Professional Documents
Culture Documents
Emamia Contract - .
Emamia Contract - .
• አድራሻ፡ (ከተማ) አዲስ አበባ (ክፍለ ከተማ) ኮ/ቀራኒዮ ወረዳ 03 ፣የቤት ቁጥር አዲስ ስልክ
ቁጥር፡0913278186
• አድራሻ፡ (ከተማ) አዲስ አባባ (ክፍለ ከተማ) ኮ/ቀራኒዮ ወረዳ 03 የቤት ቁጥር ________ ስልክ
ቁጥር፡___________________
አንቀጽ አንድ
የውሉ አላማ
1. አከራይ የግላቸው የሆነውንና በስማቸው ተመዝግቦ በ አዲስ አበባ ከተማ ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ
ከተማ ወረዳ 03 የሚገኘውን የቤት ቁጥር _________ በሆነው መኖሪያ ቤታቸው ቅጥር ግቢ
የሚገኘውን 1 ክፍል ሰርቪስ የጋራ ሽንት ቤትን ጨምሮ በዚህ ውል መሰረት ተከራይ ለሆነው
ለ_____________________________ ለመኖሪያ አገልግሎት ብቻ እንዲጠቀምበት በዚህ ውል መሰረት
አከራይተውታል፡፡
አንቀጽ ሁለት
የውሉ ዘመን
አንቀጽ አራት
የኪራይ አከፋፈል
1. ተከራይ ይህ ውል በሁለቱ ወገኖች መካከል ሲፈረም ለአከራይ የ__________ ጊዜን የቤት ኪራይ
ማለትም ከቀን ______________ እስከ __________________________ዓ.ም ለአከራይ ከፍሏል፡፡
2. ተከራይ የሚቀጥለውን ወር የቤት ኪራይ ወር በገባ በ________________ ቅድሚያ መክፈል
ይኖርበታል ፨
አንቀጽ አምስት
የአከራይ መብትና ግዴታ
1. አከራይ አስፈላጊ ሲሆን ተከራይ ቤቱን በአግባቡ እየተጠቀመበት መሆኑን ለማረጋገጥ ወይም
በተፈጥሮ አደጋ ምክንያት የሚፈጠሩ ብልሽቶችን እና ጉዳቶችን ለማስተካከል ወይም ለቤቱ
ደህንነት አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ለተከራይ የ አንድ ቀን ማስታወቂያ ሰጥተው ቤቱ ውስጥ
የመግባት፣ቤቱን የመጎብኘትና አስፈላጊ ጥገናዎችን የማድረግ መብት አላቸው፡፡
አንቀጽ ስድስት
የተከራይ መብትና ግዴታዎች
አንቀጽ ሰባት
በቤቱ ላይ ያለን ጥቅም አሳልፎ መስጠት
አንቀጽ ስምንት
ሕግን ማክበር
1. ተከራይ በውሉ ጊዜ ውስጥ ከቤቱ ጋር በተያያዘ ተግባራዊ የሆኑትን ህጎችና ደንቦች የማክበር ግዴታ
አለበት፡፡
3
አንቀጽ ዘጠኝ
ቤቱን ባለበት ሁኔታ ማስረከብ
1. ተከራይ የቤት ኪራዩ የውል ዘመን ሲያበቃ ቤቱን በተረከበበትና በጥሩ ሁኔታ ለአከራይ የማስረከብ
ግዴታ አለበት፡፡
2. ተከራይ በቤቱ ላይ የይዘት፣የቅርጽ፣የአቋም ወይም የውበት ለውጥ ሳያስከትል ሊንቀሳቀስ ወይም
ሊነሳ የሚችል ንብረት ካለው የውሉ ጊዜ ሲያበቃ አንስቶ የመውሰድ መብት አለው፡፡
አንቀጽ አስር
ውልን ማሻሻል
1. አከራይና ተከራይ ይህንን ውል ሊያሻሽሉ፣ሊለውጡ ወይም ሊቀይሩ የሚችሉት በጽሁፍ ከሆነ ብቻ
ነው፡፡
አንቀጽ አስራ አንድ
ውሉ ቀሪ የሚሆንባቸው ምክንያቶች
አከራይ ተከራይ
——————— ———————
ስም ስም
——————– ———————-
ፊርማ ፊርማ
———————– ———————–
ቀን ቀን
ምስክሮች
ስም አድራሻ ፊርማ
___________________________ ____________________________ ______________