Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 2

JIMMA UNIVERSITY

ጅማ ዩኒቨርሲቲ
WE ARE IN THE COMMUNITY
 +251 – 047- 111- 1458  378 ፋክስ 251-047-112-7971 ጅማ ኢትዮጵያ
E-Mail:Ero@ju.edu.et FAX Jimma Ethiopia

Date፡- 01/08/2010

ቀን፡-

Ref No:- 873ተ/78ወ/2010

የመዝገብ ቁጥር፡-

ለ፡- ጅማ ከተማ ፖሊስ መምሪያ


ጅማ ፤ ኢትዮጵያ

ጉዳዩ፡- የህግ ከለላ ስለመስጠት ይሆናል

የጅማ ዩኒቨርሲቲ የ3ተኛ አመት የሲቪል ምህንድስና ተማሪ የሆነችው ተማሪ ሃና ጥላሁን አበበ የመታወቂያ ቁጥር
RU2092/18 በተደጋጋሚ በማንነቴ ፣ በብሄሬ፣ እና በምናገረዉ ቋንቋ ምክንያት በኦሮሚኛ ቋንቋ ተናጋሪ በሆኑ
የዩኒቨርስቲዉ ተማሪዎች፣ ሰራተኞች እናም በተለምዶ ስማቸዉ ኦነግ ሸኔ ተብለው በሚጠሩ ፅንፈኛ ሃይሎች በተደጋጋሚ
አፀያፊ ስድብ ፣ዛቻ፣ማስፈራሪያ እንዲሁም ድብደባ ከየካቲት 2008 ዓ.ም ጀምሮ በጅማ ዩኒቨርስቲ በኪቶ ፈርዲሳ
ቴክኖሎጂ ካምፓስ እና በጅማ ከተማ እንደደረሰባት በመግለፅ እንዲሁም ማስረጃ አስደግፋ አቤቱታ አቅርባለች ፡፡
በመሆኑም ዩኒቨርስቲዉ ተማሪዋ ያቀረበችውን ማስረጃ አጣርቶ የህግ ከለላ እንደሚያስፈልጋት አምኖበታል፡፡ ስለዚህም
ለተማሪ ሃና ጥላሁን አበበ የጅማ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አስፈላጊውን የደህንነት ጥበቃ እና የህግ ከለላ እንዲያደርግላት
በትህትና ይጠይቃል፡፡
ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ ፡-

ለ ዩኒቨርስቲው ፅህፈት ቤት

ለ ተማሪ ሃና ጥላሁን አበበ

ጅማ ፤ ኢትዮጵያ

 +251 – 047- 111- 1458  378 ፋክስ 251-047-112-7971 ጅማ ኢትዮጵያ


E-Mail:Ero@ju.edu.et FAX Jimma Ethiopia

You might also like