Professional Documents
Culture Documents
ጥናትና
ጥናትና
ይህንንም ሇማሳካት እንዱቻሌ 139 የጥናቱ ናሙና አንቀፆች ከዲኛቸው ወርቁ፣ ከበዓለ ግርማና ከሲሳይ
ንጉሱ ሌቦሇድች በዓሊማ ተኮር የንሞና ዘዳ በተመራማሪው ተመርጠዋሌ፡፡ በርዕሰመዋቅር ትንተና መርህ
ተከታታይ መዋቅር ሲሆኑ፣ ጥገኛ ተሊውጦው ዯግሞ የአንቀፅ ግጥምጥምነት ነው፡፡ እንዱሁም የጥናቱ
የመተንተኛ አሀዴ (unit of analysis) ዓረፌተነገር ሲሆን፣ ትኩረቱ ርዕሰመዋቅር (topical progression)
እና የትንተና ዘዳው ርዕሰመዋቅር ትንተና (topical structure analysis) ነው፡፡ በዚህም መሰረት
ሽናይዯርና ካነር 1990፣ ካነርና ፊመር 1990፣ ካነር 1987፣ ሊኡታማቲ 1987፣ ዊት 1983a) አሰራር
መሰረት በማዴረግ ተዘጋጅተዋሌ፡፡ በተጨማሪም በርዕሰመዋቅር ትንተና ፊይዲ ያሊቸው የዓረፌተነገር መነሻ
ግምገማ የአንቀፅ ጥራት መካከሌ ያሇውን ግንኙነት ሇመፇተሽ ታስቦም የጥናቱ ናሙና አንቀፆች ከባምርግ
(1983) ጥናት ተወርሶ ሶስት ርከኖችን (ከፌተኛ፣ መካከሇኛና ዝቅተኛ) መሰረት አዴርጎ በተዘጋጀ
መሌክ ተሇይተው ከተዯራጁ በኋሊ በዓረፌተነገር መነሻ አሊባዎችና በዯራሲዎች፣ በዓረፌተነገር መነሻ
በርዕሰመዋቅሮችና በሁለአቀፌ ግምገማ የአንቀፅ ጥራት መካከሌ ያሇው ግንኙነት በረዴፌ-አምዴ ንፅፅር
አንቀፆች በቀጥታ እየተጣቀሱ በሊኡታማቲ (1987) መርሆዎች መሰረት የርዕሰመዋቅር ትንተና ተዯርጓሌ፡፡
በተሇያየ የስርጭት መጠን የተገኙ ሲሆን፣ በዯራሲዎችና በአሊባዎቹ መካከሌ ያሇው ግንኙነትም ጉሌህ
ሆኗሌ፡፡ ይህም በዯራሲዎች ሌዩነት የዓረፌተነገር መነሻ አሊባዎች አጠቃቀም ሌዩነት አሇ፤ የሚሌ
አንዴምታ አሳይቷሌ፡፡ በርዕሰመዋቅሮች ረገዴም አራቱ ዓይነቶች (አቻ፣ ተከታታይ፣ ዘሊይ አቻና ዘሊይ
ተከታታይ) እኩሌ ባሌሆነ ስርጭት መገኘታቸውን የጥናቱ ውጤት አሳይቷሌ፡፡ በዚህም መሰረት
በዯራሲዎችና በርዕሰመዋቅሮች መካከሌ በስታትስቲክስ ጉሌህ ግንኙነት ታይቷሌ፡፡ ይህም በዯራሲዎች
ሌዩነት ምክንያት የርዕሰመዋቅር አጠቃቀም (ስርጭት) ሌዩነት አሇ፤ የሚሌ አንዴምታ አሇው፡፡ በተመሳሳይ
ሁኔታ በርዕሰመዋቅሮችና በዓረፌተነገር መነሻ አሊባዎች መካከሌ በስታትስቲክስ ጉሌህ ግንኙነት ታይቷሌ፡፡
በውጤቱም መሰረት በርዕሰመዋቅሮች ሌዩነት የተነሳ የዓረፌተነገር መነሻ አሊባዎች ሌዩነት መኖሩን
ሇመረዲት ተችሎሌ፡፡ በርዕሰመዋቅርና በሁለአቀፌ ግምገማ የአንቀፅ ጥራት መካከሌ ያሇው ግንኙነትም
በርዕሰመዋቅሮችና በአዲዱስ ርዕሶች መካከሌ ያሇው ግንኙነት ከርዕሰመዋቅሮች ጥምርታ አንፃር መታየት
እንዲሇበት የሚያሳይ ውጤት ተገኝቷሌ፡፡ በዚህም በርዕሰመዋቅሮች ሌዩነት ምክንያት በአንቀፅ ውስጥ
የአዲዱስ ርዕሶች ስርጭትና ብዛት ሌዩነት ሉኖር እንዯሚችሌ ሇመረዲት ተችሎሌ፡፡ በላሊም በኩሌ በአንቀፅ
አወቃቀርና በዯራሲዎች መካከሌ በስታትስቲክስ ጉሌህ ግንኙነት አሌታየም፡፡ ይህም በዯራሲዎች ሌዩነት
ውስጣዊ ግጥምጥምነትም ሲመረመር በርዕሰመዋቅር ዓይነትና ስርጭት ሌዩነት የተነሳ በአንቀፅ ውስጥ
የሀሳብ አንዴነትና የውስጣዊ ግጥምጥምነት ሌዩነት መኖሩን አመሊክቷሌ፡፡ የዚህም አንዴምታ በአንቀፅ