Warehouse Management Manual MGM FL

You might also like

Download as docx, pdf, or txt
Download as docx, pdf, or txt
You are on page 1of 135

የመጋዘን አስተዳደር መመሪያና ዝርዝር

አፈጻጸም
(Warehouse Management Manual and
Procedures)

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ሚድሮክ


ወርቅ ማዕድን ኃ.የተ.የግ.ማ

አዲስ አባባ፣ ኢትዮጵያ


ግንቦት 2015 ዓ.ም.
ይዘት
ይዘት i
ክፍል አንድ 1
1. ጠቅላላ ድንጋጌዎች...........................................................................................................1
1.1 መግቢያ.............................................................................................................................................1

1.2 አጭር ርዕስ..........................................................................................................................................1

1.3 የቃላት ትርጓሜዎች..............................................................................................................................1

1.4 የመመሪያው ተፈጻሚነት ወሰን....................................................................................................................2

1.5 የመመሪያው ዓላማ.................................................................................................................................2

1.6 የንብረት ክምችትና አያያዝ ዓላማዎች............................................................................................................3

1.7 መርሆች............................................................................................................................................3

ክፍል ሁለት 4
2. የመጋዘን አስተዳደር ተግባርና ኃላፊነት..........................................................................4
2.1 ዋና ዋና ተግባራት እና ኃላፊነቶች.................................................................................................................4

2.2 የንብረት አስተዳደር ሰራተኞች ተግባራት እና ኃላፊነቶች....................................................................................4

2.3 የንብረት አስተዳደር መዋቅራዊ አደረጃጀት (አሁናዊ)........................................................................................5

2.4 የሰው ኃይል ስብጥር................................................................................................................................6

2.5 የዋና መስሪያ ቤት ስራ አስኪያጅ ተግባርና ሃላፊነት.............................................................................................7

2.6 የሥራ መዘርዝርና ዝግጅት.........................................................................................................................7

ክፍል ሦስት 19
3 የፍላጎት አዘገጃጀትና የግዢ ስርዓት............................................................................19
3.1 ጥቅል ጉዳዮች....................................................................................................................................19

3.2 የፍላጎት ዳሰሳ....................................................................................................................................19

3.2.1. ፍላጎትን የማሳወቅ ስርዓት (Need assessment)....................................................................................19


3.2.2. የፍላጎት መነሻ ነጥቦች.....................................................................................................................20
3.3 ግዥ ስርዓት......................................................................................................................................23

3.2.1. የግዢ ጥያቄን ማንሳት.....................................................................................................................23


3.2.2. የግዥ ጥያቄ አቀራረብ.....................................................................................................................23
3.2.3. በማቴሪያል መጠየቂያ ቅጽ መሟላት ያለባቸው ነጥቦች...............................................................................24
3.2.4. ግዢ ማዘዣ ቅጽ መሟላት ያለባቸው...................................................................................................24

i
ክፍል አራት 27
4 መሰረታዊ የስቶክ መዛግብቶች.......................................................................................27
4.1 ንብረትን ስለመመዝገብ........................................................................................................................27

4.2 የንብረት መለያና ምደባ (Stocks Identification and Classification)...........................................................28

4.3 የንብረት መለያ ቁጥር (ኮድ ስያሜ) እንዲኖረው ማድረግ....................................................................................29

4.3.1 ዋና ዋና ክፍፍል................................................................................................................................29
4.3.2 የንብረት መለያ መዝገብ......................................................................................................................29
4.3.3 የንብረት መለያ መዝገብ እንዲኖር ያስፈለገበት ዋና ዓላማ፣..........................................................................30
4.3.4 የንብረት መለያ መዝገብ አቀራረቦች.....................................................................................................30
4.3.5 የእንቅስቃሴ ባህርይ......................................................................................................................30
ክፍል አምስት 31
5 ንብረትን ወደ መጋዘን ገቢ ስለማድረግ (Receiving and inspection)..........................31
5.1. አጠቃላይ ንብረቶችን ገቢ ስለማድረግ........................................................................................................31

5.2. የንብረት ርክክብ ሂደቶች (Receiving procedures)....................................................................................33

5.2.1. ከውጭ አቅራቢ መረከብ (Receiving from outside supplier)............................................................33


5.2.2. የነዳጅ ርክክብ ቅደም ተከተል............................................................................................................34
5.2.3. የቋሚ ንብረት ርክክብ ቅደም ተከተል...................................................................................................35
5.3. የንብረት ጥያቄን ስለመቀበል.....................................................................................................................36

5.4. የስቶክ ከመጋዘን አወጣጥ (Issue of stocks)................................................................................................36

ክፍል ስድስት 42
6. የመጋዘን ንብረት አያያዝና አጠባበቅ (Material storage handling and preservation) 42
6.1 የንብረት አያያዝና ቁጥጥር.......................................................................................................................42

6.1.1 የክምችት አያያዝ (Material Handling)............................................................................................42


6.1.2 የመጋዘን ቤት አያያዝ (Store house keeping)...................................................................................43
6.1.3 የማከማቻ ስፍራ አደረጃጀት.............................................................................................................45
6.1.4. የማከማቻ ዓይነቶች.....................................................................................................................45
6.1.5. የክምችት አቀማመጥ ዘዴዎች............................................................................................................47
6.1.6. የክምችት ሥፍራ ማሳወቂያ ስርዓት (locator System)...........................................................................49
6.1.7. ለመጫንና ለማውረድ የሚረዱ አጋዥ መሳሪያዎች...................................................................................50
6.1.8. የንብረት አደረጃጀት ቅደም ተከተል መርህ...........................................................................................50
6.2 የንብረት አጠባበቅ (Material preservation).............................................................................................51

6.2.1 በመጋዘን ሕንጻ ውስጥ (Inside in the warehouse building.)..............................................................51

ii
6.2.2 ከመጋዘን ውጪ የሚቀመጡ ቁሶች (Outside under suitable protection from the weather ).................51
6.2.3 ንብረቶችን የመተካት ሂደት (Stock replenishment procedures).........................................................52
6.2.4 የንብረት ዝውውሮችን የመከታተልና መመዝገብ ቅደም ተከተል.....................................................................53
6.2.5 ንብረትን የመቆጣጠር ቴክኒኮች (Inventory Control Techniques)........................................................53
6.2.6 ቁሶች ኮድ እና ምደባ ሂደቶች (Materials Codification and classification procedures).....................54
ክፍል ሰባት 55
7. የቁሶች ከመጋዘን አወጣጥ እና አቅርቦት (Issues and delivery of materials)................55
7.1 ንብረትን ከመጋዘን ውጪ የማድረግ/ የመጠየቅ አጠቃላይ ሂደቶች..........................................................................55

7.2 ጥቅል ስቶኮችን ወጪ የማድረግ ሂደት (Issuing Procedure for General Stocks)...........................................55

7.3 ነዳጅን ወጪ የማድረግ ሂደቶች /Fuel issue procedures/...............................................................................56

7.4 የካፍቴሪያ (የምግብ ግብዓቶች) ወጪ ማድረጊያ ሂደቶች Cafeteria (Foodstuffs) Issue Procedures....................57

7.5 የሁለገብ መለዋወጫዎች ውጪ ማድረጊያ ሂደት (Rotable Spares Issue Procedure)..........................................57

7.6 ቋሚ የንብረት ወጪ ማድረጊያ ሂደቶች /Fixed Asset Issue Procedures/.....................................................57

ክፍል ስምንት 62
8. የመጋዘን ደህንነትና ጥበቃ (Warehouse safety and security).........................................62
8.1 የመድን ዋስትና....................................................................................................................................68

8.2 የብልሽት፣ የጉድለት፣ የስርቆትና የመሳሰሉት እርምጃዎች አወሳሰድ.......................................................................68

8.3 የንብረት እሸጋ (packing)......................................................................................................................69

ክፍል ዘጠኝ 70
9. የንብረት አወጋገድ አስተዳደር (Scrap managemnt and waste disposal).............................................70
9.1 የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን የንብረት አስወጋጅና ዋጋ ትመና ኮሚቴ አወቃቀር....................................................................70

9.2 የንብረት አስወጋጅና ሽያጭ ኮሚቴ አባላት አወቃቀር ተግባርና ሃላፊነት..................................................................70

9.3 በአገልግሎት ላይ ስለማይውል ንብረት.........................................................................................................78

ክፍል አስር 86
10. ስቶክ መውሰድና ቆጠራ (Stock taking and inventory count)........................................86
10.1 ቆጠራ.........................................................................................................................................86

10.2 የቆጠራ ወቅቶች.............................................................................................................................86

10.3 ቆጠራ የሚከናወንባቸው ሃብት አይነቶች...................................................................................................87

10.4 የስቶክ ቆጠራ አፈፃፀም.......................................................................................................................87

10.5 የቆጠራ አብይ ኮሚቴ ተግባርና ኃላፊነት....................................................................................................89

10.6 የቆጠራ ንዑስ ኮሚቴ አባላት ተግባርና ኃላፊነት...........................................................................................90

iii
10.7 በስራ ላይ ያሉ ቋሚ ሃብት ቆጠራ አፈፃፀም................................................................................................91

10.8 ከቆጠራ በፊት የሚከናወኑ ተግባራት........................................................................................................91

10.9 በቆጠራ ወቅት የሚከናወኑ ተግባራት........................................................................................................92

10.10 ከቆጠራ በኋላ የሚከናወኑ ተግባራት.........................................................................................................93

ክፍል አስራ አንድ.......................................................................................................................................99


11. የሰነዶች አዘገጃጀት አጠቃቀምና ሪፖርት አቀራረብ.................................................99
11.1 የሰነዶች አዘገጃጀት..........................................................................................................................99

11.2 ልዩ ልዩ ሰነዶችና አጠቃቀማቸው........................................................................................................99

11.3. የተወገዱ ቋሚ ንብረትዎች ሪፖርት ስለማድረግ.........................................................................................102

11.4. የቋሚ ንብረትን መመዝገብ (fixed Asset Registeration).........................................................................102

11.5. የሪፖርት አቀራረብ.......................................................................................................................103

ክፍል አስራ ሁለት...................................................................................................................................104


12. የክምችት ክፍል ቁጥጥርና ምዘና................................................................................104
12.1. አካል ምልከታ..............................................................................................................................104

12.2. መረጃ መሰብሰብ..........................................................................................................................104

12.3. ቁልፍ አመላካቾች........................................................................................................................105

12.4. መጋዘን መከታተያ ቅጽ............................................................................................................................106

ክፍል አስራ ሦስት...................................................................................................................................109


መመሪያውን ስለማሻሻል...........................................................................................................................109
ክፍል አስራ አራት...................................................................................................................................109
የመመሪያው ተፈጻሚነት..........................................................................................................................109
አባሪዎች 110
አባሪ አንድ፡ የፍላጎት ዳሰሳ ጥናት ክንውን..............................................................................................................110

Method 1: Determining Safety Stock from Demand........................................................................110


Method 2: Accounting for Lead Time...............................................................................................112
አባሪ ሁለት፡ የማቴሪያል አጠቃቀም ቼክሺት..........................................................................................................118

አባሪ ሦስት፡ የማያስፈልጉ ቆሻሻዎች ቼክሺት........................................................................................................121

አባሪ አራት፡ ንብረት አቀማመጥ፣አያያዝና ትራንስፖርት...............................................................................................122

አባሪ አምስት፡ የሥራ ቦታ ደኅንነትና ጤንነት...........................................................................................................126

iv
ክፍል አንድ
1. ጠቅላላ ድንጋጌዎች
1.1 መግቢያ

የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አባል የሆነው የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ኃ/የተ/የግ/ማህበር የተደራጀው
በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጽሕፈት ቤት ነው። ድርጅቱ አራት የኦፕሬሽን
ክፍሎች ያሉት ሲሆን እነዚህም የማዕድን ኦፕሬሽን፣ የከባድና ቀላል የተሽከርካሪዎች ጥገና
ኦፕሬሽኖች፣ የብረታ ብረት ስራዎች፣ የማዕድን ፍለጋ እና ሰባት ልዩ ልዩ የአገልግሎት ክፍሎች አሉት፡፡
ድርጅቱ ካለው የስራ ክፍል ስፋት፣ ከፍተኛ ንብረት የሚያንቀስ እና ለሀገራችን እጅግ ከፍተኛ ሚና
የሚጫወት ከመሆኑ አንፃር ዘመናዊና ቀልጣፋ የሆነ የንብረት አስተዳደር ስርዓት መገንባት እጅግ ወሳኝ
ነው፡፡

በአንድ ድርጅት ውስጥ በጣም ትኩረት ተሰጥቶ ሊሰራበት የሚገባ ስራ የንብረት አስተዳደር ስራ ነው፡፡
ምክንያቱም ተገዝተውም ሆነ ተገንብተው የሚገኙ ንብረቶች በአግባቡ መያዛቸውን፣ ክትትል እና
ቁጥጥር ካልተደረገባቸው በንብረቶቹ ላይ የተለያየ ጉዳት በድርጅቱ ላይ ደግሞ ኪሳራ ሊያስከትል
ስለሚችል ነው፡፡በንብረቶቹ ላይ የሚደርሰው ጉዳት በኪሳራ ብቻ የሚቆም አይሆንም ምክንያቱም
የተገዙ ንብረቶች ደህንነታቸውን እና ትክክለኛ መጠናቸውን ካልተጠበቀ ባግባቡ ግልጋሎት ሊሰጡ
አይችሉም፡፡ ባግባቡ ግልጋሎት ካልሰጡ ደግሞ ለደንበኞች የሚፈለገውን ግልጋሎት ማድረስ
ስለማንችል ያሉንን ደንበኞች ልናጣ እንችላለን፡፡በመሆኑም ንብረቶች ከድርጅቱ ውስጥም ይሁን ውጭ
በተገቢው መንገድ ማስተዳደር በማስፈለጉ አሁን እየተከናወነ ካለው በተሻለ የንብረት አስተዳደርን
ለመተግበር ስራዎችን እንዴት፣ መቼ ፣ በማን መከናወን እንደሚገባቸው ለመገንዘብ የሚረዳ መመሪያ
ማዘጋጀት በማስፈለጉ ይህ የመጋዘን መመሪያና ዝርዝር አፈጸጻም ሂደት ተዘጋጅቷል፡፡

1.2 አጭር ርዕስ

ይህ መመሪያ “የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ኃ/የተ/የግ/ማህበር የመጋዘን መመሪያና ዝርዝር አፈጸጻም


……………/15” ተብሎ ይጠራል፡፡

1.3 የቃላት ትርጓሜዎች

① ዋና መስሪያ ቤት፡ ማለት በሚድሮክ ቴክኖሎጂ ግሩፕ ስር የተቋቋመ “የሚድሮክ ወርቅ


ማዕድን ኃ/የተ/የግ/ማህበር ማለት ነው፡፡

1
② የሥራ አመራር ቦርድ፦ ማለት “የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ኃ/የተ/የግ/ማህበር በበላይነት
የሚመራው የሥራ አመራር ቦርድ ነው፡፡

③ “ክምችት” ማለት የቋሚ ወይም አላቂ ንብረትዎች ክምችት ማለት ነው፡፡

④ ዋና ስራ አስፈፃሚ፦ ማለት ፋብሪካውን በበላይነት የሚመራ “የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን


ኃ/የተ/የግ/ማህበር ዋና ዳይሬክተር ነው፡፡
⑤ የቋሚ ሃብት አስተዳደር፡ ማለት በግሩፑ ውስጥ የተናጠል ዋጋቸው ብር 5000.00/አምስት
ሺህ ብር/ እና ከዚያ በላይ የሆነ፣ ከአንድ አመት በላይ ለሆነ ጊዜ ጠቀሜታ እሴት
የሚኖራቸውና በሥራ ላይ እና በክምችት ውስጥ የሚገኙ ቋሚ ሃብቶችን የመቆጣጣር እና
የማስተዳደር ስርዓት ማለት ነው፡፡

⑥ “ንብረት” ማለት የድርጅቱን ሥራዎች ለማካሄድ የሚገለገልበት ወይም የሚጠቀምበት ማንኛውም


ንብረት ወይም ቁስ ማለት ነው፡፡

⑦ ስቶክ፡ ማለት በሚድሮክ ወርቅ ማዕድን የተመረቱ ወይም የተገዙ፣ ወይም በእርዳታ የተገኙ
ንብረቶች ሆነው በመደበኛ የስራ እንቅስቃሴ ውስጥ አገልግሎት ላይ እስኪውሉ ወይም
እስኪሸጡ ድረስ በመጋዘን የተቀመጡ አላቂ ዕቃዎች ማለት ነው፡
⑧ የስቶክ አስተዳደር (Stock Management:) : ማለት ስቶክን የመለየት፣ የመቀበል፣ ወጪ
የማድረግ፣ የስቶክ እንቅስቃሴዎችን የመመዝገብ፣ ሪፖርት የማቅረብ፣ የስቶክ ቆጠራ እና
ቁጥጥር እንዲሁም የስቶክ ክምችት አሰራር ማሳየት ማለት ነው፡፡

⑨ “ማስወገድ’’ ማለት ለደርጅቱ በተለያየ ምክንያት ጥቅም ሊሰጥ የማይችልን ንብረት በሽያጭ
ወይም በዝውውር ወይም በስጦታ ለሌላ ወገን ማስተላለፍ ወይም መቅበር ወይም ማቃጠል
ማለት ነው፡፡

1.4 የመመሪያው ተፈጻሚነት ወሰን

ይህ መመሪያ “የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ኃ/የተ/የግ/ማህበር በሚያከናውነው ማንኛውም የመጋዘን


አስተዳደር የሚመለከት ጉዳይ ላይ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

1.5 የመመሪያው ዓላማ

የመመሪያው ዓላማ በዋናነት የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሚፈልገውን ቋሚና አላቂ
ንብረቶች ግልፅ፣ ዘመናዊ ፣ ቀልጣፋና ውጤታማ የመጋዘን አስተዳደርን በማስፈን ድርጅቱ ለአላስፈላጊ
የንብረት ግዥ፣ ብክነት እና ለከፍተኛ የካፒታል ክምችት እንዳይጋለጥ በእጁ

2
የሚገኘውን ንብረት በጥንቃቄ የመያዝ፣ የመጠቀም፣ የመቆጣጠር እና አገልግሎቱ ሲያበቃ ወይም
አገልግሎት ላይ በማይውልበት ጊዜ በወቅቱና በተገቢው መንገድ እንዲያስወግድ ማስቻል ነው፡፡

1.6 የንብረት ክምችትና አያያዝ ዓላማዎች

1.5.1. ለንብረት ማከማቻ በቂ የሆነ መጋዘን እንዲኖር ለማድረግ፣


1.5.2. እንደንብረቱ ዓይነትና ፀባይ ተስማሚ መጋዘን ለማደራጀት፣
1.5.3. ለንብረት ክምችት ስፍራ ማሳወቂያ ስርዓት እንዲኖር ለማድረግ፣
1.5.4. ንብረት ለቁጥጥር አመቺ በሆነ መንገድ በስርዓት ለመያዝና መጋዘን ለስርቆት ፣ ለአደጋና
ለመሳሰሉት ያልተጋለጠ እንዲሁም ደህንነቱ ተጠበቀ እንዲሆን ለማድረግ፣
1.5.5. ማንኛውም ንብረት ገቢና ወጪ ሆኖ በኃላፊነት ሊሰጥ የሚችልበትና
አስፈላጊው እንክብካቤና ጥበቃ እንዲኖረው ለማድረግ የሚያስችል ስርዓት
ለመዘርጋት፣
1.5.6. ንብረት ከቦታ ቦታ ለማዘዋወር፣ ለማከማቸት፣ ለመጫንና ለማውረድ የሚያገለግሉ
አጋዥ መሳሪያዎች በቅድሚያ እንዲዘጋጁ ለማድረግ፣
1.5.7. የአደጋ መከላከያ መሳሪያዎች በበቂ ሁኔታ መሟላታቸውንና በተገቢ ቦታ መቀመጣቸውን
ለማረጋገጥ፣

1.7መርሆች

ይህ መመሪያ የሚከተሉት መርሆዎች ይኖሩታል፡፡

1.2.1 የሚድሮክ ወርቅ ማዕድንን ንብረት በጥንቃቄ መያዝና ለታለመለት ዓላማ ማዋል፡፡
1.2.2 ከሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ንብረት አስተዳደር ጋር በተያያዘ የሚወሰኑ ውሳኔዎች እና
እርምጃዎች ተጠያቂነት የሚያስከትሉ መሆኑ፣
1.2.3 ወጪ ቆጣቢ አሰራርን መከተልና ተግባራዊ ማድረግ፣

3
ክፍል ሁለት
2. የመጋዘን አስተዳደር ተግባርና ኃላፊነት
2.1 ዋና ዋና ተግባራት እና ኃላፊነቶች

በዚህ መመሪያ መሠረት የንብረት አስተዳደር፣ቁጥጥርና ዕቅድ መምሪያ አመራሮችና አስተባባሪዎች


የንብረት አስተዳደር ኃላፊዎች ተብለው ሲጠሩ የተቀሩት እንደመዝገብ ቤት፣ ክለርክ፣ መረጃ
መጋቢ፣ የንብረት ቁጥጥር ያሉ የንብረት ክፍል ሠራተኞች ተብለው ይቆጠራሉ፡
፡ አመራሮችና ሱፐርቫይዘሮች ጥቅል የንብረት አስተዳደር ሥርዓት በአግባቡ እንዲሰራ የመከታተል፣
የየሥራ ክፍል ጥያቄዎችን የማስተባበር፣ የማከፋፈልና የመቆጣጠር ሥራዎችን ያካትታል፡፡ የግምዣ
ቤት ሠራተኞች በዋናነት ንብረቶችን የመቆጣጠር፣ የሚገቡ ንብረቶችን የማየትና የመፈተሽ፣
የመመዝገብ፣ የንብረት እንቅስቃሴን የማዘመንና በመጠንና በዋጋ ሰንዶ ሪፖርት ማድረግን
ያካትታል፡፡

2.2 የንብረት አስተዳደር ሰራተኞች ተግባራት እና ኃላፊነቶች

የአንድን ንብረት አስፈላጊነት ከመለየት አንስቶ መቀበልን፣ መጠቀምንና ማስወገድን የሚያካትት


አስተዳደር ነው። የንብረት አስተዳደር የሚከተሉትን ተግባራት እና እንቅስቃሴዎች ያካትታል፡፡

1) ንብረቶችን መለየት - ይህ ተግባር የንብረት መደብና ኮድ ማውጣትን ያካትታል።


2) መቀበል - በዚህ ተግባር ላይ የሚከናወኑ አንቀሳቃሾች ቋሚ ንብረቶችን መቀበል፣ እንዲሁም
ከሁሉም ምንጮች ንብረቶችን መቀበል እና ፍተሻ ማከናወን
3) ርክክብ - አላቂ እና ቋሚ ንብረቶችን (fixed assets) ለተጠቃሚዎች እና ለሌሎች አካላት
ማስረከብን ያካትታል፡፡
4) የንብረት ምዝገባ እና ቆጠራ- በዚህ ተግባር ስር ያሉት ዋና ዋና እንቅስቃሴዎች የንብረቶችን
እንቅስቃሴ መዝግቦ መያዝና ማሻሻል እንዲሁም ሪፖርት ማድረግን ያካትታል፡፡
5) የንብረት አወሳሰድ እና የንብረት ቁጥጥር - ይህ ተግባር በየጊዜው በአካውንት እና በንብረት
ክፍል ውስጥ ያሉ ቋሚ ንብረቶችን አካላዊ ቆጠራን ያካትታል፤ እንዲሁም አስፈላጊ
በሚሆንበት ጊዜ በቀላሉ እንዲገኙ ማረጋገጥ፡፡
6) ማከማቻ- በየንብረት ክፍሉ የሚገኙ አላቂና ቋሚ ንብረቶችን በአግባቡ መያዝና መጠበቅ

4
2.3 የንብረት አስተዳደር መዋቅራዊ አደረጃጀት (አሁናዊ)

Department
head

Planning,
Property admin ordering and Transit store
control

Metallurgy and
Mining Store General Store stock control AA Transit Store
Laboratory

Material
CAT and heavy Metallurgy
General store Panning and Metekel Store
Duty Plants
Order

Legedembi
Food Chemical
Underground

Sakaro Laboratory
Grain Mill
Underground equiipment

Buses and Light


Ammunition
Vehicle

Volvo and
heavy duty Fuel Depot
truck

Drilling
Cattle Pen
Consumables

Explosives

5
2.4 የሰው ኃይል ስብጥር

No. Roles Department Quantity, Quantity,


current recommendation
1. Department Head 1
Property Administration 1
2. Division Head Material Planning, Ordering and 0
Control (MPOC)
Mining store 1
General Store 1
3. Supervisors Metallurgy 1
Transit (A.A) 1
4. Officers Department (Goods receiving, 1
inspection and shipping)
5. MPOC (Officer I, Officer II) 2
MPOC 1
6. Data encoder
Transit (A.A) 1
Department 1
Clerk and MPOC 1
7.
Documentation Fuel depot 1
Legedembi Underground 1
Sakaro Underground 1
CAT and heavy Duty 1
Buses and Light Vehicle 1
Volvo and heavy-duty 1
truck
Drilling Consumables 1
Explosives 1
General store 1
8. Store Keepers Food 1
Grain Mill 1
Ammunition 1
Fuel Depot 1
Cattle Pen 1
Metallurgy Plants 1
Chemical 1
Laboratory equipment 1
AA Transit Store 2
Department 2
Fuel depot 1
9. Attendant Cattle pen 1
Transit (A.A.) 2
10. Fork Operator Department 1

6
2.5 የዋና መስሪያ ቤት ስራ አስኪያጅ ተግባርና ሃላፊነት

1) የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ንብረት አስተዳደር መመሪያ በሚያዘውና በሚደነግገው


መሰረት በትክክል በስራ ላይ መዋሉንና መተርጎሙን መከታተልና መስፈፀሙን
ማረጋገጥ፣
2) የኦፕሬሽን፣ የፕሮዳክሽን፣ የግብይትና ሽያጭ፣ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር
የሥራ ክፍሎች ግንኙነት የሚድሮክ ወርቅ ማዕድንን የጠራ ሃብትና ንብረት ከማወቅና
ከመቆጣጣር አንፃር ተመጋጋቢ መሆናቸውን ማረጋገጥ እንዲሁም የአቅርቦት
ጥያቄዎችና ውሎች በትክክልና በወቅቱ ለሚመለከታቸው አካላት መሰራጨታቸውን
መከታተል፣
3) አመታዊ የንብረት ቆጠራና ድንገተኛ የንብረት ምርመራ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ እንደ
ንብረቱ አይነት የጊዜ ገደብ በማስቀመጥ እንዲካሄድና ሪፖርት እንዲቀርብ አቅጣጫ
መስጠት፣
4) የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ውጤታማ አገልግሎት እንዲሰጥ በቴክኖሎጂ የተደገፈ
የዘመናዊ የመረጃ ስርዓት እንዲዘረጋ ማድረግ፣ መከታተል፣ አፈፃፀሙን መከታተል፣
5) በዓለም አቀፍ የፋይናንሻል ሪፖርት አቀራረብ ስታንዳርድ መሰረት በበጀት ዓመቱ
መጨረሻ በሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ህግ መሰረት
ለስቶኮች የቫሉዌሽን ስራዎችን በመስራት የምዝገባ ስርዓት መከናወኑን ማረጋገጥ፣
6) ወቅቱን የጠበቀ የሪፖርት ስርዓት ተግባራዊ መደረጉን መከታታል፣

2.6 የሥራ መዘርዝርና ዝግጅት

1. መምሪያ ኃላፊ

የሥራ መግለጫ

• የኩባንያውን ፖሊሲዎች እና ራዕይ በማክበር ሁሉንም መጋዘኖች ማስተዳደር።


• የለገደምቢ እና ቃሊቲ ተርሚናል ንብረቶችን መቀበል፣ ማከማቸት፣ ስርጭት እና ቁጥጥር
ያደርጋል።
• የትኞቹን ንብረትዎች መታዘዝ እና የትኞቹ መቆየት እንዳለባቸው የክምችት ኦዲት
ሪፖርት መሰረት በማድረግ አስፈላጊውን ምክረ ሃሳብ ይሰጣል

7
• የእውነተኛ ጊዜ መረጃ (real-time data) በመሰብሰብ ትክክለኛነትን ለመጨመር እና
ወጪዎችን ለመቀነስ (increase accuracy and lower costs) ይጠቀማል፡፡

• ቀልጣፋ የመጋዘን ስርዓት ለመፍጠር የተለያዩ መጋዘኖችን መልካም ልምዶችን እና ሌሎች


ፕሮቶኮሎችን ያዘጋጃል፡፡

• እንደአጠቃላይ የመጋዘን እና የቡድን ግቦችን ከአስተዳደር እና ከሌሎች ተቆጣጣሪዎች ጋር


በመተባበር ያዘጋጃል፡፡

• የስራ ቦታን አፈጻጸም ይቆጣጠራል እና ሰራተኞችን ተነሳሽነት ለማሻሻል ስልጠና ያዘጋጃል

• የቅርብ ጊዜ የፌዴራል እና የክልል የደህንነት ደንቦችን ከተቋሙ ነባራዊ ሁኔታ አንጻር


በመገምገም ያሻሽላል

 ከሌሎች ክፍሎች ጋር በመቀናጀት ንብረቶች በጊዜው መጓጓዛቸውን ያረጋግጣል


 የንብረት ቁጥጥርን በአግባቡ ያስተዳድራል በተጨማሪም ከኮምፒዩተር ሥርዓቶች ጋር
መታረቁን ያረጋግጣል።
 ከደንበኞች፣ አቅራቢዎችና የትራንስፖርት ኩባንያዎች ጋር ግንኙነት ይፈጥራል።
 አጠቃላይ የስራ ሂደቱን ያቅዳል፣ ስራዎችንና ሠራተኞችን በአግባቡ ይመድባል እና
ውጤቶችን ይገመግማል።
 ሰራተኞችን ይመርጣል፣ይቀጥራል፣ አቅጣጫ ይሰጣል፣ ስልጠና ያመቻቻል፣ ሰራተኞችን
ያበረታታል።
 አሐዛዊና ዓይነታዊ ሪፖርቶችን በየጊዜው ያዘጋጃል (የ IN/OUT ሁኔታ ሪፖርት፣ ጥቅም
የማይሰጡ ጊዜ ያለፈባቸው ንብረቶችን ሪፖርት ወዘተ)
 ግብረ መልስ ይቀበላል፣ይሰጣል እና የሚሰጡትን አገልግሎቶች ጥራት ይቆጣጠራል።
 የንብረቶችን አቀማመጥ ሥርዓት ያዘጋጃል፣ ቀልጣፋ የቦታ አጠቃቀምን መኖሩን
ያረጋግጣል።
 የአሰራር ፖሊሲዎችን እና ሂደቶችን ያዘጋጃል፣ ያስተገብራል።
 የደህንነት ስራዎችን ይተገብራል፣ ይቆጣጠራል።
 የመጋዘን መሳሪያዎችን ውጤታማ እና ደህንነቱ የተጠበቀ መሆኑን ያረጋግጣል።
 የሰራተኞችን ደህንነት ያረጋግጣል።

8
 የመጋዘን እንቅስቃሴዎችን እና የሰራተኛውን አፈፃፀም ውጤታማነት ይለካል እና ሪፖርትም
ያደርጋል።
 የንብረት ቁጥጥር፣ የክምችት ቦታ አስተዳደር፣ ሎጂስቲክስ፣የመጋዘን ቡድንን መቆጣጠር፣ የስራ
ፍሰት እና ጥራትን በመቆጣጠር ቅልጥፍናን ለመጨመር የእለት ተእለት መጋዘን
እንቅስቃሴዎችን ይቆጣጠራል።

ብቃት (qualifications)

• በቢዝነስ አስተዳደር፣ የአቅርቦት ሰንሰለት አስተዳደር፣ አስተዳደር ወይም ተዛማጅ ዲሲፕሊን


የማስተርስ ዲግሪ

• በአስተዳዳሪነት ወይም በሱፐርቪዥን የስራ መደብ ቢያንስ የሶስት አመት የስራ ልምድ፣ እና
አጠቃላይ ቢያንስ ስምንት አመት ልምድ ያለው።

• በመጋዘን ሥራ አስኪያጅነት የሰራ።

• ንብረቶችን የመቆጣጠር ችሎታ ያለውና የተለያዩ ቴክኒኮችንና ዘዴዎች መጠቀም የሚችል።

• የማይክሮሶፍት ኦፊስ ብቃት እና የመጋዘን እና የሎጂስቲክስ ሶፍትዌር ፕሮግራሞች


እውቀት ያለው።

• መረጃዎችን የማስገባት፣ የማንበብ የመተንተን ችሎታ ያለው።

• ጠንካራ የተግባቦት ችሎታ ያለው።

• የንብረት እንቅስቃሴዎችን የማስተዳደር እና የማስተባበር መልካም ታሪክ ያለው።

• ጠንካራና ውጤታማ ጊዜ እና የፕሮጀክት አስተዳደር ችሎታ ያለው

2. የንብረት አስተዳደር ኃላፊ

የሥራ መግለጫ

• በኩባንያው ፖሊሲ እና አሰራር መሰረት በመጋዘን ውስጥ ላሉ ሁሉም ንብረቶች ትክክለኛ እና


ወቅታዊ የማከማቻ መዝገቦችን እና ሰነዶችን ጠብቆ ማቆየት።

• ሁሉንም የመጋዘን ክፍል ሠራተኞች ይቆጣጠራል እና አቅጣጫዎችን ይሰጣል።

9
• ንብረቶችን ለመቀበል ትክክኛውን ቦታ ያዘጋጃል እና ቁሳቁሶቹን በዞን ወይም በምድብ
ማስቀመጥ/ማከማቸት እና ትክክለኛ የንብረት አያያዝ መተግበሩን ያረጋግጣል።

• ንብረትዎቹ ለመቁጠር ቀላል በሆኑ መንገዶች መቀመጣቸውን/መደርደራቸውን ያረጋግጣል።

• ጊዜ ያለፈባቸው ንብረቶች በመጋዘን ውስጥ አለመከማቸታቸውን ያረጋግጣል።

• አዲስ ለተገዙ ንብረቶች የመቀበያ ቦታ መኖሩንና መዘጋጀቱን ያረጋግጣል፤

• በመጋዘን ውስጥ ላለው እያንዳንዱ ዕቃ የመለያ ካርድ ይከፍታል።

• በመምሪያው ኃላፊ አስተባባሪነት የመለያ ካርድ ማዘመን እና በየሩብ ዓመቱ ሪፖርት


ያደርጋል።

• ንብረትዎች እና ቦታዎችን ለማስተዳደር ይመች ዘንድ ንብረትዎች መቼ እንደሚደርሱ እና


እንደሚወጡ ለመተንበይ ከላይ እና ከታች ካሉ አጋሮች ጋር በመግባባት ይሰራል።

• ንብረቶችን የመቀበል፣ የመላክ፣ የማከማቸት እና የማስረከብ ስራን ያከናውናል

• ጥቅም ላይ ያልዋሉ፣ የተበላሹ፣ ወይም ጊዜ ያለፈባቸው ንብረቶችን ዝርዝር በመለየት


ለውሳኔ ያቀርባል፡፡

• በመምሪያው ኃላፊ የተሰጡ ሌሎች ተዛማጅ ሥራዎችን ያከናውናል።

ብቃት(qualifications)

 በሎጂስቲክስ፣ በአቅርቦት ሰንሰለት አስተዳደር፣ በአስተዳደር ወይም በንግድ አስተዳደር ቢኤ


ዲግሪ ያለው።
 ቢያንስ ስድስት አመት የስራ ልምድ ያለው በአስተዳደር ወይም በተቆጣጣሪነት ሚና
ቢያንስ ሶስት አመት የሰራ።
 ስለ መጋዘን አስተዳደር ሂደቶች ጥሩ ግንዛቤ ያለው።
 ስለ ክምችት እና የንብረት ቁጥጥሮች ብቃትና እውቀት ያለው
 የኮምፒውተር ችሎታ ያለው።
 የላቀ የመግባቢያ ችሎታዎች፣ የጽሁፍም ሆነ የቃል።
 የተደራጀ(organized)፣ ሁለገብ(multi skill) እና ችግር ፈቺነት ክህሎትና የላቀ የአመራር
ብቃት ያለው።

10
3. ተቆጣጣሪ (ሱፐርቫይዘር)

የሥራ መግለጫ

 ንብረቶችን የመቀበል፣ የማስቀመጥ እና የማከፋፈል ስራዎችን መቆጣጠር።


 የአሰራር ፖሊሲዎችን እና ሂደቶችን መተግበር።
 የሥራ ቦታ ደህንነት መመሪያዎችን መተግበር እና አፈጻጸንሙን መቆጣጠር።
 የመጋዘን መሳሪያዎችን ውጤታማ እና ደህንነቱ የተጠበቀ፣ አጠቃቀሙ ትክክለኛ
ስለመሆኑ ማረጋገጥ።
 የሰራተኞችን ደህንነት ማረጋገጥ።
 በሥሩ ያሉ ሰራተኞችን ማበረታታት።
 ሰነዶችን መጠበቅ እና የመጋዘን እንቅስቃሴዎችን በትክክለኛው መዝገቦችን መያዝ።
 የትራንስፖርት ስምሪቶች (fleets) ስለአሉበት ነባራዊ ሁኔታ እና ቦታ ግንዛቤን እና
እውቀትን መያዝ።
 የመቀበል፣ የማስቀመጥ እና የማከፋፈያ ስራዎችን መቆጣጠር።

ብቃት (qualifications)

 በቢዝነስ፣ በአስተዳደር፣ በሎጂስቲክስ ወይም በተዛማጅ መስክ ዲግሪ ያለው።


 በመጋዘን ተቆጣጣሪነት ወይም በተመሳሳይ የአስተዳደር ቦታ የ 5 ዓመት ልምድ ያለው።
 የመጋዘን ስራዎች እና አስተዳደር ላይ ጠንካራ ልምድና እውቀት ያለው።
 ጠንካራ የተግባቦት ችሎታ ያለው።
 የማይክሮሶፍት ኦፊስ እና የመረጃ ማጠናቀሪያ ሶፍትዌር ብቃት ያለው።
 ችግር የመፍታት ችሎታ ያለው።

4. የንብረት እቅድ መምሪያ እና ቁጥጥር

የሥራ መግለጫ

 በመረጃ የተደገፈ እቅድ ለማዘጋጀት የምርት መርሃ ግብሮችን፣ የምህንድስና


መዘርዝሮችን(engineering specifications)፣ ትዕዛዞችን ማየትና መመርመር
 የቁሶችን የክምችት መጠን መወሰን፣ የግዢ ፍላጎት ወሰኖችን የመወሰን

11
 የምርት አቅምን፣ ዕቅድን በመተንተን ለበጀት ዓመቱ የሚያስፈልግ ቁሳቁሶች፣
መለዋወጫዎች፣ ዓላቂ ቁሶችን በሂሳባዊ ስሌት የመተንተንና የማሳወቅ
 ንብረቶች በሚፈለጉበት ጊዜ እንዲገኙ ለማስቻል ከሁሉም ክፍሎች ጋር በመተባበር
የንብረት ግዥ እቅዶችን ያዘጋጃል
 የንብረት አለመኖር ወይም ጉድለት፣ የአቅርቦት መዘግየት እና ሌሎች ከመጋዘን ጋር
የተያያዙ ችግሮችን መመርመር እና መፍታት
 የመጋዘኑን ቅልጥፍና እና ውጤታማነት ለማረጋገጥ ከ KPIs አንጻር በመመዘን ሪፖርቶችን
ማዘጋጀት
 በተመደበው በጀት በአግባቡ ለመጠቀም የመምሪያውን በጀት ማስተዳደር እና ወጪን
መከታተል
 የንብረት ዝርዝር ደረጃዎችን በየጊዜው ኦዲት ማድረግ እና ልዩነቶችን ማስታረቅ

ብቃት (qualifications)

 ዲግሪ በኢንጂነሪንግ፣ ቢዝነስ፣ አስተዳደር፣ ሎጂስቲክስ ወይም ተዛማጅ መስክ ።


 እንደ MRP ሱፐርቫይዘር ወይም ተመሳሳይ የአስተዳደር መደብ የ 5 ዓመት ልምድ ያለው።
 የመጋዘን ስራዎች እና አስተዳደር ጠንካራ የስራ ልምድና እውቀት ያለው።
 ጥሩ የስራ ላይ የመግባባት ችሎታ ያለው

5. ኢንቬንቶሪ ኦፊሰር

የሥራ መግለጫ

 የክምችት ወሰኖቸን መከታተል እና እንደ አስፈላጊነቱ ክምችትን መተካት


 ቆጠራዎችን ማካሄድ እና ሁሉም ንብረትዎች በኩባንያው ፖሊሲ መሰረት መያዛቸውን እና
ሪፖርት መደረጉን ማረጋገጥ
 የደንበኞችን ፍላጎት ለማሟላት በቂ የንብረት መጠን ወሰኖችን ማዘጋጀት
 በሁሉም ንብረቶች የመጠን እና ቦታ ልዩነቶችን በመመርመር ማረም
 የንበረቶች አጠቃቀም አዝማሚያዎችን ለመለየት በየቀኑ፣ ሳምንታዊ ወይም ወርሃዊ
የአጠቃቀም ውጤቶችን መገምገም
 የንብረት ቁጥጥር ስርዓቶችን እና ልምዶችን ማዘጋጀት እና መተግበር

12
 ከመጠን በላይ እና በታች ያሉ ክምችቶችን ለመከላከል ወደ ውስጥ እና ወደ ውጪ የሚገቡ
ትዕዛዞችን መከታተል
 በየጊዜው የንብረት ኢንቬንቶሪዎችን ዑደት ማቀናበር
 ተግባራት በተገቢው የስራ ላይ ደህንነት መሰረት መሰራታቸውን መካታተል፣ በተለይም
ንብረቶች ለተጠቃሚዎች በሚደርሱበት የስራ አካባቢ
 የፋብሪካውን የአጠቃቀም ሁኔታ አሁን ካለን ንብረት አንጻር ማየትና ትዕዛዞች መች
መታዘዝ እንዳለባቸው መቆጣጠር
 ትዕዛዞችን በወቅቱ እና በትክክለኛ መንገድ መቀበል
 ጉድለት ያለባቸው ንብረቶች በሚገኙበት ጊዜ ለመሚመለከተው አቅራቢ አካል ጥያቄ
ማቅረብ
 ከደንበኞች አገልግሎት እና ከሎጂስቲክስ ክፍሎች ጋር በትብብር መስራት
 ቀንን መሰረት ያደረጉና ትኩረት የሚሹ ንብረቶችን በየጊዜው መፈተሸ እና እንደ
አስፈላጊነቱ ንብረቶቹን ለማስወገድ ወይም ለማስተላለፍ ሁኔታዎችን ማመቻቸት
 በመረጃ ታማኝነት፣ የንብረት አጠቃቀምን በተመለተ ያሉ ችግሮችን ለመለየት እና
ለመፍታት አጠቃላይ ሂደቱን እና ስርዓቱን ማጤን ብሎም አፈፃፀሙን በየጊዜው
መከታተል
 ሌሎች ሰራተኞችን በንብረት ክምችት አስተዳደር ዙሪያ ማሰልጠን
 ጥራት ያለው አገልግሎት እና ወጪ ቆጣቢ የንብረት ሰስርዓትን በዘላቂነት ለመፍጠር
ከአቅራቢዎች ጋር ታማኝ ግንኙነቶችን መፍጠር

ብቃት (qualifications)

 በሎጂስቲክስ፣ በማኔጅመንት፣ በኢኮኖሚክስ ወይም በተመሳሳይ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው።


 በመጋዘን፣ በሎጂስቲክስ ወይም በመሳሰሉት ቢያንስ የ 3 ዓመታት ልምድ ያለው።
 ስለ ክምችት አስተዳደር ሶፍትዌር ጥሩ እውቀት ያለው
 እንደ ABC፣ FSN፣ VED ትንተና እና ፔሬዲክ ቆጠራን የመሳሰሉ የንብረት አያያዝ
ልማዶች ልዩ ግንዛቤ ያለው።
 በጥሩ ሁኔታ ሎጂስቲክን የመተንተን ብቃት ያለው።
 ከባለድርሻ አካላት ጋር ጠንካራ የጽሁፍ እና የቃል ግንኙነት ማድረግ የሚችል።
 ጥሩ የመግባባት ችሎታ ያለው

13
6. መረጃ አስገቢ (Data encoder)

የሥራ መግለጫ

 ሁሉንም ንብረቶች በብዛት እና በአይነት በመዝገብ መዝግቦ መያዝ።


 ደረሰኞችን ማስገባት፣ መቆጣጠር እና ትክክለኛነቱን ማረጋገጥ
 ለቁሶቹ የመቀበያ እና የሂሳብ ዝርዝርን በአግባቡ መሆኑን ያስተባብራል።/ Coordinate the

receiving and accounting inventory for the products


 ገቢና ወጪ ንብረቶች በትክክለኛ መንገድ መቆጠራቸውን መከታተል
 የኢንቬንቶሪ ኦዲት በመደበኛነት ለማከናወን ከፋይናንስ ቡድን ጋር በቅርበት ይሰራል
 የገባው መረጃ ከመጀመሪያው ሰነድ ጋር በትክክል የተስስማማ መሆኑን ያረጋግጣል።
 ዋናውን የወረቀት ማስረጃ ያደራጃል።
 ፋይሎች በትክክል ተዘጋጅተው መቀመጣቸውን ያረጋግጣል

ብቃት (qualifications)

 የሁለተኛ ደረጃ ዲፕሎማ ወይም ተመጣጣኝ


 መረጃ የማስገባትና የማረገገጥ ሥራ ላይ ልምድ ያለው
 ፈጣን የመተየብ ችሎታ; የትየባ ሥርዓት እውቀት ያለው
 መረጃ መተንተኛና ማቀናበሪያ ማሣሪያዎች ላይ (MS Office Word፣ Excel ወዘተ) ችሎታ ያለው

7. ጸሐፊ እና ሰናጅ (Clerk and Documentation)

የሥራ መግለጫ

 በስራ ላይ ያሉ እና በክምችት ክፍል የሚገኙ የንብረትዎች መጠን በአግባቡ ይይዛል፣ እንደአስፈላጊነቱ


በትዕዛዝ መሰረት ንብረቶችን የመግዛት ሂደቱን ያካሂዳል፣ሂደቱን ይከታተላል እና ችግሮችን ካሉም
ይመረምራል.
 ግዢዎችን ይመዘግባል፣ የመረጃ ቋት ውስጥ ያሉ መረጃዎችን በአግባቡ ይይዛል፣ የአካል ቆጠራን
ያካሂዳል፣ በመጋዘን ውስጥ ያለው ንብረት ብዛት ከኮምፒዩተር ሪፖርቶች ጋር ያስታርቃል።
 ዕቃዎችን ይቀበላል፣ ያራግፋል እና ለሚመለከተው አካል ያስተላልፋል። እንደ አስፈላጊነቱ
ዕቃዎችን እንደገና ያከማቻል፣ መለያዎች ይሰጣል
 የክፍያ መጠየቂያ ደረሰኞችን ያዘገጃል።
 መረጃዎችን ወደ መረጃ ማስገባት፣ የስልክ ጥሪዎችን መመለስ እና ደንበኞችን መርዳትን ጨምሮ
መደበኛ የካሸር ተግባራትን ያከናውናል።

14
 እንደ ገንዘብ ተቀባይ እና ከጥሬ ገንዘብ ጋር የተያያዙ ክፍያዎችን ማስተናገድ።
 ተዛማጅ ስራዎችን የሚሰሩ ሰራተኞችንና ተለማማጆችን መምራና ማሰልጠን።
 ሌሎች ከስራ ጋር የተያያዙ የተለያዩ ተግባራትን ያከናውናል።

ብቃት (qualifications)

 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መመዘኛ የወሰደ ወይም ተመጣጣኝ የትምህርት ዝግጅት።


 በመጋዘን አካባቢ ቢያንስ 1 ዓመት ልምድ ያለው ይመረጣል።
 ከክምችት ጋር ተያይዞ ያሉ ቃላቶች ላይ ግንዛቤ ያለው።
 ኮምፒውተር አጠቃቀም ላይ መሰረታዊ እውቀት ያለው።
 ጥሩ የደንበኞች አያያዝ ችሎታ ያለው/ ያላት

8. የመጋዘን ሠራተኞች (Store Keepers)

የሥራ መግለጫ

 በርክክብ ሂደት ያለፉ ንብረቶችን ንብረቶችን መመዝገብ፣መረከብ እንደ አስፈላጊነቱ ክምችትን


የተመለከቱ ስራዎች ላይ እገዛ ማድረግ
 ደረሰኞችን፣ መዝገቦችን እና ከክምችት ክፍል የተወሰዱትን መዛግብትና ወቅታዊ መረጃዎችን
መያዝ
 ሁሉንም ንብረትዎች ከአቅራቢዎች መቀበል
 ሁሉንም ንብረትዎች ልዩነቶች እና ጉዳቶችን ማረጋገጥ
 ቁሶችን በዋጋቸውና ስቶር ባላቸው ቦታ መሰረት መለየት
 ስራወችን በተቀላጠፈ መንገድ ለማከናወን ሁሉንም ንብረቶች በተገቢው ቦታ ማደራጀት
 በክምችት ያሉ ቁሶች ደረጃዎችን ከወጡ ሪፖርቶች ጋር በማጣራት የቁሶችን መጠን መወሰን
 ለሠራተኞች የሥራ ስምሪት መሰጠት; የተከናወኑ ስራዎች እና ጥቅም ላይ የዋሉ ንብረቶች
መመዝገብ
 መጋዘኑ ንፁህ፣ በቁሶች የአቀማመጥ መርሕ መሰረት እና ስራው ከሚፈልገው አንጻር የተደራጀ
እንዲሆን ማስቻል
 ንብረት መቀበል፣ ማከማቸት እና ማሰራጨት

ብቃት (qualifications)

 ቢያንስ የሁለተኛ ደረጃ ዲፕሎማ እንዲኖረው ያስፈልጋል


 ስለ መጋዘን አያያዝና አስተዳደር እውቀት ያለው፣

15
 ትክክለኛ የሂሳብ አያያዝ ዕውቀት ያለው
 በማይክሮሶፍት ኦፊስ ልምድ ያለው

9. የመጋዘን አስተናጋጅ (Store attendant)

የሥራ መስፈርት

 የደንበኛ ጥያቄዎችን መመለስ


 ቆጠራ ማከናወን
 መደብሩን ማጽዳት እና መንከባከብ
 በመደብር ውስጥ ደህንነትን እና የጤና እና የደህንነት ሂደቶችን እና ደንቦችን መተግበር

ብቃት (qualifications)

 የሁለተኛ ደረጃ ዲፕሎማ ወይም ተመጣጣኝ


 በደንበኞች አገልግሎት ሚና ውስጥ የቀድሞ ልምድ
 መሰረታዊ የኮምፒውተር አፕሊኬሽኖች እውቀት
 ጠንካራ የደንበኞች አገልግሎት ችሎታ
 ለረጅም ጊዜ የመቆም ችሎታ
 እስከ 25 ፓውንድ የማንሳት ችሎታ
 ምሽቶች፣ ቅዳሜና እሁድ እና በዓላትን ጨምሮ ተለዋዋጭ ሰዓቶችን የመስራት ችሎታ
 እጅግ በጣም ጥሩ የግንኙነት እና የአደረጃጀት ችሎታዎች

10. ረዳት (ጥይት) Attendant (Ammunition)

 ንጽህናውን የጠበቁ መጋዘኖች እንዲኖሩ ማስቻል


 ስለ ክምችት እንክብካቤ ተቆጣጣሪዎችን ማስተማር
 ሁሉም የንብረት ዝውውሮች በትክክል መመዝገባቸውን እና በአካባቢው ህጎች መሰረት መፈጸሙን
ያረጋግጡ
 የሚወጡት መሳሪያዎች ለታለመለት አላማ ብቻ ጥቅም ላይ መዋላቸውን ማረጋገጥ
 ለክፍሉ ኃላፊ ሪፖርት ማቅረብ

ብቃት (qualifications)

 10 ኛ ክፍል እና ከዚያ በላይ


 የቀድሞ የውትድርና አገልግሎት ታሪክ ቢያንስ የ 5 ዓመት ልምድ ያለው
 በዘርፉ ብቃቱ የተረጋገጠለት ልምድ ያለው

16
 ከዚህ በፊት የወንጀል ሪከርድ የሌለው

11. attendant አስተናጋጅ (ከብት ጠባቂ)

 የእንስሳት መጠለያን ማስተዳደር እና በጥሩ ሁኔታ መያዝ


 የሁሉንም መገልገያዎች እና ማደሪያዎች ንፅህና ማረጋገጥ
 በመጠለያ ውስጥ ለሚገኙ እንስሳት እንክብካቤን ማደረግ።
 የእንስሳትን የጤና ሁኔታ መከታተል፣ የሚወስዱትን ምግብ እና መድሃኒቶቻቸውን መቆጣጠር
 ያልተለመዱ ሁኔታዎች ሲያጋጥሙ ለእንስሳት ሐኪሞች ማሳወቅ
 ከአዳኝ እንስሳት መከላከል
 ከብቶችን ከእርሻ ወይም ከጣቢያው ውጭ ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ማንቀሳቀስ።

ብቃት (qualifications)

 በከብት አያያዝ እና/ወይም በእንስሳት እርባታ ልምድ ያለው።

12. ፎርክ ኦፕሬተር

የሥራ መስፈርት

 የፎርክሊፍት መኪናዎችን እና ሌሎች መሳሪያዎችን በመጠቀም መጫን እና ማውረድ።


 ንብረቶችን በመጋዘን ውስጥ በተገቢው ቦታ ማከማቸት።
 ንብረቶችን ወደ መጋዘን እና ማከፋፈያ ማእከላት ማጓጓዝ።
 ንብረቶችን በአስተማማኝ እና በጊዜው ለተለያዩ ክፍሎች ማቅረብ።
 በኩባንያው አሰራር መሰረት ንብረቶችን መደርደር፣ ማሸግ፣ መጠቅለል፣ ማሰር እና መለያ
መስጠት።
 ቆሻሻዎችን በተቆጣጣሪው አቅጣጫ መሰረት ማንቀሳቀስ እና መጫን።
 ባዶ ፓሌቶችን፣ እንጨቶችን እና ፕላስቲክን በማንሳት የስራ ቦታን እና መሳሪያዎችን በየጊዜው
ማጽዳት።
 የድርጅት ደንብና መመሪያዎችን መከተል (የትራፊክ፣ የውስጥ)
 የፎርክሊፍት መሳሪያዎችን ደህንነት መጠበቅ፣ መንከባከብ።
 የንብረት አያያዝ መሳሪያዎችን በማጽዳት፣ በዘይት በመቀባት፣ ነዳጅ በመሙላት እና ሌሎች
አስፈላጊ እርምጃዎችን መያዝ እና ሁሉንም መረጃዎች በሎግ ቡክ ላይ መመዝገብ።

ብቃት (qualifications)

 የሁለተኛ ደረጃ ዲፕሎማ

17
 በፎርክ የምስክር ወረቀት።
 የእጅና የዓይን መስተጋብር ያለው።
 በማሽነሪዎችን ላይ የቴክኒካል ስራዎችን የመስራት ብቃት
 ጥሩ የአካል ሁኔታ

18
ክፍል ሦስት
3 የፍላጎት አዘገጃጀትና የግዢ ስርዓት
3.1 ጥቅል ጉዳዮች

የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን አካላት በበጀት ዓመቱ ሊያከናውኗቸው ከያዟቸው ተጨባጭ ዕቅዶች በመነሳት
ለስራቸው ስኬታማነት አስፈላጊ የሆኑ የምርት ግብዓት፣ መለዋወጫ ዕቃዎችንና የመረጃ ዕቃዎችን
በክምችት እንዲገኙ ለማድረግና በአቅርቦቶች እጥረት ምክንያት የምርትና አገልግሎት ስራዎች
እንዳይቆራረጡ ተገቢና በጥናት ላይ የተመሰረተ የፍላጎት ዝግጅት ስራ ወሳኝና ዋነኛ ስራ ነው፡፡
አመታዊ የዕቃዎች ፍላጎት ዕቅድ የሚዘጋጀው በቅድሚያ ለበጀት አመቱ የተያዘውን የንብረት ዕቅድ
መነሻ በማድረግ ሆኖ አሰራሩም በእጅ የሚገኝ የንብረት መጠን፣ በትዕዛዝ ያለ መጠን፣ ዕቃ ታዝዞ
እስኪገባ ያለውን ጊዜ፣ የፍጆታ አዝማሚያ፣ የገበያ ሁኔታ በታሳቢት በመውሰድ ይሆናል፡፡ በዚህ
መሰረት የተዘጋጀው የግዥ ፍላጎት ዕቅድ በማንኛውም ጊዜ ሊኖር የሚችል የክምችት መጠን
ከክምችት አሠራር ሥርዓት ጋር የተገናዘበ እንዲሆን ይደረጋል፡

3.2 የፍላጎት ዳሰሳ

3.2.1. ፍላጎትን የማሳወቅ ስርዓት (Need assessment)

3.2.1.1 የእያንዳንዱ ጥሬ ዕቃ፣ መለዋወጫ፣ አላቂ ፋይናንሻል፣ነን ፋይናንሻልና ቋሚ ሃብት ክምችት

ከሚፈለገው በላይ እንዳይሆንና እጥረት እንዳይፈጠር በንብረት አስተዳደርና በኦፕሬሽን

የሥራ ዕቅድ መነሻነት የቀረበ ፍላጎት ላይ ተገቢ ጥናት፣ ክትትልና ቁጥጥር የማድረግ ሂደቱን

የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን አካላት ውስጥ ያሉ የንብረት አስተዳደርና ኦፕሬሽን ኃላፊዎች

ይሆናሉ፣

3.2.1.2 በሚቀጥለው በጀት አመት የአቅርቦትና አገልግሎት ፍላጎት በየአመቱ ከመጋቢት ወር እስከ
ግንቦት ወር ድረስ እያንዳንዱ የስራ ክፍል የፋይናንሻልና ፋይናንሻል ያልሆኑ ፍላጎትን
በመለየትና በማሰባሰብ ለሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ንብረት አስተዳደር እንዲቀርብ
ይደረጋል፣
3.2.1.3 የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ንብረት አስተዳደር የቀረበለትን ዝርዝር ፍላጎት በፍላጎት ዝግጅት
ስራ ክፍል አማካኝነት አስፈላጊውን ማጣራት በማድረግ በየሂሳብ መደቡና

19
በየዓይነቱ በመለየት ለበጀት አመቱ የተጣራ የማዕከል ግዥ ሊከናውን የሚገባቸውን
የንብረት ዝርዝር የመለየት ሥራዎችን ያከናውናል፣
3.2.1.4 በቀረበው የተጣራ ዝርዝር ፍላጎት መሰረትም በአመራሩ እንዲፀድቅ ያደርጋል፣
3.2.1.5 የፀደቀው የተጣራ የንብረትና አገልግሎት ፍላጎት ለሚመለከታቸው የግዥ ፈፃሚ አካላት እና
ለሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ፋይናንስ አስተዳደር እንዲሰራጭ ይደረጋል
3.2.1.6 የፍላጎት አዘገጃጀትም በቅድሚያ በበጀት ዓመቱ ሊከናወኑ የተያዘው የምርትና
አገልግሎት የሥራ ዕቅዶችን መነሻ በማድረግ የሚሰራ ሆኖ አሰራሩም፦
ሀ. በእጂ የሚገኝ ክምችት መጠንን በማወቅ፣
ለ. በትዕዛዝ ላይ ያለ መጠንን ግምት ውስጥ በማስገባት፣
ሐ. ንብረት ታዝዞ መጋዘን እስኪገባ ድረስ ያለውን ጊዜ በማወቅ፣
መ. ሊገዛ የታሰበው ንብረት የሚይዘው የገንዘብ መጠንን በማጥናት ይሆናል፡፡

3.2.2. የፍላጎት መነሻ ነጥቦች

ፍላጎት ሲዘጋጅ የሚከተሉትን ነጥቦች መሰረት ያደረግ ይሆናል፦

3.2.2.1. የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ከሚያከናውነው ዕቅድና ስራ በመነሳት የሚዘጋጅ ፍላጎት፣


በክምችት የሚገኝ ንብረትን ጠንቅቆ ማወቅ፣
3.2.2.2. እንዲሁም ቀደም ሲል ተጠይቆ በገቢነት የሚጠበቁ ዕቃዎችን ግምት ውስጥ በማስገባት
ይሆናል፣
3.2.2.3. ቋሚ መለዋወጫ ዕቃዎችን በቀጥታ ከመግዛት ይልቅ መለዋወጫዎቻቸውን በመግዛት
የጥገና አማራጮች መጠቀም መምረጥ፣

የፍጆታ መጠንን መነሻ ያደረገ የፍላጎት ዕቅድ

ይህ የፍላጎት ዕቅድ አዘገጃጀት የሚከተሉትን ነጥቦች ግንዛቤ ውስጥ ማስገባት አለበት (ዝርዝር
አለካኩን አባሪ 1 ይመልከቱ)

ሀ. ተፈላጊ የክምችት መጠን (Safety stock)


ለ. ዝቅተኛና ከፍተኛ የክምችት መጠን (Minimum and Maximum stock)
ሐ. ማዘዣ መጠን (Re-order level)

20
ከላይ የተቀመጡ ነጥቦችን ከየሥራ ክፍሎች በመሰብሰብ የንብረት እቅድና መመሪያ ክፍል የማዘጋጀትና
የማሳወቅ ኃላፊነት ያለበት ሲሆን የደረሰውን መረጃ ማዕከል አድርጎ የንብረት አስተዳደር ክፍል ኃላፊ
ወርሃዊ/ዓመታዊ የንብረት ግዥ ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡ የንብረት ክፍል ያዘጋጀውን የግዢ ዕቅድ ንብረቱ
አለመኖሩን ወይም አለመታዘዙን ወይም በውስጥ አቅም ሊሠራ/ሊጠገን የሚችል አለመሆኑን ካረጋገጠ
በኋላ ለፋይናንስና ግዢ ክፍል በተዘጋጀው ቅጽ መሠረት ገቢ ያደርጋል፡፡

አዲስ ወይም በእጅ የሌለ የድንገተኛ ማቴሪያል ፍላጎት

ፍላጎቶች ከዕቅድ ውጪ የሚመነጩበት ሁኔታ ሲፈጠር የሚስተናገዱት አሠራር ሊኖር ይችላል፡


፡ ይህ ፍላጎት በሦስት ምክንያቶች ሊፈጠይ ይችላል፡፡ የመጀመሪያው ምክንያት የተጠየቀው ማቴሪያል
በስቶር ክፍል የሌለና አዲስ ዓይነት መሆኑ ሲረጋገጥ የሚነሳ የይገዛልኝ ጥያቄ ነው፡
፡ ሁለተኛው ምክንያት ደግሞ ባልተጠበቁ ክስተቶች፣ በአጠቃቀም ወይም አያያዝ ችግር ምክንያት
የሚፈጠሩ ድንገተኛ የይገዛልኝ ጥያቄዎች ናቸው፡፡ ሦስተኛው ምክንያት የተጠየቀው ማቴሪያል
ከማከማቻ ክፍል ያለቀ መሆኑ ሲረጋገጥ የሚነሳ ነው፡፡

ከላይ የተገለጹ ነጥቦችን መነሻ በማድረግ የግዢ ጥያቄዎችን የማጠናቀርና የማቅረብ ኃላፊነት በዋናነት
የማቴሪያል ዕቅድ፣ትዕዛዝና ቁጥጥር፣ የማረጋገጥ ሥራውን የንብረት ክፍል ኃላፊና የማጽደቅ ሥራውን
ደግሞ ዋና/ምክትል ዋና ዳይሬክተር ያከናውናሉ፡፡

ፍላጎትን በማዘጋጀትና በማጽደቅ ሂደት ያሉ ተግባርና ኃላፊነቶች

የሥራ ክፍል/ዲፓርትመንቶች ተግባርና ኃላፊነት

 ዓመታዊ የማቴሪያል ፍጆታዎችን ለንብረት ክፍል በበጀት ዓመቱ የመጨረሻ ወር/ሰኔ


የማሳወቅ
 የማቴሪያል ፍላጎት ማሳወቂያ ቅጹን በትክክልና ሙሉ በሙሉ የመሙላት (የማቴሪያል
ዓይነት፣ መጠን፣ መለኪያ፣ አጣዳፊነት፣ መገኛ፣ ፓርት ነምበር እና ሌሎችን)
 የሚፈለጉ ማቴሪያሎችን ከብልሽት ወይም ከማለቃቸው በፊት የማሳወቅ
 የማቴሪያል ፍጆታን የመቆጣጠርና የመከታተል
 ያሉ ማቴሪያሎችን እንዳይበላሹ የመንከባከብ

21
የስቶር ኪፐር ተግባርና ኃላፊነት

 ከማዘዣ መጠን (reorder level) በታች የሆኑ ማቴሪያሎችን ለሚመለከተው ክፍል ቀድሞ
የማሳወቅ
 የተጠየቁ ማቴሪያሎች ከማከማቻ ክፍል ያለመኖራቸውን የማረጋገጥ
 ተመሳሳይነት/ተኪ (complimentary/equivalent) የሆኑ ማቴሪያሎች ካሉ የመጠቆም
 የፍላጎት መጠይቆችን መሠረት አድርጎ ግብረ መልስና አስተያየት ለሥራ ክፍሉ የመስጠት

የማቴሪያል ዕቅድ፣ትዕዛዝና ቁጥጥር ተግባርና ኃላፊነት

 ከየክፍሉ የሚነሱ የማቴሪያል ፍላጎቶችን ትክክለኛነትና ተገቢነት ማረጋገጥ


 ማቴሪያሎች በእጅ የሌሉ ወይም አዲስ መሆናቸውን ከሲስተም የማረጋገጥ
 የሥራ ክፍሉ ኃላፊ ሲያጸድቃቸው የግዢ ጥያቄን በቅጹ መሠረት(Purchase
Requisition) ማንሳት
 ከየሥራ ክፍሉ የሚነሱ ትያቄዎችን የመደራጀት፣ የማጠናቀርና ሪፖርት የማድረግ
 የማቴሪያል ፍጆታ አዝማሚያን መሠረት አድርጎ የትንበያ ሪፖርት የማዘጋጀት
 ከመደበኛ የአጠቃቀም ፍጆታ ልክ የወጡ ጥያቄዎችን የመገምገም፣ ግብረ መልስ
የመስጠትና የውሳኔ አማራጮችን የማቅረብ
 የየሥራ ክፍል የማቴሪያል አጠቃቀምና አያያዝን የመፈተሽ፣ የመቆጣጠር፣ሪፖርት
የማዘጋጀት ይህን መሠረት ያደረገም የግዢ ጥያቄን የመፈተሽ

የንብረት ክፍል ኃላፊ ተግባርና ኃላፊነት

 ከየሥራ ክፍሉ የቀረቡ ፍላጎቶችን ተገቢነት የማረጋገጥና የማጽደቅ


 ፍላጎቶችን እንደ አጣዳፊነታቸው የመለየት፣ በቅደም ተከተላቸው የመደርደር
 ዓመታዊ የግዢ ጥያቄን በዓመቱ መጀመሪያ የማዘጋጀትና ለአመራሩ በማቅረብና የማጸደቅ
 የሚነሱ ፍላጎቶች በዓመታዊ በጀት ውስጥ የተካተቱ መሆናቸውን
 በጀት ያልተያዘላቸው ጥያቄዎች ሲነሱ አስፈላጊነታቸውን በማጤንና ከአመራሩ ጋር
በመነጋገር በጀት የማስፈቀድ
 የበጀት አፈጻጸምን ማዕከል አድርጎ የግዢ ጥያቄዎችን ቅደም ተከትል የማስያዝ፣
የማስተላለፍ ወይም የመሠረዝ

22
 የግዢ ፍላጎቶች የክምችት ማለቅን (out of stock) ወይም የክምችት መብዛትን
(Overstock) እንዳያስከትሉ ተገቢውን ክትትል የማድረግ የዋና

ሥራ አስፈጻሚ ተግባርና ኃላፊነት

 የቀረቡ ፍላጎቶችን አረጋግጦ የማጽደቅና በጀት የመመደብ


 ከሥራ ክፍል ኃላፊው ጋር በመነጋገር ቅደም ተከተል የማስያዝ፣ የማስተላለፍ ወይም
የመሰረዝ

3.3 ግዥ ስርዓት

3.2.1. የግዢ ጥያቄን ማንሳት

ይህ የሥራ ሂደት በዋናነት ከየሥራ ክፍሉ የሚነሱ ማቴሪያል ግዢ ጥያቄዎችን የሚያስተናግድ


ሲሆን አግባብነት ያለው ጥያቄዎች እንዴት መስተናገድና ምላሽ ማግኘት እንዳለባቸው ያሳያል፡፡

3.2.2. የግዥ ጥያቄ አቀራረብ

 የግዥ ጥያቄ መቅረብ የሚችለው በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ ላይ ከጸደቀው የግዥ ፍላጎት እቅድ
ላይ መሠረት በማድረግ ይሆናል፡፡
 በአንድ በጀት ዓመት ውስጥ የሚፈጸሙት ግዥዎች በእቅድ የተያዙ እና ወይም በአስቸኳይነት
በእቅድ ሳይያዙ የሚያስፈልግበት ሁኔታ ገጥሞ ከሆነ የመወሰን ድርሻ/ሥልጣን የንብረት ክፍል
ኃላፊው ለአመራሩ በሚያቀርበው መሠረት መሆን አለባቸው፡፡
 ከግዥ አቅድ ውጪ ለሚፈጠሩ የግዥ ዓይነቶች ወይም ተፈላጊው የግዥ ዓይነት በሌላ መንገድ
ሊሟሉ የማይችሉ መሆኑ ሲያረጋግጥ መገዛት የሚገባውን ንብረት ወይም አገልግሎት
በፋይናንስ አስተዳዳር ክፍል ለጥያቄው በጀት ምንጭ አፈላልጎ ለአመራር አቅርቦ ይጸድቃል ፡፡
 የግዥ ጥያቄ በዕቃ መጠየቂያ ሰነድ (Purchase Requisition Form) ላይ ተመስርቶ
በተጠቃሚው ወይም፤ በዕቃ ግምጃ ቤት ሠራተኛ/ኃላፊ ተዘጋጅቶ ይቀርባል
 የማቴሪያል ዕቅድ፣ ትዕዛዝና ቁጥጥር ሱፐርቫይዘር የተጠየቀው ማቴሪያል ከሁሉም ስቶር
ክፍሎች አለመኖሩን የማረጋገጥ፣ የኮስት ማዕከሉን የማረጋገጥና በጀት የተያዘለት መሆኑን
ሲያረጋግጡ ደግሞ በግዢ ማዘዣ ቅጽ (purchase Order)ያዛሉ

23
 የንብረት ክፍል ኃላፊው ካጸደቀ በኋላ የፋይናንስ አስተዳደር ኃላፊው የግዥው ጥያቄ እቅድ
ያለው ወይም በልዩ ሁኔታ የተፈቀደ መሆኑን አረጋግጦ በዋና ሥራ አስኪያጅ ተፈቅዶ
በተገቢው የግዥ ስልት ግዥው እንዲካሄድ ያደርጋል፡፡

3.2.3. በማቴሪያል መጠየቂያ ቅጽ መሟላት ያለባቸው ነጥቦች

 ጠያቂው የሥራ ክፍል ማን እንደሆን መግለጽ


 ጠያቂ ክፍሉን መነሻ አድርጎ ኮስት ሴንተር/ማዕከል ቁጥር መሙላት
 የተጠየቀው ማቴሪያል በጀት የተያዘለት መሆን አለመሆኑን ማረጋገጥ
 ማቴሪያሉ የተፈለገበት ምክንያት(ለጥገና፣ ለፍጆታ/consumable፣ መለዋወጫ) መግለጽ
 አገልግሎት የሚውልበት ቦታ፣ ማሽን፣ ቁስ መሙላት
 የማቴሪያሉን ዓይነት መግለጫ መሙላት፣ ፓርት ነምበር መሙላት
 ምን ያህል መጠን እንደሚያስፈልግ እና መለኪያውን መግለጽ
 ጠያቂው ባለሙያ ፊርማ፣ የጠያቂው ክፍል ኃላፊ ፊርማ፣ የአጽዳቂው ክፍል ኃላፊ ፊርማ
እንዲሁም ማቴሪያሉ አለመኖሩን ያረጋገጠው የስቶር ክፍል ኃላፊ ፊርማ

3.2.4. ግዢ ማዘዣ ቅጽ መሟላት ያለባቸው

 ግዢው የተጠየቀበት ቦታ ማለትም ሀገር ውስጥ ሻኪሶ፣ ሀገር ውስጥ አዲስ አበባ ወይም
የውጭ ግዢ
 ግዚውን የጠየቀው የሥራ ክፍልና ሴክሽን
 የተጠየቀው ማቴሪያል የሚገዛበትን ቦታ/ድርጅት/
 የመጓጓዣ መንገድ ማለትም በመኪና፣ በአየር ወይም በባህር
 የግዢ አፈጻጸም የፍጥነት ሁኔታ ማለትም በጣም አጣዳፊ፣ ወሳኝ ወይም የዘወትር ግዢ
መሆኑን ማመላከት
 ግዢው ለምን ዓላማ እንደሚውል ማመላከት
 የተጠየቀው ማቴሪያል ፓርት ነምበር፣ መገለጫ፣ ምርት መለያ ኮድ፣ መለኪያ ፣ ብዛት፣
የኮስት ሴንተር ኮድ፣ የፕሮጀክት ኮድ ቁጥር
 የግዢው መጠን በብር ወይም በዶላር ምን ያህል እንደሆነ
 ግዢ ጠያቂው፣ ጥያቄውን የገመገመው፣ ያረጋገጠው፣ ያገጣጠመውና ያጸደቀው የሥራ
ክፍሎች፣ ስማቸው፣የሥራ መደብ፣ ፊርማቸውና ቀኑ መገለጽ ይኖርበታል

24
MIDROC GOLD MINE Plc.
PURCHASE REQUSITION
Requisition No.:
Date:
SR No.

Market Transportation Urgency


Department Project
Section
Suggested Supplier
Used on/Plant type
Reason for purchase
Item Part Description Product ID Unit Quantity Account Cost Project
No. Number Code code

Remark

Estimated value USD ETB


Department Name Position Sign. Date
Requested by
Reviewed by
Attested by
Concurred by
Approved by

25
PURCHASE ORDER
Our rep:

Purchase Order No.


Order Date:
No of pages 1 (one) (Including the pages)

To supplier:

Your Rep.
Urgency: -
Routine Urgent Critical
Reference to your offer/ performance invoice no. Dated We are pleased to place our purchase
order for the following item in accordance with the items and condition stated here in this
purchase order.
ITEM PART DESCRIPTION UNITY QTY PRICE/UNIT TOTAL
NO. PRICE

Terms & Condition (Please see details at the back of this purchase order)
Terms of delivery
Date of delivery
Term of payment
Bank Account
Shipping mode

Prepared by Approved by Date


Supplier Acknowledge Name Position

26
ክፍል አራት
4 መሰረታዊ የስቶክ መዛግብቶች
 የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ንብረት አስተዳደር ዝርዝር የአፈፃፀም ማንዋል ውስጥ በተዘረዘሩት
ሰነዶች፣ ካርዶች፣ ፎርሞች መሰረት የስቶክ መረጃዎችን የመያዝ ሂደት የሚከናወንባቸው
ሰነዶች ናቸው፡፡

4.1 ንብረትን ስለመመዝገብ

 ማንኛውም ንብረት በግዥ ሆነ በሌላ ሁኔታ ገቢ ከመሆኑ በፊት መጠኑ፣ ዓይነቱና ጥራቱ
በውለታውና በትዕዛዙ መሰረት መሆኑን ማረጋጥና በሰነድ ገቢ ማድረግ፣ ወጪ በሚሆንበትም
ጊዜ መጠየቂያዎች ስልጣን ባላቸው ኃላፊዎች ፊርማ መጽደቃቸው ሲረጋገጥ በሰነድ ወጪ
አድርጎ መስጠት፣ እንዲሁም ገቢና ከአቅራቢያው የሽያጭ ፋክቱር ጋር ማገናዘብ፣ ይህም
በሚሆንበትም ጊዜ መጠየቂያዎች ስልጣን ባላቸው ኃላፊዎች ፊርማ መጽደቃቸው ሲረጋገጥ
በሰነድ ወጪ አድርጎ መስጠት፣ እንዲሁም ገቢና ወጪውን በየመልኩ በመተንተን በካርድ
መዝግቦ መያዝና ከወጪ ቀሪ የሚሆነው በማንኛውም ጊዜ እንዲታወቅ መደረግ አለበት።

የንብረት መመዝገቢያ (ፓድ) በቂ ቅጠሎች እንዲኖራቸው ተደርጎ በንብረቶች ተመሳሳይነት


ከተከፈለ በኋላ ተመሳሳይ ዕቃዎች በአንድ ላይ ይመዘገባሉ፡፡

ለምሳሌ ፡-

 ጠረጴዛ ባለሁለት መሳቢያ


 ጠረጴዛ ባለአንድ መሳቢያ
 ወንበር ድጋፍ ያለው
 ወንበር ድጋፍ የሌለው
 ወንበር ከእንጨት የተሰራ
 በክምችት የሚያዝም ሆነ ለአጣደፊ ሥራ ወደ ተጠቃሚው ክፍል መሄድ ያለባቸው ንብረቶች
በገቢና ወጪ ሰነዶችና ካርዶች ላይ ተገቢው ምዝገባ ወዲያውኑ መከናወን አለበት፡፡
 በየጊዜው በግዥ ወይም በተለያዩ ምክንያቶች ለድርጅቱ ገቢ የሚሆኑት የሚንቀሳቀሱ ንብረቶች
እንደ አመቺነቱ በተዘጋጀው የባህሪ መዝገብ ላይ በዓይነት፣ በብዛት፣ በመጠን፣ በዋጋና
በመሳሰሉት መለያ ቁጥር ተሰጥተዋቸው በንብረትነት መመዘገብ አለባቸው፡፡

27
 ማንኛውም ንብረት የት፣ በማን፣ ኃላፊነት እንዳለ ጠቅላላ ሁኔታውና ይዞታው በትክክል ተመዝግቦ
መያዝ አለበት፡፡
 በማንኛውም ሁኔታ ገቢ እንዲሆን ወደ ንብረት ክፍል የሚመጣ ንብረት ዓይነትና ጥራት የተጠየቁና
የተፈቀዱ መሆኑን ለማረጋገጥ ከግዥ መጠየቂያ ሰነድ እንዲሁም ከቀረበው የሽያጭ ደረሰኝ
ጋር ተገናዝቦ መመዝገብ አለበት፡፡
 ማንኛውም በክምችት የሚያዝና ገቢ የሆነ ንብረት በዓይነት የንብረት መለያ ኮድ ተሰጥቶት ገቢና
ወጪው በትክክል መመዝገብ አለበት፡፡
 ማንኛውም ንብረት ንብረቱን የሚገልጽ የመለያ ታግ ንብረቱ ላይ መደረግ አለበት፡
 ለክምችት የተገዙ ንብረቶች በዕቃ ገቢ ደረሰኝ መመዝገብ የሚገባቸው ሲሆን ከንብረት ክፍል ወጪ
ተደርጎ ለየሥራ ክፍሎች እንዲሰጥ ሲታዘዝ በዕቃ ወጪ ሰነድ መመዝገብ እና የሚያወጣው ሰው
ፈርሞ መረከብ አለበት፡፡
ማንኛውም የንብረት ሰነድ ተመዝግቦ ፋይል ሆኖ እየተቀመጠ ቢያንስ በዓመት አንድ ጊዜ ጠቅላላ
የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን የንብረት ቆጠራ በማካሄድ ከዋናው መዝገብ እንዲሁም ከካርድና መዝገብ ጋር
አመሳክሮ ያለውንና የጎደለውን ሪፖርት ማቅረብና በተጨማሪም ማናቸውም የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን
ንብረት ለታቀደለት ዓላማ መዋሉንና አለማዋሉን በማረጋገጥ የንብረት ዓመታዊ ሪፖርት መሰራት
አለበት፡፡

4.2 የንብረት መለያና ምደባ (Stocks Identification and Classification)

 ምደባ ማለት በመጨረሻው ተጠቃሚ የአጠቃቀም ስልት መሠረት በቡድን ወይም በክምችት
ምድቦች ንብረቶችን በስርዓት ማስተካከል ሲሆን። የንብረት ምደባ አስፈላጊ መርሆዎች
ከመሳሰሉት ጋር መያያዝ አለባቸው፤ ለንብረት አያያዝ ቀልጣፋነት እና የመረዳት ቀላልነት ከፍተኛ
ትኩረት ሊሰጠው ይገባል፡፡
 አንድን ንብረት ከሌላው ለይቶ ለማወቅ የምንጠቀምበት በተለይ የተሰጠ ስም ወይም መግለጫ
ቢኖርም ከስሙ መርዘምና ማጠር ወይም መመሳሰል የተነሳ የሚመጣውን ችግር ለማቃለል መለያ
ቁጥር መስጠት ዋነኛው መፍትሔ ነው፡፡ ስለዚህ ስርዓትና እቅድ ባለው ሁኔታ ንብረትን
በዓይነትና በመደብ ለይቶ በማከፋፈል ለቁጥጥር፣ ለክምችት፣ ለስርጭትና ለመሳሰሉት ተግባራት
አመቺ በሆነ መንገድ ለመዘጋጀት እንዲቻል እያንዳንዱ ንብረት የኮድ መለያ ቁጥር እንዲሰጠው
ያስፈልጋል፡፡ የንብረት ኮድ በፊደል ወይም በቁጥር ሊሰጥ የሚችል ሲሆን ለሂሳብ አሰራር
የሚመቸውን መርጦ መጠቀም ይችላል፡፡ ምሳሌ 4402- 002- 001

28
የሚል ኮድ ብንሰጥ የመጀመሪያዎቹ አራት (4402) አሃዞች የዋና ምድብ ኮድ ቢሆን የሚቀጥሉት
ሶስቱ (002) አሃዞች ደግሞ የንዑስ ምደቡን ሲያመላክቱ የመጨረሻ ሶስቱ
(01) አሃዞች የቀሱን ስያሜ ያመለክታሉ፡፡
 ለምሳሌ ለክምችት የተሰጠው ኮድ 4402- 002-001 ቢሆን የመጀመሪያዎቹ አራት አሃዞች
ንብረትው የቢሮ ንብረትዎች መሆኑን ቢያመላክት፤ ቀጣዮቹ ሶስት አሃዞች ማለትም 002
በቢሮ ንብረትዎች ውስጥ ያለውን ንዑስ ክፍል ያመለክታሉ፣ ማለትም የጽህፈት መሳሪያዎች
እንደምሳሌ እንውሰድ፣ የመጨረሻዎቹ ሶስት አሃዞች በንዑስ ምድብ የጽህፈት መሳሪያዎች ውስጥ
ያለውን የቁስ አይነት ያመለክታሉ፣ ለምሳሌ A-4 ፎቶ ኮፒ ወረቀት መውሰድ ይቻላል፡፡ ስለዚህ
በሂሳብ ክፍል የሚጠቀሙትን የንብረት አያያዝ መዝገብ እና ይህንን በማመሳሰል መስራት
ለቁጥጥር አመች ይሆናል።
 ማንኛውም የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ንብረት ተንቀሳቃሽም ሆነ የማይንቀሳቀስ ንብረት መሆኑን
የሚገልጽ ቁጥር ይኖረዋል፡፡ እንዲሁም እያንዳንዱ የድርጅቱ የህንፃና ክፍል ለመጠሪያና
ለአድራሻ ጠቃሚ ስለሚሆን ስምና ቁጥር ይሰጠዋል፡፡

4.3 የንብረት መለያ ቁጥር (ኮድ ስያሜ) እንዲኖረው ማድረግ

በአጠቃላይ የንብረት መለያ ሥራና መሠረት ሀሳብ ለማስተዋወቅ ያህል በድርጅቱ ውስጥ ሊኖር
የሚችለው የንብረት ዓይነትና ጠቅላላ የክምችት አሰላለፍን በመውሰድ ከዚህ በታች እንደሚከተለው
ዝርዝር ምሳሌ ለማቅረብ ተሞክሯል፡፡

4.3.1 ዋና ዋና ክፍፍል

ድርጅቱ ያሉትን መጋዘኖችና በውስጣቸው የሚይዙት የንብረት ዓይነት መጠንና ባህርይ በማገናዘብ
መጋዘኖቹ ‘’ሀ’’ “ ለ “ሐ" "መ" በመባል ተለይተው በዋነኛነት መክፈል፡፡

4.3.2 የንብረት መለያ መዝገብ

ድርጅቱ የሚያከማቸውን ማንኛውም ንብረት በመጠሪያው፣ በዝርዝር መገለጫ ፣ በኮድ ፣


በአምራቹና በአቅራቢያው መለያ፣ በአጠቃቀምና በመሳሰሉት በመለየት የንብረት መለያ መዝገብ
ማዘጋጀት አለበት፡፡

29
4.3.3 የንብረት መለያ መዝገብ እንዲኖር ያስፈለገበት ዋና ዓላማ፣

(01) የንብረት ደረጃ ምደባ ለማውጣት፣


(02) ፈጣን አገልግሎት ለመስጠት፣
(03) ፈጣን ክምችት ምልልስ (Inventory Turnover) ፣
(04) ተዛማጅ ንብረትዎችን አውቆ አማራጭ ተተኪዎችን ለመለየት፤
(05) ኮድ ስያሜ በመስጠት ንብረትዎችን በትክክል ለመለየት፣
(06) ፈጣን የግዥ ጥያቄ ለማመንጨት፣
(07) በመረጃ አሰባሰብ በኩል ለማገዝ፣
(08) ተፈላጊ የሆኑ ንብረትዎችን ለይቶ ለማውጣት እና ሌሎች ናቸው፡፡

4.3.4 የንብረት መለያ መዝገብ አቀራረቦች

(09) የሚሰጠውን የመለያ ኮድ ቅደም ተከተል በመከተል


የንብረትው መጠሪያ ዝርዝር መግለጫ፣ የአቅራቢውና የአምራቹ መለያ
የመሳሰሉትን ጎን ለጎን በመዘርዘር፣
(10) የንብረትዎች መጠሪያ የፊደል ቅደም ተከተል መሠረት የመለያ ኮድ፣ ዝርዝር መግለጫ፣
የአቅራቢውና የአምራቹ መለያ የመሳሰሉትን ጎን ለጎን በመዘርዘር፣

4.3.5 የእንቅስቃሴ ባህርይ

ለቁጥጥርና ወቅታዊ ውሳኔ ለመስጠት እንዲያስችል ንብረቱን በእንቅስቃሴው ባህርይ መለየት፣


የክምችት እንቅስቃሴ ባህርይ ክፍፍሎሽ ቀጥሎ በተመለከተው መሠረት ይሆናል፡

(11) ፈጣን እንቅስቃሴ በባህርይ ያላቸው (fast Moving Items) እስከ አንድ ዓመት
(12) መካከለኛ እንቅስቃሴ ያላቸው (medium Movimg item) ከ 1-3 ዓመት
(13) አዝጋሚ እንቅስቃሴ ያላቸው (Slow moving items) ከ 3-5 ዓመት
(14) ፈጽሞ እንቅስቃሴ የሌላቸው (Dead items) ከ 5 ዓመት በላይ

ክምችትን በእንቅስቃሴ ባህርይ ከመለየት በተጨማሪ የዋጋንና የመጠን ቁጥጥርን (financial and
physical control) አጠናክሮ ለክትትልና ለውሳኔ አመቺ ሁኔታ ለመፍጠር እንዲቻል የፍጆታ መጠንና
ዋጋን በማገናዘብ የንብረት ምድብ ትንተና ማዘጋጀት ያስፈልጋል፡፡ የክምችትን እንቅስቃሴ በመከታተል
ተገቢውን ውሳኔ ለመስጠት ይቻል ዘንድ ወቅታዊ ሪፖርቶችን ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡

30
ክፍል አምስት
5 ንብረትን ወደ መጋዘን ገቢ ስለማድረግ (Receiving and inspection)
5.1. አጠቃላይ ንብረቶችን ገቢ ስለማድረግ

 ንብረቶች ከሀገር ውጭ ወይም አዲስ አበባና አካባቢው የተገዙ ከሆነ ወደ ዋና ማከማቻ ቦታ (ሻኪሶ
ወይም መተከል) እስኪተላለፉ ድረስ በአዲስ አበባ ትራንዚት ስቶር እንዲቀመጡ ይደረጋል፡፡
 በማንኛውም ሁኔታ ገቢ እንዲሆን ወደ መጋዘን የሚመጣ ንብረት፣ ዓይነትና ጥራት የተጠየቀውና
የተፈቀደው መሆኑን ማረጋገጥና ከግዥ መጠየቂያ ሰነድ (PR)፣ ከግዢ ትዕዛዝ መስጫ ሰነድ (PO)፣
ከንብረት መረካከቢያ ሰነድ (GRN) እንዲሁም ከአቅራቢያው የሽያጭ ደረሰኝ (Invoice) ጋር
ማገናዘብ፣
 የሰነድ ማረጋገጥ ሥራ እንደተከናወነ የመጣው ንብረት እንዲራገፍ ማስደረግ፣ በጭነት መኪና የመጣ
ከሆነም ከመራገፉ በፊት ጭነቱ ያልተፈታ፣ ያልተቀደደ፣ ያልተሰበረና ሌሎች አጠራጣሪ ነገሮች
የሌሉት መሆኑን ማረጋገጥ፣ አጣራጣሪ ወይም ጉልህ የሆነ ግድፈት ያለበት ጭነት ካለ
ከመራገፉ በፊት ተረካቢ ባለሙያው ለሥራ ክፍል ኃላፊው የማሳወቅ ግዴታ አለበት
 ንብረት መረካከቡ መከናወኑ የሚረጋገጠው ተረካቢው ባለሙያ፣ ሱፐርቫይዘሩና የሥራ ክፍል
ኃላፊው አረጋግጠውና ተፈራርመው በሰነድ ሲቀመጥ ነው፤ ይህ በሚከናወንበት ጊዜ እንደ ሁኔታው
ከጠያቂው የስራ ክፍል ስለዕቃው የሚያውቅ ተወካይ በቦታው ተገኝቶ ትክክለኛነቱን እንዲረጋግጥ
ማድረግ፣
 ገቢ የሚሆኑት ንብረትዎች በቤተ ሙከራ መመርመር የሚገባቸው ከሆነ ምርመራው ተካሂዶ ቀደም
ብሎ ከተላከው የናሙና የምርመራ ውጤት ወይም ንብረትዎች ሊኖራቸው ከሚገባው ፀባይ ጋር
ማመሳከር ይገባል፡፡
 ርክክቡ ከተከናወነ በኋላ ሰነዶችን ለንብረት ቁጥጥር(stock control) ማስተላለፍና ለሥራ
ክፍል ኃላፊው ሪፖርት ማዘጋጀት
 መጋዘን ገቢ እንዲሆን የመጣው ንብረት ዐይነትና ጥራት እንዲሁም ብዛት ትክክለኛ መሆኑ
ከተረጋገጠ በኋላ እንደ ሁኔታው ንብረትውን መዝኖ ፣ ለክቶ ፣ ሰፍሮ ፣ ቆጥሮ ወይም በሌላ ሁኔታ
ተረክቦ የንብረት መረከቢያ ሰነድ (Goods Receiving Note) የመቁረጥ፣ ለፋይናንስ ክፍል
የማሳወቅና በንብረት መረከቢያ ሰነድ ገቢ (Inter Store Transfer Receiving

31
Voucher) ማድረግ እንዲሁም ንብረት መረከቡን (Delivery Note) ማረጋገጫ ሰነድ መቁረጥ
አለበት፡፡
 የተከናወኑና የተቆረጡ ሰነዶችን አግሬሶ ወይም ሌሎች ሲስተሞች ላይ የመሙላት፣
የማረጋገጥና ለፋይናንስ ክፍል የማሳወቅ ሥራ ማከናወን
 በክምችት የሚያዝ (Stock Item) ሆኖ ለአስቸኳይ ሥራ የተገዛና በቀጥታ ወደ ተጠቃሚው ክፍል
መሄድ ያለበት ንብረት በገቢና ወጪ ሰነዶችና ካርዶች ላይ ተገቢውን ምዝገባ ወዲያውኑ መከናወን
አለበት።
 በክምችት የማይያዝና (Non-stock Items) በትዕዛዝ ተገዝተው ወዲያውኑ አገልግሎት ላይ
የሚውሉ ንብረትዎች በክምችት የማይያዝ ንብረት ገቢ ወጪ ማድረጊያ ሰነድ ላይ ምዝገባ
ከተካሄደ በኋላ ለጠያቂው ክፍል ወጪ ማድረግ አለበት፡፡
 በርክክቡ ጊዜ በተለይ ከውጭ ሀገር ለሚመጣ ንብረት በጊዜው መርምሮ መረከብና ጉድለት፣
ብልሽት፣ የመሰበር ሁኔታ ሲያጋጥም ወይም በተጠየቀው መስፈርት መሰረት አለመምጣቱ
በባለሙያ ሲረጋገጥ የትርፍ፣ የጉድለትና ብልሽት ማሳወቂያ (Inspection/Discrepancy
Report) ፣ በመሙላት ለሚከተለው ክፍል ወዲያውኑ ሪፖርት በማቅረብ ከኢንሹራንስ የካሳ
ክፍያ እንዲጠየቅ ወይም አቅራቢው ድርጅት እንዲተካ ይደረጋል። ይህ ሁኔታ የታየበት
ንብረትና ንብረት ከፍተኛ የውጪ ምንዛሪ ተከፍሎበት የመጣ ከሆነ ውሳኔ እስኪያገኝ ድረስ
በሚሰጠው ማረጋገጨ ወይም ባለበት ሁኔታ ከበቂ ማብራሪያ ጋር በንብረት መረከቢያ ሰነድ ገቢ
ሆኖ እንዲቆይ ይደረጋል።
 ማንኛውም በክምችት የሚያዝና ገቢ የሚሆን ንብረት የንብረት መለያ ካርድ ተሰርቶ ገቢና
ወጪውን በትክክል መመዝገብ (balance update) ፣ በተጨማሪም ዕቃውን የሚገልጽ
የመለያ ታግ ንብረትው ላይ በማንጠልጠል ተገቢውን store location ይሰጣል፣
codifyያደርጋል፡፡
 ጥቅም ላይ ያልዋሉ እድሳት የሚያስፈልጋቸው (Repairable Item) በድርጅቱ ወርክሾፕ በፈጠራ
የሚሰሩ እንዲሁም የታደሱ ንብረትዎች በንብረት መመለሻ ሰነድ (Material Return Voucher)
እየተመዘገበ ወደ መጋዘን ገቢ እንዲሆኑ ማድረግ አለበት፡፡
 በእርጅና ወይም በልዩ ልዩ ምክንያት ከጥቅም ውጪ የሆኑ ንብረቶች ወይም የሚታደሱ
ንብረትዎች ተለይተው የሚጠቀሙበት ስፍራ ማዘጋጀትና ለአጠቃላይ ቁጥጥርና ክትትል
የሚረዳ መዝገብ እንዲኖር ማድረግ አለበት፡፡

32
 የጉምሩክ ፎርማሊቲ ሳይጠናቀቅላቸው በማንኛውም ሁኔታ የመጡ ንብረትዎች በጊዜያዊ
ማከማቻ በግዥ ክፍል ኃላፊነት ሥር እንዲቆዩ ይደረጋል፡ ሳይፈተሹ የመጡ ንብረትዎች
እንደ ሁኔታው፣ እንደ ንብረትዎቹ ዓይነትና ፀባይ በዝግ ማከማቻና በክፍት ማከማቻ የሚከማቹ
ይሆናሉ። ፍተሻው ከተጠናቀቀላቸው በኋላ ግን በንብረት አስተዳደርና በግዥ መካከል ርክክብ
ይፈፀማል፡፡ በመጨረሻም አጠቃላይ መረጃውን ለንብረት ቁጥጥር ክፍል ያሳውቃል፡፡

5.2. የንብረት ርክክብ ሂደቶች (Receiving procedures)

እንደ አጠቃላይ ደንብ አንድ ስቶክ ወይም ቋሚ ንብረት ከማንኛውም ምንጭ ይምጣ ከመቀበልዎ
በፊት እና ጥቅም ላይ ከመዋሉ በፊት የሚከተሉትን ያረጋግጡ።

 የሚመለከተው ሃላፊ የንብረት ደረሰኝ በመጻፍ ትክክለኛ ፍቃድ መስጠቱን ያረጋግጡ።


 ስቶኩን ወይም ቋሚ ንብረቱን ለመረከብ መረከቢያ ቦታ መለየት (receiving areas)
 የርክክብ ሂደቱ ሙሉ በሙሉ ከመጠናቀቁ በፊት ስቶኩን ወይም ቋሚ ንብረቱን አይጠቀሙ።

5.2.1. ከውጭ አቅራቢ መረከብ (Receiving from outside supplier)

ከውጪ አቅራቢዎች የተለመደው የርክክብ ሂደት አራት ደረጃዎችን ያካተተ ሲሆን እነሱም
የሚከተሉት ናቸው፡፡
1. ጭነቱን ማራገፍ እና መፈተሽ ፡ የታሸጉ ስቶኮችን የውጫዊ እሽጋቸውን ሁኔታ እና
አለመጎዳቱን መፈትሽ.

2. እሽጉን መፍታት እና መፈተሽ፡ ስቶር ኪፐሩ የተቀበለውን ቁስ በማሸጊያ ወረቀት ላይ እና


በግዢ ትዕዛዙ ቅጂ ላይ ትክክለኛ ንብረትዎች መቀበሉን ያረጋግጣል። በቴክኒካል ባህሪው
ምክንያት በስቶር ኪፐሩ ሊመረመሩ የማይችሉ ዕቃዎችን በተጠቃሚው ወይም
በተጠቃሚው ክፍል በተፈቀደለት ተወካይ መፈተሽ አለባቸው። የላብራቶሪ ምርመራ
ለሚያስፈልጋቸው በጣም የተራቀቁ ንብረትዎች የግዥ ኦፊሰሩ ምርመራውን እና
ፍተሻውን የማካሄድ ሃላፊነት አለበት. የዚህ አይነት ምርመራ እና ቁጥጥር በአቅራቢው
ስራዎች ወይም ከድርጅቱ ውጭ ባሉ ሌሎች ተቋማት ውስጥ ሊከናወን ይችላል፡፡

3. ለዕቃዎች ወይም ለንብረት ደረሰኝ ማዘጋጀት፡ - ከተመረመሩ በኋላ ቁሶቹ በጥሩ ሁኔታ ላይ
መሆናቸውን እና በትዕዛዙ መሰረት መሆኑን ተቆጣጣሪው ለመቀበል ማስታወሻ

33
ማዘጋጀት አለበት እና ቁሶቹ በጥሩ ሁኔታ ላይ እና ለአገልግሎት ተስማሚ መሆናቸውን
ማመላከት ይኖርበታል፡፡ በፍተሻው ተቀባይነት ያላቸው ንብረቶች ብቻ በመቀበያ ቅፅ ላይ
በመመዝገበ የተቀበሉትን ንብረትዎች ወይም ንብረቶች ደረሰኝ በማውጣት አለባቸው፡፡ ደረሰኙ
በአራት ቅጂዎች ተዘጋጅቶ እንደሚከተለው ይሰራጫል፡፡

 ዋናው ቅጂ ከአቅራቢው ደረሰኝ ጋር ተያይዞ እና ክፍያውን ለማረጋገጥ ወደ ሂሳብ


ክፍል ይላካል።

 የተባዛው ቅጂ የመጋዘን እንቅስቃሴን ለመመዝገብ ለስቶክ ጸሐፊ መሰጠት


አለበት።

 ሶስተኛው ቅጂ ዕቃውን መቀበሉን በማስረጃነት ለማረጋገጥ


ለአቅራቢው/አስረካቢው መሰጠት አለበት፡፡

 አራተኛው ቅጂ ለስቶር ኪፐር ማጣቀሻ የሚሆን መጽሐፍ ቅጂ ነው፡፡

የቁስ አቅርቦት: ክምችት ላልሆኑ ዕቃዎች እንደ ቋሚ ንብረቶች እና ለተወሰነ ዓላማ የተገኙ
ቁሶች የስቶር ኪፐር የርክክብ ሂደቶችን ከጨረሰ በኋላ ለተጠቃሚው ክፍል የማድረስ ሃላፊነት አለበት።

5.2.2. የነዳጅ ርክክብ ቅደም ተከተል

 የመጋዘኑ ተቆጣጣሪና የቅርብ ኃላፊው የከባድ መኪና ሹፌሩ ጠፍጣፋ መሬት ላይ (ውሃ ልክ)
ቢያንስ ለ 30 ደቂቃ እንዲያቆም ያዛሉ።
 የመጋዘኑ ተቆጣጣሪው በቅደም ተከተል ከሁሉም የነዳጅ መኪና ክፍሎች ናሙና በመውሰድ
ትክክለኝነቱን ለማረጋገጥ ለላቦራቶሪ ቴክኒሻን ይሰጣል።
 አግባብ ያልሆነ/የተሳሳተ ውጤት ከታየ ጭነቱን ውድቅ አድርጎ እና የላብራቶሪ ውጤቱን በመግለጽ
በአገልግሎት አቅራቢ መዝገብ (carrier Bill) ላይ ውጤቱን አስቀምጦ ጭነቱን ይመልሳል። ።
 የላብራቶሪው ውጤት ትክክል ሆኖ ከተገኘ፣ የከባድ መኪና ኦፕሬተር፣ የደህንነት መኮንኖች እና
የነዳጅ ማደያ ተቆጣጣሪዎች ባሉበት የሁሉንም የነዳጅ መኪና ክፍሎች መጠን በቅደም ተከተል
በተገቢው ዳይፕስቲክ ይለኩ።

34
 የጭነት መኪናው ኦፕሬተር በማከማቻ ጠባቂው መመሪያ መሰረት መኪናውን ወደ ማጠራቀሚያ
ታንከር (Discharge area) ቦታው አጠገብ ያቆማል።
 ቡድኑ ነዳጁን ከማራገፉ በፊት እያንዳንዱን የነዳጅ ዴፖ ታንኳ ልኬትን ማንበብ አለባቸው።
 ቡድኑና የጭነት መኪና ኦፕሬተሩ በተገኙበት በጭነት መኪናው ውስጥ ያለው ነዳጅ ወደ ዴፖው
ነዳጅ ታንኳ ይለቀቃል እንዲሁም የዴፖው አዲስ ንባብ እንደገና ይወሰዳል።
 ነዳጁ ከተራገፈ በኋላ የከባድ መኪናው ነዳጅ ታንክ ባዶ መሆኑን በአካል በማጣራት መመስከር
አለበት።
 የተራገፈው ትክክለኛ መጠን በአቅራቢው ደረሰኝ (supplier’s invoice) ላይ መገለጽ አለበት
ይህም በተሰየመው ቡድን ፊርማ እና በኩባንያው ማህተም በማተም እና ለአሽከርካሪው ማስረከብ
አለበት።
 ተረካቢው ቡድን በአቅራቢው ደረሰኝ መሠረት ለተቀበለው ትክክለኛ መጠን የእቃ መቀበያ
ማስታወሻ (GRN) መስጠት አለበት።
 መጋዘን ተቆጣጣሪዎች የ GRN ቅጂዎችን ለሚመለከታቸው የሥራ ክፍሎች በወቅቱ
በማሰራጨት ፋይሉን ይዘጋሉ።

5.2.3. የቋሚ ንብረት ርክክብ ቅደም ተከተል

 ከ 1000 ብር በላይ ዋጋ ያለው እና ከአንድ አመት በላይ አገልግሎት የሚሰጥ እቃ በኩባንያው ፖሊሲ
ውስጥ እንደ ቋሚ ንብረት ይቆጠራል።
 ሁሉም የቋሚ ንብረት ግዢዎች በበጀት ላይ የተመሠረቱ እና በተጠቃሚዎች በተሰጠ ገደብ ያለው
የግዢ መጠይቅ መሆን አለባቸው።
 ቋሚ ንብረት ከደረሰ በኋላ፣ ተረካቢ መኮንኑ በእያንዳንዱ ቋሚ ንብረት ላይ መለያ መስጠት ቋሚ
ንብረት መለያ ቁጥር ማዘጋጀት እና ቋሚ ንብረት መቀበያ ማስታወሻ (FARN፡Fixed Asset
Receiving Note) መቁረጥ አለበት። ቋሚ የንብረት መለያ ቁጥሩ በሁሉም የ FARN ቅጂዎች
ላይ መጠቆም አለበት።
 የ ‹FARN› ቅጂ ለሁሉም የሚመለከታቸው ኃላፊዎች/ ክፍሎች በወቅቱ መሰራጨት
አለባቸው።
 መዝገቦቹን የማዘመንና Update እና ፋይሉን ደህንነቱ በተጠበቀ ቦታ መቀመጥ ይኖርባቸዋል።

35
5.3. የንብረት ጥያቄን ስለመቀበል

የውስጥ ስራ ሂደት ኃላፊዎች /ሰራተኞች/ የዕቃ ወጪ ጥያቄ ሲያቀርቡ በበጀት የተያዘ፣ በቅርብ ኃላፊው
የተፈቀደ መሆኑን በማረጋገጥ ጥያቄውን በተቻለ ፍጥነት ማስተናገድ ይገባል፡፡

5.4. የስቶክ ከመጋዘን አወጣጥ (Issue of stocks)

 የስቶክ ወጪ መጠየቂያ ሰነድ ላይ ተጠቃሚ የሥራ ክፍሎች ወይም ሰራተኞች ለሥራ


የሚያስፈልጋቸውን ፋይናንሻልና ፋይናንሻል ያልሆኑ ንብረት በሚፈልጉብት ወቅት የዕቃ
መጠየቂያ ሰነድ (SRV) በተገቢው ሁኔታ በመሙላትና በሚመለከተው ሃላፊ በማስፈረም
የስቶክ ቁጥጥር ተግባርን ለሚያከናውን የሥራ ክፍል ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
 ስቶክ ከመጋዘን የሚወጣው በሚድሮክ ወርቅ ማዕድን የፋይናንስና ግዥ አማካይ (average cost)
የሂሳብ አሰራር መሰረት ይሆናል፡፡
 በዕቃዎች አወጣጥ ስርዓት ውስጥ ከዚህ በላይ በተራ ቁጥር 2 የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ
በዕደላ ወቅት በቅድሚያ ሊበላሹ የሚችሉ ንብረቶችን ግምት ውስጥ በማስገባት መጀመሪያ
የገባውን ንብረት መጀመሪያ የማውጣት ስርዓትን (FIFO) ተግባራዊ ይደረጋል፡፡
 የስቶክ ቁጥጥር የስራ ክፍል የስቶክ ወጪ ጥያቄን በመስፈርቱ/ስፔስፊኬሽኑ መሰረት ንብረቶችን
በመጋዘን ውስጥ ያሉ መሆናቸውን በማጣራት ለንብረት አስተዳደር ኃላፊ በማቅረብ
ያስወስናል፡፡
 የተጠየቀ የፋይናንሻልና ፋይናንሻል ያልሆኑ ስቶክን ወጪ ለማድረግ ሰነድ ላይ በተገቢው ሁኔታ
ተሞልቶና በተረካቢው ተፈርሞ በሰነዱ ስርጭት መሰረት ለሚመለከታቸው አካላት ማስተላለፍ
ይኖርበታል፡፡
 የንብረት ወጪ ሰነድ ላይ ዕቃዎችና መለያ ኮዲና ቁጥር የመስጠት ሥራ ምዝገባ ባከናወነው ንብረት
ቁጥጥር ሰራተኛ በሰነዱ ላይ ተሞልቶ መሰራጨት ይኖርበታል::
 የስቶክ ቁጥጥር ተግባራትን የሚያከናውን የስራ ክፍል ኃላፊ ስቶክ ከመጋዘን ሲወጣ በዋናው የስቶክ
ካርዱ ላይ ተገቢውን ማቀናነሻ መደረጉን ለእያንዳንዱ የስቶክ ምድብ ዝርዝር ተመዝግቦ
መያዙን ማረጋገጥ አለበት፣
 ማንኛውም ንብረት በትውስት ወይም ለጥገና ወደ ሌላ ድርጅት በሚዛወርበት ወቅት የንብረት መላኪያ
ሰነድ ኮፒ (Dispatch Note) እንደበር መውጫ ሆኖ እንዲያገለግል ለጥበቃ ክፍል መስጠት ፣
በሽያጭ መልክ ለሚወጣ ንብረት ግን የሽያጭ ሰነድ (Delivery Order) ለዚሁ ተግባር
ያገለግላል፡፡

36
 ለጥገናና ለእድሳት የሚፈለጉ ንብረትዎችን ከመጋዘን ወጪ ሲደረጉ በምትኩ የተበላሹት
ንብረትዎች ተመላሽ እንዲሆኑ መደረግ አለበት፡፡
 ቋሚ ንብረትዎች ፣ እንደ መፍቻዎችና የእጅ መሳሪያዎች ተጠይቀው ለሚጠቀሙባቸው
ጥገናና ጋራዥ ክፍል በንብረት ወጪ ማድረጊያ ሰነድ ሲሰጡ ተረካቢው ክፍል ቀጥለው
የተመላከቱትን የአጠቃቀምና የቁጥጥር ስርዓት እንዲከተል ያስፈልጋል፡፡
 ለጥገና ሥራ የሚፈለጉ መፍቻዎችና የእጅ መሳሪያዎች የሚከማቹበት በጥገናና በጋራዥ
ክፍል ሆኖ ስማቸው በግልጽ በተጻፈበት ቦታ መደርደር (ማስመቀጥ)፣
 ክምችታቸው ከፍተኛ የሆነና ብዙ ሠራተኞች የሚጠቀሙባቸውን መሳሪያዎች አውጥቶ
ለመጠቀም መሳሪያዎቹን የሚወስዱ ሰራተኞች ንብረቱን ሲወስዱ የሚፈርሙበትና ሲመልሱ
የሚሰረዝበት ፎርም በማዘጋጀት መስጠት፣ እንደ አስፈላጊነቱም በቋሚነት በነፍስ ወከፍ
ለሚያዙ ጥቃቅን መፍቻዎች ሠራተኛውን በማስፈረም መስጠት ፣ ሠራተኛው መፍቻዎችን
ሲወስድ ልዩ መዝገብ ወይም ቅጽ ላይ በማስፈረም የሚፈጸም ሲሆን ተመላሽ ሲደረግም
የሚሰረዝ ይሆናል።
 የንብረት መፍቻዎች የእጅ መሳሪያዎች በአግባቡ ስራ ላይ መዋላቸውንና መያዛቸውን
ለማረጋገጥ የንብረት ክፍሉ ዕቃዎቹን ወጪ በሚያደርግበት ጊዜ ሁሉ በልዩ መዝገብ ዝርዝሩን
እየያዘ ቢያንስ በዓመት ሁለት ጊዜ ምርመራ በማካሄድ ስለምርመራው ውጤት ሪፖርት
ማቅረብ፡፡
 የድርጅቱ ንብረት ለግል መጠቀሚያ ማዋል /መስጠት/ ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡

 በዚህ አሰራር መሰረት በወጪ ሰነዶች ላይ ፋይናንሻልና ፋይናንሻል ያልሆኑ ስቶኮች ተቀላቅለው
በአንድ ሰነድ ላይ ማስተናገድ አጥብቆ የተከለከለ ነው፡፡

37
MIDROC GOLD MINE PLC
GOODS IN TRANSIT RECEIVING
Supplier: Deliver: Partial Complete
P.R. No: P.O. No:
Invoice No: C/C
Item Part/Code
No Description No. Unity Qty. Unit Total
Price Price

We confirm that we have received the above goods in good condition.


Received by Logistics: Name and Signature
Date Location
Delivery Note No. Date
Green copy to be returned to procurement department.

38
MIDROC GOLD MINE PLC
STORE SERVICES
DELIVERY NOTE
To: GITN NO.
From:
Date
Your P/R, S/R No. Date
Location
The following items have been forwarded to you. P.O No.
No Description Unit Qty. Unit price Total Remark
price

Prepared by
Name Signature Date

Approved by

We confirm that we have received the above goods/materials in good condition.


Driver/ designated person who receive the above goods/materials.
Received by
Name Signature Date Plate No Location

At final destination
Name Signature Date Location

GRN No Date

39
MIDROC GOLD MINE PLC
STORE SERVICES
GOODS RECEIVING NOTE
Received From. Delivery: Partial Complete
P.R.No. Delivery Note No.
Invoice No. Date of Delivery
Purchase order No.
GITN Note.

Method CAD
Of L/C
payment LOCAL
No Description Mat. Part UOM Qty. Unit Price Total
Code No. Price

Remark

Prepared by Signature Date


Inspected by Signature Date
We confirm that we have received the above goods/materials in good and apparent condition.
Received by Signature Date

40
MIDROC GOLD MINE PLC
INSPECTION/DISCREPANCY REPORT
Date: PR No./PO No. Type of Martial
Material Activity: Purchased From:
Delivery Note No: Invoice No:
Driver Name: Vehicle No:

DELIVERD:
Complete and in good condition:

Partially:

Short: Excess: Damaged


DISCRPANCIES:

Inspected by Noted By:


Name Signature Date: Name: Signature Date:

41
ክፍል ስድስት
6. የመጋዘን ንብረት አያያዝና አጠባበቅ (Material storage handling and
preservation)
6.1 የንብረት አያያዝና ቁጥጥር

 ቋሚም ሆነ አላቂ ንብረት በጥንቃቄ ሥራ ላይ እንዲውል ወይም ግልጋሎት እንዲሰጥ መደረግ


ያለበት ሲሆን ግልጋሎቱ ለሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ሥራ ብቻ መሆን አለበት፡
 ማንኛውም የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ንብረት ለሥራ የሚረከቡ የሥራ ኃላፊዎችም ሆኑ
ሠራተኞች የተረከቡትን ንብረት ደህንነት በሚገባ መጠበቅ ፤በጥንቃቄ የመጠቀምና ለአደጋ
ባልተጋለጠ ሁኔታ እንዲቀመጥ ማድረግ፤ ገቢና ወጪ የሚደረግ ንብረትም በሥርዓት መግባትና
መውጣቱን የመቆጣጠር ኃላፊነት አለባቸው፡፡
 የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ቋሚ ንብረት በእርጅና ምክንያት የአገልግሎት ዘመኑን በመጨረስ
እስከሚሸጥበት ወይም በሌላ መንገድ እስከሚወገደበት ጊዜ ድረስ ለንብረቱ አስፈላጊውን ጥገናና
እንክብከቤ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡
 ማንኛውም ንብረት እድሜ እንዲኖረው አያያዙና አጠቃቀሙ የሚሻሻልበትን መንገድ እየፈለጉ
ለሚመለከተው ክፍል ወይም ሰራተኛ ምክር መስጠትና መቆጣጠር ያስፈልጋል፡፡
 በአንድ ክፍል ውስጥ ትርፍና አገልግሎት ላይ ያልዋለ ንብረት ሲኖር ሊጠቀምበት ወደሚችል
ክፍል እንደ ንብረቱ ሁኔታ በመደበኛ አሰራር ወይም በአስወጋጅና ቴክኒካል ኮሚቴ ውሳኔ
መሰረት አዛውሮ ጥቅም ላይ ማዋል ያስፈልጋል፡፡
 ለሚድሮክ ወርቅ ማዕድን የማይጠቅሙ ወይም ጥራት የሌላቸው ንብረቶች እንዳይገዙ ጥንቃቄ
መደረግ አለበት፡፡

6.1.1 የክምችት አያያዝ (Material Handling)

በእቅድና በቅንጅት የተካሄደ የንብረትዎች አያያዝ ሥራ ከፍተኛ የሆነ የሀብት ጠቀሜታ የቦታ
አጠቃቀምን፣ በክምችት የሚደርስ ጉዳት መቀነስን፣ የክምችት አያያዝ ወጪ ቁጠባን አሰልቺነት የሌለው
ስራን እንደ ትርፍ ሰዓት ክፍያ የመሳሰሉት ወጪዎች ቅነሳን እንዲሁም የክምችት ደህንነትን
ለማሳደግ ስለሚያስችል ከነባራዊ ሁኔታ ጋር በማገናዘብ ቀጥለው ያሉ ነጥቦች በታሳቢነት መወሰድ
ይኖርባቸዋል፡፡

 አገልግሎት ከሚሰጥበት ቦታ የመጋዘኑ ርቀት፣

42
 የመጋዘኑን አቀማጥና አደረጃጀት (Store House lay Out) ማጤን፣ መጋዘኑ ሊኖሩት
የሚችሉት ዋና ዋና የመተላለፊያ ስፍራዎች (Main Aisles) ፣
 ከዋናው መተላለፊያ ጋር የሚያገናኙ የጎን አቋራጭ መተላለፊያ ስፍራዎች አንድ ሜትር
ተኩል ርቀት ያለው (lateral Aisles) ፣
 ወንበር ለማውጣትና ለማስገባት በመደርደሪያዎች መካከል የሚተው ክፍት መተላለፊያዎች
(Bin Aisles) ፣
 እሳት ለሚያስነሱ ንብረትዎች ከግድግዳውና ከክምችቱ መካከል የሚተው ክፍት የመታላለፊያ
ስፍራዎች ቢያንስ 50 ሳ.ሜ (Fire Aisles) ፣
 ገቢና ወጪ ንብረትዎችን ለማስተናገድ የሚተው ቦታ ቢያንስ 50 ሳ.ሜ (Clearing space)፣
 ለክምችት የዋለውን ስፍራ ካልዋለው የሚለይ የክልል መስመሮች (Boundary lines)፣
 ንብረትዎችን ለማንቀሳቀስ፣ ለመጫንና ለማውረድ በሚከተለው ሁኔታ መለት፣
 በቀላሉ በእጅ ሀይል የሚንቀሳቀሱ አነስተኛ ንብረትዎች፣
 በኬሚካል መሳሪያዎች የሚንቀሳቀሱ ሆነው ቅርፃቸው ለአያያዝ አመቺነት ያለው፣
 በክብደታቸው፣ በግዙፍነታቸው ወይም በቅርጻቸው ምክንያት ለአያያዝ አመቺነት
የሌላቸው ወይም በቀላሉ ሊጎዱ የሚችሉ ልዩ ልዩ የአያያዝ ጥንቃቄ
የሚያስፈልጋቸው፣
 በግዢ ወቅት የማሸጊያ ንብረት ይዘት አመራረጥና በክምችት ወቅት በጥቅል ወይም በነጠላ
አቀማመጥ /አደራደር/ ያለውን ተዛምዶ፣
 ክምችቱ ከቦታ ቦታ ለማንቀሳቀስ ስለሚያስፈልገው ኢኮኖሚያዊ የምልልስ ዘዴ
(economy of Movement)፣
 በተደጋጋሚ የሚፈለጉ ንብረትዎች ከማስረከቢያ ቦታ የሚኖራቸው ርቀት፣

6.1.2 የመጋዘን ቤት አያያዝ (Store house keeping)

የቤት አያያዝ መጋዘንን የመንከባከብ እና የማጽዳት ስራ ነው፡ ለምሳሌ አቧራ ማጽዳት፣ በውስጡ
የሚገኙ መገልገያ ቁሶችን ማጽዳት እና መጥረግ ሲሆን የሚከተሉትን ነጥቦች ያጠቃልላል (ዝርዝር
መገምገሚያ ነጥቦችን አባሪ ሁለት ላይ ይመልከቱ)
 የንብረት ፍጆታን መከታተል (Monitoring material consumption)
 በሁሉም የስራ ሂደት ደረጃዎች መደበኛ የኪሳራ ግምገማዎችን ማካሄድ
 በፍሰት ምክንያት የሚከሰቱ ኪሳራዎችን ማስወገድ

43
 የመከላከያ ጥገና ፕሮግራሞችን ማከናወን
 ለአካባቢ ጎጂ የሆኑ ንብረቶችን መተካት /ወይም መቀነስ (e.g. cleaning agents,
disinfectants, leaded fuel)
2. ቆሻሻን መቀነስ፣ እንደገና ጥቅም ላይ ማዋል እና ቆሻሻን ማከም (ዝርዝር መገምገሚያ
ነጥቦችን አባሪ ሦስት ላይ ይመልከቱ)
 የቆሻሻ መጠንን እና ጥራቶችን መከታተል
 ቆሻሻን በተለያዩ ምድቦች መለየት እና መሰብሰብ
 ቆሻሻን ማስወገድ/መቀነስ (የማሸጊያ ቆሻሻን ጨምሮ)
 የቆሻሻ ንብረቶችን እና ተረፈ ምርቶችን በኩባንያው በራሱ የማምረት ሂደት ውስጥ እንደገና ጥቅም
ላይ ማዋል - አንዳንድ ቆሻሻዎችን እንደገና ጥቅም ላይ ማዋል / መሸጥ (ለምሳሌ ወረቀት፣
መስታወት፣ ፕላስቲክ፣ አሉሚኒየም፣ ብረት፣ ወዘተ.)
 እንደገና ጥቅም ላይ ሊውል የማይችል ቆሻሻን በትክክል ማስወገድ
3. የንብረት ማከማቻ እና አያያዝ ተገቢነትና የንብረቶች መጓጓዣ (ዝርዝር መገምገሚያ
ነጥቦችን አባሪ አራት ላይ ይመልከቱ)
 የተገዙ ንብረቶችን ጥራት መከታተል
 የተገዙ መለዋወጫዎችን በአግባቡ መያዝ እና ማከማቸት
 የመጀመሪያ-የገባ በመጀመሪያ-ውጭ (FIFO)መርህን መተግበር
 ለአደገኛ ቁሶች በቂ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ እና ቁጥጥር የሚደረግበት ማከማቻ ማቋቋም
 አደገኛ ንጥረ ነገሮችን በጥንቃቄ መያዝ - የማሸጊያ ንብረቶችን በትክክል ማጽዳት እና
ማስወገድ
4. የስራ ቦታ ደህንነት እና ጤና ከአደጋ፣ አደገኛ ነገሮች፣ ሽታ፣ ጫጫታ እና ጉዳት መከላከል
(ዝርዝር መገምገሚያ ነጥቦችን አባሪ አምስት ላይ ይመልከቱ)
 የአደጋ እና የእሳት አደጋን መቀነስ
 በአደጋ እና በእሳት አደጋ ጊዜ በቂ አቅርቦቶችን መስጠት
 ለሰራተኞች ደህንነቱ የተጠበቀ የስራ አካባቢ መፍጠር
 የግል መከላከያ መሳሪያዎችን ማቅረብ እና በአግባቡ መጠበቅ
 ጎጂ የሆኑ ንጥረ ነገሮችን በጥንቃቄ መጠቀም
 በሠራተኞች ላይ የጤና አደጋዎችን መቀነስ
 የአየር ልቀቶችን መቆጣጠር

44
 ሽታዎችን መቀነስ
 የድምፅ ደረጃን ዝቅ ማድረግ

6.1.3 የማከማቻ ስፍራ አደረጃጀት

አስተማኝ የሆነ የስራ ሂደት እንዲኖረውና አጠቃላይ ኦፕሬሽን እንዳይዛባ ለማድረግ ከሚከማቸው
ንብረት ፀባይ አንፃር በስርዓት የተደራጀ በቂና ተስማሚ መጋዘን ማዘጋጀት፣ ለንብረትዎች አያያዝ
ደህንነት፣ ጥበቃ አመቺነትና አጠቃላይ ለሥራ አፈፃፀሙ ከሚወስኑት አንዱ የመጋዘን ግንባታ ሁኔታ
በመሆኑ ቀጥሎ በተመለከቱት ነጥቦች ላይ ከፍተኛ ትኩረት መስጠት ያስፈልጋል፡፡

6.1.4 መጋዘኑ አገልግሎት ሊሰጥ ከታሰበበት የስራ ቦታ ጋር የተቀራረበ እንዲሆን ማድረግ፣


6.1.5 የመጋዘኑ ስፋትና የጣሪያው ርዝመት ሊከማች ከታቀደው ምርት ንብረትና ንብረት መጠንና
ዓይነት ጋር ማገናዘብ ፣ (ቢያንስ ከግርግዳ 50 ሳሜ፣ ከጣሪያ 1 ሜ፣ በክምችት መካከል 50
ሳሜ መሆን አለበት)፣
6.1.6 የመጋዘኑን የጣሪያ መሸከሚያ ዋልታዎችና ምሰሶዎች በአግባቡ መሰራታቸውን ማረጋገጥ፣
6.1.7 የህንፃው የወለል ጭነት ችሎታ ማጤን፣
6.1.8 ለመጫንና ለማራገፍ የሚያስችሉ በሮች መኖራቸውን ማረጋገጥ፣
6.1.9 ንብረት በተሽከርካሪዎች ለመጫን፣ ለማውረድና የመረከቢያና የመላኪያ ስፍራ እንዲኖር
ማድረግ፡፡
6.1.10 ንብረት አመቺ በሆነ መንገድ ለማከማቸት፣ ለማውረድና ለመጫን ወዘተ ፣በቂ አየርና
የተፈጥሮ ብርሃን ለማስገባት የሚያስችሉ መስኮቶች እንዲሰሩ ማድረግ፣
6.1.11 እንደ ሁኔው አስፈላጊነት እየታየ የመጋዘን ሰራተኞች ቢሮ አብሮ እንዲሰራ ማድረግ፣
6.1.12 ለእሳት አደጋ መሳያሪዎች፣ ለመብራቶች፣ ለሶኬቶችና ለመሳሰሉት አስፈላጊውን ቅድመ
ዝግጅት ማድረግ፣

6.1.4. የማከማቻ ዓይነቶች

እንደ ንብረቱ ዓይነት፣ መጠን፣ ብዛትና ፀባይ የማከማቻ ስፍራዎች በሚከተለው ሁኔታ ተከፋፍለው
ሊደራጁ ይችላሉ፡፡

6.1.4.1. ዝግ ማከማቻ (Closed Storage)

45
ዝግ ማከማቻ ጣሪያና ግድግዳ ያለው የቤት ውስጥ መጋዘን (Indoor storage) ወይም የጎተራ
፣ የታንከር፣ ኮንቴነር ወዘተ. የመሳሰሉትን ማከማቻ ዓይነቶች ያጠቃለለ ነው፡፡

6.1.4.2. ሁለገብ መጋዘን (General Purpose Storage)

በዚህ መጋዘን ውስጥ የሚከማቹ ከፀሐይ፣ ከአቧራና ከዝናብ መጠበቅ ያለባቸው ዓይነታቸው ብዙ
የሆኑና የተለያዩ ንብረትዎች እንደ ክብደታቸው አንፃር በቀላሉ ለስርቆትና ለአደጋ ሊጋለጡ
የሚችሉ ልዩ ልዩ ጥሬ ንብረትዎች፣ መለዋወጫ ንብረትዎችና መሳሪያዎች፣ የታተሙ ቅጾች ፣
የጽህፈት መሳሪዎች፣ የቢሮ ንብረትዎችና መሳሪያዎች የመሳሰሉት የሚከማቹበት ነው፡፡

6.1.4.3. ልዩ ጥንቃቄ የሚያስፈልጋቸው ንብረትዎች መጋዘን (Hazardous Goods Storage)

በደረቅ፣ በጋዝ ወይም በፈሳሽ መልክ ሆነው በቀላሉ እሳት ሊፈጥሩ፣ አካባቢ ሊበክሉና በመፈንዳት ጥፋት
ሊያደርሱ የሚችሉ ንብረትዎች የሚከማቹበት የመጋዘን ዓይነት ሲሆን ቀለማ ቀለም ተቀጣጣይ
ኬሚካሎች ወዘተ... የሚከማቹበት ይሆናል፡፡ በዚህ መጋዘን ውስጥ የተለያዩ ኬሚካሎች ነገር ግን እርስ
በእርሳቸው ሲገናኙ አደጋ የሚፈጥሩ ስላሉ ለይቶ በቂ ርቀት ጠብቆ ማስቀመጥ ተገቢ ነው፡፡

6.1.4.4. የታመቁ ጋዞች መጋዘን (Compressed Gas Storage)

በዚህ ማከማቻ ውስጥ የሚከማቹት እንደ ናይትሮጂን፣ ካርቦን ዳይ ኦክሳይድ፣ ኦክሲጅን ወዘተ.
የመሳሰሉት የታመቁ ጋዞች ይሆናሉ፡፡

6.1.4.5. የኬሚካሎች መጋዘን (Chemical Storage)

ልዩ ልዩ ኬሚካሎችና የኬሚካል ውጤቶች የሚከማቹበት ነው፡፡

6.1.4.6. የቆጥ ዓይነት መጋዘን (Mezzanine)

ይህ የማከማቻ አይነት ከመጋዘኑ ወለልና ጣሪያ መካከል ባለው ቦታ ሌላ ወለል በመስራት መወጣጫ
እንዲኖረው ተደርጎ ክብደታቸው አነስተኛ የሆኑ ዕቃዎች የሚከማቹበት ነው፡፡ የዚህ መጋዘን ዓይነት
አስፈላጊ የሚሆነው ከቦታ አጠቃቀም አንፃር ነው፡፡

6.1.4.7. የጠለላ ማከማቻ (Open Shed Storage)

የጠለላ ማከማቻ ጣሪያ ኖሮት ከፀሐይ ሙቀትና ከዝናብ መጠለል የሚገባቸው ሆነው ከክብደታቸው
አንጻር በቀላሉ ለስርቆትና ለአደጋ የማይጋለጡ እንደ ትላልቅ ድፍን ብረት ክፍት

46
የቧንቧ ንብረትዎች፣ ጣውላዎች ወዘተ. የሚከማቹበት የመጋዘን ዓይነት ሲሆን የጠለላ ማከማቻ በሽቦ
ቢታጠርና በር ቢደረግለት ይመረጣል።

6.1.4.8. የግልፅ ማከማቻ መጋዘን (Open Storage)

በቀላሉ በፀሀይና በዝናብ ሊበላሹ የማይችሉ ንብረቶች የሚከማቹበት ሆኖ ማከማቻው በር ሊኖረው


ይገባል፡

6.1.5. የክምችት አቀማመጥ ዘዴዎች

ኢኮኖሚያዊ የመጋዘን ስፍራ አጠቃቀም እንዲኖር በማድረግ የመጫን፣ የማውረድና የማከማቸት ተግባር
ለማካሄድ የክምችት አቀማጥ ዘዴ ወሳኝ በመሆኑ ቀጥሎ በተመለከቱት ዘዴዎች መጠቀም
ያስፈልጋል፡፡

መደርደሪያዎች (Shelves)

ከእንጨት፣ ከብረት ወዘተ. ተሰርተው በአግድሞሽና በቀጥታ የተከፋፈሉ የክምችት መሣሪያዎች ሲሆኑ
እንደ ዕቃው ስፋትና ርዝመት መደርደሪውን ከፍና ዝቅ እንዲል በማድረግ ሊሰራ ይችላል። አደራደሩም
ክብደት ያላቸው ንብረትዎች ከስር ክብደታቸው አነስተኛ የሆኑትን ደግሞ ከላይ በማድረግ ይሆናል፡፡

ትናንሽ ሳጥኖች (Bins)

ከብረት አንዳንዱም ከእንጨት የተሠሩ ትናንሽ ሳጥኖች ሲሆኑ ጥቃቅን ንብረትዎችን ለማስቀመጥ
የሚያገለግሉ ናቸው፡፡ የተበታተኑ ንብረትዎች ቢን ውስጥ በሚከማችበት ወቅት በተወሰነ ቁጥር ታስረው
(ታሽገው) እንዲቀመጡ ማድረግ።

ፓሌት (Pallet)

በጠፍጣፋ መልክ ከብረት ወይም ከእንጨት የተሰሩ ሆነው በላያቸው ላይ ንብረትዎች


ተከማችተውባቸው በፎርክሊፍት (Forklift) ከቦታ ወደ ቦታ የሚንቀሳቀሱ ናቸው፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ
በፓሌት ንብረትዎች አንዱን በአንዱ ላይ በመደርደር ማከማቸት ይቻላል፡፡

47
ማንጠልጠያ

ፀባያቸው በማንጠልጠል ለማከማቸት የሚያመቹ ንብረትዎች የሚከማቹበት ሲሆን


ማንጠልጠያው ከብረት ወይም ከእንጨት ሊሠራ ይችላል፡፡

ድርድር (Stacking)

 የጆንያ ድርድር (Bag-Stacking) ጆንያና ቦንዳ የመሳሰሉት አንዱን በአንዱ ላይ በመደራረብ


የሚከማቹበት ዘዴ ነው፡፡
 የበርሜል ድርድር (Drum- Stacking) በርሜሎችን በመደራረብ የማከማቸት ዘዴ ነው።

ዝግ ማከማቻ

 ድርጅቱ ከአንድ በላይ መጋዘኖች ካሉት መጋዘኖች በተከታታይ ፊደል ወይም ቁጥር ይሰየማሉ።
 እያንዳንዱ መጋዘን ወደ ጎንና በቀጥታ መስመሮች ወይም በግድግዳ የተለየ ከሆነ በክፍል ተከፋፍሎ
በቁጥር ወይም በፊደል ይለያል፡፡
 በእያንዳንዱ ክፍል ያለው መደርደሪያ እንደዚሁ ቁጥር ወይም የፊደል ስያሜ ከአንድ መነሻ ጫፍ
በኩል ይሰጠዋል
 በእያንዳንዱ መደርደሪያ ላይ ያሉት ደረጃዎች (Bays) ከታች ወደ ላይ በሚጀምር ተከታታይ ቁጥር
ወይም ፊደል መሰየም፣
 በመጨረሻም ደረጃዎች በትናንሽ ሣጥኖች (Bins) የተለዩ ከሆነ፣ ትልቅ ከሆነ ደግሞ አቀማመጡን
እንዲያመለክት በተሰራው ክልል መሰረት የቁጥር ወይም የፊደል ስያሜ መስጠት፣

የጠለላ ማከማቻ

 ከአንድ በላይ የጠለላ ማከማቻዎች ካሉ በተከታታይ ፊደል ይሰየማሉ፡፡


 እያንዳንዱ (ጠለላ ማከማቻ ወደ ጎንና በቀጥታ መስሮች ወይም በወንፊት ሽቦ የተለየ ከሆነ
በክፍል ተከፋፍሎ በፊደል ይለያል፡፡
 በእያንዳንዱ ጠለላ ማከማቻ ክፍል ያለው መደርደሪያ ወይም ድርድር በተከታታይ ቁጥር
ይለያል።
 በእያንዳንዱ ድርድር ያሉት ደረጃዎች ከታች ወደ ላይ በሚጀምር ተከታታይ ፊደሎች
ይሰየማሉ፡፡

48
ግልፅ ማከማቻ መጋዘን

የግልፅ ማከማቻ ስፍራ ፊደል ወይም ቁጥር መለያ በመስጠት ውስጣዊ ክፍፍሉን በንዑስ ክልል
የተለየ ቁጥር ወይም የፊደል ስያሜ ይሰጠዋል፡፡

6.1.6. የክምችት ሥፍራ ማሳወቂያ ስርዓት (locator System)

 ንብረት የተከማቸበት ቦታ በቀላሉ ተለይቶ ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት እንዲቻል የክምችት


ሥፍራ ማሳወቂያ ስርዓት እንዲኖር የስፍራ ማሳወቂያው መለያ ቁጥር የሚሰጠው ንብረት
በተከማቸበት ቦታ ሲሆን ቁጥሮቹ ከገቢና ወጪ መመዝገቢያ ካርድ የተወራረሱ መሆን
አለባቸው።
 የክምችት ስፍራ ማሳወቂያ በመዝገብ (Register Book) ወይም በካርድ ሊመዘገብ
ይችላል። ሰነዶችም ንብረት አከማችና አዳይ ሰራተኞች በሚገኙበት ክፍል መቀመጥ
አለበት።
 የመለያ ቁጥር አሰጣጥ በማንኛውም የክምችት ስፍራ ማሳወቂያ ዘዴ የእያዳንዱን ዕቃ ትክክለኛ
አቀማመጥ በማያሻማ መንገድ ማመላከት ይኖርበታል፡፡ የክምችት ስፍራ ማሳወቂያ ስርዓት
ቀጥሎ በተመላከተው ሁኔታ ይዘጋጃል።
 ለክምችት ስፍራ ማሳወቂያ ባለ 9 ዲጂት ቁጥር የሚከተሉ ሲሆን ከመጀመሪያው ዲጂት እስከ
መጨረሻው ያሉት በቅደም ተከትል እንደሚከተለው ይወክላሉ፡፡

ለምሳሌ፡ 03A05A04B

ክምችት ስፍራ ማሳወቂያ መግለጫ


03 Warehouse Name
A Stock room
05 Shelf
A Column
04 Raw
B Bin

49
6.1.7. ለመጫንና ለማውረድ የሚረዱ አጋዥ መሳሪያዎች

ንብረትን ለማውረድ፣ ለመጫንና ከቦታ ቦታ ለማዘዋወር የሚያገለግሉ መሳሪያዎች ለአገልግሎት


ዝግጁ እንዲሆኑ በቅድሚያ በተወሰነላቸው ቦታ በማስቀመጥ አስፈላጊውን እንከብካቤ ማድረግ፣
መሳሪያዎቹ በእጅ የሚገፉ (non-powered) እንደጋሪ የመሳሰሉ ወይም በሞተር ኃይል
የሚንቀላቀሱ (Powered) ፓሌት ስታከር የመሳሰሉት አነስተኛ መሳሪያዎች ወይም እንደ ኮንቪየር፣
ፎርክሊፍት፣ ትራክ እና ክሬን የመሳሰሉት ለየት ያለ አገልግሎት የሚሰጡ ተሽከርካሪዎች ሊሆኑ
ይችላሉ፡፡እንዲሁም እሽጎቹን ለመፍታት፣ ለማከማቸትና ለማውረድ ልዩ ልዩ መሳሪያዎች ሊኖሩ
ይገባል፡፡

6.1.8. የንብረት አደረጃጀት ቅደም ተከተል መርህ

 ማንኛውም ንብረት በሚሰጡት ተግባርና በዓይነታቸው መሠረት ይቀመጣሉ (Function


and type based)
1. ከዋና መለዋወጫው ጋር ተያያዥነት ያላቸው ቁሶች ከዋና መለዋወጫው ቀጥሎ
ይደረደራሉ
2. የንብረቱ የአጠቃቀም ድግግሞሽ ከመጋዘን ባለሙያ አጠገብ ወይም ሩቅ ለማስቀመጥ ዋና
ምክንያት ነው፡:፡
3. የቁሱ ክብደት ቁሱ በየትኛው መደዳ (Raw) ላይ መቀመጥ እንዳለበት ይወስናል፡፡
4. ቁሱ በቀላሉ ተቀጣጣይ ወይም በሙቀት ሊበላሽ የሚችል ከሆነ ከግድግዳው ወይም
ጣሪያው በተወሰነ መልኩ አርቆ ማስቀመጥ ያስፈልጋል፡፡
5. የስበት ኃይልን ተግባራዊ ለማድረግ ከበድ ያሉ ዕቃዎች ከወለሉ ላይ መቀመጥ አለባቸው፡
6. ውድ የሆኑ ነገር ግን ዝቅተኛ ክብደት እና አነስተኛ መጠን ያላቸው ንብረትዎች ዝግ
በሆነ መጋዘን ከንብረት ተቆጣጣሪው አጠገብ መቀመጥ አለባቸው፡፡
7. እያንዳንዱ መደርደሪያ ከ 01, 02, 03, ጀምሮ የተወሰነ መለያ ቁጥር ይኖረዋል:: (Each
rack has a particular identification number starting from 01, 02, 03,)
8. እያንዳንዱ አምድ ከመደርደሪያ 01,02, 03 ጋር ተመሳሳይ የሆነ የቁጥር ስርዓት
ይኖረዋል፡፡

50
9. እያንዳንዱ የጎን መደርደሪያ ከ A እስከ Z የሚጀምር የፊደል ቅደም ተከተል ይኖረዋል
(የሚጀምረውም ከወለል ይሆናል)
10. በተደጋጋሚ የሚንቀሳቀሱ ንብረትዎች በመደርደሪያው አማካይ ላይ ይቀመጣሉ፡፡
11. እንቅስቃሴን መመጠን መርህ የተከተለ መሆን አለበት (Motion economy)

6.2 የንብረት አጠባበቅ (Material preservation)

በአካባቢያዊ ንጥረ ነገሮች ፣ በኬሚካል ኤጀንቶች፣ በነፍሳትና ወይም በሌሎች ኃይሎች ሊከሰቱ የሚችሉ
መበላሸቶችን እና ጉዳቶችን በመከላከል ንብረቶችን የመጠበቅ ልምድ ነው።

የንብረትን መጠበቅ ወይም የአገልግሎት ዘመናቸውን ጠብቆ ማቆየት በብዙ መስኮች በተለይም
በመጋዘን ቤቶች ውስጥ አስፈላጊ ተግባር ነው፡፡

ንብረቶችን ለመጠበቅ ጥቅም ላይ የሚውሉት አካባቢን እና የሙቀት መጠንን መቆጣጠር፣


የብርሃን ተጋላጭነትን መቀነስ፣ የእርጥበት መጠንን መቆጣጠር እና ተገቢ የጽዳት እና የጥገና
ንብረቶችን መጠቀምን ያካትታል.

6.2.1 በመጋዘን ሕንጻ ውስጥ (Inside in the warehouse building.)

 መጋዘን ተቆጣጣሪው በዝናብ ወይም በንፋስ ውሃ እንዳይገባ ለመከላከል ማከማቻው በትክክል


ዲዛይን የተደረገና ወለሉ ሁል ጊዜ ደረቅ መሆኑን ማረጋገጥ አለበት።
 የሲሚንቶ ወይም የእንጨት ወለሉ በጥሩ ሁኔታ ላይ መሆኑን ያረጋግጡ።
 ቁሳቁሶቹ በመደርደሪያዎች ላይ ከመሬት ርቀው ወይም ከታች ንጣፍ የተደረገላቸው መሆኑን
ያረጋግጡ።
 ንብረቶቹ በፓሌት ወይም በመደርደሪያ ላይ እንዲቀመጡ ማድረግ
 የተለየ ትኩረትና ጥንቃቄ የሚያስፈልጋቸውን ቁሶች በተለይም ኬሚካሎች ፣ መሳሪያዎች
እና መለዋወጫዎች በአምራች ድርጅቶቹ ምክረ ሃሳብ መሰረት ጠብቆ ማቆየት
ያስፈልጋል።

6.2.2 ከመጋዘን ውጪ የሚቀመጡ ቁሶች (Outside under suitable protection


from the weather )

• በከፍተኛ ንፋስ ወይም የዝናብ እንዳይበላሹ የላስቲክ ንጣፍ ደህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ የታሰረ
መደረግ ይጠበቅበታል።

51
• የከርሰ ምድር ውሃ እንዳይበከል ወይም እንዳይበከል ከመሬት ርቆ የተቀመጠ መሆኑን ማረጋገጥ እና
የውጪው የማከማቻ ቦታ በዝናብ ወቅቶች እንዳይመታ ቦታው በአግባቡ መገንባት ወይም ተከልሎ
መቀመጥ አለበት። (ምሳሌ፦ ከታች ወለሉን በሲሚንቶ መገንባት)
• የተለየ ትኩረትን ጥንቃቄ የሚያስፈልጋቸውን ቁሶች፣ መሳሪያዎች እና መለዋወጫዎች
በአምራች ድርጅቶቹ ምክረ ሃሳብ መሰረት ጠብቆ ማቆየት ያስፈልጋል።

6.2.3 ንብረቶችን የመተካት ሂደት (Stock replenishment procedures)

• የእያንዳንዱን የቁስ አይነት በተናጥል ለብቻው እንደገና ማዘዝ


• አንድ ቁስ ታዞ የሚደርስበትን ጊዜ እና የፍጆታ መጠንን ግምት ውስጥ ማስገባት።
• በክምችት ውስጥ ያሉ ቁሶችን ዝቅተኛ መጠን፣ ከፍተኛ መጠን፣ እና እንደገና
የሚታዘዙበትን ጊዜ በትክክል ማቀድ
• አሁን ላይ በመጋዘን ውስጥ የሚገኙ ቁሶችን የአጠቃቀም ታሪክን መከታተል።
• በቀን ያለውን የፍጆታ መጠንን ማረጋገጥ
• ከተጠቃሚ ክፍል ጋር የቁሶችን አጠቃቀምና ፍላጎትን መገምገም
የቁሶችን የትዕዛዝ መጠን መወሰን (Determine the reorder quantity)
• መቼ መታዘዝ እንዳለበት መግለጽ
• የግዢ ፍላጎትን ማሳወቅ
• በግዢ ሂደቱን መከታተል።
• በቀጣይ መቼ መታዘዝ እንዳለበት የስታንዳድ ማዘጋጀት የንብረት
እቅድ እና ቁጥጥር ክፍል የሚከተሉትን ማድረግ አለበት:

• ስለ እያንዳንዱ ዕቃዎች ግብይት ታሪክ መደበኛ ጥናት ማድረግ


• ከፍተኛ ፣ ዝቅተኛ የንብረት ክምችት መጠን ብሎም ንብረቱ ደግሞ የሚታተዝበትን ጊዜ እና
የደህንነት ክምችት አይነቶች ደረጃዎችን ማውጣት
• በክምች ክፍል ያለው ቁሱ በደህንነት ክምችት ወይም ከዝቅተኛው የክምችት መጠን በታች ከሆነና
ቁሱ እንደገና የሚገዛበት ጊዜ ከደረሰ የግዥ ማዠዣ መጠየቅ ያፈልጋል
• የሁሉንም ንብረትዎች ዕለታዊ ፍጆታ ግምት ውስጥ ያስገቡ እና የንብረትዎቹ ቀሪ ሒሳብ
ከደህንነት ክምችት በታች ከመውደቁ በፊት የቀሶችን የክምችት መጠን ማስተካከል
ያስፈልጋል።

52
• በዋና ዋና ጥሬ ዕቃዎች እና የፍጆታ ዕቃዎች ላይ የፍጆታ ታሪክን በየጊዜው መከታተል እና
ድርጅቱ ምርት ከማቆሙ በፊት ሚዛኑን መጠበቅ/ ማስተካከል ያስፈልጋል።

6.2.4 የንብረት ዝውውሮችን የመከታተልና መመዝገብ ቅደም ተከተል

 የመረጃ አስገቢዎች (Data encoders) እነዚህን ተግባራት ከእሱ/ሷ የቅርብ ተቆጣጣሪ


ጋር ተስማምተው ማከናወን አለባቸው።
 በመጋዘኑ ውስጥ ያለው እያንዳንዱ ዕቃ ለአስተዳደር አመቺነትና ቅልጥፍና ሲባል ልዩ
መለያ ቁጥር (ኮድ) ሊኖረው ይገባል።
 ሁሉንም ግብይቶች በጥንቃቄ እና ሙሉ በሙሉ በትክክለኛው መለያው ላይ የተለጠፈ
መሆኑን ማረጋገጥ።
 ቀድሞ በታተመ ፓድ ላይ ተከታታይ ቁጥር ያለው መሆኑን ማረገጋጥ
 መጠኑን ማመላከት፣ንብረት ቁጥር፣ የመለኪያ አሃድ፣ በስርዓት ተመዝግበው በደብተር
መቀመጥ አለባቸው።

6.2.5 ንብረትን የመቆጣጠር ቴክኒኮች (Inventory Control Techniques)

 መደበኛ የንብረት ክምችት የሚባለው በከፍተኛውና በዝቅተኛው መካከል ያለው አማካይ መጠን
ነው፡፡
 ከዝቅተኛው ክምችት በታች የወረደ ክምችት ካለ የምርት/ኦፕሬሽን መዛባትን ሊያስከትል
ስለሚችል በጥንቃቄ ሊያዝ ይገባል
 የሥቶክ ባላንስ ከሚጠበቀው በላይ ከሆነ ትርፍ ንብረቶች ክምችትና የካፒታል መያዝ ውመኖሩን
የሚያመለክት ሲሆን በመጨረሻም ወደ እርጅና ያመራል።
 የንብረት ከሚፈለገው በላይ ክምችት እንዳይከሰት ቁሶች ድጋሚ የሚገዙበት ጊዜ ማስቀመጥ
(reorder levels)
 አንዴ ቁሶች የሚታዘዙበት ጊዜ ከተዘጋጀ፣ የስቶክ ቁጥጥር ክፍል የስቶኩን እንቅስቃሴ መከታተል
እና ከዚያም መጠናቸው የተቀመጠው ደረጃ ላይ ለሚቃረቡ ዕቃዎች PR ወዲያውኑ ማዘጋጀት
ይኖርበታል።
ነገር ግን፣ PR ን ከማሳወቅ በፊት የስቶክ ቁጥጥር ክፍል የሚከተሉትን ማድረግ አለበት፡-
 እያንዳንዱን ዕቃ አመታዊ የፍጆታ መጠንን ማረጋገጥ
 በእጅ ላይ ያለ የስቶክ መጠንን ባላንስ መስራት

53
 የሚታዘዘውን መጠን ማረጋገጥ
 ለእያንዳንዱ የስቶክ ንብረትዎች ከፍተኛውን፣ ዝቅተኛውን፣ እንደገና ግዢ የሚፈጸምበትን
ጊዜ እና የአስተማማኝ ደረጃን (safety stock) መስራት
 መቼ እንደሚገዙ እና የሚገዙትን መጠን መወሰን።
 PR ማሳወቅ እና ግዥውን በጊዜው እንዲከናወን ለሚመለከተው ክፍል ማስተላለፍ።
 ንብረትዎቹ እስከ መጨረሻው መድረሻዎች እስኪደርሱ ድረስ ግዢውን መከታተል።
 በክምችት ውስጥ ላለው እያንዳንዱ የቁስ አይነት አግባብነት ያላቸው የንብረት ዝርዝር
ቴክኒኮችን መተግበር
 ንብረቱ እንደደረሰ መዝገቡ ላይ ማስፈር ወይም ማቀናነስ ስራ ማከናወን።

6.2.6 ቁሶች ኮድ እና ምደባ ሂደቶች (Materials Codification and


classification procedures)

• የእያንዳንዱ የቁስ አይነት መለያ ቁጥር ልዩ መሆኑን ማረጋገጥ፣


• ሁሉንም ንብረቶች በመግለጫቸው ወይም በፓርት ቁጥራቸው ብቻ መለየት በጣም ከባድ እንደሆነ
ልብ ማለት ያሻል።
• ከላይ በተገለፁት እውነታዎች ምክንያት የስቶክን ቁሶችን ከብዙ ተመሳሳይ ንብረትዎች ለመለየት
ልዩ ኮድ መስጠት እና የስቶክን ንብረትዎችን መመደብ ግዴታ ነው፡፡
• የቁሶች ምደባ ንብረትዎችን እንደ አጠቃቀማቸው ወይም እንደ ተሸከርካሪዎች ወይም መገልገያ
መሳሪያዎች ወይም ሌሎች ተመሳሳይነቶች ከግምት በማስገባት መመድብን ይጠይቃል፡፡
• ኮድ መስጠት በእያንዳንዱ ቡድን ውስጥ ላሉ ለእያንዳንዱ የቁስ አይነት ልዩ መለያ ቁጥር መስጠት
ይገባል።
• ለሁሉም ንብረቶች የቁስ ምደባ እና ኮድ መስጠት በማከማቻ መጋዘን ውስጥ የስራ ህይወትን ቀላል
ያደርጋል።

54
ክፍል ሰባት
7. የቁሶች ከመጋዘን አወጣጥ እና አቅርቦት (Issues and delivery of materials)
7.1 ንብረትን ከመጋዘን ውጪ የማድረግ/ የመጠየቅ አጠቃላይ ሂደቶች

 ተጠቃሚዎች ከመጋዘን ወጪ ለማድረግ የሚፈልጓቸውን ንብረቶች በንብረት ወጪ መጠየቂያ


ቅፅ በመሙላት በሚመለከተው አካል ማፀደቃቸውን እና ለእያንዳንዱ ስቶር ኪፐር ማስረከባቸውን
ያረጋግጡ።
 ጥያቄው ትክክለኛ፣ የተሟላ እና በሚመለከተው አካል የተፈቀደ መሆኑን ያረጋግጡ።
 የንብረት መግለጫ ዝርዝር ትክክለኛነት፣ መለኪያ እና የተጠየቀውን መጠን ያረጋግጡ።
 የንብረት መገኛ ቦታን ከስቶክ ካርዱ/ኮምፒዩተር ላይ ያረጋግጡ እና ንብረቶቹን/ቁሶቹን በንብረት
ወጪ መጠየቂያ መስኮት አጠገብ ይሰብስቡ።
 ሁሉንም ንብረቶች ከመጋዘን የንብረት ወጪ መጠየቂያ ቅፅ ላይ ይመዝግቡ፣
 ለንብረቶቹ ደረሰኝ ማረጋገጫ የተጠቃሚዎችን ፊርማ በንብረት ወጪ መጠየቂያ ቅፅ መኖሩን
ማረጋገጥ፣
 የስቶር ኪፐሩ የንብረት ውጪ መጠየቂያ ፎርሙ ላይ ይፈርማል እና ንብረቶቹ ውጪ
እንዲሆኑ የቅርብ ሱፐርቫይዘሩን ፈቃድ ማግኘት ይኖርበታል።
 የንብረትን ከመጋዘን ወጪ መጠየቂያ ቅፁን ቅጂ ለጠያቂው ማስረከብ እና በዝርዝሩ መሰረት
ንብረቶቹን ማስረከብ፣
 አስፈላጊ ከሆነ የበር ማለፊያ (መውጫ) ያዘጋጁ እና የተፈቀደለት ኦፊሰር የማረጋገጫ ቅፁ
መሞላቱን ያረጋግጣል።
 የተጠየቁት ንብረቶች ሙሉ በሙሉ ወይም ከፊል በመጋዘን ውስጥ የማይገኙ ከሆነ
ለተጠቃሚዎች ቶሎ ማሳወቅ እና ሌሎች አማራጮችን መፈለግ፣
 አማራጭ ከሌለ ጉዳዩን ከንብረት ዕቅድ ዝግጅት እና ትዕዛዝ ሱፐርቫይዘር ጋር መነጋገር እና
የግዢ ጥያቄን መሙላት፣

7.2 ጥቅል ስቶኮችን ወጪ የማድረግ ሂደት (Issuing Procedure for General Stocks)

 ጥቅል ንብረቶቹ ወጪ ከመደረጋቸው በፊት በሚመለከታቸው ሃላፊዎች ፈቃድ


ማግኘታቸውን ማረጋገጥ፣
 ሁሉም ተጠቃሚ ክፍሎች ጥያቄያቸውን ለመጋዘን ክፍል በጽሁፍ ማቅረብ አለባቸው።

55
 እንዲሁም በድርጅቱ ማረጋገጫ ፖሊሲ መሰረት የንብረቶችን ጥያቄዎችን እና SIV ን
ለማጽደቅ ሃላፊነት የተሰጠው ግለሰብ ስም፣ ስያሜ እና የፊርማ ናሙናን ማስቀመጥ ግዴታ
ነው።
 የስቶር ኪፐሩ በትክክል የጸደቁ የንብረት ጥያቄዎች ሲደርሰው የሚከተሉትን ማረጋገጥ አለበት፡-
 የንብረት ኮድ ቁጥር፣ ፓርት ቁጥር፣ መግለጫ፣ የወጪ ማዕከል፣ የፋብሪካ ኮድ፣
የተጠየቀው የፕሮጀክት ኮድ እና ብዛት፣
 በስቶኮች ቁጥጥር መረጃ መሠረት የንብረቶችን በመጋዘን ውስጥ መኖር ይፈትሻል እና
የቢን መገኛ ቦታ ቁጥሮችን ይመዘግባል፣
 ከተቀመጡበት ቦታ በማንሳት ንብረቶቹን ለጠየቀው ሰራተኛ ማስረከብ፣
 ወጪ የሚሆኑ ንብረቶችን ለመቀበል ተጠቃሚው ፊርማውን በ SIV ላይ ማስቀመጡን
ማረጋገጥ፣
 የስቶክ መዝገቡን ወቅታዊ ማድረግ እና ከመጋዘኖች ወጪ መጠየቂያ ቅፅ ቅጂዎችን
ማስታወሻ ለሚመለከታቸው ቢሮዎች ማሰራጨት አለበት።
 ለወደፊት ማጣቀሻ የSIV እና የንብረቶችን ጥያቄ ግልባጭ በአስተማማኝ ቦታ
ማስቀመጥ፣

7.3 ነዳጅን ወጪ የማድረግ ሂደቶች /Fuel issue procedures/

 ከተጠቃሚው ክፍል በትክክል የጸደቀው የነዳጅ ወጪ ጥያቄ ቅፅ ሲደርሰው የነዳጅ ተቆጣጣሪ


ባለሙያው ትክክለኛ እና የተሟላ መሆኑን የሚከተሉትን ማረጋገጥ አለበት፡-
 የማሽን ታርጋ ቁጥር/ የተሽከርካሪው ኩባንያ ኮድ ቁጥር
 የተጠየቀው የነዳጅ መጠን በሊትር
 የአሽከርካሪ/ኦፕሬተር ስም
 ሁሉንም አስፈላጊ የ(IFRS) ዝርዝሮችን ካረጋገጠ በኋላ የተፈለገውን የነዳጅ መጠን ለጭነት
መኪና/ተሽከርካሪ/ማሽን ኦፕሬተር ስምና ፊርማውን በነዳጅ ውጪ መጠየቂያ ቅፅ ላይ
በማስፈረም ማስረከብ፣
 በየወሩ መጨረሻ የነዳጅ ወጪ መጠየቂያ ቅፅ ቅጂ ለተጠቃሚዎች ክፍል እና ለፋይናንስ
አገልግሎቶች ወርሃዊ አጠቃቀምን ለማስታረቅ እና መዝገቦችን ወቅታዊ ለማድረግ
ይሰራጫል።

56
7.4 የካፍቴሪያ (የምግብ ግብዓቶች) ወጪ ማድረጊያ ሂደቶች Cafeteria (Foodstuffs) Issue
Procedures
 የስቶር ኪፐር ሁሉም የምግብ ግብዓቶች በመደብሩ የወጪ መጠየቂያ ቅፅ ላይ መመዝገባቸውን
ማረጋገጥ አለበት።
 የስቶር ኪፐር በተጨማሪም የእንስሳት ተዋፅኦን ጨምሮ ሁሉንም የምግብ ግብዓቶች
ለመመዝገብ/ ደረሰኙን ለመለጠፍ እና በ SIVs (የስቶክ ወጪ መጠየቂያ ቅፅ) ለመመዝገብ
የስቶክ/ቢን ካርዶች መኖራቸውን እና የስቶክን መዝገቦች በየእለቱ ወቅታዊ መደረጋቸውን
ማረጋገጥ አለባቸው።

7.5 የሁለገብ መለዋወጫዎች ውጪ ማድረጊያ ሂደት (Rotable Spares Issue Procedure)

 የሁለገብ መለዋወጫዎች ሊጠገኑ የሚችሉ ወይም እንደገና አጠቃላይ ጥገና ተደርጉላቸው


ጥቅም ላይ የሚውሉ ሲሆኑ እነሱም፡
 በሁለገብ መለዋወጫ ወጪ መጠየቂያ ቅፅ መሰረት የተሰጡ፣
 በክምችት ክፍል ውስጥ አገልግሎት በሚሰጥ መለያ ታግ ላይ በፊደል "R" ተለይቷል።
 ወጪ በሚደረግበት ጊዜ አገልግሎት የማይሰጥ ዕቃ ከሆነ እንደገና ታድሶ ለምትክ መቀመጥ
እንዳለበት ማረጋገ፣
 የስጋት መከላከል ዲፓርትመንት የውስጥ/የውጭ ጥገና መለያ ታግ እና የግዥ ጥያቄ (PR)
መሙላት እና ማጠናቀቅ አለበት።

7.6 ቋሚ የንብረት ወጪ ማድረጊያ ሂደቶች /Fixed Asset Issue Procedures/

 በንብረት መዳረሻ ላይ የቋሚ የንብረት ቁጥር መሰየም እና በእያንዳንዱ ነጠላ ቁስ ላይ መለያ ቁጥሩ
ማንጠልጠል፣
 የቋሚ የንብረት መለያ ቁጥር በሁሉም የቋሚ ንብረት ወጪ መጠየቂያ ቅፅ (FAIV) ቅጂዎች
ላይ ማመለከት ይኖርበታል፡፡
 የቋሚ ንብረት ወጪ መጠየቂያ ቅፅ (FAIV) ቅጂ ሲደርሰው ፋይናንስ የቋሚ የንብረት
መመዝገቢያውን ወቅታዊ ማድረግ እና በፋይናንሺያል ፖሊሲ መመሪያ ላይ በተገለጸው መሰረት
መቆጣጠር፣
 ንብረቶቹን/ መገልግያ መሳሪያዎቹን ወጪ በሚያደርገው ሰራተኛ ንብረት ቅፅ ላይ መመዝገብ፣
 መዝገቡን ለወደፊት እንደ ዋቢ ለመጠቀም ማቆየት፣

57
 ንብረቶቹ ወደ ንብረት ክፍል ሲመለሱ ዕቃዎቹን ከሠራተኛው ንብረት ወረቀት ላይ መሰረዝ፣
 መገልገያ መሳሪያውን ለንብረት ክፍል ለማይመልሱ ሰራተኞች ከማንኛውም ዕዳ ነፃ
መሆናቸውን መፈረም አይቻልም

Date STORES SERVICE

STORES ISSUE VOUCHER


No.000001
Store No.
Date: Department:/Section Project No.
Work Order No: Cost Center: Object Code
Item Material Part Qty. Qty. Unit Total
No Code No. Description UOM Request Issued Price Price Remark

Requested by Initial Approved by Initial Issued by Initial Received by Name & Initial

58
MIDROC GOLD MINE PLC

STORES SERVICE
FUEL ISSUE REQUEST SLIP
Form No-7
No. 00001

Date
To
Department
Quantity of fuel (Ltrs”)
Purpose
Plate No.
Driver Name/Assigned Person
Approved by
Name
Signature

59
MIDROC GOLD MIN

DAILY FUEL STOCK & ISSUE REPORT

Date: No.
Previous day’s Balance Previous day’s pump Today’s pump reading Ending
reading, Ending
Pump A PUMP B Pump A Pump B

Today’s Dipstick Reading, Beginning of the Day.


Tank A Tank B Tank C Tank D Tank Tank F Tank G Tank H Tank I Tank J
E

Today’s total Today’s total Stock Acc. To Stock Acc. to Discrepancy +/-
issue Received Meter Reading Dipstick

Checked By:
Signature:
Date:

60
MIDROC GOLD MINE PLC

FUEL ISSUE VOUCHER

STORE SERVICES
No. 000001

DEPARTMENT
MONTH

Date Name Signature

61
ክፍል ስምንት
8. የመጋዘን ደህንነትና ጥበቃ (Warehouse safety and security)
የስራ ቦታ አያያዝ መመሪያዎች በመጋዘን ውስጥ ብዙውን ጊዜ የሚተገበሩት ኢኮኖሚያዊ እና
አካላዊ አስቸጋሪ የሆኑ አካባቢዎችን የግጭት ቀጠናዎች እና ሰው ሰራሽ እና የተፈጥሮ አደጋዎችንና
የመሳሰሉትን በተጨባጭ በመለየት ሲሆን እነሱም ከፍተኛ ሙቀት ወይም ከፍተኛ እርጥበት
ያላቸው ቦታዎች ናቸው፡፡ በመጋዘን ውስጥ የተከማቹ ቁሶች ደህንነታቸው የተጠበቀ፣ አስተማማኝ
የጥበቃ አገልግሎት እና እንክብካቤ እንዲያገኙ መደረግ አለበት። ደንገተኛ አደጋዎችን እና
አደጋዎችን መከላከል የሚጀምረው በጥሩ የስራ ቦታ አያያዝ ነው። ጥሩ የስራ ቦታ አያያዝ
አስተማማኝ የሆነ የመጋዘን ከባቢን ይፈጥራል፡፡ የመጋዘንን ደህንነት ለመጠበቅ ግንዛቤን፣
እንክብካቤን እና አስተዋይነትን ይጠይቃል፡፡

የመጋዘን አስተዳዳሪው የሚከተሉት ነጥቦች በአግባቡ መፈፀማቸውን ማረጋገጥ አለበት:

ደህንነት :

ሀ) የስራ አካባቢን ከመዝረክረክ መጠበቅ፡ በመጋዘን ውስጥ እና በዙሪያው ያሉ የሰው


መንቀሳቀሻ ስፍራዎች ሰዎችን የሚያደናቅፉ እና የሚጥሉ እንደ ሳጥኖች፣ ቁሶች፣
የኤሌክትሪክ ገመዶች፣ የእጅ መሳሪያዎች እና መገልገያ ቁሶች የፀዱ መሆን ይኖርባቸው፡፡ ለ)
የእሳት አደጋን ሊፈጥሩ የሚችሉ ቆሻሻዎችን፣ ፍርስራሾችን እና የዘይት ንብረቶችን
ማስወገድ፡፡እንደነዚህ ያሉትን ቆሻሻያዎችን በቀላሉ ለማስወገድ በቂ የቆሻሻ ማጠራቀሚያዎች
ከመጋዘኑ ውስጥ እና ውጭ መኖር አለባቸው፡፡
ሐ) በየዕለቱ የቆሻሻ ማጠራቀሚ ንብረትዎች በውስጣቸው የተከማቹ ቆሻሻዎችን በማስወገድ
ባዶ ማድረግ፣
መ) በተቻለ መጠን የመጋዘን ሰራተኞችን እና የተከማቹ ቁሶችን ለመጠበቅ መጋዘኑ ከአይጥ እና
ሌሎች ተባዮች የጸዳ መሆን ይኖርበታል፡፡
መ) በመጋዘን ውስጥ ሲጋራ ማጨስን መከልከል፤ የማጨስ ክልክል ነው የሚሉ ምልክቶችን
መለጠፍ፣
ሠ) ለሁሉም ሰራተኞች ንፁህ እና በቂ የመታጠቢያ ክፍል መዘጋቱ እና ቁሶችን በእጃቸው

ከመያዛቸው በፊት እጃቸውን መታጠብ አለባቸው፤ በተለይም በድጋሚ ቁሶች ቦርሳ ውስጥ የሚከቱ
ከሆነ ደህንነታቸው መጠበቁ፣

62
ረ) ለመጋዘኑ የመጀመሪያ ዕርዳታ መስጫ መሳሪያዎች መቅረቡ እና የተመደቡ ሰራተኞች
አጠቃቀሙን በተመለከተ መሰረታዊ እውቀት ያላቸው መሆኑ፣
ሰ) በመጋዘኑ ውስጥ በቂ የእሳት ማጥፊያዎች መሳሪያዎች ስለመኖራቸው፣
ሸ) መጋዘኑ በመደበኛነት በደህንነት ተቆጣጣሪ ይጎበኛል፤ የጽሑፍ ሪፖርት ይሰጣል እና
የተቆጣጣሪው ምክረ ሀሳቦች ወዲያውኑ ምላሽ ያገኛሉ፣
ቀ) በተቻለ መጠን እያንዳንዱ መጋዘን በቂ የአደጋ ጊዜ መውጫዎች በሮች ያሉት ሲሆን
በመጋዘኑ ውስጥ የሚታዩ የአደጋ ጊዜ የመውጫ ምልክቶች ተለጥፈዋል፤ ሰራተኞቹም አደጋ
ሲፈጠር በየት መውጣት እንደሚችሉ እንዲያውቁ መደረጉ፣
በ) የአደጋ ጊዜ ስልክ ቁጥሮች በስራ ቦታ ተለጥፈው ለሁሉም በንብረት አስተዳደር እና
ቁጥጥር ኃላፊ ስር ለሚገኙ የመጋዘን ሠራተኞች በግልፅ ይታያሉ፤ የሚድሮክ ጎልድ ማዕድን
መጋዘኖች በአጠቃላይ በመጋዘን ረዳት፣ በፀጥታ አስከባሪዎች (በኮንትራት ወይም በውስጥ )፣
በተለያዩ ቦታዎች ላይ በሱፐርፋይዘር ስራ ላይ የተሰማሩ ቁጥራቸው አነስተኛ የሆኑ ቋሚ
የጉልበት ሠራተኞች እንደ ጫኝና አውራጅ ያሉ ሰራተኞች የተዋቀረ ሲሆን የመጋዘን
ሰራተኞች እና ሌሎች የሚድሮክ ጎልድ ሰራተኞች በመጋዘን ደህንነት እና ጥበቃ ላይ በበቂ
ሁኔታ የሰለጠኑ እና የመጋዘን ተግባራትን መፈጸም ከመጀመራቸው በፊት በማናቸውም
መጋዘን ውስጥ ሊደርሱ ስለሚችሉ አደጋዎች ግንዛቤ እንዲኖራቸው የንብረት አስተዳደር እና
ቁጥጥር ኃላፊ ከደህንነት ስራ አስኪያጁ ጋር በመቀናጀት የመቆጣጠር ስራ ይሰራል።
የተወሰኑ ምክረ ሃሳቦች ከሁሉም የመጋዘን ሰራተኞች ጋር ለመወያየት በርካታ የመጋዘን
ደህንነት አካባቢዎች የሚከተሉትን ያካትታሉ፡
ሀ) የመጫኛ/ የማውረጃ ቦታ ፡ ከመጋዘን ውጭም ሆነ በመጋዘን በረንዳ ቦታ ላይ ሁሉም ንብረትዎች
ለሚፈለገው አካል የሚላኩበት ወይም የሚጫኑበት ነው። የመጋዘኑ ወለሎች ከእያንዳንዱ የጫኝና
አውራጅ እንቅስቃሴ በፊት እና በኋላ በጥንቃቄ መፀዳት አለባቸው፡፡ በማከማቻ መጋዘኑ ውስጥ
የማጓጓዣ ሥራዎች በሚከናወኑበት ጊዜ የመጋዘን ሱፐርቫይዘር ከጭነት መኪና ጎማዎች ጋር
የሚገናኙ ቦታዎችን ወዲያውኑ እና በቀኑ መጨረሻ ላይ የማድረስ ሥራዎችን ካጠናቀቁ በኋላ
በፀረ-ተባይ መድኃኒቶች በደንብ መፀዳታቸውን ማረጋገጥ አለበት።

ለ) ፎርክሊፍት፡- በጣም ጥቂት የሚድሮክ የወርቅ ማዕድን ማከማቻ መጋዘኖች ፎርክሊፍት


የሚጠቀሙ ቢሆንም፣ ሰርቲፋይድ የሆኑ የፎርክሊፍት ኦፕሬተሮች ብቻ እንዲጠቀሙባቸው
መደረጉን ማስታወስ ያስፈልጋል። የታቀደ ጥገና እና የፎርክሊፍቶች ፈጣን ጥገና ፈሳሾች

63
(ነዳጅ፣ ዘይት፣ ማቀዝቀዣ፣ ወዘተ) የመጋዘን ወለልን እና የተከማቹ ንብረትዎችን እንዳይበክሉ
ይከላከላል፡፡
ሐ) ድርድር፡- ንብረቶች አላግባብ ከተደረደሩ የመጋዘን ሠራተኞችን አደጋ ላይ ሊጥሉ ይችላሉ።
ሻንጣዎችን ከድርድሩ ውስጥ ሲያወርዱ ሰራተኞች ከላይኛው ረድፍ እንዲጀምሩ ይመከራል፤
ንብረቶችን በሚደረድሩበት ጊዜ እንደ መጋዘኑ መጠን እና የቁሶች ብዛት ላይ በመመስረት የከፍታ
ገደቦች በተቻለ መጠን መታየት አለባቸው። የታሸጉ ንብረትዎችን ለመደራረብ ከ 25 እስከ 30
ንጣፎች ከፍታ በላይ ባይሆን እና ለካርቶን ደግሞ ከ 16 ንጣፎች በላይ መሆን የለበትም፡፡
መ) መውደቅ፣ ሄልሜት ወይም ጠንካራ ኮፍያ፡- የሚወድቁ ነገሮች ሰራተኞችን ሊጎዱ ስለሚችሉ
የሚወድቁ ነገሮችን ለመከላከል ሰራተኞቹ ጠንካራ ኮፍያ እንዲሰጣቸው እና በመጋዘን ስራዎች
ወቅት የደህንነት መከላከያ ቀሶችን እንዲለብሱ ይመከራል። የመጋዘን ሰራተኞች ከላይ
የተመለከቱትን የስራ ቦታ አያያዝ መመሪያዎች በአግባቡ ከተከተሉ በመውደቅ ወይም በማንሸራተት
በሰራተኞች ላይ የሚደርሱ ጉዳቶችን መከላከል ይቻላል።
ሠ) መሰላል፡ የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን መጋዘኖች መሰላል ሊኖራቸው ይገባል። የፋይበርግላስ
መሰላሎች ከብረት (አልሙኒየም) የበለጠ ጠንካራ ስለሆኑ ለአጠቃቀም በብዛት ይመከራሉ፡፡ ሁሉም
መሰላሎች በየሳምንቱ እና ከተበላሹም በኋላ መፈተሽ አለባቸው፡፡ የብረት መሰላልዎች ልክ እንደ
ፋይበርግላስ ሁሉ በተመሳሳይ ለመበላት አደጋ ይጋለጣሉ፡፡ የእንጨት፣ የብረት ወይም
የፋይበርግላስ መሰላል ዓይነቶች ሁሉ በተራዘመ ጊዜ መበላት ምክንያት ሊከሰቱ የሚችሉ
ግድፈቶች ካሉ በተደጋጋሚ መፈተሽ እና አስፈላጊ ጥገና እና/ወይም መተካት መከናወን
አለባቸው።
ረ) ከአደጋ መውጫ ዕቅድ እና የእሳት ማጥፊያዎች፡- የሚድሮክ ወርቅ ደህንነት እና ጥበቃ ስራ
አስኪያጅ ሁሉም ወደ መጋዘኑ የሚገቡ ሰራተኞች የሚድሮክ ወርቅ ደህንነት እና ጥበቃ ዕቅድን
የመጋዘን ክፍሉ እንዲያውቁ ማድረጉን ያረጋግጣል። ወደ መጋዘኑ መዳረሻቸው የሆነ ሁሉም
የሚድሮክ ወርቅ ሰራተኞች የእሳት ማጥፊያዎች የሚገኙበትን ቦታ ማወቅ አለባቸው። የሚድሮክ
ወርቅ ደህንነት እና ጥበቃ ስራ አስኪያጅ የመጋዘን ሰራተኞች ከአደጋ መውጫ ዕቅድን
እንዲያነቡ እና በእሳት አደጋ ደህንነት ላይ የሰለጠኑ መሆናቸውን ያረጋግጣል።
ሰ) መብራትና ጥበቃ፡ የሚድሮክ ወርቅ የንብረት አስተዳደር እና ቁጥጥር ኃላፊ በመጋዘን ውስጥ
እና ከመጋዘኑ አጠገብ ባሉ ውጫዊ ቦታዎች ላይ በቂ ብርሃን መኖሩን ማረጋገጥ አለበት፡፡
የመጋዘን ጠባቂዎች እና/ወይም ሌሎች የደህንነት እርምጃዎች ሰራተኞቹን እና

64
የመጋዘን ይዘቶችን ለመጠበቅ ጥቅም ላይ መዋል አለባቸው፤ በተለይ ደህንነታቸው ባልተጠበቁ
አካባቢዎች፣
ጥበቃ፡ የተወሰኑ ምክረ ሃሳቦች ብዙ ቶን የሚመዝኑ የተለያዩ ንብረቶች በመጋዘን ውስጥ ደህንነቱ
ባልተጠበቀ አካባቢ ሲቀመጡ፣ አንዳንድ ሰዎች የንብረትዎቹን “ድርሻ” ይፈልጋሉ፤ እድሉ
ቢሰጣቸው ይሰርቃሉ፤ በመጋዘኖች ውስጥ ያለው ጥበቃ ከሌሎች ነገሮች በተጨማሪ የውስጥ እና
የውጭ ስርቆትን መከላከልን ያካትታል፡፡

ሀ. ውስጣዊ፡

i. የጥበቃ እና የንብረት አስተዳደርና የቁጥጥር ሃላፊው በመጋዘኑ ውስጥ ለስርቆት የበለጠ ተጋላጭ
የሆኑትን (ለምሳሌ ማውረጃ እና የመጫኛ አካባቢዎችን) በመገምገም የደህንነት ጠባቂዎችን
መቅጠር ወይም ማዋዋል እና በኮንትራት ውላቸው ውስጥ በቂ ሀላፊነቶችን ማካተት የመሳሰሉ
እርምጃዎችን ይቀይሳል።
ii. የጥበቃ ሰራተኞች የሚድሮክ ጎልድ ማዕድን ሰራተኛ ሊሆኑ ወይም ከጥበቃ ኤጀንሲ ሊመጡ
ይችላሉ።
iii. ሁሉም የጥበቃ እና የመጋዘን ሰራተኞች የውስጥ ደህንነትን ላይ መሰልጠን አለባቸው፡፡ የሰራተኞችና
የአመራር ትምህርት እና ስልጠናዎች አስገዳጅ መሆን አለባቸው፡፡ ስልጠናው በታቀደበት ጊዜ ሁሉ
(ከአንድ ወይም ከሁለት ቀናት በላይ) መቀጠል እና መሰጠት አለበት። በመጋዘን ውስጥ ለመስራት
ፍላጎት ያለው ሁሉ (ከአሽከርካሪዎች እና የጉልበት ሰራተኛ እስከ ስራ አስኪያጆች እና
ሱፐርቫይዘሮች) በደህንነት እና ጥበቃ ላይ መሰልጠን አለባቸው። የመጋዘንና የጥበቃ ሃላፊው
የደህንነት እና የጥበቃ ስልጠናን ከመደበኛ የስራ ሂደት ጋር በማዋሃድ የንብረት አያያዝ እና
አደራደር፣ የእሳት ማጥፊያዎች አጠቃቀም እና የሚድሮክ ጎልድ የአደጋ ጊዜ መውጫ ዕቅዶች
የሰራተኛው መደበኛ የስልጠና ፕሮግራም አካል መሆናቸውን ማረጋገጥ አለባቸው።
• የመጋዘን ኃላፊው ሁሉም አዳዲስ የመጋዘን ሰራተኞች፣ የቀን ሰራተኞችን ጨምሮ
በመጋዘን ውስጥ መስራት ከመጀመራቸው በፊት በመጋዘን ደህንነት ላይ ስልጠና እንዲወስዱ
ያደርጋል።
• የመጋዘን ኃላፊው የእሳት አደጋ ተከላካዮችን እና የእሳት አደጋ ባለሙያዎችን በመለየት
መረጃዎቻቸውን ለመጋዘን ሰራተኞች እና ሌሎች ለሚመለከታቸው የቢሮ ሰራተኞች
ያስተላልፋሉ በዚህ መመሪያ ውስጥ የተገለጹት የደህንነት እርምጃዎች ቅጂዎች

65
በመጋዘን ውስጥ መለጠፍ አለባቸው፡፡ለሁሉም የመጋዘን ሰራተኞች መስፈርቶቹን ማሳወቅ
እና እነሱን ማክበር አለባቸው፡፡
• የመጋዘን ሰራተኞች የደህንነት እና የደህንነት ስጋቶችን ለሚድሮክ ጎልድ አስተዳደር ድምጽ
እና የማሻሻያ ምክሮችን እንዲሰጡ ማበረታታት አለባቸው።
iv. በመጋዘን ውስጥ ያሉ ንብረትዎች ጥበቃ የእጅ መሳሪያዎችን፣ ቁሶችን እና መገልገያ መሳሪያዎችን
በተጨማሪ በፍጥነት የሚወገዱ እና የፍጆታ ቁሶችን ማካተት አለበት። የመጋዘን ኃላፊው
በመጋዘን ውስጥ ያሉትን ሁሉም እጅ መሳሪያዎች፣ ቁሶች እና መገልገያ መሳሪያዎች ክምችትን
ይይዛል እና ለደህንነታቸው ጥበቃ ኃላፊነት ለተሰጠው የመጋዘን ሰራተኛ በአደራ ይሰጣል።
v. ከላይ ከተራ ቁጥር iv በተጨማሪ ኮምፒውተሮች፣ ፋይሎች እና መዝገቦች እንዲሁ በመጋዘን ጥበቃ
እቅድ ውስጥ መቅረብ አለባቸው። ሪፖርቶች እና መዝገቦች ክፍት ሆነው ላልተፈቀደላቸው ሰዎች
ሲጋለጡ አደጋዎች፣ ግድየለሽነት እና ማጭበርበር ሊከሰቱ ይችላሉ። በተቻለ መጠን የሚድሮክ
ጎልድ ባለስልጣናት የመጋዘን መዝገቦችን ለመጠበቅ ለመጋዘን ኃላፊው ቁልፎች እና መቆለፊያዎች
ያለው ደህንነቱ የተጠበቀ ቦታ መስጠት አለባቸው። ይህ ቦታ ወይም ቢሮ የሚገነባው በመጋዘኑ
ውስጥ ምንም አይነት ጉልህ እንቅስቃሴ በማይኖርበት ጊዜም እንኳን በመጋዘኑ ውስጥ በሃላፊው
ተከላካይ በሆኑ የመስታወት ግድግዳዎች ሁልጊዜ ቁጥጥር እንዲደረግበት ያስችላል።
እንደተጨማሪ ከላይ ያለው እንደተጠበቀ ሆኖ ለክምችት ደህንነትና ጥበቃ ቢያንስ የሚከተሉት ነጥቦች
መሟላታቸውን ማረጋገጥ ያስፈልጋል፡፡

 የዝግም ሆነ የግልጽ (Stock yard) መጋዘን ለአደጋ፣ ለስርቆትና ለመሳሰሉት ያልተጋለጠ


መሆኑን ማረጋገጥ፣
 የመጋዘን የመውጫና መግቢያ በሮች አጠቃቀም በተወሰኑት ብቻ እንዲሆንና በቁልፍ እንዲጠበቁ
ማድረግ፣
 ማናቸውም መስኮቶችና ብርሃን ማስገቢያዎች ለቁጥጥር አመቺ በሆነ መንገድ የተሰሩ መሆናቸውን
ማረጋገጥና እንደ አስፈላጊነቱ ደህንነቱን ለማጠናከር በተጨማሪ መዝጊያ መሰል የብረት ርብራብ
ወይም በሽቦ የሚከለሉበት መንገድ መፍጠር፣
 በግልጽ መጋዘን በአጥር እንዲከለል ሆኖ የመግቢያና መውጫ በሮች ቁልፍ እንዲኖራቸው ማድረግና
እንዲሁም ለአገልግሎት የሚውሉ በሮችን በቁጥር ወሰን፣

66
 ስርቆትን ሊጋብዙና ለግል መጠቀሚያ ሊውሉ የሚችሉ ንብረትዎችን በመጋዘን ውስጥ
ተጨማሪ ጥበቃ እንዲደረግላቸው የሚያስችል አሠራር መቀየስ፣
 በክምችት ላይ የሚገኙ ንብረትዎች ለብዙ ጊዜ በቆዩ ቁጥር የይዘት ዝቅጠት (deterioration)
እና የመሳሰሉትን ስለሚያስከትሉ መጀመሪያ የገባው ንብረት በመጀመሪያ እንዲወጣ ማድረግ፣
 የመጋዘን ሠራተኞች የንብረትዎችን አጠባበቅ አስመልክቶ ተፈጻሚነት ያላቸው ሕጎችን
እንዲያውቁ ማድረግ፣
 የአደጋ መከላከያ መሣሪዎችን በበቂ ሁኔታ ማሟላትና አደጋ ሊያደርሱ ከሚችሉ ንብረትዎች
በተወሰነ ርቀት ማስቀመጥ፣ ለሁሉም ሠራተኞችም አስፈላጊውን ስልጠና መስጠት፣
 የአደጋ ማስጠንቀቂያ ምልክቶች በተገቢው ቦታ እንዲለጥፉ ማድረግ፣
 ለቃጠሎ የሚጋብዙ ተቀጣጣይ ቁሶችን በክምችት አካባቢ አለመኖራቸውን ማረጋጥ፣
 ለንብረት አስተማማኝ ጥበቃ እንዲኖር በቂ የጥበቃ ሠራተኞች አስፈላጊ ከሆነ ከአስተማማኝና በቂ
መሣሪያ ጋር አሟልቶ መስጠትና አስፈላጊውን ቁጥጥርና ክትትል እያደረጉ ከተለያዩ ጥፋቶች
መጠበቅ ያስፈልጋል፡፡
 ለሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ንብረቶች እንደአስፈላጊነቱ ቀንም ሆነ ሌሊት አስፈላጊው ጥበቃ
እንዲደረግላቸው ያስፈልጋል፡፡
 የጥበቃ ሠራተኞች በተመደበላቸው የሥራ ሰዓት በስራቸው ላይ እንዲገኙ የጥበቃ መርሃ ግብርና
የሥራ ድልድል አውጥቶ በወቅቱ ማሰወቅ ያስፈልጋል፡፡
 ለጥበቃ የሚመደቡ ሰራተኞች ተገቢውን መመዘኛ የሚያሟሉ መሆን አለባቸው፡፡
 ንብረት ግምጃቤት ለአደጋ ፤ለስርቆትና ለመሳሰሉት ያልተጋለጡ መሆኑን ማረጋጋጥ
ያስፈልጋል፡፡
 የንብረት መውጫና መግቢያ በር የተወሰነ ብቻ እንዲሆን ማድረግ ያስፈልጋል፡፡
 ማንኛውም የንብረት ግምጃ ቤት መስኮቶች ብርሃን ማስገቢያዎች ለቁጥጥር አመቺ በሆነ መንገድ
የተሰሩ መሆናቸውን ማረጋገጥና ደህንነቱን ለማጠናከር ተጨማሪ የብረት ርብራብ መሥራት
ያስፈልጋል፡፡
 ስርቆትን ሊጋብዙና ለግል መጠቀሚ ሊውሉ የሚችሉ ንብረትዎችን በስቶር ውስጥ ተጨማሪ ጥበቃ
እንዲደረግላቸው የሚስችል አሠራር መቀየስ ያስፈልጋል፡፡
 በክምችት ለብዙ ጊዜ በቆዩ ቁጥር የይዘትና ዝቅጠት እና የመሳሰሉትን ስለሚስከትሉ መጀመሪያ
የገባው ንብረት በመጀመሪያ እንዲወጣ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡

67
 የግምጃ ቤት ሠራተኛ የንብረትዎቹን አጠባበቅ አስምልክቶ ተፈጻሚነት ያላቸው ህጎችን
እንዲያውቁ ማድረግና የግምጃ ቤቱን ንጽህና መጠበቅ ያስፈልጋል፡፡
 የአደጋ መከላከያ መሣሪያዎች በበቂ ሁኔታ ማሟላትና መሳሪያዎቹ ለአደጋ ሊያደርሱ
ከሚችሉ ቦታዎች ማራቅ ያስፈልጋል፡፡
 የአደጋ ማስጠንቀቂያ ምልክቶች በተገቢው ቦታ እንዲለጠፉ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡
 ለድርጅቱ ንብረቶች ሁሉ ተገቢውን የመድን ዋስትና ውል መግባትና በዋስትናው ውል
መሠረት መፈጸምና መጠቀም ያስፈልጋል፡፡

8.1 የመድን ዋስትና

 ሁሉም መጋዘንና ከመጋዘን ውጭ ያለ ንብረት ተገቢው የመድን ዋስትና እንዲኖረው


ያስፈልጋል፡፡
 የመድን ዋስትናው እንደ አስፈላጊነቱ ሊደርሱ የሚችሉትን አደጋዎችና ጥፋቶችን መሸፈን
የሚችል መሆን አለበት።
 በመድን ዋስተና መሸፈን የሚገባቸው አደጋዎችና ጥፋቶች እንደ ድርጅቱ የሥራ ጠባይ
ሊለያዩ የሚችሉ ቢሆንም አስፈላጊ የሆኑ ንብረቶች በዋስትና መሸፈናቸው መረጋገጥ አለበት፡

8.2 የብልሽት፣ የጉድለት፣ የስርቆትና የመሳሰሉት እርምጃዎች አወሳሰድ

 ማንኛውም ንብረት ወጭ ሲሆን በኃላፊነት ተሰጥቶት በሚገባ እንዲያዝና እንዲጠበቅ እንዲሁም


በብልሽት፣ በጉድለትና በስርቆት ወይም በመሳሰሉት ምክንያቶች ሲጠፋ አስፈላጊው ሪፖርት
ቀርቦ እርምጃ እንዲወሰድ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ በዚህ መሠረት የሚከተሉት እርምጃዎች
ደረጃ በደረጃ ይወሰዳሉ፡፡
 ማንኛውም ግለሰብ ወይም ክፍል በኃላፊነት የተረከበው ንብረት ሲበላሽ በወቅቱ
ለሚመለከተው ክፍል የብልሽቱን ሁኔታ ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡
 የመጋዘን ኃላፊዎችም ሆኑ ሌሎች ለመገልገያ በኃላፊነት የተረከቡት ንብረት
ሲጠፋባቸው ወዲያውኑ አግባብ ላለው የበላይ ኃላፊ ሁኔታውን በመዘርዘር በጹህፍ
ማሳወቅ አለባቸው
 የንብረት መጥፋት /መበላሸት| ሪፖርት የተደረገለት ኃላፊ ንብረቱ የጠፋበት
/የተበላሸበት/ ምክንያት ተጣርቶ በ 3 ቀን ጊዜ ውስጥ ለድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ
እንዲያቀርብ ያደርጋል፡፡ ሆኖም ሁኔታው ልዩ ጥንቃቄ ማድረግና አፋጣኝ እርምጃ

68
መውሰድን የሚጠይቅ ከሆነ ሃላፊው ይህንኑ በቅድሚያ ዋና ስራ አስኪያጅ ማሳወቅ
አለበት፡፡
 ንብረቱ የጠፋበት /የተበላሸበት/ ምክንያት የወንጀል ድርጊት ይዘት ያለው መሆኑ
ከታመነበት ሁኔታውን ለፖሊስ ማሳወቅ ያስፈልጋል፡፡
 ንብረቱ የጠፋበት /የተበላሸበት/ ምክንያት የወንጀል ድርጊት ይዘት የሌለው መሆኑ
ከተረጋገጠና የንብረትው ወይም የንብረቱ ዋጋ ከተከፈለ ወይም ከተተካ በአጥፊው ላይ
ምክር ፣ ተግሳጽ ወይም የአስተዳደር እርምጃ እንዲወሰድ የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ
ይወስናል፡፡ የጠፋው ንብረት ካልተተካ የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ አስፈላጊውን
ሕጋዊ እርምጃ እንዲወሰድ ያደርጋል፡፡
 የጠፋው /የተበላሸው/ ንብረት ከቁጥጥር ውጭ በሆነ ምክንያት መሆኑ ከተረጋገጠ
ወይም አጥፊው ሳይታወቅ ቀርቶ ሊተካ የማይችል ሆኖ ሲገኝ ጉዳዩ እንደ ንብረቱ
ሁኔታ ለዋና ስራ አስኪያጅ ቢሮ ውሣኔ እንዲሰጥበት ይደረጋል፡፡
 በቆጠራ ወቅት ለታየ የመብለጥ ወይም የማነስ ሁኔታ እርምጃ አወሳሰድ በፋይናንስ
በሚደረገው የንብረት መዛግብትን ስለማስታረቅና ከቆጠራ ጋር በማነጻጸር ሪፖርት
ከቀረበ በኋላ ከላይ በተገለጸው መሠረት ይሆናል፡፡

8.3 የንብረት እሸጋ (packing)

ከሀገር ውስጥም ሆነ ከውጭ ሀገር የሚገዙ ንብረቶች የጥራት ማረጋገጫ አገልግሎት በሚሰጠው
መመሪያ መሰረት እሸጋው እንዲከናወን ይደረጋል፡፡ በክምችት ላይ ያሉ ዕቃዎች ታሽገው መቀመጥ
የሚገባቸው ከሆነ እሽጋቸው ሳይከፈት እንዲቀመጥ ይደረጋል፡፡

69
ክፍል ዘጠኝ
9. የንብረት አወጋገድ አስተዳደር (Scrap managemnt and waste disposal)
9.1 የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን የንብረት አስወጋጅና ዋጋ ትመና ኮሚቴ አወቃቀር

4.1.1 በሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ደረጃ የንብረት አስወጋጅና ሽያጭ ኮሚቴ አባላት በዋና ስራ
አስኪያጅ ወይም በም/ዋና ስራ አስኪያጅ የሚቋቋም ሲሆን ኮሚቴውም እያንዳንዱ ከአምስት
እስከ ሰባት አባላት ሲኖሩት በውስጡ ለእያንዳንዱ አንድ ሰብሳቢ፣ አንድ ፀኃፊና አምስት
አባላት እንዲኖሩት ይደረጋል፡፡
4.1.2 የንብረት አስወጋጅ ኮሚቴ አባልነት የተሰየመ አባል በሽያጭ ኮሚቴ አባልነት መሰየም
ወይም መመደብ አጥብቆ የተከለከለ ነው፡፡
4.1.3 በንብረት ማስወገድ የኮሚቴ አባልነት ላይ የተሰየሙ ሰራተኞች በሞያውና ተዛማጅነት
ባለው የትምርት ዘርፍ የሰለጠኑ እንዲሁም በቂ ልምድና ክህሎት ያላቸው መሆን ይገባቸዋል፡፡
4.1.4 ከስራው ጋር ምንም ግንኙነት የሌላቸው ከሆኑ አስፈላጊ ስልጠናና ክህሎት በመስጠት
በቂ ዕውቀትና ግንዛቤ እንዲያገኙ መደረግ አለበት፡፡
4.1.5 ኮሚቴው በንብረት አወጋገድ ስርዓት የውሳኔ ሃሳብ ሊያቀርብ የሚገባቸው በመንግስት
ቋሚ ንብረት አስተዳደርና ንብረት አስተዳደር መመሪያ ፣ በሚድሮክ ወርቅ ማዕድን
ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር መመሪያ የተደነገጉትን መሰረት በማድረግ ይሆናል፡፡

9.2 የንብረት አስወጋጅና ሽያጭ ኮሚቴ አባላት አወቃቀር ተግባርና ሃላፊነት

 የንብረት አስወጋጅና ሽያጭ ኮሚቴ አወቃቀር


1. ኮሚቴው ከአምስት ያላነሱ አባላት የሚኖሩት ሲሆን በውስጡም ሰብሳቢ፣ ፀሐፊና
ሶስት አባላት ይኖሩታል፡፡
2. የኮሚቴ አባላት ጥንቅር አንድ አባል ከፋይናንስ፣ አንድ አባል ከንብረትና ሶስት አባላት
ከሚወገዱ ንብረቶች ጋር ቀረቤታ ያላቸውና ከኢንጂነሮች የተውጣጡ መሆን ይገባል፡፡
3. እነዚህ ኮሚቴ አባላት መካከል ሰብሳቢና ፀሐፊ በድርጅቱ ስራ አስኪያጅ የሚመደቡ
ይሆናል፡፡

70
4. በኮሚቴው ሰብሳቢ ላይ ሰብሳቢውን ጨምሮ ከግማሽ በላይ አባላት ከተገኙ ምልዓተ
ጉባዔ የተሟላ ይሆናል፡፡
5. የኮሚቴው ውሳኔ በድምፅ ብልጫ ይሆናል፡፡ የኮሚቴው ድምፅ እኩል ሲሆን
ሰብሳቢው ያለበት ወገን ወሳኝ ድምፅ ይኖረዋል፡፡
6. የኮሚቴው የአገልግሎት ዘመን አራት ዓመት ይሆናል፡፡ ሆኖም ኮሚቴው በድጋሚ
መስራት አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ለአንድ ጊዜ ሊራዘም ይችላል፡፡

የአስወጋጅ ኮሚቴ ተግባርና ኃላፊነት

1. ኮሚቴው ስራ ሲጀምር እንዲወገዱ የተጠየቁ ንብረቶች የሚያስፈልጉ የማስወገጃ


መጠይቆች፣ መረጃዎችና ሰነዶች ተሟልተው እንዲቀርቡ ያደርጋል፣ ያረጋግጣል፡፡
2. በዚህ መመሪያና በፌደራል መንግስት ንብረት አስተዳደር መመሪያ ቁጥር 9/2003
በተገለፁት የንብረት ማስወገጃ ምክንያቶችና የማስወጋጃ ዘዴዎች መሰረት የቀረቡ ሰነዶችን
መገምገም፡፡
3. እንዲወገዱ ጥያቄ የቀረበባቸው ንብረቶች ባሉበት ቦታ በመገኘት ለውሳኔ የሚረዱ
ግምገማዎችን ማድረግ፤
4. በአወጋገድ ዘዴዎች መሰረት እንዲሸጡ፣ እንዲዛወሩ፣ እንዲቃጠሉ ውሳኔ
የሚሰጥባቸውን ንብረቶች መለየት፣
5. ከዚህ በላይ ከተራ ቁጥር 1 እስከ 4 በተዘረዘሩት ግምገማዎች ላይ በመመስረት የውሳኔ ሃሳብ
ለሚመለከታቸው የአመራር አባላት እና ለስራ አስኪያጅ ማቅረብ፣
6. እንዲሸጡ ውሳኔ የተሰጠባቸውን ንብረቶች የጨረታ መነሻ ዋጋ ማውጣትና የጨረታ ሰነድ
ላይ እንዲሰፍር ማድረግ፣
7. የጨረታ ሰነድ ማዘጋጀት፣
8. የጨረታ ማስታወቂያ ማውጣት፣ ጨረታ መክፈት፣ ማጫረት የጨረታውንም ውጤት
ለንብረት ሽያጭ አፅዳቂ ማቅረብ፣
9. ስለ ስራው ሙሉ የሰነድ መረጃ መያዝና ዶክመንት ማድረግ ይሆናል፡፡
 የንብረት ሽያጭ አፅዳቂ

71
1. የንብረት ሽያጭ አፅዳቂ ኮሚቴ በተቋም ደረጃ በዋናና ምክትል ስራ አስኪያጆች አማካኝነት
የሚቋቋም አምስት አባላት የሚኖሩት ሲሆን የስብሰባና የአገልግሎት ዘመኑ በአንቀፅ 27/1/
ላይ በተመለከተው መሰረት ይሆናል፡፡
2. ከዚህ በላይ በተራ ቁጥር 1 መሰረት የሽያጭ አፅዳቂ ኮሚቴ አባላት ባልተቋቋሙበት ወቅት
የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ዋናና ምክትል ስራ አስኪያጆች የመገምገምና የማፅደቅ ስራዎችን
የሚያከናውኑ ይሆናል፡፡
3. የሽያጭ አፅዳቂ ኮሚቴው የንብረት ሽያጭ ጨረታ አፈፃፀም ሂደት ይህንን መመሪያ
የተከተለ መሆኑን ያረጋግጣል፡፡
4. የሽያጭ አፅዳቂ ኮሚቴው የንብረት ሽያጭ ጨረታ ውጤት መርምሮ ያፀድቃል፡፡
 የሚድሮክ ወርቅ ማዕድንን ንብረት ስለማስወገድ
 የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን በሚከተሉት ምክንያቶች ንብረትን ማስወገድ
ይቻላል፣
1. ንብረቱ ለሚድሮክ ወርቅ ማዕድን አገልግሎት የማይፈለግ መሆኑ ሲረጋገጥ፣
2. ንብረቱን ይዞ ለመቀጠል የሚያስችለው ወጪ ከፍተኛ በመሆኑ የሚያዋጣ መሆኑ
ሲታመን፣
3. በልዩ ልዩ ምክንያት ንብረቱ የሚፈለግበትን አገልግሎት በብቃት መሰጠት
የማይችል ወይም ከአገልግሎት ውጪ ሲሆን፣
4. የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ከሚኖረው መካከለኛና ረጅም ጊዜ የስራ ዕቅድ አንፃር
ትርፍ መሆኑ ሲታመን ንብረቱን በወቅቱ ማስወገድ ይገባቸዋል፡፡
 ንብረት የማስወገድ አፈፃፀም ስርዓት
1. በድርጅቱ ውስጥ የሚገኙ ንብረቶችን ከላይ በዚህ መመሪያ ላይ በተመለከተው መሰረት
በየሩብ ዓመቱ በተጨማሪ በበጀት ዓመቱ በሚደረገው ቆጠራ መሰረት በሚገኝ ዝርዝር
ውጤት መሰረት በተገቢው ፎርማት የመለየት ስራ ማከናወን፣
2. እነዚህ ሊወገዱ የተለዩትና የተዘጋጁት የሚወገዱ ንብረቶች ለሌሎች እህት
ፋብሪካዎች ሊያገለግል የሚችልና የማይችል ስለመሆኑ በፅሁፍ ግንኙነት በመፍጠር
ማረጋገጥ፣
3. በስምምነት መሰረት ወደ እህት ተቋማት ሊዘዋወሩ የሚችሉ ንብረት ዝርዝር
የማዘዋወር ስልጣን ለሚፈቀድላቸው አካላት ለማፀደቅ በአድራሻ ለግሩፑ ፋይናንስና
ኢንቨስትመንት እንዲሁም በግልባጭ ለግሩፑ ንብረት አስተዳደር አስወጋጅ ኮሚቴ

72
ዝርዝር የውሳኔ ሃሳብ፣ የማኔጅመንት የውሳኔ ሃሳብ የያዘ ሪፖርት በንብረት ክፍል
አስተዳደር እንዲቀርብ ማድረግ፣
4. የሚድሮክ ወርቅ ማዕድንን የሚወገዱ ንብረቶች የመነሻ ዋጋ መገመት፤
5. እንዲወገድ የተወሰነበትን የእያንዳንዱን የሚድሮክ ወርቅ ማዕድንን ንብረት የወቅቱን
የመነሻ ዋጋ መሰረት በኮሚቴው ይገመታል፡፡
6. ለመገመት የሚያዳግት ሆኖ ሲያገኘው ሌሎች ሞያው ያላቸው የመንግስት እና የግል
መስሪያ ቤቶችና ድርጅቶች የመነሻ ዋጋውን አገማመት በተመለከተ እንዲያማክሩት
ሊጠይቅ ይችላል፡፡
7. በዚህ አንቀፅ ንዑስ ተ.ቁ 6 መሰረት የሚጠየቀው የሞያ ምክር ከንብረት ልዩ ባህሪ የተነሳ
የንብረቶቹን አጠቃቀም በተመለከተ ስልጣንና ኃላፊነት የተሰጣቸውን የመንግስት
ተቋማት ወይም በዚህ ሙያ የተሰማሩ ድርጅቶችን መሆን ይኖርበታል፡

የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ንብረት የማስወገጃ ዘዴዎች

 ባለበት ሁኔታ ለህዝብ በጨረታ ወይም በሃራጅ በመሸጥ


 ንብረቱን ፈታቶ በመለዋወጫነት ጥቅም ላይ በማዋል ወይም በመሸጥ
 ንብረቱን በውዳቂነት ማስወገድ
 ንብረቱን በስጦታ በመስጠት ማስወገድ
 ንብረቱን በመቅበር ወይም በማቃጠል ማስወገድ
 ንብረቱን ለሌላ መስሪያ ቤት በስጦታ በማስተላለፍ ወይም በማዘዋወር ናቸው፡፡

የተሽከርካሪዎች እና መሳሪያዎች ማስወገጃ መመዘኛዎች

ከሚከተሉት መመዘኛዎች ቢያንስ አንዱ መሟላት ማረጋገጥ አለባቸው


1. በከፍተኛ ጉዳት ምክንያት ሊጠገን የማይችል ሲሆን
2. የመለዋወጫ ዕቃ በገበያ ላይ አለመገኘት
3. ለማደስ የሚያስፈልገው ወጪ ከመተኪያ ዋጋው ጋር ሲነፃፅር መተካቱ
የሚመረጥ ሲሆን፣
4. በቴክኖሎጂ ኋላቀርነት ምክንያት ምርታማነቱ ዝቅተኛ ሲሆን

73
5. የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ከሚኖረው ወቅታዊም ሆነ የቅርብ ጊዜ የስራ እቅድ
አንፃር ትርፍ መሆኑ ሲታመን
6. አገልግሎት በሰጠባቸው ጊዜያት ለጥገና የወጣው ጠቅላላ ወጪ ከሰጠው
አገልግሎት ጋር ተመጣጣኝ ሳይሆን ሲቀር
7. በእርጅና ምክንያት አገልግሎት መስጠት የማይችል ሲሆን፡፡

ንብረቱ ባለበት ሁኔታ ለሕዝብ በጨረታ ወይም በሐራጅ መሸጥ


ንብረትን በጨረታ ወይም በሐራጅ ለመሸጥ መሟላት ያለባቸው ሁኔታዎች

1. የሚድሮክ ወርቅ ማዕድንን ንብረት በጨረታ ወይም በሐራጅ መሸጥ ማስወገድ


ይቻላል፡፡
2. የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን የተሻለ ዋጋ ለማግኘት፣ በፍጥነት ሽያጩን በመፈፀምና
የሚያስከትሉትን ችግሮች በመገምገም የተሻለውን የመሸጫ ዘዴ መምረጥ
ይኖርበታል፤
3. የንብረት አስወጋጅ ኮሚቴ ለጨረታ ወይም ለሐራጅ የሚቀርቡትን ዕቃዎች የመነሻ
ዋጋ የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን የበላይ ኃላፊ እንዲያፀድቀው ማቅረብ አለበት፡፡
4. ተፈታተው እንዲሸጡ የተወሰነባቸውን መለዋወጫዎች፣ እንዲሁም ውዳቂ
ብረታ ብረቶች የጨረታ ወይም የሐራጅ መነሻ ዋጋ የመለዋወጫውን ወይም
የብረታ ብረቱን ዓይነት፣ የገበያውን ሁኔታና ሌሎች መረጃዎችን መሰረት በማድረግ
የተገመተ መሆን አለበት፡፡
5. የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ወጪን ለመቀነስ ሲባል የሚሸጠውን ንብረት በአንድ ጊዜ
በጥልቅ መሸጥ አለበት፡፡

የሽያጭ ማስታወቂያው ዘዴ የሚከተሉትን ታሳቢ ማድረግ አለበት፡፡

1. የሚሸጠው ንብረት የመነሻ ዋጋ ከብር 100, 000 (አንድ መቶ ሺህ ብር) ያነሰ ከሆነ
የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ሽያጭ ቢያንስ ለ 7 ተከታታይ ቀናት በህዝብ ማስታወቂያ
ሰሌዳ ላይ ሁለት ጊዜ እንዲወጣ ማድረግ አለበት፡፡

74
2. የሚሸጠውን ንብረት ዋጋ ከብር 100, 000 (አንድ መቶ ሺህ ብር) በላይ ከሆነ የሚድሮክ
ወርቅ ማዕድን በታወቀና ሰፊ ተነባቢነት ባለው ጋዜጣ ቢያንስ ለ 1 ጊዜ ማስታወቂያው
ለሕዝብ ይፋ እንዲሆን ማድረግ አለበት፡፡
3. ከላይ በተ.ቁ 1 ላይ በተጠቀሰው መንገድ ሽያጩ ካልተወሰነ የንብረት አስወገጅ/ሽያጭ
ኮሚቴ ንብረቱ የሚወገድበትን ሌላ አማራጭ ዘዴ ለበላይ ኃላፊው በማቅረብ ሲወሰን
ንብረቱ እንዲወገድ ያደርጋል፡፡

በጨረታ ስለሚደረግ ሽያጭ


1. የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን የሚያወጣው የጨረታ ማስታወቂያ የመንግስት ንብረት
አስወጋጅ ኤጀንሲው ባዘጋጀው ቅፅ የተገለፁትን ማካተት አለበት፤
2. ተጫራቾች እንዲጫረቱ የሚሰጠው ጊዜ ከ 15 እስከ 30 ቀናት ሆኖ በየሚድሮክ
ወርቅ ማዕድን ንብረት አስወጋጅ ኮሚቴ የሚወሰን ይሆናል፡፡
3. የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን በጨረታ ማስታወቂያው እስከተመለከተው ጊዜ ድረስ ክፍት
ሆኖ የሚቆይ የተለየ የጨረታ ሳጥን ማዘጋጀት አለበት፡፡ አስወጋጅ ኮሚቴውም
ጊዜው ሲደርስ የጨረታ ሳጥኑን ማሸግ አለበት፡፡ ማናቸውም ለጨረታው ማቅረቢያ
የተሰጠው ጊዜ ካለፉ በኃላ የሚቀርቡ የጨረታ በቂ ተወዳዳሪ ካልቀረበ ወይም የቀረበው
ዋጋ ተቀባይነት ካላገኘ መስሪያ ቤቱ የጨረታውን ማስታወቂያ በድጋሚ የማውጣት
ወይም ጨረታውን በመሰረዝ ሌላ የማስገጃ አማራጭ የመጠቀም መብት አለው፡፡
4. የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ እንዲያሲዙ መጠየቅ ያለበት
ሲሆን፣ ለእያንዳንዱ በጨረታ መከናወን ላለበት ሽያጭ የጨረታ ማስከበሪያ ሊኖር
እንደሚገባ መወሰን አለበት፡፡ የሽያጭ ኮሚቴውም ለእያንዳንዱ ሽያጭ የሚያዘውን
የጨረታ ማስከበሪያ በጨረታው ያሸነፈው ተጫራች እንደተመረጠ ወዲያውኑ
ጨረታውን ላላሸነፉት ተጫራቾች መመለስ አለበት፡፡
5. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው እና የሽያጭ ኮሚቴው አባላት ባሉበት
ለህዝብ ግልፅ ሆኖ መከፈት አለበት፡፡ የተጫራች ስምና የመጫረቻው ዋጋ በሽያጭ
ኮሚቴው አስተባባሪ መነበብ አለበት የሽያጭ ኮሚቴ ፀሐፊም ይህንኑ መዝግቦ መያዝ
አለበት፡፡

75
6. ኮሚቴው የትኛውን የጨረታ መወዳደሪያ ሃሳብ መቀበል እንዳለበት ይወሰናል፡፡
ከፍተኛው ጨረታ በመነሻነት በተያዘው ዋጋ ወይም ከዚያ በላይ ከሆነ ኮሚቴው
ከፍተኛውን የጨረታ ዋጋ ሊቀበል ይችላል፡፡
7. የሽያጭ ኮሚቴው በጨረታው የደረሰበትን ሂደት ለንብረት ሽያጭ አፅዳቂ ኮሚቴ
እንዲያፀድቀው ማቅረብ አለበት፡፡

በሐራጅ ስለሚደረግ ሽያጭ


1. የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን የሚያወጣው የሐራጅ ማስታወቂያ የመንግስት ንብረት
አስወጋጅ ኤጀንሲ ባዘጋጀው ቅፅ መሰረት ተሞልቶ መቅረብ አለበት፡፡
2. የሐራጅ መሪ ሐራጅ ከመጀመሩ በፊት የመነሻውን ዋጋ መግለፅ አለበት፡፡ በሐራጁ
የመነሻው ዋጋ ወይም ከዚህ በላይ ንብረቱን የሚገዛ ካልተገኘ የንብረት አስወጋጅ
ኮሚቴው የተሻለ ነው የሚለውን የማስወገጃ ዘዴ መምረጥ አለበት፡፡

ንብረቱን ፈታቶ በመለዋወጫነት ጥቅም ላይ ማዋል


1. የአንድን ንብረት አካላት ፈታትቶ በመለዋወጫ ዕቃነት መጠቀም የሚችለው ንብረቱን
ባለበት ሁኔታ ፈትቶ መጠቀም የበለጠ ጥቅም የሚያስገኝ ሲሆን ብቻ ነው፡፡
2. በመለዋወጫነት ጥቅም ላይ እንዲውሉ ከተወሰነባቸው ተሽከርካሪዎችና መሳሪያዎች
ላይ ጠቃሚ አካሎችን ፈትቶ አግባብ ባለው የንብረት አስተዳደር አሰራር መሰረት
ገቢ እንዲሆኑና ጥቅም ላይ እንዲውሉ ማድረግ
3. ተፈታትተው ጥቅም ላይ እንዲውሉ የተወሰነባቸው መለዋወጫዎች የመለዋወጫውን
ዓይነት፣ የገበያውን ሁኔታና ሌሎች መረጃዎች መሰረት በማድረግ፣
4. ንብረትን ፈታቶ ለመለዋወጫነት ለመጠቀም በሚቀርብ ጥያቄ መሰረት ዋና ስራ
አስኪያጅ ወይም በም/ዋና ስራ አስኪያጂ ሲፅድቅ ብቻ ነው፡፡

ንብረቱን በውዳቂነት ስለማስወግድ


1. ጠቃሚ አካሎቻቸው የተወሰዱባቸው ቀሪ ብረታ ብረቶችና ውዳቂ ብረታ ብረቶች
የመነሻ ዋጋ የገበያውን ሁኔታና ሌሎች መረጃዎች መሰረት በማድረግ በመገመት፣
በውዳቂ ብረታብረትነት እንዲወገዱ የተወሰነባቸውን ተሸከርካሪዎችና መሳሪያዎች
እንዲሁም ተፈታትተው ጠቃሚ አካሎቻቸው የተወሰዱባቸው ቀሪ ብረታ ብረቶች

76
ጥቅም ላይ እንዲውሉ ድጋሚ መስራት ለሚችሉ ፋብሪካዎች በስክራፕስ ዋጋ መሰረት
እንዲረከቡ በማድረግ፣
2. ከሚመለከታቸው መንግስታዊ አካላት ጋር በመሆን ስነ- ምህዳርን የማይጎዳ ሁኔታ
ውዳቂ ንብረቶችን በማቃጠልና በመቅበር ማስወገድ ይችላል፡፡

ንብረቱን በመቅበር ወይም በማቃጠል ማስወገድ


1. ምንም ጠቀሜታ የሌላቸው ውዳቂ ንብረቶችን የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን በራሱ ወይም
የሚመለከታቸው አካላትን በማማከር በመቅበር ወይም በማቃጠል ወይም በሌላ መንገድ
ማስወገድ ይኖርበታል፡፡
2. የሚወገደው ንብረት ምንም ዓይነት የስነ- ምህዳር ወይም የጤና ችግር የሚያስከትል
ከሆነ የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን በራሱ ኃላፊነት ንብረቶቹን ለይቶ በመቅበር ወይም
በማቃጠል ማስወገድ ይችላል፡፡
3. የሚወገድ ንብረት ከፍተኛ የስነ- ምህዳር ወይም የጤና ችግር የሚያስከትል ሆኖ ሲገኝ
የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ስለአወጋገዱ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመመካከር
ንብረቱን በተገቢው መንገድ ማስወገድ ይኖርበታል፡፡

ንብረቱን በስጦታ ስለማስተላለፍ


የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን አንድን ንብረት ለሌላ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች
አቅም ከመገንባት መርህ አንፃር ንብረት በስጦታ ሊያስተላልፍ የሚችለው ከሚከተሉት
በአንዱ ምክንያት ሲሆን ነው፡፡
1. ንብረቱ ለየሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ስራ የማይውል ሲሆን
2. ንብረቱ እንዲወገድ ቢደረግ የሚገኘው ገቢ ንብረቱን ለመጠበቅ ከሚወጣ ወጪ በጣም
አነስተኛ መሆኑ ሲረጋገጥ
3. የሚተላለፍለት አካል በንብረቱ በመጠቀም ኢኮኖሚያዊነወ ማህበራዊ አገልግሎት
አሰጣጡን ለመሻሻል ያግዛል ተብሎ በየሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ሲታመን፣
4. ከላይ በተገለፁትና ሌሎች ምክንያቶች የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ንብረቱን በስጦታ
ማስተላለፍ የሚችለው የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ለበጀት ዓመቱ ከተፈቀደ የማስወገጃ
የገንዘብ መጠን ተጠብቆ ለመስጠት ይችላሉ፡፡
5. ለበጀት ዓመቱ የማስወገጃ ስልጣን በላይ ሲሆን ጥያቄውን ለየሚድሮክ ወርቅ ማዕድን
ሎጀስቲክስ ማኔጅመንትና ለግሩፕ ፋይናንስና ኢንቭስትመንት በማቅረብ

77
በዋና ስራ አስፈፃሚ ወይም ህጋዊ ውክልና በተሰጠው ዋና ኃላፊዎች በማፀደቅ
ብቻ ይሆናል፡፡

ንብረቶችን ከመዝገብ ስለመሰረዝ

1. ከመጋዘን ወጪ የሆኑ ንብረቶች በተጠቃሚዎች እጅ እያሉ የመበላሸት፣ የመጥፋት


የመቃጠል ወይም በእርጅናና ሌሎች ምክንያቶች ንብረቶቹን ከመዝገብ መሰረዝ
ሲያስፈልግ በፀደቀ የማስወገጃ ውሳኔ መነሻነት በየሚድሮክ ወርቅ ማዕድን የሂሳብ
አያያዝ መመሪያ መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
2. ማናቸውም የሚድሮክ ወርቅ ማዕድንን ንብረት ሲሰረዝ ንብረቱ ከመዝገብ የተሰረዘበትን
ምክንያትና የንብረቱ የመዝገብ ዋጋ በግሩፑ ሂሳብ ሪፖርት ውስጥ መገለፅ አለበት፡፡

9.3 በአገልግሎት ላይ ስለማይውል ንብረት

 ከአገልግሎት ውጭ የሆነ ወይም የመሸጫ ጊዜው ያለፈበት ንብረት መጋዘን ማጨናነቅና


የመሳሰለውን ችግር እንዳይፈጠር በየጊዜው ግምገማ በማድረግ፣ በወቅቱ ውሳኔ እንዲሰጥበትና
አስፈላጊው እርምጃ እንዲወሰንበት ሪፖርት አዘጋጅቶ ማቅረብ፣
 አገልግሎት ስለማይሰጥ ንብረት ከመጋዘን በሚቀርበው ሪፖርት መሠረት መውሰድ ያለበትን
እርምጃ በሚመለከት ሁኔታውን ገምግሞ የውሳኔ ሀሳብ ለዋና ስራ አስኪያጅ ቢሮ ማቅረብ፣
 የቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ሽያጭን የሚጠቁም ከሆነና ንብረትውም የተራገፈ ባዶ የንብረት
መያዣና የመሳሰለውን የሚመለከት ሲሆን የመንግስት እዳ ወይም ቀረጥ የሌለበት መሆኑን
አረጋግጦ በድርጅቱ የውስጥ ደንብ መሠረት በጨረታ እንዲሸጥ በድርጅቱ ዋና ኃላፊ ይወሰናል፣
 የቀረበው ሪፖርት ከመዝገቡ ማውጣት ወይም መኪና፣ የማምረቻ መሣሪያና የመሳሰሉትን ቋሚ
ንብረቶችን ሽያጭ የሚመለከት ከሆነ የመንግስት እዳና ቀረጥ የሌለበት መሆኑን በማረጋገጥ
በሚዘጋጅ የንብረት አወጋገድ መመሪያ መሠረት ተፈጻሚ ይሆናል፣
 የቀረበው ሀሳብ የማቃጠል ወይም የመቅበር ውሳኔ ከሆነ በኃላፊነት ደረጃ ያሉ ታዛቢዎች
እና ኦዲተር ባሉበት ድርጊቱን መፈጸም አለበት፣
 ቋሚ ንብረት በእርጅና በብልሽትና በመሳሰሉት ምክንያቶች ከጥቅም ውጭ ሲሆን በማወቅና
(Cannibalize) ለሌሎች መሣሪያዎች የመለዋወጫ ንብረት ሆኖ እንዲያገለግል ለማድረግ

78
የሚቻለው አስፈላጊው የቴክኒክ እንዲሁም የኢኮኖሚ ግምገማ /ጥናት/ ተደርጎና ለዋና
ስራ አስኪያጅ ቢሮ ቀርቦ ውሳኔ ሲያገኝ ብቻ ነው።

በሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ውስጥ የሚገኙ ንብረቶችን የማስወገድ ስልጣን

1. በዚህ መመሪያ ውስጥ በተጠቀሰው የአወጋገድ ስርዓትን ተከትሎ የሚድሮክ ወርቅ


ማዕድን በአንድ በጀት ዓመት የሚወገደው ንብረት ጠቅላላ ዋጋው እስከ ብር 500,000
(አምስት መቶ ሺህ ብር) ድረስ የማስወገድ ስልጣን ይኖረዋል፡፡
2. ይህም ማስወገድ የሚችሉት ነጠላ ዋጋቸው ከብር 5,000 (አምስት ሺህ ብር) በታች
የሆኑ ተጠቃልለው እስከ ብር 500,000 (አምስት መቶ ሺህ ብር) የሚደርሱትን ብቻ
ይሆናል፡፡የነጠላ ዋጋቸው ከብር 5,000 (አምስት ሺህ) በላይ የሆኑ ንብረቶቹን
በማጠቃለል እንዲወገድላቸው ከነዝርዝር ማብራሪያውና ምክንያቱ ለግሩፕ ንብረት
አስተዳደር በማቅረብ እንዲወሰንላቸው ማድረግ አለባቸው፡፡
3. የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ከዚህ በላይ በተ.ቁጥር 3 በተጠቀሰው መሰረት
የሚያስወግዳቸውን ንብረት ዝርዝር በሪፖርት ለግሩፑ ንብረት አስተዳደር እንዲሁም
ለግሩፑ ፋይናንስና ኢንቨስትመንት ማሳወቅ አለባቸው፡፡
4. ከ 500,000 እስከ 2,000,000 (ሁለት ሚሊዮን ብር) ድረስ በአንድ በጀት ዓመት
በሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ንብረት አስተዳደር አቅራቢነት የማስወገድ ስልጣን ለስራ
አመራር ቀድሞ እያሳወቀ የግሩፑ ዋና ስራ አስፈፃሚ ብቻ ይሆናል፡፡
5. ከዚህ በላይ በተ.ቁ 4 ከተጠቀሰው የማስወገድ ስልጣን በላይ ሲሆን ግሩፑ ዋና ስራ
አስፈፃሚ አቅራቢነት በግሩፑ አመራር ቦርድ በሚወስነው መሰረት የሚፈፀም ይሆናል፡፡
6. በዚህ አንቀፅ የተመለከቱት የንብረት ማስረጃ የገንዘብ መጠን ይህ መመሪያ ተግባር ላይ
ከዋለ በኋላ የገንዘብ መጠኑ በስራ አመራር ሊሻሻል ይችላል፡፡

79
MIDROC GOLD MINE PLC
DISPOSAL AND TRANSFER FORM
No. Date.
Department (Custodian):
Item No Reference tag
Part No Description Quantity Number S/N Remark

Initiated by Date
Signature
Approved by Date
Signature
GENERAL STORE
PARTS RECEIVED BY:
Name Signature Date

80
MIDROC GOLD MINE
SERVICEABLE TAG

EXPENDABLE / ROTABLE
SHOP USE ONLY

Material Credit No.


Credit To Dept. No.
Qty. Date
Description
Mfg. P/N
Worked / Checked by Reg. No.
Inspector Date
Shelf Life

MIDROC GOLD MINE

SUSPENCE PAYMENT VOUCHER

Date:
Paid
Address
Amount in Word

Amount in figure

Being Payment for

Requested By Approved By Receiver By

81
MIDROC GOLD MINE PLC
UNSERVICEABLE TAG

DESCRIPTION
MFG/PIN
SERIAL NO.
REMOVED BY
DEPARTMENT/ DEVISION
DATE REMOVED
REASON FOR REMOVAL
REPAIR INSTRUCTION
WARRANTY REPAIR YES NO
………………………………………………………………………………………………………………
………………………....
DESCRIPANCY
MFG/ PIN
SERIAL NO.
REMOVED BY
DATE REMOVED
DEPARTMENT/ DEVISION
REASON FOR REMOVAL

82
MIDROC GOLD MINE PLC
LOCAL / FOREIGN REPAIR TAG

DATE

DESCRIPTION

PART NUMBER

SERIAL NO.

QUANTITY

DEPARTMENT
REASON FOR RREMOVAL

REPAIR INSTRUCTION

REPAIR ORDER NO.

INITIATED BY DATE

APPROVED BY DATE

83
MIDROC GOLD MINE PLC

PARTS ROB TAG


DATE

PART REMOVED

DESCRIPTION

PART NO.

S/N

QUANTITY

REMOVED FROM

DEPARTMENT

PLATE / REF. NO.

REASON FOR REMOVAL

REMOVED BY

APPROVED BY

84
MIDROC GOLD MINE PLC

MATERIAL RETURN NOTE


Date:
NO:
Store No:
Returned From Dept.
/Section Cost Center
Plant
Work Order
Project
Stores Issue Voucher No:
Date

Item Material Qty.


No. Part Description Code No. Unit Returned Unit Total
No. Price Price

Returned by: Signature Date

85
ክፍል አስር
10. ስቶክ መውሰድና ቆጠራ (Stock taking and inventory count)
10.1 ቆጠራ

 በበጀት ዓመቱ ከውጪ ቀሪ በክምችት የሚገኙ ትክክለኛ ሃብት ለይቶ ለማወቅና


ለሚቀጥለው በጀት ዓመት ለማቀድ እንዲያገለግልና ለማኔጅመንት ውሳኔ ለመስጠት ዋነኛ
የስራ ሂደት ነው፡፡
 ቆጠራ ተቋሙ ያለበትን ደረጃ ሊገልፅ የሚችልና በቀላሉ ወደ ገንዘብ መለወጥ የሚችል
ከጥሬ ገንዘብ በመቀጠል የሚታይ ሃብት በመሆን ከፍተኛ ቁጥጥር የሚከናወንባቸው ሃብቶች
ናቸው፡፡

10.2 የቆጠራ ወቅቶች

የተቋሙ በአካል የሚገኙ ንብረቶችን ለማረጋገጥ የሚከተሉትን የቆጠራ ዓይነቶችን ተግባራዊ በማድረግ
ይቆጠራል፡፡

1) በዓመቱ መጨረሻ የሚደረግ ቆጠራ፡- ይህ የቆጠራ ዓይነት በዓመት አንድ ጊዜ ሁሉም የተቋሙ
የበጀት ዓመቱ ከመዘጋቱ በፊት ከወጪ ቀሪ በእጃቸው የሚገኘውን የተጣራ ሃብት (ስቶክና
ቋሚ ሃብት) ለመወቅ የሚከተሉት የቆጠራ ዘዴ ነው፡፡ በዚህም መሰረት የቆጠራ ዘዴ ሁሉም
ንብረቶች የቆጠራ ሽፋን የሚያገኙበት ወቅት ነው፡፡
2) ዓመቱን በሙሉ የሚካሄዱ ቆጠራ፡- በዚህ ዘዴ ዓመቱን በሙሉ ፕሮግራም በማውጣትና የቆጠራ
ኮሚቴ አባላትን በማቋቋም የሚከናወን የቆጠራ ወቅት ነው፡፡ ለምሳሌ፡-
ሀ) ዋጋቸው ውድ የሆኑ ጥቃቅን ስቶኮች
ለ) ፈጣን እንቅስቃሴ ያላቸው ስቶኮች
ሐ) በቀላሉ በስራተኞች ሊነሱ ይችላሉ ለሚባሉ ስቶኮች ተግባራዊ ይደረጋል፡፡
3) ድንገተኛ ቆጠራ፡- በዚህ የቆጠራ ወቅት ልዩ ሁኔታዎች ሲያጋጥምና በተለዩ ንብረቶች ላይ
የሚደረግ ቆጠራ ዘዴ ነው፡፡ ለምሳሌ፡- ስርቆት ሲያጋጥም፣ የንብረት መጥፋት ሲያጋጥም
የሚደረግ ቆጠራ ሆኖ በዚህ የቆጠራ ወቅት ለመጠቀም የቆጠራ ኮሚቴ አባላትን በማቋቋም
ይሆናል፡፡

86
10.3 ቆጠራ የሚከናወንባቸው ሃብት አይነቶች

በተቋሙ አካላት ውስጥ ከዚህ በታች የተመለከቱት ሃብቶች ላይ ቆጠራ


ይከናወንባቸዋል፡፡
1) በክምችት የሚገኙ ማናቸውም ስቶኮች፣
2) በስራ ላይ የሚገኙና በክምችት የሚገኙ ቋሚ ሃብቶች፣
3) በውጪ የግዥ ሂደት ላይ የሚገኙ ሃብቶች (Good in Transit)
4) በሂደት ላይ የሚገኙ ሃብቶች፣ እና ምርቶች
5) የማይዳሰሱ ሃብቶች፣

10.4 የስቶክ ቆጠራ አፈፃፀም

10.4.3 የበጀት ዓመቱ ስቶክ ቆጠራ ስርዓት በፕርፒቹዋል ኢንቭንተሪ ሲስተም መሰረት
በፋይናንስ በኩል የሚዘጋጀው ፋይናንሻል ሪፖርት የስቶክና ቋሚ ሃብት ትክክለኛነትን
ለማረጋገጥ ሲባል በበጀት ዓመቱ መጨረሻ ሐምሌ 1 ቀን ቆጠራ ተጀምሮ በአንድ ወር
ውስጥ ሀምሌ 30 ቀን የሚጠናቀቅ ይሆናል፡፡ ነገር ግን ምንም እንቅስቃሴ
የሌላቸውና ንብረቶች እንደሁኔታው በማየት በቅድሚያ ቆጠራቸው ሊከናወን ይችላል፡፡
10.4.4 ዓመታዊ የሃብት ቆጠራ ለማከናወን በበላይነት በተቋም ደረጃ የሚያስተባብሩ
የሚከታተሉና የሚቆጣጠሩ አባላትን የሚሰየመው በዋና ስራ አስፈፃሚ ወይም በም/ዋና
ስራ አስፈፃሚ ሲሆን በውስጡም አንድ ሰብሳቢ፣ አንድ ፀሐፊና አምስት አባላት ያሉት
ይሆናል፡፡
10.4.5 በእያንዳንዱ የተቋማቱ አካላት ውስጥ ቆጠራውን የሚያሥተባብሩ፣ የሚከታተሉና
የሚቆጣጠሩ አብይ የኮሚቴ አባላትን የሚሰየመው በዋና ስራ አስኪያጆች ሲሆን
በውስጡም አምስት አባላት ያሉት ሆኖ አንድ ሰብሳቢ፣ አንድ ፀሐፊና ሶስት አባላት
ያሉት ይሆናል፡፡
10.4.6 ቀጥተኛ በዝርዝር ቆጠራው ላይ የሚሳተፉ እንደ ድርጅቱ ስፋትና አነስተኛነት
አራት አባላት ያሉት የቆጠራ አባላትን እንዲቋቋሙለት ይደረጋል፡፡ የቆጠራ ኮሚቴ
አባላትም ሰብሳቢ፣ ቆጣሪ፣ አባልና ፀሃፊ (መዝጋቢዎች) ይሆናሉ፡፡
10.4.7 በዚህ ዝርዝር ቆጠራ ኮሚቴ አባልነት የግምጃ ቤት ሰራተኞችና በስቶክ ቁጥጥር ላይ
የሚሰሩ አባላትን ማካተት ክልክል ነው፡፡ ነገር ግን በቆጠራው ወቅት

87
አስቆጣሪዎችና ተገቢ መረጃ ሰነዶችን አቅራቢና ስለቆጠራው ትክክለኛነት ለቆጣሪ
ኮሚቴ መተማመኛ የሚሰጡ አካላት ናቸው፡፡
10.4.8 የቆጠራ መነሻ ሰነድ በዋና ቢሮ ደረጃ ፋይናንስና በፋብሪካዎች ውስጥ የሚገኙ ጉዳዩ
ቅጥተኛ የሚመለከታቸው የኮስት ማዕከላት በኩል ሊቆጠሩ የሚገባቸው ንብረቶች
ዝርዝር የያዘ ለአብይ የኮሚቴ አባላት እንዲደርሳቸው በማድረግ ይሆናል፡

10.4.9 በተቋሙ በተዘጋጀው ዓመታዊ የስቶክ ቆጠራ ሰነድ ላይ ሊቆጠር የሚገባው የንብረት
ዝርዝር ብቻ ሆኖ ብዛቱን የሚገልፅ መረጃ ሊሰጣቸው አይገባም፡፡
10.4.10 የቆጠራ ኮሚቴ ከሚመለከታቸው ኮስት ማዕከላት ተዘጋጅቶ የሚሰጥ ዝርዝር
መሰረት በበጀት ዓመቱ ቀሪ ስቶክን ለማረጋገጥ በቀጥታ ንብረቱ ወደሚገኝበት መጋዘን
በመሄድ ከአንድ ሸልፍ ጫፍ በመነሳት በጠረጋ ቆጠራ በመጀመር የተገኘውን ብዛት
በተሰጠው የቆጠራ ቅፅ ላይ ማስፈር፡፡
10.4.11 የቆጠራ ኮሚቴ በረቂቅ የቆጠራ ዝርዝር ውስጥ በየዕለቱ ስለተቆጠረው ዕቃ
ወይም ንብረት ካስቆጣሪው ጋር የመተማመኛ ፊርማ በመፈራረም በፋይናንስ በኩል
ለተመደበው ሃብትና ኮስት ሰራተኛ ማስረከብ፡፡
10.4.12 በፋይናንስ በኩል የተመደበ የሃብትና ኮስት ሰራተኛም በየዕለቱ ከቆጠራ ኮሚቴው
የተረከባቸውን ዝርዝር በመያዝ የስቶክና ቢን ካርዶችን ከተቆጠረው ጋር ማነፃፀርና
በቆጠራ ሺት ላይ አማካኝ ዋጋ መሙላትና ለቆጠራ አብይ ኮሚቴ ማስተላለፍ፡፡
10.4.13 በቆጠራው ውጤት መሰረትም ስቶክና ቢን ካርዶች የበጀት ዓመቱን የመጨረሻ
ቀንና በቆጠራው የተገኘውን ብዛት በመፃፍ በፊርማቸው የመዝጋት ተግባር የቆጠራ
ኮሚቴው ይሆናል፡፡
10.4.14 የበጀት ዓመቱ ቆጠራ የሚከናወነው በክፍት ቆጠራ (open count) ከሆነ
በቆጠራ ወቅት ገቢ እንዲሁም ወጪ የተደረጉ ዕቃዎች ቆጣሪ ኮሚቴው ወጪ
የተደረገበትን ሰነድ ትክክለኛነት በማረጋገጥ በአካል ከተቆጠረ ብዛት ጋር በመደመር
ይመዘገባል፡፡
10.4.15 አብይ የቆጠራ ኮሚቴ አባላትም በየዕለቱ የሚደርሱትን የተጠናቀቁ የቆጠራ
ውጤቶችን በማደራጀት የመብለጥና ማነስ ልዩነቶችን የሚያጋጥሙ ከሆነ ዝርዝር

88
ማጣራት እንዲደረግባቸው በማድረግ ስለቆጠራው ዝርዝር አፈፃፀም ሪፖርት
ሎጀስቲክስና ሰፕላይ ማኔጅመንት እንዲሁም ዋና ስራ አስኪያጁ ያቀርባሉ፡፡
10.4.16 ዋና ስራ አስኪያጁም በደረሳቸው የቆጠራ ሪፖርት መሰረት የተወሰዱ
እርምጃዎችን በዝርዝር በመጥቀስ በሃርድ ኮፒና በሶፍት ኮፒ በአድራሻ ፋይናንስና
ሎጀስቲክስ ሰፕላይ ማኔጅመንት ፣እንዲሁም ለኮርፖሬት ጠቅላላ ኢንስፔክሽንና ኦዲት
እንዲተላለፍ ያደርጋል፡፡

10.5 የቆጠራ አብይ ኮሚቴ ተግባርና ኃላፊነት

10.5.3 የቆጠራ ንዑስ የኮሚቴ አባላትን ማስተባበር፣ መከታተል፣ መምራትና መቆጣጠር


10.5.4 በቆጠራ ሂደት ለሚገጥማቸው ማንኛውም ችግር በወቅቱ መፍትሄ እንዲያገኙ ማድረግ፤
10.5.5 ቆጠራው በወጣው ፕሮግራም መሰረት እየተከናወነ መሆኑን መከታተል፤
10.5.6 በየቀኑ የሚቆጠሩ ንብረቶችን ከቆጠራ ኮሚቴዎች ላይ በመረከብ በወቅቱ ወደ
ቆጠራ ሰነድ ላይ መመዝገብ እንዲችሉ ለመዝጋቢዎች ማስተላለፍና ክትትል
ማድረግ፤
10.5.7 ቆጠራው በተገቢው አሰራር መሰረት መከናወኑን መከታተልና መቆጣጠር፤
10.5.8 ቆጠራው በተገቢው ሰነዶች መሰረት ስቶኮችና ቋሚ ሃብቶች ተለያይተው
የተመዘገቡ መሆኑን መከታተል፤
10.5.9 በክምችት የሚገኙ ፋይናንሻል የሆኑና ነን ፋይናንሻል የሆኑ በቆጠራ ወቅት ተደባልቀው
እንዳይቆጠሩና እንዳይመዘገቡ መከታተል፤
10.5.10 በክምችት ውስጥ ሆነው የማይሰሩና መወገድ የሚገባቸው ስቶኮችና ቋሚ
ሃብቶች ተለይተው ለውሳኔ አሰጣጥ የተመቸ አቀማመጥ መኖሩን መከታተል፤
10.5.11 በቆጠራ ሰነድ ላይ የተመዘገቡት ፋይናንሻል ሃብቶች ተለይተው በኮስትና ሃብት
አስተዳደር በኩል እያንዳንዱ ንብረት በወቅታዊ ገበያ ዋጋ መሰረት እንዲሞላላቸው
ማድረግ
10.5.12 ቆጠራው ሲጠናቀቅ ዝርዝርና ማጠቃለያ ሪፖርትና አስተያየት ማቅረብ
ይሆናል፡፡

89
10.6 የቆጠራ ንዑስ ኮሚቴ አባላት ተግባርና ኃላፊነት

10.6.3 ማንኛውም የንብረት ገቢና ወጪ ሰነዶች በሙሉ ቆጠራ በተጀመረበት ቀን


የመጨረሻ የተሰራበት ሰነድ ቁጥር ላይ በፊርማቸው መዘጋትና ቀንና ዓመተ ምህረትን
ማስቀመጥ፤
10.6.4 የሚቆጠሩ ንብረቶች የተቋሙ የሆኑና ያልሆኑትን በመለየት መቁጠር
10.6.5 በክምችት ውስጥ የሚገኙ እያንዳንዱን ዕቃ ከአንድ የዕቃ መደርደሪያ በመነሳት በጠረጋ
(ምንም ዕቃ ሳይዘለል) በአካል የመቁጠር፣ መለካት፣ መመዘን ከስቶክ ሪከርድ ጋር
ማመሳከርና የሚኖረውን ልዩነት መመዝገብ
10.6.6 በቀኑ የሚከናወኑ የቆጠራ ሰነዶችን ከግምጃ ቤት ኃላፊዎች ጋር በፊርማቸው
በመተማመን ለቆጠራ አብይ ኮሚቴ አባላት በፊርማ ማስረከብ፤
10.6.7 በክምችት የሚገኙ ፋይናንሻልና ነን ፋይናንሻል የሆኑ ስቶኮችን በመለየት መቁጠርና
ለየብቻቸው ምዝገባ ማከናወን፤
10.6.8 በቆጠራ ወቅት ፈጣን እንቅስቃሴ የሌላቸው፣ አገልግሎት የማይሰጡ የተበላሹ
ንብረቶችን በቆጠራ ሰነድ ላይ ለብቻቸው ተለይተው እንዲቆጠሩ ማድረግ፤
10.6.9 በስራ ላይ ያሉ የቋሚ ሀብት ቆጠራ ወቅት የቆጠራ ሰነዱ በሚጠይቀው መሰረት
እያንዳንዱ ቋሚ ሃብት በአካል በማየት በመለያ ቁጥራቸውና በክፍላቸው መሰረት
በመቁጠር ከፋብሪካና ክፍል ኃላፊዎች ጋር መተማመኛ መፈራረም፡፡
10.6.10 የግዥ ዋጋቸው ከ 5,000 (አምስት ሺህ ብር) በላይ የሆኑትን ቋሚ ሃብቶች
በምድባቸው መሰረት በመለየት በአካል መቁጠርና መመዝገብ፤
10.6.11 በተመሳሳይ የግዥ ዋጋቸው ከብር 5000 (አምስት ሺህ ብር) በታች የሆኑ የቢሮ
ዕቃዎችና መሳሪያዎችን በስቶክ ቆጠራ ቅፅ ላይ ለብቻ ተመዝግበው እንዲቆጠሩ
ማድረግ
10.6.12 ለስቶክ ማነስ ወይም መብለጥ ምክንያቱና መግለጫ ከሚመለከታቸው ሰራተኞች
መቀበል፣ ለልዩነቱ የውሳኔ ሃሳብ ማቅረብ፣
10.6.13 ስለአጠቃላይ ዕቃዎች፣ ይዞታ፣ ክምችትና ሁኔታ ሪፖርት ማዘጋጀት፤
10.6.14 በቢን ካርድና ከስቶክ ካርዶች ላይ በቆጠራው ቀን ዕቃው ስለመቆጠሩ መዝጋትና
የፊርማ ምልክት ማስቀመጥ
10.6.15 ስለ ስቶክ ልዩነት መነሻነት ሊወሰድ ስለሚገባው የማስተካከያ እርምጃ አስተያየት
ማቅረብ፤

90
10.6.16 ስለ ስቶክ አስተዳደሩ ይዞታ፣ ብቃት፣ ጥንቃቄ ሪፖርት ማቅረብ፤
10.6.17 በስቶኩ ውስጥ እንቅስቃሴ የሌላቸውን፣ ጥቅም ላይ የማይውሉትንና አነስተኛ
እንቅስቃሴ ያላቸውን ዕቃዎች ለይቶ ሪፖርት ማቅረ
10.6.18 የስቶክ መዛግብት ትክክለኛነትና ወቅታዊነት የተመለከተ ሪፖርት ማቅረብ፡፡

10.7 በስራ ላይ ያሉ ቋሚ ሃብት ቆጠራ አፈፃፀም

10.7.3 በስራ ላይ ያሉ ቋሚ ንብረቶች በእያንዳንዱ ሰራተኛ ጥበቃ ስር የሚገኙትንና ለጋራ


አገልግሎት የዋሉትን ሁሉ ያጠቃልላል፡፡ ለምሳሌም ኮምፒዩተሮች፣ ወንበሮች፣
ጠረጴዛዎችና መደርደሪያዎች በቀላሉ በእያንዳንዱ ሰራተኛ ጥበቃ ስር ተለይተው
ሊታወቁ የሚችሉ የንብረት ዓይነቶች ናቸው፡፡
10.7.4 ሌሎች እንደህንፃ፣ ፕላንቶች፣ ማሽነሪዎች፣ መኪናዎችና የመሳሰሉት
በዲፓርትመንት፣ ፋብሪካዎች፣ ሾፖችና በዲቪዥን ደረጃ ላይ አገልግሎት በመስጠት
ላይ ያሉትን ያጠቃልላል፡፡

10.8 ከቆጠራ በፊት የሚከናወኑ ተግባራት

10.8.3 ቆጠራው የሚከናወንበት ጊዜ መወሰን


10.8.4 የፋይናንስና ሰፕላይ ማኔጅመንት በጋራ አጠቃላይ የበጀት ዓመቱን የቆጠራ ሂደት የጊዜ
ሰሌዳ ያወጣሉ፡፡
10.8.5 ለጠቅላላ ኢንስፔክሽንና ኦዲት ቆጠራው የሚጀመርበትን ጊዜ ማሳወቅ እነርሱም
ቆጠራው በቅርበት ይታዘባሉ፤ ሂደቱም የተቀላጠፈ እንዲሆን አስተያየት ይሰጣሉ፤ ነገር
ግን በቆጠራ ውስጥ ቀጥታ መሳተፍ አይኖርባቸውም፡፡
10.8.6 ማንኛውም ንብረት ቆጠራ በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ ሐምሌ 1 ቀን እንዲጀመር
መደረግ አለበት፡፡
10.8.7 የቆጠራ ሰነዶችንና ንብረቶችን ማዘጋጀት
10.8.8 ለቆጠራ ኮሚቴ አስተባባሪዎችና ቆጠራ ኮሚቴ አባላት ስልጠናና ኦረንቴሽን መስጠት
10.8.9 የቆጠራ ኮሚቴ አባላትን እንደሚቆጥሩ ንብረቶች ባህሪይ ማደራጀት፡፡

91
10.9 በቆጠራ ወቅት የሚከናወኑ ተግባራት

10.9.3 ቆጠራው የሚጀመረው ማንኛውም በአገልግሎት ላይ የነበሩ የንብረት ገቢና ወጪ


ሰነዶች የመጨረሻ ተሰርቶበት የደረሰበት ገፅ ላይ የቆጠራው ኮሚቴው ከት ኦፍ (CUT-
OFF) ቀንና ዓመት ምህረትን በመፃፍ በመፈራረምና በመዝጋት ነው፡፡
10.9.4 ቆጠራው እስኪጠናቀቅ ድረስ ስቶኮችና ቋሚ ሃብት ከመጋዘን ማውጣት ማቆም
ካልተቻለ የሚወጡ ንብረቶች ሁሉ በቆጠራው ቅፅ ውስጥ መመዝገባቸውን ማረጋገጥ
ያስፈልጋል ቆጠራው ከተጀመረ በኋላ ወጪ የሚደረግ ስቶክና ቋሚ ሃብቶች ሁሉ
በተለየ ዝርዝር መያዝ የሚገባቸውና ዝርዝሩም ቆጠራውን ለሚከታተለው ለስቶክ
ቁጥጥርና ቋሚ ሃብት አስተዳደር ክፍል መላክ ያለባቸው መሆኑን ለመጋዘን ክፍል
መመሪያ መስጠት ይገባል፡፡
10.9.5 የቆጠራ ሰነድ በአስፈላጊ ኮፒ ተዘጋጅቶ በግልፅ የእጅ ፅሁፍ የዕቃው ዝርዝር
መግለጫ በሁሉም ዓምዶች ላይ መሞላት ይኖርበታል፡፡
10.9.6 ቆጠራው በንብረቱ ላይ በተለጠፈው መለያ ቁጥር መሰረት መኖሩን በማረጋገጥ ሲሆን
የንብረት መለያ ቁጥር የሌላቸው ንብረቶችን በመለየት የሚቆጥሩ ይሆናል፡

10.9.7 በቆጠራ ቡድኖች መካከል ቅንጅት መኖሩንና ሁሉም ቋሚ ሃብቶች፣ ቆጠራቸውን
ማረጋገጥ ያስፈልጋል፡፡
10.9.8 በቋሚ ሃብት ቆጠራ ቅፅ ላይ በመግለጫ ዓምድ ክፍት ቦታ ላይ የንብረት ሁኔታ ጥሩ
የተጎዳ የተበላሸ በማለት መግለፅ ያስፈልጋል፡፡
10.9.9 እያንዳንዱ ንብረት መቆጠር ስለሚኖርበት የታሸጉ ፓኮዎች ቢኖሩ በመክፈት ቆጥሮ
ማረጋገጥ ያስፈልጋል፡፡
10.9.10 የቆጠራ ቡድን አባላቱና ተቆጣጣሪው እያንዳንዱ ቆጠራ የተከናወነበት ቅፅ መፈረም
ይገባቸዋል፡፡ በመጨረሻም የስቶክና ቋሚ ሃብት አስተዳደር ኃላፊ ትክክለኛነቱን
አረጋግጦ ይፈርማል፡፡
10.9.11 ቆጠራው የማንም ይሁን የማን ሁሉንም ንብረት ስለሚያጠቃልል የሶስተኛ ወገን
ንብረት ተገኝቶ ከተቆጠረ ከቆጠራ በፊት እንዲለይ እንደሚደረግ ሁሉ ለወደፊት ትንተና
እንዲያገለግል በቆጠራ ቅፅ ላይም እንደዚሁ ተለይቶ ይፃፋል፡፡
10.9.12 ትክክለኛ ቆጠራ የተካሄደበት ቀን በቅፁ ላይ መስፈር ይኖርበታል፡፡

92
10.9.13 የተቆጠረው በተጠቃሚዎች እጅ ከሚገኙ ቋሚ ሃብቶች መቆጣጠሪያ ካርድ ጋር
በማስተያየት ልዩነት ከተገኘም እንደገና መቁጠርና ትክክለኛነቱን ማረጋገጥ ያስፈልጋል፡፡
10.9.14 ቆጠራው ትክክለኛ መሆኑንና መመሪያዎችም በጥብቅ በማክበር የተከናወነ ለመሆኑ
የቆጠራው ተቆጣጣሪዎች የቅርብ ክትትል ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡
10.9.15 ቆጠራው በተቋሙ ቁጥጥር ስር የሚገኝ ማንኛውም ሃብቶችን፣ አውት ሶርስ
የተደረጉ ስራዎችን፣ በውጪ ግዥ ክፍያ ተፈፅሞባቸው በሂደት ላይ የሚገኙ (Good
in transit) ንብረቶችን የሚያካትት ነው፡፡

10.10 ከቆጠራ በኋላ የሚከናወኑ ተግባራት

10.10.3 ለቆጣሪዎች የተሰጡ የቆጠራ ቅፆች ሁሉ የተበላሹትም ጨምሮ ከቆጠራ በኋላ


መመለስ ይኖርባቸዋል፡
10.10.4 የቆጠራ ቅፆችን ሁሉ ማረጋገጥ ያልተሟሉትን ማሟላት ከዚያም በቅድሚያ
ቆጣሪዎችንና ተቆጣጣሪዎች በቆጠራ ቅፆች ላይ ከፈረሙ በኋላ በቋሚ ንብረቶች
መቆጣጠሪያ ካርድ ላይ መመዝገብ ያስፈልጋል፡፡
10.10.5 ቋሚ ሃብቶቹ በሙሉ በቋሚ ሃብቶች መዝገብ ላይ መመዝገብ ያስፈልጋል፡፡
10.10.6 ቆጠራ እንዴት እንደተከናወነ፣ ከጥቅም ውጪ የሆኑት ንብረቶች ወደ መጋዘን
ስለመመለሳቸው ንብረቶቹ በተጠቃሚ ካርድና በቋሚ ሃብቶች መዝገብ ላይ
ስለመመዝገባቸው ይህንን የሚመለከት የመጨረሻ ሪፖርት በፋብሪካ ስራ አስኪያጅ
ቀርቦ ከፀደቀ በኋላ ሎጀስቲክስና ሰፕላይ ማኔጅመንት፣ ለፋይናንስና እና ጠቅላላ
ኢንስቴክሽንና ኦዲት መቅረብ ይገባዋል፡፡ ሪፖርቱ የተከናወኑት ተግባራት ያጋጠሙ
ችግሮችና መፍትሄያቸውን ማካተት ይገባዋል፡፡
10.10.7 የቆጠራ ሪፖርት ስለማቅረብና በተገኙ ልዩነቶች ላይ ምርመራ ስለማካሄድ
10.10.8 የስቶክ ቆጠራውን የሚያካሄደው የቆጠራ ኮሚቴ የቆጠራውን ዝርዝር ሪፖርት
ንብረት አስተዳደር ተግባርን ለሚያከናውን የስራ ክፍል ኃላፊ ማቅረብ አለበት፡፡
10.10.9 በየዕለቱ በተቆጠረው ንብረት ከስቶክ ካርድ ባላንስ ጋር በማመሳከር ልዩነት ያለመኖሩን
ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡

93
10.10.10 ቆጠራውን ከስቶክ ካርድ በማመሳከር ልዩነት ሲያጋጥመው ከመነሻ የገቢና
የወጪ ሰነዶችን በመመርመር ትርፍና ጉድለት መተማመኛ ካስቆጣሪው ጋር
በመፈራረም ሪፖርቱን ለንብረት አስተዳደር ያቀርባል፡፡

94
የስቶክ መቆጣጠሪያ ካርድ

የዕቃው ዓይነት:

የዕቃው መለያ:

መለኪያ:

ብዛት ዋጋ
ማጣቀሻ
ገቢ አድራጊው ቁጥር አማካይ
ቀን ገቢ ወጪ ሚዛን ገቢ ወጪ ሚዛን
/የወሰደው የነጠላ ዋጋ

95
ኢንቬንተሪ ካርድ

የዕቃው ዓይነት: የዕቃው


መለያ
መለኪያ:

በቆጠራ የቢን የስቶክ ፊርማ ምርመራ/


ቀን የተገኘ ካርድ መቆጣጠሪያ ጉድለት ትርፍ ቆጣሪ መዝጋቢ የዕቃ ግምጃ ኦዲተር አስተያየት
ሚዛን ካርድ ሚዛን ቤት ሠራተኛ

የቅጅ ስርጭት: ዋና 1: ሂሳብ ክፍል፣ 2 የንብረት ምዝገባና ቁጥጥር፣ 3 : ኢንስፔክሽን አከናዋኝ

96
የኢንቬንተሪ መውሰጃ ቅፅ
ቀን:
ተራ የዕቃው የዕቃው መለኪያ የነጠላ በመዝገብ ያለ በቆጠራ የተገኘ ማስተካከያ
ቁጥር መለያ ዓይነት ዋጋ ትርፍ ጉድለት
ብዛት ዋጋ ብዛት ዋጋ ብዛ ዋጋ ብዛት ዋጋ

ጠቅላላ......
ጠቅላላ የዞረ ብር ብር
የቆጠረው ዋጋ የሰጠው ያፀደቀው
ኃላፊ

የንብረት ክፍል ኃላፊ ኦዲተር/ቆጣሪ

97
ኢንቬንተሪ ካርድ

የዕቃው ዓይነት: የዕቃው መለያ

የመጋዘን/ ማስቀመጫ
ቁጥር:
መለኪያ:

በቆጠራ የቢን የስቶክ ፊርማ ምርመራ/


ቀን የተገኘ ካርድ መቆጣጠሪያ ጉድለት ትርፍ ቆጣሪ መዝጋቢ የንብረት ኦዲተር አስተያየት
ሚዛን ካርድ ሚዛን ክፍል
ሠራተኛ

የቅጅ ስርጭት: ዋና 1: ሂሳብ ክፍል፣ 2 የንብረት ምዝገባና ቁጥጥር፣ 3 : ኢንስፔክሽን አከናዋኝ

98
ክፍል አስራ አንድ
11. የሰነዶች አዘገጃጀት አጠቃቀምና ሪፖርት አቀራረብ
11.1 የሰነዶች አዘገጃጀት

ለንብረት አስተዳደር የሚያስፈልጉት ሠነዶች፣ ቅጾች ስም በዚህ መመሪያ ውስጥ ቀርበዋል፡፡


የተወሰኑ ሠነዶች የታተሙ ተከታታይ ቁጥሮች ያላቸው (pre-numbered) ሆነው ሥራ ላይ
እንዲውሉ ይደርጋል። ሠነዶች ለየመጋዘኑ ሲሰራጩ በተቻለ መጠን የመጋዘኑን ቁጥር ወይም መለያ
እንዲያመለክቱ ሆነው መዘጋጀች ይኖርባቸዋል። የሠነዶች ኮፒ ብዛትና ስርጭታቸው በቅጾቹ ላይ
የታየ ሲሆን የሰነዶቹ አጠቃቀም ዋና ዋና ዘርፍ የሚሸፍን ማብራሪያ ቀጥሎ ቀርቧል፡

11.2 ልዩ ልዩ ሰነዶችና አጠቃቀማቸው


11.2.1. የንብረት መረከቢያ ሰነድ (Goods Receiving Note)
የንብረት መረከቢያ ሰነድ የሚዘጋጀው ንብረት ተገዝቶ ወይም በሌላ ሁኔታ በሚመለከተው የጥራት
ባለሙያ ከተረጋገጠ በኋላ ወደ መጋዘን ገቢ ለማድረግ የምንጠቀምበት ነው፡፡ሰነዱ የሚዘጋጀው በንብረት
ክፍል ሲሆን ዋናውና አንደኛው ኮፒ በግዥና ንብረት አማካኝነት ከግዥው መጠየቂያና ማዘዣ ጋር
ለፋይናንስ ይተላለፋል፡፡ የግዢና ንብረት በስርጭቱ መሰረት ቅጅ ከግዥው መጠየቂያና ማዘዣ ኮፒዎች
ጋር በማያያዝ ፋይል ያደርጋል፡፡

11.2.2. የትርፍ፣ የጉድለትና የብልሽት ማሳወቂያ ሠነድ (Overage, Shortage and Defective Goods
Report)
ይህ ሰነድ የሚዘጋጀው በንብረት ክፍል ሆኖ በንብረት ርክክብ ጊዜ በፍተሻ የተደረሰባቸው /የትርፍ
፣ የጉድለት የብልሽትና ከስፔፊኬሽን ውጭ የሆኑ/ ሁኔታዎች ለሚለከተው ክፍል ማሣወቂያ
ነው፡፡በዚህ ሰነድ ዋናውና ሁለተኛውን ቅጅ በስርጭቱ መሰረት ወደ ሚመለከተው ስራ ክፍል
ይተላለፍ እና ዋናውን ለፋይናንስ ይሰጣል ፣ የራሱን ቅጅ አስቀርቶ እርምጃ ይወሰድበታል፡፡

11.2.3. የንብረት መመለሻ ሠነድ (Goods Return Note)


ይህ ሰነድ ሚያገለግለው በጥቅም ላይ ያልዋለ፣ በእርጅና ወይም በልዩ ልዩ ምክንያት ከጥቅም ውጭ
የሆነ ታድሶና ተጠግኖ ወደ መጋዘን ተመላሽ የሚደረግ ንብረት እንዲሁም ከሽያጭ የሚመለስ
የምርት ውጤት ወደ መጋዘን ገቢ ማድረጊያ ሲሆን፣ ሰነዱም የሚዘጋጀው ንብረቱን በሚይዘው የስራ
ክፍል ነው፡፡የሰነዱን ቅጅዎች ስርጭት በቅጹ ላይ በተሰጠው መሠረት ይሆናል፡

99
11.2.4. የንብረት ወጪ መጠየቂያ ሰነድ (Material Requisition)
ይህ ሰነድ የሚዘጋጀው በተጠቃሚው ክፍል ሲሆን የሚያገለግለው ንብረት ከመጋዘን ወጪ እንዲሆን
ለመጠየቅ ነው፡፡ የሰነዱ ኮፒዎች ስርጭት በቅጹ ላይ በተገጸው መሠረት ይሆናል፡

11.2.5. የንብረት መለያ ካርድ /ቅጽ (Stock Control Card)


ይህ ካርድ የሚሞላው በሚመለከታቸው የማከማቻ ክፍሎች ሲሆኑ የሚቀመጠውም ንብረቱን
በሚይዘው ሰራተኛ ቢሮ ይሆናል፡፡ የመለያ ካርድ የሚዘጋጀው ለእያንዳንዱ ንብረትና ንብረት ኮድ፣
ስምና ዓይነት በዝርዝር መሆን አለበት፡፡ ካርዱ የሚያገለግለው በክምችት ላይ የሚገኙትን ምርት፣
ንብረትና ንብረት ስምና ዓይነት በመለየት በየጊዜው ወደ ማከማቻ የሚገባውንና ከማከማቻ
የሚወጣውን ብዛት ለመመዝገብና ከወጪ ቀሪውን ለማሳየት ነው፡፡ እንዲሁም ንብረትዎቹ
የተከማቹበትን ሥፍራ ለማመልከት ነው። የመለያ ካርዶቹ እንደ ክምችቱ ክፍፍል የተለያዩ
ለሥራ አቺ የሆኑ ቀለማት እንዲኖራቸው ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ የተለያዩ ካርዶች ዝርዝር እንደ
ሚከተለው ቀርቧል፡፡

11.2.6. ቋሚና የተለዋዋጭ ንብረትዎች መቆጣጠሪያ ካርድ (Fixed Items Stock Bin Card)
ይህ ካርድ ተለዋዋጭ ንብረትዎች የሚመዘገቡበት ነው፡፡ በመሣሪያ ላይ የተገጠመ ንብረት ሲበላሽ
ተጠቃሚው ክፍል ለባለሙያው/ለመካኒኩ የብልሽቱን ሁኔታ ወዲያውኑ ያስታውቃል፡፡ ንብረትው ላይ
ታግ ያንጠለጥላል፡፡በዚህም መሠረት ንብረትው ባለበት ቦታ ታይቶ የሚጠገን ከሆነ ተመልሶ መሣሪያው
ላይ ይገጠማል፡፡ ብልሽት ሆኖ መጠገን የሚገባው ከሆነ ግን የብልሽቱን ሁኔታ የሚገልጽ ዝርዝር ታጉ
ላይ ተሞልቶ ንብረትውን ያከማችና አስፈላጊውን ምዝገባ ያከናውናል፡፡ በዚህ ጊዜ ተጠቃሚ ክፍል
ባስረከበው የተባለሸ ንብረት ምትክ አዲስ እንዲወስድ ይደርጋል፡፡ የንብረት ክፍልም ሰነዱ እንደደረሰው
በስቶክ ካርድ ላይ የሰነድ ቁጥሩን ጠቅሶ “ያልታደሰ'' በሚለው አምድ ገቢ በማድረግ ከመዘገበ በኋላ
የጥገና ማዘዣ “ለወርክ ሾፕ'' በሚለው አምድ ወጪውን ይመዘግባል፡፡ ከድርጅቱ ውጪም ይሁን
በድርጅቱ ወርክ ሾፕ ተጠግነው ወደ መጋዘን ገቢ የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች በስቶክ ካርዱ "ታድሶ
የመጣ'' (Repaired) በሚለው አምድ ውስጥ ይመዘገባል፡፡ በትውስት ወይም በኪራይ መልክ ወጭ
የሚሆን ንብረት እንቅስቃሴ በስቶክ ካርድ ላይ ይመዘገባል። በመጨረሻም ከወጭ ቀሪ በሚለው አምድ
ስር የታየው አገልግሎት የሚሰጥ የሚለው ንዑስ አምድ ታድሰው መጋዘን የገቡትና በአዲስ ትዕዛዝ
መሠረት የተገዙ ንብረትዎችን ያጠቃልላል፡፡ በዚሁ አምድ ስር ሌላው ያልታደሰ የሚለው ንዑስ
አምድ ለጥገና ወርክ ሾፕ

100
ያልተላኩ ንብረትዎች እንዲሁም የጥገና ወጪያቸው ከመግዣ ዋጋቸው ጋር ሲነፃፀር ከፍተኛ የሆነ
ፈፅሞ ታድሰው ሊያገለግሉ የማይችሉ ንብረትዎችን ያመለከታል፡፡

11.2.7. የዕቃና ንብረት መለያ ታግ /ቅጽ/ (Item card)


የንብረት መለያ ታግ የሚዘጋጀው የእያንዳንዱን የተለያየ ንብረት ምንነት ለማመልከት ነው፡፡ የንብረት
መለያ ታግ የሚዘጋጀው በንብረት ክፍል ሲሆን ክምችቱ ባለበት ቦታ ከንብረትዎቹ ላይ መንጠልጠል
ወይም መለጠፍ አለበት፡፡

11.2.8. የወጭ ማዘዣ፣ የፊርማ ናሙና መስጫ ሠነድ (Signature notification form)
ከየሥራ ክፍሉ ለሥራ አገልግሎት ንብረት እንዲወጣ ለማዘዝ የሚችሉ ኃላፊዎች ስምና የፊርማ ናሙና
በድርጅቱ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ፀድቆ ከመጋዘን ኃላፊው እጅ መቀመጥ አለበት፡፡

11.2.9. ተጠይቆ በመጋዘን ያልተገኘ ንብረት ማሳወቂያ (out of stock goods notification slip)
ይህ ሰነድ የሚዘጋጀው በንብረት ወጭ መጠየቂያ ሰነድ የተጠየቀው ንብረት በመጋዘን ሙሉ በሙሉ
ወይም በከፊል አለመኖሩ ሲረጋጥ ነው፡፡ ሰነዱ በንብረት ክፍል ሆኖ የግዥ ጥያቄን ለማመንጨት
እንዲረዳና በቀጥታ የንብረት አስተዳደር ክፍልም የንብረትውን አለመኖር አረጋግጦ የግዥ መጠየቂያ
ሰነድ ያዘጋጃል፡፡ የንብረት አስተዳደር ክፍል ሰነዱን በየሩብ ዓመቱ እያጠቃለለ የንብረትውን አለመገኘት
ከነምክንያቱ በመግለፅ ለአስፈላጊው የማኔጅመንት እርምጃ እንዲረዳ ሪፖርት ያቀርብበታል፡፡

11.2.10. የአሮጌ ንብረትዎች መመለሻ ቅጽ (Used Materials Return Slip)


ይህ ሰነድ አሮጌ ያገለገሉ የቢሮ መገልገያ መሳሪያዎች፣ የቢሮ መገልገያ ንብረትዎች እንዲሁም
ሌሎች ተመሳሳይ ንብረትዎችን ተመላሽ ለማድረግ የሚያገለግል ነው፡፡ አሮጌ ያገለገሉ ንብረትዎች
በሚመለሱበት ጊዜ ተረካቢ ክፍል የንብረትዎችን መረጃ የሚይዝበት መዝገብ ያዘጋጃል። አሮጌ
ያገለገሉ ንብረትዎች ተመላሽ የሚያደርጉት ወደ ዕቃዎች ግ/ቤት ይሆናል፡፡ ተመላሽ የሚሆኑ አሮጌ
ያገለገሉ ንብረትዎች ላይ በተለይ ስማቸውን በትክክል መለየት እንዲያስችል በመመለሻ ቅፅ ላይ
የሚገኘው ተከታታይ ቁጥር ወይም በመዝገብ ቁጥር በታግ ላይ ተመዝግቦ ታጉ በንብረትው ላይ
መንጠልጠል ይኖርበታል፡፡

11.2.11. የአሮጌ ዕቃዎች ወጪ ማድረጊያ ቅጽ (Used Materials Issue Slip Form)


ይህ ሰነድ ወደ ዕቃዎች ግ/ቤት ተመላሽ ከተደረጉ አሮጌ የአገለገሉ ዕቃዎች መካከል በተጠቃሚ
ክፍል የሚፈለገውን ዕቃ ወጭ አድርጎ ለመውሰድ የሚያገለግል ቅጽ ነው፡፡ ወጭ የተደረገ

101
ለመውሰድ አሮጌ የአገለገሉ ዕቃዎች ቀድሞ ገቢ በተደረገበት ስሊፕ ወይም መዝገብ ቁጥር መሠረት
በወጪ ማድረጊያ ስሊፕ ላይ እና በመዝገቡ ላይ መወራረስ ይኖርበታል፡፡ የአሮጌ ዕቃዎች የገቢና የወጪ
እንቅስቃሴ በሪፖርት መልክ በየስድስት ወሩ ለቅርብ ኃላፊው መቅረብ ይኖርበታል፡

11.2.12. በዎርክ ሾፕ የተተከሉ ቋሚ ንብረት መከታተያ ቅጽ


በተለያዩ የሥራ ክፍሎች የተተከሉ ቋሚ ንብረቶች በተጠቃሚው በተተከለበት ሥራ ክፍሎች ስም
የቋሚ ንብረት መቆጣጠሪያ ፎርም |መዝገብ/ ተከፍቶ ይያዝላቸዋል፡፡ መዝገቡ ወይም ፎርሙ በቅጹ
ላይ በተመለከተው ዓይነት ይዘጋጃል፡፡ በዓመታዊ ንብረት ቆጠራ ወቅት እንደማንኛውም ንብረት
የንብረት ቆጠራ ይደረግላቸዋል፡፡

11.2.13. ቆጠራ ውጤት መመዝገቢያና ማነጻጸሪያ (ቅጽ) (Physical Inventory Sheet)


ይህ ቅጽ ምርት ንብረትና ንብረት በመቆጣጠር የተኘው ውጤት የሚመዘገብበትና ከክምችት
/ስቶክ/ ካርድ የወጪ ቀሪ መጠን ጋር የሚነፃፀርበት ነው፡፡

11.2.14. የተገዛ ንብረት ትክክለኛነት ማረጋገጨ (inspection Form)


በግዢ መልክ ከሀገር ውስጥ፣ ከውጭ ሀገር እንዲሁም በስጦታ መልክ ወደ ግ/ቤት የሚመጡ ንብረትዎችን
በጠያቂው ክፍል ፍላጎትና ጥያቄ መሠረት መሆናቸውን በማረጋገጥ ወደ ግ/ቤት ገቢ መሆን
እንዲችሉ በጥራት ባለሙያዎች ማረጋገጫ የሚሰጥበት ቅጽ ነው፡፡

11.3. የተወገዱ ቋሚ ንብረትዎች ሪፖርት ስለማድረግ

በግ/ቤት የሚገኝ አዲስ፣ ያገለገለ ወይም አሮጌ ቋሚ ንብረት የሆኑ ንብረት የመጋዘን መጨናነቅና
የመሳሰለ ችግር እንዳይፈጥር በየወሩ ለምክትል ማኔጂንግ ዳይሬክተር ዝርዝሩን ማቅረብ ያስፈልጋል፡፡

11.4. የቋሚ ንብረትን መመዝገብ (fixed Asset Registeration)

ይህ ስራ የሚጠቅመው ለሥራ አገልግሎት የተገዙ ወይም በሌላ ሁኔታ የተገዙ ቋሚ ንብረቶችን


በመመዝገብ ሲሆን ምዝገባው የሚካሄደው በንብረት ክፍልና በፋይንናንስ ይሆናል፡፡ ለቋሚ ንብረቱ
የሚሰጠው መለያ ቁጥር አገልግሎት የሚሰጥበትን ክፍል ኮድ/መለያ/ መያዝ ያለበት ከሆነም በላይ
ግልፅ በሆነ መንገድ በቋሚ ንብረቱ ላይ መጻፍ አለበት ፣ የመለያ ቁጥር ያልተሰጠው ቋሚ ንብረት
በምንም መልኩ ከመጋዘን ወጭ አይደረግም፡፡ ቋሚ ንብረቱ በልዩ ልዩ ምክንያቶች አገልግሎት መስጠት
ሲያቋርጥና ከመዝገብ ሲወጣ ሁኔታው አስተያየት እየተሰጠበት መውጣት

102
አለበት፡፡ እንዲሁም በሥራ አገልግሎት የተነሣ ከአንድ የሥራ ክፍል ወደ ሌላው የሥራ ክፍል
ሲዘዋወር ይሄው ሁኔታ በሚገባ በንብረት ክፍል መመዝብ ይኖርበታል፡፡

11.5. የሪፖርት አቀራረብ

ለክትትል፣ ለቁጥጥርና ለእርምጃ አወሳሰድ እንዲረዳ ወደ መጋዘን የሚገባውንና ከመጋዘን


የሚወጣውን ንብረት መጠን፣ ፍጆታና የክምችት ሁኔታ የሚያሳይ ሪፖርት በወቅቱ መዘጋቱንና
መቅረቡን ማረጋጥ ያስፈልጋል፡፡ የሪፖርቶቹም አቀራረብ ቀጥሎ በተመለከተው መሠረት ይሆናል፡፡

11.5.1.1. በልዩ ልዩ ምክንያት ከአገልግሎት ውጭ የሆኑ ቋሚ ንብረቶች ልዩነትና


ብዛት የሚመለከት በየወሩ ማቅረብ፣
11.5.1.2. ከውጭ ሀገር የተገዙ ንብረትዎች የክምችት አቋምና የፍጆታ ሪፖርት
ለግዥና ንብረት ኃላፊ እና ለዋና ስራ አስኪያጅ በየወሩ ማቅረብ፣
11.5.1.3. ከሀገር ውስጥ የተገዙ ንብረትዎች የክምችት አቋምና የፍጆታ ሪፖርት
ንብረትዎች ለንብረት ኃላፊ እና ለዋና ስራ አስኪያጅ ማቅረብ፣

103
ክፍል አስራ ሁለት
12. የክምችት ክፍል ቁጥጥርና ምዘና
የንብረት አስተዳደርን የተሳካና የተሳለጠ ለማድረግ በየወቅቱ ክትትልና ምዘና ማድረግ ያስፈልጋል፡፡
ይህን ተግባር ለማከናወን በዋናነት የሚከተሉትን አምስት ደረጃዎች ይፈጸማሉ:

12.1. አካል ምልከታ

በክትትሉ ውስጥ ካሉት የመጀመሪያ ደረጃዎች አንዱ በመጋዘኖች ውስጥና አካባቢው በማለፍ እና
የሥራ ሂደቶችን መመዘን እና አጠቃላይ የአሠራር ሁኔታዎችን ውጤታማነት መከታተል ነው።
ምልከታ የሚያስፈልጋቸው መታየት ያለባቸው ነገሮች የሚከተሉትን ያካትታሉ:

 የመጋዘን አጠቃላይ ንፅህና


 የሰራተኞች ዝንባሌ እና ሥነ ምግባር
 አጠቃላይ የሥራ ቅልጥፍና
 ለሰራተኞች መረጃ መለጠፍ
 መረጃዎች በኮምፒዩተር ሥርዓት ስለመያዛቸው
 የቦታ እና የኩብ አጠቃቀም

ይህ ምልከታ ዝርዝር ትንታኔ የሚከናወንበት ሳይሆን የመጋዘን ቦታ አጠቃላይ ግንዛቤን ለማዳበር


እድል የሚሰጥ ነው። የሥራ ክፍል ኃላፊውና ሱፐርቫይዘሮች በጋራ በመሆን ቢያንስ በሳምንት
አንድ ቀን ተዟዙረው ይመለከታሉ

12.2. መረጃ መሰብሰብ

ይህ መረጃ የማሰባሰብ ሂደት የጥናት ትንተናን፣ ግምገማና ሪፖርት እንዲሁም በሥራ ቦታው ላይ
ያሉ እውነታዎችን ያጣምራሉ። የአገልግሎት አሰጣጥ ደረጃዎችን ማዘጋጀት ለማንኛውም ንፅፅር
እንደ መነሻ ሁሌም አስፈላጊ ነው። በእነዚህ መመዘኛዎች የሚጠበቁ ግን ያልተሟሉ ደረጃዎችን
ይለያል ማስተካከያ እርምጃ ይወስዳል። ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ቁልፍ አመላካቾችን ማዕከል
አድርጎ ባለሙያዎችን ይመዝናል ደረጃ ይሰጣል፡፡

104
12.3. ቁልፍ አመላካቾች

የክምችት ትክክለኛነት (Inventory Accuracy) ፡ የኩባንያውን የንብረት መዛግብት ትክክለኛነት


ያመለክታል. የኩባንያው መዛግብት የሚያመለክቱት መጠን በተግባር ካለው ክምችት ጋር በማዛመድ
የሚለካ ነው፡፡
የማስቀመጥ ትክክለኛነት /Put away accuracy/፡ ንብረቶች በተዘጋጀላቸው ቦታ ብቻ
መቀመጣቸውን ያመላክታል
የፍለጋ ጊዜ /Picking time/፡ አንድ ንብረት ለማግኘት የሚወስደውን አማካይ ሠዓት
ያመለክታል
የፍለጋ ትክክለኛነት /Picking Accuracy/፡ የተፈለገውን ቁስ በትክክል ስለመገኘቱ የሚያመለክት
መለኪያ ነው
የተገልጋይ በመጋዘን የቆይታ ጊዜ/ Warehouse turnaround time፡ ደንበኞች ዕቃ ፈልገው
ከመጡበት ተስተናግደው እስከተመለሱበት ያለውን አማካይ ጊዜ ያመላክታል
ከማዉረድ እስከ ማደራጀት ያለ ጊዜ/ Dock to Stock Cycle time/፡ ንብረቶች ከሚራገፉበት መጋዘን
ውስጥ እስከሚቀመጡት የሚወስደውን ጊዜ ያመላክታል
የብክነት መጠን/Wastage rate/፡ የታዘዙና አገልግሎት ላይ ለረዥም ጊዜ ያልዋሉ ቁሶች ብዛትን
ያመላክታል
የተገልጋይ እርካታ መጠን /Customer Satisfaction Level/፡ ለንብረት ክፍል ደንበኞች የሆኑ
ሁሉም ተገልጋዮች በየግማሽ/ዓመቱ በሚሞሉት የእርካታ መጠይቅ መሠረት የሚወሰድ መመዘኛ
ሠራተኞች እርካታ መጠን/ Staff satisfaction level/ ፡ በንብረት ክፍል ውስጥ የሚሠሩ ሠራተኞች
በግማሽ/ዓመት የሚሞሉትን የእርካታ መጠይቅ መሠረት አድርጎ የሚመዘን

105
12.4. መጋዘን መከታተያ ቅጽ

Warehouse: Date:
Name of Inspector: Signature:

Type of Warehouse (permanent, temporary, etc.):


Type of Materials in Warehouse:
Type of floor (cement, dirt, wood, etc.):

Warehouse Inspection (Interior):


Date Action
Item Inspected Recommended Action
Completed


Walls (check for holes, cleanliness, evidence of
roof leaks)

☐ Roof (check for leaks or potential problems)

☐ Floor (check for roof leaks, cracks and holes)

☐ Doors (operation, seal, locks)

☐ Windows (operation, breaks, locks)

☐ Ventilation system

☐ Lighting (quantity of lights, working)

☐ General Cleanliness

☐ Evidence of pests or infestations

☐ Rodent control used (describe):


Evidence of birds (nest, etc.) – seal off access
points as possible


Fire Extinguishers (locations, inspections up to
date)

☐ Cleaning materials (available, sufficient)

☐ No Smoking signs

☐ First Aid Kit

☐ Tidy work area (including trash receptacles)

106
Commodity Stocks (Interior):
Date Action
Item Inspected Recommended Action
Completed
☐ Ledgers up to date

☐ Ledgers show reconciliations and inspections

☐ Files kept in appropriate manner

☐ Bin cards on each stack

☐ Bin card balances agree with ledgers

Commodities stacked separately according to


☐ type, package and consignment

☐ Stacks orderly, according to plan

☐ Commodities stacked on pallets or dunnage

☐ Pallets have no protruding nails or splinters

Minimum 1-meter space between stacks,


☐ between stacks and walls, and below roof

☐ Maximum height limits respected

☐ No split/broken/damaged sacks or containers

☐ Evidence of rodents or insect infestation

☐ Spider webs / cocoons evident

☐ Unusual smells

☐ Sacks of commodities hardened

☐ Evidence of oil leakage

☐ Unfit commodities segregated

☐ Rodent traps - positioned correctly

☐ Physical inventory agrees with ledgers

107
Warehouse (Exterior):
Date Action
Item Inspected Recommended Action
Completed
☐ Walls (check for holes and evidence of leaks)

☐ Roof (check for leaks or potential problems)

☐ Drainage (check for standing water)

☐ Doors (operation, seal, locks)

☐ Windows (operation, breaks, locks)

☐ Clean defensible space

☐ Lighting (quantity of lights, working)

Fire Extinguishers (locations, inspections up to


☐ date)

☐ Trash receptacles

☐ Loading docks (clean, in good working order)

☐ Stairs in good shape

☐ “No Smoking” signs

☐ Truck access in good condition

☐ Evidence of security breaches in compound walls

108
ክፍል አስራ ሦስት
መመሪያውን ስለማሻሻል
ድርጅቱ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ይህንን መመሪያ በከፊል ወይም ሙሉ በመሉ በድርጅቱ
ማኔጅመንት የማሻሻያ ሐሳብ ለቦርድ ቀርቦ ሊሻሻል ይችላል፡፡

ክፍል አስራ አራት


የመመሪያው ተፈጻሚነት

ይህ መመሪያ በድርጅቱ ቦርድ ከጸደቀበት------ቀን -----ወር 2015 ዓ.ም ዕለት ጀምሮ በሥራ ላይ
የሚውል ይሆናል፡፡

የዋና ስራ አስኪያጅ ስምና ፊርማ

ቀን

109
አባሪዎች
አባሪ አንድ፡ የፍላጎት ዳሰሳ ጥናት ክንውን

Safety stock: Safety stock is an extra quantity of a material, spare which is


stored in the warehouse to prevent an out-of-stock situation. It serves as
insurance against fluctuations in demand. Safety stock helps eliminate the hassle
of running out of stock.

Method 1: Determining Safety Stock from Demand

1. Look to historic demand and demand variability to determine how to avoid


stockouts. The following calculations will predict the stock necessary to
achieve a certain cycle service level - i.e. the percentage of supply cycles
that will result in a stockout
2. Determine average demand. Average demand is the total quantity of a
material or goods required each day over a fixed period. A common
approach is to check the total usage of that item for a specified period,
such as one calendar month or the interval between ordering and delivery
of stock, and then divide by the days in that month to find usage per
day.
3. Calculate demand variability. Average demand can only tell you so much.
If demand fluctuates dramatically from month to month or day to day, you
will need to include that in your calculations so that you will have enough
stock to cover surges in demand. Start by using a spreadsheet to
calculate the standard deviation in demand (in Excel, enter all demand
figures in their own cells, then the formula is = STDEV (the cells in
question)). Or use the following formula:
Start with the average demand over a period of time (i.e. a week, month
or year). For our example, let's say it is 20 units per month.
Determine the absolute difference between each data point and the
average. For example, if monthly demand was 8, 28, 13, 7, 15, 25, 17,

110
33, 40, 9, 11, and 34 units, the differences from 20 would be: 12, 8, 7,
13, 5, 5, 3, 13, 20, 11, 9, and 14.
Square each difference. In our example, this would yield: 144, 64, 49,
169, 25, 25, 9, 169, 400, 121, 81, and 196.
Calculate the average of the squares. E.g. 121
Take the square root of the average. This is your standard deviation of
demand. E.g. 11
4. Determine your service factors, aka Z-scores. The service factor, or Z-
score, is based on the standard deviation of demand. A Z-score of 1 will
protect you from 1 standard deviation of demand. So in our example,
since the standard deviation of demand was 11, it would take 11 units of
safety stock in addition to normal stock to protect against one standard
deviation, yielding a Z-score of 1.22 units of safety stock would yield a Z-
score of 2.
5. Decide on the Z-score you are looking for. The higher your Z-score, the
less likely you are to have a stock-out. In choosing a Z-score, you will
want to balance customer service and inventory cost. You will want a
higher Z-score for stocked units with greater value to your business. A Z-
score of 1.65, satisfying demand with a 95% confidence level, is generally
regarded as acceptable even for important stock. In this case, that would
mean stocking approximately 18 units (the standard deviation of 11 x
1.65) of safety stock, or 38 units total (average demand + safety stock).
Here are how Z-scores relate to the probability you can fulfill demand
Z-Score of 1 = 84%
Z-Score of 1.28 = 90%
Z-Score of 1.65 = 95%
Z-Score of 2.33 = 99%

111
Method 2: Accounting for Lead Time

1. Factor in lead time to account for supply variability. The lead time is the
time from when you decide to produce or order an item until the time at
which the item is on hand and ready for sale to the end customer. There
are several factors that can cause lead time to vary:
 Production delays: If your own production process is variable, this
may impact the lead time. In addition, the production process of the
products you are ordering may vary.
 Material defects: If you order 10 units and 2 are defective, you will
have to wait for the additional 2 units.
 Delivery delays: Shipping times can be expected to vary slightly at
the best of times, and unexpected events like natural disasters or
strikes can further delay delivery.
2. Sync your stock with your supply delivery cycle. To do so, you will need
to adjust your standard deviation of demand to match the lead time
period. Multiply your standard deviation of demand by the square root of
the lead time.

This means if you calculated standard deviation on a monthly basis, and lead
time was 2 months, you would multiply the standard deviation by the square
root of two.

Using our previous example, this means: 11 x √2 = 15.56.

Make sure to convert lead time to the same unit of time measure that you used
to determine standard deviation of demand. For example, if you calculated
standard deviation on a monthly basis and lead time was 10 days, you would
want to convert lead time to .329 months i.e., 10 divided by 30.42 (the average
days in a month).

112
3. Put it all together. We can combine formulas to determine safety stock
based on demand with lead time factored in as follows:
Safety stock = Z-score x √lead time x standard deviation of demand
In our example, to avoid stockouts 95% of the time, you would thus need
1.65 (the Z-score) x √2 (lead time) x 11 (standard deviation of demand) =
25.67 units of safety stock.
4. Calculate safety stock differently if lead time is the primary variable. If
demand is constant but lead time variable, then you will need to calculate
safety stock using the standard deviation of lead time. In this case, the
formula will be:
Safety stock = Z-score x standard deviation of lead time x average
demand
For example, if aiming for a Z-score of 1.65, with average demand
constant at 20 units per month, and lead times over a six-month period
being 2, 1.5, 2.3, 1.9, 2.1, and 2.8 months, then Safety Stock = 1.65 x
.43 x 20 = 14.3 units.
5. Use a third equation to account for independent variation in both lead
time and demand. If lead time and demand vary independently of one
another (i.e. the factors leading to variance are different for each), then
safety stock is the Z-score multiplied by the square root of the sum of the
squares of demand and supply variability, or:
Safety stock = Z-score x √ [(lead time x standard deviation of demand
squared) + (standard deviation of lead time squared x average demand
squared)]
In our example: safety stock = 1.65 x √ [(2 x 11squared) + (.43 x 20)
squared] = 29.3 units.
6. Sum the calculations based on lead time and demand variability if the two
factors vary dependently. That is, if the same factors impact lead time
and demand variability, you will need to sum the individual safety stock

113
calculations in order to assure yourself of adequate safety stock. In this
case:
Safety stock = (Z-score x √lead time x standard deviation of demand) +
(Z-score x standard deviation of lead time x average demand)
In our example: safety stock = 25.67 + 14.3 = 39.97 units.

There are different ways to calculate safety stock, but here are three common
methods 123:

Basic Safety Stock Formula: This short version of a safety stock formula takes
the number of products consumed per day/week/month/year and multiplies it by
the lead time in days/weeks/months/year. The result is the safety stock.

Standard Deviation Safety Stock Formula: This safety stock formula is helpful
when dealing with multiple uncertain variables. It takes the standard deviation of
the lead time and multiplies it by the average demand. The result is the safety
stock.

Average – Max Safety Stock Formula: This safety stock formula is helpful when
dealing with a single uncertain variable. It takes the difference between the
average and maximum demand and divides it by two. The result is the safety
stock.

Safety Stock with EOQ (Economic Order Quantity)

Economic order quantity (EOQ) is the ideal amount of stock a business should
purchase to minimize inventory costs. It's useful when a company wants to
minimize costs such as ordering, transportation and storage. The formula is
written out as:

EOQ = √DS/H

"D" represents the demand for stock in a given period, "S" is the costs of these
orders, and "H" represents the holding costs per item within the period.

114
Reorder Point Formula

This calculation helps companies determine the inventory level that would require
dipping into safety stock:

Reorder Point = (Average stock depletion in given period x Average lead time)
+ Available safety stock

The reorder point is the optimum time to reorder stock before it's entirely gone,
reducing the risk of stockouts.

Inventory Position Safety Stock Formula

This formula helps companies monitor net inventory, which is stock on hand
minus any backorders:

IP = Inventory on hand – Backorders + Inventory currently on order

The resulting figure should be higher than the reorder point to avoid running out
of stock.

Minimum level of stock

Minimum Level of Inventory = (Maximum usage × Maximum lead time) –


(Average usage × Average lead time)

Or

Minimum Level of inventory = Re-order level – (Average usage × Average lead


time)

Maximum level of stock

Maximum Level = Re-order level + Re-order quantity – (Minimum usage ×


Minimum lead time)

Demand forecasting

115
The technique of estimating future demand for products and services is known
as demand forecasting. It is a crucial tool for companies to plan and manage
their production, inventory, and supply chain. Without accurate demand
forecasting, businesses run the danger of carrying unnecessary and expensive
excess or missing out on opportunities due to their inability to predict demands,
preferences, and purchasing intent.

Basically, there are 4 types of demand elements. These are horizontal elements,
cyclical elements, slant elements of increase or decrease, and finally noise.

Methods to make demand forecasting

1) Simple average method

St+1,St+n 𝑛
∑ −1𝑎
𝑚=0 𝑡−
S : forecast, a : actual, n : degree
= 𝑛

Jan Feb Mar Apr May Jun Jul Aug

110 90 120 140 115 115 115 115

n=4, S = (110+90+120+140)/4=115

2) Moving-average method
𝑛−1𝑎

S ∑𝑚=0 𝑡−𝑚
t+1 = 𝑛

116
S:
forecast, a : actual, n : degree

Jan Feb Mar Apr May Jun Jul Aug

110 90 120 140 115

This is similar to the simple average method, but data from the recent N
number of months is used for calculating this month’s forecast value.

If N is assumed to be 4, the forecast for May becomes 115 pieces, which is


the same as in the simple average method

3) Exponential smoothing

St+1 = α・at + (1-α) ・St S : forecast, a : actual, n : degree

0<α≦1

Jan Feb Mar Apr May Jun Jul Aug

forecast 105 90 100 135 138

Actual 110 90 120 140

α=0.6, SMay=0.6×140+(1-0.6)×135=138

117
አባሪ ሁለት፡ የማቴሪያል አጠቃቀም ቼክሺት

Objective: Efficient Use of Materials and Assessment of Environmental Impact

Actions to consider Observations

Do you monitor the consumption of materials in your enterprise?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you have written accounts specifying the type, quality, quantity, and costs
of primary products, ingredients, and additives used each month in production
operations?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

Have you looked at ways to reduce the consumption of these materials in order to

reduce production costs?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you avoid excessive buying of raw materials?


□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you keep stocks and inventories at levels based on your actual production
needs?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

Have you taken measures to avoid unnecessary losses of raw materials


during production?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you keep only the quantity of inputs in or at the workplace that are
required for daily or batch use?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you place all raw materials packaged in paper on wooden or plastic pallets
or other format in production areas to protect the materials from any floor
water and ground level humidity?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

118
Have you repaired all leakages in pipes and equipment?
□ yes ⃞ no ⃞ partially
 Do you make a regular (e.g., monthly) visual assessment of all pipes, ducts,
and equipment to identify leakages?
□ yes ⃞ no ⃞ partially
• Have poor seals been replaced?
□ yes ⃞ no ⃞ partially
• Have you undertaken all necessary repairs using appropriate materials?
□ yes ⃞ no ⃞ partially
• Have you monitored the repairs to ensure that the leakages have been
eliminated?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

Have you established a preventive maintenance plan for your equipment to


avoid material losses?
□ yes ⃞ no ⃞ partially
Do you have a list or map of all equipment, noting their location,
characteristics, and maintenance schedules?
□ yes ⃞ no ⃞ partially
• Have you established maintenance schedules for all equipment that needs to
be serviced?
□ yes ⃞ no ⃞ partially
• Do the maintenance schedules include responsibilities, intervals, and
procedures to be followed when repairs are required (e.g. leakage check of all
closed systems like pipes for liquids or air, regular cleaning of ventilation
equipment and change of filters in air conditioning / cooling systems to prevent
unpleasant odours and discharge of bacteria)?
□ yes ⃞ no ⃞ partially
• Is the maintenance s provided by equipment suppliers kept in a convenient
place?
□ yes ⃞ no ⃞ partially
• Do you provide employees with regular training to ensure that manufacturer
recommendations are followed?
□ yes ⃞ no ⃞ partially
• Do you regularly check compliance with the maintenance schedules?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

119
Can you substitute harmful substances with less harmful products or methods?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you completely avoid the use of banned substances, replacing these with
more environmentally-friendly alternatives?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• In choosing detergents and cleaners, do you try to select products that are
biodegradable (i.e. those that do not contain phosphates, chlorine, and /or
chlorine oxide)?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you use lead-free petrol in your delivery and transport vehicles (e.g.
forklifts, small trucks, etc.)?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you encourage employees to make suggestions for improvements that


could lead to a reduction in the consumption of materials as well as a
reduction in environmental and health risks?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

Do you try to reduce the use of cleaning materials?


□ yes ⃞ no ⃞ partially
 Have you checked into the option to purchase concentrates instead of ready-
made solutions?
□ yes ⃞ no ⃞ partially
• Have you verified whether satisfactory cleaning results can be obtained when
using less cleaning agents than the dosage recommended by the
manufacturer?
□ yes ⃞ no ⃞ partially
• Have you posted dosage instructions on cleaning products at locations where
they are routinely used?
□ yes ⃞ no ⃞ partially
• Do you use effective but environmentally-sound disinfectants?
□ yes ⃞ no ⃞ partially
• If you use detergents and disinfectants, do you use these as sparingly as
possible?
□ yes ⃞ no ⃞ partially
• Do you avoid using chemicals for the cleaning of discharge pipes, using
suction bells and/or pipe coils instead?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

120
አባሪ ሦስት፡ የማያስፈልጉ ቆሻሻዎች ቼክሺት
Objective: Reduction, Reuse, Environmentally Sound Recycling, and Treatment of Waste
Actions to consider Observations

Do you monitor the quantities of waste produced within your


enterprise?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you examined the major sources of waste and where these
sources occur throughout the production process?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you know the overall quantity and composition of waste


generated by your enterprise each month?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you know your monthly costs for waste disposal?


□ yes ⃞ no ⃞ partially

Have you looked at ways to reuse and/or recycle wastes from your
enterprise?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you investigated options to reuse waste materials or by-


products in different phases of your production process?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you checked the possibility to sell certain wastes (e.g. paper,
cardboard, plastics, aluminum, glass, textiles, steel, etc.) to
recyclers?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

121
አባሪ አራት፡ ንብረት አቀማመጥ፣አያያዝና ትራንስፖርት
Objective: Appropriate Storage, Handling, and Transport of Materials

Actions to consider Observations

Do you inspect the quality of raw materials and primary products upon
receipt from suppliers? ⃞ yes ⃞ no ⃞ partially

• Is the packaging of raw materials checked for damage upon arrival to


ensure that the contents are secure?
□ yes ⃞ no ⃞ partially
• Do you return poorly packaged or deteriorated materials to suppliers?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you created a secure storage area for dangerous substances? ⃞


yes ⃞ no ⃞ partially
• Do you store all chemicals in one central place so that you can
closely monitor their use, and limit and control access to this area?
□ yes ⃞ no ⃞ partially
• Do you stock hazardous substances in a designated area that is
physically separated from production areas and/or workshops that
contain potential sources of ignition (e.g. generators, transformers,
equipment)?
□ yes ⃞ no ⃞ partially
• Is the floor of areas where hazardous chemicals are stored made of
non-permeable material (e.g. cement, concrete) to prevent the
contamination of soil and groundwater in case of a spill?
□ yes ⃞ no ⃞ partially
• Is the floor of the chemical store flat to allow easy handling of
chemical containers to prevent spills?
□ yes ⃞ no ⃞ partially
• Is sufficient ventilation provided to keep humidity, temperature, and the
concentration of fumes and vapours at a low level?
□ yes ⃞ no ⃞ partially
• Have warning signs describing precautionary and preventive measures
been posted in areas where hazardous chemicals are stored?
□ yes ⃞ no ⃞ partially
• Are there at least 2 clearly marked exits (e.g. doors, windows) that are
always accessible (i.e. not blocked by materials or locked)?

122
□ yes ⃞ no ⃞ partially

Have you established an appropriate stocking system for dangerous


substances?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you respect the stocking conditions recommended on the Material


Safety Data Sheet (MSDS) available from suppliers for each chemical
that you have on hand?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you stock chemicals in compatible groups to avoid the possibility


that their vapour/gas could react together and form hazardous mixtures
that could lead to ignition, fire, or explosion?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you ensure that flammable substances (e.g. organic solvents) are


not exposed to direct sunlight in order to avoid self-inflammation?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you regularly inspect and keep the storage area clean to avoid any
contamination of raw materials?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you ensure that all substances are properly labelled to prevent any
mistakes on the part of workers?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have containers holding toxic substances been marked with the


appropriate symbols (e.g. flame symbol for flammable substances, St.
Andrew's Cross for toxic substances)?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• For any unlabeled or unknown substances, have you sent a sample to


a local laboratory for identification, and then used or disposed of the
material properly?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

Can you avoid losses of raw materials during storage?


□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you ensure that the packaging of materials is not damaged during


storage?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you verified the expiration dates for all raw materials to avoid
having inputs that are no longer usable?

123
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you carry out regular checks and keep written records?


□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you avoid keeping unnecessarily large quantities of stock on hand?


□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you instructed employees to use raw materials on a first-in-first-


out basis?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

Have you taken measures to avoid spillage and leakage?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you ensured that containers filled with hazardous substances


cannot fall over?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you stored drums containing hazardous chemicals on catchpits of


the same or double volume to contain any accidental spillage and
avoid contamination?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

• If your enterprise is using organic solvents, have you stored these


materials on metal catchpits to prevent contamination in case of
accidental spillage?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you instructed workers to immediately clean-up any chemical


spills and report the incident to a supervisor?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you thought about assigning only designated workers to handle


chemicals so that these workers can be specially trained on the proper
and safe handling of hazardous substances?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you established responsibilities, maintenance routines, and


intervals to ensure that tanks and containers are regularly checked for
leakage?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

Do you ensure proper cleaning and disposal of packaging material from


dangerous substances?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

124
Have you instructed workers to use only a small amount of detergent
and water to clean containers (i.e. 2-4 litres of water for drums ranging
up to 200 litres)?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you rinse chemical containers 3-4 times to ensure safe reuse or


disposal?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• If not further used in production, do you make sure that this rinse
water is discharged to the effluent treatment system?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you absolutely avoid that empty chemical containers are used for
the storage of drinking water or food?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you investigated the possibility to return empty chemical drums to


the supplier for refill and reuse?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

Have you taken measures to avoid losses of your own manufactured


goods during storage and transportation?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Are your raw materials and processed products stored in separate


areas?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you established a maintenance schedule for regular cleaning (and


disinfection, if required) of storage facilities?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Does your staff check manufactured products and their packaging for
defects/problems prior to storage?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you taken measures to ensure that the packaging of your


products cannot be damaged during storage and transportation?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

125
አባሪ አምስት፡ የሥራ ቦታ ደኅንነትና ጤንነት

Objective: Protection against Accident, Hazardous Substances, Odours, Noise, and Injury

Actions to consider Observations

Have you taken measures to minimize risk of accident?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you covered all drains and floor openings with grates of corrosive-proof
material (e.g. concrete, wood) to prevent falls and accidents?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do the grates have small holes to prevent solid waste from falling into the
drains?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you repaired uneven floors to prevent accidents during the general
movement of personnel and while transporting materials?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

Do you ensure that your machinery and tools are not causing avoidable risks to

your personnel? ⃞ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you installed safety devices (e.g. guards, fences, covers) to prevent
human contact with moving machine parts (e.g. belts, presses, transmission
parts, open gears)?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you clearly marked all control buttons and switches on machines with
colours and labels in the local language so that any worker can take needed
action in case of emergency?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you checked that all cutting tools are kept in a secure location?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you instructed employees to always turn off machines and any cutting
equipment before cleaning?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

Is personal protection equipment for handling dangerous substances provided for

workers and properly maintained? ⃞ yes ⃞ no ⃞ partially

126
• Are all personnel equipped with working clothes according to industrial health
and safety standards?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Is protection equipment on hand (i.e. gloves, aprons, masks, safety goggles,


shoes) available in sufficient number (e.g. for the storage and handling of
hazardous substances)?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have workers been trained on the proper use (including when and where the
devices should be used) and maintenance of personal protective equipment?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you informed workers about the possible health effects from not wearing
personal protective devices?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you clean, dry, and store personal protective equipment in a secure place
to ensure its effectiveness and long life?
• Do you regularly replace worn-out or damaged personal protective equipment?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

Have you made sufficient provisions in case of accident?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Are first-aid kits available throughout production areas and are these regularly
checked (e.g. monthly) to replenish used items and replace items past their
expiry date?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have 1-2 employees been trained and certified to provide basic medical aid?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Is a washbasin or safety shower available near the areas where hazardous


chemicals are stored and used that can be used for personal hygiene and
emergency situations?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have the phone numbers of emergency ambulance and fire services been
noted visibly on the telephone?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

127
• Have you prepared an emergency plan and trained workers in how to alarm
and evacuate the facilities, rescue accident victims, and behave in case of
injuries?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you informed local doctors and the nearest hospital about any safety
risks and health hazards of your operation?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

Have you taken steps to minimize fire hazards? ⃞ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you prohibit smoking in all production areas and especially in areas where
chemicals are stored and/or mixed?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you insulated, enclosed, and protected all live parts


(exposed/unconnected wires, open fittings) using barriers or by placing
transmission lines overhead?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you use standard colour coding to clearly identify different types of wiring
and connections?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you installed protective devices (e.g. fuse and circuit breakers) that
immediately disconnect the electrical supply in case of overload?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you ensure that the terminal boxes of all motors are covered to avoid
sparking?
• Do you frequently remove oily rags and easily inflammable waste from
production areas?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you store fuel for engines in a secure location away from production
areas?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you immediately clean-up chemical spills to prevent any accidental mixture


that could lead to ignition or explosion?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

Have you made sufficient provisions in case of fire? ⃞ yes ⃞n o ⃞ partially

• Are a sufficient number of fire extinguishers available throughout production

areas in clearly marked locations?

128
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Are appropriate extinguishers available and marked for the different classes of
fires (A, B, C, D, E)?

□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you avoid the use of CFC/halon in fire extinguishers?


□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Can the appropriate fire extinguisher be easily reached by workers at any


time?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do all employees know the locations of the fire extinguishers, and have they
been trained in their use?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Do you carry out checks (e.g. every 1-2 years) to ensure that fire
extinguishers are operational and regularly refilled?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Are fire-resistant blankets available, and can these also be easily reached?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you informed employees about how to behave in case of fire?


□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you designated a responsible person to co-ordinate action in case of


fire?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Are fire exits clearly indicated and not locked?


□ yes ⃞ no ⃞ partially

Do you try to reduce noise levels?


* excessive noise may indicate a waste of energy ⃞ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you checked possibilities to reduce noise resulting from your


manufacturing processes by cushioning certain equipment?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you covered all gear boxes and lubricated noisy machine parts to
reduce noise pollution?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you replaced rough-cast gears with machine-cut gears or drums, which
emit less noise and vibration?

129
□ □ □
yes no partially
• Have you replaced iron-cast pinions with teflon or plastic pinions, which are
much less noisy?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you considered the idea of shifting noisy machines to an isolated


location or shielding such machines with a sound-absorbing wall?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

• Have you provided machine operators with hearing protection devices (e.g.
ear plugs, ear muffs) in work areas with sustained, high noise levels?
□ yes ⃞ no ⃞ partially

130

You might also like