Professional Documents
Culture Documents
ሽርክና ውል - አማረ ጌትነት ጎሹ
ሽርክና ውል - አማረ ጌትነት ጎሹ
ውል ሰጪ ፡- አማረ ጌትነት ጎሹ
አድራሻ፡- ከተማ አዲስ አበባ ክ/ከተማ አራዳ ወረዳ 05 የቤት ቁጥር ------ ስልክ ቁጥር +251 930 001 331 (ከዚህ
በኋላ “ውል ሰጪ” እየተባለ በሚጠራው)
እና
ውል ተቀባይ ፡- ፊውቸር ኢንፖርት ኤክስፖርት እና ንግድ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
(በተወካይ ሥራ አስኪያጅ አቶ አዳነ ተስፋዬ ቤኛ)
አድራሻ፡- ከተማ አዲስ አበባ ክ/ከተማ ንፋስ ስልክ ላፈቶ ወረዳ 12 የቤት ቁጥር አዲስ ለቡ መብራት ኃይል ሳሙኤል
ሕንፃ ምድር ቤት ስልክ ቁጥር +251 917 999 111 ወይም +251 917 999 222 ኢሜል
future.ind.gt.ada@gmail.com (ከዚህ በኋላ “ውል ተቀባይ” እየተባለ በሚጠራው)
1. አንቀፅ አንድ
የውሉ ዓላማ
1.1. ውል ሰጪ ለውል ተቀባይ በተለያየ ጊዜ ለሰራ ማስኬጂያ የሚሆን ገንዘብ ለማቅረብ አቅም ብቃት እና
ችሎታ ስላላቸው፤ ውል ተቀባይ ደግሞ የግብርና እና የምግብ ምርቶች አቅርቦት ጅምላ ንግድ ስራ
በተለይም መሰረታዊ የሸቀጣሸቀጥ አቅርቦት ላይ ለመስራት አቅም ችሎታ እና ብቃት ስላላቸው ውል
ሰጪና ውል ተቀባይ ከዚህ በታች በተዘረዘሩትን አንቀጾች ለመተዳደር ወድደው እና ፈቅደው ያለማንም
አስገዳጅነት ተስማምተው ተዋውለዋል፡፡
2. አንቀፅ ሁለት
የውል ሰጪ ኃላፊነትና ግዴታዎች
3. አንቀፅ ሦስት
የውል ተቀባይ ኃላፊነትና ግዴታዎች
4. አንቀጽ አራት
የትርፍ ክፍፍል መጠን እና የአከፋፈል ሁኔታ
4.1 ውል ሰጪ እና ውል ተቀባይ በውል ሰጪ የስራ ማስኬጃ ገንዘብ ብቻ ለሚገዙና ለሚሸጡ የግብረና ውጤቶች
እና የኢንደስትሪ ምርቶች ከሚገኝ የተጣራ ትርፍ ላይ 60% ለውል ሰጪ፤ 40% ለውል ተቀባይ የትርፍ ክፍፍል
ለማድረግ ተስማምተዋል፡፡
4.2 ውል ሰጪና ውል ተቀባይ የተጣራ ትርፍ ማለት በውል ሰጪ ስራ ማስኬጃ ገንዘብ በተገዙና በተሸጡ የግብረና
ውጤቶች እና የኢንደስትሪ ምርቶች ላይ የመግዣ ዋጋ፤ የሀገር ውስጥ ትራንስፖርት ዋጋ፣ የመጫኛና
የማውረጃ ዋጋ እና ሌሎች ቀጥተኛ የሆኑ ወጪዎች ተቀንሰው የሚገኝ ትርፍ ማለት እንደሆነ ውል ሰጪና
ውል ተቀባይ ተስማምቷል፡፡
4.3 ውል ተቀባይ እና ውል ሰጪ የትርፍ ድርሻቸውን የሚከፋፈሉት በየዙሩ ውል ተቀባይ በውል ሰጪ የስራ
ማስኬጃ ገንዘብ የገዛቸውን ከሸጠ በኋላ በየሳምንቱ ለመከፋፈል ተስማምተዋል፡፡
4.4 ውል ተቀባይ ለውል ሰጪ የመዋጮ ገንዘቡን እና የትርፍ ድርሻውን በአንድ ላይ ለመክፈል ተስማምቷል፡፡
5. አንቀጽ አምስት
ከአቅም በላይ ስለሚሆኑ ሁኔታዎች
5.1 በፍታብሔር ህግ ቁጥር 1792 እና 1793 የተመለከቱትን መሰረታዊ ሁኔታዎች ከተከሰቱ ከአቅም በላይተ ብለው
የሚታወቁ ሁኔታዎች እስከሚወገዱበት ቀን ድረስ ሁለቱም ወገኖች በውሉ ግዴታ አፈጻጸም ጉድለት/ቶች
የሚጠየቁ አይሆኑም፡፡
5.2 ከአቅም በላይ የሆኑ ሁኔታ የደረሰበት ወገን ሁኔታዉን እንዳወቀ በአስር ቀናት ውስጥ በጹሑፍ ለሌላኛው ወገን
በዝርዝር የማሳወቅ ኃላፊነት አለበት፡፡
5.3 ከአቅም በላይ ተብሎ የሚታወቀው ችግር እንደተወገደ የውሉ አፈጻጸም የጸና ይሆናል፡፡
5.4 ከአቅም በላይ ያጋጠመው ችግር ሁኔታ በአስር ቀናት ውስጥ መፍትሔ ካላገኘ አንደኛው ወገን ውሉን
ሊያቋርጥ ይችላል፡፡
6. አንቀጽ ስድስት
ውሉ የሚቋረጥበት ሁኔታ
7. አንቀፅ ሰባት
ውሉን ስለማሸሻል
7.1 ውል ሰጪ እና ውል ተቀባይ በጋራ ሲስማሙ ውሉን በከፊልም ሆነ በሙሉ ለማሻሻል ተስማምተዋል፡፡
8. አንቀፅ ስምንት
ውሉ ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ
8.1 ይህ ውል በሁለቱ የተዋዋይ ወገኖች ከተፈራረሙበት ከዛሬ መስከረም 9 ቀን 2016 ላልተወሰን ግዜ ድረስ የፀና
ይሆናል፡፡
8.2 ይህ ውል በፍ/ሕ/ቁ 1731/2005/2266 መሰረት የተደረገ ነው፡፡ ይህንን ውል ለማፍረስ ወይም ከውሉ ቃል ውጪ
ለማድረግ የሚሞክር ወገን ቢኖር ውሉን ላከበረ ወገን ኪሳራ 100,000.00 (አንድ መቶ ሺ ብር) ከፍሎ ውሉ በፍ/ሕ/ቁ
1889/1990 መሠረት የጸና ይሆናል፡፡
9. አንቀጽ ዘጠኝ
ስለ ማረጋገጫ እና ምስክሮች፤
ውል ሰጪ እና ውል ተቀባይ ከዚህ በላይ በሙሉ የተለገፁትን አንቀጾች ወድደን እና ፈቅደን ያለማንም አስገዳጅነት
የተስማማን መሆናችንን በፊርማችን እናረጋገግጣለን፡፡ እኛም ስማችን ከዚህ በታች የተዘረዘረው ምስክሮች ውል
ሰጪና ውል ተቀባይ ሲዋዋሉ ስለማየታችን በፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡
ስለውል ሰጪ ስለውል ተቀባይ
ስም ………………………………. ስም …………………………….