Professional Documents
Culture Documents
የሰለፎች ጎዳና ለሙስሊሙ ማህበረሰብ አስፈላጊነቱ
የሰለፎች ጎዳና ለሙስሊሙ ማህበረሰብ አስፈላጊነቱ
የሰለፎች ጎዳና ለሙስሊሙ ማህበረሰብ አስፈላጊነቱ
የሰለፎች ጎዳና
ለሙስሊሙ ማህበረሰብ
አስፈላጊነቱ
ከዚህ በመቀጠል፡
“ከእናንተ መልካማችሁ በእኔ ክፍለ ዘመን (ውስጥ የነበሩ ሰዎች) ናቸው ፤ ከዚያም
እነርሱን የሚቀጥሉት ፤ ከዚያም እነርሱን የሚቀጥሉት (ናቸው)” ቡኻሪ፡ ሙስሊም፡
“ከእናንተ መልካማችሁ በእኔ ክፍለ ዘመን (ውስጥ የነበሩ ሰዎች) ናቸው ፤ ከዚያም
እነርሱን የሚቀጥሉት ፤ ከዚያም እነርሱን የሚቀጥሉት (ናቸው)”
وتفترق أمتي على ثالث وسبعين،"إن بني إسرائيل تفرقت على ثنتين وسبعين ملة
"ما: ؟ قال- ومن هي – يا رسول هللا: قالوا، كلهم في النار إال ملة واحدة،ملة
أنا عليه وأصحابي
“በኒ ኢስራኢል ከሰባ ሁለት መንገድ ተከፋፈለች ፤ የእኔ ተከታዮች ደግሞ ከሰባ ሶስት
መንገድ ይከፋፈላሉ ፤ አንዷ መንገድ ስትቀር ሁሉም የእሳት ናቸው፡፡” - ማን ነች -
የአላህ መልእክተኛ ሆይ? “እኔና ሶሃቦቸ በነበርንበት (አይነት የተጓዙ) ናቸው” በማለት
ረሱል ምላሽ ሰጡ፡፡ ቲርሚዚይ፡
“አንዷ መንገድ ስትቀር ሁሉም የእሳት ናቸው፡፡” ይህች ብቸኛና አማራጭ የሌላት አንድ
فإنه من يعش منكم،- "أوصيكم بتقوى هللا والسمع والطاعة – وإن عبدا حبشيا
، وسنة الخلفاء المهديين الراشدين، فعليكم بسنتي،بعدى فسيرى اختالفا كثيرا
فإن كل محدثة، وإياكم ومحدثات األمور، وعضوا عليها بالنواجذ،تمسكوا بها
" "وكل ضاللة في النار: وكل بدعة ضاللة" وفي رواية،بدعة
በሌላ ዘገባ ፡ “ማንኛውም ጥመት የእሳት ነው፡፡” ነሳኢይ፡ ሐዲሱን አልባኒ ሶሂህ ብለውታል
" "الذين يصلحون إذا فسد الناس:"الذين يصلحون ما أفسد الناس" وفي رواية
“ሰዎች ያበላሹትን የሚያስተካክሉ ናቸው” ቲርሚዚይ፡ የሐዲሱን ሰነድ አልባኒ ዶዒፍ አድርገውታል መሸካቱ
""يأتي على الناس زمان الصابر فيهم على دينه كالقابض على الجمر
<ሸይኹ እያመላከቱ ያለው ሑዘይፋ 4 ረሡልን ﷺ ሰዎች ስለመልካም ሲጠይቁ እኔ ስለመጥፎ ነገር እጠይቃቸው
ነበር ብለው ያስተላለፉልንን ረዘም ካለው ሐዲስ ውስጥ የጠቆሙትን ቃል ነው፡፡> ቡኻሪ፡ ሙስሊም፡
13/43
ሙስሊምነታቸው በረሡል ﷺ እና በሶሃቦች መንገድ ላይ ነው ወይስ ወደጀሀነም
የሚወስድ የተሳሳተ መዝሐብ በተከተሉት እነእከሌ የሚባሉ ሰዎች መንገድ ላይ? ልብ
በሉ! ጉዳዩ ወደኢስላም የመጠጋት ጉዳይ አይደለም፡፡ ጉዳዩ ትክክለኛ ሙስሊም ሆኖ
መገኘት ነው፡፡ ይህ ደግሞ ጠቃሚ እውቀት ላይ ትኩረት በመስጠት ካልሆነ ሊገኝ
አይችልም፡፡ ለዚሀ ነው ዑለሞች ለዓቂዳና ለሰለፎች መንሐጅ ትኩረት ሰጠው በርዕስ
ከፋፍለው ረጃጅምና አጫጭር ኪታቦችን ያዘጋጁት፡፡ ስለዚህ ጉዳዩ ትኩረትን ይፈልጋል፡፡
በተለይም ጠማማ እና ጨለማ የሆነው መንገድ ከትክክለኛው ጎዳና በላይ ሆኖ ውሳኔ
ለመስጠት እንቅስቃሴ በሚያደርግበት ወቅት የግድ ሙስሊሞች ከጥመት ጨለማ እና
ከማህይምነት የሚወጡበት የብርሃን ጎዳና አቅጣጫ መስጠት ያስፈልጋቸዋል፡፡
وسنة الخلفاء، فعليكم بسنتي،"فإنه من يعش منكم بعدى فسيرى اختالفا كثيرا
"المهديين الراشدين
“ከእኔ በኋላ ከእናንተ ለቆየ ሰው በርካታ ልዩነቶችን ይመለከታል፡፡ አደራ የእኔን ሱና የቅን
መሪ ምክትሎቸን ሱና ፤ በእርሷ አጥብቃችሁ ያዙ”
" وعلمهم قليل، الخلف كالمهم كثير،"السلف كالمهم قليل وعلمهم غزير
﴾ني ِ
َ ﴿ َوذَ هكْر فَِإ َّن ال هذ ْكَرى تَن َف ُع الْ ُم ْؤمن
ِِ ِ
ጥያቄ
ጥያቄ 1፡- እኔ በሽተኛ የሆንሁ የልጆች እናት ነኝ፡፡ ልጄ ጅሐድ ብሎ ከወጣ ቆይቷል፡፡
ጅሐድ ብሎ ሲወጣ እኔ ተስማምቸበት አይደለም፡፡ ልጀንም እርሱንም አነሳስቶ
እንዲሄድ ያደረገውንም አካል እስካሁን ድረስ እየተራገምኩ እገኛለሁ፡፡ በዚህ ተግባሬ
ሀጢያተኛ እሆናለሁ? ጀዛኩሙሏሁ ኸይረን
ጥያቄ 2፡- አንድን ግለሰብ የተክፊር ባህሪ ስታገኝበት እንጅ “ኸዋሪጅ” ብሎ ለይቶ
መናገር አይገባም የሚሉ ሰዎች አሉ ይህ አባባላቸው ምን ያክል ትክክል ነው?
መልስ 4፡- ጅሐድ ዝግጅትና የመሪዎች ፈቃድ የግድ ያስፈልጋል፡፡ በመሪው ፕሮግራም
ነው ጅሐድ መካሄድ ያለበት፡፡ ለጅሐድ ጥሪ የሚያደርጉት መሪዎችና የጦር መሪዎች
ወይም እነርሱ የወከሏቸው ምክትሎች ናቸው፡፡ ጅሐድ የሚካሄደው በሙስሊም
መሪዎች ባንዲራ ስር ሊሆን ይገባል፡፡ ይህ ነው ጅሐድ የሚባለው፡፡ በጅሐድ ስርዓት
ሳይመራ ሁሉም በራሱ ተነስቶ ልታገል ማለት ጅሐድ አይባልም፡፡ ይህ ስርዓት አልበኝነት
ነው የሚባለው፡፡ ከሚጠቅመው የሚጎዳው ይበልጣል፡፡
ጥያቄ 5፡- የመን ላይ ደማጅ ውስጥ በጠላት ለሚንገላቱ ሰለፍይ ወንድሞችዎት አላህ
እንዲረዳቸው ዱዓ እንድታደርጉላቸው እንፈልጋለን?
ጥያቄ 8፡- በሰለፍ መንሐጅ ላይ የተቃረነ አካል ከአህለል ቢድዓ ይቆጠራል ወይም
ከአህለሱና መጠሪያነት ይወጣል ወይስ አይወጣም?
21/43
መልስ 8፡- የሰለፎችን መዝሀብ የተቃረነ ከአህለሱና ወልጀማዓህ አይደለም፡፡ ይልቁንም
ከኸለፎች (ወደኋላ መጠው በዲኑ ላይ ከዘባረቁት) ነው፡፡ የሰለፎችን መዝሐብ
ከተቃረነ በሰለፍ መንሐጅ ሊሆን አይችልም፡፡ በእርግጥ ጥመቱ በተቃርኖው መጠን
ሊሆን ይችላል፡፡ ምክንያቱም ሰዎች በተቃርኖ ይበላለጣሉ፡፡ በመሆኑም እንደተቃርኗቸው
የሚሰጣቸውም ብይን በዚያው መጠን ይለያያል፡፡
መልስ 9፡- ሁለት ጉዳቶች ከተከሰቱ ከባድ የሆነውን ለመከላከል ሲባል ቀላሉን ሰርቶ
ማለፍ ይገባል፡፡ አንድ አገር በሁሉም ነገር የጠራ ይሆናል ማለት ትክክል አይደለም፡፡
ነገር ግን መልካም ነገሮችን እንይዛለን ፣ ጥሩ ያልሆኑ ነገሮችን ደግሞ እንርቃለን፡፡
ከሁለት ጉዳቶች ከፍተኛውን ለመከላከል ሲባል ቀላሉን መስራት አስፈላጊ ነው፡፡
ከእናንተ ለማሸሽ ከተቃራኒዎች የሚመጣውን አሜትና የስም ማጥፋት ቦታ ልትሰጡት
አይገባም፡፡ ከመሪዎቻችሁ ጋር ያላችሁ መመካከር ለእነርሱም የምታደርጉት ዳዕዋ
ይቀጥል፡፡
﴾ك ُه ُم الْ ُم ْفلِ ُحو َن ِ ْ ﴿ َولْتَ ُكن ِهمن ُك ْم أ َُّمةٌ يَ ْدعُو َن إِ ََل
َ ِاْلَِْْي َو ََيْ ُمُرو َن ِِبلْ َم ْعُروف َويَْن َه ْو َن َع ِن الْ ُمن َك ِر َوأ ُْولَئ
“እንደነዚያም ግልጽ ተዓምራት ከመጣላቸው በኋላ እንደተለያዩትና እንደ
ተጨቃጨቁት አትሁኑ፡፡ እነዚያም ለእነርሱ ታላቅ ቅጣት አላቸው፡፡” አል ዒምራን፡
ጥያቄ 12፡- በስራ መጠመድ ምክንያት ሶላትን ወቅቱ ከወጣ በኋላ ነው የምሰግደው፡፡
ይህ ሸሪዓዊ ብይኑ ምንድን ነው?
መልስ 12፡- ሶላትን በወቅቱ መስገድ የግድ ነው፡፡ በመርሳት ወይም በእንቅልፍ
ምክንያት ካልሰገድክ ተሸቀዳድመህ ቀዷ ማውጣት ይኖርብሃል፡፡
""من نسي صالة فليصل إذا ذكرها ال كفارة لها إال ذلك
ዋናው ገንዘብህ ሶላትህ ነው፡፡ ከእርሷ ፣ በሌላ ነገር አትጠመድ ወይም አትርሳ፡፡
ይልቁንም ከጀማዓ ጋር በወቅቱ ስገድ፡፡ ወቅቱ ሰፊ ነው ወይም የመሳሰሉ ንግግሮችን
በመናገር የስንፍና በር አትክፈት፡፡
ጥያቄ 14፡- ቡድን አቋቁሞ በእርሱ በኩል ብይን ለማግኘት ሙከራ ማድረግ
ከሰለፍያነት ነው?
“ዑለሞች የነብያቶች ወራሽ ናቸው” ቡኻሪ ኪታቡ አል ዒልም ባቡ አልዒልሙ ቀብለል ቀውሊ ወልዓመል ላይ በተዕሊቅ
አስፍረውታል አህመድ፡ አቡዳውድ፡ ቲርሚዚይ፡ ሌሎችም ዘግበውታል
የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
""أفضل الصيام بعد رمضان شهر هللا المحرم
“ከረመዷን ጾም በኋላ በላጩ የአላህ ወር ሙሀረም ነው፡፡” ሙስሊም፡
መልስ 17፡- ይህ ውሸት ነው፡፡ ኢማም አህመድ I፣ ሸይኹል ኢስላም ኢብን ተይሚያ
I እና ሸይኽ ሙሀመድ ብን አብዱልወሃብ I በሰለፍ መንሐጅ ላይ የነበሩ ሰዎች
ናቸው፡፡ መንሐጅ አስሰለፍን ተከተሉ ፤ ወደመንሐጅ አስሰለፍ ሰዎችን ጥሪ አደረጉ ፤
መንሐጅ አስ’ሰለፍን አብራሩ እንጅ የሰለፎችን መንሐጅ እነርሱ አልመሰረቱትም፡፡
የሰለፍን መንሐጅ ያስቀመጡልን በቁርኣኑ አላህ ፤ በሱናቸው ደግሞ ረሡል ﷺ
ናቸው፡፡
27/43
አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
ِ ٍ ِ َّ ِ اج ِرين واأل
ِ ِ َّ ﴿ َو
َع َّد
َ ضواْ َعْنهُ َوأ وهم ِبِِ ْح َسان َّرض َي ه
ُ اّللُ َعْن ُه ْم َوَر ُ ُين اتَّبَ ع َ َ َ السابُِقو َن األ ََّولُو َن م َن الْ ُم َه
َ َنصار َوالذ
﴾ك الْ َف ْوُز الْ َع ِظ ُيم ِ ِ َّات ََت ِري ََتت ها األ َْْنَار خالِ ِد
ٍ
َ ين ف َيها أَبَ ًدا َذل
َ َ ُ َ َْ ْ ََلُْم َجن
“ከስደተኞቹና ከረዳቶቹም ሲሆን የመጀመሪያዎቹ ተቀዳሚዎች እነዚያም በበጎ
ስራ የተከተሏቸው አላህ ከእነሱ ወዷል ከእርሱም ወደዋል ፤ በስሮቻቸውም
ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘለዓለም ነዋሪዎች ሲሆኑ
ለእነርሱ አዘጋጅቶላቸዋል፡፡ ይህ ታላቅ እድል ነው፡፡” አት ተውባ፡
ጥያቄ 19፡- አንዳንድ ሰዎች ኸዋሪጆችን አስመልክቶ አልይ ባወሩት የሚከተለው ዘገባ
ላይ ተንተርሰው ኸዋሪጆችን ወዳጅ ማድረግ ችግር የለውም ብለው የሚሞግቱ አሉ፡፡
ለዚህ ብዥታ ምን መልስ እንስጣቸው?
""إخواننا بغوا علينا
“(ኸዋሪጆች) በእኛ ላይ ወሰን ያለፉ ወንድሞቻችን ናቸው፡፡”
መልስ 19፡- የዓልይ 4 ንግግር ከሰነድ አኳያ ትክክል ከሆነ ፣ ትርጉሙ እነርሱን
ወዳጅ አድርጎ መያዝ ሳይሆን እነርሱ ከሀዲዎች ሳይሆኑ ወሰን ያለፉ አካሎች ናቸው
የሚል ነው፡፡ ኸዋሪጆችን አስመልክቶ ከፊሉ ዑለማ ካፊር ናቸው ይላል፡፡ ከፊሎቹ ደግሞ
ካፊር ሳይሆኑ የተሳሳቱ አመጸኞች ናቸው ይላሉ፡፡
28/43
ጥያቄ 20፡ - መቸ ነው አንድ ሰው የቢድዓ ባለቤት የሚባለው? ለመሆኑ በዘመናችን
ቢድዓ ይኖራልን? እነርሱን ሙብተዲዕ የማለት መብት ይኖረዋልን?
መልስ 20፡- ግለሰቡ በሱና ተቃራኒ ከሆነ ወይም ከሱና ተቃራኒ ከተገበረ ይህ ሰው
ሙብተዲዕ ይባላል፡፡
ረሡል ﷺየሚከተለውን ተናግረዋል፡-
""من أحدث في أمرنا هذا ما ليس فيه فهو رد
“በዲናችን ውስጥ ከእርሱ የሌለን አዲስ ፈጠራ የፈጠረ እርሱ ተመላሽ ነው፡፡” ቡኻሪ፡
ሙስሊም፡
وسنة الخلفاء، فعليكم بسنتي،"فإنه من يعش منكم بعدي فسيرى اختالفا كثيرا
"المهديين الراشدين
29/43
“ከእኔ በኋላ የቆየ ሰው በርካታ ልዩነቶችን ይመለከታል፡፡ ሱናየን እንዲሁም ቅን የሆኑ
የተመሩ ምክትሎቸን ሱናም አጥብቃችሁ ያዙ፡፡” አህመድ፡ አቡዳውድ፡ ኢብኑ ማጀህ፡
አድ ዳሪሚይ፡ ሐዲሱን አልባኒ ሶሂህ ብለውታል ሶሂህ አል ጃሚዕ፡
መልስ 22፡- “እኔ ሙስሊም ነኝ” ቢልም ወደሰለፍ ያልተጠጋ ፣ በሰለፎች ተቃራኒ
እንጅ በሰለፍ መንሐጅ ላይ ሊሆን አይችልም፡፡ ወደሰለፎች መንሐጅ ያለው ቅርበት እና
እርቀት ሊለያይ ይችላል፡፡ ይህን ንግግሩን ሊተው ይገባል፡፡ በቅድሚያ ጠቃሚ እውቀት
ይማር፡፡ የዚህ ማህበረሰብ ቀደምቶች የነበሩበትን አጥብቆ ይያዝ፡፡ ትክክለኛውን ኢስላም
ከሰለፎች መንሐጅ ካልሆነ ከማን ሊይዝ ነው? ያፈነገጠ አፈንግጦ እሳት ውስጥ ነው
የሚገባው፡፡
ጥያቄ 24፡- የምጠይቀው ከሶሪያ ነው በእኛ አገር በተከሰተው ሁከትና ግጭት ዙሪያ
ምን ይመክሩናል?
መልስ 24፡- በፈተና ወቅት ለሁሉም ሙስሊም የምንሰጠው ምክር፡
31/43
አንደኛ፡- በተቻለ አቅም ከሚከሰቱ ፈተናዎች መራቅ ነው፡፡ ሁዘይፋ ብን
አልየማን 4 ፈተና ሲገጥመው ምን ማድረግ እንዳለበት ረሡልን ﷺ ጠይቆ
የሚከተለውን መልስ አግኝቷል፡-
ጥያቄ 25፡- በመሪዎች ላይ ማፈንገጥ ችግር የለውም የሚል አቋም ያለውና በተለያዩ
የጥመት አንጃዎች ዙሪያ የሚዘባርቅ ሙብተዲዕ ቢያጋጥመኝ ከእርሱ ላይ ዲናዊ
እውቀትን መውሰድ እችላለሁ?
ጥያቄ 26፡-(በችግር ጊዜ) ወደታላላቆች መመለስ ከመንሐጀ ሰለፍ አንዱ ነው፡፡ ነገር
ግን ከአንዳንድ ታላላቆች ዘንድ ደረቅ የሆነ ባህሪ ይታያል፡፡ በመሆኑም ለመጠየቅ ፣
ከእነርሱ ዘንድ ለመቀመጥ እንፈራለን፡፡ በዚህ ዙሪያ ግዴታችን ምንድን ነው?
መልስ 26፡- ከእውቀት ባለቤቶች ዘንድ መቀመጥ የግድ ነው፡፡ በተለይም ከታላላቅ
የእውቀት ባለቤቶች ዘንድ፡፡ ከእነርሱ እውቀትን መያዝ አስፈላጊ ነው፡፡ ደረቅ ባህሪ
አላቸው በሚል ንግግር ከእነርሱ አትሽሽ፡፡ ይህ የሰይጣን ጉትጎታ ነው፡፡ እንዲህ አይነቱን
ባህሪ መተው አለብህ፡፡ ሐቅን ከፈለግህ አላህ ለአንተ ይገጥምሃል፡፡ ከዑለሞች
በምትይዘው እንድትጠቀም ያደርግሃል፡፡ በእነርሱ መጥፎን ከጠረጠርክ ፤ በአጥባቂነት
ባህሪ ከገለጽካቸው ከእውቀታቸው ትታገዳለህ፡፡ ስለዚህ ዒልማችን በመውሰድ ላይ
ትዕግስት ይኑርህ፡፡ አደብ ግዛ ፤ ከእነርሱ እንድትሸሽ በሚያደርግ ቃል አትግለጻቸው፡፡
ይህ የሰውና የጅን ሰይጣናት ተንኮልና ሴራ ነው፡፡
ጥያቄ 27፡- በመስማትና በመታዘዝ የሰለፎችን መንሐጅ የያዘች ቡድን ነች፡፡ ነገር ግን
ሰዎች ከዑለሞች ንግግር እንዳይሰሙ ታርቃለች፡፡ ከእነርሱ መካከል የዚህን ኡመት
33/43
ሰለፎች ልክ እንደነሸይኹል ኢስላም ብን ተይሚያ የመሳሰሉትን ይተቻሉ፡፡ ለዚህ ምን
አቅጣጫ ይሰጣሉ?
ጥያቄ 28፡- በዓአቂዳ ዙሪያ የሰለፎች መዝሀብ (ጎዳና) የተለያየ ክፍል አለው፡፡
በውስጡ ከሌሎች - ወደኢስላም የተጠጉ - አንጃዎች መንሐጅ ጋር በማነጻጸር
ካልሆነ በቀር መብራራት የሚያስፈልጋቸው በርካታ መንሐጆች አሉት፡፡ በዚህ ዙሪያ ምን
አቅጣጫ ይሰጡናል?
መልስ 28፡- በቅድሚያ ሐቅን ፣ ቀጥሎ ደግሞ ከእርሱ ለመራቅ ያመችህ ዘንድ የሐቅን
ተቃራኒ ማወቅ አስፈላጊ ነው፡፡ ሐቅን ማወቅ ብቻውን በቂ አይደለም፡፡አጥብቀህ ለመያዝ
34/43
ሐቅን እወቅ ፤ ከእርሱ ለመራቅ የሐቅን ተቃራኒ እወቅ፡፡ ምስጋና ለአላህ ይገባው ይህን
ሁሉ ከዓቂዳ ኪታቦች ማግኘት ይቻላል፡፡ የሰለፎችን መንሐጅ ታገኛለህ፡፡ ልትርቀው ዘንድ
የሙዕተዚላን ፣ የኸዋሪጅን እና በአጠቃላይ የጠማማ ፊረቆችን መንሐጅ ታገኛለህ፡፡
ተማሪዎች ደረጃ በደረጃ እንዲማሯቸው በዓቂዳ ዙሪያ የተዘጋጁ ትክክለኛ መጽሐፎች
በተለያየ መጠን ተዘጋጅተው ቀርበዋል፡፡ አሳሳቢው እነዚህን የዓቂዳ ኪታቦች ከማን ነው
የምትማረው? የሚለው ነው፡፡
መልስ 30፡- “መን ጀሂለ ሸይአን አዳሁ” (አንድን ነገር ካላወቀው ጠላት
ያደርገዋል) እንደሚባለው እነዚህ ሰዎች ከእውቀት ባለቤቶች ስላልተማሩ የዳዕዋ
መሪዎች የጻፏቸውን ኪታቦች ጠንቅቀው ሊያውቁ አልቻሉም፡፡ በቃ በመጽሐፉ ውስጥ
ያለውን ፍሬ ነገር ስላልተገነዘቡት ፣ ከእውቀት ባለቤቶችም ስላልተማሩ መጽሐፎቹ
35/43
ስሜታቸውን ስለተቃረነ ብቻ መተቸት ጀመሩ፡፡
መልስ 32፡- ምርጥ ክፍለ ዘመን ያሉ ሰዎችና ከእነርሱ በኋላ የእነርሱን መንገድ
የተከተሉት ሁሉ የሰለፉ ሷሊህ መንሀጅ ላይ ናቸው፡፡
ጥያቄ 34፡- አንዳንድ ጠማማ ቡድኖች የሰለፍ መንሐጅን አጥብቀው የያዙ ሰዎችን
37/43
“ጃሚያ” በሚል ቅጽል ሲጠሩ እንሰማለን፡፡ ለዚህ ምን ምላሽ አለዎት?
መልስ 34፡- በሐቅ ላይ መሆናችሁን ካረጋገጣችሁ የተለያየ ቅጽል ስም እያወጣ
ለሚለጥፍ እና ለሚቃረናችሁ ሰው ቦታ ባትሰጡ ጥሩ ነው፡፡ ቀደምት አህለሱና
ወልጀማዓዎች አስቀያሚ በሆኑ ቅጽል ስሞች ተጠርተዋል፡፡ ነገር ግን በእነርሱ ላይ
ምንም አልጎዳቸውም፡፡ ጉዳቱ የሚመለሰው አዲስ ስም ፈጥሮ በሚለጥፈው ሰው ላይ
ነው፡፡ የሐቅ ባለቤትን ምንም አይጎዳውም፡፡ ጃሚያ ብሎ የተናገረውን ሰው ጠይቁት
የጃሚያ መዝሀብ ምንድን ነው ብላችሁ ጠይቁት፡፡ ለማስበርገግ እና ለማነወር ካልሆነ
በቀር ከእርሱ ዘንድ መልስ አታገኙም፡፡
ጥያቄ 35፡- ሰለፎች በቢድዓ ከታወቀ ሰው እውቀትን ይፈልጉ ነበር?
መልስ 35፡- ሰለፎች እውቀትን ከቀጥተኛነት ባለቤቶች ወይም ከአህለሱና ወልጀማዓህ
እንጅ ከአህለል ቢድዓ አይፈልጉም፡፡ በአሁኑ ሰዓት ምንም አይነት ቢድዓ የሌላባቸውን
ሰዎች ሙብተዲዕ እና የመሳሰሉ ስያሜዎችን የሚለጥፉ ሰዎች በዝተዋል፡፡ ይህን
ድርጊት የሚፈጽሙ ሰዎች አንድም ስለቢድዓ ምንነት የማያውቁ ወይም ልብ ወለድ
ተከታይ ሆኖ ሰዎችን ከትክክለኛው ጎዳና ለማሸሽ የሚፈልግ ሰው ነው፡፡ ተገቢ የሆነ
ግንኙነት ለማድረግ ይመቸን ዘንድ የቢድዓን ምንነት እስከሚያብራሩ ድረስ ፊታችሁን
ወደነዚህ ሰዎች አታዙሩላቸው፡፡
አላሀ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
﴾ني ِِ ٍ ِ ِ َّ
َ ﴿ َاي أَيُّ َها الذ
ٍ ِ ِ
ْ ُين َآمنُوا إِن َجاء ُك ْم فَاس ٌق بِنَ بَأ فَتَ بَ يَّنُوا أَن تُصيبُوا قَ ْوًما ِبَ َهالَة فَت
َ صبِ ُحوا َعلَى َما فَ َع ْلتُ ْم ًَندم
ين فَ َّرقُوا ِدينَ ُه ْم َوَكانُوا ِشيَ ًعا ُك ُّل ِ َّالص ًَل َة وََل تَ ُكونُوا ِمن الْم ْش ِركِني۞ ِمن ال
ذ َّ ا
و يمِ﴿منِيبِني إِلَي ِه واتَّ ُقوه وأَق
َ َ َ ُ َ َ ُ َُ َ ْ َ ُ
﴾ب ِِبَا لَ َديْ ِه ْم فَ ِر ُحو َن
ٍ ِحْز
42/43
“ወደእነርሱ ተመላሾች ሆናችሁ (የአላህን ሃይማኖት ያዙ)፡፡ ፍሩትም፡፡
ሶለትንም አስተካክላችሁ ስገዱ፡፡ ከአጋሪዎቹም አትሁኑ፡፡ ከእነዚያ
ሃይማኖታቸውን ከለያዩትና ክፍልፍሎችም ከሆኑት (አትሁኑ)፡፡ ህዝብ ሁሉ
እነሱ ዘንድ ባለው ነገር ተደሳቾች ናቸው፡፡” አር ሩም፡