የግመታ ሥራ ማከናወን፣ በስነ ህዝብ ጉዲዮች ዙሪያ ግንዛቤን በማሳዯገ
በፈጻሚ ሴክተሮች የልማት እቅዴ ዉስጥ ተካተዉ እንዱታቀደ ማስቻል እና ትግበራቸዉን
መከታተል፣ በክልለ ወጥ የሆነ የእቅዴ አዘገጃጀት ስርዓትት እንዱኖር ማዴረግ እንዱሁም
የክትትልና ግምገማ አሰራርን በማጠናከር የእቅዴ አፈጻጸም ስርአትን ማሻሻል የሚለት
ስራዎች ይተገበራለ፡፡

ክፌሌ ሶስት

3.1. የክትትሌና ግምገማ ስርዒት

የ2016 በጀት ዒመት የ10 ዒመት መሪ ዔቅደ የሚተገበርበት 4ኛ በጀት ዒመት እንዯመሆኑ
የበጀት ዒመቱ የክትትሌና ግምገማ ስርዒት ሲታይ በተሇየ መሌኩ የተሇያዩ አካሊትን
የሚያካትትና በትኩረት በየዯረጃው የሚተገበር ይሆናሌ። በመሆኑም በየዯረጃው በክትትሌና
ግምገማ ሥርዒቱ ውስጥ ተሣታፉ የሚሆኑ አካሊት እና የሚኖራቸው ሚና በዝርዝር
ተመሊክቷሌ።

የሕዝብ ምክር ቤቶች፡- ምክር ቤቶች በቋሚ ኮሚቴ አዯረጃጀት፣ አሠራር፣ በመስክ ክትትሌና
ቁጥጥር፣ በየዯረጃው በሚካሄደ የምክር ቤት ጏባዓዎች፣ በሚፇጥሯቸው የሕዝብ ውይይቶች
ውስጥ ዋና ዋና የግብ ማዔከልችን በቼክሉስት በመያዝ የመገምገሚያና የመወያያ አጀንዲ
አዴርገው በመንቀሳቀስ አስፇጻሚ አካሊት ችግር ፇች ዔቅዴ ስሇማቀዲቸው፣ ዒመታዊ ዔቅድች
ከረጅም ጊዜ ዔቅድች የተቀደ ስሇመሆናቸው፣ አሳታፉና አካታች ስሇመሆናቸው ትንተና
ማዴረግና ግብረ መሌስ መስጠት፣ በተሇዩ ችግሮች ሊይ አስፇሊጊ ውሣኔዎችና መፌትሄዎች
እንዱሰጡ ማዴረግ፣ የተሇዩ ጉዲዮችን በመቀመር ሇቀጣይ የተሻሇ አፇጻጸም ግብዒት
እንዱሆኑ በግማሽ ዒመትና በዒመቱ መጨረሻ በማዘጋጀት የሚያቀርቡ ይሆናሌ።

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 95
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

በየዯረጀው የሚገኙ አስፇጻሚ አካሊት፡- ከክሌሌ ጀምሮ እስከ ቀበላ ዴረስ ያለ የመንግሥት
አስፇጻሚ አካሊት /ከፌተኛ፣ መካከሇኛና ዝቅተኛ የመንግሥት አመራሩ/ ዔቅድች በወቅቱ፣
በጥራት፣ በተጠያቂነትና በተሻሇ አመራርና በሕዝብ ተሣትፍ እየተፇፀሙ መገኘተቸውን
መከታተሌ፣ መገምገም፣ መዯገፌና ቀጣይ አቅጣጫና አመራር መስጠት ይጠበቅባቸዋሌ።
በየዯረጀው የሚዘጋጁ ግምገማዎችና ሪፖርቶችም የዔቅደን ዋና ዋና ግቦች ማዔከሌ በማዴረግ
በወቅቱ እንዱፇጸሙ ማዴረግና ከቀበላ እስከ ክሌሌ ባሇው መንግሥታዊ ትስስር ውስጥ
በቅብብልሽ ሉመሩ ይገባሌ።

የክሌለ ህብረተሰብ፡- የሌማት ባሇቤትና ተጠቃሚ የሆነው የክሌለ ሕዝብ እስካሆነ ዴረስ
የዔቅደን አፇጻጸም ሇመከተተሌ፣ ሇመገምገምና ዴጋፌ ሇመሥጠት በሚያመችው መሌኩ
ሉመራና ሉንቀሣቀስ ይገባሌ። በአፇጻጸሙ ሊይ የመሊ ሕብረተሰቡ አስተያየት የሚካተትበትን
ሥርዒት መዘርጋትና በዒመቱ የታዩ ሇውጦች በሕዝቡ ፀዴቀው ወዯ ሊይ እንዱመጡ ማዴረግ
ይገባሌ።

ፕሊንና ሌማት ቢሮ፡- በየጊዜው ያሌታዩ ጉዲዮችን ከግንዛቤ ውስጥ በማስገባት ከሚተሊሇፈ
ውሣኔዎችና ከሚሠጡ አቅጣጫዎች በመነሣት በየዘርፊና በየዯረጃው የዔቅዴ ክሇሳና ማሻሻያ
እንዱዯረግ ማዴረግ ይጠበቅበታሌ። በበጀት ዒመቱ ዔቅዴ ውስጥ የተያዙ ዋና ዋና የሌማትና
የመሌካም አስተዲዯር ግቦች በሚጠበቀው ዯረጃ እየተፇጸሙ ያለ ስሇመሆናቸው ማሇትም
መሰረታዊ ግምገማ ሇማካሄዴ የሚያስችለ የማክሮ ኢኮኖሚ እና ዋና ዋና ዘርፍች ውጤት
አመሌካቾች መሇየት፣ በ2016 ዒ/ም ከ10 ዒመቱ መሪ የሌማት ዔቅዴ ፖሉሲ ማትሪክስ
የተዘጋጀ ስሇሆነ የዘርፍች ዔቅዴ የተመረጡ አመሌካቾችን የያዙና ከሚዯረስባቸው ዑሊማዎች
ጋር ተናባቢ መሆናቸውን በማረጋገጥ የክትትሌና ግምገማ ሥርዒቱ የተሳሇጠ እንዱሆን
ማዴረግ፣ የኢኮኖሚና ማህበራዊ መረጃዎች ማመንጨትና ሇግምገማ መነሻ እንዱሆኑ ማስቻሌ፣
የክትትሌና ግምገማ ስርዒት በመዘርጋት፣ ከወቅቱ ጋር የሚሄዴና ዯረጃውን የጠበቀ የሪፖርት
ማቅረቢያ ፍርማቶች ማዘጋጀት፣ የየሩብ ዒመታትና የዒመቱን የዔቅዴ አፇጻጸም ሪፖርቶችን
ማዘጋጀት፣ በመስክ ስራ የተዯገፇ የአፇጻጸም ሪፖርት ማዘጋጀት፣ የካፒታሌ ፕሮጀክቶችን
አፇጻጸም ተከታትል ሪፖርት ማቅረብ፣ በክሌለ የጥናትና ምርምር ሥራዎችን መዯገፌ
መከታተሌ እና ችግር ፇቺ የጥናትና ምርምር ሰነድችን ማዘጋጀትና የውሳኔ ሃሳብ ማቅረብ
ይጠበቅበታሌ። ከዚህ በተጨማሪ በሀብት አጠቃቀም ሊይ የሚታዩ ችግሮችን ሇመቅረፌ
የሚያስችለ አዲዱስ አሰራሮችን ስራ ሊይ እንዱውለ በማዴረግ የማስፇጸሚያ አቅምን ሇማሳዯግ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 96
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

ይሰራሌ። ሇዚህም ራሱን የቻሇ የፕሮጀክት አስተዲዯር ስርዒት እንዱሰፌንና ከመዯበኛው ሌማት
ጋር የተቀናጀ ስራ መስራት የሚቻሌበትን ምቹ ሁኔታ ይፇጥራሌ።

ገንዘብር ቢሮ፡- የሀብት አመዲዯብ ሥርዒት ከጊዜና ከግብ ጋር ጥምረት ፇጥረውና በተሻሇ
ወጪና ጥራት እንዱፇጸሙ በማዴረግ ዙሪያ ግንባር ቀዯም ተቋም በመሆኑ በየዯረጃው የሀብት
አጠቃቀም ሥርዒት በተጠያቂነት እንዱመራ ማዴረግ ይኖርበታሌ፡፡

የሴቶችን፣ የወጣቶችን እና ላልች ሌዩ ዴጋፌ የሚሹ የሕብረተሰብ ክፌልችን ጉዲይ


የሚከታተለ አካሊት፡- ሴቶች፣ ወጣቶችና ላልች ሌዩ ዴጋፌ የሚፇሌጉ የሕብረተሰብ ክፌልች
በሌማቱ ውስጥ በየዯረጃው ተሣታፉ መሆናቸውን እንዱሁም በሌማቱ ሂዯት ውስጥ
ፌሊጏቶቻቸው የሚሣኩበትንና ችግሮቻቸው የሚፇቱበት አሠራር መኖሩን ማረጋገጥ ይገባሌ፡፡
በዚህ ዙሪያም የሴቶች፣ ህጻናትና ወጣቶች ጉዲይ ቢሮ፣ የአሰሪና ሠራተኛ ጉዲይ እንዱሁም
ላልች አዯረጃጀቶች፣ የወጣቶችና ሴቶች ሉግና ማህበራት በክትትሌና ግምገማ ሥርዒት
የሚሣተፈበትን የአሠራር ሥርዒት መዘርጋትና ከዚህ ባሇፇ የእነዚህ ሴክተሮች ሚና ላልች
ዘርፍች በሚያካሂዶቸው የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ስራዎች የተሇያዩ የህብረተሰብ ክፌልች
ከዔቅዴ ዝግጅት እስከ ማጠናቀቂያ ባለ ሂዯቶች ትኩረት ተሰጥቷቸው ያለ መሆኑን ማረጋገጥ
የሚያስችሌ የክትትሌና ዴጋፌ የአሰራር ስርዒት መዘርጋት ይጠይቃሌ።

በአካባቢ ተፅዔኖ ሊይ የሚሠሩ የመንግሥት አካሊት፣ ዴርጅቶችና ተቋማት፡- በገጠርና በከተማ


የሚካሄደ የሌማት ኘሮግራሞችና ተግባሮች እንዱሁም የግሌና የመንግሥት የኢንቨስትመንት
ኘሮግራሞችና ኘሮጀክቶች ከአካባቢ ጥበቃና ዯህንነት አኳያ ቅዴመ ግምገማ እንዱሁም የሂዯትና
የአፇጻጸም ግምገማ በማዴረግ በቀጣይ የማስተካከያ ዔርምጃዎች እንዱወሰደ ማዴረግ ይገባሌ፡፡

የፀጥታና የፌትህ አካሊት፡- ትክክሇኛ የሌማት ሂዯትና የአተገባበር ሥርዒት ሰሊምንና የሕግ
የበሊይነትን በቅዴመ ሁኔታነት የሚጠይቃቸው ጉዲዩች ከመሆናቸው ባሻገር አጠቃሊይ ሌማቱ
ያሇምንም ሥጋትና ችግር የሚፇጸምበት ሥርዒት መኖሩን ማረጋገጥ ይገባሌ፡፡

የክሌለ የቅሬታ ማስተናገጃ ሥርዒት፡- በየትኛውም መሥፇርት ከሕብረተሰቡ የሚነሱ


ቅሬታዎች ከሌማት ተሣታፉነት፣ ተጠቃሚነት፣ በሌማት አመራር ሥርዒት መጓዯሌና
መዛባት ጋር ተያይዘው የሚታዩ ናቸው፡፡ በመሆኑም ይህንን ከሚከታተለ አካሊት የሚቀርቡ
ቅሬታዎችን በዒመቱ መጨረሻ በመቀመር ሇቀጣይ አፇጻጸም ግብዒት አዴርጎ መጠቀም

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 97
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

አስፇሊጊ በመሆኑ የክሌለ ቅሬታ ሰሚ፣ የሰብአዊ መብት ኮሚሽን፣ እንባ ጠባቂና የላልች
አካሊትን ተሌዔኮ ግብዒት አዴርጏ መጠቀም ይገባሌ፡፡

የጥናትና ምርምር ተቋማት፡- የዔቅደ አፇጻጸም በተሻለ አስተሣሠቦች፣ አሠራሮችና ክህልት


ታግዞ መተግበር ያሇበት በመሆኑ የዩንቨርስቲዎችና የላልች የጥናትና ምርምር ተቋማት
ተግባሮችን ግብዒት አዴርጏ መጠቀምና እነዚህ ተቋማት በክትትሌና ግምገማ ሥርዒት ውስጥ
ሙያዊና ተቋማዊ ተሌዔኮ ይዘው እንዱንቀሣቀሱ ማዴረግ ያስፇሌጋሌ፡፡

የኦዱት ተቋም፡- አጠቃሊይ የሃብት አጠቃቀም ሥርዒቱ ሊይ የፉዚካሌ /የአካሌ/ እና የፊይናንስ


ኦዱት በማዴረግ የሃብት አጠቃቀም ሥርዒቱ ከአሠራርና ሕግ አኳያ ትክክሌ ስሇመሆኑ
ከማረጋገጥ ባሻገር ከግቦች መሣካት ጋር ያሇውን መመጣጠን ማረጋገጥ ይገባሌ፡፡ ከዚህ አኳያ
ቢያንስ ዒመታዊ የኦዱት ቢሮ ማጠቃሇያ ሪፖርቶችን ሇአጠቃሊይ የክትትሌና ግምገማ
ሥርዒቱ አካሌ አዴርጎ መውሰዴ ይገባሌ፡፡

የሚዱያና የኮሚኒኬሽን ተቋማት፡- ተቋማቱ የሚሠሯቸው የዘገባ፣ የሕዝብ ግንኙነት


ተግባሮችና የሚፇጥሯቸው የሕዝብ ውይይቶችና መዴረኮች ሇክትትሌና ግምገማ ሥርዒቱ
ማዔከሌ ሆነው እንዱያገሇግለ ማዴረግና የተቋማቱ እንቅስቃሴዎች ዋና ዋና ግቦች ሊይ ያተኮረ
እንዱሆንና ሇግቦች መሣካት አስተዋፅኦ በሚያዯርግ መሌኩ መፇጸምና ማሥፇጸም ያስፇሌጋሌ፡፡

የብዙሀን፣ የሙያና የሲቪሌ ማህበራት፡- ማህበራቱ የሚወከለበትን ሕዝብና አካሌ ዴምጽና


ፌሊጏት የሚወከለ ከመሆናቸው አኳያ፣ በበጀት ዒመቱ አንዴ ጊዜ በአፇጻጸሙ ሊይ
እንዱመክሩና እንዱወያዩ በማዴረግ የሚያነሱዋቸውን ጉዲዩች ግብዒት አዴርጏ በመጠቀም
የዔቅዴን አፇጻጸም ከማሣሇጥ ባሻገር የዔቅዴ አፇጻጸም ሂዯቱ አካታች፣ አሣታፉና መሊ
ሕብረተሰቡን ተጠቃሚ በማዴረግ በኩሌ አንደ የማረጋገጫ መንገዴ ሆኖ እንዱያገሇግሌ
ያግዛሌ፡፡

ላልች አጋር አካሊት፡- በቀጥቃም ሆነ በተዘዋዋሪ የዔቅዴ አፇጻጸሙን በማጠናከር አስተዋጽኦ


ያሊቸው አካሊት፣ ረጅ ዴርጅቶች፣ የበጀት ዴጋፌ ያዯረጉ አካሊት ዒሇም አቀፌ ዴርጅቶችና
የፉዳራሌ አካሊት፣ የዱያስፖራ አካሊት፣ የንግዴ ማህበራት፣ ወዘተ በዒመቱ መጨረሻ
በመዴረክ በሚዘጋጁ የክትትሌና የግምገማ ማጠናከሪያ አሠራሮች የበኩሊቸውን ዴርሻ
እንዱወጡ ማዴረግ ይጠበቃሌ፡፡ በአጠቃሊይ የዔቅደን አፇጻጸም በመከታተሌና በመገምገም ዙሪያ

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 98
[የአማራ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግስት የ2016 በጀት ዒመት የሌማትና መሌካም አስተዲዯር ዔቅዴ]

በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ተሣታፉ የሚሆኑና ሀሊፉነት ያሇባቸው አካሇት እንዱሳተፈ


ይጠበቃሌ፡፡

ፕሊንና ሌማት ቢሮ ገጽ 99

You might also like