Professional Documents
Culture Documents
አብዲ ጀማል የመሸሸግ ወንጀል ክስ
አብዲ ጀማል የመሸሸግ ወንጀል ክስ
ቀን:__________________
የዐ/መ/ቁ:__________________
የፍ/መ/ቁ:__________________
አለም ገበያ
ወንጀሉ
የወንጀሉ ዝርዝር
ተከሳሽ እቃው የተገኘው በአንድ ንብረት ላይ በተፈጸመ ወንጀል ምክንያት መሆኑን እያወቀ
በዕለተ እሮብ በቀን 10/06/2016 ዓ/ም በግምት ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ባለው ጊዜ በዚሁ
በዓ/ገበያ ከተማ አስተዳደር 01 ቀበሌ ልዩ ስፍራው ዶሎሎ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ
ንብረትነቱ የግል ተበዳይ መሀመድ ነስሮ ሞሳ የሆነውን 01(አንድ) JX ጠጠር/BUTTON
ስልክ መልኩ የፊቱ እና ጀርባዉ ጥቁር የሆና ጎን እና ጎኑ ሰመያዊ የሆና የዋጋ ግምቱ
1,400 (አንድ ሺህ አራት መቶ) ብር የሚያወጣውን ስልክ ይዞ የተገኘ በመሆኑ በፈፀመው
የመሸሸግ ወንጀል ክስ ተከሷል፡፡
የማሰረጀ ዝርዝር
ሀ) የሰው ማስረጃ
4ኛ. አቶ መይዲ ሙዲኖ አያኖ አድራሻ:- ሳንኩራ ወረዳ ጀጀብቾ ሰያቶ ቀበሌ
ለ) የሰነድ
1ኛ. ተካሰሹ በቀን: 18/06/2016 ዓ.ም ለዓ/ገበያ ከተማ አስተደዳር መርመሪ ፖሊስ
በወ/መ/ስ/ስ/ህ/ቁ/27(1) መሰረት የሰጠው ቃል 01 ገፅ ከክሰችን ተያይዞዋል፡፡
2ኛ. ተካሰሹ በቀን: 19/06/2016 ዓ.ም በመዝገብ ቁጥር፡ 00807 ለዚሁ ፍ/ቤት
በወ/መ/ስ/ስ/ህ/ቁ/35(1) መሰረት የሰጠው የእምነት ቃል 01 ገፅ ከክሰችን ተያይዞዋል፡፡
ሐ) ኢግዝብት