Professional Documents
Culture Documents
47952
47952
47952
መንበረፀሐይ ታደሰ
ሂሩት መለሰ
አልማው ወሌ
ዓሊ መሐመድ
ፍርድ
በዚህ መዝገብ የቀረበው የስራ ክርክርን የሚመለከት ጉዳይ ነው፡፡ ተጠሪ አለአግባብ ከሥራ
መስርተዋል፡፡ አመልካችም ተጠሪ ከሥራ የተሰናበቱት አዱስ መዋቅር በመዘርጋቱና የተጠሪ እድሜና
በመሆኑ በሌላ ሰራተኛ መተካት ግድ በመሆኑ እንደሆነ ገልጿል፡፡ ፍ/ቤቱም ጉዳዩን መርምሮ የተጠሪን
ውሳኔ ላይ አመልካች ለፌ/ከፍተኛ ፍ/ቤት ይግባኝ አቅርቦ ፍ/ቤቱ ተጠሪ የተሰናበቱት የመዋቅሩን
መስፈርት ባለማሟላታቸው በመሆኑ ስንብቱ ህጋዊ ነው በማለት አመልካች የስንብት ክፍያ የአመት
እረፍት እና ክፍያ ለዘገየበት ብቻ እንዲከፈል በማለት ወስኗል፡፡ የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበው በዚህ
ውሳኔ ላይ ነው፡፡ የአመልካች ቅሬታ ተጠሪ ክፍያ ለዘገየበት እንዲከፈላቸው ሳይጠይቁ ፍ/ቤቱ
እንዲከፈላቸው መወሰኑ የህግ ስህተት ነው የሚል ነው፡፡ ይህንኑ ነጥብ ለመመርመር አቤቱታው ለሰበር
መርምሯል፡፡
1
በዚህ መዝገብ ዋናው ያከራከረው ለተጠሪ እንዲከፈል የተወሰነው ክፍያ ለዘገየበት ክፍያ
ነው፡፡ ተጠሪ በስር ፍ/ቤት ክስ ሲመሰርቱ ክፍያ ለዘገየበት እንዲከፈላቸው አለመጠየቃቸው ከመዝገቡ
ተረድተናል፡፡ የስር ፍ/ቤት ተጠሪ ይህንን ክፍያ ባለመጠየቃቸው ውሳኔ አልሰጠበትም፡፡ ይህም
የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 182(2) የተከተለ ነው፡፡ ተጠሪም ቢሆኑ ይህ ክፍያ ሊከፈለኝ ይገባል በሚል ያቀረቡት
ይግባኝ ወይም መስቀለኛ ይግባኝ የለም፡፡ ፍርድ ቤቶች ደግሞ ሊወስኑ የሚገባው በተከራካሪዎቹ
ወገኖች የቀረበላቸውን የዳኝነት ጥያቄ ላይ ብቻ ነው፡፡ በእርግጥ ይግባኝ ሰሚው ፍ/ቤት የመጀመሪያ
ደረጃ ፍ/ቤት አስተያየት መስጠት ወይም መወሰን ይገባው ነበረ ብሎ በሚገምተው ጉዳይ ላይ ትእዛዝ
ወይም ውሳኔ ሊሰጥ እንደሚችል ይኸው ድንጋጌ ያመለክታል፡፡ በተያዘው ጉዳይ ግን ቀድሞውኑ ተጠሪ
ክፍያው እንዲከፈላቸው ጥያቄ ስላላቀረቡ የስር ፍ/ቤትም ሆነ ይግባኝ ሰሚው ፍ/ቤት በዚህ ነጥብ ላይ
ውሳኔ ሊሰጥ የሚችልበት የህግ መሠረት የለም፡፡ በመሆኑም የይግባኝ ሰሚው ፍ/ቤት ተጠሪ
2
ውሳኔ
1. የፌ/ከፍተኛ ፍ/ቤት በመ/ቁ 79289 ሐምሌ 14 ቀን 2001 ዓ.ም የሰጠው ውሳኔ ተሻሽሏል፡፡
4. በዚህ ውሳኔ መሠረት እንዲፈፀም ይህ ችሎት ነሐሴ 14 ቀን 2001 ዓ.ም የሰጠው የዕግድ
ፀ/መ