Professional Documents
Culture Documents
Lateral
Lateral
አዳማ
ጉዳዩ፡-የሥራ ቦታ ቅያሬን (lateral transfer) መጠየቅን ይመለከታል
እኔ አመልካች አቶ አብድራህማን ናስር የአዳማ ዲስትሪክት አዋሽ 7 ኪሎ ቅርንጫፍ ሰራተኛ ስሆን ከግንቦት 29 2019
ዓ.ም ጀምሮ በአዋሽ 7 ኪሎ ቅርንጫፍ ተመድቤ በተከታታይ ከ ሁለት ዓመት በላይ በማገልገል ላይ እገኛለው፡:
በተጨማሪም በ 13 ኛው የህብረት ስምምነት ላይ በ አንቀጽ 20 ንዑስ አንቀጽ 3.3 ላይ በሰራተኛው ፍቃድ ካልሆነ
እንዲሁም የአዋሽ 7 ኪሎ አየር ንብረት አስቸጋሪ እና በጣም ሞቃታማ ስለሆነ ይህ ደግሞ በጤንነቴ እና በራሴ ላይ በጊዜ
ሂደት ችግር እያመጣብኝ ስለሆነ ባንኩ ይህንን ከትልቅ ግምት ውስጥ በማስገባት ወደ አዳማ እንዲያዘዋውረኝ ስል
በትህትና አመለክታለሁ።
አስቀድም ባለኝ ትጋት እና የስራ ቅልጥፍና እንደምቀጥል በልበ ሙሉነት መግለጭ እፈልጋለሁ።
ከሠላምታጋር
አብዱራህማን ናስር