Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 4

ስሇ ቲቢ(ሳምባ ነቀርሳ) በሽታ አጭር መግሇጫ

የቲቢ በሽታ በአሁኑ ግዜ በአገር አቀፍ አልፎም እንዯ አሇም ብዙ ህዝቦችን ሇህመም እና ሇሞት በመዳረጉ
ትልቅ ሽፋን ያገኘ በሽታ ነው፡፡ ቲቢ(ሳምባ ነቀርሳ) በሽታ ከባክቴሪያ (myco bacterium
tuberculosis) የሚመጣ ሲሆን የመተሊሇፊያ መንገዶቹም በትንፋሽ ውስጥ ባለ በአይን የማይታዩ
በሽታውን አምጭ ተዋሲያን ሲሆን ከሰው ወዯ ሰው በፍጥነት ሉተሊሇፍባቸው የሚችልባቸው መንገዶችም
አየር በማይገባበት በተፋፈነ ክፍል ውስጥ መስራትም ሆነ መኖር የበሽታውን ስርጭት ከፍ ያዯርገዋል፡፡
እንዲሁም በጋራ የመመገቢያና መጠጭያ እቃዎችን አብሮ በመጠቀም ሉተሊሇፍ የሚችል አስከፊ በሽታ
ነው፡፡

የቲቢ በሽታ እንዯ አሇም ያሇው ተጽዕኖ(Global burden of TB)


የቲቢ በሽታ በአሇማችን ሊይ ቁጥር አንድ ተሊሊፊ በሽታ በመሆን ዯረጃ ይዞ ይገኛል፡፡ እንዯ አሇም ጤና
ተቋም ሪፖርት መሰረት በ 2007 አ.ም 8.8 ሚሉዮን አዲስ የቲቢ በሽታ ተጠቂ ሰዎች እንዯነበሩና ከዚህ
ቁጥር ውስጥ 1.6 ሚሉዮን ሰዎች ሇሞት መዳረጋቸውንና ትልቁንም ድርሻ የያዘው አፍሪካ መሆኗን የአሇም
ጤና ድርጅት ሪፖርት አድርጓል፡፡

የቲቢ በሽታ እንዯ ኣገር ኣቀፍ ያሇው ተጽዕኖ (National burden of TB)

አገራችን ኢትዮጵያ በቲቢ በሽታ በመጠቃት ከ አሇማችን 8ኛ ዯረጃ ሇይ ትገኛሇች እንዯ ኣሇም ጤና ድርጅት
(WHO) ሪፖርት መሰረት 546/100,000 ሰዎች እንዯሚጠቁና ከግማሽ በሊይ የሚሆኑት ህመምተኞት
ህይዎታቸው እንዯሚያልፍ ይፋ አድርጓል፡፡ ሇዚህም ነው በአሁኑ ግዜ በአገራችን ውስጥ መንግስት ትልቅ
ትኩረት ሇበሽታው በመስጠት ሇህብረተሰቡ በተሇያዩ ሚዲያዎች መግሇጫዎችን እየሰጠ ይገኛል፡፡ የቲቢ
በሽታ በ ኣሁኑ ግዜ እራሱን ከመድሃኒት ጋራ በማሊመድ (MDR) ከመሆንም ኣልፎ XDR TB በመሆን
ኣሇምን እያስጨነቀ ይገኛል፡፡

የስልጠናው ዋና ኣሊማ
በ ኣሁኑ ግዜ በመወዩ ዋናው ግቢ ተማሪዎች ሊይ በቁጥር 9 (ዘጠኝ) የሚሆኑ የሳምባ በሽታ ህመምተኞች
በግቢያችን ውስጥ ስሇሚገኙ ከዚህ በታች የተጠቀሱት ክፍሎች ስሇ በሽታው ኣጭር ግንዛቤ እንዲኖራቸው
እና ሇታማሚ ህመምተኞች ኣስፈሊጊውን እንክብካቤ እንዲያዯርጉ ሇማስቻል ይረዳል፡፡

 ሇመወዩ ተማሪዎች መኝታ ቤት ተቆጣጣሪዎች (ዶረሚተሪ) ስሇቲቢ በሽታ ግንዛቤ በማስጨበጥ


የበሽታዉን ስርጭት ሇመግታትና ሇታማሚ ህመምተኞችን ሇብቻ በተዘጋጀሊቸው ክፍል ውስጥ
አስፈሊጊውን እንክብካቤ በማድረግ የእናትነት እና አባትነት ፍቅር ሳይሇያቸው ከህመማቸው
እንዲያገግሙ ይረዳል፡፡

 ሇመወዩ ተማሪዎች ካፍቴሪያ ሰራተኞች ስሇ ሳምባ በሽታ መተሊሇፊያ መንገዶችን በማሳወቅ


የሚጠጡበትንና የሚመገቡበትን እቃዎች ከጤነኛ ተማሪዎች ከሚመገቡበት እንዲሇዩና እራሳቸውን
እንዴት መከሊከል እንዳሇባቸው ግንዛቤ በማሰጨበጥ የበሽታውን ስርጭት ሇመግታት እንዲያስችል
ይረዳል፡፡
 ሇመወዩ ተማሪዎች ክሉኒክ ሰራተኞችና የጤና ባሇሙያዎች ካሊቸው ከተማሪዎችጋር ጥልቅ ቅርርብ
ሇበሽታው ተጋሊጭ ስሇሆኑ የማነቃቂያ ስልጠና በመስጠት አሁን እየተሰራበት ያሇውን recent
TB treatment guideline ጥልቅ ግንዛቤ እንዲኖራቸው እና የቲቢ ህመምተኛ ተጠርጣሪዎችን
በቀሊለ እንዲሇዩ እና መዲሃኒታቸውን በወቅቱ እንዲያሰጀምሩ ይረዳል፡፡

 ሇመወዩ የሳምባ ህሙማን ተማሪዎችን ስሇ ሳምባ በሽታ ግንዛቤ በማጎልበት ሇጓዯኞቻቸው እና


ሇክፍል አጋሮቻቸው ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያዯርጉና መድሃኒታቸውን ሳያቋርጡ መውሰድ
እንዳሇባቸው ያስችሊል፡፡

 ሇመወዩ ተማሪዎች ስሇ ሳምባ በሽታ ምልቶች ፤ መተሊሇፊያ መንገዶችና ጥንቃቄዎችን እንዴትና


መቼ ማድረግ እንዳሇባቸው መግልጫ በመስጠት እራሳቸውን እና ማሃበረሰቡን ከበስታው ስርጭት
እንዲከሊከለ ሇማድረግ፡፡

የስልጠናው ተሳታፊዎች፡-
1. ከተማሪዎች ኣገልግሎት ቢሮ = 5 ሰራተኞች
2. ከተ/ ምግብ ቤት = 30 ሰራተኞች
3. ከተ/ መኝታ ክፍል = 20 ሰራተኞች (10 ወንድ 10 ሴት)
4. ከተ/ ክሉኒክ = 6 ሰራተኞች
5. ከቲቢ ህመምተኞች= 9 ተማሪዎች
6. ከመወዩ ጤነኛ ተማሪዎች = 240 ተማሪዎች(140 ወንዶች 100 ሴቶች ቢያንስ ከዶርም 1 ተማሪ)
የተሳታፊዎች ብዛት = 310
ሇስልጠናው ኣስፈሊጊ ወጪዎች፡

ተ.ቁ የወጪ አርስት የሚያስፈልገው ጠቅሊሊ ወጪ መግሇጫ

1 ሇ 3(ሶስት) የስልጠና ቀን የምሳ አበል 310x3x50 = 46,500

ሇ አንድ ሰው 50ብር ሲሆን ሇ 310 ተሳታፊዎች

2 30x3x310 = 27,900
ሇ3(ሶስት) የስልጠና ቀን የሪፈረሽመንት(
refreshment) ሇ አንድ ሰው ሇ ውሃ እና ቆሎ በቀን
ሁሇት ግዜ 30 ብር ሲሆነ ሇ 310 ተሳታፊዎች

3 ሇ4(አራት) አሰልጣኞች 3000x4 = 12,000

ሇእያንዳዳቸው 3000

4 ሇ ሁሇት(2) አስተባባሪዎች ሇእያንዳዳቸው 2000 2000x2 = 4000

ድምር 90,400

ማሳሰቢያ ፡ይህንን ስልጠና ልናዘጋጅ ያሰብነው የቲቢ (የሳምባ በሽታ) በጊቢያችን ውስጥ ከአመት ወዯ
አመት የህመምተኛ ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ ሲሆን ስሇበሽታው ግንዛቤ በማሳጨበጥ ስርጭቱን
ሇመቀነስ እንዲረዳን በማሰብ ነው፡፡

ያዘጋጀው _________________ ያጸዯቀው ____________

ፊርማ ___________ ፊርማ _______________

ቀን ___________ ቀን _________________
ቀን

ቁጥር

ሇመወዩ ተማሪዎች አገልግሎት ዳ/ዳይሬክትር

መወዩ

ጉዳዩ፡ በመዯወሊቡ ዩኒቨረሲቲ ውስጥ ሇተማሪዎች እና ሰራተኞች የሳምባ በሽታ (ቲቢ) ስልጠና ስሇመስጠት ይመሇከታል፡፡

ከሊይ በርእሱ ሇመጥቀስ እንዯተሞከረው በመወዩ ተማሪዎች ሊይ የቲቢ(ሳምባ) በሸታ ከቀን ወዯ ቀን እየጨመረ መምጣቱና
አሳሳቢ ዯረጃ ሊይ በመሆኑም የበሽታውን ስርጭት ሇመቆጣጠረ እንዲያስችል የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ያዘጋጀነው
ይህንን ጉዳይ በመመልከት ስሇሆነ ስልጠናው እንዲፈቀድልን ስንል በአክብሮት እንጠየቃሇን፡፡

ከሰሊምታ ጋር

You might also like