Professional Documents
Culture Documents
በሶላት_ዙሪያ_ለቀረቡ_ጥያቄዎች_የተሰጡ_መልሶች_እና_የሰጋጂች_ስህተቶች
በሶላት_ዙሪያ_ለቀረቡ_ጥያቄዎች_የተሰጡ_መልሶች_እና_የሰጋጂች_ስህተቶች
እና
የሰጋጆች ስህተቶች
“አዛን”
ጥያቄ፡- ብቻውን የሚሰግድ ሰው አዛን እና ኢቃማ ማድረግ ይችላል?
انظروا:"يعجب ربك من راعي غنم على رأس الشظية للجبل يؤذن للصالة فيقول هللا
"إلى عبدي هذا يؤذن ويقيم للصالة يخاف مني قد غفرت لعبدي وأدخلته الجنة
“ኢቃም አደረጉ ወዲያው መግሪብን ሰገዱ ፤ ከዚያም ኢቃም አደረጉና ወዲያው ኢሻን
ሰገዱ ፤ በመካከሉ ሱና አልሰገዱም፡፡” ቡኻሪ፡ ሙስሊም፡
“የዲን ምሰሶ ነው” ማለት የኢስላም ምሰሶ ማለት ነው፡፡ ቲርሚዘይ፡ አህመድ፡
﴾وت
ني كُِا ااًب َّم ْوُِ اِِ َّ ََّ ِ الصالاةا ِِ﴿فاِإذاا اطُْأْتانُ فاأا
ت اَِاى الْ ُُ ْؤمن ا
ْ الصالاةا اكاتا َّ ُْْوا
ُ ُْ ا
“በረጋችሁም ጊዜ ሶላትን (አሟልታችሁ) ስገዱ፡፡ ሶላት በምእመናን ላይ
በጊዜያት የተወሰነች ግዴታ ናትና፡፡” አን ኒሳእ፡
ሙስሊም የከሐዲ ተቃራኒ ነው፡፡ ከሐዲ ከሆነ በእርሱ ላይ የሶላት ግዴታ የለበትም፡፡
ማለትም በክህደት ላይ ሆኖ እርሷን ተፈጻሚ አያደርግም፡፡ እስልምናን ከተቀበለ በኋላ
ቢሆንም ቀዷ አውጣ አይባልም፡፡ ነገር ግን ሶላትን በመተው የትንሳኤ ቀን ይቀጣል፡፡
ْ ﴿َِّال أ
ك ِم ان
ُ ني۞ اما اسِا اك ُك ْ ِف اس اقار۞ِاالُوا اَلْ تا ِ ٍ ِ ُِ اب الْْا
ني۞ِف اجنَّات ياُا اْاءلُو اَ۞ اَ ِن الْ ُُ ْج ِرم ا اص اح ا
﴾ب بِْا ْوِم ال هِدي ِن ِ
ُ ني۞ اوُكنَّا تُ اك هذ
ِ ِ ْ ك تُطْعِ الْ ُِْ ِكني۞وُكنَّا اَنُوض مع
اْلاائِض ا ُ اا ني۞ اواَلْ تا ُ ُ ْ ا ا
ِ ُْال
صِه ا
ُ ا
“የቀኝ ባለቤቶች ብቻ ሲቀሩ ፣ (እነርሱስ) በገነቶች ውስጥ ይጠያየቃሉ፡፡
ከአመጸኞቹ ሁኔታ፡፡ (ይሏቸዋልም) “በሰቀር ውስጥ ምን አገባችሁ?”
(እነርሱም) ይላሉ “ከሰጋጆቹ አልነበርንም፡፡ “ለድሆችም የምናበላ
አልነበርንም፡፡ “ከዘባራቂዎቹም ጋር እንዘባርቅ ነበርን፡፡ “በፍርዱ ቀንም
እናስተባብል ነበርን፡፡” አል ሙደሲር፡
ለአካለ መጠን የደረሰ ፡ ሲባል ወንድ ከሆነ ለአካለ መጠን መድረሱን የሚጠቁሙ
ከሶስት ምልክቶች አንዱ መታየት አለበት፡፡
9/99
ሴት ከሆነች ደግሞ ከአራት ምልክቶች አንዱ መታየት አለበት፡፡ ወንድ
ከሚያያቸው ምልክቶች በተጨማሪ ሴት አራተኛ ምልክት ታያለች፡፡ ከወንድም ይሁን
ከሴት ላይ የሚታዩ ሶስቱ ምልክቶች የሚከተሉት ናቸው፡-
አቅለኛ መሆን፡ የዓቅለኛ ተቃራኒ አዓምሮው የተዛባ እብድ ነው፡፡ ወንድም ይሁን
ሴት ለአካለ መጠን ደርሰው ነገር ግን አዕምሯቸው የመለየት አቅም ከሌለው በእነርሱ
ላይ የሶላት ግዴታ የለባቸውም፡፡
ጥያቄ፡- ሶላት በማን ላይ ግዴታ እንደሆነ ተገንዝበናል፡፡ ሶላትን የተው ሰዎች ሸሪዓዊ
ብይናቸው ደግሞ ምንድን ነው?
﴾َا ِ ِِ ِ ِ
﴿فا اُ ْن َُف اي لاهُ م ْن أاخْه اش ْيءٌ فااتهًااعٌ ًبلْ اُ ْعُر ا ا ٌ ْ ْ ا
ٍ ْوف وأاداء ِلاْ ِه ِبِِح ِ ِ
﴾الصالااة
َّ ْ﴿فاِإَ اتبُواْ اوأاِا ُاموا
“የብር ወይም የወርቅ ባለቤት ከእርሷ ሀቋን የማይሰጥ ከሆነ ፣ አንዱ ቀን የአምሳ ሽ
አመት ልክ በሚሆንበት የትንሳኤ ቀን በባሮች መካከል ፍርድ እስኪሰጥ ድረስ በእርሷ
የእሳት ሳህን ተዘጋጅቶ በጀሐነም እሳት ውስጥ ጎኑ ፣ ግንባሩ እና ጀርባው ይተኮሳል፡፡
(እሳቷ) በቀዘቀዘች ቁጥር እንደገና ይጨምራል ፤ ከዚያም መንገዱ ወደጀነት ወይም
ወደእሳት መሆኑን ይመለከታል፡፡” ሙስሊም፡ አህመድ፡
"كان أصحاب النبي صلى هللا عليه وسلم ال يرون شيئا من األعمال تركه كفر غير
"الصالة
ዱንያዊ ብይን
ዳሪሚይ፡
﴾ْبِ ِ ِ ِْ اّلل رِِ َِاْ ِه تاوَّك ِ َِّ ﴿وما اخُ ِا ْفُ فِ ِْه ِمن شي ٍء فاح ْكُه ِ اَل
ُ ت او لاْْه أُت
ُ اّلل ذال ُك ُ َُّ ا ه ا ْ ا ُُ ُ ْ ا ُْ اا ْا
“ከምንም ነገር ያ በእርሱ የተለያዩበት ፍርዱ ወደ አላህ ነው፡፡ “እርሱ አላህ
ጌታዬ ነው፡፡ በእርሱ ላይ ተጠጋሁ ፣ ወደርሱም እመለሳለሁ”(በላቸው)፡፡ አሽ ሹራ፡
“በእኛ እና በእነርሱ (በከሐዲዎች) መካከል ያለው ልዩነት ሶላትን መተው ነው፡፡ እርሷን
የተወ በእርግጥ ካደ” አህመድ፡ ነሳኢይ፡ ቲርሚዚይ፡
ወይም “በግለሰቡ እና በሽርክ ወይም በክህደት መካከል ሶላትን መተው ነው” ሙስሊም፡
አንደኛው፡- ረሡል ﷺ ሸሪዓዊ ብይን የሰጡበትን “ሶላትን የተወ” የሚለውን ጽንሰ
ሐሳብ ውድቅ አድርገኸዋል፡፡
“የሶላት መስፈርቶች”
﴾وت
ني كُِا ااًب َّم ْوُِ اِِ
ت اَِاى الْ ُُ ْؤمن ا َّ ََّ ِ﴿
ْ الصالااة اكاتا
“ሶላት በምእምናን ላይ በጊዜያት የተወሰነች ግዴታ ናትና፡፡” አን ኒሳእ፡
የቁርኣን ማስረጃው፡
﴾ودا ِ ِ َّ ِِِ﴿أا
س ِ اَل اغ اْ ِق الَِّْْ ِ اوُِ ْرآ اَ الْ اف ْج ِر ِ ََّ ُِ ْرآ اَ الْ اف ْج ِر اكا اَ ام ْش ُه ا
ِ َُّ
ْ الصالااة ل ُدلُوك الش
“ሶላትን ከጸሐይ መዘንበል እስከ ሌሊት ጨለማ ድረስ ስገድ፡፡ የጎህንም ሶላት
ስገድ፡፡ የጎህ ሶላት (መላእክት) የሚጣዱት ነው፡፡” አል ኢስራእ፡
“ኢላ ገሰቂ ለይል” የሚለው ደግሞ እስከግማሽ ሌሊት ድረስ ያለውን ወቅት
የመግሪብ ወቅት፡ ከጸሐይ መጥለቅ ጀምሮ ሸፈቁ (ቀዩ) እስኪጠፋ ድረስ ነው፡፡
የዒሻ ወቅት፡ ሸፈቁ (ቀዩ) ከጠፋበት ጊዜ ጀምሮ እስከ ሌሊቱ ግማሽ ድረስ ይቆያል፡፡
እነዚህ አራት ወቅቶች እርስ በርሳቸው የተያያዙ ናቸው፡፡ ከግማሽ ሌሊት ጀምሮ ፈጅር
እስኪወጣ ድረስ ፈርድ ሶላት ምንሰግድበት ጊዜ አይደለም፡፡
የፈጅር ወቅት፡ ከፈጅር (ወጋገኑ) መውጣት ጀምሮ እስከ ጸሐይ መውጣት ድረስ
ይዘልቃል፡፡
" ال كفارة لها إال ذلك،"من نام عن صالة أو نسيها فليصلها إذا ذكرها
“በእርሱ ላይ የእኛ ትእዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ እርሱ ተመላሽ ነው፡፡” (ሙስሊም፡ 1718, ቡኻሪ
“ኪታቡ አል’ኢዕቲሷም ቢልኪታቢ ወስ’ሱነቲ” ላይ በተዕሊቅ አውርተውታል)
" وإن كان واسعا فالتحف به،"إن كان ضيقا فائتزر به
""ال يصلي أحدكم في الثوب الواحد ليس على عاتقه منه شيء
ከሶላት መስፈርቶች መካከል፡ “ንጽህና” ነው፡፡ ንጽህና ሲባል ሁለት አይነት ነው፡፡
ውዱእ ከሚያስፈቱ ነገሮች መጽዳትና ከነጃሳ (ከቆሻሻ) መጽዳት ናቸው፡፡
﴾اخطاأْ اَن
ْ ﴿ اربَّناا الا تُ اؤاخ ْذ اَن َِ تَّْْناا أ ْاو أ
ِ ِ
ጥያቄ፡- ኢማሙ ውዱእ መፍታቱን ያወቀው ሶላት ካጠናቀቀ በኋላ ነው፡፡ ታዲያ
እርሱም ይሁን ተከታዮች ሶላታቸውን የመመለስ ግዴታ አለባቸው?
መልስ፡- ኢማሙ እንጅ ተከታዮች ሶላታቸውን የመመለስ ግዴታ የለባቸውም፡፡ እነርሱ
24/99
የሶላተል ጀማዓን ምንዳ ሙሉ በሙሉ ያገኛሉ፡፡
“ውዱእ ያደረገ ሰው ተየሙም ባደረገ ሰው ተከትሎ የመስገድ ሸሪኣዊ ብይን”
ጥያቄ፡ - ተየሙም ያደረገ ሰው ውዱዕ ያደረጉ ሰዎችን ኢማም ሆኖ ማሰገድ ይችላል?
" أما أحدهما فكان ال يستبرئ من البول،"إنهما ليعذبان وما يعذبان في كبير
እንደዚሁ ቡኻሪና ሙስሊም በዘገቡት ሐዲስ ነብዩ ﷺ ሀይድ ያየች ሴት የሀይድ
ደም ከልብሷ ላይ ከነካ ትጠብና በእርሱው ትስገድ በማለት ትዕዛዝ አስተላልፈዋል፡፡
ለዚህ ማስረጃ የሚሆነን አቡዳውድና አህመድ የዘገቡት የነብዩ ﷺ ሐዲስ ነው፡፡
ረሡል ﷺ ሶሃቦችን አንድ ቀን አሰገዱ፡፡ በመካከል ሁለቱንም ጫማዎቻቸውን
አውልቀው ጣሉ፡፡ ሶሃቦችም ረሡልን ﷺ ተከትለው ጫማቸውን አወለቁ፡፡ ሶላት ካበቁ
በኋላ ረሡል ﷺ ጫማዎቻቸውን ለምን እንዳወለቁ ሶሃቦችን ጠየቁ፡፡ “አንተ
ጫማዎችህን ስታወልቅ ስለተመለከትን ነው እኛም ያወለቅን” አሏቸው፡፡ ከዚያም
የሚከተለውን ተናገሩ፡-
ሳያውቅ ነጃሳ ስለነካ ሶላት ቢበላሽ ኖሮ ነብዩ ﷺ ሶላታቸውን እንደገና ይመልሱ
ነበር፡፡ አንድ ሙስሊም በሶላቱ መካከል ውዱእ አለማድረጉን ካስታወሰ ሶላቱን
አቋርጦ ውዱእ ማድረግ አለበት፡፡
ረስቶ ውዱእ ሳይኖረው ሰግዶ የጨረሰ ሰው ሶላቱን ይመልስ ፣ ረስቶ ነጃሳ ነክቶት
ሶላቱን የጨረሰ ሰው ደግሞ ሶላቱን መመለስ የለበትም፡፡ በሁለቱ መካከል ያለው ልዩነት
ምንድን ነው? የሚል ጥያቄ ቢነሳ፡፡
27/99
መልሱ ውዱእ ወይም ትጥበት እንድንፈጽመው የታዘዝነው ተግባር ነው፡፡
እንድንፈጽማቸው የታዘዝናቸው ነገሮችን ከረሳን ሶላታችንን የግድ መመለስ አለብን፡፡
ነጃሳን መራቅ ግን ተጠንቀቁት ነው የተባልነው፡፡ ተጠንቀቁት የተባልነውን ነገር
ፈጽመነው ብንገኝ የሰገድነው ሶላት ትክክል ነው የሚሆነው፡፡
﴾اَن
﴿فاإ َْ ِخ ْفُُ ْ فا ِر اجاالا أ ْاو ُرْكًا ا
“ብትፈሩ እግረኞች ወይም ጋላቢዎች ሆናችሁ (ስገዱ)፡፡” አል በቀራህ፡
ሶስተኛ፡- “በጉዞ ላይ እያለ ትርፍ ሶላት መስገድ የፈለገ ሰው” ጉዞው በፈለገው
አቅጣጫ ቢሆንም ትርፍ ሶላቶችን መስገድ ይቻላል፡፡ ነብዩ ﷺሰፈር ሲወጡ ከፈርድ
ሶላቶች ውጭ ፊታቸውን በፈለገው አቅጣጫ አዙረው የሱና ሶላቶችን ይሰግዱ ነበር፡፡
﴾اخطاأْ اَن
ْ ﴿ اربَّناا الا تُ اؤاخ ْذ اَن َِ تَّْْناا أ ْاو أ
ِ ِ
ከሶላት መስፈርቶች መካከል “ኒያ” አንዱ ነው፡፡ የኒያ ቦታዋ ቀልብ ነች፡፡ ኒያ ለሶላት
መስፈርት የሆነበት ምክንያት እያንዳንዱን የምንሰራውን ስራ ለመለየት ሲባል ነው፡፡
በጥቅል ከተመለከትነው አንድ ሙስሊም ከቤቱ ውዱእ አድርጎ ወደመስጅድ
ሲንቀሳቀስ ሶላት ለመስገድ እንጅ ሌላ ኒያ ኖሮት አይደለም፡፡ ነገር ግን አንዱን አምልኮ
ከሌላው አምልኮ ለይቶ ለመፈጸም የግድ ኒያ ያስፈልጋል፡፡
31/99
ዙህርን ከዓስር ፣ ዓስርን ከመግሪብ ፣ መግሪብን ከዒሻ ፣ ዒሻን ከፈጅር ሶላት ለመለየት
የግድ ኒያ ያስፈልጋል፡፡ ሶላት መስገድ የሚለው ጥቅል ኒያ በቂ ሊሆን አይችልም፡፡ ጥቅል
የሆነው ኒያ ልዩ ከሆነው ኒያ ይለያል፡፡ አጠቃላይ ኒያ ልዩ የሆነውን ኒያ በውስጥ ሊያቅፍ
አይችልም፡፡ ጥቅል የሆነውን ኒያ የነያ ሰው ልዩ የሆነውን ኒያ አልነያም፡፡ ልዩ የሆነውን
ኒያ የነያም ሰው አጠቃላይ የሆነውን ኒያ አልነያም ፡፡
አንድ ሰው ትርፍ ሶላትን ነይቶ ወይም ሙጥለቅ (ልቅ) ሶላትን ይሰግዳል፡፡ ሶላት
እየሰገደ ባለበት መካከል ጥቅል የሆነውን የትርፍ ሶላት ኒያ ልዩ ወደሆነው የትርፍ ሶላት
ኒያ ለመቀየር ፈለገ ለምሳሌ ወደራቲባ ሊቀይር ፈለገ፡፡ ይህ ከሆነ ትክክል አይሆንም፡፡
ራቲባ (ረሡል ﷺ ትተዋቸው የማያውቁ ሱና ሶላቶች) እንደሚሰግድ ከተክቢረተል
ኢህራም በፊት መነያት አለበት፡፡ ካለበለዚያ ራቲባ ሊሆን አይችልም፡፡ ነገር ግን ራቲባ
ነበር እየሰገደ ያለው በመካከል ወደጥቅል ወይም ስድ ወደሆነ ትርፍ ሶላት ኒያውን
ለመቀየር ቢፈልግ ትክክል ይሆናል፡፡ ምክንያቱም ልዩ የሆነው ኒያ ልዩውንም ስድ
የሆነውንም ኒያ አጠቃሎ ይዟል፡፡ ልዩ ለሆነው ሶላት የነያውን ኒያ ሲተወው ስድ የሆነው
ኒያ ይቀራል ማለት ነው፡፡
ሌላው ምሳሌ፡- አንድ ሰው በዓስር ኒያ ሶላት ሊሰግድ ገባ፡፡ ከዚያ ከሶላቱ መካከል
32/99
ዙህርን አልሰገደም ነበርና ኒያውን ከአስር ወደዙህር ቢያዞር ዙሁር ሶላትም አስር
ሶላትም ሊሆንለት አይችልም፡፡ የዓስር ሶላት የማይሆነው በኒያ ስለቆረጠው ነው፡፡ ዙህር
ሶላት የማይሆነው ደግሞ ከመጀመሪያው ስላልነያው ነው፡፡ ነገር ግን የዚህን ሸሪዓዊ
ህግጋት የማያውቅ ጃሂል ከሆነ የሰገደው ሶላት ትርፍ ሶላት ሆኖ ይያዝለታል፡፡ ልዩ ሶላቱን
ውድቅ ሲያደርግ ስድ ወይም ጥቅል የሆነው ሶላት ቀረለት ማለት ነው፡፡
ማጠቃለያ፡-
በኒያ ውስጥ ከሚካተቱ ነጥቦች መካከል ብቻውን ሲሰግድ የቆየ ሰው ሶላት ውስጥ
እያለ ኢማምነትን መነየቱ ወይም ብቻውን ሲሰግድ ከቆየ በኋላ የጀማዓ ሶላት ሲያገኝ
ተከታይነትን ነይቶ መግባት፡፡ በትክክለኛው የዑለሞች አመለካከት እንዲህ አይነቱ የኒያ
ሽግግር ችግር የለውም፡፡ ለመጀመሪያው ምሳሌ አንድ ሰው ብቻውን ሲሰግድ ከቆየ በኋላ
ሌላ ሰው መጦ አብሮት መስገድ ጀመረ ይህ ችግር የለውም፡፡ ለዚህ ማስረጃ የሚሆነው
ረሡል ﷺ የሌሊት ሶላት ብቻቸውን እየሰገዱ ዓብደሏህ ኢብን አባስ 4 ከእንቅልፉ
ተነስቶ ውዱእ አድርጎ ከነብዩ ﷺ ጋር ይሰግድ ነበር፡፡ ይህንንም ተግባር ነብዩ ﷺ
አረጋግጠውታል፡፡ በመረጃ ካልሆነ በቀር በትርፍ ሶላት የጸደቀው ሸሪዓዊ ብይን ለፈርድ
ሶላቶችም ይጸድቃል፡፡
“የሶላት መገለጫዎች”
ጥያቄ፡- የሶላትን ሸሪዓዊ ብይን ፣ ሶላትን የተው ሰዎች ብይን እና የሶላትን መስፈርቶች
ካወቅን በኋላ ስለሶላት መገለጫዎች ደግሞ ማወቅ እንፈልጋለን?
መልስ፡- ሶላትም ይሁን ሌሎች ዒባዳዎችን ማወቅና መገንዘብ በጣም አንገብጋቢ ነው፡፡
ምክንያቱም ከአምልኮ መስፈርቶች ሁለተኛው መስፈርት የሚረጋገጥበትና ረሡልን
ﷺ የምንከተልበት ነው፡፡ ነብዩ ﷺ ሶላትን በአግባቡ ተግባራዊ ባደረጉበት አይነት
ሙስሊሞችም ተግባራዊ እንዲያደርጉ ለማድረግ የእርሳቸውን የሶላት ባሕሪያት
የሚያብራሩ የታወቁ ኪታቦችን መማር እንደሚያስፈልግ ነፍሴንም ሙስሊም
ወንድሞቸንም እመክራለሁ፡፡ እኛም አላህ ለትክክለኛው ጎዳና እንዲገጥመን እየተማጸን
የነብዩን ﷺየሶላት ባህሪያቶች እንደሚከተለው እናወሳዋለን፡፡
አንድ ሰው ከዚህ ቀደም የጠቀስናቸውን የሶላት መስፈርቶች ማለትም - ንጽህና ፣
ብልትን መሸፈን ፣ ወደ ቂብላ መዞር እና መሰል መስፈርቶችን ካጠናቀቀ በኋላ እጆቹን
እስከትክሻው ወይም እስከ ልም ጀሮዎቹ ከፍ በማድረግ “አሏሁ አክበር” ይበል፡፡
ከዚያም የቀኝ እጁን ከግራ ክንዱ ላይ በማድረግ ደረቱ ላይ ያኑር፡፡
34/99
ከዚያም ከነብዩ ﷺ በመጣው ማንኛውም የዱዓ ዓይነት የመክፈቻ ዱዓ ያድርግ፡፡
اللهم نقني من،"اللهم باعد بيني وبين خطاياي كما باعدت بين المشرق والمغرب
اللهم اغسلني من خطاياي بالماء والثلج،خطاياي كما ينقى الثوب األبيض من الدنس
"والبرد
""سبحانك اللهم وبحمدك وتبارك اسمك وتعالى جدك وال إله غيرك
""اللهم ربنا ولك الحمد ملء السماوات وملء األرض وملء ما شئت من شيء بعد
وأما السجود فأكثروا فيه الدعاء فقمين أن يستجاب،"أما الركوع فعظموا فيه الرب
"لكم
“በሩኩዕ ላይ ጌታን አልቁ ፣ ሱጁድ ላይ ደግሞ ዱዓን አብዙ ለእናንተ ዱኣችሁን ለመቀበል
የተገባ ነው፡፡” ሙስሊም፡
አጠር ባለ ሁኔታ ከረሡል ﷺ የመጣው የአሰጋገድ ስርዓት ይህን ይመስላል፡፡ ስለዚህ
እያንዳንዱ ሙስሊም በቻለው አቅም የእርሳቸውን የአሰጋገድ ስርዓት ለመከተል ጥረት
ማድረግ ይኖርበታል፡፡ ይህን ሲያሟላ ነው አምልኮቱ የተስተካከለ ፣ ኢማኑ ጠንካራ ፣
ረሡልንም ﷺ በመከተል ብርቱ ሰው የሚባለው፡፡
ነበር፡፡ ሙስሊም፡ ከዚያም ሰላሳ ሶስት ጊዜ ሱብሃን አላህ ፣ ሰላሳ ሶስት ጊዜ አሏሁ
አክበር ፣ ሰላሳ ሶስት ጊዜ አልሐምዱ ሊላህ ይበል፡፡ ቡኻሪ፡
ይህን ዚክር ከፈለገ ሱብሃን አላህ ሰላሳሶስት ጊዜ ፣ አልሀምዱ ሊላህ ሰላሳ ሶስት ጊዜ ፣
አሏሁ አክበር ሰላሳ ሶስት ጊዜ ነጣጥሎ ማለት ይችላል፡፡ ወይም “ሱብሃን አላህ ፣
አልሀምዱ ሊላህ ፣ አሏሁ አክበር” በአንድ ላይ ሰላሳ ሶስት ጊዜ ማለት ይችላል፡፡ ሌላም
የዚክር አይነት አለ፡፡ አስር ጊዜ ሱብሃን አላህ ፣ አስር ጊዜ አልሀምዱ ሊላህ ፣ አስር
ጊዜ አሏሁ አክበር በጥቅሉ ሰላሳ ጊዜ መዝከር ይችላል፡፡ ሌላው የዚክር አይነት ደግሞ
“ሱብሃን አላህ ፣ አልሀምዱ ሊላህ ፣ ላኢላሃ ኢልለሏህ ፣ አሏሁ አክበር” የሚለውን
በአንድ ላይ ሀያአምስት ጊዜ መዝከር ይችላል፡፡ በድምሩ መቶ ማለት ነው፡፡
39/99
ዋናው ነገር ከነብያችን የመጣውን ዚክር ማለቱ ነው፡፡ እነዚህን ዚክሮች ከፈለገ አንዱን
በአንዱ በመተካት ከፈለገ ደግሞ ሁሉንም በአንድ ጊዜ ማለት ይችላል፡፡ ስለዚህ ሰዎች
በዚህ ላይ ፍላጎቱ እና መነሳሳቱ ሊኖራቸው ይገባል፡፡ አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ
የሚከተለውን ተናግሯል፡-
﴾اّللا
﴿فااذْ ُكُرواْ ه
“አላህን አውሱ” በቀራህ፡
ቡኻሪ በትክክለኛ ሐዲስ በዘገቡት መስጅድ ውስጥ ከሆነ እነዚህን ዚክሮች ድምጹን
የተወሰነ ከፍ አድርጎ ቢላቸው ተመራጭነት እንዳለው ኢብን አባስ 4 ተናግረዋል፡፡
"كان رفع الصوت بالذكر حين ينصرف الناس من المكتوبة على عهد النبي صلى هللا
"عليه وسلم
“በነብዩ ﷺ ዘመን ሰዎች ከፈርድ ሶለት ካበቁ በኋላ በዚክር ድምጻቸው ከፍ ይል
ነበር፡፡” ቡኻሪ፡ ሙስሊም፡
""ما كنا نعرف اقضاء صالة النبي صلى هللا عليه وسلم إال بالتكبير
“የሶላት ማዕዘናቶች”
﴾اس ُج ُدوا ِ َّ
﴿ اَي أايُّ اها الذ ا
ْ ين اآمنُوا ْاراكعُوا او
“እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ! (በስግደታችሁ) አጎንብሱ፣ በግንባራችሁም
ተደፉ፤” አል ሐጅ፡
﴾اس ُج ُدوا ِ َّ
﴿ اَي أايُّ اها الذ ا
ْ ين اآمنُوا ْاراكعُوا او
“እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ! (በስግደታችሁ) አጎንብሱ፣ በግንባራችሁም
ተደፉ፤” አል ሐጅ፡
43/99
ሰባተኛው ማዕዘን፡- “በሁለት ሱጁዶች መካከል መቀመጥ”
በአሁኑ ሰዓት በሶላት ውስጥ መረጋጋት የሚባለው ነገር ከበርካታ ሰጋጆች ዘንድ
የተረሳ ጉዳይ ሆኗል፡፡ አንዳንድ ጊዜ ከሩኩዕ ወደቂያም ቀጥ ብለው መቆም ሲገባቸው
ወደሱጁድ የሚወርዱ ፣ እንዲሁም ሱጁድ አድርገው ቆይተው ሲነሱ ተረጋግተው
45/99
መቀመጥ ሲገባቸው ወዲያውኑ ወደሁለተኛው ሱጁድ የሚመለሱ ሰዎችን
ትመለከታለህ፡፡ ይህ በጣም ስህተት ነው፡፡ በዚህ ባህሪ አንድ ሰው አንድ ሽ ጊዜ ቢሰግድ
ከእርሱ ዘንድ ሶላቱ ተቀባይነት አያገኝም፡፡ ምክንያቱም ነብዩ ﷺ ሶለቱን አበላሽቶ
ለሰገደው ሶሃባ የሚከተለውን አስተምረውታል፡-
ጥያቄ፡- ከሶላት ማዕዘናቶች መካከል አንዱን የተወ ሸሪኣዊ ብይኑ ምንድን ነው?
መልስ፡- ከሶላት ማዕዘናቶች መካከል አንዱን የተወ ሰው ሶላቱ ይበላሻል፡፡ ረስቶ ከሆነ
46/99
ወዲያውኑ ተመልሶ ያስተካክል፡፡ ሩኩዕ ማድረጉን ረስቶ ወደሱጁድ ከሄደና ትዝ ካለው
ተመልሶ በመቆም ሩኩዕ ያድርግ፡፡ መጀመሪያ ረከዓ ላይ የረሳው ማዕዘን ሁለተኛው
ረከዓ ላይ ሆኖ ትዝ ቢለው የመጀመሪያው ረከዓ እንደሌለ ቆጥሮ ሁለተኛውን ረከዓ
እንደአንደኛ ረከዓ ይቁጠረው፡፡
ወይም ጥርጣሬው ሶላት ከሰገደ በኋላ ተከትሎ የሚመጣ ጥርጣሬ ሊሆን ይችላል፡፡
እንዲህ አይነቱ ጥርጣሬም ምናልባት ከሶላት ማዕዘናቶች አንዱን በመተው እርግጠኛ
ካልሆነ በቀር ቦታ ሊሰጠው አይገባም፡፡
“የሶላት ዋጅባቶች”
መልስ፡- የሶላት ዋጅባቶች ማለት ንግግሮች ወይም ተግባሮች ሆነው ሰዎች ሆን ብለው
ከተውት ሶላትን የሚያበላሽ ረስተው ከተውትና ትዝ ካላቸው ደግሞ በሰጀደተ ሰህው
የሚጠገኑ ናቸው፡፡
ْاسِِ احُا ُه ْ فاِإ اذا اس اج ُدواْ فا ِْْا ُكوتُوا الصالااة فا ُِْا ُق ْ طاآئِافةٌ ِهمْن ُه َّم اع ا
ْ ك اولْْاأْ ُخ ُذواْ أ َّ ُُت اَّل ِ ﴿وِ اذا ُك
نت فْ ِه ْ فاأاِا ُْ ا
ا ا
﴾ ْ اسِِ احُا ُه ِ صُِّواْ ام اع ا
ْ ك اولْْاأْ ُخ ُذواْ ح ْذ ارُه ْ اوأ صُِّواْ فا ُِْْ ا
ِ ِ ِ ِ
ْ من اوارآئ ُك ْ اولُْاأْت طاآئ افةٌ أ
ُخارى اَلْ يُ ا
“ከውስጣቸውም በሆንክና ሶላትን ለእነርሱ ባሰገድካቸው ጊዜ ከእነሱ አንዲት
ጭፍራ ካንተ ጋር ትቁም፡፡ መሳሪያዎቻቸውንም ይያዙ፡፡ በግንባራቸውም በተደፉ
ጊዜ ከስተኋላችሁ ይሁኑ፡፡ (እነዚህ ይሂዱና) ያልሰገዱትም ሌሎቹ ጭፍሮች
ይምጡ፡፡ ከአንተም ጋር ይስገዱ፡፡ ጥንቃቄያቸውንና መሳሪያዎቻቸውንም
ይያዙ፡፡” አን ኒሳእ፡
ثم أنطلق برجال، ثم آمر رجال فيصلي بالناس،"لقد هممت أن آمر بالصالة فتقام
" فأحرق عليهم بيوتهم بالنار،معهم حزم من حطب إلى قوم ال يشهدون الصالة
“ምክንያት ለሚሰጠው ሰው ካልሆነ በቀር አዛን ሰምቶ ምንም ምላሽ ያልሰጠ ሶላት
የለውም” ኢብኑ ማጀህ፡
“የታወቀ ኒፋቅ ያለበት ሙናፊቅና በሽተኛ ካልሆነ በቀር ከሶላተል ጀማዓ - ወደኋላ
የሚል እንደሌለ በእርግጥ አይታችሁናል፡፡ ከሶፍ ለመቆም በሁለት ሰዎች መካከል
ተደግፎ የሚመጣም ነበር፡፡” ሙስሊም፡
ጥያቄ፡- የጀማዓን ሶላት ብይን እስካወቅን ድረስ የኢማምና የተከታይን ግንኙነት ደግሞ
ማወቅ እንፈልጋለን?
وإذا، وإذا ركع فاركعوا، فإذا كبر فكبروا،"إنما جعل اإلمام ليؤتم به فال تختلفوا عليه
وإذا صلى، ربنا ولك الحمد: فقولوا، وإذا قال سمع هللا لمن حمده،سجد فاسجدوا
“ وإذا صلى قاعدا فصلوا قعودا أجمعين، فصلوا قياما،قائما
53/99
“ኢማም የተደረገው ሊከተሉት ነው፡፡ ስለዚህ ከእርሱ ተቃራኒ አትሁኑ ፤ አሏሁ አክበር!
ካለ እናንተም ወዲያውኑ አሏሁ አክበር በሉ ፤ ሲያጎነብስ ወዲያውኑ አጎንብሱ ፤ መሬት
ሲደፋ ወዲያውኑ ተደፉ ፤ ሰሚአላህ ሊመንሀሚዳህ ሲል ረበና ወለከል ሀምድ በሉ ፤ ቆሞ
ከሰገደ ቆማችሁ ስገዱ ፤ ቁጭ ብሎ ከሰገደ ሁላችሁም ቁጭ ብላችሁ ስገዱ፡፡” ቡኻሪ፡
ሙስሊም፡
ሙሳበቃህ፡ ማለት ደግሞ ተከታዩ በሶላት ተግባራት ኢማምን መቅደም ነው፡፡ ኢማሙ
ሩኩዕ ወይም ሱጁድ ከማድረጉ በፊት ተከታዩ ቀድሞ ሩኩዕና ሱጁድ ማድረጉ ፣
ኢማሙ ሳይቆም ተከታዩ መቆሙ ነው፡፡
ተአኹር፡ ማለት ደግሞ ኢማሙ ከፈጸመ በኋላ በጣም ዘግይቶ መፈጸም ነው፡፡ ኢማሙ
ሩኩዕ ሲያደርግ ቆሞ ይቀራል፡፡ ሱጁድ ሲደርግም ቆሞ “ሀምደን ከሲረን” ይላል፡፡
أو يجعل هللا،"أما يخشى الذي يرفع رأسه قبل اإلمام أن يحول هللا رأسه رأس حمار
"صورته صورة حمار
“ኢማሙ አሏሁ አክበር ሲል አሏሁ አክበር በሉ ፤ ሩኩእ ሲያደርግ ሩኩእ አድርጉ፡፡” ቡኻሪ፡
ሙስለም፡
ሙሳበቃ፡ ወይም ኢማምን መቅደም ሀራም ነው፡፡ ሙዋፈቃ ደግሞ አንዳንድ ዑለሞች
የተጠላ ተግባር ነው ሲሉት አንዳንዶች ደግሞ ሀራም ነው ብለውታል፡፡ አትተአኹር
(መዘግየት) አነስ ያለው ሸሪዓዊ ብይን የተጠላ መሆኑ ነው፡፡ ሙታበዓ (መከተል)
ደግሞ የታዘዝንበትና የረሡል ﷺ ተግባር ነው፡፡
“ኢፍቲራሽ” ፡ ማለት በግራ እግሩ ተቀምጦ የቀኝ እግሩን መትከል ማለት ነው፡፡ ሁለት
ተሸሁዶች ባሉባቸው ሶላቶች ከሁለተኛው ተሸሁድ ውጭ “በተወሩክ” የአቀማመጥ
ስርዓት ይቀመጣል፡፡
“የእርሳቻ ሱጁዶች”
ቅነሳ፡ ማለት ደግሞ ከሶላት ማዕዘናቶች ወይም ዋጅባቶች መካከል አንዱን መቀነስ ነው፡፡
ጭማሬ፡- አንድ ሰው በሶላት ውስጥ ሆን ብሎ ሩኩዕ ወይም ሱጁድ ወይም ቂያም ወይም
መቀመጥን ከጨመረ ረሡል ﷺ ካዘዙት ህግ ውጭ በመሆኑ ሶላቱ ይበላሻል፡፡
ነብዩ ﷺ ዙሁር ወይም አስር ሶላት ላይ ሁለት ረከዓ ሰግደው አሰላምተው ወጡ፡፡
ከዚያም ሶሃቦቹ ሁለት ረከዓ ያልሰገዱ መሆኑን አስታወሷቸው፡፡ ከዚያም ሁለት ረከዓ
ሰግደው ካሰላመቱ በኋላ ሁለት ሱጁዶች ሰገዱ፡፡ አህመድ፡
ኢብን መስዑድ 4 ባስተላለፉት ሐዲስ ደግሞ ነብዩ ﷺ ዙሁርን አምስት አድርገው
57/99
አሰገዱ፡፡ ከጨረሱ በኋላ “ሶላት ተጨምሯል እንዴ? በማለት ሶሃቦች ጠየቁ፡፡ ረሡልም
ﷺ “ምንድን ነው?” ብለው ጠየቁ ከዚያም ሶሃቦች “አምስት ነው የሰገድክ”
አሏቸው፡፡ ረሡል ወደቂብላ በመዞር እግራቸውን አጥፈው በመቀመጥ ሁለት ሱጁዶችን
ሰገዱ፡፡ ቡኻሪ፡ ሙስሊም፡
ዋጅብን ማጉደል፡ ዋጅብ ረስቶ ቢነሳ ለምሳሌ “ሱብሃን ረቢየል አዕላ” ረስቶ ከተነሳ
በኋላ ቢያስታውስ ሶላቱን ይቀጥልና ከሰላምታ በፊት ሰጀደተ ሰህው ወይም የርሳቻ
ሱጁድ ይስገድ፡፡
ሁለቱ ነገሮች ከእርሱ ዘንድ እኩል ቢሆኑ ለምሳሌ አንድ ሰው ዙሁርን ይሰግዳል
ሶስት ረከዓ ነው ወይስ አራት ረከዓ ነው የሰገድኩ ብሎ ተጠራጠረ፡፡ ከእርሱ ዘንድ
አንዱ አመዛኝ ሊሆንለት አልቻለም፡፡ እርግጠኛውን ይዞ ይሂድ፡፡ እርሱም አነስተኛው
ቁጥር ነው፡፡ ሶስት በሚለው ይሂድና መጨረሻ አንድ ረከዓ ጨምሮ ከሰላምታ በፊት
ሰጀደተ ሰህው ወይም የርሳቻ ሱጁድ ይስገድ፡፡
መልስ፡- ከሰላምታ በኋላ ሰጀደተ ሰህው ካደረገ ሰላምታ ማድረግ ግዴታ ነው፡፡
ጥያቄ፡ - ከሰላምታ በኋላ ሰጀደተ ሰህው ካደረገ ድጋሜ ተሸሑድ ማድረግ ይጠበቅበታል?
59/99
መልስ፡-በዚህ ዙሪያ ዑለሞች የተለያየ አመለካከት አላቸው፡፡ አመዛኙ የዑለሞች
ንግግር ግን ተሸሁድ (አታህያቱ) ግዴታ አይደለም የሚል ነው፡፡
የፈጅር ሱና ትልቅ ደረጃ ያላት በመሆኑ በሰፈርም ይሁን በአገር ውስጥ ትሰገዳለች፡፡
መልስ፡ አዎ!በፈርድ እና በሱና መካከል በርከታ ልዩነቶች አሉ፡፡ ግልጽ ከሆኑት ልዩነቶች
62/99
መካከል የሚከተሉት ይገኛሉ፡-
ረሡል ﷺ በረመዷን ለሶስት ቀናት ያክል በጀማዓ መስገዳቸው በሀዲስ ተረጋግጧል፡፡
ከዚያም በሰዎች ላይ ግዴታ ይደረጋል ብለው ስለፈሩ ከቤታቸው ቀርተዋል፡፡ ቡኻሪ፡
ሙስሊም፡
በሱና የመጣ ማንኛውም ነገር በተለያየ መልኩ መጠቀሙ በላጭ መሆኑ መታወቅ
አለበት፡፡
ጥያቄ፡- ልክ እንደ አምስት ወቅት ሶላት ሶላተል ጀናዛ በጀመዓ መስገድ ግዴታ ነው?
መልስ፡- በዲን ላይ ድንበር ማለፍ በመሆኑ በዚህ ላይ ያለኝ አስተያየት ስለሟቹ ሁኔታ
መጠየቅ ተገቢ አይደለም የሚል ነው፡፡ ስለሟቹ ሁኔታ መጠየቅ ቢድዓ ከመሆኑ ባሻገር
ልክ የሙስሊሞችን ነውር እንደመከታተል ነው የሚቆጠረው፡፡ በነብዩ ﷺ ዘመን
ሙናፊቆች ነበሩ፡፡ ነገር ግን ይህ ሙናፊቅ ነው? ይህ ሙእሚን ነው? ብለው ጠይቀው
አያውቁም፡፡ ነገር ግን ረሡል ﷺ በርካታ ገንዘብና ሀብት ከማግኘታቸው በፊት ሟቹ
እዳ ነበረበት ወይስ አልነበረበትም? የሚል ጥያቄ ይጠይቁ ነበር፡፡ እዳ አለበት ካሏቸውና
የሚከፍለው ከሌለ የሚከተለውን ይናገራሉ፡-
ይህን ያልንበት ምክንያት አንድ ሰው ቢድዓ መስርቶ ወደነብዩ ﷺ መቃብርም ይሁን
በቂእ ወደሚገኘው የሶሃቦች ቀብር በመሄድ ሶላት መስገድ አለብኝ እንዳይል ነው፡፡
"ما من رجل يموت فيقوم على جنازته أربعون رجال ال يشركون باهلل إال شفعهم هللا
"فيه
መልስ፡- እግሩ የተቆረጠ ጀናዛ ላይ ተሰግዶበት ሲያበቃ የእግሩ ቁራጭ ቢገኝ አብሮ
ይቀበራል እንጅ በቁራጭ አካሉ ላይ ሶላተል ጀናዛ አይሰገድም፡፡ ነገር ግን የሟቹ አካል
በአጠቃላይ አልተገኘም፡፡ የተገኘው ራሱ ወይም እግር ወይም እጅ ብቻ ነው፡፡ ይህ ቁራጭ
አካል ከታጠበ እና ከተከፈነ በኋላ ሶላተል ጀናዛ ይሰገድበታል፡፡ ከዚያም ልክ እንደሙሉ
አካሉ ይቀበራል፡፡
69/99
“በሟች ላይ ብቻን መስገድ”
መልስ፡- በዚህ ጉዳይ የማውቀው ነገር የለኝም፡፡ ነገር ግን አጅር ወይም ምንዳ የሚፈልግ
ከሆነ ፣ ከመቀበሩ በፊት መስገድ ይኖርበታለ፡፡ ምክንያቱም ይህ በረሡል ﷺ ሱና
የመጣ ነው፡፡ ረሡል ﷺ ከተቀበረ በኋላ የሰገዱት መቀበሩን ባላወቁና መረጃ
ባልደረሳቸው ሰው ላይ ነው፡፡
ጥያቄ፡- በጎረቤታችን የሚገኝ አንድ መስጅድ አለ፡፡ የመስጅዱ ባለቤት ከእርሱ ዘንድ
ተቀብሮበት ይገኛል፡፡ በውስጡ ሶላት መስገድ ይቻላል? ወይስ ረሡል ﷺ በሀዲሳቸው
ከከለከሉትና ካስጠነቀቁት ተግባር ይሆናል? በዚህ መስጅድ መስገዱ የማይበቃ ከሆነ
ከዚህ በፊት የሰገድነው ሶላት እንዴት ይታያል? ወደሌሎች መስጊዶች ብንሄድ ደግሞ
ሩቅ በመሆናቸው ሶላተል ጀማዓ ሊያመልጠን ነው፡፡ ታዲያ ምን ይሻላል?
መልስ፡-ይህ በሸሪዓ ምንም ዓይነት መሰረት የለውም፡፡ በሱናም ይሁን በዚህ ዙሪያ
የሚፈቀድ መሆኑ ከእውቀት ባለቤቶች የተገኘ ንግግር የለም፡፡
إال شفعهم،"ما من رجل يموت فيقوم على جنازته أربعون رجال ال يشركون باهلل شيئا
"هللا فيه
71/99
“በአላህ አንድም የማያጋሩ አርባ ሰዎች በጀናዛው ላይ የሚቆሙበት አንድም ሟች
አይኖርም ፤ አላህ ሸፈአቸውን (ዱዓቸውን) የሚቀበላቸው ቢሆን እንጅ” ሙስሊም፡
""ما من مسلم يموت فيصلي عليه ثالثة صفوف من المسلمين إال غفر له
﴾ ِ ْالرِج ِ ﴿فاِإ اذا ِارأْت الْ ُقرآ اَ فااسُاعِ ْذ ًِبّللِ ِمن الشَّْطا
َّ َا ْ ه ا ْ ْ ا ا
72/99
“ቁርኣንንም ባነበብህ ጊዜ እርጉም ከሆነው ሰይጣን በአላህ ተጠበቅ፡፡” አን ነህል፡
መልስ፡- ትልቅም ይሁን ትንሽ ወንድ ከሆነ በራሱ ትክክል ፣ ትልቅም ይሁን ትንሽ ሴት
ከሆነች ደግሞ በመካከሏ ይቁም፡፡
“(አሏሁምመ ላተህሪምና አጅረሁ) የሚል ዱዓ ለሟች እናደርጋለን ትርጉሙ ምንድን
ነው?”
ጥያቄ፡-“አሏሁምመ ላ ተህሪምና አጅረሁ” የሚለው የረሡል ﷺ ዱዓ ትርጉም
ምንድን ነው?
،" ومن شهدها حتى تدفن فله قيراطان،"من شهد الجنازة حتى يصلى عليها فله قيراط
" "مثل الجبلين العظيمين:قيل وما القيراطان؟ قال
“በጀናዛ ላይ እስከሚሰገድ ድረስ የተገኘ ለርሱ ቂራጥ አለው ፤ እስከሚቀበር ድረስ የተገኘ
ደግሞ ለርሱ ሁለት ቂራጥ አለው” “ቂራጣን” ማለት ምን ማለት ነው? የሚል ጥያቄ
ቀረበላቸው፡፡ እርሳቻም “ልክ ሁለት ታላላቅ ተራራ አይነት” በማለት ምላሽ ሰጡ፡፡ ቡኻሪ፡
ሙስሊም፡
መልስ፡- አዛን ዒባዳ ነው፡፡ ዒባዳ ደግሞ ለርሱ ኒያ ያስፈልገዋል፡፡ በመሆኑም በተቀረጸ
አዛን ሰዎች ወደሶላት እንዲመጡ ማድረግ ትክክለኛ ተግባር አይደለም፡፡
“የፈጅር ወቅት እስኪያልፍ ድረስ እንቅልፍ ሳይተኙ (እያወሩ) ማንጋት እንዴት ይታያል?”
ጥያቄ፡ - ሌሊትን (በወሬ) አንግቶ ሲያበቃ ጸሐይ ከወጣች በኋላ ሶላትን ቢሰግድ
ሶላቱ ተቀባይነት ይኖረዋል? ይህን የሚፈጽም ሰው ወቅቱን ጠብቆ የሚሰግዳቸው
ሶላቶችስ ሸሪዓዊ ብይን ምን ይሆን?
“በእርሱ የእኛ ትእዛዝ የሌለበት ስራን የሰራ ሰው እርሱ ተመላሽ ነው፡፡” ሙስሊም፡
74/99
እያወቀ ያለምንም ምክንያት ሶላትን ከወቅቷ አዘግይቶ የሰገደ ሰው የአላህ እንዲሁም
የረሡል ﷺ ትዕዛዝ የሌለበትን ስራ ፈጸመ፡፡ ስራው በእርሱ ላይ ተመላሽ ይሆንበታል፡፡
""من نام عن صالة أو نسيها فليصلها إذا ذكرها ال كفارة لها إال ذلك
“ከሶላት የተኛ ወይም የረሳት ሲያስታውስ ይስገዳት ፣ እርሱ እንጅ ለእርሷ ማካካሻ
የላትም” ቡኻሪ፡ ሙስሊም፡
أو ولد، أو علم ينتفع به، صدقة جارية:"إذا مات ابن آدم انقطع عمله إال من ثالث
"صالح يدعو له
ጥያቄ፡- በርካታ ሰዎች አካል የሚያሳይ ልብስ ከለበሱ በኋላ በስር ከጭን ግማሽ
የማይደርስ ሱሪ ያደርጋሉ፡፡ ከልብሱ ጀርባ ግማሹ ጭን ይታያል፡፡ የእነዚህ ሰዎች ሶላት
ሸሪዓዊ ብይን ምንድን ነው?
መልስ፡- ወደመስጊድ ሲሄዱ መፍጠን ክልክል ነው፡፡ ምክንያቱም ነብዩ ﷺ አላህን
ፈርተን እና ተረጋግተን ወደመስጊድ እንድንሄድ አዘዋል፡፡ መፍጠንን ደግሞ
ከልክለዋል፡፡ ነገር ግን አንዳንድ የእውቀት ባለቤቶች የሶላት ረከዓ ያመልጠኛል ብሎ
ከፈራ የማያስቀይም በሆነ የፍጥነት አካሄድ ቢሄድ ችግር የለውም ብለዋል፡፡ ለምሳሌ፡-
ኢማሙ ተጎንብሶ እያለ አስቀያሚ ባልሆነ ፍጥነት ተጉዞ ቢገባ ችግር የለውም፡፡ የነብዩ
ﷺ ሐዲስ የሚጠቁመው ግን አንድ ረከዓ ቢያመልጠውም እንኳ በጣም እየፈጠነ
መጓዝ እንደሌለበት ነው፡፡
وال يجهر بعضكم على بعض، فلينظر بما يناجيه به،"إن المصلى يناجي ربه
"بالقرآن
ጥያቄ፡- አንዲት ሴት ሀይድ ወይም የወር አባባ ላይ ሆና ሶላትን ብትሰግድ በሸሪዓ ብይኑ
ምንድን ነው?
ሁለተኛው ባህሪ፡ እርሱ ሩኩዕ ሳያደርግ በፊት ኢማሙ ከሩኩዕ መነሳቱን ሊያረጋግጥ
ነው፡፡ በዚህ ሰዓት ረከዓ ያመለጠው በመሆኑ ቀዷ ማውጣት ይኖርበታል፡፡
ሌላው ሳይነሳ መቅረት የሌለበት ነጥብ በርካታ ሰዎች ኢማሙ ሩኩዕ አድርጎ ከደረሱ
ኡህ ኡህ በማለት በተከታታይ ይስላሉ ወይም “ኢንነሏሃ መዓ ሷቢሪን” ይላሉ ወይም
በእግራቸው ይደበድባሉ፡፡ ይህ ሁሉ የሱና ተቃራኒ ሲሆን ሰጋጆችንም መረበሽ ነው፡፡
81/99
ኢማሙ ሩኩዕ አርጎ በአስቀያሚ ሁኔታ ፈጥኖ ወደሶላት መግባት የተከለከለ ነው፡፡
فما، وال تسرعوا، وعليكم بالسكينة والوقار،"إذا سمعتم اإلقامة فامشوا إلى الصالة
" وما فاتكم فأتموا،أدركتم فصلوا
ጥያቄ፡ - አንድ ህጻን በሶፍ ውስጥ ተቀምጦ እያለ ከተቀመጠበት ቦታ ማራቅ ይቻላል?
ጥያቄ፡- ሱትራ ሸሪዓዊ ብይኑ ምንድን ነው? መጠኑስ ምን ያክል መሆን አለበት?
አንደኛው አደጋ፡- የሶፍ ክፍተት መፍጠር ነው፡፡ ይህ ደግሞ በሶፍ መካከል ክፍተት ዝጉ
ከሚለው የረሡል ﷺ ትዕዛዝ ጋር መቃረን ነው፡፡
ሶስተኛው፡- በሶላት ላይ ውስጥ ያለን አካል መረበሽ ነው፡፡ ይህ ሰጋጅ ሲጎተት በልቡ
ውስጥ እንቅስቃሴ ይኖራል፡፡ ይህም ድንበርና ወንጀል መፈጸም ነው፡፡
ሶስተኛው አማራጭ፡- ከኢማም ጋር መቆም ነው፡፡
87/99
ከኢማም ጎን መቆምም ተገቢ አይደለም፡፡ ምክንያቱም ኢማም ከተከታዮች የግድ
መለየት አለበት፡፡ ኢማም በንግግር ፣ በተግባር ፣ አላሁ አክበር በማለት ፣ ሩኩዕ
በማድረግ በመቅደም እንደሚለየው ሁሉ በቦታም ከተከታዮች መለየት አለበት፡፡
""كان الناس يؤمرون أن يضع الرجل يده اليمنى على ذراعه اليسرى في الصالة
“ቀኝ እጁን ከግራ ክንዱ ላይ በሶላት ውስጥ በማኖር ላይ ሰዎች ይታዘዙ ነበር፡፡” ቡኻሪ፡
""أن النبي صلى هللا عليه وسلم كان يضع يده اليمنى على اليسرى على صدره
በዚህ ብይን ላይ በሴትም ይሁን በወንድ ምንም አይነት ልዩነት የለም፡፡ ምክንያቱም
ልዩነትን የሚገልጽ ነገር ከሌለ ሸሪዓዊ ብይንን በተመለከተ መሰረቱ በወንድና በሴት
መካከል ምንም አይነት ልዩነት አለመኖሩ ነው፡፡ እኔም በዚህ ዙሪያ በወንድና በሴት
መካከል ልዩነትን የሚያሳይ ማስረጃ እስካሁን የማውቀው የለኝም፡፡
“ጮክ ብሎ ቢስሚላህ ማለት”
ጥያቄ፡ - ቢስሚላህን ከፍ አድርጎ ማለት ሸሪዓዊ ብይኑ ምንድን ነው?
“ኢማምን መቅደም”
ጥያቄ፡- ኢማምን መቅደም ሸሪዓዊ ብይኑ ምንድን ነው?
መልስ፡- ኢማምን መቅደም ሀራም ነው፡፡
ረሡል ﷺየሚከተለውን ሐዲስ ተናግረዋል፡-
أو يجعل،"أما يخشى الذي يرفع رأسه قبل اإلمام أن يحول هللا رأسه رأس حمار
"صورته صورة حمار
“ከኢማም በፊት ራሱን ከፍ የሚያደርግ ሰው አላህ ራሱን የአህያ ራስ አድርጎ እንዳያዞረው
፤ ወይም ቅርጹን የአህያ ቅርጽ እንዳያደርገው አይፈራምን?” ቡኻሪ፡ ሙስሊም፡
ሀራምን በመተግበር ወይም ዋጅብን በመተወ ካልሆነ በቀር የአላህ መልእክተኛ ﷺ
، وإذا ركع فاركعوا، وال تكبروا حتى يكبر، فإذا كبر فكبروا،"إنما جعل اإلمام ليؤتم به
95/99