የውርስ ውል

You might also like

Download as docx, pdf, or txt
Download as docx, pdf, or txt
You are on page 1of 1

ቀን 03/04/2016 ዓ/ም

ለዶየገና ከተማ አስ/ር ፍትህ ጽ/ቤት

ዶዮገና

የስጦታ ውል ሰጭ ወ/ሮ አዳነች ዳናንቶ አድራሻ በከምባታ ዞን በዶዮገና ከተማ አስ/ር ዘራሮ ቀበሌ የስጦታ ውል ተቀባይ አቶ

ደሳለኝ ዳናንቶ አድራሻ በከምባታ ዞን በዶዮገና ከተማ አስ/ር ዘራሮ ውል ሰጭ የሆንኩ ስጦታ ተቀባይ ልጄ ሆኖ አብሮኝ ሲኖር

የሚያንከባክበኝና የሚረዳኝ ይህ የስጦታ ውል የተፈጸመው ፍ/ህ/ቁ/2427 መሠረት የተፈጸመ ውል ነው እኔ የውስጦታ

የሚታዘዘኝና ስሞት የሚቀብረኝ በመሆኑ በዚሁ መነሻ በከምባታ ጠምባሮ ዞን በዶዮገና ከተማ አስ/ር በዘራሮ ቀበሌ ክልል ውስጥ

አዋሳኞች በምስራቅ አቶ ደስታ ዳናቶ በምዕራብ አቶ ጴጥሮስ ዳናቶ በሰማን አቶ ፋንታሁን አበበ በደቡብ አቶ በላቸው አዲጋ

ቀጥታ መውጫ መንገድ ሁለት ሜትር ባዋሰነው በዚሁ መካከል የሚኖር የሳር ኪዳን ቤት 18 ጫማ እግር ተሰርቶበት ያለ ሲሆን

በስሜ በመንግስት ግብር የሚገበር ይዞታ ካሬ 14 × 30= -----------ሜትር ላይ በስሜ የተመዘገበውን በዚህ ስጦታ ውል መሠረት

ውል ተቀባይ ይዞታው በስሙ አዙሮ ግብር እንዲገብርና ይዞታ ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ------------------------------------------

በስሙ አሰርቶ እንዲጠቀምና ለፈለገው ዓላማ እንዲያውልና እንዲጠቀም በማለት ስጦታ ውል ሰጭዋ በትክክለኛ አዕምሮዬ ሆኜ

በፍ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ/2427-2434 መሠረት በስጦታ የሰጣሁት መሆኔን በተለመደው ፍርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

የስጦታ ውል በህግ ፊት ተቀባይነት ያለው ሆኖ በዚሁ በዶዮገና ከተማ አስ/ር ፍትህ ጽ/ቤት ተመዝግቦ እንዲጸድቅ በትህትና
እጠይቃለሁ፡፡

እኔ የስጦታ ውል ተቀባይ አቶ ደሳለኝ ዳናቶ ወላጅ እናቱ ወ/ሮ አዳነች ዳናቶ የሳር ቤት ተሰርቶበት ካሬ 14 × 30= ሜትር |
ያለው:፡ ቤትና ይዞታ በስጦታ ውል መሠረት የሰጡኝን ስጦታ በፍ/ህግ 2437-2436(1) መሰረት ተስማምቼ በስጦታ መቀበሌን
በተለመደው ፍርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

ሁለቱም ተወያይ ወገኖች የሥጦታ ውል ስንፈጽም የነበሩ የአይን እማኞች

1. አቶ እሳቱ ለፌቦ

2. አቶ ተክሌ ኩብራ

3. አቶ በዛብህ ታደሠ የሆንን እኛ ምስክሮች ሁለቱም ወገኖች እናትና ልጅ ሲፈጽሙ ወይም ሲዋዋሉ አይተናል ሰምተናል ይህንም
በየፊርማችን እናረጋግጣለን ይህ የስጦታ ዓ.ም ተፈጽሟል፡፡

ውል 3

የስጦታ ውል ሰጭ ስምና ፊርማ የስጦታ ውል ተቀባይ ስም እና ፊርማ

ወ/ሮ አዳነች ዳናንቶ ------------------------ አቶ ደሳለኝ ዳናንቶ -----------------------

የአይን ምስክሮች ስምና ፊርማ፦

1. አቶ እሳቱ ለፌቦ -----------------------

2. አቶ ተክሌ ኩብራ -----------------------

3. አቶ በዛብህ ታደሠ -----------------------

You might also like