Professional Documents
Culture Documents
" " " " " "
" " " " " "
ከዚህ በኋላ፡
በዚህ ዘመን “አላህ k አሸናፊ በሆነው መጽሐፉ ሙስሊሞች ብሎ ሰይሞናል
በመሆኑም ፣ መከፋፈልን እና መለያየትን በመጣል ሁላችንም ሙስሊሞች ነን
መሰባሰብ አለብን” ወደሚል ሙስሊሞችን ጥሪ ማድረግ ተበራክቷል፡፡ እርሷ ሐሰት
የተፈለገባት ፣ እውነተኛ ቃል ነች፡፡
﴾اّللِ ُُم يُنَ بِهئُ ُهم ِِبَا َُانُناْ يَ ْف َعلُن َن ِ ﴿إِ من الم ِذيَ فَ مرقُناْ ِدينَ هم وَُانُناْ َِي عا لمس
ت مْن ُه ْم ِِف ََ ٍْْ إِمَّنَا أ َْمُرُه ْم إِ ََ ه
َ ْ َا َ ُْ َ
“እነዚያ ሃይማኖታቸውን የለያዩ አህዛብም የሆኑ በምንም ከእነሱ አይደለህም፡፡
ነገራቸው ወደአላህ ብቻ ነው፡፡ ከዚያም ይሰሩት የነበሩትን ሁሉ ይነግራቸዋል፡፡”
አል አንዓም፡
وال يحل، وكونوا عباد هللا إخوانا، وال تدابروا، وال تحاسدوا، "ال تباغضوا
متفق عليه "لمسلم أن يهجر أخاه فوق ثالثة أيام
“አትጠላሉ ፣ አትመቀኛኙ ፣ አትዟዟሩ. እናንተ የአላህ ባሮች ሆይ! ወንድማማቾች ሁኑ፡፡
6/68
ለአንድ ሙስሊም ከሶስት ቀን በላይ ወንድሙን ሊያኮርፍ አይገባም፡፡” ቡኻሪ፡ ሙስሊም፡
ሶሃቦቸ ያለንበት መንገድ ነው” በማለት ምላሽ ሰጡ፡፡ አህመድ፡ አቡዳውድ፡ ቲርሚዚይ፡
ኢብኑ ማጀህ፡ ሐዲሱን አልባኒ ሶሂህ ብለውታል፡ አስሶሂህ
“የእሳት ውሾች ከሰማይ በታች አሟሟታቸው በጣም የከፋ እነርሱ ናቸው፡፡ እነርሱን
11/68
የገደለ አሟሟቱ በጣም መልካም እርሱ ነው፡፡” አህመድ፡ ቲርሚዚይ፡ ሐዲሱን አልባኒ
ሶሂህ ብለውታል፡ አል ሚሽካት
﴾ي نَ ِذ ايرا ِ ِ ِ ِِ ِ
َ ﴿تَبَ َارَك المذي نَمزَل الْ ُفْرقَا َن َعلَى َعْبده ليَ ُكن َن ل ْل َعالَم
“ያ ፉርቃንን በባሪያው ላይ ለዓለማት አስፈራሪ ይሆን ዘንድ ያወረደው
13/68
(አምላክ) ክብርና ጥራት ተገባው፡፡” አል ፉርቃን፡
ِِ ِ
َ ماس أُمةا َواح َدةا َوالَ يََزالُن َن مُْتَلف
﴾ي َ ك ََلََع َ ُّ الن
َ ﴿ َولَ ْن ََاٍ َرب
“ጌታህም ከተሞችን ባለቤቶቻቸው መልካም ሰሪዎች ሆነው ሳሉ በመበደል
የሚያጠፋቸው አልነበረም፡፡” ሁድ፡ አስ ሶሂህ፡
የእኛ ዳዕዋ የረሡል ﷺዳዕዋ ነው፡፡ “አስተምር ከዚያ ሰብስብ” የሚል ነው፡፡
መጀመሪያ ዳዕዋ አድርግ ፤ ከዚያም በትክክለኛው ዳዕዋ ላይ ሰዎችን ሰብስብ፡፡
ሰዎችን እስከነውራቸው እራሳቸው በሚጓዙበት መመሪያና ጥመት ላይ ሰብስቦ
ከዚያም ለእነርሱ ቅኑን ጎዳና እንለይላቸው በሚል ሙከራ ማድረግ የሚከተሉት ችግሮች
አሉት፡-
አንደኛ ፡- ከረሡል ﷺየዳዕዋ አጀማመር ጋር የሚቃረን ነው፡፡
ሁለተኛ፡- ፍሬ አልባ ነው፡፡ ምክንያቱም እኛ በሰለፍ መንሐጅ ላይ ከእኛ ጋር የነበሩ
ወንድሞቻችን ሰዎችን በመሰብሰብ ሲጠመዱ ፣ ከዚያም ዳዕዋቸውን ሲረሱ
ተመልክተናል፡፡ በዚህ ምክንያት ለበርካታ ዘመናት ፊት ለፊታቸው ሰፊ እድሎች
አምልጧቸዋል፡፡ ኢኽዋነል ሙስሊሙን የደረሰባቸው ደርሶባቸዋል፡፡ ኢኽዋን አንድ
ክፍለ ዘመን የሚቃረብ ዘመን አሳልፈዋል፡፡ አንድም (ኢስላማዊ) አገር
አላቋቋሙም፡፡ ከመሪያቸው አንዱ ያወጣላቸውን የሚከተለውን ህግና መርሆ እንኳ
ወደተግባር ሊቀይሩት አልቻሉም፡፡
""أقيموا دولة اإلسالم في قلوبكم تقم لكم في أرضكم
“በልባችሁ ውስጥ የኢስላም ግዛት አቋቁሙ- በምድራችሁ ላይ ለእናንተ
ትቆማለችና፡፡”
የኢስላም ግዛት በልባቸው ውስጥ አላቋቋሙም ፣ የኢስላም ግዛት በምድራቸው
ላይ አላቋቋሙም፡፡ ምክንያቱ የሚከተለው ነው፡
""من أحدث في أمرنا هذا ما ليس منه فهو رد
“በዚህ (በዲናችን) ከእርሱ ያልሆነ አዲስ ነገር የፈጠረ እርሱ ተመላሽ ነው” ቡኻሪ፡
ሙስሊም፡
20/68
በዚህ ምክንያት ሱናን የሚቃረን አካል ፍጻሜው ጥመትን መጨመር ፣ ልፋቱ ከንቱ
እንጅ ሌላ ሊሆን አይችልም፡፡
ስለዚህ በአሁኑ ሰዓት በኢስላማዊ ዳዕዋ ላይ ለሚንቀሳቀሱት ሁሉ እኔ የማስተላልፈው
መልዕክት፡- ኢስላማዊ ዳዕዋው በአንዳንድ አገሮች የወታደር ስርዓታቸውን
በሚገልጹበት አገላለጽ ዓይነት ነው ያለው፡፡ እርሱም “መካነከ ራዊህ” ባለህበት
እርገጥ፡፡ እነርሱ ይንቀሳቀሳሉ ፣ ይነቃቃሉ ፣ ይሰራሉ ፣ አሁንም ይሰራሉ ፣ ነገር ግን
ከዚያው ከቦታቸው ነቅነቅ አላሉም፡፡ ወደኋላ ካልሆነ በቀር ወደፊት ሊገሰግሱ
አልቻሉም፡፡ አልሀምዱ ሊላህ በአሁኑ ሰዓት የሰለፉነ ሷሊህ ዳዕዋ የሙስሊም አገሮችን
ሁሉ በአጠቃላይ ቀይሮታል፡፡ ከመንሀጅ ሰለፍ ጎዳና ውጭ ሲጓዙ የነበሩ አንዳንዶች
እንኳ ሳይቀር ዓቂዳቸው ተስተካክሏል፡፡ በሰለፍይ ዳዕዋ ምክንያት ከዚህ በፊት
የማያውቁትን ለአላህ ግዴታ የሆነውን ባህሪያት ፣ ትክክለኛውን ሱና ከደካማው
ለይተው አውቀዋል፡፡ በዚህ ምክንያት የሰለፍን ጀማዓ መንሀጅ እና የኸለፍዩን መንሐጅ
በአንድ ላይ ማዋሀድ አይቻልም፡፡” ሲልሲለቱል ሁዳ ወንኑር፡
﴾﴿ َوتَ َع َاونُناْ َعلَى الْ ِهُب َوالتم ْق َنى َوالَ تَ َع َاونُناْ َعلَى ا ِل ُِْ َوالْعُ ْد َو ِان
“በበጎ ነገርና አላህን በመፍራትም ተረዳዱ፡፡ ግን በሐጢያትና ወሰንን በማለፍ
አትረዳዱ፡፡ አል ማኢዳህ፡
ك إِ َم ِ ِ
﴾َل َ ﴿إِِهِن ُمتَ َنفه
َ ُيك َوَرافع
“እኔ ወሳጅህ ወደ እኔም አንሺህ ነኝ፡፡” አል ዒምራን፡
﴾ندهُ َال يَ ْستَ ْكُِبُو َن َع َْ ِعبَ َادتِِه َوَال يَ ْستَ ْح ِسُرو َن
َ ض َوَم َْ ِع ِ ﴿ولَه مَ ِِف ال مسماو
ِ ات َو ْاْل َْر ََ ََُ
“በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉም የእርሱ ነው፡፡ ከእርሱ ዘንድ
ያሉትም(መላእክት) እርሱን ከመገዛት አይኮሩም፡፡” አል አንቢያእ ፡
ِِ ِ ِ
ْ ض ِِف ستمة أ مََيم ُُم
﴾ ِ استَ َنى َعلَى الْ َعْر ﴿إِ من َربم ُك ُم ه
َ اّللُ المذي َخلَ َق ال مس َم َاوات َواْل َْر
“ጌታችሁ ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው፡፡
ከዚያም ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብር ሲሆን ከአርሹ በላይ ከፍ አለ፡፡” ዩኑስ፡
ِ ِ ﴿
ْ اّللُ المذي َرفَ َع ال مس َم َاوات بِغَ ِْْي َع َمد تََرْوََّنَا ُُم
﴾ ِ استَ َنى َعلَى الْ َعْر ه
“አላህ ያ ሰማያትን የምታዮዋት አእማድ ሳትኖር ያነሳት ከዚያም ከአርሹ በላይ
ከፍ ያለ ጸሐይንም የገራ ነው፡፡” አር ረዕድ፡
ِِ ِ ِ
َ ﴿المذي َخلَ َق ال مس َم َاوات َو ْاْل َْر
ْ ض َوَما بَْي نَ ُه َما ِِف ستمة أ مََيم ُُم
﴾ ِ استَ َنى َعلَى الْ َعْر
“ያ ሰማያትና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀኖች ውስጥ
የፈጠረ ፣ ከዚያም ከዓርሹ በላይ ከፍ ያለ ነው፡፡” አል ፉርቃን፡
ِِ ِ ِ ﴿م
َ اّللُ المذي َخلَ َق ال مس َم َاوات َو ْاْل َْر
ْ ض َوَما بَْي نَ ُه َما ِِف ستمة أَ مَيم ُُم
﴾ ِ استَ َنى َعلَى الْ َعْر
“አላህ ያ ሰማያትንና ምድርን በመካከላቸውም ያለውን ሁሉ በስድስት ቀኖች
ውስጥ የፈጠረ ከዚያም ከዓርሹ በላይ ከፍ ያለ ነው፡፡” አስ ሰጅዳ፡
ِ استَ َنى َعلَى الْ َعْر ِ يَ ْعلَ ُم َما يَلِ ُج ِِف ْاْل َْر
ض َوَما ََيُْر ُج ِِ
ْ ض ِِف ستمة أ مََيم ُُم
ِ ِ
َ ﴿ ُه َن المذي َخلَ َق ال مس َم َاوات َو ْاْل َْر
﴾ِمْن َها َوَما يَن ِزُل ِم ََ ال مس َماٍ َوَما يَ ْعُر ُج فِ َيها
“እርሱ ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀናት ውስጥ የፈጠረ ፤ ከዚያም
ከዓርሹ በላይ ከፍ ያለ ነው፡፡ በምድር ውስጥ የሚገባውን ፣ ከእርሷም
የሚወጣውን ፣ ከሰማይም የሚወርደውን በእርሷም ውስጥ የሚያርገውን
ያውቃል፡፡” አል ሐዲድ፡
ኢብን ዑመር f በአንድ የፍየል ጠባቂ በኩል አለፈ፡ “ፍየል ጠባቂው ሆይ! ፍየል
አለ?” በማለት ጠየቀው፡፡ “ጌታዋ ከዚህ የለም” በማለት ፍየል ጠባቂው ምላሽ ሰጠ፡፡
“ተኩላ በላት እንዴ?” አለው ኢብን ዑመር፡፡ ጠባቂው እራሱን ወደሰማይ አደረገና
“አላህ የት ሆኖ?” አለ፡፡ (ከላይ ሆኖ ይመለከታል ማለቱ ነው) ኢብን ዑመር
ጠባቂውን ገዛና (ከባርነት) ነጻ አደረገው ፤ ፍየል ገዝቶም ሰጠው፡፡ ጦበራኒይ ፊልከቢር፡
አሰሩን አልባኒ ሶሂህ ብለውታል፡ አስሶሂህ
34/68
ዓብዱረህማን ብን አቢ ሀቲም I “ሱና” ተብሎ በሰፊው በሚታወቀው “ኢዕቲቃድ”
ኪታብ ውስጥ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
“በዲን መሰረቶች ዙሪያ ፣ እንዲሁም በአጠቃላይ በየከተሞች የነበሩ ዓሊሞች
የነበሩበትን የአህለሱናን መዝሐብ እንዲሁም በዚህ ዙሪያ እምነታቸው ምን እንደሆነ
አባቴን እና አባዙርዓን ጠየቅኋቸው፡፡ የሚከተለውን ምላሽ ሰጡኝ፡- “በሁሉም
ከተሞች -ሂጃዝ ፣ ዒራቅ ፣ ግብጽ ፣ ሻም ፣ የመን- የሚገኙ ዑለሞችን አግኝተኛል፡፡
የሚከተሉት መንገድ የሚከተለው ነው፡- ኢማን በንግግር በተግባር የሚገለጽ ፣
የሚጨምር የሚቀንስ እንደሆነ ፣ በማንኛውም አቅጣጫ ቁርኣን ፍጡር ያልሆነ የአላህ
ንግግር መሆኑን ያምናሉ”… (ሸርሑ ኡሱል ኢዕቲቃዲ አህሊሱነቲ ወልጀማዓቲ ሊላለካኢይ፡ ገፅ; 176)
አሁንም በመቀጠል የሚከተለውን ተናገረ፡ “አላህ ከፍጡራኑ በተለየ ከዓርሽ በላይ ነው
፤ አላህ ነፍሱን በቁርኣኑ እንዲሁም በመልእክተኛው አንደበት እንደተገለጸው
ያለአኳኋን ይገልጻሉ፡፡ ሁሉንም ነገር በእውቀቱ ያካበበ መሆኑን ያምናሉ፡፡” (በያን ተልቢስ
አልጀህሚየቲ፡ 1/210)
ك إِ َم ِ ِ ِ
﴾َل َ يسى إِِهِن ُمتَ َنفه
َ ُيك َوَرافع َ اّللُ ََي ع
ال هَ َ﴿إِ ْذ ق
“አላህም ባለ ጊዜ (አስታውስ)፡፡ ዒሳ ሆይ! እኔ ወሳጂህ ወደ እኔም አንሺህ
ነኝ፡፡” አል ዒምራን፡
﴾ِاّلل ِ
استَ َج َارَك فَأَجْرهُ َح مَّت يَ ْس َم َع ًَُلَ َم ه
ْ ي
ِ ِ ﴿وإِ ْن أ
َ َُح ٌد هم ََ الْ ُم ْش ِر
َ َ
“ከአጋሪዎችም አንዱ ጥገኝነትን ቢጠይቅ የአላህን ቃል ይሰማ ዘንድ
አስጠጋው፡፡” አት ተውባ፡
َاّللِ قُ ُّ لم
يدو َن أَن يُبَ هِدلُنا َُ ًَل َم م ِ ِ
ُ وَن نَتمبِ ْع ُك ْم يُِر َ نل الْ ُم َخلم ُفن َن إِ َذا انطَلَ ْقتُ ْم إِ ََ َمغَاِنَ لتَأْ ُخ ُذ
َ وها َذ ُر ُ ﴿ َسيَ ُق
﴾ُّ ُ اّللُ ِمَ قَ ْب
ال مَ َنَن َُ َذلِ ُك ْم ق
َ ُتَتمبِع
“ወደዘረፋዎች ልትይዟት በሄዳችሁ ጊዜ እነዚያ ወደ ኋላ የቀሩት ሰዎች “ተውን
እንከተላችሁ” ይሏችኋል፡፡ (በዚህም) የአላህን ቃል ሊለውጡ ይፈልጋሉ፡፡
“ፈጽሞ አትከተሉንም ፡፡ ይህን (ቃል) ከዚህ በፊት አላህ ብሏል” አል ፈትህ፡
የአላህ ንግግር ከባህሪያቶች አንዱ ባህሪ ነው፡፡ ባህሪው ደግሞ ፍጡር አይደለም፡፡
ከሱና ማስረጃዎች
ረሡል ﷺበአስቸጋሪ ወቅት ላይ ነፍሳቸውን ወደ ሰዎች ባቀረቡ ጊዜ የተናገሩት
የሚከተለው ንግግር ነው፡-
فإن قريشا قد منعوني أن أبلغ كالم، "أال رجل يحملني إلى قومه ألبلغ كالم ربي
"ربي عز وجل
“ንቁ! (ከለላ ሆኖ) የጌታየን ንግግር እንዳደርስ ወደህዝቦቹ የሚወስደኝ የለም!
ቁረይሾች የጌታየን ንግግር ከማድረስ በእርግጥ ከለከሉኝ፡፡” አቡዳውድ፡ ቲርሚዚይ፡
ኢብኑ ማጀህ፡
አንድ ባህሪ ከሁለት ነገሮቸ አኳያ አካላዊም ተግባራዊም ሊሆን ይችላል፡፡ ንግግር
ለዚህ ምሳሌ ይሆናል፡፡ ከመሰረቱ አኳያ ሲታይ ሲፈተ ዛትያ (አካላዊ ባህሪ) ይሆናል፡፡
ምክንያቱም ተናጋሪ ከመሆን አላህ አልተወገደም አይወገድምም፡፡ (አልፎ አልፎ
48/68
"من شبه هللا بخلقه فقد كفر ومن جحد ما وصف هللا به نفسه فقد كفر وليس ما
"وصف هللا به نفسه وال رسوله تشبيها
ኢሳ d የሚከተለውን ተናግሯል
َ ﴿تَ ْعلَ ُم َما ِِف نَ ْف ِسْ َوالَ أ َْعلَ ُم َما ِِف نَ ْف ِس
﴾ك
“በነፍሴ ውስጥ ያለውን ሁሉ ታውቃለህ፡፡ ግን በአንተ ነፍስ ያለውን
አላውቅም፡፡” አል ማኢዳህ፡
የ “ላኢላሃ ኢልለሏህ” ትርጉም ደግሞ ከአላህ በቀር በእውነት የሚመለክ የለም የሚል
ትርጉም አለው፡፡
ِ ِ
﴾ُّ ي ﴿فَ َز َاد ُه ْم إِْيَاَنا َوقَالُناْ َح ْسبُنَا ه
ُ ُاّللُ َون ْع َم الْ َن
57/68
“(ይህም) እምነትን የጨመረላቸው “በቂያችንም አላህ ነው ምን ያሚያምርም
መጠጊያ! “ያሉ ናቸው፡፡” አል ዒምራን፡
አላህ ከዓርሽ በላይ መሆኑንና የአላህን አጠቃላይ የበላይነት ተቃውሞ አላህ (በትንሳኤ
ቀን) እንደሚታይ ማጽደቅ የመሸፋፈን አይነትና የግልጽነት ችግር እንደሆነ በመረጃ
የተደገፈ ጥናታዊ ጽሁፍ ከዚህ በፊት አሳልፈናል፡፡ በውጭ የተገኘን አካል በገሐድ
የሚታይ መሆኑን አጽድቆ ሲያበቃ እርሱ ከተናጋሪው በላይ ፣ በቀኝ ፣ በግራ ወይም በስር
65/68
አይደለም ብሎ መናገር የዓቅለኛ ንግግር አይደለም፡፡ ይህን ንግግር የሚሰማ ሰው ሁሉ
ወይም የሚሰማውን የሚገነዘብ ሰው ሁሉ ተቃውሞ የሚያቀርብበት ንግግር ነው፡፡”
አስ ሲፋቱል ኢላሂያ፡