Professional Documents
Culture Documents
27
27
Justice)ተማሪ መሆኔ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም የመመረቂያ ፅሁፌን እየሰራሁ ስለሆነ ከዚህ በታች
ዘርዝሬ ላቀረብካቸው መጠይቆች ምላሽ ለመስጠት እና ማስረጃ ለሚያስፈልጋቸው ተገቢ የሆኑ
ማስረጃዎችን ለመስጠት ፈቃደኛ ስለሆናችሁ ከልብ አመሰግናለሁ፡፡
2. በ2010 ዓ.ም ጠ/ዐ/ሕግ(ፍትህ ሚኒስቴር) ክልሉ እንዲከታተለው የሰጠው የፌዴራል የወንጀል ጉዳዮች
ውክልና የወንጀል ዓይነቶችን በዝርዝር በለየ ሁኔታ ነው?
3. በተሰጠው ውክልና የክልሉ ዐ/ሕግ ምን እንዲሰራ ነው? (ምርመራ እንድታጣሩ? ክስ እንድትመሰርቱ
? የችሎት ክርክር እንድታደርጉ ነው?....) ወይስ ሁሉንም ተግባራት እንድታከናውኑ? ክስ ማቀረጥንስ
ያካተተ ነው? ስራዎችን ለማከናወን በሚያስችል ሁኔታ በግልፅ የተቀመጠ ነው?
4. ለክልሉ ውክልና ሲሰጥ ወንጀሎችን ለማከናወን የሚያስችል በጀት፤ ተቀማዊ
አደረጃጀት?የፈፃሚው አቅም፤ የትምህርት ዝግጅት እንዲሁም ልምድ ተለይቶ ነው? መረጃ ካለ?
5. የፌዴራል ጉዳዮችን ለሚከታተሉ ዐ/ሕጎች የፌዴራል ወንጀሎችን ለማከናወን የሚያስችላቸው ተገቢ
የሆነ ስልጠና ተሰጥተዋል(ይሰጣል?) መረጃ ካለ ቢሰጠን
7. ለክልሉ በውክልና የሰጠውን የፌዴራል የወንጀል ጉዳይ ፍትህ ሚኒስቴር በምን አግባብ ነው
የሚከታተለው?? ክትትል ተደርጎ ከሆነ ከመቼ ጀምሮ ነው? ክትትሉስ በምን አግባብ ተደረገ?
8. ውክልና ከተሰጠ ጊዜ ጀምሮ ለክልሉ በውክልና በተሰጡ የወንጀል ጉዳች ላይ ክልሉ ተከታትሎ ክስ
የመመስረት ሁኔታ ምን ያክል ነው? ክልሉ በራሱ ክስ ያቀረበባቸውን እና ክርክር ያካሄደባቸው የወንጀል
ጉዳዮች ለይቶ ማስረጃ ቢሰጠን? በጋራ የተመረመረሩ ካሉ ተለይተው ማስረጃ ቢሰጠን
12. ለክልሎች ውክልና ከተሰጠበት ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ በውክልናው መሰረት አልተከናወኑም ተብሎ
ከክልሉ ውክልናቸው የተነሳ የወንጀሎች ጉዳዮች አሉ? ካሉ ለማሳያ የሚሆን ጉዳይ ካለ ማስረጃ የተጠርጣሪ
ወይም የተከሳሽ ስም እና የዐ/ሕግ /የፍርድቤት መዝገብ ቁጥር ቢገለፅልን ቢሰጠን
13. ውክልና ተሰጥቶ የነበረ የፌዴራል የወንጀል ጉዳይ ውክልናው ከክልሉ የሚነሳበት ግልፅ የሆነ አሰራር
አለ?
14. በ2012 ዓ ም ከክልሎች ውክልናቸው የተነሳ የፌዴራል የወንጀል ጉዳዮች በግልፅ እና በዝርዝር
በክልሉ ይታወቃሉ? ለአሰራርስ ግልፅ ናቸው?
15. ውክልና ከክልሉ ሲነሳ የተነሳበት ምክንያት ለክልሉ ፍትሕ ቢሮ በደብዳቤ ይገለፃል?
Workie2016@yahoo.com /0912949764/
አመሰግናለሁ!!