Professional Documents
Culture Documents
10 Year PP Syrategic Plan Draft
10 Year PP Syrategic Plan Draft
ሰኔ 2014 ዓ.ም
ብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት
አዲስ አበባ
ማውጫ
3
ምዕራፍ አንድ፡ መንደርደሪያ
1.1. መግቢያ
ኢትዮጵያ ረጅም የመንግሥት ታሪክ ካላቸዉ ጥቂት የዓለማችን ሀገሮች አንዷ ነች። ዘመናዊ
በማንበርከክ ጭምር ለጥቁር ህዝቦች የነፃነት ተምሳሌትና ኩራት ሆና ዘልቃለች። ኢትዮጵያ በመልክዓ
ምድራዊ አቀማመጧ፤ በህዝብ ብዛቷ፤ ለግብርና ስራ ባላት ምቹነትና በእምቅ የተፈጥሮ ሀብቷ
ኔሽንንና የአፍሪካ አንድነት ድርጅትን ከመሰረቱ ሀገራት ውስጥ አንዷ ከመሆኗም በላይ ዛሬም
ድረስ የተለያዩ ዓለም አቀፍና አህጉራዊ ተቋማት መቀመጫና የዲፕሎማሲ ማዕከል በመሆን
እያገለገለች ትገኛለች።
ይሁን እንጂ ለረጅም ጊዜ የተካሄዱ ጦርነቶችና ኋላቀር የመንግሥት አስተዳደር ሥርዓቶች ህዝቦቿን
መከራዎች ስሪታቸው ፖለቲካዊ ነው፡፡ ጤናማና ዴሞክራሲያዊ የፖለቲካ ስርዓት ባለመገንባቱ እስከ
አሁን ድረስ የዘለቀ ፖለቲካዊ አለመረጋጋትና ቀውስ እያስተናገደች ትገኛለች፡፡ ከዚህም ሌላ ለረጅም
ጊዜ በዘለቀው አፄአዊና ወታደራዊ አገዛዝ ምክንያት የመድብለ ፓርቲ ሥርዓት ሽታ ሳይኖር ረጅም
ዘመን አሳልፋለች፡፡
በአንድ የፖለቲካ ሥርዓት ግንባታ ውስጥ ፖለቲካ ፓርቲዎች ራሳቸውን ባልጠበቁትና እጅግ
ውስብስብ ነባራዊ ሁኔታ ውስጥ ማለፍና መውደቅ የተለመደ እውነታ ነው፡፡ ነባራዊ ወቅታዊ
ሁኔታውን ማስተናገድ ያቃታቸው ፓርቲዎች ሲከስሙ፣ አዲሱ ሲመጣ፣ አዲሱ በተራው አሮጌ ሆኖ
የብልፅግና ፓርቲ ምስረታ ለዘመናት ያልተመለሱ የህዝብ ጥያቄዎችን ለመመለስ የሚያስችል እድል
ብሔራዊ ፌደራላዊ ስርዓት ለመዘርጋት መሰረት የጣለ ፓርቲም ነው፡፡ የዴሞክራሲ ምህዳሩን
4
ለማስፋት የተወሰዱ እርምጃዎች በሀገራችን ለዘመናት የቆየውን የጠላት-ወዳጅ ፍረጃ እና የጥላቻና
የመጠላለፍ ፖለቲካ አስወግዶ አዲስ የዴሞክራሲ ባህልን ለመገንባት መሰረት የጣለ ነው፡፡ ከተቋማት
ብልፅግና ፓርቲ እስካሁን ያስመዘገባቸውን ስኬቶች ጠብቆና አጠናክሮ ለመዝለቅ፤ እንዲሁም የረጅም
ለመስጠትና ለመተግበር የሚደረግ ጥረት ነው ይለዋል፡፡1 ፒተርሰን በበኩሉ አንድ ተቋም የራሱን
ወቅታዊ ሁኔታ፣ አካባቢያዊ የወደፊት ሁኔታዎችን የሚፈትሽበትና ከዚህ ተነስቶ የተቀናጀ የአፈፃፀም
ባሰፈረው ፅሁፍም ስትራቴጂክ እቅድ ከእለታዊ የድርጊት መርሃ ግብሮች በዘለለ ስለአንድ
በዚሁ መሰረት የዚህ ስትራቴጂክ እቅድ አላማ ብልፅግና ፓርቲ ከራዕይ፣ ተልዕኮውና እሴቶቹ
1
Bryson, John M. and Alston, Farnum K., (2011). Creating your Strategic Plan, Third Edition.
2
Peterson, M.W. 1980. ‘Analyzing Alternative Approaches to Planning’. Improving Academic
Management. San Francisco: Jossey-Bass Publishers. p. 114.
3
Lachapelle, P.R., McCool, S.F., & Patterson, M.E. (2003). Barriers to Effective Natural Resource Planning
in a “Messy” World. Society and Natural Resources, 16, 473-490.
5
ስትራቴጂክ እቅዱ በስምንት ምዕራፎች ተደራጅቷል፡፡ የመጀመሪያው ምዕራፍ የመነሻ ሁኔታዎችን
ይተነትናል፡፡ በዚህ ምዕራፍ ስር ለስትራቴጂክ እቅዱ መነሻ የሆኑ ሀገራዊ፣ ቀጠናዊና አለም አቀፋዊ
ነባራዊ ሁኔታዎችና ታሪካዊ ዳራዎች ተተንትነዋል፡፡ ምዕራፍ ሁለት የዕቅዱን ርዕይና ተልዕኮ
የፓርቲው መዋቅርም በስዕላዊ መግለጫ ተደግፎ ቀርቧል፡፡ ምዕራፍ ሶስት የብልፅግና ፓርቲ
ተቋማዊ ውስጣዊና ውጫዊ ሁኔታዎች እንዲሁም የባለድርሻ አካላት ሁኔታ በዝርዝር የተተነተነበት
ክፍል ነው፡፡ ለሁኔታዎች ትንተና የጥንካሬ፣ ድክመት፣ እድሎችና ስጋቶች ትንተና (SWOT) እና
የስትራቴጂክ እቅዱ ማዕከል የሆኑት ስትራቴጂያዊ ጉዳዮችና ስትራቴጂያዊ ግቦች በምዕራፍ አራት
ተቀምጠዋል፡፡ በዚሁ ስር ያሉት እይታዎች የግቦቹን ይዘትና ወሰን እንዲሁም የሚጠበቁ ውጤቶችን
ቀርበዋል፡፡ ምዕራፍ ስድስት በእቅዱ ዘመኑ የሚወሰዱ ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች የተዘረዘሩበት ነው፡
፡ እነዚህ እርምጃዎች በተቋሙ የአፈጻጸም መነሻ እና በተቀረጹት ዒላማዎች መካከል ያለውን ክፍተት
ምዕራፍ ሰባት ስትራቴጂውን በየደረጃው ላሉ ፈፃሚ አካላት በማውረድ ሂደቱ ታሳቢ ሊደረጉ የሚገባቸውን
ስትራቴጂክ እቅድ ቀርፀው መተግበር ሲችሉ ነው፡፡ ስኬቶቻቸውን ጠብቀውና አጠናክረው ለረጅም
6
ብልፅግና ፓርቲ ባለፉት ሁለት አመታት አመታዊ እቅዶችን በማውጣትና እንደየአስፈላጊነቱም
በመከለስ ሀገርና ህዝብን ተጠቃሚ ያደረጉ ተግባራትን ሲያከናውን ቢቆይም የረጅም ጊዜ ስትራቴጂክ
ግቦች የተሰፈሩ እና በተወሰነ የጊዜ ገደብ ውስጥ የሚተገበሩ ዝርዝር ተግባሮች ያላቸው አይደሉም፡
፡ በሌላ በኩል በብልፅግና ፓርቲ የሚመራው የኢፌዴሪ መንግስትም የ10 አመት የልማት እቅድ
ለማጎልበት በሌላ በኩል ለሚመራው መንግስት ብቃት ያለው ፖለቲካዊ አመራር ለመስጠት
በዚሁ መሰረት ፓርቲው ከራዕይ፣ ተልዕኮውና እሴቶቹ በመነሳት በ10 ዓመት ምን ላይ እንደሚደርስ
4
Power DMS, Why it is important to review policies and procedures? December 22, 2020.
7
የተቋም የሽግግር ወቅቶች ፖሊሲን በመቀየር ወይም በመከለስ ራስን ለማደስና የትኩረትና የስራ
እሳቤ ሀገራዊ ለውጡ የሚመራበት ፍኖተ ካርታ ሆኖ መምጣቱ ነው፡፡ የመደመር ዕሳቤ ከመበታተን
ዕሳቤ ነው።6
የመደመር ፍኖተ ካርታ ይዞት የመጣው አንዱ መሰረታዊ የፖሊሲ ለውጥ ፕራግማቲክ እይታ ነው፡
ለአንድ የፖለቲካ እይታ እስረኛ በመሆን በሌላው የመፍትሄ አማራጭ የሚቀርቡ አካሄዶችን
የሚመራ ነገር ግን የዜጐችን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ማዕከል ያደረገ የመንግሥት ጣልቃ ገብነትን
5
Kimberly D. Gray, (2018) The Importance of Reviewing Policies and Procedures: Resourcing Edge.
6
ወቅታዊ ሁኔታችንን መሻገሪያ ትልሞች፤ የስልጠና ማንዋል፤ ነሀሴ 2012 ዓ.ም
8
የሚፈቅድ የኘሮግረሲቭ ካፒታሊዝም (progressive capitalism) ስርዓት ነው፡፡ የፖለቲካ
ስርዓቱ በህገ መንግስቱ ላይ የተመለከተውን እውነተኛ የመድብለ ፓርቲ ሥርዓት ሊያሳካ የሚችል
ሲሆን የኢኮኖሚ ስርዓቱ ደሃ ተኮር የሆኑ ፖሊሲዎችን በመንደፍ ዕድገትና ብልጽግና ለማረጋገጥ
በሀገራችን ከ1950ዎቹ ጀምሮ የሐሳብ ልዩነትን በቀና ወይም ሰላማዊ መንገድ አለማስተናገድ፣ በሐሳብ
የተለየን ሁሉ እንደ ጠላት ወይም የጠላት አጋር አድርጎ መሳል አብሮን የኖረ ነው ማለት ይቻላል። አማካይ
መንገድን መያዝ እንደ ወላዋይነትና አቋም የለሽነት ሲፈረጅ የኖረ ነው። ይህ የሐሳብ ልዩነትን ያለማስተናገድ
ባህል በፖለቲከኞቹ አማካኝነት በአጠቃላይ በሀገራችን የፖለቲካ ባህል ላይ አሻራውን በማሳረፉ ምክንያት፣
የፅንፈኝነት ዝንባሌ በወጣቶቹ ልቦና ሳይቀር እየሰረፀ መጥቷል። ብልፅግና ፓርቲ ይህን ታሪካዊ እውነታ
በመረዳት በሀገራችን የመጀመሪያው የመሐል ፖለቲካ አራማጅ ሆኖ መጥቷል። ሀገራዊ ማንነትንና የብሔር
ማንነትን አጣጥሞ የሚሄድና ልዩነቶችን በመደማመጥና በመመካከር ለመፍታት ዝግጁ የሆነ አዲስ የፖሊሲ
አቅጣጫን ተከትሏል፡፡ የእኔ ሐሳብ ብቻ ልክ ነው፤ የሌላው በሙሉ ሀገር አጥፊ ነው ከሚል የፅንፈኝነት
ብልፅግና ይዞት የመጣው የፖሊሲ ለውጥና የዚሁ የመሃል ፖለቲካ መገለጫ የሆነው ሌላው ጉዳይ
ከዋልታ ረገጥነትና ከብሔር ፅንፈኝነት የተላቀቀ መንገድን መከተሉ ነው፡፡ ፅንፍ በመያዝና በግትርነት
የሚገለጥ ዋልታ ረገጥነትና የብሔር ፅንፈኝት ሁለንተናዊ ብልፅግናን እውን ለማድረግ፣ እውነተኛ
ብሔራዊ የሆነች ኢትዮጵያ ለመፍጠር የሚደረገውን ጥረት የሚያደናቅፍ አካሄድ ነው። ስለሆነም
ብልፅግና ከዚህ የፖለቲካ ባህል ለመውጣት ጎራ የለሽ የልኬት ዕይታን የሚያዳብር፣ ነገሮችን
7
ርእዮት-ዓለሞች እና አንድምታቸው፤ የስልጠና ማንዋል፤ ህዳር 2012
9
የሆነ የአስተሳሰብ ሽግግር ማድረግ እና በውይይትና ክርክር ባህላችን መካከል ሚዛን መጠበቅን
8
ወቅታዊ ሁኔታችንን መሻገሪያ ትልሞች፤ የስልጠና ማንዋል፤ ነሀሴ 2012 ዓ.ም
10
ምእራፍ ሁለት፡- የዕቅዱ መነሻዎች
ሃሮልድ ላስዌል ፖለቲካን “ማን፣ ምን፣ መቼና እንዴት አገኘ?” የሚል ትርጉም ይሰጠዋል፡፡ በዚህ
ትርጓሜና በሌሎች ፀሃፊዎች ብያኔ መሰረት ፖለቲካ ቁሳዊና ቁሳዊ ያልሆነ ሃብትን ለማከፋፈል
የሚደረግ ፉክክር ነው፡፡ የአንድን ወገን የሃብት፣ የደረጃ ወይም የሃይል ሚዛን ለማሳደግ በግለሰቦችና
በቡድኖች ደረጃ ውሳኔዎችን ከማሳለፍ ጋር ይተሳሰራል፡፡ በሰዎች ወይም በቡድኖች መካከል የሃይል
ሚዛንን ለማስጠበቅ ወይም ለማጎልበት የሚደረግ ትግልና ይህንኑ ለማሳካት ደጋፊዎችን በጎን
አካባቢ አስተዳደር ጋር ተያይዞ ባሉ ጉዳዮች ዙሪያ በተለያዩ ሃይሎች መካከል የሚደረጉ ክርክሮችና
ነው፡፡ ፖለቲካ ከድርጊቶች ባለፈ አንድ አካል መንግስት ምንና እንዴት ሊሰራ እንደሚገባው
ሳርቶሪ ስለ ፖለቲካ ፓርቲዎች ምንነት ሲያብራራ ፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ሂደት አካል የሆኑና
በመደበኛ መርሃ ግብር ለስልጣን ተፎካካሪ እጩዎችን የሚያቀርቡ በህግ እውቅና የተሰጣቸው
9
Institute of Developing Economies: Japan External Trade Organization (JETRO), (n.d) Hazama Yasushi.
Political Parties and Elections: Minimal conditions for democracy.
11
ሆነው ያገለግላሉ፡፡ በፅኑ መሰረት ላይ የተገነባ ዴሞክራሲ (consolidated democracy)
በሚካሄድ ምርጫ ሳይሆን ምርጫው ፖለቲካ ፓርቲዎች ለውድድር በሚያቀርቡት ሃሳብና ፖሊሲ
በመወከል ነው፡፡ ዜጎች በራሳቸውና በጋራ የሀገራቸው ጉዳዮች ላይ በግልፅና በፍትሃዊ መንገድ
የሚወያዩበትና የሚወስኑበት ሁኔታ መኖር ለዴሞክራሲ ባህል ማበብ መሰረት ነው፡፡ ተሳትፎ
ተቋማዊ መልክ ወይም አደረጃጀት ከሌለው ግን ውጤት አልባና ትርምስ ከመሆን አልፎ በብዙዎች
በተጨማሪም ፖለቲካ ፓርቲዎች እንደ ድልድይ ሆነው ህዝብንና መንግስታዊ አስተዳደሩን የሚያገናኙ
፡ በምርጫ አሸንፎ ስልጣን የሚይዝ ፓርቲ መንግስትን ሲመሰርት ያላሸነፉት ፓርቲዎች ደግሞ
10
Institute of Developing Economies: Japan External Trade Organization (JETRO), (n.d) Hazama
Yasushi. Political Parties and Elections: Minimal conditions for democracy.
11
Michael, Johnston. (n.d) Political Parties and Democracy in Theoretical and Practical Perspectives.
National Democratic Institute For International Affairs (NDI), pdf.
12
የተረጋጋ ስርዓት እንዲፈጠር ያግዛሉ፡፡ ስለዚህም የጤነኛ ተፎካካሪ ፓርቲዎች መኖር ለስኬታማ
በማንኛውም የፖለቲካ ስርዓት ውስጥ በቋሚነት የሚኖር ነገር ቢኖር ለውጥ ነው፡፡ ፖለቲካ
የአመራሮች፣ አባላትና ባለሙያዎች መቀያየር፣ የበጀት ማነስና መጨመር፣ የህገ መንግስትና ሌሎች
ህጎች መሻሻል፣ የመራጮች ፍላጎት፣ የኢኮኖሚ ቀውስ፣ የተፎካካሪ ፓርቲዎች ማንሰራራት ወይም
ሊያሳድሩበት ወይም ጭራሹኑ ህልውናውን ሊያከስሙት ይችላሉ፡፡ እነዚህ ሁኔታዎች ተሻግሮ ስኬታማ
በፓርቲው ሁሉም መዋቅሮች መካከል የጋራ አመለካከት መያዝ ያስፈልጋል፡፡ ከፖለቲካ ፓርቲዎች
አካባቢ ነው፡፡12 በኢንዱስትሪ አብዮት ውስጥ ባለፉ የአውሮፓ ሀገራት ያሉ ኩባንያዎች በዙሪያቸው
ያለው ፈጣን ተለዋዋጭ ሁኔታ (ስጋቶችና መልካም እድሎች) በተለመደው የእለት ተዕለት እቅድ
ሊስተናገድ እንደማይችል ሲገነዘቡ ሁኔታውን የሚመጥን የተለየ እቅድ መቅረፅ እንደጀመሩ ይነገራል፡
፡ ሆኖም ስትራቴጂክ እቅድ ለግል ድርጅቶች/ ኩባንያዎች እና እንደ ፖለቲካ ፓርቲ ወይም ሌላ
ህዝባዊ ተቋም ያሉ ለትርፍ ያልተቋቋሙ ድርጅቶች የሚኖረው ትርጉምና ፋይዳ የተለያየ ነው፡፡
ከግል ሴክተሩ በተለየ መልኩ በህዝባዊ ተቋማትና በፖለቲካ ፓርቲዎች የሚዘጋጁ እቅዶች ግብ
12
Crol, J.B., (1999). ‘Het Belang van Strategisch Denken in het Bedrijfsleven’, Beleid en Maatschappij,,
pp. 163–9.
13
Ombati, Kepta. (20008). Strategic Planning Practices among Political Parties in Kenya. School of
Business, University of Nairobi.
13
እቅድ የመጨረሻ መዳረሻ የባለ አክስዮኖችን ድርሻ ማሳደግ ነው፡፡ ለትርፍ ያልተቋቋሙ የህዝባዊ
አፈፃፀማቸውም ሲገመገምም የግል ድርጅቶች በፈጠሩት የፋይናንስ አቅም መጠን ሲለኩ ህዝባዊ
ይመዘናሉ፡፡ የእነዚህ የህዝብ ተቋማት ግብና የሃብት ምንጭ ከግል ድርጅቶች የተለየ እስከሆነ ድረስ
ስትራቴጂክ እቅድ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር እንዴት እንደሚተሳሰር በዝርዝር ማየት ተገቢ ነው፡፡
ይውላል፡፡ ከሁሉ ቀድሞ በሰው አዕምሮ የሚመጣው ግን ፓርቲዎች በምርጫ ወቅት የመራጫቸውን
ህዝብ ቁጥር ለማሳደግ የሚከተሉት ስትራቴጂ ነው፡፡ ይህም ማለት የተለያዩ አማራጮችን በመጠቀም
ካለው የፖለቲካ ፓርቲዎች የምረጡኝ ቅስቀሳ ዘመቻ ጋር የተሳሰረ ይሆናል፡፡ ይሄ አንዱ ቁልፍ
የፖለቲካ ፓርቲዎች የስትራቴጂክ እቅድ መገለጫ መስክ መሆኑ ባይካድም ብቸኛው ነው ማለት
ግን አይደለም፡፡ ፓርቲዎች ከምርጫ ቅስቀሳ ስትራቴጂ ባለፈ የስራ ዘርፎቻቸውን ወደ አንድ የጋራ
ብዙውን ጊዜ ፖለቲካ ፓርቲዎች በአጭርና የድንገተኛ ጊዜ የቀውስ ጉዳዮች ወይም የዘመቻ ስራዎች
ሽግግሮች ራሳቸውን በብቃት ማዘጋጀት የሚችሉት የሩቁን አቅርበው ማየት ሲችሉና እድገትን
14
Moore, M.H., (2000). ‘Managing for Value: Organizational Strategy in For-profit, Non-profit, and
Governmental Organizations’, Nonprofit and Voluntary Sector Quarterly, 29/1.
15
Caspar F. van den Berg. Strategic Planning for Political Parties: A Practical Tool. Netherlands Institute
for Multiparty Democracy (NDI).
14
ቫን ደንበርግ እና ኦምባቲ ስትራቴጂክ እቅድ ለፖለቲካ ፓርቲዎች ያለውን ፋይዳ በሚከተሉት
መንገዶች ዘርዝረዋል፡፡
• ከእለት ተዕለት አጀንዳዎች ፈቀቅ ብለው መሰረታዊና ዘላቂ ጉዳዮች ላይ እንዲጨነቁ እድሉን
ይሰጣቸዋል፡፡
፡16
ከዚህ አንፃር ሲታይ ብልፅግና ፓርቲ መሰረታዊና ዘለቄታዊ የህዝብና የሀገር ፍላጎትን የሚያሟሉ
ኢትዮጵያ ካላት የረጅም ዘመን ታሪክ አንፃር የፓርቲ ፖለቲካ የቅርብ ጊዜ ክስተት ተደርጎ የሚወሰድ
ነው፡፡ በተመሳሳይ የዴሞክራሲያዊ ስርዓት አስኳል በሆነው ምርጫ ላይ ያላቸው ተሳትፎም እንዲሁ
አልነበረም። ስለሆነም በሀገራችን የፓርቲ ፖለቲካ ቅርፅ መያዝ የጀመረው የ1960ዎቹን አብዮት
16
Caspar F. van den Berg. Strategic Planning for Political Parties: A Practical Tool. Netherlands Institute
for Multiparty Democracy (NDI).
17
Ombati, Kepta. (20008). Strategic Planning Practices among Political Parties in Kenya. School of
Business, University of Nairobi.
15
ተከትሎ ነው ማለት ይቻላል፡፡ በአብዮቱ ወቅትና ከዛም በኋላ የተለያዩ የፖለቲካ ሃይሎች እንደ
ንቅናቄ፣ ግንባር፣ ድርጅት፣ ቅንጅት፣ ፓርቲ የመሳሰሉ ስሞችን በመያዝ ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ
ገብተዋል፡፡ በደርግ ዘመን የነበሩት የፖለቲካ ስብስቦች ግን በከፊል ህጋዊነት፤ በሕቡዕና፤ ከሕጋዊ
እውቅና ውጪ ተሰባስበው የሚንቀሳቀሱ ነበሩ፡፡ ለዚህም ዋናው ምክንያት ደርግ ከራሱ ፈቃድና
ስለነበር ነው፡፡ ይህ አዝማሚያ በሂደት ኢሠፓ የተባለውን ብቸኛ ሕጋዊ ድርጅት በማቋቋምና ከዚህ
ስርዓት መገለጫ የሚሆነው በርካታ መጠን ያላቸው ብሄር ተኮርና ሀገር አቀፍ ፓርቲዎችን መፍጠሩ
ነው፡፡ የፓርቲዎቹን አይነትና መጠን መብዛትን ስርዓቱ የመድብለ ፓርቲ ስርዓትን መስርቻለሁ
የተጀመረው የአንድ ፓርቲ ፈላጭ ቆራጭነት በርካታ ፓርቲዎች ወደ ትጥቅ ትግል እንዲያቀኑ
በመግፋት ጤናማ የፓርቲ ፖለቲካ ምህዳር እንዳይፈጠር አድርጓል። በአጭሩ ከንጉሳዊ ወደ ወታደራዊ
አስተዳደር የተደረገው የስልጣን ሽግግር ከፓርቲ አልባነት ወደ አንድ ፓርቲ ህልውና መረጋገጥ
ያዘነበለ ሲሆን ከደርግ ወደ ኢህአዴግ የተላለፈው የፖለቲካ ስርዓት ደግሞ በነቢብ የመድብለ ፓርቲ
በኢትዮጵያ የምርጫ ታሪክ የተጀመረው በአፄ ኃይለሥላሴ ዘመነ መንግሥት በ1923 ዓ.ም
በተካሄደው የዘውድ ምክር ቤት አባላት ምርጫ ነው፡፡ በ1923 ዓ.ም የመጀመሪያው የተጻፈ ህገ
መንግሥት ተረቆ የመጀመሪያው ፓርላማ ተቋቋመ፡፡ በሁለቱም ምርጫዎች መራጩ ህዝቡ ሳይሆን
ንጉሡ ራሣቸው ነበሩ፡፡ በ1935 ዓ.ም የተቋቋመው ፖርላማም እንደፊተኛው የህግ መምሪያና
የህግ መወሰኛ ምክር ቤቶች ነበሩት፡፡ የህግ መወሰኛ ምክር ቤት አባላትም በንጉሠ ነገሥቱ
18
አበበ አሠፋ እና ክቡር እንግዳወርቅ (2012) ዲሞክራሲያዊ የለውጥ እርምጃዎች እንድምታዎች እና
አማራጮቻቸው በኢትዮጵያ (ቅጽ አንድ)፤ ሕገ-መንግስት፣ ብሔር-ተኮር ፌደራሊዝም፣ የፖለቲካ
ፓርቲዎች እና ሕዝባዊ ምርጫ፤ ፎረም ፎር ሶሻል ስተዲስ
16
የተመረጡ ሲሆን የህግ መምሪያ አባላት ግን የአገር ሽማግሌዎች በየወረዳቸው ተሰብሰበው
ምርጫዎች ተካሂደዋል፡፡ ንጉሱን አስወግዶ ስልጣንን በሃይል የያዘው ደርግ እስከ 1979 ዓ.ም
ድረስ ሀገር ሲመራ የቆየው ከልዩ ልዩ ወታደራዊ ክፍሎችና መሥሪያ ቤቶች የተውጣጡ 6ዐ ሰዎችን
ባቀፈ የመማክርት ጉባኤ ነበር፡፡ በ1979 ዓ.ም 835 አባላት ያሉት ባለ አንድ ሸንጎ ምክር ቤት
ፓርቲ /ኢሠፓ/ ነበር፡፡ ኢህአዴግ ሥልጣን ከተቆጣጠረ በኃላ የሸግግር መንግሥት በመመስረት
እስከ 1984 ዓ.ም ድረስ አስተዳድሯል፡፡ በ1984 ዓ.ም የብሔራዊ፣ ክልላዊ፣ የዞን እና የወረዳ
ምክር ቤቶች አባላት ምርጫ ተካሄደ፡፡ የኢፌዴሪ ህገ መንግስት ፀድቆ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ
ቦርድ በህገ መንግሥቱ መሰረት ከተቋቋመ ጀምሮ ደግሞ ስድስት ጠቅላላ ምርጫዎች ተካሂደዋል፡
፡19
በንጉሡና በደርግ አስተዳደር እንዲሁም በኢህአዴግ የስልጣን ዘመን የተካሄዱት እነዚህ ምርጫዎች
የህዝብና አለም አቀፍ ድርጅቶችን ቅቡልነት ለማግኘት እንጂ የዜጎችን ተገቢና አሳማኝ ፍላጎቶችን
በ2010 ዓ.ም የመጣው ሀገራዊ ለውጥ ከወሰዳቸው ዘርፈ ብዙ የለውጥና የፖሊሲ ማሻሻያ
እርምጃዎች ቀዳሚው ለረጅም አመታት በድባቴ ውስጥ የኖረውን የሀገሪቱን የፓርቲ ፖለቲካ እንደገና
እንዲያንሰራራ የሚያስችሉ ዉሳኔዎችን ማሳለፍና መተግበር ነው። የአፋኝ ህጎች መሻሻል፣ የምርጫ
ቦርድ በፓርቲዎች ተሳትፎ ጭምር እንደገና መዋቀር፣ የታገዱና በሽብርተኝነት የተፈረጁ የፖለቲካ
19 ሰዋሰው (ከዚህም ከዚያም) (2021) የምርጫ ታሪክ በኢትዮጵያ፤ ከዘውዳዊው ስርዓት እስከ
ኢፌዴሪ፤ ከተለያዩ ምንጮች የተገኙ መጣጥፎች
17
ድርጅቶች እንደገና እውቅና ማግኘት እና በፖለቲካዊ አመለካከታቸው የተነሳ የታሰሩ የፖርቲ
በሀገራችን የተመዘገበው ለውጥ ለፓርቲ ፖለቲካ መዳበር ሁነኛ አስተዋፆ አበርክቷል፡፡ በሀገራችን
ታሪክ ታይቶ በማይታወቅ መልኩ ገዥው ፓርቲ ብልፅግና ከተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር ተቀራርቦ
እንዲመክሩና የውሳኔ አካል እንዲሆኑ ተደርጓል፡፡ የተፎካካሪ ፓርቲ አመራሮች በከፍተኛ የመንግስት
ስልጣን ቦታዎች ተመድበው በሀገር መምራት ሂደቱ ላይ ተሳታፊ ሆነዋል፡፡ በሀገሪቱ ያለው የፖለቲካ
ፓርቲዎች በጭፍን የመንግስትን ውሳኔዎች የሚያጥላሉ ሳይሆኑ ምክንያታዊ የሆነ የድጋፍና የልዩነት
ሃሳባቸውን በነፃነት የሚሰጡ፤ አለፍ ሲልም አብረው ለመስራት ተነሳሽነት የሚወስዱ ናቸው፡፡ ይህ
ሀገራዊ ምርጫ በኮቪድና ሌሎች ምክንያቶች ጊዜውን ለማሸጋገር በተደረገው ውሳኔ ወቅት በገሃድ
የታየ ነው፡፡
ይህ እንዳለ ሆኖ በቁጥራቸው ጥቂት የሆኑ ፓርቲዎች ግን አሁንም ድረስ ቀድሞ በነበረው ልምድ
እንቅስቃሴ በፈጠራ ወሬዎች በማጠልሸት ህዝብን ለማደናገር የሚሰሩ ሆነው ቀጥለዋል፡፡ ማህበራዊ
ሚዲያውን በመጠቀም ህዝቡን በሀሰት ወሬዎች ለማደናገርና የህዝቡን ብሶት በመቀስቀስ ለአመፅ
ለማነሳሳት የሚጥሩ ፓርቲዎች አሉ፡፡ ሀገራዊ ምክክር ለማካሄድ እየተከናወኑ ባሉ የዝግጅት ስራዎች
20
አበበ አሠፋ እና ክቡር እንግዳወርቅ (2012) ዲሞክራሲያዊ የለውጥ እርምጃዎች እንድምታዎች እና
አማራጮቻቸው በኢትዮጵያ (ቅጽ አንድ)፤ ሕገ-መንግስት፣ ብሔር-ተኮር ፌደራሊዝም፣ የፖለቲካ
ፓርቲዎች እና ሕዝባዊ ምርጫ፤ ፎረም ፎር ሶሻል ስተዲስ
18
ላይ ከሞላ ጎደል ሁሉም ፓርቲዎች ድጋፋቸውን ገልፀው እየተሳተፉ የቆዩ ቢሆኑም የዝግጅት ሂደቱ
ከዚህ በተጨማሪም አሁን ላይ በሀገራችን የሚታየው የፖለቲካ ፓርቲዎች ቁጥር ብዛት የሀገሪቱ
የፓርቲ ፖለቲካ መሰረቱ የፖለቲካ አስተሳሰብ ወይም የመደብ ልዩነት ሳይሆን በወቅታዊ ስሜቶች
ይህ ክስተት ከለውጡ በኋላ የተፈጠረ አዲስ ክስተት ባይሆንም ብልፅግና በሃሳብ ላይ የተመሰረተ
ኢትዮጵያ ረጅም የመንግሥት ታሪክ ካላቸዉ ጥቂት የዓለማችን ሀገሮች አንዷ ነች። ዘመናዊ ሀገረ
በ19ኛዉ ክፍለ ዘመን መጨረሻ አካባቢ በአድዋ ጦርነት የጣሊያንን ወራሪ ሃይል በማንበርከክ
ከአድዋ ጦርነት በፊትም ሆነ በኋላ ኢትዮጵያዉያን ባደረጉት አኩሪ ተጋድሎ ኢትዮጵያ የማትደፈር
የነፃነት ዓርማ መሆኗን አስጠብቀው ቆይተዋል። በዚህም በዓለም ፊት በኩራት የሚራመዱ ህዝቦች
ስራ ባላት ምቹ መሬት፥ ውሃን ጨምሮ ባላት እምቅ የተፈጥሮ ሀብት እንዲሁም በቀጠናዊ ፀጥታና
ደህንነት ጉዳዮች በሚኖራት ሚና በአፍሪካ ቀንድ ልዩ ስፍራ የሚሰጣት ሀገር ነች። በዲፕሎማሲው
መስክም ሀገራችን ሊግ ኦፍ ኔሽንንና የአፍሪካ አንድነት ድርጅትን ከመሰረቱ ሀገራት ውስጥ አንዷ
ነች፡፡ ዛሬም ድረስ የተለያዩ ዓለም አቀፍና አህጉራዊ ተቋማት መቀመጫ የዲፕሎማሲ ማዕከል
19
ረጅም ሀገረ መንግሥት፥ ታሪክና ቱባ ባህል ያላትና እምቅ የተፈጥሮ ሀብት ባለቤት የሆነችዉ
ችግሮች ምክንያት የብልፅግና ተምሳሌት መሆን አልቻለችም። ዘመናትን ባስቆጠሩ የፖለቲካ ታሪክ
ዉስጥ ኢትዮጵያ የተለያዩ የፖለቲካ ሥርዓቶችና ርዕዮተ ዓለሞች ተፈራርቀዉባታል። ዘዉዳዊ የአገዛዝ
ትግሎች ተካሂደዋል፡፡ እነዚህ በባህሪያቸው አብዮታዊ የሆኑ ህዝባዊ ንቅናቄዎች ህዝቦቿን ለጉስቁልና፣
እንዲቀጥሉ አድርገዋል።
ወቅታዊ ሁኔታውን ተጠቅሞ ስልጣን የተቆጣጠረው የደርግ አስተዳደር መሬት ለአራሹን በማወጅ
የመሬት ጥያቄን ለመመለስ ቢሞክርም መሬት ለህዝቦች ዘላቂ የኢኮኖሚ ብልፅግና መሰረት
የሚሆንበትን የተሟላ ምላሽ መስጠት ሳይችል ቀርቷል፡፡ በተለይም ደግሞ የደርግ መንግስት የብሔር
ጥያቄን ለመመለስ በማቅማማቱ ስርዓቱ ፈርሷል። ደርግን ተክቶ በሃይል ስልጣን የያዘው ኢህአዴግ
የብሔሮችን መብቶች ለመመለስ ረጅም ርቀት ተጉዟል ማለት ይቻላል፡፡ አተገባበሩ ግን የሀገርን
አንድነትን የህዝቦችን አብሮነት የመሸርሸር አደጋ ያደረሰ ነበር፡፡ ኢህአዴግ የብሄር እኩልነት ጥያቄን
በሕገ መንግስት ደረጃ ምላሽ በመስጠት መልካም ጅምሮችን ቢያሳይም ሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ
ከአንዱ ወደ ሌላው ስርዓት ሲካሄዱ በነበሩት ሽግግሮች ሂደት ዉስጥ ተቋማት ተገንብተዋል፤
ተቋማት ፈርሰዋል። የለውጥ ሃይሎቹ በርዕዮተ ዓለምና ሌሎች ትናንሽ አጀንዳዎች ስምምነት ላይ
መድረስ አቅቷቸው እርስ በርስ ተዋግተዋል፥ ሀገረ መንግሥቱም መረጋጋት ተስኖት አሁን ላይ
20
ብልፅግና ፓርቲ ይህን የሀገረ መንግስት ግንባታ ሂደትና ታሪክ በመረከብ በተሟላ መደላድል ላይ
የማሳረፍና ለቀጣዩ ትውልድ የማሳለፍ ሃላፊነት አለበት፡፡ የሀገረ መንግስት ግንባታ በአጭር ጊዜና
ያስፈልገዋል፡፡ በመሆኑም የኢትዮጵያ የሀገረ መንግስት ግንባታ ታሪክ የስትራቴጂክ እቅዱ አንዱ
በሃይማኖት፣ በፖለቲካ ወይም በሌላ አመለካከት ወይም አቋም ላይ የተመሰረተ ልዩነት ሳይደረግበት
የፖለቲካ ድርጅቶች አባል የመሆን፣ የመምረጥና የመመረጥ መብቶች አሉት፡፡ በኢትዮጵያ የምርጫ
የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ እና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/2011 መሰረት በህገ
መንግስቱ እግድ ከተጣለባቸው ዜጎች (ዳኛ፣ የመከላከያ ሰራዊት አባል እና የፖሊስ አባል) በስተቀር
ማንኛውም እድሜው 18 ዓመትና ከዚያ በላይ የሆነ ኢትዮጵያዊ የፖለቲካ ድርጅቶች አባል መሆን
ይችላል፡፡
የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ አዋጅ የፖለቲካ ፓርቲዎች የገቢ ምንጭ ከአባላት መዋጮ፣
ያስቀምጣል፡፡
ሀገራችን እየተከተለች ያለችው የምርጫ ስርዓት በአንድ የምርጫ ክልል ውስጥ ከሌሎች ተወዳዳሪዎች
መካከል አብላጫ ድምጽ ያገኘ ተወዳዳሪ ለምክር ቤት አባልነት አሸናፊ የሚሆንበት (Plurality
system) ነው፡፡ በህገ መንግሥቱ መሰረት በየአምስት ዓመቱ ምርጫ እንደሚደረግ በግልፅ
ተደንግጓል፡፡ከዚህ በተጨማሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ወንበር ድልድል የሕዝብ ብዛትንና
በልዩ ትኩረት ውክልና የሚሰጣቸው በቁጥር አናሳ ብሔረሰቦችና ሕዝቦችን ቁጥር መሰረት በማድረግ
ደንብ መሰረት ከጉባኤ እስከ ጉባኤ ፓርቲውን የሚመራ ከፍተኛ አካል የሆነው የፓርቲው ማዕከላዊ
ኮሚቴ ምርጫ ሲካሄድም ይህንኑ በሚያንፀባርቅ መልኩ የህዝብ ብዛትን፣ የአባላት ብዛትንና
21
በቁጥር አናሳ የሆኑ ብሔሮችን ታሳቢ ባደረገ መስፈርት የሚፈፀም መሆኑ በህገ ደንባችን ተደንግጓል፡
በኢኮኖሚው ረገድ የምንከተለው እሳቤም የዜጎችን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ማዕከል ያደረገና የመንግስትን
ጣልቃ ገብነት የሚፈቅድ አካታች ካፒታሊዝም ነው፡፡ በውጭ ግንኙነት ረገድ ብልጽግና የሚከተለው
እሳቤ በትብብርና በፉክክር መካከል ሚዛን የሚጠብቅ፣ ለዜጎች ክብር ቅድሚያ የሚሰጥ፣ ብሔራዊ
ጥቅምን የሚያስጠብቅና ለጎረቤት አገራት ቅድሚያ የሚሰጥ ነው፡፡ ከሀገራዊ ደህንነትና የውጪ
ግንኙነት አንፃር የተቀመጡትም የመንግስት የፖሊሲ አቅጣጫዎች በዚህ መንገድ የተቃኙ ናቸው፡፡
ናቸው፡፡ ብልፅግና ፓርቲ በዚህ ማዕቀፍ ውስጥ ሆኖ የራሱን መለያ የኢኮኖሚ፣ ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊና
አቅጣጫዎች በስትራቴጂክ እቅዱ ውስጥ በአግባቡ እንዲንፀባረቁና በሚለኩ ግቦች ተዘርዝረው እንዲታዩ
ማድረግ ያስፈልጋል፡፡
የኢፌዴሪ መንግስት ከ2013 እስከ 2022 ዓ.ም የሚፈፀም የ10 አመት የልማት እቅድ አውጥቶ
በመተግበር ላይ ይገኛል፡፡ የ10 አመቱ እቅድ ሀገራዊና የዘርፍ ፖሊሲዎችን፣ የአንደኛውና የሁለተኛው
ፈጣንና ተከታታይ ዕድገት ማስመዝገቧ ይታወሳል፡፡ ይሁን እንጂ እድገቱ በመንግስት ከፍተኛ ወጪ
በተስፋፋ የመሠረተ ልማት ዕድገት አማካኝነት የተመዘገበ ነው። ይህ የመንግስት የመሰረተ ልማት
22
ወጪ በከፍተኛ ብድር እና እርዳታ የተሸፈነ ነው። በመሆኑም እድገት እያለም ሀገራዊ ቀውስ
እንዲፈጠር ሆኗል፡፡
የውጭ ክፍያ ሚዛን እና በቁጠባና ኢንቨስትመንት መካከል ያለው ሚዛን መዛባት፣ የዋጋ ግሽበትን
የዘርፎች ትስስር፣ ሀብት የማሰባበስብ ዝቅተኛ አቅም፣ የፋይናንስ ድርጅቶች ተደራሽ አለመሆን
በአጠቃላይ ጥራት ያለው የኢኮኖሚ ዕድገት ማስመዝገብ አለመቻል የኢኮኖሚ ስርዓቱ መገለጫ
ሆነው ቆይተዋል፡፡
የማህበራዊ አገልግሎቶችና የመሠረተ ልማት አቅርቦት እጥረትና የጥራት ጉድለት መኖር እንዲሁም
የመንግሥት የማስፈጸም አቅም ውስንነትና ብልሹ አሰራር መስፈኑ ሀገራዊ ቀውሱ እንዲባባስ
ወቅትና ከዚያ በፊት የነበሩ የኢኮኖሚ ስብራቶችን በመሰረታዊነት ለመለወጥ ያለመም ነው፡፡
የልማት ዕቅዱ በ2022 ዓ.ም ኢትዮጵያን የአፍሪካ የብልጽግና ተምሳሌት ሆና ማየትን ያለመ ነው፡
፡ ርዕዩን ለማሳካት በማክሮ ኢኮኖሚ 10 በመቶ አማካይ ዓመታዊ እድገት በማስመዝገብ የድህነት
ምጣኔን በ2012 በጀት ዓመት ከነበረበት 19 በመቶ በ2022 በጀት ዓመት ወደ 7በመቶ መቀነስ፣
ጠቅላላ የመንግስት ገቢን በ2012 በጀት ዓመት ከነበረበት 395 ቢሊዮን ብር በአማካይ በየዓመቱ
በ26.1 በመቶ በማሳደግ በ2022 በጀት ዓመት ወደ 3.9 ትሪሊዮን ብር ማድረስ፣ ጠቅላላው
የመንግስት ወጪ ከጠቅላላው የሀገር ውስጥ ምርት የሚኖረውን ድርሻ በ2022 በጀት ዓመት ወደ
23.4በመቶ ለማሳደግ ታቅዷል። ይህም ጠቅላላ የሀገር ውስጥ ገቢ የጠቅላላ ወጪን 88.7
ታሳቢ ያደርጋል፡፡
ከማህበራዊ ዘርፍ አንፃር እቅዱ ለሥነ ሕዝብና ለሰው ኃብት ልማት ልዩ ትኩረት ሰጥቷል። የሥነ
ሕዝብ ሽግግርን ማፋጠን እና የሥነ ሕዝብ ትሩፋትን አዎንታዊ በሆነ አግባብ መጠቀም፤ የቤተሰብ
እንዲጎለብት ማድረግ፤ ወቅታዊ የሥነ ሕዝብ መረጃዎችን ተደራሽነትና ተጠቃሚነት ማሳደግ፤ ከገጠር
23
ወደ ከተማ እንዲሁም ከትናንሽ ወደ ትላልቅ ከተሞች የሚደረግ ፍልሰት በስርዓት እንዲመራ
ሁለንተናዊ የሰው ሀብት አቅምን ይበልጥ ለማዳበር የጤናና የትምህርት ፍትሃዊ ተደራሽነትን፣
ተላላፊ እና ተላላፊ ባልሆኑ በሽታዎች ሳቢያ የሚደርስ ህመምና ሞትን መከላከልና መቀነስ እና
የአረጋዊያንን፣ የአካል ጉዳተኞችን እና ተጋላጭ የሆኑ ዜጎችን ሁለንተናዊ ብቃት በማሳደግ በሀገሪቱ
በኢኮኖሚ፣ ማህበራዊና ባህላዊ ልማት እንቅስቃሴዎች ውስጥ በተደራጀና በተቀናጀ አኳኋን የነቃና
ግንባር ቀደም ተሳትፎ እንዲያደርጉና ከውጤቱም በተገቢው መንገድ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ
ናቸው።
የብልፅግና ፓርቲ የ10 አመት እቅድ ይህ የመንግስት የልማት እቅድ የተያዙለትን ግቦች እንዲያሳካ
ተገቢውን የፖለቲካ አመራር፤ ክትትልና ድጋፍ ማካሄድ አስፈላጊ መሆኑን እንደ አንድ የእቅድ መነሻ
ወስዷል፡፡ በመሆኑም የዕቅድ አፈጻጸም ክትትልና ግምገማ ቅንጅትን ማጠናከር፣ በክትትልና ግምገማ
ዙሪያ የተሟላ አመለካከት መፍጠር፣ የክትትልና ግምገማ አሠራሩን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ እንዲታገዝ
ማድረግ፣ የአፈፃፀም መመዘኛዎችን ከሂደትና ውጤት ይልቅ ስኬት ተኮር ማድረግ፣ የግልፅነትና
ዓለም ከ250-260 ዓመት አንዴ የሚያጋጥም ከፍተኛ የሆነ ለውጥ ውስጥ ትገኛለች፡፡ ለውጡ
በዋናነት የሚያጠነጥነው በልዕለ ኃያላን ሽግግር ላይ እንደሚሆን ቢያንስ ሦስት ነገሮች አመላካች
ናቸው፡፡ አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ የልዕለ ኃያላኑ ሽኩቻ በኃይል ጭምር የሚገለፅ መሆኑ ዓለምን
እንደሚጠቀሙ ብዙዎች ይስማማሉ፡፡ ሁለተኛው የለውጥ ገጽታ ደግሞ ዓለምን በጣጥሶ መንግስት
24
አልባ ሀገራትን በማብዛት በጎበዝ አለቆች እንድትመራ እድል የሚሰጥ ነው፡፡ ምክንያቱም በርካታ
ነው፡፡ ይህን ጉዳይ አንድ ምሳሌ ወስዶ ማየት ግልጽ ሊያደርገው ይቻላል፡፡
ኤሎን ማስክ የተባለ አሜሪካዊ ቱጃር 91 ሚሊየን የፌስቡክ ተከታዮች ያሉት ግለሰብ ነው፡፡ እሱን
የሚከተለው ህዝብ ከጀርመን ህዝብ በላይ ነው፡፡ ምን አልባት በአፍሪካ ጥቂት ሀገሮች ቢቀድሙት
ነው፡፡ ፌስቡክን የሚከተል ማህበረሰብ ደግሞ የተለያዩ ማህበራዊ መሰረት አለኝ ብሎ ከሚኩራራ
የፖለቲካ ፓርቲ በላይ አስተማማኝነት ያለው ነው፡፡ ምክንያቱም የፌስቡክ ተከታይ ማለት ወዶ
ፈቀዶ ጽዕኑ ደጋፊ የሆነ፣ በመረጃው የሚጠቀም በመሆኑ ይህን ያህል ተከታይ ማለት ዓለምን
የዚህን ግለሰብ ተፅዕኖ ፈጣሪነት በሌላ ገፅታው ደግሞ እንየው፡፡ ግለሰቡ በአሁኑ ሰዓት 279
ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ባለቤት ነው፡፡ ይህ ሃብት አፍሪካ በአንድ ዓመት ከምትበጅተው በላይ
ነው፡፡ ነገሮች በሃብት ሚዛን በሚቀያየሩበት ዓለም ውስጥ ግለሰቦች ወይም ቡድኖች ሃብታም
እየሆኑ መሄድ ፖለቲካዊ ፍላጎታቸውን በዚያው ልክ ለማሳካት በጀት ይመድባሉ ማለት ነው፡፡
ግለሰቡ ባለው ተከታይና ሃብት ብቻ ሳይሆን አሁን በተጨባጭ እያደረገ ያለውን መመልከት ደግሞ
ጉዳዩን የበለጠ ግልፅ ሊያደርገው ይችላል፡፡ ይህ ግለሰብ አሁን ላይ በራሺያና ዩክሬን ጦርነት ውስጥ
አቅም ስላለው በኢንተርኔት የሚሰሩ ማሽነሪዎችን መቆጣጠር ጀምሯል፡፡ ጦርነቱ ሲጀመር የበላይነቷን
መጠቀም አልቻለችም፡፡ የጦርነቱ ሚዛንም እየተቀየረ ይመስላል፡፡ ስለሆነም ግለሰቡ በዚህ ደረጃ
ሶስተኛው ግን ደግሞ በስሱም ቢሆን ሊከሰት ይችላል ተብሎ የሚጠበቀው ዓለም አንድ
ወጥ/Unipolar/ ሆና የመቀጠል እድል አላት የሚለው ጉዳይ ነው፡፡ አሜሪካ እስከ አሁን ባለው
መሪነቷን ያስቀጠለች ልዕለ ኃያል ሀገር ነች፡፡ ከሷ ቀጥላ ያለችውን ቻይናን ወስደን ብናይ ከአሜሪሪካ
ቻይና ታይዋን ላይ ተጨማሪ እርምጃ ብትወስድ አማሪካ የጦር ጣልቃ ገብነት እንደምታደግ
ዝታለች፡፡ ይህ ሁኔታ እየተባባሰ ከቀጠለ ሶስተኛው የዓለም ጦርነት ላይጀመር ዋስትና የለም፡፡
ሶስተኛው የዓለም ጦርነት ቢፈጠር ምን ተከትሎ ሊከሰት ይችላል የሚለውን ለመረዳት የአንደኛው
እና የሁለተኛው የዓለም ጦርነቶች የዓለም ሚዛን እንዳዛቡት መመልከት በቂ ነው፡፡ ሶስተኛ የዓለም
ጦርነት ከተከሰተ ከዚህ በፊት እንደነበሩት ዓይነት ሳይሆን በእጅጉ ከቴክኖሎጂ ጋር የተያያዘ መሆኑ
ግልጽ ነው፡፡
ከዚህ በተጨማሪ እንደ አራተኛ ውጤት ተደርጎ የሚወሰደው የፖለቲካ ኮሚኒኬሽን አብዮት ሊፈጠር
ዓመት ውስጥ አንድ ጊዜ የሚፈጠር ክስተት እንደሆነ የመስኩ ባለሙያዎች ጥናት ያሳያል፡፡ አሁን
ዓለም ያለችበት የፖለቲካ ኮሙኒኬ በነዚህ በአንዱ ቢቋጭ አለምን በእጅጉ የሚጎዳ ነው፡፡
እኛ ያለንበት ቀጠና ሁኔታ ሲታይ ከላይ ካነሳናቸው ጉዳዮች ጋር በእጅጉ ይያያዛል፡፡ በአንደኛው
የአለም ጦርነት ወቅት ልዕለ ኃያል የነበሩ የጣልያን፣ ኔዘርላንድ፣ እንግሊዝና አሜሪካ በሁለቱ የዓለም
ጦርነቶች ምክንያት የልዕለ ሀያልነት ሸግግር አድርገዋል፡፡ አትላንቲክ ውቅያኖስን መሰረት ያደረገው
የመጀመሪያው የዓለም ጦርነት ፍሎሬንስና ቬነስ የተባሉ የጣሊያን ልዕለ ሀያላን ሀገራት በኔዘርላንድ
ነው፡፡ የፓስፊክ ውቅያኖስ መሰረት አድርጎ የተካሄደው ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ደግሞ የእንግሊዝን
ሶስተኛው የአለም ጦርነት ከተከሰተ ሚዛኑ ከምዕራቡ ወደ ምስራቅ የመሸጋገር እድሉ ሰፊ እንደሆነ
ትንበያዎች ያሳያሉ፡፡ ይህ የሶሶተኛው የዓለም ጦርነት የስበት ኃይል ደግሞ ቀይ ባህርና ህንድ
ውቅያኖስ ናቸው፡፡ ምክንያቱም የዓለም ንግድ አርባ በመቶ በላይና ነዳጅ ዘጠና በመቶ በላይ በዚህ
ቀጠና ስለሚተላለፍ ነው፡፡ ለዚህም ነው አሜሪካ፥ ቻይና፥ ራሽያ፣ ቱርክ እና የገልፍ ሃገራት ሀይሎች
26
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ አካባቢ የሀይል ሚዛን ጨዋታ ዉሰጥ ከፍተኛ ድርሻ ያላት ሀገር ናት፡፡
በዚህም የቀጠናዉ የደህንነትና የፀጥታ ጉዳዮች በእጀጉ የሚመለከታት መሆኑን በቀላሉ መገንዘብ
ይቻላል፡፡ አገራችን የዓለምን ትኩረት የሳበውን የህዳሴ ግድብ መገንባቷ እና የባህር ሃይል በአዲስ
መልክ ማጠናከሯን ተከትሎ ምዕራባዉያን በቀና ከማየት ይልቅ ለግብፅ በመወገን በሀገራችን ላይ
ያልተገባ ፖሊሲ እንዲያራምዱ አድርጓቸዋል። ይህን ተከትሎ ባለፉት አራት ዓመታት ኢትዮጵያን
ድብቅ ፍላጎታቸዉን ለማሳካት በትግራይ ክልል የተፈጠረዉን ሁኔታና በህዳሴ ግድብ ግንባታ
ምክንያት የግብፅና ሱዳን ክስን እንደ ሰበብ አድርገው ጣልቃ በመግባት ኢትዮጵያን ለማዳከም
በመሆኑም የአስር አመቱ የፓርቲያችን እቅድ ከላይ ያለውን ነባራዊ ሁኔታ ያገናዘበና በፎክክክርና
በትብብር መካከል ሚዛኑን በመጠበቅ ማዕከላዊ ወይም ፕራግማቲክ ሆነን በዓለም ሜዳ ውስጥ
መጫወት እንዳለብን የግድ ይላል፡፡ ስትራቴጂያዊ እቅዱ ከወቅታዊ ዓለም አቀፋዊና ቀጠናዊ
ተለዋዋጭ ሁኔታዎች አንጻር በየጊዜው እየተቃኘ ሊሄድ የሚገባው መሆኑ እንዳለ ሆኖ ያለንበትን
የ1997ቱ ሀገራዊ ምርጫ የኢትዮጵያ ህዝብ ስርዓቱ የሚበጀው እንዳልሆነና በዴሞክራሲያዊ ምርጫ
ተሸንፎ ስልጣኑን ለማስረከብ ዝግጁ እንዳልሆነ በግልፅ የተረዳበት ጊዜ ነው፡፡ ከዚህ ጊዜ አንስቶ
በሀገራችን ህዝቦች ዘንድ በኢህአዴግ ላይ የመረረ ጥላቻና የለውጥ ፍላጎት አቆጥቁጧል፡፡ ከ10
አመት በኋላ በ2007 ዓ.ም የተካሄደው ሃገራዊ ምርጫና ውጤቱ ደግሞ ሀገራችን በሁሉም መስክ
እንደ ሀገር የመቀጠል አደጋ ጥያቄ ውስጥ የገባበትን ሁኔታ ፈጥሯል፡፡ አፈናና ኢ-ፍትሐዊነት
ያንገሸገሸው የኢትዮጵያ ሕዝብ በእነዚህ አመታት በሰላማዊ መንገድ ስርዓቱን ለመቀየር በየጊዜው
ያደረጋቸው ትግሎች የስርዓቱን ልክ አልባ አምባገነንነት ገሃድ እያወጡ ሄደዋል፡፡ ኢህአዴግ ለሕዝቡ
27
ጥያቄዎች ምላሽ መስጠት ወይም ደግሞ የህዝቡን የለውጥ ፍላጎት መቀበል ያልቻለበት ሁኔታ
ተፈጥሯል፡፡
ይህ በአንድ በኩል የከረረ የህዝብ ምሬትና የለውጥ ፍላጎት፤ በሌላ በኩል ደግሞ አፈናን ምላሽ
ያደረገ ስርዓት የተፋጠጡበት የትግል ምዕራፍ በጎኑ ሶስተኛ የሃይል ሚዛን ፈጥሯል፡፡ በራሱ
በኢሕአዴግ ውስጥ የለውጥ ፍላጎት ያለው ሃይል የፍርሐት ቆፈኑን ገፍፎ የኢትዮጵያ ሕዝብ
ጥያቄዎች ምላሽ እንዲያገኙ ትግሉን አቀጣጥሏል፡፡ ምላሽ ያላገኘው የህዝብ ጥያቄና ፀረ ህዝብ
የሆነው የኢህአዴግ ምላሽ ተካርሮ ሀገራዊ ቀውስ ሊፈጠር ቋፍ ላይ በደረሰበት ጊዜ በራሱ በድርጅቱ
ውስጥ የተፈጠረው የለውጥ አመራር ህዝባዊ ጥያቄውን ፖለቲካዊ ቅርፅና አቅጣጫ በማስያዝ
ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ ጉልበቱን ቀስ በቀስ እያጠናከረ ህዝቡን ከጥፋት ሀገሪቱንም ከብተና የታደጉ
ያልቻለው ሕወሓት ሀገራዊ ለውጡን ለማደናቀፍ አቅሙ የፈቀደለትን ያክል ቢረባረብም የለውጥ
አሸጋግሯል።
በወርሃ መጋቢት 2010 ዓ.ም ወደ ስልጣን የወጣው የለውጡ አመራር ሀገራችን የጀመረችውን
ያስቻሉ በርካታ እርምጃዎችን ወስዷል፡፡ የኢህአዴግ አባል እና አጋር የነበሩ ስምንት የፖለቲካ
ህዳር 2012 ዓ.ም ደግሞ የዚህ ሀገራዊ ለውጥ ልዩ ገፅታ ነው፡፡ ሀገራዊ የሆነ እና ሁሉንም
ብልፅግና ፓርቲ ኢህአዴግን የመሠረቱትን ሶስት ፓርቲዎች እና ከተሟላ የፖለቲካ ተሳትፎና ከውሳኔ
ሰጪነት ተገልለው የነበሩ አጋር ፓርቲዎችን በማቀፍ የተፈጠረ ዉህድ ሃገራዊ ፓርቲ ነዉ። ዉህደቱ
ብሔራዊ ፌደራላዊ ስርዓት ለመዘርጋት መሰረት የተጣለበት ነው። በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ አንድ
28
ሀገራዊ ፓርቲ ተመስርቶ ከተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር በጠላትነት መተያየትን በማስቀረት አብሮ
ብልፅግና ቁልፍ ሀገራዊ ተቋማት ነጻና ገለልተኛ ሆነው እንዲደራጁ በህግ ማዕቀፍ ጭምር እንዲታገዝ
በማድረግ በተቋም ግንባታ መስክ መሰረታዊ ለውጦችን እያስመዘገበ ነው፡፡ ከዚህ አንጻር የጸጥታና
ደህንነት ተቋማት፣ የፍትህ ተቋማት እና የዴሞክራሲ ተቋማት ሪፎርም ጎልቶ የሚታይ ነው፡፡
ከለውጡ በፊት ሀገራችን ከገጠሟት ችግሮች አንደኛው ህዝባዊ አገልግሎታቸውን በነፃነት መስጠት
ይገባቸው የነበሩ እነዚህ ተቋማት የአንድ ፖለቲካ ቡድን ፍላጎት ማስፈፀሚያ ሆነው ማገልገላቸው
ነው፡፡ በለውጡ ተቋማቱ ከሶስተኛ ወገን ያልተገባ ጣልቃ ገብነትና ጫና ተላቀው የተሰጣቸውን
ማስተካከያዎች ተደርገዋል፡፡
ሌላኛው የለውጡ ስኬት በዲፕሎማሲ መስክ የተመዘገበው ነው፡፡ ብልፅግና ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ
አቅጣጫ በመከተሉ በውጭ ሃገራት በአስከፊ የሰብአዊ አያያዝ ውስጥ ለነበሩ ዜጎቻችን መድረስ
ለሀገራቸው ሁለንተናዊ ድጋፍ በማካሄድ ላይ ይገኛሉ፡፡ ጎረቤት ተኮር የሆነው የውጪ ግንኙነት
መልካም ጉርብትና በሁለቱ ሀገራት መካከል በትብብር ላይ የተመሰረተ አዲስ ግንኙነት እንዲፈጠር
ከማስቻሉ በዘለለ በቀጠናው ባሉ ሀገራት መካከልም አዎንታዊ ግንኙነት እንዲፈጠር መሰረት ጥሏል፡
ሀገራዊ ለውጡ የተጠቀሱትንና ሌሎች በርካታ ውጤቶች ማስመዝገብ የቻለው በግዙፍ ተግዳሮቶች
ውስጥ እያለፈ ነው፡፡ ባለፉት አመታት ሀገራችን ከገጠሟት አደጋዎች ቀዳሚው አሸባሪው የህወሃት
ቡድን ለውጡን ለመቀልበስና ሀገር ለማፍረስ ሲያደርግ የነበረው እኩይ እንቅስቃሴ ነው፡፡ ህወሃት
የኢትዮጵያን ብልፅግና ማየት ለማይፈልጉ የውጪ ሃይሎች ተላላኪ በመሆንና በሀገር ውስጥ
ከመፈፀም ጀምሮ ሀገራችን የህልውና አደጋ ደቅኖብናል፡፡ በህዝባችን የተባበረ ክንድ የህልውና
አደጋውን መቀልበስ የተቻለ ቢሆንም ችግሩን ከስር መሰረቱ በዘላቂነት መፍታት የሚጠይቅ ነው፡፡
29
ከዚሁ በተያያዘ ኢትዮጵያ በቀጠናው የፈጠረችውን በትብብር ላይ የተመሰረተ የሃይል ሚዛንና
ቀጠናዊ ትብብር ለማኮላሸትና የህዳሴ ግድቡን ግንባታ ለማስተጓጎል የሚደረገው የአንዳንድ ሀገራት
የሀገራችን የፖለቲካ ምህዳር ሰፍቶ በሰለጠነ መንገድ በሰላማዊ ሁኔታ የሃሳብ ትግል የሚደረግበት
ሁኔታ ቢመቻችም ልዩነትን በሃይልና በሴራ እንጂ በንግግር የመፍታት ልምዳችን አልዳበረም፡፡ ዋልታ
ረገጥ የፖለቲካ አስተሳሰብን ጨምሮ በሁሉም መስክ የሚታይ ጽንፈኝነት እየተቀረፈ ካልመጣና
የተሟላ ብልፅግናን ማረጋገጥ አይቻለውም:: የዋጋ ግሽበት፣ የኑሮ ውድነት፣ ስራ አጥነትና ተያያዥ
ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግሮች እንዲሁም እንደ የኮሮና ወረርሽኝ፣ የአንበጣ መንጋ እና ሌሎችም
ብልፅግና ፓርቲ የበለጸገች ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ ፕሮግራም ቀርጾ ወደ ተግባር የገባ ፓርቲ
በተጨባጭ የህዝቡን መሰረታዊ ቸግሮች ለመቅረፍ ቁርጠኛ አቋም ያለው ፓርቲ ነው፡፡
የብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ ፕሮግራም ጠንካራና ቅቡልነት ያለውን የብሔር ማንነትና ሀገራዊ
አንድነትን ሚዛን የጠበቀ ዘላቂ ሀገረ መንግስት መገንባት ነው፡፡ የህዝቦች ልማት፣ ነጻነትና እኩልነት
30
መሰረት ላይ ማቆም ነው፡፡ የብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ ግቦችም ጠንካራ ቅቡል ሀገረ መንግስት
በጽኑ መሰረት ላይ ለመገንባት የሚያስችል ሀገራዊ መግባባት መፍጠር፤ በተቋማትና ሕዝባዊ ባህል
ስርዓት መገንባት ሲሆን ግቦቹ ደግሞ የብዙሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ መዋቅር መገንባት፣ጥራት ያለው
ኢኮኖሚ ልማት እና ምርታማነትን መሰረት ያደረገ ማህበራዊ ፍትህ ማረጋገጥ፣ ሀብት ፈጠራን
በማኅበራዊ ዘርፍ ሁለንተናዊ ብልጽግናን የሚረጋግጥ አካታች ማህበራዊ ልማት እውን ማድረግ
ሲሆን ግቦችም ፍትሃዊነት፣ ጥራት፣ አካታችነት እና አግባብነት ያለው የትምህርት ስርኣት ማረጋገጥ፣
መከላከልና ሀክሞ የማዳን መሰረት ያደረገ የጤና ስርዓት መዘርጋት፣ የሀገራችንን አቅም ያገናዘበ
ፓርቲው በውጭ ግንኙነት ፕሮግራሙ ሀገራዊ ክብር ማዕከል ያደረገ የውጭ ግንኙነት የሚከተል
ነጻነትን ማስከበር፣ ለጎረቤት ሀገራት ትኩረት በመስጠት ዘርፈ ብዙ የጋራ ተጠቃሚነት ማረጋግ፣
የውጭ ግንኙነት የመፈጸም አቅም መገንባት ግብ ያደረገ ነው፡፡ ስለሆነም የብልጽግና የፖለቲካ፣
የብልጽግና መተዳደሪያ ደንብ በየደረጃ ባለው መዋቅር ውስጥ የሚሠሩ አመራርና አባላት ተግባርና
በፓርቲው ህግና ደንብ መሰረት የሚፈፀም መሆኑ በየጊዜው ማረጋገጥ ስለሚገባ የስትራቴጂክ
አመራሩ በሕዝብ ግፊትና በውስጠ ድርጅት ትግል የተገኘውን ለውጥ ለማስቀጠል የተለያዩ ተግባራትን
እያከናወነ ነው፡፡ የተለያዩ የጥፋት ዘመቻ ቢከፈትበትም በአገራችን እየተመዘገቡ ያሉ ስኬቶች በግንባር
ቀደም እየመራ የሚገኝ ሃይል ነው፡፡ አገሪቱን ወደ ሰላማዊ፤ ዴሞክራሲያዊና በህዝብ ዘንድ ተአማኒነትን
ያተረፈ 6ኛውን አገራዊ ምርጫ በማሳካት መንግስትን የመምራት ዕድል እንዲያገኝ የመሪነት ሚናውን
ተጫውቷል፡፡ ይሁን እንጂ በከፍተኛ አመራሩ መካከል የአመለካከትና የተግባር አንድነት አለመኖር፤
መሆን፤ ለስልጣን ያለ የተዛባ እይታ፣ ሌብነትና ብልሹ አሰራር በእጅጉ ይፈትኑታል፡፡ በተጨማሪም
አባላችን በርካታ ተግባራትን በተለይ ከጸጥታና ሰላም ጋር በተያያዘ ለመስራት የሚያደርጋቸው ጥረቶች
አሉ፡፡ የአባላችን ቁጥር በአሁኑ ወቅት ከ11 ሚሊዮን በላይ መሆኑ አቅሙ ከተገነባ ብዙ ለውጥ
ማስመዝገብ የሚችል ኃይል ነው፡፡ ይሁን እንጂ የብዛቱ ያሕል ጥራት የሌለው ሃይል መሆኑን
በተደጋጋሚ የታየ ጉዳይ ነው፡፡ የጎራ መደበላለቅ፣ በህገወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውርና ህገወጥ
በአባላትና በአመራሩ የሚየታዩ ጥንካሬዎችና ድክመቶች በፓርቲው እቅድ አፈፃፀም ውስጥ ቀጥተኛ
ተፅዕኖ ያሳድራሉ፡፡ በመሆኑም በስትራቴጂክ እቅዱ ውስጥ በአመራሩ መካከል፣ በአመራሩና በአባላት
32
መካከልና በተቋማት መካከል የተጠናከረና የተናበበ ግንኙነት እንዲኖር፣ አመራሩ ውስጥ የሚታዩ የስነ
ከየካቲት 28 እስከ መጋቢት 3 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ ከፈተና ወደ ልዕልና በሚል መሪ ሃሳብ
ሲከናወን የቆየው የመጀመርያው የብልጽግና ፓርቲ ጉባኤ ባለፉት አራት የለዉጥ ዓመታት በተመዘገቡ
ስኬት ከተመዘገበባቸዉ ጉዳዮች ዉስጥ፥ የብልጽግና ምስረታ፣ ለለዉጡ ወሳኝ የሆኑ የተቋማት
ግንባታ፣ ስኬታማ ምርጫ በማካሄድ በህዝብ ዘንድ ቅቡልት ያለው መንግስት መመስረት፣ አረንጓዴ
አሻራ ልማት፣ ለብዝሀ ኢኮኖሚ ልማት የተሰጠው ትኩረት፣ የኢትዮ ኤርትራ ግንኙነትና የቀጠናው
ትብብር፣ ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ፣ የታላቁ ህዳሴ ግድብ አፈጻጸምና የተገኘው ዉጤት ይገኙበታል።
በሌላ መልኩ ደግሞ የህዝባችንን አኗኗር በእጅጉ ያወሳሰበውና በአገረ መንግስቱ ቀጣይነት ላይ
የህልውና ስጋት ሆኖ የነበረው የአሸባሪው ኃይል ጥፋት፣ ጽንፈኝነት፣ የማክሮ ኢኮኖሚ መዛባት እና
የተፈጥሮ አደጋዎች የፈጠሩት አሉታዊ ጫና እና የኑሮ ውድነት እንደዋነኛ ተግዳሮት ተለይተው በስፋት
የጸጥታ ችግሮች በጥልቀት ተገምግመዋል፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘም የውስጠ ፓርቲ ፖለቲካዊ ጤንነት
መጓደል፣ የአመራርና አባላት ጥራት ችግር በሀገራችንና ህዝባችን ላይ ያስከተለው አሉታዊ ተፅዕኖ
ለውጡን ማጽናት ላይ መሰረት ያደረገ ነው፡፡ ለውጡ በባህሪው ነባሩን የፖለቲካ አካሄድና አደረጃጀት
33
➢ ጠንካራ ፓርቲ ለመገንባት የዓላማ እና የተግባር አንድነትን ማጠናከር፤ የውስጠ ድርጅት
ውስጥ መልካሞቹን እንደ ወረት በማካበት የተሠሩ ስሕተቶችን ደግሞ በማረም ለቀጣዩ
➢ ኢኮኖሚያዊ መልሶ መቋቋምና የ10 ዓመት ዕቅድ ትግበራ በተመለከተ በዕቅዱ በተቀመጠው
አቅጣጫ መሰረት ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አጠናክሮ በመተግበር ኢኮኖሚውን በፈጣን
ለማድረግ ሁሉም አመራር ዕቅዱን በተቀናጀ ሁኔታ እንዲተገበር ውጤታማ የሆነ የክትትልና
ዘላቂ ሀገር ግንባታ ስራዎችን በመስራትና ጫናን ተቋቁሞ ሉዓላዊነትን ለማጽናት የሚያስችል
ተሰምሮበታል፡፡
34
በአጠቃላይ ጉባኤው ያስቀመጣቸው የውስጠ ፓርቲ ጉዳዮች፣ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና
ዓለማቀፋዊ ባህሪ ያላቸው አቅጣጫዎች ለአስር ዓመቱ የፓርቲው ስትራቴጂያዊ ዕቅድ የመጀመሪያ
ሁለትና ሶስት አመታት የአፈፃፀም አቅጣጫዎች እንደ መነሻ ተደርገው የሚወሰዱ ይሆናሉ፡፡ በእነዚህ
እንደሆነ ተደንግጓል። 6ኛዉ ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ በሀገራችን ለረጅም ዓመታት ሲንከባለል
የቆየዉን የዲሞክራሲ ጥያቄ መልስ የሰጠ ክስተት ሆኖ አልፏል፡፡ ይህ ምርጫ ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ
6ኛዉ ሀገራዊ ምርጫ ሠላማዊ፥ ዲሞክራሲያዊና በህዝቡ ዘንድ ተቀባይነትን ያረጋገጠ እንዲሆን
ወሳኝ የሆኑ የቅድመ ምርጫ እርምጃዎች ተወስደዋል። የፖለቲካ እስረኞች መፈታትና ዉጪ የሚገኙት
ተከፍተዉ በነፃነት እንዲዘግቡ፥ ለፖለቲካ ነፃ እንቅስቃሴ አሳሪ የሆኑ ህጎች አንዲሻሻሉ ተደርገዋል።
በዚሁ በተፈጠረዉ ምቹ ሁኔታ የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫው ሂደት በነፃነት ተሳትፈዋል። ነፃና
ሁኔታ ለመፍጠር ነፃና ገለልተኛ ምርጫ ቦርድ ተቋቁሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫዉ ያለምንም
በዚህ 6ኛዉ ሀገራዊ ምርጫ ላይ የህዝቡ ተሳትፎ በሀገራችን ታርክ ታይቶ በማይታወቅ ደረጃ
ለዝናብ ብርድና ፀሐይ ሳይበገር ረጃጅምና አሰልቺ ሰልፎችን እስከ ለሊት ድረስ ተቋቁሞ በከፍተኛ
ትዕግሥትና ተነሳሽነት ይወክለኛል ያለዉን ፓርቲ መርጧል። ይህ የህዝቡ የነቃ ተሳትፎ በሀገራችን
በመቀናጀት የምርጫን ሂደት በማደናቀፍ የሀገራችንን ህልዉና ስፈታተኑ ለነበሩት ሃይሎች ከፍተኛ
35
ብልፅግና እንደ ገዥ ፓርቲነቱ ምርጫን በተመለከተ ያስቀመጣቸዉ ሁለት ዋና ዋና ግቦች ማለትም፥
በሀገራችን ታርክ ነፃ፥ ፍትሐዊና ተዓማኒ ምርጫ እንዲሆን እና ከሌሎች ተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር
በእኩልነት ተወዳድሮ አብላጫ ወንበር በማግኘት መንግሥትን በመመሥረት ራዕዩን እዉን ማድረግ
ነበረ።ከዚህ አንፃር በኢትዮጵያ ታርክ ዲሞክራሲያዊ ምርጫን በማሳካት አድስ ምዕራፍ ተመዝግቧል።
በማለፍ ከፍተኛ የህዝብ ድምፅ በማግኘት ሀገር የመምራት ሀላፍነትን ተረክቧል። ራዕዩንም ተፈፃሚ
36
ምዕራፍ ሦስት፡- የብልፅግና ፓርቲ ርዕይ፣ ተልዕኮ፣ እሴቶችና
መርሆዎች
ሐ/
የፖለቲካ፣ ኢኮኖሚ፣ ማህበራዊና የውጭ ግንኙነት እቅዶችን ብቃት ባለው አመራር በመፈፀም
መገንባት፤
የብልፅግና ፓርቲ የተረጋጋና ጊዜዉን የዋጀ ጠንካራ አደረጃጀትና አሠራርን እንዲሁም ዉስጠ ፓርቲ
ስምርትን ማረጋገጥ፤ ብቃት ያላቸዉ ተቋማት እንዲፈጠሩ ማድረግ፣ የሀገር ግዛትና ሉዓላዊነት፤
የዜጎች ክብር፤ ያደገ የዲሞክራሲ ባህል የጠበቀ ትሥሥርና የተዋሄደ ማህበረሰብ እዉን እንዲሆን
በማድረግ ዘላቂ ሠላም፤ልማትና መልካም አስተዳደር በሀገሪቱ እንዲሰፍን የማስቻል ተልዕኮ የተሸከመ
ፓርቲ ነዉ።
መርሆዎችን እና እውነተኛ የመድበለ ፓርቲ ስርዓት እውን ማድረግ ሲሆን ለሁሉም ዜጎች
37
ጋር አጣጥማ የምታስጠብቅ ጠንካራ ፌደራላዊት፤ ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን የመገንባት’
ሀላፊነት ተጥሎበታል።
ኢኮኖሚን በሚመለከትም ጥራት ያለው፤ ዘላቂና ፍትሐዊ የኢኮኖሚ እድገትና ልማት ማምጣት፤
ትውልድን ከፍፁም ድህነት ወደ ፍፁም ብልፅግና ማሻገር ነው፡፡ የኢኮኖሚ ጥራት በአሳታፊነቱና
በቀጣይነቱ ይገለፃል፡፡ አሳታፊነት ሲባል ፍትሐዊ የልማት ተጠቃሚነት፤ ፍትሐዊ የስራ ዕድል
እንዲሁም ፍትሐዊ የገቢ ክፍፍል የሚመለከት ሲሆን ቀጣይነት ደግሞ ዕድገት የአንድ ወቅት ክስተት
ከመሆን አልፎ የመጪው ትውልድን ብልፅግና ሳያጓድል ትውልድን ከፍፁም ድህነት ወደ ፍፁም
ማህበራዊ ዘርፉ ዜጎች እምቅ ችሎታቸውን በመጠቀም ሀብትን በመፍጠርና በፍትሐዊነት ለመጠቀም
የታነጸ ትውልድ ማፍራት፤ ለኑሮ ምቹ የሆነ አከባቢን እንዲፈጠር የማድረግ ሃላፊነት አለበት።
የህግ መሠረቱ ሲታይም በኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ-
ምግባር አዋጅ 1162/2011ዓ.ም ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ለብልፅግና
ፓርቲ ሕጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ታህሳስ 11/2012ዓ.ም ተሰቶታል፡፡ በዚህ
ማንኛዉም ሰዉ ያለ ማንም ጣልቃ ገብነት ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ ነፃነት እንደለዉ ይደነግጋል።
ህገመንግሥቱ ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት እና የመገናኛ ብዙሃን ነፃነት ለዲሞክራሲያዊ ሥርዓት
ግንባታ ያላቸዉን ልዩ ቦታ ከግምት ዉስጥ በማስገባት የተለየ ከለላ ወይም የህግ ጥበቃ
አህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ የሰብዓዊ መብት ስምምነቶችና ሰነዶች የተጣጣሙ መሆን እንዳለባቸዉ፤
38
ምርጫን በተመለከተ የመገናኛ ብዙሃን አዋጅ ቁጥር 1238/2013 እንዳስቀመጠዉ፤ ማንኛዉም
በአዋጁ አንቀፅ 71(10) መሠረት የፖለቲካ ፓርቲዎች ወይም የግል ዕጩ ተወዳዳሪዎች የምርጫ
የሚያስፈፅሙ አካላት ማቋቋምና የአመራር አካላት መምረጥ፣ ፓርቲው ሥራውን ለማካሄድ በሀገሪቱ
ፓርቲው የአባላቱን ብዛት፣ የፆታ ስብጥር፣ ዓመታዊ ሪፓርትና የኦዲት ሪፖርት ማቅረብ፣ የፓርቲውን
የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ማሳወቅ፣ ግንባር ለመፍጠር ወይም ለመዋሃድ ወይም ለመቀናጀት
ለቦርዱ የጽሑፍ ሪፖርት የማቅረብ ግዴታ እንዳለበት ተደንግጓል፡፡ ሆኖም የብልጽግና ሴትና ወጣት
ሊጎች ከብልፅግና ፓርቲ ጋር ያላቸውን ግንኙነትና ተጠሪነት የሚያሳይ የህግ ማዕቀፍ አልተቀመጠም፡
39
3.4. የብልፅግና ፓርቲ እሴቶች (Core Values)
የዜጎችና የህዝቦች ክብር ሲባል ማንኛውም ቡድን ወይም ግለሰብ ከሌሎች የተለየ ተጠቃሚ አሊያ
ተጎጂ እንዳይሆን መሥራት ማለት ነው፡፡ ብልፅግና በዋነኝነት በሀገር ውስጥ የፍትሕና የብልፅግና
ነፃነት
ጋር እንዲሰባሰብና እንዲደራጅ ነጻነት አለው ማለት ነው። ስለሆነም ብልፅግና ፓርቲ የኢትዮጵያን
ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማሕበራዊ ችግሮች በዘላቂነት ለመፍታት ይቻል ዘንድ ነጻነትን አንዱ ዕሴት
አድርጎ ይንቀሳቀሳል፡፡
ፍትሕ
ፍትህ ሲባል ሁሉም ኢትዮጵያውያንን በእኩል ዓይን የሚያይና የሚዳኝ፣ ሁሉም ኢትዮጵያዊ በሕግ
የሕግ የበላይነትን ማስፈን፣ ሐቀኛ የፍትሕ ሥርዓት መገንባት፣ መሠረታዊ ሰብአዊ መብቶችን
40
ኅብረ-ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት፣ የሚከፋፍሉ እና የሚያጣሉ ትርክቶችን ከማጉላት
ሆነን አንድ፣ አንድ ሆነንም ብዙ የምንሆንበት፣ ለጋራ ግብና ዓላማ የምንደመርበት እንደሆነ
ነው፡
መከባበርና መቻቻል
መከባበርና መቻቻል ማለት አንዱ የሌላውን ሀሳብ ፣ እሴትና ልዩነት ማክበር፣ ልዩነት ባላቸው
ህዝቦች ተከባበረውና ተቻችለው አንዱ የበላይ አንዱ የበታች ሳይሆን በእኩልነት የሚተያዩበትና
የሀገራቸውን ዕድገት በጋራ ተልመው እንዲፈጽሙ ብልፅግና ፓርቲ ያምናል፡፡ ስለሆነም በህዝቦች
ዘንድ መከባበርና መቻቻል እንዲፈጠር ሁሉም ተከባብሮና ተቻችሎ የሚኖሩባት ኢትዮጵያን እውን
ህብረ-ብሔራዊ አንድነት
ኅብረ ብሔራዊ አንድነት ብዝኃነትን እንደ ጸጋ የሚመለከት ለሁሉም ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች
ዕውቅና የሚሰጥ ነው፡፡ ህብረ ብሔራዊ አንድነት፣ ማንነታችን እርስ በርሱ የተጋመደ፣ የተሠናሠለ
እና የተዋሐደ መሆኑን በመገንዘብ ለጋራ ዓላማና ግብ አብረን መቆም፣ አብረን መሥራት፣ መደጋገፍ
ነባራዊ በደሎችን ከማድበስበስ ይልቅ ታርመው እንዲሄዱ፣ ይህም ለቁርሾ ሳይሆን ወዳጅነትን
ለማጠናከር እንዲውል የሚያደርግ አካሄድ በመሆኑ ፓርቲያችን የሚታገልበት አንዱ እሴት ነው።
41
አሳታፊነት
ተሳታፊነት ሲባል የይስሙላ ተሳትፎ ሳይሆን ሁለንተናዊ ተሳትፎ እንደሆነና ለዚህም የሚታገል
ፓርቲው ነው ብልፅግና፡፡
ግልጸኝነትና ተጠያቂነት
ግልፀኝነት ተግባራትንና ድርጊቶችን ግልፅ በሆነ ሁኔታ፣በአሰራርና በህግ መሠረት መፈጸም ሲሆን
ተጠያቂነት ማለት ደግሞ ለድርጊቱ ወይም ለተግባሩ ኃላፊነት መውስድ ማለት ነው፡፡ ስለሆነም
• ህዝባዊነት
• ዴሞክራሲያዊነት
• የህግ የበላይነት
• ተግባራዊ እውነታ
ሀ. ጉባኤ
42
ለ. ማዕከላዊ ኮሚቴ
ሐ. ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ
ሠ.ፕሬዝዳንት
ረ. ምክትል ፕሬዝዳንቶች
ሸ. የፓርቲው ዋና ጽህፈት ቤት
በ. የብልፅግና ሴቶች ሊግ
ተ. የብልፅግና ወጣቶች ሊግ
43
3.7. የብልፅግና ፓርቲ መዋቅራዊ ቻርት
የብልፅግና
ፓርቲ ጉባዔ
ኢንስፔክሽንና ስነ
ምግባር ኮሚሽን
---------------------------------
ማዕከላዊ ኮሚቴ -------------------
የፓርቲ ሴቶች እና
ፕሬዝዳንት ወጣቶች ሊጎች
ስራ አስፈፃሚ
የብልፅግና ዋና ምክትል
ፅ/ቤት ፕሬዝዳንቶች
የፌዴራልና የክልል
ፓርቲ አመራሮች
የጋራ መድረክ
44
ምዕራፍ አራት፡- የተቋማዊና ዉጫዊ ሁኔታና የባለድርሻ አካላት
ትንተና
4.1.1.1. ጠንካራ ጎን
• ፓርቲው አዲስ ሀገር በቀል የመደመር እሳቤ ይዞ የተነሳ ፅንፈኝነትን የሚታገል፥ ሀገራዊ
ፓርቲ መሆኑ፤
የተረጋገጠ መሆኑ፣
• ፓርቲዉ ሁሉንም የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰቦች አቅፎ ያያዘ ግዙፍ ሀገራዊ ፓርቲ፥
ልምድ ያለውና ራሱን ከነባራዊ ሁኔታው አኳያ እያደሰ የሚሄድ (ፕራግማቲክ) መሆኑ፤
4.1.1.2. ድክመት
45
• በክልሎች መሐል የአደረጃጀት፥ አሠራር እና ተግባር አፈፃፀም አለመናበብ፥
ችግር ያለ መሆኑ፤
መሆኑ፤
• ስልጣን ህዝብን የማገልገያ መሳሪያ መሆኑ ቀርቶ የግል ፍላጎት ማስፈጸሚያ ከመሆኑ የተነሳ
46
4.1.2. ውጫዊ እድሎችና ስጋቶች
መሆኑ፤
• የኢትዮጵያ ህዝብ የሀገር አንድነት፤ ሉአላዊነትና ነፃነት፤ ሰላምና ደህንነት እንዲሁም የመልማት
• ፓርቲያችን የሚከተለው የአረንጓዴ ኢኮኖሚ አቅጣጫ አለም አቀፍ ተቀባይነት እያገኘ መሆኑ፤
• ዓለማ ዓቀፋዊ ጫናን ተቋቁሞና የነበረበትን ውስጣዊ ተቋማዊ ችግር ፈትቶ ህዳሴ ግድብን
• ከጥቂት ዘርፎች ተኮር ወደ ብዙሀን ዘርፎች የኢኮኖሚ ስርአት ሽግግር እየተደረገ መሆኑ፤
• ሀገራዊ ምክክርና ውይይት የማድረግ ሂደቱ ሰፊ ህዝባዊና ፖለቲካዊ ተቀባይነት ያገኘ መሆኑ፣
መግባባት ያለመኖር፤
47
• ሀገራዊ የሰላም፣ የደህንነትና የህግ የበላይነት ያለመከበር ችግሮች መኖራቸው፤
• ጎረቤት ሀገራት ጠንካራ ፓርቲና መንግሥት የሌላቸው፤ የእርስ በእርስ ግጭት የሚበዛባቸው
ሥራ አለመኖር፤
• ሀያላን ሀገራት የአፍሪካ ቀንድ ቀጠናን ለመቆጣጠር የሚያደርጉት ፉክክር እያየለ መምጣቱ፤
• ከጎረቤት ሀገሮች ጋር ለግጭት መነሾ የሚሆኑ ያልተቋጩ ጉዳዮች መኖር (የድንበር ጉዳይ፤
የውሃ ፓለቲካ)፤
ተግባራዊ አለመደረጋቸው፣
• በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ መሆንና ጫናዎችን መቋቋም የሚችል የግል ኢኮኖሚ ዘርፍ
አለመገንባቱ፣
• የማክሮ ኢኮኖሚ መዛባት አሉታዊ ውጤቶች (የዋጋ ንረት፣ እዳ ጫና፣ የምንዛሬ እጥረት፤
48
• ነባር ታሪካዊ፤ ባህላዊና ሀይማኖታዊ እሴቶች እየተሸረሸሩ መምጣታቸው፤
49
Table 1 ተቋማዊ ውስጣዊ ሁኔታ
ዋና ዋና በጥንካሬ
ጉዳዮች
• ፓርቲው አዲስ ሀገር በቀል የመደመር እሳቤ ይዞ የመጣ
ፅንፈኝነትን የሚታገል የመሐል ፖለቲካን የሚከተልፓርቲ
መሆኑ፤
ፖሊሲዎችና • ፓርቲው ፕሮገራሞቹን፣ እሳቤዎቹን በተሻለ ሁኔታ
አቅጣጫዎች የቀረጻቸውና በኢትዮጵያዉያን ዘንድ ተቀባይነት ያለዉ
መሆኑ፣ በምርጫ ጭምር ተቀባይነቱ የተረጋገጠ መሆኑ፤
• የፓርቲው፤ሀገራዊ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ማህበራዊና፤
የውጭ;ጉዳይ፤ፖሊሲዎችን በመንግሥት 10 ዓመት ዕቅድ
ትግበራ ላይ መሆኑ
• በተነፃፃሪ ልምድ ያለውና ራሱን ከነባራዊ ሁኔታው አኳያ
እያደሰ የሚሄድ(ፕራግማቲክ) ፓርቲ መሆኑ፤
• በቁጥር አነስተኛ ቢሆኑም ለውጡን ሊመሩ የሚችሉ
አመለካከት፤ የጠራ አመለካከት ያላቸው አመራር መኖራቸው፣
ዕዉቀትና • ለመነሻ የሚሆን ልምድና ተነሳሽነት ያላቸዉ የአመራር
ክህሎት መኖር፣
• ለአጠቃላይ ፓርቲዉ ዓላማ መሳካት የአባላት ፍላጎት
መኖር፣
5
በድክመት
50
• የፓርቲውን፤ማዕከላዊ ኮሚቴ፣ ሥራ;አስፈጻሚ፤እና
ኢንስፔክሽንና ሥነ-ምግር ኮሚሽን በጉባኤ ማደራጀቱና
ተግባርና;ኃላፊነታቸው ግልፅ መደረጉ፣
አደረጃጀትና • በአደረጃጀትና አሰራር መመሪያ መሰረት አደረጃጀቶች
አሠራር እስከ ቀበሌ/ህዋስ ድረስ በአዲስ መልክ እንዲደራጁ
አቅጣጫ መኖሩ፤
5
• በየደረጃው ጠንካራ ተቋም አለመፍጠር፤
• ብቃት ያለው የአሰራር ሥርዓት ችግር
• የዉስጠ ፓርቲ ዲሞክራሲ፤ የግልጸኝነትና የተጠያቂነት ችግር
• የአባላት ምልመላ የጥራትና የአግባብነት፣ ስምሪትና ግንባታነ ችግር
• የአመራር ሽግሽግ እና የአመራር ስንብት ግልጽ የሆነ ስርዓት አለመኖር፤
• የፓርቲ የመረጃ አያያዝ ሥርዓት ዘመናዊ አለመሆን(MIS)
• የፓርቲው ውስጠ ዴሞክራሲ እሴት አለመጠናከር
• የዕቅድ፤የክትትል፤የሪፖርትና ምዘና ችግር
• የፓርቲዉ ቅሬታ አፈታት ሥርዓት ችግ መዳከም፡ ፀረ ዴ/ሲያዊነት ማገንገን
51
Table 2 ዉጫዊ ሁኔታ
ዕድሎች
• ሀገሪቱ፤ህገመንግሥት፤የህግ ማዕቀፎች፣ፖሊሲዎች፤
ስትራቴጅዎች ያላት መሆኑ፤
• የቀጣይ 10 ዓመት ሀገራዊ የልማት እቅድ ወደ
ትግበራ መግባቱ
• በሰላማዊ መንገድ ለመታገል ፍላጎት ያላቸው፤
የፖለቲካ፤ፓርቲዎች መኖራቸው፤
ፖለቲካዊ
• የኢትዮጵያ ህዝብ የሀገር አንድነት፤ ሉአላዊነትና
ሁኔታ
ነፃነት፤ ሰላምና ደህንነት እንዲሁም የመልማት
ፅኑ ፍላጎት ያለው መሆኑ፤
• ነፃና ገለልተኛ የዴሞክራሲ ተቋማት ግንባታ
ጅማሮ መኖሩ
• ረጅም የሀገረ መንግስት ግንባታና የዲፕሎማሲ
ታሪክ ያለን፤
• ዓለም ከባለ አንድ ዋልታ ወደ ብዙ ዋልታነት
የመምጣት ዕድል መኖሩ፣
• የዲያስፖራዉ ሀገራዊ ፖለቲካ ተሳትፎ
መጨመር
5
ስጋቶች
• በህገ መንግሥቱና በሀገረ-መንግስት ግንባታ መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ
መግባባት ያለመኖር፤
• ሀገራዊ የሰላም፣ የደህንነትና የህግ የበላይነት ችግር፤
• የፓርቲዎች መብዛትና አክራሪነትና ጽንፈኝነት ላይ መሰረት ያደረገ የፖለቲካ
እንቅስቃሴ፤የበላይነት መኖር
• በህብረተሰቡ ዘንድ በምክንያት የመደገፍና የመቃወም የሰለጠነ የፖለቲካ
አስተሳሰብ ልምድ አለመዳበር፣
• በኢልቶችና አክቲቪስቶች የሚዘወር አሻጥር የበዛበት የፖለቲካ እንቅስቃሴ
• በዉስጥና ዉጪ ሃይሎች የተቀናጀ የሠላምና ደህንነት አደጋ መኖሩ
• የነፃና፤ገለልተኛ፤ዴሞክራሲያዊ፤ተቋማት አለመጠናከር፤
• ጎረቤት ሀገራት አለመረጋጋት የእርስ በእርስ ግጭት የሚበዛባቸው እና የውጫዊ
ሀይሎች ጣልቃ ገብነት
• አለም አቀፍ ተሰሚነታችንን ከፍ የሚያደርግ ጠንካራ የዲፕሎማሲና የተግባቦት
ሥራ አለመኖር፤
• በቀጠናዉ የሃያላን ፉክክር እያየለ መምጣቱ፤
• ኢ-ተገማች የሆነ አለም አቀፋዊ ሁኔታ መኖር፤
• ከጎረቤት ሀገሮች ጋር ያልተቋጩ የድንበር ጉዳዮችና የቀጠናዉ ውሃ ፓለቲካ፤
• በክልሎች የሚነሱ የወሰንና የማንነት ጉዳዮች አለመፈታት
• የፌደራል፤መንግሥቱንና፤የክልል መንግሥታትን፤ግንኙነት የሚያሳልጥ የህግ
ማዕቀፍና ችግር
• በትላልቅ ከተሞች ያለው የፖለቲካ ትኩሳት መልክ አለመያዝ፤
• ፖሊሲን የማስፈጸም አቅም(ቢሮክራሲ) ችግር መኖሩ፣
• የግል ሴክተር ኢኮኖሚ ዘርፍ አለመገንባቱ፣
• የምርታማነትና የተወዳዳሪነት ችግር መኖር፣
• የመንግሥትና የግሉ ሴክተር የቅንጅት ችግር
• የዓለም ኢኮኖሚ መዋዠቅ፤የሃያላን ፍጥጫ ትልቅ አደጋ መደቀኑ፤በተለይም
የምግብ፤ ነዳጅ፤ማዳበሪያ ሸቀጦች ላይ
52
• በህዳሴ ግድብ ግንባታ የተጠናከረ ህዝባዊ
ድጋፍና ተሳትፎ መኖሩ፣
5
• የማክሮ ኢኮኖሚ መዛባት አሉታዊ ውጤቶች (የዋጋ ንረት፣ እዳ ጫና፣
የምንዛሬ እጥረት፤ ስራ አጥነት…)
• የህዝቡ የመግዛት አቅም ማሽቆልቆልና የምግብ እጥረት ፈተና መደቀኑ
• የኢኮኖሚ አሻጥርና ሌብነት መኖር፣
• የማይገመቱ የተፈጥሮ አደጋዎች በተደጋጋሚ መከሰትና የመቋቋም አቅም
ማነስ
• ነባር ታሪካዊ፤ ባህላዊና ሀይማኖታዊ እሴቶች እየተሸረሸሩ መምጣታቸው፤
• የህዝብ ፍልሰት በከፍተኛ ደረጃ መጨመሩ በተለይም ለከተሞች ፈታኝ
ሁኔታ መፍጠሩ
• የዓለም አቀፍ ሰብዓዊ ዕርዳታ መቀነስና ፖለቲካዊ መልክ መያዝ
• የሥራ አጥነት ቁጥር ማደግ ለሀገሪቱ አለመረጋጋት አስተወፅኦዉ ከፍተኛ
መሆኑ
• የሥራ ባህላችን ደካማ መሆን፣
• በየጊዜው የሚፈጠር ያልተጠበቁ የተፈጥሮ አዳጋ፣
• የቴክኖሎጂ አጠቃቀም አቅምና ልምድ አናሳ መሆን እና በቂ መሰረተ
ልማቶች አለመዘርጋት፣
• ቴክኖሎጂ ለበጎ አላማ ከማዋል ይልቅ ለአፍራሽ ተግባር መጠቀም፣
• በህጎች ላይ የተሟላ ግንዛቤ አለመኖር፣
• ለህግ ያለው ተገዥነት አናሳ መሆን፣
53
4.2. የተገልጋይና ባለድርሻ አካላት ትንተና
1) የኢትዮጵያ ህዝብ ( ባለሀብት፣ አርሶ አደር፣ አርብቶ አደር፣ የከተማ ነዋሪ፣ ምሁራን፣ ወጣቶችና
ሴቶች)
6) የሲቨክ ማህበራት፤
54
Table 3 የተገልጋዮችና ባለድርሻ አካላት ፍላጎትን መለየት
5
ተገልጋዮችና ባለድርሻ ተገልጋዮችና ባለድርሻዎች የተፅዕኖ
የሚጠብቀው በፓርቲው ላይ አሉታዊ ደረጃ
ተፅዕኖ የሚያሳድሩባቸው
ጉዳዮች
55
አመራርና
ሰራተኛ
5
ችና ውሳኔዎች እንዲከበሩ ፣ የብልፅግና እሳቤዎች ላይ
ፓርቲያዊ አጀንዳዎችን የሚፈጠር ክፍተት፣ አጠቃላይ
ንዲተላለፍ፣ ዕቅድና በጀት የተግባር መውደቅ/መዳከም፣
በጣም
ያልተጠና ውሳኔና አገራዊ
ከፍተኛ
ቀውስ፣ የፓርቲው የመፍረስ
አደጋ
- ህግ አለማክበር /ስርአት
ተመሰረተ ድጋፍና ትችት አልበኝነት/ በጣም
- የድጋፍ መዋዠቅ፣ ከፍተኛ
56
- ተሳትፎ - ተከባብሮ መኖር
- ፈጣን ምላሽ - ሁለንተናዊ ተሳት
የኢትዮጵያ - ፍትሃዊ አገልግሎት - እሴቱን እንዲጠብ
ህዝብ - ወንድማማችነትና እህታማማችነት
- ባህል፣ ቋንቋውና ሀይማኖቱ
እንዲከበርነት
- ፍትሃዊ ልማት
- ለልማቱ ምቹ ሁኔታ/ፖሊሲ - ቀና አስተሳሰብ
- ሰላምና ፀጥታ - ህግ አክባሪነት
- ተሳታፊነትና ተአማኒነት - በወቅቱ ግብር መ
ባለሀብት - ፈጣን ውሳኔ - የፋይናንስና ማቴ
- አወንታዊ ድጋፍ - ለምርጫ የድምጽ
5
- የእሴት መሸርሸር
ትፎ፣ - ድምፅ መንፈግ፣
ብቅ፣ - ፅንፈኝነትና ወደ ሌላ ፓርቲ
ማማተር
- ዕምነት መቀነስ
- ተሳትፎ መቀነስ
ከፍተኛ
መክፈል - ድጋፍ መቀነስ
ቴሪያል ድጋፍ - ድምፅ መንፈግ
ጽና የሎጂሰቲክስ ድጋፍ ወደሌላ ማማተር
57
የውጭ
ወዳጅ
ፓርቲዎች
ተገልጋዮች/ የሚፈልጉት/የሚጠብቁ የ
ባለድርሻ ት አገልግሎት ጠቀሜታ ጥራት
አካላት (Customer (Function) (Qualit
(Custome services)
r
segment)
የልሳናትና ፖለቲካዊ ሰነዶች የተገነባ ፖለቲካዊ ፍላጎትና አቅር
ዋና ሥርጭት፣ አቅም ግንባታ/ አቅም፣ የተፈቱ ተኮር መሆን፣
ተገልጋዮች ሥልጠና፣የፋይናንስና ችግሮች/እንቅፋቶች ደረጃውን የጠ
የሎጅስቲክስ ድጋፍ፣ የሀገር ፣ የተገኙ አገልግሎት፣
አመራርና ውስጥና የውጭ የሥራ ልምዶች፣ ችግር-ፈቺ
አባላት ልምድ ተሞክሮ ልውውጥ፣ የወንድማማችነትና አገልግሎት፣
የፋሲሊቲ አገልግሎት፣ እህትማማችነት ነባራዊ ሁኔታ
ግንኙነት፣ ያገናዘበ ችግር
ፈች ፖለቲካዊ
ድጋፍ
5
መሰረተ ውይይትና ክርክር ህጋዊና ሰላማዊ እንቅስቃሴዎችን
ራዊ ዋና ዋና አጀንዳዎች አለማድረግ፣ከፀረ ሰላም ኃይሎች ከፍተኛ
ሜት እንዲንቀሳቀሱ፣ ጋር መተባበር፣
የአገልግሎት መገለጫዎች
ጊዜ/ወቅታዊነ ዋጋ/ወጪ ግንኙነትና ገፅታ
ty) ት (Price/c ሸፋን (Image)
(Timelines ost (relations
s) hip)
58
ቁልፍ ወቅታዊ መረጃዎች፣ ጥራት የሕዝብ አመኔታ ተሳታፊነት፣
ባለድርሻ ያለውና ፍትሐዊ መጨመር፣ ተግባራዊነት፣
አካላት አገልግሎት፣ የፓርቲው እርካታ
የኢትዮጵያ አስተማማኝ ሰላም፣ ቅቡልነት ማደግ፣
ህዝብ የሕዝብ ተሳትፎ
ማደግ፣
ተልዕኮን ተሳታፊነት፣
የብልጽግና ለመወጣት ተግባራዊነት፣
ጉባኤ፣ የሚያስችል አቅም ችግር ፈቺ
ማዕከላዊና ይፈጠራል ፖለቲካዊ ድጋ
ሥራ ክትትል፣ የአቅ
አስፈጻሚ፣
ግንባታ
ኢንስፔክሽን
የሥልጠናና
ና ሥነ-
የአቅርቦት
ምግባር አገልግሎት፣
አሳታፊነት
ምርጫ የሀገሪቱ ሕጎች መከበር፣ ለሕግ በሕጉ መሰረት
ቦርድ የፓርቲው ሕገ-ደንብ የበላይነትና አገልግሎት
መከበር፣ የፋይናንስና ኦዲት ዴሞክራሲያዊነት ማግኘት
ሪፖርት ማቅረብ ፣
በምርጫ ተወዳዳሪ እጩዎች
መረጃ መስጠት፣
በዴሞክራሲ ጉዳዮች ዴሞክራሲያዊ
በአጋርነት ተሳታፊ መሆንና ተሳትፎ፣ የዴሞክራሲ
የዲሞክራሲ መሥራት፣ወቅታዊ መረጃ፣ ግልጸኝነት፣ ስርጸት
ተቋማት በሚመለከታቸው ጉዳይ አሳታፊነት፣
በጋራ መወያየትና መስራት፣ ዴሞክራሲያዊ
የፓርቲውን አቅጣጫዎችና አጋርነት
5
እንዳስፈላጊነቱና ነፃ ስትራቴጂያዊና አስተማማኝ
በቀጣይነት፣ በቋሚነት፣ ና ችግር
ድጋፍና ተቋማዊ ፈች
አገልግሎት ተቋማዊ
መስጠት ብቃት፣
የልቀት
ማዕከል
መሆን
አጀንዳዎች ላይ ነፃ ስትራቴጂያዊና አስተማማኝነ
ባተኮረ፣ በቋሚነት፣ ትና ችግር
በተቀመጠው ተቋማዊነት ፈችነት፣
ጋፍና አሰራርናፍላጎትን ተቋማዊ
ቅም መሰረት ብቃት፣
በማድረግ
59
ውሳኔዎች መግለጫ
መስጠት
ለልማት ምቹ ሁኔታዎች የልማትና ፓርቲ ፓርቲያዊ ድጋ
መፈጠር፣ተሳታፊነትና አጋርነት፣
ባለሃብት ተደማጭነት፣የቅሬታዎቻቸው
ተሰሚነት፣ ውሳኔ ማግኘት፣
6
ጋፍ በቋሚነት ነጻ በመርህ ላይ አመኔታ
የተመሰረተ
ግንኙነት
ርቲ ነጻ በመርህ ላይ
በቋሚነት የተመሰረተ አሳታፊነት
ግንኙነት
በቋሚነት ነጻ በመርህ ላይ
የተመሰረተ መተማመን
ግንኙነት
በቋሚነት ነጻ በመርህ ላይ
የተመሰረተ ምህዳር
ግንኙነት መስፋት
60
ምዕራፍ አምስት፡- ስትራቴጂያዊ ጉዳዮች፣ ስትራቴጂያዊ ግቦችና
እይታዎች
ተሰጥቷቸው መፈታት ያለባቸው ቁልፍ ጉዳዮች ናቸው፡፡ እነዚህ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮች ሲለዩ
ከፍተኛ እንቅፋት የሆኑት ተዘርዝረው ሲያበቃ ከነዚህ ውስጥ ቁልፍ ችግሮች ቢፈቱ ሌሎች አብረው
ሊፈቱ የሚያስችሉ ቁልፍ ጉዳዮችን በመለየት ነው፡፡ የዚህ ዕቅድ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮች የተቀረጹት
ርዕይ፣ ተልዕኮና የዳሰሳ ጥናትና የተገልጋይ/ባለድርሻ አካላት ፍላጎት ትንተና መነሻ ተደርጎ ነው፡፡
የብልፅግና ፓርቲ የአስር ዓመት ስትራቴጂያዊ ጉዳዮች ውስጣዊና ውጫዊ ተብለው ሊከፈሉ ይችላሉ፡
አደረጃጀቶች መካከል ሊኖር የሚችለውን መስተጋብር የሚመለከት ነው፡፡ የፓርቲው ውጫዊ ጉዳዮች
ብልፅና ፓርቲ የኢትዮጵያ ሕዝብ እውቅናና ድጋፍ ሳይሰጠው ራዕዩን ሊያሳካና ቀጣይነቱን ሊያረጋግጥ
አይችልም፡፡ ሕዝብ እውቅና የሰጠው ፓርቲ ደግሞ መንግሥት መስርቶ ሀገር ያስተዳድራል፡፡
ወይም ተዘዋዋሪ ተፅዕኖ ያላቸው ናቸው፡፡ ስለሆነም ውጫዊ ጉዳዮችን በብቃት መርቶ ጠንካራ
61
ዕውን ከማድረግ አኳያ ውጤት የሚያስገኙ አመራርና አባሉ ሙሉ ትኩረት ሊያደርግባቸው የሚገቡ
መሠረታዊ ጉዳዮች ናቸው፡፡ ስትራቴጂያዊ ግቦች በዕቅድ ዘመኑ መፈታት በሚገባቸው ቁልፍ
ተለይተዋል፡፡
የፓርቲ ተቋማዊ ግንባታ ስንል ፓርቲው በዕሳቤዎቹ ጥራት፣ በአደረጃጀቱና አሰራሩ አስተማማኘነት፣
እና ለአገርና ለሕዝብ ፋይዳው የጎላ፣ በሕዝቡ አእምሮ በተጨባጭ ተግባሩና ስኬቱ የሚታወስ ፓርቲ
መገንባት ማለታችን ነው፡፡ ስለሆነም የፓርቲውን ተቋማዊ ግንባታ ለማረጋገጥ የፓርቲውን ውስጣዊ
ተቋማዊ ጥራትና ጥንካሬ ማጎልበት፣ ውስጠ ፓርቲ ዲሞክራሲ ማረጋገጥና በሚወክለው ሕዝብ
የብልፅግና ፓርቲ ውጤታማነትና ስጋት ዋነኛ ምንጭ የሆነው በአመራሩ መካክል፤ በአመራሩና
ከሚመልሳቸው ውስጥ አመራሩ በብልፅግና እሳቤ በትርጉምና በአረዳድ ደረጃ ወጥነትና እውቀት
ስነምግባር እንዲላበስ ማስቻል ነው፡፡ የብልጽግና ፓርቲ አባላት ስብስብ በትውልድ ቅብብሎሽ
በዚህ ስትራቴጂ ፓርቲው ሊሰራበት የሚገባው ሌላው ጉዳይ ፓርቲው ወጥና ውህድ ፓርቲ
ማድረግ ነው፡፡ ይህንንም ለመፈፀም በየደረጃው ያለው አመራር የብቃት ደረጃ እና ቁርጠኝነት
62
እንዲረጋገጥ ማድረግ ሲቻል ነው፡፡ አመራሩ በየጉባኤው የሚቀመጡትንም ሆነ በመተዳደሪያ ደንቡ
ላይ የሰፈሩትን ለመተግበር ቁርጠኝነቱ መረጋገጥ አለበት፡፡ አስራ ሁለት ሚሊዮን አባል ያለው
ብልፅግና ፓርቲ በጥብቅ ዲሲፕሊን የሚመራ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ባህል የሆነበት አባል
መኖሩን ካላረጋገጠ ይህ ስትራቴጂያዊ ዕቅድ ሊሳካ አይችልም፡፡ ስለሆነም ያለውን አመራርና አባል
ጥራት ማስጠበቅና በትውልዶች መካከል ልዩነት በማጥበብ ለአንድ ሀገራዊ አላማ ዝግጁ ማድረግ
ነው፡፡
የፓርቲው ውስጣዊ የስጋት ምንጭ ሊሆን የሚችለው ሌላው ጉዳይ በማዕከል ደረጃ በተደራጀው
ፓርቲ ጽ/ቤትና ቅርንጫፎች መካከል ያለው ግንኙነት አለመናበብ ነው፡፡ እያንዳንዱ ቅርንጫፍ
የተልዕኮ ስኬት ላይ የተመሰረተ የምደባ ስርዓት በመዘርጋት እና የምዘናና እውቅና ስርዓት እውን
63
የሚጠበቅ ውጤት፡ ተቋማዊ ጥንካሬ፣
ስትራቴጂያዊ ግብ 5፡- በፓርቲው ህገ ደንብና አሠራር መሰረት የአባላትና አመራር ምደባ፣ ስምሪት፣
ማረጋገጥ፣
እንዲኖራቸው ማድረግ፣
የሚጠበቅ ውጤት፡ የሚናበብ ተቋማዊ ግንኙነት፣ ተቋማዊ የሆነ የፖለቲካ፣ የአደረጃጀት፣ የህዘብ
ማድረግ፣
64
የሚጠበቅ ውጤት፡- የፓርቲው ተቋማዊ ጥንካሬ፣
ማረጋገጥ፣
የሚጠበቅ ውጤት፡- አዎንታዊ የዕቅድ አፈጻጸም ውጤት፣ የተሸሻለ የአመራር ብቃት፣ የተሸሻለ
ከፓርቲው ተቋማዊ ጥንካሬ ቀጥሎ የአንድን ፓርቲ ህልውና ከሚወስኑ ጉዳዮች አንዱና መሰረታዊዩ
ማህበራዊ መሰረቱና በአጠቃላይ በህዝቡ ዘንድ ያለው ቅቡልነት ነው፡፡ ቅቡልነቱ ደግሞ የገባውን
የህዝቡ ግንኙነት ከፓርቲው ውስጣዊ ሁኔታ ቀጥሎ የሚመጣ ስትራቴጂካዊ ጉዳይ ነው፡፡
65
በሚቀጥሉት 10 ዓመታት የአካባቢና የሀገራዊ ምርጫዎች የሚካሄዱ በመሆኑ ስትራቴጅክ ዕቅዱ
የህዝቡን ሁኔታ በአፅንኦት የሚመለከተው ይሆናል ማለት ነው፡፡ ስለሆነም ይህን ስትራቴጂያዊ ጉዳይ
የብልጽግና ባለድርሻ አካላት ከሆኑት መሰረታውያን መካከል የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች ድርሻ
ከፍተኛ ነው፡፡ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ባህል የጠልፎ መጣል ባህል ነው፡፡ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ኮሙኒቲ
በውል ተፈጥሯል ማለት አይቻልም፡፡ ቢያንስ ሦስት ዓይነቶች አሉ፡፡ አንደኛው ማንኛውንም ለውጥ
በጠመንጃ አፈሙውዝ ማምጣ የሚፈልግ በግልፅ ጦርነት አውጆ የሚንቀሳቀስ ቡድን ነው፡፡ ይህ
ዓይነቱ ለፓርቲያችን ከፍተኛ ተግዳሮት እየሆነ ያለ እውነታ ነው፡፡ ሁለተኛው ደግሞ በምርጫና
በህዝባዊ ግርግር ስልጣን መያዝ የሚከጅል ነው፡፡ ይህ አይነቱ ፓርቲ ደግሞ ከተመቸው በማነኛውም
ማህበራዊ እንቅስቃሴ ወይም ማዕበል ብልፅግናን ማስወገድ የሚፈልግ ነው፡፡ ሦስተኛው አይነት
የሀገራችን ፓርቲ ደግሞ በምርጫ ተወዳድሮ መሸፍ የቆረጠ የሚመስል ግን ወቅቱ ሲመቸው
ፓርቲዎች ስልጣንን በተመለከተ የትም ፍጭው ዱቄቱን አምጪው ዓይነት ብሂል አላቸው፡፡ ይህም
ማለት የሰናፍጭ ቅንጣት ያህክል የሚያወሩትን ያክል ዴሞክራሲያዊ አስተሳሰብና ተግባር የላቸውም፡
፡ ብልፅግና እንደ መሃል ፓርቲነቱና እንደ ገዥ ፓርቲነቱ እንዲሁም ለህዝቡ የዴሞክራሲ ስርዓት
ግንባታን እውን ለማድረግ እንደ ገባው ቃል፤ ፖለቲካ ፓርቲዎች ሰላማዊውን መንገድ ብቻ
ተጠቅመው ስልጣን መያዝ የሚችሉበትን የዴሞክራሲ ልምምድ በ10 ዓመቱ ዕቅዱ ውስጥ እንደ
አንድ አብይ ጉዳይ አድርጎ ወስዶታል፡፡ ይህንንም ለማድረግ በሁለትዮሽና በባለብዙ ዘርፍ ግንኙነት
በኩል አበክሮ መስራት አለበት፡፡ ይህ ዕቅድ እውን እንዲሆን የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ መድረክ
እንደ መሰረታዊ የልምምድ መድረክ በመጠቀም ዓላማውን ማሳካት አለበት፡፡ ከፖለቲካ ፓርቲዎች
መሆን ብቻ ሳይሆን ልሂቃኑ በአገራቸው ጉዳይ ዙሪያ መግባባት የሚችሉባቸውን አውዶች ለመፍጠር
ከባለድርሻ አካላት ሌላው ትኩረት የሚሰጣቸው የዲሞክራሲ ተቋማት ናቸው፡፡ ከፖለቲካ ፓርቲዎች
66
ብዙሃንና ሙያ ማህበራት፣ ሲቪክ ማህበራት፣ ምርጫ ቦርድና ሚዲያ በዚህ ዘርፍ ውስጥ የሚታዩ
ይሰጣቸዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድና የሚዲያ ተቋማት እንደ አንድ
የዲሞክራሲ ተቋማት በሀገራችን ያለው የተዛባ የፖለቲካ ፓርቲዎች ግንኙነት በህግ፣ በማጋለጥና
ያደረገ የተግባቦት ሥራ ተራ ጉዳይ ሳይሆን የአመራር ድርሻ ነው፡፡ ስለሆነም ኮሙኒኬሽን ስንል
የፖለቲካ ፓርቲዎችን ሚናና ተሳትፎ ለማጎልበት እንዲሁም ነጻ፣ ገለልተኛና ብቃት ያላቸው ተቋማት
እየሰፋ የሚሄድ፤ ለጎረቤት አገራት ቅድሚያ የሚሰጥ የውጭ ግንኙነት ነው፡፡ ምንም እንኳን
በኩል እንደሆነ ይታወቃል፡፡ እንደ ገዥ ፓርቲ የመንግስት የውጭ መልካም ግንኙነት እና ቅቡልነት
ለፓርቲ ሊኖር የሚገባውን ግንኙነት በእጅጉ በሚታይና በሚጨበጥ መንገድ መስራትን እንደ ጉዳይ
67
አለበት፡፡ ኢትዮጵያን ወደ መንታ መንገድ የሚገፉ መንግስታት በስተጀርባ የፓርቲ አመራሮች ድጋፍ
መኖሩ ጥርጥር የለውም፡፡ ይህ አደጋ በውል ተረድቶ እንደ አንድ የ10 አመት ስትራቴጂካዊ ጉዳይ
የሚጠበቅ ውጤት፡ የጠነከረ የጋራ ማንነት፣ አስተማማኝ የሆነ የጋራ አመለካከትና ተሻጋሪና ባህል
ማረጋገጥ፤
ብልፅግና እንደ እሳቤ ከተንደረደረባቸው መካከል በአገራችን ከፍተኛ የሆነ የነፃ ተቋማት ግንባታ
ስብራት መኖሩን በማመላከት ነው፡፡ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የአመራር ታሪካዊ ዳራ ውስጥ
69
በአጠቃላይ በመንግስትና በፓርቲ መካከል ድንበሩ ያለየበት፤ ይህም እያንዳንዱ ፓርቲ የሚመሰርተው
መንገድ የሆነበትን እንደፈጠረ ይታሰባል፡፡ በተያያዘም የመንግስት ተቋማት ከፍተኛ ቀጣሪ በሆኑበት
ልማታዊ የመንግስት ግንባታ ውስጥ ተቀጣሪው ከፓርቲ ነፃና ገለልተኛ ሊሆን ባልቻለበት አድሎ፤
መድሎ፤ ማን አለበኝነት፤ ዝቅተኛ አፋፃፀም እያስመዘገበ ሳይቀር በህዝብ ወንበርና ሃብት ላይ እንደ
መዥገር ተጣብቆ እንዲኖር ይፈቅድለታል፡፡ ይህንን በመንግስትና በፓርቲ መካከል ያለውን ግንኙነት
የመንግሥትን አመራር የመፈጸም አቅም ስትራቴጆያዊ በሆነ አካሄድ ማሳደግ የፓርቲው አንድ
ጉዳይ ሆኖ የሚታይ ሲሆን ፐብሊክ ሰርቪሱን ማብቃትና ማሰማራት ያለበት ደግሞ መንግሥት
ነው፡፡ ስለሆነም ብልጥግና ፓርቲ ፐብሊክ ሰርቪሱ ከፖለቲካ ነፃ ሆኖ በየትኛውም ሥርዓት ሳይዋዥቅ
በምንከተለው አካታች ሥርዓትና በምናልመው ብልፅግና የግል ባለሃብቱ ሚና የራሱ ድርሻ ያለው
ሲሆን በሥርዓቱ ካልተገራ ደግሞ የኪራይ ሰብሳቢነት ምንጭ በመሆን ማህበራዊ ምስቅልቅል
ሊያስከት ይችላል፡፡ ስለሆነም ብልፅግና ፓርቲ የግል ሴክተሩን መምራት፣ መደገፍና መግራት
70
የሚጠበቅ ውጤት፡ የሕዝብ እርካታ
5.2. እይታዎች
አካላት፣ በፋይናንስ፣ በውስጥ አደረጃጀት፣ አሠራርና አመራር እና በፖለቲካና ርዕዮተ ዓለም ግንባታ
ዕይታ ተለይተው ተቀርፀዋል፡፡ የግቦቹ ይዘትና ወሰን እንዲሁም የሚጠበቅ ውጤትም ተተንትነዋል፡
71
Table 5 እይታዎና ተቋማዊ ስትራቴጂዎች ግቦች
እይታዎች
ተገልጋይ/ባለድርሻ • የፓርቲና የመንግሥትን ሚና በመለያ
አካላት (20%)
አገልግሎትን በተጠያቂነትና ውጤታማነት
መፈጸም፡፡
ማድረግ፣
7
ስትራቴጂያዊ ግቦች
ት ማቅረብ፣
ማችነትን ማጎልበት፣
72
• የውስጠ ፓርቲ ዴሞክራሲያዊነትን የሚያረጋ
ማድረግ፣
ሥርዓቱን ማጠናከር፣
7
ጋገጥ፣ በመላ አባላቱ ዘንድ ተቀባይነት ያለው ምርጫ በማካሔድ የፓርቲውን
ን ማረጋገጥ፣
73
• ነፃና ገለልተኛ የዲሞክራሲ ተቋማትን በማ
7
ማጠናከር ዲሞክራሲን በዘላቂነት መትከል፣
ፍራትና ማብቃት፣
74
Table 6 ስትራቴጂያዊ ግቦች ትንተና
7
ዘትና ወሰን የሚጠበቅ ውጤት
ባቦት ሥራ መሥራት፣
መስርቶ ማስፋት፣
• ቀልጥፋና ውጤታማ
ታ ቤዝ የማስገባት የፓርቲውን የገቢ አሰባሰብ
አሰራር
75
• የፓርቲው የውስጥ ኦዲት በማጠናከር የ
መልኩ ስራ ላይ ማዋል፣
ማብቃት፣
ልውውጥ ማድረግ፣
እድሎችን ማመቻቸት፣
7
የበጀት አጠቃቀም ግልጽነትና ተጠያቂነት ባለው
ገኙ ማድረግ ፣
76
በአመራሩ መካከል፣ በፓርቲው • የወንድማማችነትና እህትማማችነት ግንኙነት
ተግባራዊ ማድረግ፡፡
7
ትን የሚያጎለብቱ ትርክቶችን በጥናት መለየት፣ የዓላማ አንድነት፣
ወንድማማችነትና
ባራዊ ማድረግ፣
77
• ግንባር ቀደምና ለሌሎች አርአያ የሚሆኑ ግ
7
ግለሰቦችን ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በአዲስ
በመቶ ማሳደግ
ር ግብዓትነት ማዋል፣
ት እንዲፈጸም ማድረግ፣
መመሪያ ማዘጋጀት
78
ተቀባይነት ያለው ምርጫ • አካታችነትና ተመጣጣኝ ውክልናን እው
በማካሔድ የፓርቲውን • የምርጫ ስትራቴጂ በማዘጋጀት ሰፊ
ዲሞክራሲያዊነትና አመራር ሥራዎችን መስራት፣
ማረጋገጥ፣
• አስፈላጊ የሆኑ የአሠራር መመሪያዎችን
እንዲሆኑ ማድረግ፣፣
7
ውን ማድረግ፣
ርጋት፣
በየደረጃው ማጠናከር፣
ክሩ አሰራሮች በጥናትና ምርምር ላይ ተመስርቶ
የሚናበብ ተቋማዊ
የህዘብ ግንኙነት እና
ሲፕሊን መፈፀም፣
79
• ሕብረብሔራዊ ማንነትን መንከባከብና
የዴሞክራሲ ተቋማትን
• የቡድን እኩልነትን ማረጋገጥና በቡድን
በመገንባትና ዲሞክራሲን
መጠበቅ፣
በመትከል ለመብቱ የሚታገል
• አካታችነትና ተመጣጣኝ ውክልናን እው
የሰለጠነ ማህበረሰብ መገንባት፣
• ሕብረብሔራዊ ፌዴራሊዝም መገንባት
ማድረግ
8
ባሕል ማድረግ፣፣
የነቃና የተደራጀ
መብትና በግለሰብ መብት መካከል ሚዛን
ማህበረሰብ፣ እኩልነት፣
በብልፅግና የሚመራ
ራዊና ክልላዊ ምርጫ በቂ ዝግጅት ማድረግ፣
መንግሥት
ኮሚቴዎችን ማዋቀር፣
ስራ ማከናወን፣
ጋር ኮሚቴ ማዋቀር፣
ግ፣
ግ፣
ሥራት፣
80
• ተከታታይ የአቅም መፍጠሪያ መድረኮች
የወጣትና ሴት ሊግ ማጠናከር
• በሀገር ግንባታ ሂደት ውስጥ የበኩላቸ
እንዲሆን ማስቻል
ማደራጀት፣
8
ች ማዘጋጅት፣ የተናበበና የተደራጀ
ቸውን ሚና እንዲወጡ ማስቻል፣፣ አመራር
ት የሚገኙ ምሁራን ሊጎች በሀገራቸው ጉዳይ
መፍጠርና መምራት፣
እርካታ
ት ላይ እንዲሳተፉ ማስቻል፣
81
• ተከታታይና ወቅቱን የጠበቀ ሪፖርት እን
በማዎቅ(proactive) ሆኖ እንዲመራ
አፈጻጸም ስኬቶችን
በማስቀጠልና በማሳደግ
8
ንዲዘጋጅ ማድረግ፣ የመንግስት ሥራ ቅንጅት፣
ራ የመረጃ ቋት(Archive)
82
እንዲደርስና የጋራ አቋም • መግባባት ከተደረሰበት ጥቅል ሃሳብ ውስጥ
መስጠት፣
8
ጥ መልዕክት በመቅረፅ ሁሉም ውይይቶች በቂ
ኑን ማረጋገጥ/መለየት/መምረጥ
ን ማረጋገጥ፣
ጤታማነት መፈጸም፣
83
አመራር በየደረጃው ማፍራትና • ተጠያቂነትን ማስፈንና የህግ የበላይነትን
ማድረግ፣
ማድረግ።
8
ን ማስከብር፣ ብቃት ያለው
84
መንግሥታዊ ተቋማትን አቅም • የመንግሥት ተቋማትን የማስፈጸም አቅም
በማሳደግ መሰረታዊ የሕዝብ • ሌብነትንና ብልሹ አሰራርን መታገልና የሕዝ
አገልግሎትን በውጤታማነት • ማነኛውም ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚ
ማቅረብ፣ ጥብቅ አመራር መስጠትና ውጤቱን መገም
ወደ መሥመር ማስገባት፣
8
ማሳደግ፣ የተሳለጠ የተግባር
ምገም፣ ማስተካከል፣
ርካታን ማረጋገጥ፣
ሥርዓት
የተጀመረውን ጤነኛ ግንኙነት ማጠናከርና
85
• ከሲቪክ ማህበራትና ከዴሞክራሲ ተቋማት
ከሲቪክ ማህበራትና የዴሞክራሲ
• ለሲቪክ ማህበራትና ዴሞክራሲ ተቋማት
ተቋማት ጋር የግንኙነት ስርዓት
ማስተካከል፣
መዘርጋት ፣
• ሲቪክ ማህበራትና ዴሞክራሲ ተቋማት በሀ
መፍጠር
8
ጋር በጋራ ማቀድና መስራት፤ ብሔራዊ መግባባት
መገንባት፣
ስምምነቶች
86
ምዕራፍ ስድስት፡ የውጤት አመላካቾችና መለኪያዎች
ስትራቴጂያዊ
እይታ ኢላማ ንዑስ ኢላማ
የአፈፃፀም አመላካ
የሕዝብ መድረኮችን መፍ
የቴክኖሎጂ ተጠቃሚ ቁጥ
(75%)
ድጋፍና በጎ አገልግሎት ከ
(80%)
8
ች
የትግበራ ጊዜ (ከ1-
መነሻ የመረጃ 3ኛ ጉባኤ)
ካችና መለኪያ
ምንጭ 1 2 3
ጥር ማሳደግ ፅ/ቤት፥ ✓ ✓ ✓
ዘርፎችና
ቅርንጫፍ
ጽ/ቤቶች
ቅርንጫፎች
ጥር ማሳደግ ዋና ፅ/ቤትና ✓ ✓ ✓
ቅርንጫፍ
ጽ/ቤቶች
ከፍ ማድረግ ዋና ፅ/ቤትና ✓ ✓ ✓
ቅርንጫፍ
ጽ/ቤቶች
87
ሌብነትን መቀነስ(75%)
መልካም አስተዳደር ማረ
ማሳደግ(90%)
የማህበረሰብ አመኔታ ማ
አስተያየት)
8
) ዋና ፅ/ቤትና ✓ ✓ ✓
ቅርንጫፍ
ጽ/ቤቶች
ረጋገጥ(80%) ዋና ፅ/ቤትና ✓ ✓ ✓
ቅርንጫፍ
ጽ/ቤቶች
ሽነት አደረጃጀት ✓ ✓ ✓
ዘርፍ
ራ ዉሳኔዎች ዋና ጽ/ቤቱና ✓ ✓ ✓
ቅርንጫፍ
ጽ/ቤቶች
ማሳደግ(በሕዝብ ዋና /ጽቤት፣ ✓ ✓ ✓
ቅ/ጽ/ቤቶች
(85% ) አስተዳደር ✓ ✓ ✓
ዘርፍና
ቅ/ጽ/ቤቶች
(100%) አስተዳደር
ዘርፍና
ቅ/ጽ/ቤቶች
88
ወርሃዊ መዋጮን አሟጦ
መሰብሰብ(100%)
ከፍ ማድረግ(100%)
ዉጤታማነት ማረጋገጥ
ቀጥጥር (100%)
ማረጋገጥ(100%)
8
ጦ አስተዳደር ✓ ✓ ✓
ዘርፍና
ቅ/ጽ/ቤቶች
ዘርፍና
ቅ/ጽ/ቤቶች
ጪን አስተዳደር ✓ ✓ ✓
ዘርፍና
ቅ/ጽ/ቤቶች
ዘርፍና
ቅ/ጽ/ቤቶች
ዘርፎች
አደረጃጀት ✓ ✓ ✓
ዘርፎች
ኮ አሰጣጥ አደረጃጀት ✓ ✓ ✓
ዘርፎች
ት አደረጃጀት ✓ ✓ ✓
ዘርፎች
89
የአባላትን መታወቂያ ድ
መድረግ(15 ሚሊ)
ሒስ ግለሂስ(40)
የአመራር ፑል ማዘጋጀት(
ማረጋገጥ(በቋሚነት
መዘርጋት(80%)
9
ድጂታል አደረጃጀት ✓ ✓ ✓
ዘርፎች
አደረጃጀት ✓ ✓ ✓
ዘርፎች
(100%) አደረጃጀት ✓ ✓ ✓
ዘርፎች
ት አደረጃጀት ✓ ✓ ✓
ዘርፎች
%) ዘርፎች
ጃ እንዲናበብ አደረጃጀት ✓ ✓ ✓
ዘርፎች
ጋሪ የሆኑትን ጥናትና ✓ ✓ ✓
0%) ምርምርና
አደረጃጀት
ዘርፎች
ራርን አደረጃጀት ✓ ✓ ✓
ዘርፎች
ት ጥናትና ✓ ✓ ✓
ምርምርና
90
አገልግሎት ፈጣን ምላሽ
መስጠት፥ መስጠት
የቅሬታ ሰሚ ተቋም በማ
መጠንን መቀነስ(80%)
9
አደረጃጀት
ዘርፎች
(100%) ጥናትና ✓ ✓ ✓
ምርምርና
አደረጃጀት
ዘርፎች
አስተዳደር
ዘርፎች
መር(80%) ጽ/ቤቶች ✓ ✓ ✓
ረተ ልማትን ጽ/ቤቶች ✓ ✓ ✓
ሙያ መመደብ(75%) ጽ/ቤቶች ✓ ✓ ✓
ሟላት(90%) ጽ/ቤቶች ✓ ✓ ✓
ማድረግ(95%) ጽ/ቤቶች ✓ ✓ ✓
ቻ ሥርዓትን ጽ/ቤቶች ✓ ✓ ✓
ና መስጠት(90%) ጽ/ቤቶች ✓ ✓ ✓
91
ተልዕኮን በብቃት ሀላፊነትንና ተጠያቂነትን
መከወን
የዲስፕልን ችግር መቀነስ
ውጤታማ
ጉባኤ ማካሔድ(በቁጥር
የማድረግ
ስነ-ምግባር ሥራ
አቤቱታዎችን
ማስተካከል(በቋሚነት)
መተማመን መፍጠር(በቋ
በሕዝቡ ዘንድ
በሕዝቡ ዘንድ ያለው ተ
ተቀባይነት ያለው
አስተያየት)፣
ምርጫ ማካሔድ
አብላጫ ድምጽ(65%)
9
ማስፈን(100%) ጽ/ቤቶች ✓ ✓ ✓
ስ(85%) ጽ/ቤቶች ✓ ✓ ✓
ማሳደግ(85%) ✓ ✓ ✓
3) ✓ ✓ ✓
ዜ) ✓ ✓ ✓
መመርመርና ✓ ✓ ✓
(በቋሚነት) ✓ ✓ ✓
ነት) ✓ ✓ ✓
ቋሚነት) ✓ ✓ ✓
ጽ/ቤቶች
ምርጫ ዘርፍና ✓ ✓ ✓
ጽ/ቤቶች
92
ምርጫውን ማሸነፍ
አሸናፊ መሆን
የምርጫ ወጪ
ሪፖርት ማዘጋጀት(በቁጥ
ዲሞክራሲያዊ የአመራር
ጊዜ)
ሱፐርቪዥንና ግብረመልስ
9
ምርጫ ዘርፍና ✓ ✓ ✓
ጽ/ቤቶች
ማካሄድ(በቁጥር 3 ዋና ጽ/ቤቶች ✓ ✓ ✓
ጥር 3 ጊዜ)፣ ዋና ጽ/ቤቶች ✓ ✓ ✓
ር ምርጫ(ቁጥር 3 ዋና ጽ/ቤቶች ✓ ✓ ✓
ር 40)፣ ዋና ጽ/ቤቶች ✓ ✓ ✓
የማስፋፋትና ዋና ጽ/ቤቶች ✓ ✓ ✓
ም ሥራ(በቋሚነት)
93
አደረጃጀ ሀገራዊ ማረጋገጥ፥ ለብሔራዊ መግባባትና ዕ
ት
አንድነትን የተስተካከለ የታርክ መድረኮችን ማመቻቸትና
ግብኙነት
ማረጋገጥ ዕይታ፥ሀገራዊ መሳተፍ(በቋሚነት)
ከሲቪል ማህበራት ጋር ቋ
መፍጠርና መተግበር(በቋ
9
ዕርቀ ሠላም ዋና ጽ/ቤቶች ✓ ✓ ✓
ና በንቃት
መድ(በቋሚነት) ዋና ጽ/ቤቶችና ✓ ✓ ✓
አደረጃጀት
ዘርፍ
ን(በቋሚነት) ጽ/ቤቶችና ✓ ✓ ✓
አደረጃጀት
ዘርፍ
ቋሚ ግንኙነት የፖለቲካ ✓ ✓ ✓
ፓርቲዎችና
ቋሚነት)
ሲቪክ ማህበራ
ዘርፍ
94
ከወዳጅ ግንኙነት መፍጠር ግንኙነት ማሳደግ(በቋሚ
አጋርነትን ፓርቲዎች ጋር
ማጠናከር
ዓለም አቀፋዊ
ዲያስፖራን የማደራጀትና
ተቀባይነት ከፍ
ማከናወን(75%)
ማድረግ
መገንባት(በቋሚነት)
ማሳደግ(በቋሚነት)
9
✓ ✓ ✓
ሚነት) የሕዝብና
ዓለም ዓቀፍ
ግንኙነት ዘርፍ
✓ ✓ ✓
ሚነት) የሕዝብና
ዓለም ዓቀፍ
ግንኙነት ዘርፍ
ማድረግ(75%) የህዝብና ✓ ✓ ✓
ውጭ
ግንኙነት
የማንቃት ሥራ የህዝብና ✓ ✓ ✓
ውጭ
ግንኙነት
ቅም በቀጣይነት የህዝብና ✓ ✓ ✓
ውጭ
ግንኙነት
ርን የህዝብና ✓ ✓ ✓
ውጭ
ግንኙነት
ት መለየትና ጥናትና ✓ ✓ ✓
) ምርምር፣
ፖለቲካና
ርዕዮተ-ዓለም፣
95
ጂ
ተግባራት
መቀመር፥መተንተን(85%
የተግባቦት ሥራ(85%)
የአጭር፥ መካከለኛና ረጅ
መስጠት(95%)
የልምድ ልዉዉጦችን ማ
ማድረግ(80%)
የመንግሥት ሥልጠና(85%)፣
አቅም ግንባታ
አመራር ሥልጠናዊ ግምገማ(85%
ሱፐርቪዥን(በቁጥር 40
9
ሥልጠና
ዘርፎች
ን መከታተል፥ ፖለቲካና ✓ ✓ ✓
%) ርዕዮተ-ዓለም
ዘርፍ
ክት ቀረፃና ፖለቲካና ✓ ✓ ✓
ርዕዮተ-
ዓለምና
የሕዝብና
ዓለም ዓቀፍ
ዘርፎች
ጅም ሥልጠና ሥልጠና ዘርፍ ✓ ✓ ✓
ማድረግ(በቋሚነት) ጽ/ቤቶች ✓ ✓ ✓
ማዊ ሥልጠናን ጽ/ቤቶች ✓ ✓ ✓
ጽ/ቤቶች ✓ ✓ ✓
%)፣ ጽ/ቤቶች ✓ ✓ ✓
ነት)፣ ጽ/ቤቶች ✓ ✓ ✓
) ጽ/ቤቶች ✓ ✓ ✓
ገት(100%) ጽ/ቤቶች ✓ ✓ ✓
96
ምዕራፍ ሰባት፡ ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች
ዋና ተግባራት ናቸው፡፡ በመሆኑም ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች ሲባል ከተቋሙ የእለት ከለት ተግባር
ትርጉም ያለው ተቋማዊ ለውጥ ለማምጣት ሰፊ ዕድል የሚፈጥሩ የአጭርና የረጅም ጊዜ ተግባራት፣
እቅዱ ሊያገለግሉ የሚችሉ አሁን በስራ ላይ ያሉና አዲስ ዕጩ ስትራቴጂያዊ እርምጃዎችን በመለየት፣
ወሰን፡- ይህ ስትራቴጂያዊ እርምጃ አላማ ያደረገው ተከታታይነት ባለው የዕቅድ ትግበራ፣ ክትትልና
ድጋፍ እንዲሁም ማነቃቂያ በመፍጠር ፈጻሚ ኃይሉና አመራሩ የፓርቲውን ርዕይና ተልዕኮ መፈጸም
በሚችልበት ደረጃ ላይ ማድረስ ነው፡፡ በዚህም የአቅም ክፍቶች በመለየት እና የስልጠና ሰነዶች
ጠቀሜታ፡- አመራሩና አባሉ የተሻለ እውቀት፣ ክህሎትና አመለካከት ፈጥረውና በፓርቲው ርዕይና
የሚያስችል ይሆናል፡፡
የሚጠበቁ ውጤቶች፡-
• የተገልጋይ እርካታ፣
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት፡-
98
• የስልጠና ፍላጎት እና የአቅም ክፍቶች መለየት፤
• ሰልጣኞችን መለየት፣
• ስልጠናውን መስጠት፣
ማድረግ፣
ማስተላለፍ ነው፡፡
የሚጠበቅ ውጤት፤
99
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት፤
• ብቃት ባለው የሰው ሃይልና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ዘርፉን ማጠናከር፣
የሚጠበቅ ውጤት፤
• ተልዕኮውን በውጤታማነትና በጥራት መፈፀም የሚችል የፓርቲ መዋቅር ፡
100
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
• የፓርቲው ፖለቲካና ድርጅት ተግባራት በሚመለከት ጥናትና ምርምር ማድረግ፣
የፕሮጀክቱ ባለቤት፡ የፖለቲካ፣ አደረጃጀትና ጥናትና ምርምር ዘርፍና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች፣
የሚጠበቁ ውጤቶች፤
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት፤
ማድረግ፣
እንዲጠናከር ማድረግ ፣
• የአመራርና የአባላት መረጃ ቋት አያያዝ እሰከ ወረዳ ድረስ በቴክኖሎጂ እንዲደገፍ ማድረግ፣
ማድረግ፤
102
ወሰን፤ የፓርቲው አመራርና አባል በእሳቤው ላይ እውቀት፣ ክህሎትና የጠራ አመለካከት እንዲይዙ፣
ጠቀሜታ፤ የብልጽግና እሳቤዎች አመራሩና አባሉ የጋራ አስተሳስብ እንዲይዝና የህዝቡ ግንዛቤ
እንዲያድግ፡፡
የሚጠበቁ ውጤቶች፤
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
ማሰራጨት፣
ማመቻቸት፣
103
የፕሮግራሙ ባለቤት፤ ፖለቲካና ርዕዮተ ዓለም ዘርፍ
ወሰን፡- የአባላት ምልመላ፣ ምደባ፣ ስምሪት፣ ስንብትና ግንባታ፣ የመረጃ አያያዝ፣ ሌብነትንና
የሚጠበቀው ውጤቶች፣
• ጠንካራ አደረጃጀት፣
• የዘመነ አሰራር፣
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
104
• በፓርቲው ህገ-ደንብ የተቀመጠውን ብዝሃ ቋንቋ ተግባራዊ እንዲሆኑ ከሚመለከተው አካላት
ጋር በቀንጅት መስራት፣
ወሰን፤ የሰው ሀብት አያያዝን መመሪያ ማሻሻል፣ የማበረታቻ ሥርዓት መዘርጋት፣ የአሠራር
የሚጠበቁ ውጤቶች፤
• ገቢ መጨመር፡፡
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት፤
105
• የሰው ሀብት አያያዝን መመሪያ ማሻሻል፣
የሚያስፈልግ ግብዓት፡-
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት፤
ወሰን፡- በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ አብሮ መስራት፣ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ የመንግስት ስራን በጋራ
የሚጠበቁ ውጤቶች፤
107
• አብሮ የመስራት ባህል፣
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
ወሰን፤ ለጉባኤ በቂ ቅድመ ዝግጅት በማድረግ ጉባኤውን በተሳካ ሁኔታ ማካሄድ ነው፡፡
የሚጠበቅ ውጤት፡- ያደገ የሥራ አፈጻጸም፣ ግልጽ የሆነ አቅጣጫና ብቃት ያለው አመራር
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
108
• ለጉባኤ ብቃት ያለው ቅድመ ዝግጅት ማድረግ፣
• የጉባኤ ሂደት ሙሉ ዶክመንት በመያዝ ለምርጫ ቦርድ ጭምር የሚፈለግ ሰነድ በወቅቱ
መላክ፣
የሚጠበቅ ውጤት፡-
109
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
• የፖለቲካ ተሳትፎ ሊያሳድጉ የሚችሉ ውይይቶች መደበኛ በሆኑት የመዋቅሩ መወያያ መንገዶች
• አንድ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ማኅበረሰብ መፍጠር ሂደት ውስጥ ሊጎች የበኩላቸውን እንዲወጡ
• በሃገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሃገራት የሚገኙ ምሁራን ሊጎች በሀገራቸው ጉዳይ ተቀራርበው እንዲሰሩ
• በየደረጃው የሚገኝን የሊጎች አደረጃጀት በየግዜው ለተልዕኮ ብቁ መሆን በሚቻልበት ደረጃ እየፈተሹ
ማደራጀትና ማጠናከር፡፡
• የሊጉ ሁሉም ተግባራት በሊጉ ህግ ደንብ፣ አሰራርና ውሳኔዎች መሰረት የሚፈፀም እንዲሆን ማስቻል
• የሊጎች አባላት፣ አመራሮች አደረጃጀት የመረጃ ስርዓት ዘመናዊ እንዲሆንና የሊጎች ሰነዶች አመቺ
ለማህበረሰባችን ማስረፅ፣
• ከሌሎች ሀገር ሊጎች ጋር በሀገሪቱ የውጭ ፖሊስና የፓርቲውን የውጭ ግንኙነት መርህ ላይ
• ወጣቶች የበጎ ፍቃድ አገልግሎት አሰጣጥ ባህላቸው በበለጠ ደረጃ እንዲጎለብት በማድረግ
የአባላት መዋጮ መሰብሰቡን፣ የአባላትና አካላት መብቶችና ጥቅሞች መከበራቸው፣ የስነ ምግባር
የሚጠበቅ ውጤት፡-
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የሚጠበቅ ውጤት፡-
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
መስጠት ፣
112
አስተባባሪ፡- ብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት
የሚጠበቅ ውጤት፡-
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
113
• ከውይይቱ የተገኘውን በመገምገምና በማደራጀት ከሚመለከተው አካል ጋር
በመነጋገር በአጭር፣ በመካከለኛና በረጅም ጊዜ የሚፈቱትን በመለየት መልሶ ከህዝቡ
ጋር መግባባት መፍጠር፣
• ሕዝቡ ጥቆማ የሚሰጥበትን ስልክ ማዘጋጀትና ማስተዋወቅ፣
የሚጠበቅ ውጤት፡-
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
114
• አዎንታዊ ማኅበራዊ ትሥሥሮች በመፍጠር ለፓርቲው ተልዕኮ እና ርዕይ ስኬት የጎላ
አስተዋፅኦ ማበርከት፣
• የታማኝነት፣ የሕግ ተገዥነት፣ የሙያዊ ሥነምግባር….ልምዶችን ማክበር፣
• በሰራተኛው መካከል የዕውቀት ሽግግር ባህልን ማጎልበት፣
• በሰራተኛው መካከል የመታመን፣ የማመንና በራስ የመተማመን አቅምን ማጎልበት፣
• በፓርቲው ዕሴቶች በመመራት ለጋራ ዓላማ መቆም፣
• በሰራተኛ መካከል ጠንካራ የውሰጠ ፓርቲ ትግል በማጠናክር መተማመንን መፍጠር፣
የሚያስፈልግ በጀት፡-
ወሰን፡ ከወዳጅ ሀገራት ፓርቲዎች ተቋማት ጋር ጠንካራ ትስስር ማጠናክር እና አዳዲስ ወዳጅ
ፓርቲን መፍጠር፣
የሚጠበቅ ውጤት፡
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
115
• አሰራር ስርዓት በመፈጠር ግንኙነቱ ህጋዊ እንዲሆን መስራት
• ከአዳዲስ ወዳጅ ሀገራት ፓርቲዎች ጋር ወዳጅነት መፍጠር
• የተለያዩ ወርክ ሾፕ በማዘጋጀት የፓርቲን እሳቤዎች ላይ ግንዛቤ መፍጠር
የሚጠበቅ ውጤት፡
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
116
አስተባባሪ፤ብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት፤
117
እርምጃ አስራ ዘጠኝ፡- ፓርቲውን ብራንዲንግ የማድረግ ፕሮጀክት
ይኖሩታል
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት፤
118
ምዕራፍ ስምንት፡ ስትራቴጂን ወደፈጻሚ ማውረድ (cascading)
ስትራቴጂን በየደረጃው ላሉ አካላት ማውረድ ሲባል የተቋሙን ስትራቴጂ ሁሉም ፈጻሚ አካላት ተገንዝበውት
የእለት ተእለት ስራቸው እንዲያደርጉት ማስቻል ነው፡፡ በየደረጃው የሚገኙ አካላት ለስትራቴጂው ስኬታማነት
ያጠቃልላል፡፡
የሚያወርደው አካል የተቋሙን ስትራቴጂያዊ ግቦች መሰረት በማድረግ ለሚያዘጋጃቸው ግቦች መለኪያዎችን፣
• እያንዳንዱ ፈፃሚ አካል ስትራቴጂ ተኮር የሆነ የስራ ባህል ለመገንባትና የመጨረሻውን
ያስችላል፡፡
119
የተቋም ስትራቴጂያዊ ግቦች ወደ ደጋፊ ስራ ሂደት/ቡድን ሲወርዱ የትኛው ዕይታ ላይ መቀመጥ እንዳለባቸው
መወሰን ያስፈልጋል፡፡ ለምሳሌ በተቋም ደረጃ የሰው ኃብት ልማትን የሚመለከቱ ግቦች ለሰው ሀብት አስተዳደር
ዘርፍ ወይም ቢሮዎች እንዲወርዱ ይደረጋል፡፡ ከቢሮ በታች ያሉ የሥራ ክፍሎች ልክ እንደ እንደዘርፎች/ቢሮዎች
የዚህን ስትራቴጂያዊ እቅድ፣ ዓላማና ግቦች መነሻ በማድረግ ቅ/ጽ/ ቤቶች እና ዘርፎች የየራሳቸውን
እቅድ ያዘጋጃሉ፡፡ በዕቅዱ የተለዩት ስትራቴጂያዊ ጉዳዮችና እነሱን ወደፍፃሜ ለማድረስ የተለዩ
120
ምዕራፍ ዘጠኝ፡- የክትትል፣ ድጋፍና ግምገማ ሥርዓት እና ታሳቢዎች
ያለው እንዲሆን፣ የተሟላ ግንዛቤና አመለካከት ተፈጥሮ አሠራሩ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘና
ስኬት ተኮር እንዲሆን ይደረጋል፡፡ የክትትልና ድጋፍ ሥርዓቱ ዋና ዋና ተግባራት ሪፖርት ማዘገዘጀትና
መስጠት ናቸው፡፡
ሲሆን የግምገማ ሥርዓቱ በተቀመጡት ቁልፍ አመልካቾች መሰረት በየጉባኤው የሚደረግ ይሆናል፡
እንዲሁም በቀሪው የዕቅድ ዘመን የተሻለ አፈጻጸም ለማስመዝገብ እንዲረዳ ነው፡፡ በዕቅድ ዘመኑ
ግምገማዎች በጥናት ላይ የተመሰረቱ ሆነው አጥኝ አካሉ በየጽ/ቤቱ በተደራጁ የጥናትና ምርምር
ዘርፎች፣ ሱፐርቪዥን ተቋማት ወይም አመራረሩ በሚያደራጀው አካል በጋራ ወይም በተናጠል
121
ሊደረግ ይችላል፡፡ ውጤቱ ግን በተቀናጀ ሁኔታ ውሳኔ በሚሰጠው አካል በዝርዝር ተገምግሞ
የዕቅዱ ታሳቢዎች ሲባል ስትራቴጂያዊ እርምጃዎችን የሚወስኑ ቁልፍ ጉዳዮች ናቸው፡፡ እነዚህ
ይችላሉ፡፡ ስለሆነም ይህ የአስር ዓመት ስትራቴጂያዊ እቅድ በሚከተሉት ጉዳዮች ይወሰናል ማለት
ነው፡፡
1. በፓርቲዉ ራዕይ፣ ዓላማና ግቦች ላይ የጋራ አስተሳሰብ የፈጠረ ብቃት ያለዉ አመራርና
122
ዋቢዎች
123