ፍቅረ ሰላም

You might also like

Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 25

ፍቅርና ሰሊም መረዲጃ እዴር

ፍቅርና ሰሊም መረዲጃ እዴር

መተዲዯሪያ ዯንብ

መስከረም ቀን 2015 ዓ.ም ተመሰረተ


መግቢያ

የፍቅርና ሰሊም መረዲጃ እዴር መተዲዯሪያ ዯንብ

አንቀጽ 1

እዴሩ የፍቅርና ሰሊም መረዲጃ እዴር በሚሌ ስያሜ የተቋቋመ ነው፡፡

አንቀጽ 2

የእዴሩ አዴራሻ

የእዴሩ አዴራሻ አዱስ አበባ 4 ኪል ሲሆን የሰው ሌጅ በዚህ ዓሇም በህይወት ሲኖር ዯስታና
መከራ ሲፈራረቁበት እንዯሚቆይ ካሇፉት የህብረተሰብ ታሪክ ሇመረዲት ተችሎሌ፡፡

ይኸውም በፍጡር ሊይ የማይቀረው የሞት ጽዋ በእያንዲንዲችን ሊይ ዯራሽ መሆኑን በመገንዘብ


በእዴሩ አባሌ ቤተሰብ ሊይ የሞት አዯጋ ሲዯርስ የእዴሩ አባሊት በህብረት እርስ በእርስ
እየተረዲዲ የሏዘኑ ወይም የዯስታው ተካፋይ ሇመሆን እንዱቻሌ ታስቦ መስከረም 12 ቀን 2015
ዓ.ም ተመሰረተ፡፡

አንቀጽ 3

ትርጓሜ

3.1. እዴርተኛ ማሇት በዚህ መተዲዯሪያ ዯንብ መሰረት የተጠየቀውን አሟሌቶ የተመዘገበ
የዕዴሩ አባሌ ነው፡፡
3.2. የእዴርተኛው ቤተሰብ ማሇት፡-
ሀ. አባት፣ እናት የሚባለት የሚስት ወይም የባሌ የሥጋ ወሊጆች ናቸው፡፡
ሇ. ሌጅ ከእዴርተኛው ሚስት ወይም ባሌ አብራክ የተወሇደ ሌጆች ናቸው፡፡
እዴርተኛው ወይም ባሇቤቱ ወይም ሁሇቱም በጉዱፈቻ (በማዯጎ) የሚያሳዴጉት
ሌጅ ከሆነ ግን በእዴሩ ሉመዘገብና እርዲታ ሉዯረግሇት የሚገባው የጉዱፈቻ
(የማዯጎ) ሌጃቸው ሇመሆኑ በፍ/ቤት በኩሌ ተረጋግጦ የጽሐፍ ማስረጃ ሲቀርብ
ብቻ ነው፡፡
ሏ. አባለ(ሎ) ወንዴም እህት ናቸው፡፡
3.3. መቋቋሚያ አንዲንዴ አባሌ (ዕዴርተኛ) በእዴሩ ሲታቀፍ ሇመመዝገቢያ ብቻ ሇአንዴ
ጊዜ የሚከፈሇው ገንዘብ ነው፤ ነገር ግን አባት እናት ከዚህ ዓሇም በሞት ከተሇዩ፤
ሀ. በቤት ውስጥ ከሚኖሩት ሌጆች ሚስት ያሊገባ (ያሊገባች) ከሆነ የመግቢያውን
1500 ብር (አንዴ ሺህ አምስት መቶ) በአንዴ ጊዜ ሲከፍሌ (ስትከፍሌ) ያገባች
ወይም ያገባ ከሆነ የመግቢያ ሙለ ዋጋ የሚከፍሇው ገንዘብ ነው፡፡
3.4. (ወርሃዊ መዋጮ) ማሇት ከእያንዲንደ የእዴሩ አባሌ በነፍስ ወከፍ ወርሃዊ ክፍያ
በየወሩ የሚከፈሇው የመዋጮ ገንዘብ ነው፡፡
3.5. ዕርዲታ ማሇት ተጠየቆም ሆነ በራሱ ፍሊጎት ሇዕዴሩ የሚሰጥ የገንዘብ፣ የቁሳቁስ፣
የሙያና የጉሌበት ሥራ አገሌግልት ነው፡፡
3.6. እንግዲ ዯራሽ፡- ማሇት ከአዱስ አበባ ውጭ የሚኖር ዘመዴ ሇመጠየቅም ሆነ
ሇህክምና እንዱሁም ሇላሊ ጉዲይ መጥቶ በእዴርተኛው(ዋ) መኖሪያ ቤት በእንግዴነት
አርፎ በተገኘ ቤተሰብ ሊይ የሞት አዯጋ ዯርሶ አዱስ አበባ በእዴርተኛው(ዋ)
አማካኝነት ቀብራቸው ሲፈጸም ማሇት ነው፡፡
3.7. ጥገኛ፡- ማሇት ሇአባለ(ሎ) ሕጋዊ ባሇቤት ሌጅ፣ አባት፣ እናት፣ ወንዴም፣ እህት
የራሳቸው መተዲዯሪያ ምንም ሥራ፣ ሀብት የላሊቸው መሆኑ ተረጋግጦ በቤተሰብ
መመዝገቢያ ቅጽ ተመዝግበው በእዴርተኛው(ዋ) መኖሪያ ቤት ባንዴ ጣሪያ ስር
በጥገኝነት የሚኖሩ ማሇት ሲሆን ምንም ስራ ሇላሇው የዘመዴ ሌጅና የቤት
ሰራተኛን ጭምር የሚያጠቃሌሌ ነው፡፡
3.8. ወሇዴ፡- ማሇት ዕዴሩ ሊስቀመጠው ገንዘብ አስቀማጩ ባንክ የሚከፍሇው የባንክ
ወሇዴ የእዴሩን ገንዘብ እንዱይዙ ተመርጠው ያሊግባብ የእሩን ገንዘብ ከሚያጎዴለ
አባሊት ሊይ የሚጠየቅ ህጋዊ ሂሳብ ነው፡፡
3.9. ጉባኤ፡- ማሇት የአባሊት ጠቅሊሊ ስብሰባ ነው፡፡
3.10. ኮሚቴ፡- ማሇት በጠቅሊሊ ጉባኤ ምርጫ የሚሰየም የእዴሩ ስራ አመራር ኮሚቴና
ላልችም የተሇያዩ ተግባራትን እንዱፈጽሙ የሚቋቋሙ ጊዜያዊና ቋሚ ሌዩ ሌዩ
ንዑሳን ኮሚቴዎች ናቸው፡፡
3.11. ዴጎማ፡- ማሇት የእዴሩ ገንዘብ በሌዩ ሌዩ ወጭ መብዛት ምክንያት ሇማይቀር ወጭ
የገንዘብ እጥረት በሚያጋጥምበት ጊዜ በጠቅሊሊው ጉባኤ ተመክሮበት ተወስኖ
እያንዲንዴ የዕዴሩ አባሌ በተጨማሪ የሚከፍሇው ገንዘብ ነው፡፡
3.12. ክሌሌና ከክሌሌ ውጭ
ክሌሌ ማሇት በእዴሩ መተዲዯሪያ ዯንብ መሰረት የሞት አዯጋ ወይም የመርድ ሀዘን
በአንዴ አባሌ ሊይ ሲዯርስ አባሊት ሁለ ሇቀብርም ሆነ ሇማስተዛዘን ሉዯርሱ
የሚችለበት ሁለ ክሌሌ ይባሊሌ፡፡
3.13. ከክሌሌ ውጭ ማሇት የሀዘኑ ቦታ የዕዴሩ አባሊት ሇቀብሩም ሆነ ሇማስተዛዘን
የማይገዯደበት እርቀት ያሇው ቦታ ነው፡፡
3.14. ከክሌሌ ውጭ ሇቅሶ ሲያጋጥም እዴሩ የሚገባውን የገንዘብ እርዲታ ከመስጠትና
የመገሌገያ እቃ ከማዋስ ላሊ አባሊት ሄዯው እንዱቀብሩም ሆነ እንዱያስተዛዝኑ
የማዘዝ ግዳታ የሇበትም፡፡
3.15. በአዱስ አበባ ከተማ ውስጥ

አንቀጽ 4

የእዴሩ አሊማና ተግባር

4.1. እዴሩ በማናቸውም ፖሇቲካ ነክ ጉዲይ ሳይገባ የዘር፣ የሃይማኖትና የጾታ ሌዩነት
ሳያዯርግ በሞትና በዯስታ የሚዯርሰውን ችግርና ዯስታ በመተጋገዝ፣ በመተባበር፣
በመረዲዲት የተቋቋመ እዴር ነው፡፡
4.2. በእዴሩ አባሊት ቤተሰብ ሊይ የሞት አዯጋ ሲዯርስ የቀብር ሥነ-ሥርዓት
ሇማስፈጸምና ሇማጽናናት፡፡
4.3. በአባሊት ሊይ ያሌታሰበ በተፈጥሮና በሰው ሰራሽ አዯጋ ሲዯርስ የእዴሩ አቅም
በሚፈቅዴ መሰረት ተባብሮ የሚችሇውን በጠቅሊሊው ጉባኤ አባሊት በሚሰጠው
ውሳኔ መሰረት ሇመርዲት ነው፡፡

ክፍሌ ሁሇት

አንቀጽ 5

የእዴሩ መብትና ግዳታ

5.1. ጥቅሙንና መብቱን ሇማስጠበቅ በጠበቃ በሥራ አመራር ኮሚቴ በመወከሌ አበሌ
በሕግ አግባብ ያስፈጽማሌ፡፡
5.2. በስሙ ይከሰሳሌ፤ ይከሳሌ፡፡

አንቀጽ 6

የዕዴሩ ገቢ ምንጭ

6.1. ከእዴርተኛው ሇማቋቋሚያ (ሇመመዝገቢያ) የሚከፈሌ ገንዘብ ነው፡፡


6.2. ከእዴርተኛው በየወሩ የሚከፈሌ የመዋጮ ገንዘብ ነው፡፡
6.3. ዕዴሩ የሚኖረው የሚንቀሳቀስና የማይንቀሳቀስ ንብረት ኪራይ ይኖረዋሌ፡፡
6.4. ከእዴሩ አባሊት መቀጫ ከእርዲታና ወዯፊት ከጉባኤው ሲፈቀዴ ከሚፈጠሩ ሌዩ ሌዩ
የገቢ ምንጮችና ዴጎማ የሚገኝ ገንዘብ ነው፡፡

አንቀጽ 7

እዴርተኛ ሇመሆን የሚያበቁ መስፈርቶች

7.1. በገጽ 1 አንቀጽ 3 በንዑስ ቁጥር 3.15 በተመሇከተው መሰረት በቋሚ ነዋሪነት
የሚኖር ግሇሰብ በእዴርተኛነት ሇመመዝገብ ሇእዴሩ ጽ/ቤት በጽሁፍ ሲጠይቅ፤
7.2. ሇእዴሩ ሌማትና እዴገት አሳቢና ተሣታፊ የሚሆን በጎ ፍሊጎት ያሇው
7.3. ከመሰሌ ወይም አቻ እዴሮች በዱስፕሉን ጉዴሇት ወቀሳና ቅጣት ያሌተፈጸመበት
መሆኑ በእዴሩ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በሚገባ ተገምግሞ፣ ተጣርቶ እንዱመዘገብ
ሲፈቀዴሇት፤
7.4. የእዴሩን መተዲዯሪያ ዯንብ ተስማምቶ በተዘጋጀው መዝገብ ሊይ ሲፈርም፤
7.5. አዱስ ተመዝጋቢ በዕጩ አባሌነት ተመዝግቦና ሇሶስት ተከታታይ ወራት 1000.00
ብርና ወርሃዊ ክፍያውን በመክፈሌ በተወሰነ የጊዜ ገዯብ ብር 3,000.00 መክፈለ
ሲረጋገጥ የሙለ አባሊት መብቱ ታውቆ እንዯማንኛውም ቋሚ አባሌ ዯንቡ
የሚያዝሇትን እርዲታ ያገኛሌ፡፡
7.6. የመመዝገቢያው ወይም የመቋቋሚያው ክፍያ እንዯ ሁኔታው ሉሻሻሌ ይችሊሌ፡፡
ክፍሌ ሶስት
አንቀጽ 8
የእዴርተኛው መብትና ግዳታ
8. የእዴርተኛው መብት
8.1. በማንኛውም የእዴር አባሌ ከእዴሩ የሚገኘውን ጥቅምና አገሌግልት ማግኘት
የሚቻሇው ሇመመዝገቢያ የተወሰነውን ገንዘብ በተወሰነው የጊዜ ገዯብ ውስጥ ከፍል
ማጠናቀቁንና ወርሃዊ ክፍያውን አሟሌቶ የከፈሇ መሆኑን ሲረጋገጥ የመጠየቅ
መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
8.2. ሇአመራር አባሊት ሇመምረጥም ሆነ ሇመመረጥ መብት ይኖረዋሌ፡፡
8.3. ወርሃዊ ክፍያውን ወር በገባ ከ3 ጀምሮ እሁዴ ከጠዋቱ 2፡30-4፡30 ዴረስ በክፍያው
ቦታ በመገኘት መክፈሌ አሇበት፤ ሆኖም በክፍያው ቀን ገንዘብ መቀበሌ የሚያስችሌ
ሲገጥም አስቀዴሞ የስራ አመራር ኮሚቴ የክፍያውን ቀን ያሳውቃሌ፡፡
8.4. አባለ(ሎ) ከእዴሩ የሚዯረግበትን የስብሰባ ጥሪ ከ5 ቀናት በፊት ሉገሇጽሇት ይገባሌ፡፡
8.5. ማንኛውም ዕዴርተኛ እዴሩ ባዘጋጀው የቤተሰብ መመዝገቢያ ቅጽ ሊይ በሕይወት
ያለትን የአባለን ወይም የአባሎን ሕጋዊ ባሇቤት ከአባለ ወይም ከአባሎ ሕጋዊ
ባሇቤት አብራክ የተወሇደትን ሌጆችና ዕዴርተኛው ወይም በቤት ወይም ሁሇቱም
በጉዱፈቻ (በማዯጎ) የሚያሳዴጉት ሌጅ ከሆነና በፍርዴ ቤት በኩሌ ተረጋግጦ
የጽሐፍ ማስረጃ ሲቀርብ የአባለን(ሎ) ሕጋዊ ባሇቤት አባሊት እናት፣ ወንዴምና
እህት የስም ዝርዝር ዴሌዝ ስርዝ ሳይኖረው በጥንቃቄ መዝግቦና በፊርማው አጽዴቆ
ማቅረብ ግዳታ አሇበት፡፡
8.6. በዚህ መተዲዯሪያ ዯንብ ክፍሌ አንዴ በአንቀጽ 3 በንዑስ ቁጥር 2 በፊዯሌ ሀ፣ሇ፣ሏ
እንዱያስመዘግብ የተጠቀሱትን የቤተሰብ ዝርዝር ሳያስመዘግቡ ቢቀር ሇዕሇት ሞትም
ሆነ ሇመርድ እዴሩ ምንም ዓይነት የገንዘብ ክፍያና የዕቃ እርዲታ አይፈጽምሇትም፡፡

ግዳታ

8.7. እዴርተኛው(ዋ) በራሱ ወይም በራሷ ቤተሰብ ሊይ የሞት አዯጋ ሲዯርስ በጽሁፍ
ባመቸው መንገዴ መሌእክቱን ወዱያውኑ ሇዲኛው፣ ሇፀሏፊው ማሳወቅ አሇበት፡፡
8.8. ማንኛውም እዴርተኛ በእዴሩ ነጋሪ ጥሪ ተነግሮት የሞት አዯጋ በዯረሰበት ቤተሰብ
ተገኝቶ የቀብሩን ሥነ-ሥረስዓት ማስፈጸም አሇበት፤ የሞት አዯጋው የዯረሰው ከሆነ
የሀዘኑ ቤት ዴረስ ሏዘንተኛውን ማስተዛዘን አሇበት፡፡
8.9. በቤተሰብ መመዝገቢያ ቅጽ ከተመዘገቡት ሰዎች ከአዱስ አበባ ውጭ ወይም ከክሌሌ
ውጭ ነዋሪ ሆነው እክሌ ዯርሶባቸው ሇአባሊት ጥሪ ሲያዯርጉ በቅዴሚያ ሇእዴሩ
ማሳወቅ ግዳታ ይኖርበታሌ፡፡ ሲሆንም በዴንገት በነፍስ ወይም ሇቀብር ዴረስ ተብዬ
ሄዴኩ የሚሌ አባሌ ሟች ከሚኖርበት አገር ቀብሩ ከተፈጸመበት ስፍራ የጽሁፍ
ማስረጃ ማቅረብ አሇበት፤ ነገር ግን ቀብሮ ውል ከገባ እንዯ አዱስ የቀብር ሥነ-
ሥርዓት አባሊት በጡሩንባ ተነፍቶ ይታዘዛለ፣ አባሊትም አቀባበሌ አዴርገው
ምሽትም ይኖረዋሌ ማሇት ነው፡
8.10. ማንኛውም የዕዴር አባሊት ባወጡት መስፈርቶች ሇእዴሩ ሥራ አገሌግልት የአእምሮ
ሕመም የላሇበት፣ በመጠጥ ሱስ ያሌተመረዘ፣ ዱስፒሉን ጉዴሇት ወቀሳና ቅጣት
እንዱሁም በገንዘብ ጉዴሇት የወንጀሌ ክስ ያሌተመሰረተበት አባሌ የመምረጥና
የመመረጥ መብትና ግዳታ አሇበት፡፡
8.11. እዴርተኛው ሇሚከፈሇውም ሆነ ሇሚቀበሇው ገንዘብና ንብረት ህጋዊ ዯረሰኝ
መቀበሌና መስጠት አሇበት፡፡
8.12. በእዴሩ ውስጥ ከአንዴ በሊይ የሆኑ ወንዴማማቾች ወይም እህትማማቾች ኖረው
ከአንዯኛው (ዋ) አባሌ ቤት የሞቱ እንዯሆነ የአንዴን የእዴር አባሌ ዴርሻ ብቻ
የሚከፋፈለት እንጂ ሇሁሇቱም ሙለ ክፍያ አይሰጣቸውም፣ በዯንባችን መሰረት
የሚከፋፈሌ ይሆናሌ፡፡
8.13. ማንኛውም የእዴሩ አባሌ ቅሬታ ካሇው ቅሬታውን በጽሐፍ የማቅረብና በኮሚቴም
እንዱታይሇት የማዴረግ መብት አሇው፤ ኮሚቴውም ተገቢውን መሌስ መስጠት
አሇበት፣ ሆኖም ቅሬታውን ሇኮሚቴው አቅርቦ ውሳኔ ከማግኘቱ በፊት የእዴሩን ስም
በማጥፋትም ሆነ በላሊ አባሌ ክስ ማቅረብ አይቻሌም፡፡
8.14. ማንኛውም ዕዴርተኛ ግዳታውን አሟሌቶ ሲገኝ በራሱ ወይም በቤተሰቡ ሊይ የሞት
አዯጋ ቢዯርስበት በመተዲዯሪያ ዯንቡ መሰረት ተገቢውን የገንዘብ ክፍያና የሰው
እንዱሁም የዕቃ እርዲታ ወዱያውኑ እንዱያገኝ ሲዯረግ የገንዘቡ ክፍያ ሇአባለ(ሎ)
ወይም ሇህጋዊ ባሇቤቱ(ቷ) ወይም በውክሌና ሇሚገኘው ሰው እዴሩ ይከፍሊሌ፡፡
8.15. የሞት አዯጋ የዯረሰው ሇአባለ(ሎ) ሊይ ሆኖ የአባለን ወይም የአባሎን ህጋዊ ባሇቤት
ወይም ህጋዊ ወራሽ ሇማግኘት አስቸጋሪ ሆኖ ሲገኝ የእዴሩ የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ
ሇቀብር ማስፈጸሚያ የሚጠይቀውን ገንዘብ ከእዴሩ ገንዘብ ያዥ ወጪ ሆኖ በህጋዊ
የወጪ ማስረጃ ዯረሰኝ አስፈሊጊውን ዕቃ እየተገዛ የቀብሩ ሥነ-ሥርዓት እንዱፈጸም
ከተዯረገ በኋሊ ከወጪ ቀሪ ሆኖ የተገኘው ገንዘብ ቢኖር የሟች ዘመዴ ህጋዊ
የወራሽነት ማስረጃ ይዞ ሲቀርብ ተራፊውን እንዱከፈሇው ያዯርጋሌ፤ ህጋዊ ወራሽ
ካሌቀረበ ግን ሇእዴሩ ገቢ ይሆናሌ፡፡

አንቀጽ 9

እዴርተኛነት የሚቋረጥበት ሁኔታ

9.1. እዴርተኛው(ዋ) ከዚህ ዓሇም በሞት ሲሇይ ህጋዊ ሚስት ወይም ባሌ የእዴሩ ዯንብ
የሚጠይቀውን መብትና ግዳታ ሳያሟለ ወይም ሉያሟሊ የሚችሌ ሌጅ ሳይኖር
ሲቀር፤
9.2. ሇተከታታይ 3 ወራት ክፍያውን አቋርጦ ሲገኝ
9.3. ያቋረጠው ከአቅም በሊይ በሆነ ምክንያት መሆኑ በማስረጃ ሲረጋገጥ ሇ4 ወራት
ሳይሰረዝ ይጠበቃሌ፡፡
9.4. ማንኛውም የእዴር አባሊት በእዴሩ አሊማ ሊይ ጉዲት ሉያስከትሌ የሚችሌ ወንጀሌ
ወይም የማጭበርበር ተግባር ሲፈጽም ከተገኘ በጠቅሊሊው ጉባኤ አባሊት እንዱሰናበት
ሲወሰን፡፡
9.5. እዴርተኛው (ዋ) ወይም የእዴርተኛው(ዋ) ባሇቤት ሲሞት ስትሞት ከእዴሩ አባሌነት
ስሚቋረጥ የሟች ወገን ቤተሰብ አባት፣እናት፣ ሌጅ፣ ወንዴምና እህት ከቤተሰብ
መመዝገቢያ ቅጽ ሊይ ይሰረዛሌ፡፡
ክፍሌ አራት
አንቀጽ 10
እዴሩ ሇአባሊቱ የሚሰጠው ክፍያ
10.1. ሇእዴርተኛው (ዋ) ወይም ህጋዊ ባሇቤቱ(ቷ) ሲሞት ወይም ስትሞት ሇቀብር
ማስፈጸሚያ ብር 15,000.00 (አስር አምስት ሺህ ብር) ይከፍሊሌ፡፡
10.2. የአባለ ወይም የአባሎ ሌጅ በተወሇዯ በ48 ሰዓት ውስጥ በቤት መመዝገቢያ ቅጽ
የተመዘገበ እንዱሁም ስራ ያሌያዘ፣ በቤተሰብ ስር የሚኖር ሇአባሊትና ሇእናት
7,000.00 (ሰባት ሺህ ብር) ይከፍሊሌ፡፡
10.3. በቤተሰብ መመዝገቢያ ቅጽ በጥገኝነት ተመዝግቦ ከአባለ(ሎ) ጋር በአንዴ መኖሪያ
ቤት የሚኖሩ እህት ወንዴም ሞተው ቀብር አዱስ አበባ ክሌሌ የሚፈጸም መሆኑ
ሲረጋገጥ ሇቀብር ማስፈጸሚያ ብር 3,000.00 (ሶስት ሺህ ብር) ይከፍሊሌ፡፡
10.4. በቤተሰብ መመዝገቢያ ቅጽ የተመዘገቡ ሇአባለ(ሎ) ህጋዊ ባሇቤት ሌጅ፣ አባት፣
እናት ሞት መርድ ሲዯርስ ብር 7,000.00 (ሰባት ሺህ ብር) ይከፍሊሌ፡፡ ነገር ግን
በአንዴ ሊይ ከ1-4 ከዯረሰ ሇአንደ ብቻ ነው የሚከፈሇው፡፡
10.5. በቤተሰብ መመዝገቢያ ቅጽ የተመዘገቡ የአባለ(ሎ) ሕጋዊ ባሇቤት ወንዴምና እህት
ሞት መርድ ሲዯርስ ብር 3,000.00 (ሶስት ሺህ ብር) ይከፍሊሌ፡፡ ነገር ግን ከ1-3
ዴረስ የመርድ ወረቀት በአንዴ ቀን ሲዯርስ ሇአንደ ከመክፈሌ በስተቀር ሇሁለም
አይከፈሌም፡፡
10.6. ከአዱስ አበባ ክሌሌ ውጭ የሚኖሩ የእዴርተኛው(ዋ) ዘመድች ሇሕክምናም ሆነ
ዘመዴ ሇመጠየቅ እንዱሁም ሇላሊ ጉዲይ መጥተው በእዴርተኛው(ዋ) መኖሪያ ቤት
በዴንገት አርፈው በሚገኙ ቤተሰቦችና በእዴርተኞች(ዋ) መኖሪያ ቤታቸው
የሚያስተዲዴሯቸው ቤተሰቦችና የቤት ሰራተኞች ሊይ የሞት አዯጋ ዯርሶ
በእዴርተኛው(ዋ) አማካኝነት ከዚሁ አዱስ አበባ ቀብራቸው የሚፈጸም መሆኑ
ሲረጋገጥ ሇቀብር ማስፈጸሚያ 3,000.00 (ሶስት ሺህ ብር) ይከፍሊሌ፡፡
አንቀጽ 11

የባንክ ሂሳብ

11.1. ገንዘብ ያዥ በእዴሩ መተዲዯሪያ ዯንብ መሠረት የሚሰበሰበውን ማናቸውንም ገንዘብ


የጠቅሊሊ ጉባኤው አባሊት እንዱቀመጥ በወሰኑት ባንክ ውስጥ ማሇትም በ
ባንክ ቅርንጫፍ በቁጥር
ያስቀምጣሌ ማሇት ነው፡፡
11.2. በእዴሩ አባሊትና በቤተሰብ መመዝገቢያ ቅጽ በተመዘገቡ ቤተሰቦች ሊይ የሞት አዯጋ
ቢዯርስ የሚከፈሌና ሇእዴሩ ሌዩ ሌዩ ስራ ማስኬጃ ወጭ የሚሆን ገንዘብ በእዴሩ ስም
ባንክ ከተቀመጠው ሂሳብ ሇመጠባበቂያ ወጭ ሆኖ በገንዘብ ያዡ እጅ እንዱቀመጥ
ያዯርጋሌ፡፡
11.3. የእዴሩን የባንክ ተቀማጭ ገንዘብ ሇማውጣት የሚቻሇው ከዚህ መተዲዯሪያ ዯንብ
መሰረት ሇተመሇከቱት ሇእዴሩ ተግባሮችን ብቻ ሲሆን በእዴሩ ሉቀመንበር በገንዘብ
ያዡ፣ በዋና ፀሏፊው ወይም ከሶስቱ በሁሇቱ የስራ ኃሊፊዎች ሂሳቡ ይንቀሳቀሳሌ፡፡

አንቀጽ 12

የእዴርተኛው መግቢያና ወርሃዊ መዋጮ

12.1. አንዴ ግሇሰብ እዴርተኛ ሇመሆን ሲፈቀዴሇት ሇእዴርተኛነት መመዝገቢያ ብር


3,000 (ሶስት ሺህ ብር) በሶስት ጊዜ ክፍያ ይከፍሊሌ፡፡
12.2. በእዴርተኛው አባሌ ሊይ ችግር ቢያጋጥም እዴሩ ከተቋቋመ ወይም እዴርተኛው
የመግቢያ ክፍያውን ከፍል ከጨረሰ ከ3 ወር በኋሊ ጠቅሊሊ ጉባኤ ተሰብስቦ ከተወሰነ
በኋሊ ነው፡፡
12.3. የእያንዲንደ የእዴር አባሌ ሳያቋርጥ 100 (አንዴ መቶ) ብር ይከፍሊሌ፡፡
12.4. የእዴሩ ጠቅሊሊ ጉባኤ በቅዴሚያ የሚከፈሇውን የመመዝገቢያ ክፍያ ወዯ ፊት
እንዲስፈሊጊነቱ ሉሻሻሌ ይችሊሌ፡፡
12.5. እያንዲንደ እዴርተኛ በየወሩ በመዯበኛ መሌክ የሚከፍሇው ወርሃዊ መዋጮ
ከጠቅሊሊው ጉባኤ ውሳኔ ዝቅም ከፍሌ ሉሌ ይችሊሌ፡፡
12.6. የእዴሩ ተቀማጭ ገንዘብ በማናቸውም ጊዜ ከብር 50,000.00 (ሃምሳ ሺህ ብር)
በታች ሆኖ ሲገኝ ሇጠቅሊሊው ጉባኤ ሇአስቸኳይ ስብሰባ ተጠርቶ ጉባኤው
በሚወስነው መሰረት የእዴሩን ተቀማጭ ገንዘብ ከፍ ሇማዴረግ ከእያንዲንደ
የእዴርተኞች አባሌ እስከ 1000 (አንዴ ሺህ ብር) ሌዩ ዴጎማ ሉጠይቅ ይችሊሌ፡፡
ይህም ካሌበቃ እንዯ ወቅቱ ሁኔታዎች ሥራ አስፈጻሚው በሚጠራው በጠቅሊሊ
ጉባኤ ተወስኖ ሉሇወጥ ይችሊለ፡፡

ክፍሌ ስዴስት
አንቀጽ 13
የእዴሩ አቋም
13.1. የእዴሩ ጠቅሊሊ ጉባኤ
13.2. የእዴሩ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ
13.3. የእዴሩ ኦዱትና ቁጥጥር ኮሚቴ
13.4. ላልች እንዲስፈሊጊነቱ በጉባኤው የሚቋቋሙ ጊዜያዊና ቋሚ ንዑስ ኮሚቴዎች
ይኖሩታሌ፡፡

አንቀጽ 14

የእዴሩ ጠቅሊሊ ጉባኤ

14.1. በእዴርተኛነት የተመዘገቡ ሁለ የእዴሩን ጠቅሊሊ ጉባኤ አባሊት ናቸው፡፡


14.2. የእዴሩ ጠቅሊሊ ጉባኤ በ6 ወር አንዴ ጊዜ ይካሄዲሌ፡፡
14.3. ሆኖም በስራ አመራር ወይም በስራ አስፈጻሚ ኮሚቴዎች ወይም የኦዱትና ቁጥጥር
ኮሚቴው ከእዴርተኞች አጋማሽ የሆነ አባሊት ጠቅሊሊ ጉባኤ እንዱጠራ የስራ
አስፈጻሚውን ኮሚቴ በጽሐፍ ሲጠይቅ ጥያቄው ከቀረበበት ጀምሮ በ15 ቀናቶች
ውስጥ መካሄዴ አሇበት፡፡
14.4. ሇእያንዲንደ አባሌ የስብሰባውን ጥሪ ቢያንስ ከሶስት ቀናት በፊት ሉዯርሰው የሚገባ
ሲሆን ከእዴርተኛው 51 % (ሃምሳ አንዴ በመቶ) የሚሆኑ ተሣታፊዎች የተገኙበት
ስብሰባ ሙሊተ ጉባኤው የተሟሊ ይሆናሌ፡፡
14.5. የጠቅሊሊው ጉባኤው የውሳኔ ሀሳብ በስብሰባው ሊይ ከተገኙት አባሊት የብዙሃኑን
ዴምጽ ብሌጫ ያገኘው የጸና ይሆናሌ፤ የዴምጹም አሰጣጥ እኩሌ ከሆነ በሰብሳቢ
ወገን የተገዯገፈውን ይጸዴቃሌ፡፡
14.6. ሉዯረግ የታሰበው ጉባኤ ምሊአተ ጉባኤው ባሇመሟሊቱ የተነሳ ሉራዘም የሚችሇው
ሇአንዴ ጊዜ ብቻ ይሆናሌ፤ በመሆኑም በሁሇተኛው ስብሰባ በተገኙት የእዴሩ አባሊት
የሚተሊሇፈው ውሳኔ በምሊአተ ጉባኤው እንዯተወሰነ ይቆጠራሌ፡፡

አንቀጽ 15

የጠቅሊሊ ጉባኤ ተግባርና ኃሊፊነት በጠቅሊሊው የእዴሩ የመጨረሻ ውሳኔ አባሌ


በመሆኑ ቀጥል የተመሇከቱትን ተግባራት ያከናውናሌ

15.1. ሇስብሰባ መካሄዴ ምሊእተ ጉባኤ መሟሊቱ ያረጋግጣሌ፡፡


15.2. በጠቅሊሊው ጉባኤ ስብሰባ የተያዘውን አጀንዲ ማሰማትና በዕሇቱ የተያዘውን አጀንዲ
ዝርዝር ትክክሇኛነት አረጋግጦ የጎዯሇውን አርሞና አስተካክል ማጽዯቅ፤
15.3. ኮሚቴው የሚቀርበውን ሪፖርት ሰምቶ መወሰን፤
15.4. የኦዱትና ቁጥጥር ኮሚቴ ሪፖርት ሰምቶ መወሰን፤
15.5. በቀረቡት ሪፖርቶች ሊይ አባሊት የዴጋፍና የተቃውሞ አሳብ እንዱሰጥባቸው
ማዴረግና በሚገኙ ጠቃሚ ሀሳቦች ሊይ ዴምጽ አሳጥቶ በብሌጫ የሚዯግፈውን
ማጽዯቅ፡፡
15.6. በመንፈቅና በአመታዊ ስብሰባ የሚቀርቡትን እቅድች የገቢና የወጪ ባጀት መርምሮ
መወሰን፡፡
15.7. ከአምስት ያሌበሇጡ የአስመራጭ ኮሚቴ አባሊትን በጥንቃቄ መምረጥ፡፡
15.8. የአስመራጭ ኮሚቴው በእያንዲንደ በተዘረዘረው የኃሊፊነት ሥራ በእጩነት
ከሚያቀርቧቸው እጩዎች መካከሌ ሇእያንዲንደ የሥራ ኃሊፊነት የሚያገሇግለበትን
አባሊት አመቺ በሆነ መንገዴ መርጦ ይመዴባሌ፡፡
15.9. የሥራ ዘመናቸውን የሚፈጽሙበትን የሥራ ኮሚቴዎች ሇተተኪው የሥራ አመራር
ኮሚቴ በአስመራጭ ኮሚቴ አማካኝነት ያስረክባሌ፡፡

አንቀጽ 16
የሥራ አመራር ኮሚቴ ተግባርና ኃሊፊነት

16.1. የእዴሩ የሥራ አመራር ኮሚቴ ከ15 ያሊነሱ አባሊት ሇሶስት አመት አገሌግልት
በጠቅሊሊው ጉባኤ ይመረጣለ፡፡
16.2. የእዴሩን የእሇት ተእሇት ስራዎች ይመራሌ፤ ይፈጽማሌ ጥፋት በሚፈጸምበትና
የዱስፕሉን ጉዴሇት በሚያዯርሱት አባሊት ሊይ በስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ሪፖርት
ሲቀርብሇት በመተዲዯሪያው ዯንብ መሰረት እንዯየጥፋታቸው አይነት ተገቢውን
ተግሳጽና ቅጣት ይወስናሌ፡፡
16.3. በዯንቡ መሰረት እዴሩ የሚሻሻሌበትን ሀሳብ በስራ አስፈጻሚው ኮሚቴ ተጠንቶ
ሲቀርብሇት ገምግሞ የጠቅሊሊው ጉባኤ በማቅረብ ያስወስናሌ ጠቅሊሊ ጉባኤው
ያሳሇፈውን ውሳኔ በተግባር እንዱፈጸም ያዯርጋሌ፡፡
16.4. ሇዕዴሩ ስራ አገሌግልት አስፈሊጊ ሲሆን በስሩ ንዑሳን ኮሚቴዎችን ያቋቁማሌ
ስራቸውንም በቅርብ ይከታተሊሌ፡፡
16.5. ማንኛውንም የኮሚቴ አባሌ የዕዴሩን ስራ በሚያከናውንበት ጊዜ ዯመወዝ ወይም ላሊ
ጥቅም ይከፈሇኝ ብል መጠየቅ አይችሌም፡፡
16.6. መዯበኛና አስቸኳይ ስብሰባዎች ይኖሩታሌ፡፡
16.7. ስብሰባውም በወር አንዴ ጊዜ የገንዘብ ስብሰባ ወቅትና በ15 ቀን አንዴ ቀን የሥራ
አመራር ኮሚቴ ሲሆን በዚህም ስብሰባ ሊይ ያሌተገኙ የስራ አመራር ኮሚቴ ወይም
አባሌ 25 ብር ይቀጣሌ፡፡

አንቀጽ 17

የሥራ አሰሪ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባሌ

17.1. የእዴሩ ሉቀመንበር


17.2. የእዴሩ ም/ሉቀመንበር
17.3. የእዴሩ ዋና ፀሏፊና ም/ፀሏፊ
17.4. የእዴሩ ሂሳብ ሹምና ም/ሑሳብ ሹም
17.5. የዕዴሩ ገንዘብ ያዥና ም/ገንዘብ ያዥ

አንቀጽ 18
የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ተግባርና ኃሊፊነት

18.1. የእዴሩ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የእዴሩን አባሊት ማስተባበር ሂሳብ፣ ገንዘብ፣ ንብረትና
ሰነዴን በአግባቡ ተመዝግበው ሥራው በቅሌጥፍና እንዱከናወን መምራት የእዴሩን
እዴገትና ዯህንነት መጠበቅ የጠቅሊሊ ጉባኤውንና የሥራ አመራሩን ውሳኔ ተግባራዊ
ማዴረግ የእዴሩን እንቅስቃሴ የሚገሌጽ ሪፖርት በጠቅሊሊ ጉባኤ ማቅረብ ነው፡፡
18.2. የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የሥራ አፈጻጸም የውስጥ መመሪያ ማውጣትና በሥራ ሊይ
ማዋሌ፡፡
18.3. በዚህ ዯንብ ወይም ወጭ ሊሌተያዘሇት ዴንገተኛ ወጭ በጠቅሊሊው ጉባኤ ውሳኔና ሕጋዊ
ሇሆነ ክፍያ አስፈሊጊውን ወጭ ብንከፍሇው ከእዴሩ ተቀማጭ ገንዘብ ሊይ ወጭ አዴርጎ
ይከፍሊሌ፡፡
18.4. የእዴርተኞቹን መብትና ግዳታ ማስፈጸም፡፡
18.5. አስፈሊጊ ሆኖ ሲገኝ በእዴሩ መተዲዯሪያ ዯንብና በጉባኤው ውሳኔ መሰረት ሇዕዴሩ ሥራ
የሚያገሇግለ በጊዜያዊ ክፍያ መቅጠር ይቻሊሌ፡፡
18.6. የእዴሩ ገንዘብና ንብረት የገቢና ወጭ አጠቃሊይ ሁኔታ የሚያሣይ ዘገባ ሇጠቅሊሊው
ጉባኤ ማሰማትና በቻርት እንዱታይ ማዴረግ፤
18.7. የእዴሩ ገንዘብና ንብረት የተሻሻሇ አገሌግልትና ጥቅም ሉገኝ የሚችሌበት እቅዴ
አውጥቶ ሇጠቅሊሊው ጉባኤ አቅርቦ ማስወሰን፤
18.8. በጠቅሊሊው ጉባኤ ስብሰባ በፊት የተጓዯለ የኮሚቴ አባሊት ቢኖሩ ወይም በአስፈሊጊነቱ
ተጠንቶ እንዱሁም የሚያስፈሌግ ንዑስ ኮሚቴ ቢኖር ሀሳቡን በሥራ አመረፋር ኮሚቴ
አስገምግሞ ሇጠቅሊሊው ጉባኤ ማቅረብ በክፍት የሥራ መዯብ አዱስ አባሌ እንዱመረጥ
ማዴረግ፡፡
18.9. ማንኛውም የኮሚቴ አባሌ ሳያሳውቅ ከመዯበኛ ስብሰባ ቢቀር ወይም በማንኛውም
በኃሊፊነት የተመዯቡበትን ሥራ ሲፈጽም የዱስፕሉን ጉዴሇት ቢገኝበት ወይም የስብሰባ
ጥሪ ዯርሶት ሰዓት የማያከብር አዴርተኛን በሥራ አመራር ኮሚቴ ጥፋቱን አስገምግሞ
ወቀሣ ወይም ማስጠንቀቂያ ወይም እስከ ብር 20 (ሃያ ብር) የሚዯርስ መቀጫ
መቅጣትና ካሌታረመም ጥፋቱን ዘርዝሮ ከውሳኔ ሀሳብ ጋር በጠቅሊሊ ጉባኤ አቅርቦ
ማስወሰን፡፡
18.10. ሇእዴሩ እዴገትና መስፋፋት የስራውም እንቅፋት ሆነው የሚገኙትን አባሊት ሇስራ
አመራር ኮሚቴ በማቅረብ እንዯ ጥፋቱ ክብዯትና ቅሇት መርምሮ ወቀሳና ማስጠንቀቂያ
ከተሰጠ በኋሊ እስከ ብር 30 (ሰሊሳ ብር) የሚዯርስ የገንዘብ ቅጣት ሉቀጣና የማይታረም
ሆኖ ሲገኝ ወይም ከዚህ በሊይ ያለትን ማስጠንቀቂያና ቅጣቱን አሌቀበሌም ብል የሚሌ
አባሌ እዴሩን በራሱ ፈቃዴ እንዯሇቀቀ ተቆጥሮ ከእዴሩ አባሌነቱ ይሰረዛሌ፡፡
18.11. እዴሩ በሚከሰስባቸው ወይም በሚከስባቸው ጉዲዮች ከእዴሩ አባሊት ወይም ከውጭ
የሕግ ባሇሙያ መርጦ በስራ አመራሩ ኮሚቴ አቅርቦ በማስወሰን ክርክሩን እንዱቀጥሌ
ያዯርጋሌ፡፡
18.12. ሇእዴሩ የስራ ማከናወኛ የሚውሌ በገንዘብ ያዡ እጅ ብር 5,000.00 (አምስት ሺህ ብር)
በሰነዴ የሚወራረዴ መያዝ ይቻሊሌ፡፡

ክፍሌ ሰባት

አንቀጽ 19

የእዴሩ ዋና ሰብሳቢ ተግባርና ኃሊፊነት

19.1. የዕዴሩ ዋና ሰብሳቢ ተጠሪነቱ ሇስራ አመራሩና ሇጠቅሊሊ ጉባኤው ነው፡፡


19.2. የዕዴሩን ጠቅሊሊ ጉባኤና የስራ አመራር ኮሚቴውን እንዯሁም የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴን
በሰብሳቢነት ይመራሌ፡፡
19.3. ከኮሚቴዎች የሚቀርቡሇትን ሪፖርቶች አሰባስቦና አጠናቅሮ በስራ አመራር ኮሚቴው
ሀሳብ ተሰጥቶበት ሇእዴሩ ጠቅሊሊ ጉባኤ ሪፖርት ያቀርባሌ፡፡
19.4. የእዴሩ ጠቅሊሊ ጉባኤና የስራ አመራር ኮሚቴ ተስማምተው ውሳኔ የተሰጠባቸውን
ጉዲዮች በፊርማው ያጸዴቃሌ፡፡ በሥራ ሊይ እንዱውሌ ሇሚመሇከታቸው ያስተሊሌፋሌ፤
ያሇርሱም ፊርማ ምንም ዓይነት ነገር ሉጸዴቅ አይችሌምም፡
19.5. እዴሩን በመወከሌ ከላልች አግባብ ካሊቸው አካልች ጋር ማዴረግ ይችሊሌ፡፡
19.6. በእዴሩ ጠቅሊሊ ጉባኤ ወይም በስራ አመራር ኮሚቴ ውሳኔ መሰረት ሇእዴሩ አባሌ
ግሌጋልት በሚገዙም ሆነ በሚሸጡ በሚንቀሳቀሱና በማይንቀሳቀሱ ንብረቶች እዴሩን
በመወከሌ መዋዋሌ ይችሊሌ፡፡
19.7. በእዴሩ ሌዩ ሌዩ የስራ ዘርፎች ሊይ በኃሊፊነት የተመዯቡትን ኮሚቴዎችና አባልችም
የስራ እንቅስቃሴ ይቆጣጠራሌ፣ ያተጋሌ ያስፈጽማሌ፡፡
19.8. በእዴሩ መተዲዯሪያ ዯንብ መሰረት ማግኘት የሚገባቸውንና የሚሰጣቸውን ማንኛውንም
በፊርማው እያጸዯቀ ይሰጣሌ፡፡
19.9. አስቸኳይ ጉዲይ ሲገጥም ከስራ አመራር ኮሚቴ አስወስኖ ጠቅሊሊ ጉባኤ ስብሰባ ሉጠራ
ይችሊሌ፡፡
19.10. የነባር አባልችንና አዱስ ተመዝጋቢዎችን ጥያቄና ማመሌከቻ እየተቀበሇ በዯንቡ
መሰረት በስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ እንዱወሰን ያዯርጋሌ፡፡
19.11. በአንዴ እዴርተኛ ቤት የሞት አዯጋም ሆነ የመርድ ሀዘን መዴረሱን እንዯሰማ
ሁኔታውን አጣርቶ ወዱያውኑ ሇእዴሩ ነጋሪ ሇአባሊት እንዱነግር በጽሁፍም ይሁን
በቃሌ እንዱነገር አዴርጎ አባሊቱ ቀዴመው ዴንኳን ተክሇው በቀብሩም ሥነ-ሥርዓት
ሊይ መገኘታቸውን ያረጋግጣሌ፤ በስራ አስፈጻሚው ኮሚቴ አማካኝነት ሇመቆጣጠሪያ
የሚረዲውን እቅዴ ይቀይሳሌ፡፡

አንቀጽ 20

የእዴሩ ም/ሰብሳቢ ተጠሪነቱ ሇእዴሩ ዋና ሰብሳቢ ነው፡፡

20.1. የእዴሩ ም/ሰብሳቢ ተጠሪነቱ ሇእዴሩ ዋና ሰብሳቢ ነው፡፡


20.2. የእዴሩ ዋና ሰብሳቢ በላሇበት ጊዜ ተተክቶ ዋና ሰብሳቢው የሚሰራውን ያከናውናሌ፡፡
20.3. የእዴሩ ዋና ሰብሳቢ ባሇበት ጊዜ የስብሳቢው የቅርብ እረዲት በመሆን ከስብሰባው
ተሇይቶ የሚሰጠውን ስራ ያከናውናሌ፡፡

አንቀጽ 21

የእዴሩ ዋና ፀሏፊ የሥራ ኃሊፊነት

21.1. የእዴሩ ዋና ፀሏፊ ተጠሪነቱ ሇእዴሩ ዋና ሰብሳቢ ነው፡፡


21.2. የእዴሩ ዋና ሰብሳቢና ምክትለ በማይኖሩበት ጊዜ ተተክቶ ይሰራሌ፡፡
21.3. የእዴሩ ጽ/ቤት ሥራ በኃሊፊነት፣ ይመራሌ፣ ያከናውናሌ፡፡
21.4. የእዴሩን ሌዩ ሌዩ ድክሜንቶች በጥንቃቄ ይጠበቃሌ ገቢና ወጪን ዯብዲቤዎችን፣
የርክክብ ሰነድችን፣ ድክሜንቶችንና መመሪያዎችን፣ የቤተሰብ መመዝገቢያ ቅጾችን
በኃሊፊነት ይጠብቃሌ፡፡
21.5. የእዴሩ ጠቅሊሊ ጉባኤና የስራ አመራር እንዱሁም የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴዎች በስብሰባ
የተነጋገሩባቸውን ጉዲዮች ቃሇ ጉባኤ በጥንቃቄ አዘጋጅቶ ይይዛሌ፡፡
21.6. ከእዴሩ ዋና ሰብሳቢ ጋር በመሆን የስብሰባ አጀንዲ ያዘጋጃሌ፣ የስብሰባውን ቀንና
ስፍራውን ሇአባሊት እንዱነገር በአመቸው መንገዴ ሇእዴሩ ነጋሪ በሰብሳቢው ፊርማ
አማካኝነት በጽሁፍ እንዱዯርስ ያዯርጋሌ፡፡
21.7. የእዴሩ ሇሚመሇከታቸው ክፍልች የሚጻፉ ዯብዲቤዎችን በዚህ ዯንብ መሠረት
ትክክሇኛ መሆናቸውን ያረጋግጣሌ፤ ዯብዲቤዎችን ተቀብል ሇሰብሳቢው ከቀረቡ በኋሊ
በሚሰጠው መመሪያ መሰረት ይፈጽማሌ፣ ወጭ ዯብዲቤዎችን በሰብሳቢው ፊርማ
እንዱወጡ ያዯርጋሌ፡፡
21.8. እያንዲንደ አባሌ የቤተሰብ መመዝገቢያ ቅጽ በእዴሩ መተዲዯሪያ ዯንብ መሠረት
መሞሊቱን ያረጋግጣሌ፣ ያሌሞለት አባሊትን ተቆጣጥሮ እንዱሞለ ያዯርጋሌ፡፡
21.9. በአባሊት ወይም በአባሊት ቤተሰብ ሊይ የሞት አዯጋ ዯርሶ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ወይም
የመርድ ሀዘን በተፈጸመባቸው ሟች ከቤተሰብ መመዝገቢያ ቅጽ ሊይ በስማቸው
አንጻር ቀንና ዓመተ ምህረቱን መዝግቦ ስማቸውን በቀይ ቀሇም እንዱሰረዝ ያዯርጋሌ፡፡
21.10. ማናቸውም ሰነድችና የተሰራባቸው አሊቂ ካርኒዎች በመመርመር ተጣርቶ
ያሇቀሊቸውን ተረክቦና ተመዝግበው በጥንቃቄ እንዱቀመጡ ያዯርጋሌ፡፤
21.11. የእዴሩ መተዲዯሪያ ዯንብ በመዝገብ ተገሌብጦ እያንዲንደ የእዴሩ አባሌ እንዱፈርም
ወዯፊትም ተመዝግቦ እንዱፈርሙ ያዯርጋሌ፡፡
21.12. በስብሰባ በማይገኙ አባሊት ሊይ ጥብቅ ቁጥጥር እያዯረገ የማይገኙትን ሇዋናው ሰብሳቢ
በማቅረብ እርምጃ ወይም የሥነ-ሥርዓት ቅጣት ያስወስዲሌ፡፡
21.13. የእዴሩ ጽ/ቤት እንዱዯራጅ የገንዘብ አቅም በፈቀዯው መጠን አስፈሊጊ የሆኑ የጽ/ቤት
መሳሪያዎችንና መገሌገያ ዕቃዎችን እንዱገዙ ሇሰብሳቢው አቅርቦ ያስወስናሌ፣
አሰራሮችንም ጥራትና ብቃት ያሊቸው እንዱሆኑ ያዯርጋሌ፣ ሇኮሚቴውም አቅርቦ
በማስወሰን ሌዩ ሌዩ ፎርሞች እንዱታተሙ ወይም እንዱባዙ ያዯርጋሌ፡፡
21.14. የእዴሩ አባሊት በመተዲዯሪያ ዯንቡ መሠረት የሚገባቸውን ክፍያ ያሇ ችግር (ያሇ ውጣ
ውረዴ) እንዱገኙ ይረዲሌ፣ ይቆጣጠራሌ የሥነ-ሥርዓት ጉዴሇት የሚፈጽሙትንም
አባሊት እየተቆጣጠረ ሇሥራ አስፈጻሚው ኮሚቴ ሇውሳኔ ያቀርባሌ፡፡
21.15. ከእያንዲንደ ኮሚቴ ሇስራ አስፈጻሚ ኮሙተ የሚቀርቡሇትን ሪፖርቶች ተረክቦ ከዋናው
ሰብሳቢ ጋር አጠቃሊይ ሪፖርት ያዘጋጃሌ፡፡
21.16. በዕዴሩ ስም ታትመው የሚቀርቡሇትን የገቢና የወጭ ካርኒዎች እንዱሁም ሌዩ ሌዩ
የጽ/ቤት መሳሪያዎችን ተረክቦ ሇስራ እንዯ አስፈሊጊነቱ ሇሚመሇከተው ክፍሌ በፊርማ
ይሰጣሌ፡፡
21.17. የመታወቂያ ዯብተር በነባር አባሊትም ሆነ አዱስ ሇሚመዘገቡ አባሊት በተመኑ መሰረት
ዋጋውን እየተቀበሇ ከዋናው ሰብሳቢ ጋር በማስፈረም ይሰጣሌ፣ የጠፋባቸው ካለ
ዋጋውን እየከፈለ እንዱወስደ ያዯርጋሌ፡፡
21.18. የእዴሩ መተዲዯሪያ ዯንብ የህትመቱን ዋጋ በመክፈሌ ሇእያንዲንደ የእዴር አባሊት
ያዴሊሌ፡፡

አንቀጽ 22 - የምክትሌ ጸሏፊው የሥራ ኃሊፊነት

22.1. የዋናው ጸሏፊ የቅርብ እረዲት ሆኖ ይሰራሌ፡፡


22.2. ዋናው ፀሏፊው በማይገኝበት ወይም በማይኖርበት ጊዜ እሱን በመተካት ይሰራሌ፡፡
22.3. በሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የሚታዘዘውን ላልች ተግባራት ያከናውናሌ፣ የአባሊቶችንም
ቀሪ ያወጣሌ፣ በወር ክፍያ ወቅት ሇሰብሳቢው አቅርቦ የቀሩትን እየሇቀመ ያወጣሌ፣
ያስቀጣሌ፡፡ ከሊይ ዋና ፀሏፊው የሚያከናውነውን ሁለ ያከናውናሌ፡፡

አንቀጽ 23- የዕዴሩ ሑሳብ ሹም ሥራና ኃሊፊነት

23.1. የእዴሩ ሑሳብ ሹም ተጠሪነቱ ሇእዴሩ ዋና ሰብሳቢ ነው፡፡


23.2. የእዴሩን ገንዘብና ንብረት ገቢና ወጭ መቆጣጠሪያ መዝገብ አቋቁሞ ይመዘግባሌ፡፡
23.3. የእዴሩ የባንክ ሂሳብ መቆጣጠሪያ መዝገብ ያቋቁማሌ፡፡
23.4. በዯንቡ መሰረት በየወሩ ከአባሊቱ የሚሰበሰበውን ገንዘብ በሕጋዊ ዯረሰኝ ገቢ መሆኑን
ያረጋግጣሌ፤ ይይዛሌ፡፡
23.5. በእዴርተኛ ሊይ የሞትና የመርድ አዯጋ ሲዯርስ በእዴሩ መተዲዯሪያ ዯንብ መሰረት
የሚታዘዘውን ትክክሇኛነት አረጋግጦና በወጭ ሰነዴ መዝገብ ክፍያውን ያስፈጽማሌ፡፡
23.6. የእዴሩ ተቆጣጣሪዎች በጠየቁ ጊዜ ማናቸውንም የገቢና የወጭ መዝገቦችን
እንዱሁም ካርኒዎችን አቅርቦ ያስመረምራሌ፣ ሑሳቡንም በግማሽ ዓመትና
በዓመታዊ ስብሰባ ወቅት እንዱዘጋጅ ያዯርጋሌ፡፡
23.7. የእዴሩን የመንፈቅና ዓመታዊ ጠቅሊሊ የገንዘብና የንብረት ገቢና ወጭ ሂሳብ ሚዛን
አዘጋጅቶ ሇአባሊት እንዱሰማ ሇእዴሩ ዋና ሰብሳቢ ሪፖርት ያቀርባሌ፡፡
23.8. የገቢና ወጪ ገንዘብና ንብረት መቀበያ ካርኔ የወጪ ሰነዴ የመሳሰለትን የጽሕፈት
መሣሪያዎች ሇሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አቅርቦ በጽ/ቤቱ በኩሌ እንዱታተሙ ሏሳብ
ያቀርባሌ፡፡
23.9. በሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ ሊይ በአባሌነት እየተገኘ ፋይናንስና ንብረትን
በተመሇከቱ የሙያ ሏሳብ በመስጠት ሇትክክሇኛ ወጭና ገቢ አጠባበቅ የበኩለን
ዴርሻ ያበረክታሌ፡፡

አንቀጽ 24 - የምክትሌ ሑሳብ ሹም የሥራ ኃሊፊነት

24.1. የሂሳብ ሹሙ የቅርብ እረዲት ሆኖ ይሰራሌ፡፡


24.2. የሂሳብ ሹሙ የማይኖርበት ጊዜ ተተክቶ ይሰራሌ፡፡
24.3. የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የሚሰጠውን ላልች ተግባራትን ያከናውናሌ፡፡

አንቀጽ 25 - የገንዘብ ያዥ የሥራ ኃሊፊነት

25.1. የእዴሩ ገንዘብ ያዥ ተጠሪነቱ ሇእዴሩ ዋና ሰብሳቢ ነው፡፡


25.2. ገንዘብ ያዡ ከየአባሊቱም ሆነ ከላሊ የገቢ ምንጭ የሚሰበሰበውን የእዴሩን ገንዘብ
በህጋዊ ዯረሰኝ ፈርሞ ይቀበሊሌ፡፡
25.3. ወርሃዊ ክፍያ በሃሊፊነቱ የተቀበሇውን ገንዘብ በ48 ሰዓት ውስጥ በእዴሩ ስም
በተከፈተው ሑሳብ ቁጥር ባንክ ገቢ አዴርጎ ዯረሰኙን ሇሰብሳቢውና ሇሑሳብ ሹሙ
ያስረክባሌ ወይም ያሣያሌ፡፡
25.4. በዴንገተኛ ወጭ መጠባበቂያ ብር 10,000.00 (አስር ሺህ ብር) በእጁ ይዞ ሲታዘዝ
ይከፍሊሌ፤ ገንዘቡም ሲያሌቅ ሰብሳቢውንና የሑሳብ ሹሙን ሇወጪው ትክክሇኛነት
አስፈርሞ ሲፈቀዴ ተተኪ ገንዘብ እንዱወጣሇት ያዯርጋሌ፡፡
25.5. የገቢና ወጭ ሑሳብ መቆጣጠሪያ መዝገብ ያቋቁማሌ፡፡
25.6. በዯንቡ መሠረት አዯጋ ሇዯረሰባቸው እዴርተኞችና ሇእዴሩ አገሌግልት እንዱከፍሌ
የወጪ ማዘዣ ሲዯርሰው ወዱያውኑ አስፈርሞ ሇባሇጥቅሙ ይከፍሊሌ፡፡
25.7. ሂሳብ ሹሙ ወይም ተቆጣጣሪዎች በጠየቁ ጊዜ በዋና ሰብሳቢው አማካኝነት ገንዘብ
አስቆጥሮ ያስመረምራሌ፡፡
25.8. የእዴሩን የባንክ ሂሳብ የሚያንቀሳቅሱት አንደ ሆኖ ይፈርማሌ፣ በጣምራ ፊርማም
የባንክ ሂሳቡን ያንቀሳቅሳሌ፡፡

አንቀጽ 26- የምክትሌ ገንዘብ ያዥ የሥራ ኃሊፊነት

26.1. የዋና ገንዘብ ያዡ የቅርብ እረዲት ሆኖ ይሰራሌ፡፡


26.2. ዋናው ገንዘብ ያዥ በማይገኝበት ጊዜ ተተክቶ ይሰራሌ፡፡
26.3. በሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የሚታዘዘውን ተግባራት ያከናውናሌ፡፡

አንቀጽ 27 – የኦዱትና ቁጥጥር ኮሚቴ የሥራ ኃሊፊነት

27.1. የኦዱትና ቁጥጥር ኮሚቴ አባሊት በጠቅሊሊው ጉባኤ የሚመረጡና ተጠሪነታቸው


ሇዕዴሩ ጠቅሊሊ ጉባኤ ነው፡፡
27.2. ኮሚቴው ከባሇሙያዎች የተውጣጣ ሶስት አባሊት ይኖሩታሌ፣ ከሶስቱ አንደ
የኮሚቴው ሰብሳቢ ሲሆን ሁሇተኛውና ሦስተኛው አባሊት በመሆን የሥራ ክፍፍሌ
ያዯርጋሌ፡፡
27.3. ሦስቱም የኦዱትና ቁጥጥር ኮሚቴ አባሊት በሥራ አመራር ስብሰባ ሊይ ይሳተፋለ፡፡
27.4. ማናቸውንም የእዴሩን ጠቅሊሊ ገቢና ወጪ የገንዘብና ንብረት አያያዝ በተመሇከተና
እንዱሁም የሥራ ክንውን ሪፖርት በስዴስት ወራት በጠቅሊሊው ጉባኤ ሪፖርት
ያቀርባለ፡፡
27.5. የሥራ አመራርና የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴዎችን በእዴሩ ዯንብ መሰረት ስራቸውን
በትክክሌ ማከናወናቸውን ይቆጣጠራሌ፣ ሇጠቅሊሊው ጉባኤ የግምገማ ዘገባ
ያቀርባሌ፡፡
27.6. ኮሚቴው በሚያዯርገው ምርመራ ጉዴሇት ሲገኝ አስቀዴሞ በአስቸኳይ የሥራ
አመራር ኮሚቴው ሪፖርት አዴርጎ አፋጣኝ እርምጃ እንዱወስን ያዯርጋሌ፤
ሰብሳቢው ያሰራር ጉዴሇት ወይም ሇዕዴሩ አዯገኛ ችግር የሚፈጥር ሀኔታ
አጋጥሞት በስራ አመራሩ ኮሚቴ በኩሌ ተገቢ እርምጃ አሌተወሰዯም ብል ሲያምን
ጠቅሊሊ ጉባኤ ሰብስቦ እንዱወስን በስራ አመራር ኮሚቴ በኩሌ ጥሪ እንዱዯረግ
ይጠይቃሌ፡፡
27.7. የእዴሩ መተዲዯሪያ ዯንብና የጠቅሊሊ ጉባኤ ውሳኔዎችና መመሪያዎች መከበራቸውና
በስራ መተርጎማቸውን ይቆጣጠራሌ፡፡
27.8. የእዴሩ አባሊት ግዳታቸውንና መብታቸውን በትክክሌ መወጣታቸውን እንዱሁም
የእዴሩን መተዲዯሪያ ዯንብ ማክበራቸውን ይቆጣጠራሌ፡፡
27.9. በመተዲዯሪያ ዯንቡ የተወሰነው መቀጫና የእርዲታ ገቢ በትክክሌ መሰብሰቡንና
መከፈለን ያረጋግጣሌ፡፡

አንቀጽ 28- የንብረት አጠባበቅ ኮሚቴ ተግባርና ኃሊፊነት

28.1. የንብረት አጠባበቅ ኮሚቴ ተጠሪነቱ ሇዋናው ሰብሳቢና የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ
ነው፡፡
28.2. ኮሚቴው ሶስት አባሊት ሲኖሩት ከሶስቱ አንደ ሰብሳቢ፣ ሁሇተኛው ፀሏፊ፣
ሶስተኛው አባሊት ሆነው ይሰራለ፡፡
28.3. ከስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በሚሰጠው መመሪያና ትዕዘዝ የዕዴሩን መተዲዯሪያ ዯንብ
ተከትል የዕሇት ተዕሇት ስራውን ያከናውናሌ፡፡
28.4. ሇሚንቀሳቀሱና ሇማይንቀሳቀሱ ንብረቶች መዝገብ አቋቁሞ መዝግቦ ይይዛሌ፡፡
28.5. የዕዴሩን ንብረት እንዲይባክን በአቀማመጥና በአያያዝ ጉዴሇት እንዲይጎሳቆሌና
እንዲይበሊሽ በጥንቃቄ ያስጠብቃሌ፡፡ እንዱሁም በዕዴሩ መስፋፋትና ዕዴገት መጠን
ንብረቱን እንዱሟሊ ሇማዴረግ ተፈሊጊ ዕቃዎችን ዝርዝር እያዘጋጀ ሇሥራ አስፈጻሚ
ኮሚቴ ያቀርባሌ፡፡
28.6. የዕዴሩ ዕቃ ሇዕዴሩ አባሊትም ሆነ በኪራይ በሚሰጥበት ጊዜ ቅዴሚያ ከመውሰደ
በፊት በማያዣነት ገንዘብ ብር 1000 (አንዴ ሺህ ብር) ያስይዛሌ፣ አነስተኛ ከሆነ
ግን ብር 500 (አምስት መቶ ብር) ያስይዛለ፣ በዯህና መመሇሱንም እየተቆጣጠረ
ያረጋግጣሌ፣ በዯህናም መመሇሱንም ከተረጋገጠ ገንዘቡ ይመሇሳሌ፡፡
28.7. ሇእዴሩ አገሌግልት ተገዝተው የሚገቡት ሌዩ ሌዩ እቃዎች በገቢ መዝገብ
ይመዘገባሌ፡፡ ሇሚመሇከታቸውም ኮሚቴዎች በመመሪያው መሰረት ያስረክባሌ፡፡
28.8. የእዴሩ እቃዎች ሉጠገኑ የሚገባቸውን ዝርዝር በማዘጋጀት ሇሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ
አቅርቦ ሲፈቀዴ ከሰብሳቢው ጋር በመሆን ያስጠግናሌ፡፡
28.9. በእዴሩ አባሊት ሊይ ሇሚዯርሰው የሞት፣ የመርድና ሌዩ ሌዩ ጉዲይ ዕቃ ተጠይቆ
በእዴሩ ጽ/ቤት ትዕዛዝና መተዲዯሪያ ዯንቡ አንቀጽ 8 ንዑስ ቁጥር 6 መሠረት
ይፈጸማሌ፡፡
28.10. የእዴሩ አባሊት የእዴሩን እቃ በሚጠይቁበትና ነጻ በሚሆንበት ወቅት የእዴሩ አባሌ
ሊሌሆነ ግሇሰብ ወይም ዴርጅት በኪራይ እንዱሰጥ በእዴሩ ጽ/ቤት በኩሌ ትእዛዝ
ሲዯርሰው የእዴሩ እቃ እንዱከራይ ይዯረጋሌ፡፡
28.11. ማንኛውም የእዴሩ አባሌ በመኖሪያ ቤት ሇሚዯርስበት ችግር ንብረቱን በነጻ
እንዱገሇገሌበት ከመፍቀዴ በስተቀር ሇውጭ ግሇሰብም ሆነ ቢጠይቅ እንዱሰጠው
መፍቀዴ አይቻሌም፡፡

ክፍሌ ስምንት

አንቀጽ 29- ወዯፊት ስሇሚቋቋሙ ሌዩ ሌዩ

29.1. የእዴሩ ስራ ተስፋፍቶ ተጨማሪ ስራ ሲያጋጥም እንዯ አስፈሊጊነቱ በሥራ አመራር


ኮሚቴ ተጠንቶ በጠቅሊሊ ጉባኤ ግምገማ መሰረት የሚሰየሙ ቋሚና ጊዜያዊ
ኮሚቴዎች ያቋቁማለ፡፡

አንቀጽ 30 - በዴጋሚ ስሇመመረጥ

30.1. ማንኛውም የኮሚቴው አባሌ በእዴሩ መተዲዯሪያ ዯንብ መሰረት ያሇ ጊዜ ገዯብ


መመረጥ ይችሊለ፡፡ ነገር ግን ከሶስት ዓመት በሊይ ሉገዯዴ አይችሌም፡፡

አንቀጽ 31- ዕዴሩ የሚቆይበት ጊዜ

31.1. ከአቅም በሊይ የሆነ ችግርና ምክንያት ካሌዯረሰ በስተቀር እዴሩ ሳይፈርስ እንዯጸና
ይኖራሌ ወይም እዴሩ የሚኖረው ሊሌተወሰነ ጊዜ ሉሆን ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ 32-የእዴሩ የበጀት ዓመት

32.1. የእዴሩ ሂሳብና የበጀት አሰራር ከጥቅምት 30 የበጀት ዓመት በዓመት እስከ ጥቅምት
30 ቀን ባሇው ውስጥ የተካተተ ይሆናሌ፤ ነገር ግን በዚህ መካከሌ የዓመት በጀት
ውስጥ በስዴስት ወር አንዴ ጊዜ ሉዯረግ ይችሊሌ፡፡
32.2. የጠቅሊሊው ጉባኤ ስብሰባና ሪፖርት ማቅረቢያ ጊዜ በሚያዚያና በጥቅምት ወር
ይሆናሌ፡፡

አንቀጽ 33 - ግዳታን ሳያሟለ በሚቀሩ እዴርተኞች ሊይ ስሇሚወሰዴ የሥነ-


ሥርዓት እርምጃዎች

33.1. ማንኛውም የእዴሩ አባሌም ሆነ አዱስ ተመዝጋቢ እጩ አባሌ በእዴሩ የቤተሰብ


መመዝገቢያ ቅጽ ሊይ የሚያስመዘግበው የቤተሰብ ዝርዝርና ላሊም ተጓዲኝ
መረጃዎች ሁለ ትክክሌ ሇመሆናቸው በፊርማው ያረጋግጣሌ፤ ትክክሌ ባሌሆነ
መረጃ በእዴሩ ገንዘብ ተጠቅሞ ሲገኝ እንዱመሇስ ከማዴረጉም በሊይ ባስመዘገበው
ትክክሌ ያሌሆነ መረጃ ምክንያት ወዱያውኑ ከእዴሩ ይሰረዛሌ፡፡
33.2. እያንዲንደ የእዴሩ አባሊት ወርሃዊ መዋጮውን ክፍያ ወር በገባ በመጀመሪያ እሁዴ
ጀምሮ ከጠዋቱ 1፡00 - 2፡30 ዴረስ ይከፍሊሌ፤ በተወሰነው ሰዓት ሳይከፍሌ ቢቀር
ብር 5 (አምስት ብር) መቀጫ በመጨመር ይከፍሊሌ፡፡
33.3. የጠቅሊሊ ጉባኤ ስብሰባ መኖሩ ተነግሮት ቀንና ሰዓቱን እያወቀ ያሇ በቂ ምክንያት
ቢቀር ሇመጀመሪያ ጊዜ ብር 20 (ሃያ ብር) ዯግሞ ቢቀር ብር 50 (ሃምሳ ብር)
ሶስተኛ ጊዜ ብር 100 (አንዴ መቶ ብር) ይከፍሊሌ፡፡ በተጨማሪም የመጨረሻ
የጽሐፍ ማስጠንቀቂያ ከስራ አመራር ኮሚቴ ይሰጠዋሌ፡፡
33.4. በቀብር ሥነ-ሥርዓት ሊይ ሰምቶ ያሇ በቂ ምክንያት የቀረ ብር 100 (አንዴ መቶ
ብር) ይቀጣሌ፡፡
33.5. በመርድ ሀዘን ተገኝቶ በመዝገብ ሊይ ያሌፈረመ ወይም ቁጥር ያሊስቀመጠ ወይም
በሳጥን ውስጥ ያሌከተተ በምሽት ተረኝነት ዴንኳን በመትከሌና በማፍረስ እንዱሁም
በሰሌስት ያሌተገኘ አባሌ ብር 50 (ሃምሳ ብር) ቅጣት ይከፍሊሌ፡፡ ነገር ግን ሇሰሌስት
ብር 30 (ሰሊሳ ብር) ይቀጣሌ፡፡
33.6. በስብሰባ ወቅት በአመራር አባሊት ሊይ ወይም በእዴርተኛ ሊይ ቁጣ፣ ዘሇፋ እና
የእዴሩን ህሌውና የሚረብሽ አፍራሽ አስተያየት መሰንዘር አጥብቆ የተከሇከሇ ሲሆን
ሥነ-ሥርዓት ሳይከተሌ ከሊይ የተጠቀሱትንና ላልችም መሰሌ ዴርጊቶች የፈጸመ
እዴርተኛ ወይም አባሌ፡-
ሀ. በመጀመሪያ ጥፋት ከሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ምክር ይሰጠዋሌ፤
ሇ. ሇሁሇተኛ ጥፋት የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ይዯርሰዋሌሌ፡
ሏ. ሇሦስተኛ ጥፋት ሇሥራ አመራር ኮሚቴ ቀርቦ በሚወሰዯው እርምጃ መሰረት
ብር 50 (ሃምሳ ብር) መቀጫ ከፍል የመጨረሻ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ይሰጠዋሌ፡፡
33.7. የአጥፊው ሁኔታ የዕዴሩ ሥራ አመራር ኮሚቴ አመሇካከት የተፈጸመውን የጥፋት
ዴርጊት የእዴሩን ህሌውና ወይም የእዴርተኞችን አንዴነት የሚያናጋና የሚያፈርስ
ሆኖ ከተገኘ የሥራ አመራር ኮሚቴ አጥፊውን እዴርተኛ ወዱያውኑ ከእዴርተኛነቱ
አግድ ጉዲዩን አስቸኳይ ውሳኔ እንዱሰጥበት ሇጠቅሊሊ ጉባኤ ያቀርባሌ፡፡
33.8. ሇእዴሩ ገቢ መሆን ያሇበትን ገንዘብ ወይም ላሊ የእዴሩን ንብረት ያባከነ፣ የሰረቀ
ወይም ያጭበረበረ ወይም በህጋዊ መንገዴ እጁ የገባውን የእዴሩን ገንዘብ ገቢ
ማዴረግ በሚገባው ግዜ ገቢ ሳያዯርግ የቀረ የሥራ አመራር ኮሚቴ አባሌ ወይም
እዴርተኛ ዴርጊቱ በእዴሩ ተቆጣጣሪዎች ሲረጋገጥ ሕጋዊ መተማመኛ መስጠት
አሇበት፡፡ ይኸውም ገንዘቡን በሥራ አመራሩ አማካኝነት በተወሰነ ጊዜ ውስጥ ሇእዴሩ
ገቢ ካሊዯረገ ወዱያውኑ ከእዴርተኛነት ይሰረዛሌ፡፡ ሇእዴሩ ገቢ ሳያዯርግ የቀረውንም
ገንዘብ እዴሩ ህጋዊ እርምጃ ወስድ ገቢ ሇማስዯረግ በዚህ መተዲዯሪያ ዯንብ መሰረት
መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
33.9. በማንኛውም የጥፋት ምክንያት ከእዴርተኛነት የተገሇሇ ወይም እንዱሰረዝ የተዯረገ
እዴርተኛ ሇእዴሩ የከፈሌኩት ገንዘብ ይመሇስሌኝ ወይም ከእዴሩ የሚንቀሳቀስም ሆነ
የማይንቀሳቀስ ንብረት ዴርሻዬ ይሰጠኝ ብል መጠየቅ አይችሌም፡፡

አንቀጽ 34

34.1. ይህ ዯንብ በሙለ ወይም በከፊሌ ሉሻሻሌ ይችሊሌ ሆኖም በጠቅሊሊው ጉባኤ አባሊት
በ2/3 ዴምጽ ሲዯገፍ ነው፡፡

አንቀጽ 35 እዴሩ ከሕግ ጋር ያሇው ግንኙነት

35.1. የእዴሩ በፍ/ብሔር ሕግ ቁጥር 404፣ 410 ከ415 እስ 482 ባለት ቁጥሮች መሰረት
ይተዲዯራሌ፡፡
35.2. እዴሩ ሇተቋቋመበት ዓሊማ ሇሞትና ሇዯስታ አቅም በፈቀዯው መጠን ያገሇግሊሌ፡፡
35.3. እዴሩ ህግን ተከትል ይህን ዯንብ በማይቃረን ሁኔታ የራሱ የሆነ መሬትና ንብረት
ይኖረዋሌ፡፡ ይኸውም በቅን መንፈስ ተነሳስተው ሇእዴሩ እዴገት በስጦታ በእርዲታ
ወይም በውርስ ከሚያዯርጉሇት ሰዎች ወይም ማህበራት የሚዯረጉት ሌግስና ሲኖር
እዴሩ ይቀበሊሌ፡፡ ይህንንም የሚቀበሇው ሰጪው የእርዲታ እጁን የዘረጋበት
ምክንያት የማህበሩን የመረዲጃ በጎ ተግባር በመዯገፍና ሇእዴሩ ጠቅሊሊ ጥቅም
ያስገኛሌ ተብል ሇማመን የሚያስችሌ ሆኖ ሲገኝ ብቻ ነው፡፡
35.4. እዴሩ በማናቸውም ጊዜ የመክሰስና የመከሰስ መብት አሇው፡፡

አንቀጽ 36- ተቃራኒ አሰራሮች

36.1. ከዚህ ዯንብ ጋር የሚቃረኑ ማናቸውም አሰራሮች ተቀባይነት አይኖራቸውም፡፡

አንቀጽ 37-ዯንቡን ሇአባሊት ስሇማዯሌ

37.1. የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ዯንቡን አባዝቶ ወይም አሳትሞ የህትመት ዋጋውን
አስከፍል ሇእዴርተኛ ይሰጣሌ፣ አባለም የመውሰዴ ግዳታ አሇበት፡፡

አንቀጽ 38-ዯንቡ የሚጸናበት ጊዜ

38.1. ይህ ዯንብ ከ ጀምሮ የፀና ይሆናሌ፡፡

አዱስ አበባ

You might also like