Professional Documents
Culture Documents
Niyala Insurance
Niyala Insurance
Niyala Insurance
https://www.AfroTender.com
ሪፖርተር ረቡዕ የካቲት 27 ቀን 2016 ዓ.ም
የጨረታ ማስታወቂያ
ቁጥር PT/01/2016
- ፍላሽ ዲስክ
ስለሆነም ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው ተጫራቾች በኩባንያው የተዘጋጀውን የጨረታ ዝርዝር መመሪያና ዋጋ ማቅረቢያ ሠነድ ከዋናው መ/ቤት
3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 307 የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ ከፍለው በመውሰድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ
የሚወዳደሩበትን ዋጋ እና የሚያቀርቡበትን ጊዜ በመግለጽ እስከ መጋቢት 11 ቀን 2016 ዓ.ም 4፡00 ሰዓት ድረስ በሰም በታሸገ ፖስታ
በማድረግ ቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 04 ሚኪሊላንድ መንገድ በሚገኘው ፕሮቴክሽን ሀውስ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 307 ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው
ሣጥን ውስጥ ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል::
በተጨማሪም ተጫራቾቹ በሚያቀርቡት ዋጋ ላይ 10% የጨረታታዋስትና ለኩባንያው በባንክ በተረጋገጠ ቼክ (CPO) አሠርተው ከጨረታው
ሠነድ ጋር እንዲያቀርቡ ያስፈልጋል::
ጨረታው መጋቢት 11 ቀን 2016 ዓ.ም ከጧቱ 4፡30 ሰዓት በኩባንያው የሠራተኞች ክበብ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው
በተገኙበት ይከፈታል፡:
ኩባንያው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
https://afrotender.com/tenders-print?id=%2Beszi5YdNiismwnTTmoT18uJSsQFIQ%3D%3D 1/1