Download as doc, pdf, or txt
Download as doc, pdf, or txt
You are on page 1of 80

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት

ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ

የ 2015 ዓ.ም የልማትና መልካም አስተዳደር ዕቅድ

የመጀመሪያዉ ሩቭ ዓመት የዕቅድ አፈፃፀምሪፖርት

ጥቅምት 2015 ዓ.ም


ባህርዳር

0
ማዉጫ
መግቢያ...................................................................................................................................................... 2
ክፍል-አንድ ፡-
የቢሮዉ ተልዕኮ፣ ራዕይ፣ እሴቶች፣ ስልጣንና ተግባር.............................................................................................3
1.1 ተልዕኮ-............................................................................................................................................ 3
1.2 ራዕይ............................................................................................................................................... 3
1.3 እሴቶች............................................................................................................................................. 3
1.4 የቢሮዉ ተግባርና ኃላፊነት..................................................................................................................... 4
ክፍል-ሁለት ፡-
2.የቁልፍ እና የአብይት ተግባራት ምዕራፎች አፈጻጸም..........................................................................................7
2.1.2 የቁልፍ ተግባርን ለማሳካት የተግባር ምዕራፍ አፈጻጸም.....................................................................11
2.2 የአበይት ተግባራት የተግባር ምዕራፍ አፈፃፀም፡-…………………………………………………………………………….12
2.2.1 የወጣቶች ዘርፍ፡-..................................................................................................................…..12
2.2.2 በስፖርት ዘርፍ፡-........................................................................................................................34
2.2.3. የህዝብ ግንኙነት ስራዎች አፈፃፀም፡-................................................................................................46
ክፍል- ሶስት፡-
3.1 የሰዉ ሀይል ስምሪት፡-.....................................................................................................................47
3.2 የበጀት አጠቃቀም፡-........................................................................................................................48
ክፍል-አራት፡-
የክትትል፤ የግምገማ፤ የድጋፍ፤ ጥንካሬዎች፤ ማነቆዎች፤ መፍትሄዎች እና የቀጣይ አቅጣጫዎች፡-......................................48
4.1 የክትትል፤የግምገማና የድጋፍ አሰጣጥና የግንኙነት ስርአት አፈፃፀም፡-...........................................................48
4.2 የታዩጥንካሬዎች፤ያጋጠዉማነቆዎችናየተወሰዱመፍትሄዎች፡-......................................................................49
4.3. በቀጣይት ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች......................................................................................................52
ክፍል -አምስት፡-
5.1 የወጣቶች ዘርፍ.............................................................................................................................56
5.2 ስፖርት ዘርፍ................................................................................................................................85

መግቢያ

1
ባለፉት በርካታ አመታት የልማትና መልካም አስተዳዳር የዕቅድ አፈፃፀም የየሩብ እና አመታዊ የክትትል ግምገማ ሪፖርቶች
በየደረጃዉ ባሉ አስፈፃሚና ፈፃሚ አካላት እየተዘጋጁና ለሚመለከታቸዉ አካላት እየቀረቡ ዉሳኔ ሲሰጥባቸዉ ቆይቷል፡፡

ይህም የእቅዶች አፈፃፀም የተሻለ እንዲሆን ሰባዊ እና ቁሳዊ ሀብቶን አጠቃቀምንና የዕቅድ ግቦችን ከማሳካት አኳያ አበረታች
ዉጤቶች እንዲገኙ አሰተዋፅኦ አድርጓል

በዚህም መሰረት በበጀት አመቱ የመጀመሪያዉ ሩብ አመት ሪፖርት የሚያተኩረዉ ወጣቶችን ኢኮኖሚያዊ፤ ማህበራዊና
ፖለቲካዊ የተሳትፎናተጠቃሚነት የማረጋገጥ፤ የስፖርት ልማትን በማስፋፋት ንቁ ዜጋን እና በሃገር አቀፍ መድረኮች ተፎካካሪና
አሸናፊ ክልልን በመፍጠር በሂደቱም በሩብ ዓመቱ የልማትና መልካም አስተዳደር ዕቅድ አፈፃፀም ልማት ለዜጎች አስተዋፅኦ
በማበርከት እንዲሁም ለክልሉ ብልፅግና ያለውን ሚና ማሳደግ ነው፡፡

ስለሆነም ዜጎችን በኢኮኖሚ፤በማህበራዊ በፖለቲካዉ መስኮች ተሳታፊና ፍትሃዊ ተጠቃሚ የሚያደረጉ በክልል፤በዞኖች፤በብሄረስብ
ዞን አስተዳደሮች፤በሪጂዪፖሊታንት እና ሚትሮፖሊታንት ከተማ አስተዳዳሮች በዕቅድ አፈፃፀም የተገኙ ዉጤቶችን፤ ትምህርት
የሚወሰድባቸዉን መልካም አፈፃፀሞችን፤ ባለዘርፈብዙ ተግባሮችን፤ በሂደቱ የተስተዋሉ ያጋጠሙ ፈታኝ ሁኔታዎችን ፤ ትኩረት
የሚሽ ጉዳዪች እና ምክረ ሀሳቦችን በማካትት የተዘጋጀ ነዉ፡፡

በዚህም መሰረት የመጀመሪያዉ የሩብ አመት የሴክተሩ ዕቅድ አፈፃፀም፡-

 በክፍል አንድ የቢሮዉ ተልዕኮ፣ ራዕይ፣ እሴቶች፣ ስልጣንና ተግባር

 በክፍል ሁለት የቁልፍና የተግባር ምዕራፍ የአበይት ተግባራት አፈጻጸም፤

 በክፍል ሶስት የሰውሀይል ስምሪትና የበጀት አጠቃቀም፤

 በክፍል አራት የክትትል፤የግምገማ ስርአት እና

 በክፍል አምሰት የዕቅድ አፈፃፀም አሀዛዊ መረጃዎችን አካቶ የያዘ ይህ የሪፖርት ስነድ ተዘጋጅቶ
እንደሚከተለዉ ቀርቧል፡፡

ክፍል-አንድ

2
የቢሮዉ ተልዕኮ፣ ራዕይ፣ እሴቶች፣ ስልጣንና ተግባር

1.1 ተልዕኮ-
የወጣቶችን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ምቹ ሁኔታ በመፍጠርና ህዝባዊ
መሰረት ያለዉ ስፖርትን በማስፋፋት የዜጐችን አካላዊና አዕምሮአዊ ብቃት በመገንባት የአገራችንን ህዳሴ
ማረጋገጥ፣

1.2 ራዕይ
በ 2 ዐ 22 ሁለንተናዊ ሰብዕናው የተገነባ፣ ዴሞክራሲያዊ አመለካከትና መልካም ስነ-ምግባርን የተላበሰ፤ስራ ወዳድና
የተደራጀ ወጣት፤በስፖርት አካላዊና አእምሮአዊ ብቃቱ የዳበረ ህብረተሰብ ተፈጥሮ ማየት፡፡

1.3 እሴቶች
 ግልፅነት፣ ተጠያቂነት፣ ፍትሀዊነት፣ አሳታፊነትና ውጤታማ አሰራር እንከተላለን፡፡
 ምቹና ሰራተኛው የሚተማመንበት ተመራጭ ተቋም እንፈጥራለን፡፡
 በማያቋርጥ የለውጥ ሂደት ውስጥ የለዉጥ ሀይልእንሆናለን፡፡
 ከኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከትና ድርጊት የጸዳ አገልጋይ እንሆናለን፡፡
 በዕውቀትና ችሎታ መምራትና መስራትን ባህላችን እናደርጋለን፡፡
 ቅንጅታዊ አሰራርን የተቋማችን መገለጫ እናደርጋለን፡፡
 ለድህነት ቅነሳ ትግሉ አጋዥ በመሆን በጽናት እንሰራለን፡፡
 የህዝባችንን እርካታ ለማረጋገጥ ጊዜ ሳይገድበን ተግተን እንሰራለን፡፡

1.4 የቢሮዉ ተግባርና ኃላፊነት


በሌሎች ሕጎች አስቀድሞ የተደነገገው ወይም ወደፊት የሚደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ የሚከተሉት
ዝርዝር ስልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፡-
1. በክልሉ ውስጥ የወጣቶችን መብትና ጥቅም ለማስከበር የሚረዱ የፖሊሲ ሃሣቦችን ያመነጫል፣ የማስፈፀሚያ
ስልቶችን በመቀየስ ለተግባራዊነታቸው አስፈላጊውን ክትትል ያደርጋል፤

3
2. ወጣቶችን በተመለከተ የወጡ ሀገርአቀፍ ፖሊሲዎች፣ ፓኬጆችና ስትራቴጅዎች በአግባቡ ሰርፀው በክልሉ ውስጥ
እንዲፈፀሙ ይሰራል፣ ይከታተላል፣ ያስተባብራል፣ ይቆጣጠራል፤
3. ወጣቶች በክልሉ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ በንቃት ለመሳተፍ
የሚያስችሏቸው ዕድሎች የተመቻቹላቸው ሥለመሆኑ በቅርብ ይከታተላል፤
4. ወጣቶች እንደየች ግሮቻቸው አይነት በነጻ ፍላጎታቸው ተደራጅተው ለመብቶቻቸውና ለጥቅሞቻቸው መከበር
እንዲታገሉና በዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ፣ በመልካም አስተዳደርና በልማት እንቅስቃሴዎች ውስጥ በሙሉ
አቅማቸው እንዲሳተፉና ተጠቃሚዎች እንዲሆኑ ሁለንተናዊ ድጋፍ ያደርጋል፣ በየተቋቋሙበት አግባብ
ተግባራቸውን እየተወጡ ስለመሆኑም በቅርብ ይከታተላል፤
5. የወጣቶች የስራ ዕድል ፈጠራ እና ሌሎች ወጣቶችን ማዕከል አድርገው የሚሰሩ የተለያዩ አካላትን የተግባር
ዕቅድና አፈፃፀም ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፣ ቅንጅታዊ አሰራር እንዲኖራቸው ያስተባብራል፤
6. የክልሉ ወጣቶች በክልሉም ሆነ በሀገሪቱ የሚገኙትን ብሔሮች፣ ብሔረ-ሰቦችና ህዝቦች ባህልና ታሪክ ለማወቅ
የሚያስችሏቸውን የማህበረሰብ ንቅናቄና የተሳትፎ መድረኮች ያዘጋጃል፣ ስራውን ያስተባብራል፤
7. የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በክልሉ እንዲስፋፋና ባህልእንዲሆን ያስተባብራል፣ የበጎ ፈቃድ ማህበራትን
ያደራጃል፣ ድጋፍ ይሰጣል፣ ተግባሩንም ይመራል፣ ይቆጣጠራል፣
8. በወጣቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ዙሪያ የላቀ አበርክቶ ላደረጉና ልዩ የፈጠራና ክህሎት ላላቸው ወጣቶች፣
ግለሰቦች፣ በጎፈቃደኞች፣ አደረጃጀቶች እነዲሁም ስፖርትን በማስፋፋትና በማጎልበት ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላደረጉ
የስፖርት ግለሰቦች፣ ማህበረሰቦች፣ ሲቪክ ማህበራት፣ መንግሥታዊና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችም ግልፅ መመሪያ
በማዘጋጀት የማበረታቻ ሽልማቶችን ይሠጣል፣ ለበለጠ ሥራ ያነሳሳል፤
9. ወጣቶችን ከማህበራዊ ጠንቆች፣ ከአደንዛዥ እጾችና አሉታዊ መጤ ባህሎች እንዲሁም ሌሎች ጤንነታቸውን ከሚጎዱ
ነገሮች በመከላከል በስነ-ምግባር የታነጹ፣ ንቁና ሃገር ወዳድ ዜጎች እንዲሆኑ እና ብሄራዊ አገልግሎት እንዲሰጡ
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት ይሰራል፣ተፈጻሚነቱን ምይከታተላል፣
10. የወጣቶችንስብዕና መገንቢያ ተቋማት፣ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችና የስልጠና ማዕከላት ስታንዳርዶችን ያዘጋጃል፣
በየደረጃው እንዲገነቡና የተገነቡ የስፖርት ስልጠና ማዕከላት በየደረጃው የሚገኙ የአስተዳደር እርከኖች

በባለቤትነት በመያዝ አገልግሎት እንዲሰጡ ያደርጋል፣ የሕግ ከለላ እንዲኖራቸው ድጋፍ ይሰጣል፤
11. የወጣቶችንሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያስችል የወጣቶች ልማት ፈንድ
ያቋቁማል፣ያስተባብራል፣ይመራል፣
12. የክልሉን ወጣት እና ስፖርትነክ መሠረታዊ መረጃዎች ያሰባስባል፣ ያደራጃል፣ ይተነትናል፣ ለሚመለከታቸው
አካላት ያሠራጫል፣ ወጣትተኮር የጥናትና ምርምር ሥራዎችን ያካሂዳል፤ የስልጠና ስታንዳርዶችንና የአቅም
ግንባታ ፓኬጆችን እያዘጋጀ ከትምህርት ተቋማት ጋር በመተባበር ለወጣቶችና ለስፖርት ልማት ስልጠና
እንዲሰጥ ያደርጋል፣ አፈፃፀሙንም ይከታተላል፤
13. ስፖርትን በተመለከተ በሀገርአቀፍ ደረጃ የወጡ ፖሊሲዎችና ስትራቴጅዎች በክልሉ ነዋሪ ህብረተሰብ ዘንድ
በሚገባ ሠርፀው በክልሉ ውስጥ እንዲተገበሩ ይሠራል፣ ይከታተላል፣ ያስተባብራል፣ ይቆጣጠራል፤

4
14. የክልሉን ስፖርት እድገት እውን የሚያደርጉ ረቂቅ ሕጎችንና ደንቦችን በማዘጋጀት ጉዳዩ ለሚመለከታቸው
አካላት አቅርቦ ያስፀድቃል፣ ተግባራዊነታቸውን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፤
15. በክልሉ ውስጥ የተለያዩ ስፖርቶች ሊስፋፉ የሚችሉባቸውን አካባቢዎች ወይም ለስፖርቱ እድገት የሚውሉትን
የተፈጥሮ ጸጋዎች በመለየት በልዩ ሁኔታ የስፖርት ፕሮጀክቶችንና ተቋማትን ያቋቁማል፣ ተገቢውን ድጋፍና
ክትትል ያደርጋል፤
16. ህብረተሰብ አቀፍ የስፖርት ተሣትፎ ፕሮግራም ወይም ፓኬጅ በማዘጋጀት ማህበረሰቡ በሚኖርበት፣
በሚሠራበትም ሆነ በሚማርበት አካባቢ በስፖርታዊ እንቅስቃሴ ተሣታፊና ተጠቃሚ እንዲሆን ያደርጋል፤
17. የተለያዩ የገቢ ማሰባሰቢያ ስልቶችን በመጠቀም የስፖርት ገቢዎችን ያሰባስባል፣ የስፖርት ማህበራት
የሚሰበስቡት ገቢ ለዓላማቸው ማስፈፀሚያ ብቻ መዋሉን ለማረጋገጥ ሂሳባቸውን ይመረምራል፣ ይቆጣጠራል፤
18. በክልሉ ውስጥ በስፖርት ኢንቨስትመንት ለሚሠማሩ ባለሃብቶች ስታንዳርድ ያዘጋጃል፣ በስታንዳርዱ መሠረት
የሙያ ፈቃድ ይሰጣል፣ ይኸው መከበሩን ይቆጣጠራል፤
19. አግባብ ካላቸው አካላት ጋር በመመካከር በወጣት ስብዕና ማእከላት፣ በታላላቅ ሆቴሎች፣ ሪል-ስቴቶች፣
ሆስፒታሎች፣ ትምህርት ቤቶች፣ በጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በፋብሪካዎችና የኢንዳስትሪ መንደሮች እና
በመሣሠሉት ሌሎች አካባቢዎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ መሥሪያ ቦታዎች ተካተው መሠራታቸውን ወይም
መገንባታቸውን ይከታተላል፣ ድጋፍ ይሰጣል፤
20. ስፖርት ለስራ ፈጠራ የሚኖረውን ፋይዳ ግምት ውስጥ በማስገባት በሽያጭና በዝውውር አማካኝነት በክለቦች
የታቀፉ ስፖርተኞች የጉልበት ብዝበዛ እንዳይደርስባቸው ይከታተላል፣ የስፖርት ስልጠና ማዕከላትን እና ስብዕና
ልማት ማዕከላትን ከፍተው የራሣቸውን ስራ ለሚያከናውኑ አካላት ተገቢውን ሙያዊ ፈቃድ ይሰጣል፣ ድጋፍም
ያደርጋል፡፡
21. በክልሉ ውስጥ በየደረጃው ለሚቋቋሙ የስፖርት ማህበራት ስታንዳርድ ያወጣል፣ በስታንዳርዱ መሠረት
ያቋቁማል፣ ፈቃድ ይሰጣል፣ የሥራ ውል ይይዛል፣ ፕሮግራሞቻቸውን ያስተባብራል፣ ይቆጣጠራል፤
22. በክልሉ ውስጥ በየደረጃው የስፖርት ምክር ቤቶች እንዲቋቋሙና እንዲጠናከሩ ያደርጋል፤
23. የክልሉን ስፖርታዊ ውድድሮች ስታንዳርድ ያዘጋጃል፣ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር
ውድድሮችን ያካሂዳል፣ ውድድር እንዲያዘጋጁም ፈቃድ ይሰጣል፤
24. በክልሉ ውስጥ ስፖርታዊ ጨዋነት እንዲዳብርና በጫወታ ወቅት የስነ-ምግባር ጉድለት ፈጽመው በተገኙ ስፖርተኞችም ሆኑ
ደጋፊዎች ላይ ሕጋዊ እርምጃዎችን ይወስዳል ወይም እንዲወሰዱ ያደርጋል፤
25. ክልላዊ የስፖርት ውድድሮችን በሚመለከት በስፖርት ማህበራትና በሌሎች አካላት መካከል የሚነሱ
አለመግባባቶችን መርምሮ አስተዳደራዊ ውሣኔ ይሰጣል፤
26. በክልሉ ውስጥ ባህላዊ ስፖርቶች የበለጠ እንዲታወቁና የራሣቸው ሕግና ደንብ የሌላቸውም ይኸው
እንዲወጣላቸው ይሠራል፣ እንዲሻሻሉና እንዲያድጉ ያበረታታል፣ ድጋፍ ይሰጣል፤
27. በክልሉ ውስጥ ከህብረተሰቡ አቅም ጋር የተገናዘቡ የስፖርት ትጥቆችና መሣሪያዎች የሚመረቱበትንና ከሐገር
ውስጥም ሆነ ከውጪ ሀገር በድጋፍ መልክ የሚገኙበትን ሁኔታ ያመቻቻል፤

5
28. ከክልሉ ሚዲያ ኮርፖሬሽንና ሌሎች የሚዲያ ተቋማት ጋር በመተባበር ለህብረተ-ሰቡ ጠቃሚ የሆኑ የአካል
ብቃት እንቅስቃሴና የወጣቶችና የስፖርት የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርቶች በሬዲዮም ሆነ በቴሌቪዥን
እንዲሁም በሌሎች የሚዲያ አማራጮች እንዲተላለፉ በትጋት ይሰራል፤
29. ከክልሉ ጤና ጥበቃ ቢሮ ጋር በመተባበር ከስፖርቱ ጋር ተዛማጅነት ያላቸውን ጤና-ነክ ተግባራት በእቅድ አካቶ
ያከናውናል፡፡

ክፍል-ሁለት

2. የቁልፍና የተግባር ምዕራፍ የአበይት ተግባራትአፈጻጸም፤

2.1 ቁልፍ ተግባር ፡-

 የአመራሩ፣ የባለሙያዉንና የህዝብ አደረጃጀቶችን ሁለንተናዊ አቅም በማጠናከር ተቋም መገንባት ነዉ፡፡

2.1.1 የቁልፍ ተግባርን ለማሳካት የዝግጅት ምዕራፍ አፈጻጸም፡-

ቁልፍ ተግባር የአመራሩ፣ የባለሙያዉንና የህዝብ አደረጃጀቶችን ሁለንተናዊ አቅም በማጠናከር ተቋም መገንባት

ነዉ፡፡ በመሆኑም የመንግስት እና ህዝብ አደረጃጀቶችን በአመለካከት፣ በአሰራርና በአደረጃጀት፣ በክህሎትና በግብዓት

ያሉ ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችሉ የ 2014 የዕቅድ አፈፃፀም ማጠቃላያ በመገምገም የ 2015 የሴክተሩን

የልማትና የመልካም አስተዳደር እና የውጤት ተኮር ዕቅድ እንዲዘጋጅ ተደርጓል፡፡ በዚህም መሠረት በቅድመ ዝግጅት

ወቅት በየደረጃዉ የሚገኘዉን አመራር፤ በባለሙያና የህዝብ አደረጃጀቶች ተግባሩን በመፈፀም የታዩ

ሁኔታዎች ፡-
2.1.1.1 በአመራሩ የታዩ ሁኔታዎች

በጥንካሬ የታዩ

ወርሃዊ ቼክ ሊስት በማዘጋጀት ና ግብረ መልስ በመስጠት ተግባራትን እየገመገመ መምራት መቻሉ፤
የአካል እና የስልክ ድጋፍ በሁሉም ዞኖች ተጠናክሮ እንዲቀጥል ምቹ ሁኔታ መፈጠሩ እና

6
ከሚመለከታቸው አጋር አካላት ጋር ቅንጅታዊ አሰራር በመፍጠር የሴክተሩን ስራዎች ለማከናወን
ጥረት መድረጉ፤
የለውጥ ስራውን በትኩረት መያዙ፤በተሻለ ጥራት ዕቅድ ማቀድ መቻላቸው፤የበጀት ማስመደብ ስራውን
ከሚመለከታቸው ጋር በመነጋገር የተቋሙን ተግባራት በማሳወቅ ሻል ያለ በጀት ለማስመደብ እንቅስቃሴ መጀመሩ፤
የስራ አጥ ልየታውን በጋራ ግብረ ኃይል በኩል እንዲለይ መደረጉ፤በየደረጃው የሚገኙ አደረጃጀቶችን /የመንግስትና
የህዝብ ክንፎችን / በክረምት ስራዎች በተለይም በህልዉና ዘመቻዉ በመደገፍና በማጠናከር የተደረገው ጥረት
አበረታች መሆናቸዉ፤
የታዳጊ ወጣቶች ዉድድር በተያዘዉ መርሀ ግብር መሰረት እንዲመራ ከሚመለከታቸዉ አካላት ጋር
በመቀናጀት መምራት መቻሉ፣የክረምት በጎፍቃድ ስራ በአመራሩ ትኩረት ተሰጥቶት እንዲመራና
ዉጤታማ እንዲሆን መደረጉ፣

በድክመት የታዩ
አደረጃጀትን የመጠቀም ውስንነት፤ ሰራተኛው አቅም ማጎልበቻ ስልጠና የመስጠትናተግባራትን በዕቅድ መምራት
መከታተል ውስንነት መኖር፤ የስፖርት ሀብትን በተገቢዉ መንገድና መጠን ልክ ከሁሉም የህ/ሰብ ክፍሎች መሰብሰብ
አለመቻሉና ፈሰስንም በወቅቱ ለሚመለከተዉ አካል ማድረስ አለመቻሉእና ለስፖርት ማዘዉተሪያና ለወጣት
ማእከላት የሚሆን ቦታ በሚጠበቀዉ ልክ መቀበል አለመቻሉ፣
2.1.1.2 በባለሙያዉ የታዩ ሁኔታዎች

በጥንካሬ የታዩ፡-

ባለሙያው በውጤት ተኮር ስርአቱ የሚሰጡትን ተግባራት ለመስራት ጥረት ማድረጉ፤በየደረጃዉ


ተገቢዉን ድጋፍና ክትትል ለማድረግ ጥረት ማደረጉ ፣ለሚመለከታቸዉ አካለት መረጃዎችን በወቅቱ
መስጠት መቻሉ እና የለውጥ ተግባሩን ለመፈፀም ተነሳሽነት መኖር፡፡
የየዘርፉን ዕቅድ በተገቢው መንገድ ማቀድ መቻሉ፤ቼክ ሊስት በማዘጋጀት ለድጋፍና ክትትል ዝግጁ መሆን ፤
የተጠናከረ የስልክ ድጋፍ መኖር እና የክረምት በጎ ፈቃድና የእቅድ ዝግጅት ስራዎችን በማከናወን በኩል የነበረው
እንቅስቃሴ የተሻለ መሆኑ፡፡
በድክመት የታዩ፡-
የወጣቱን ተሳትፎና ተጠቃሚነት የማረጋገጥ ዉሱንነት መኖር፤ ወቅታዊና መደበኛ ስራዎችን ቆጥሮ በመያዝ ጎን ለጎን

እንዲፈፀሙ በማድረግ በኩል ውስንነት ያለ መሆኑ፣በሚደረገዉ ድጋፍ ልክ ዞኖችንና ወረዳዎችን በእኩል የማብቃት ዉስኑነት
መኖር፤ስራዎችን በአደረጃጀት የመስራት እጥረት መኖሩ፡፡
የስፖርት ሀብትን በተገቢዉ መንገድና መጠን ልክ መሰብሰብ አለመቻሉና በደራሽ ስራዎች መጠመድ እና ከውድድር ተኮር
ተግባር አለመዉጣት፡፡የስብና ማእከላት እና ለስፖርት ማዘዉተሪያና የሚሆን ቦታ በሚጠበቀዉ ልክ አለማግኘት

7
፤የተሰጠዉን ዕቅድ ከመፈፀም ይልቅ አመራሩን መጠበቅ፣ ለተቋማት ድጋፍ ለመስጠት የክህሎት ማነስ፣ የተሟላ
ድጋፍና ግብረ መልስ አለመሰጠት፡፡

2.1.1.3 በህዝባዊ አደረጃጀቶች የታዩ ሁኔታዎች

በጥንካሬ የታዩ

በህልውና ዘመቻ ስራዎች በመሳተፍ በኩል የነበረው እንቅስቃሴ የተሻለ መሆኑ፣በተለይም በበጎ ፈቃድ
ስራዎች፣የክረምት በጎ ፈቃድን መሰረት በማድረግ አደረጃጀቶች አባሎቻቸውን በማሳተፋ ተግባሩ ውጤታማ
እንድሆን ማድረግ ፤የቤት ጥገና የደም ልገሳ እና የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል መንከባከብ መቻላቸው፡፡

ህዝባዊ አገልጋይነት መንፈስን በመላበስ ህብረተሰቡን ለማገልገልና በተለይም በየዘርፉ


የተጣለባቸውን ሃላፊነት ለመወጣት የሚደረገው ርብርብ ጅምር መኖሩና የተዳከሙ አመራሮችን
ለማገዝ የሚደገዉ ጥረት አበረታች መሆኑ፡፡
ህዝባዊ አደረጃጀቶች ከተቋሙ ጋር ተቀናጅቶ በመስራት፤ የራሳቸዉን ዕቅድ አቅደው በመንቀሳቀስ፣ ያጋጠ àcýN CGéC
XNÄ!ft$ l¥DrG ytdrg# _rèC¿የሚሰጣቸዉን ተልእኮ በቅንነት ለመወጣት ጥረት ማድረጋቸዉ ፡፡

በድክመት የታዩ
ሁሉም የፌደሬሽን አመራሮችና ኮሚቴዎች ወጥነት ባለዉ መልኩ በእኩል ተግባራት የመፈጸም
ዉሱንነት መኖር፣የክረምት ስራዎችን በእቅድና በየጊዜው እየገመገሙ በመምራት በኩል ውስንነት የነበረ

መሆኑ፤በአንዳንድ የፌዴሬሽንና የኮሚቴ አደረጃጀት አመራሮች ግፊት የመፈለግና ጠንከር ያለ


ተግባርን በራስ አቅም የመምራትና የመፈፀም አቅም ማነስ፡፡
ፕሮጀክት በመንደፍ የገቢ ማስገኛ አማራጮችን በመጠቀም ሀብት አላማግኘት፤በየደረጃዉ ያሉትን
ህዝባዊ አደረጃጀቶች የመደገፍና የማብቃት ችግር መኖሩ፤የስፖርት ስራ አስፈፃሚዎች በየወሩ የሚካሄደውን
ውይይት በማስቀጠል በኩል ክፍተት መኖሩ ናቸዉ፡፡

2.1.1.4 የውጤት ተኮር ዕቅድ አፈፃፀም ፡-

8
የ 2014 የዓመቱን ዉጤት እና የ 2015 በጀት ዓመት የስድስት ወር የዉጤት ተኮር ዕቅድ የመስጠት፤ የዕቅዶችን
አፈፃፀም የመከታተል፤ ግብረ መልሶችን የመስጠት ስራ ተሰርቷል ፤ ስታንዳርዱን በጠበቀ የአገልግሎት አሰጣጡን
ቀልጣፋና ዉጤታማ ለማድረግ በመመሪያዎች ላይ ስልጠና በመስጠት የተግባር እንቅስቃሴዎች ተደርገዋል፡፡ በህዝብ
ክንፉ እንቅስቃሴ የነበሩ የአሰራርና የአደረጃጀት ችግሮችን ለመፍታት በየደረጃው የሚገኘው አመራር በቅርበት
ክትትልና ድጋፍ በማድረግ ስራዎችን ለማከናወን እንቅስቃሴ ተደርጓል፡፡ የዉጤት ተኮር ዕቅድ ለሰራተኛዉ በመስጠት
ሰራተኛዉን የማነሳሳት የማነቃቃት ስራዎች ተሰርተዋል፡፡

የቢሮዉ እና የሰራተኛዉ ለጥምር ጦሩ የድጋፍ አፈፃፀም

የቢሮዉ ሰራተኛ እንደየ አቅሙ 80 ሽህ ብር በማዋጣት 100 ሽርጥ፤100 ነጠላ ጫማ፤ በቢሮዉ ከ 250 ሽህ ብር በላይ
በመለገስ 155 አዲስ ቲሽርት እና 170 አዲስ ቁምጣ፤11 ጥንድ አንሶላ እና 3 አዲስ ሙሉ ቱታ በመግዛት በፈለገ
ህይዎች ሆስቲታል በህክምና ላይ ላሉ የጥምር ጦሩ አባላት ድጋፍ ተደርጓል፡፡ እንዲሁም 1 የጠርንጴዛ ኳስ ቦርድ
ከነሙሉ ዕቃዉ፤4 እራኬት ፤27 የጠረንጴዛ ኳስ፤5 የእግር ኳስ፤3 የመረብ ኳስ፤ እና 3 የቅርጫት ኳስ መኮድ ለሚገኘዉ
ሰራዊት ድጋፍ ተደርጓል፡፡በተጨማሪም 13 ሰራተኞች ደም በመለገስ አጋርነታቸዉን አረጋግጠዋል፡፡

2.1.1.5 የዜጎች ቻርተር አፈፃፀም፡-


ቀደም ሲል በነበረዉ በዜጎች ቻርተር ስታንዳርድ መስረት አገልግሎት የመስጠት ሲሆን የወጣትና ስፖርት በሮ
በአንደላይ በማደራጀትየሴክተሩ የዜጎች ቻርተር እንዲከለስ የመከታትል ጉለት መኖር

2.1.1.6 የመልካም አስተዳደርና የኪራይ ሰብሣቢነት ችግሮች በመፍታት፡-

በሴክተሩ በየደረጃዉ በወጣትና ስፖርት ሴክተር መፈታት የሚገባቸው ቀላል ያልሆኑ የመልካም አስተዳደር ችግሮች
ቢኖሩም ከተቋሙ የልማትናመልካም አስተዳዳር ዕቅድ አፈፃፃም ጋር በማስተሳሰር ትኩረት አግኘተው የሚፈፀሙ
የዉስጥና የዉጭ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በየደረጃው መፈታት ያለባቸውን ችግሮች በመለየት የተቋሙን
ተልዕኮ ለማሳካት የወረደዉን የለዉጥ ስራዎችና የስነ ምግባር መመሪዎችን መተግበሩን በማናጅመንት
የመከታተል ስራ ተሰርቷል፡፡

የስነ-ምግባር መርሆዎችን፤ ደንቦችንና መመሪያዎችን፣ ከተቋሙ ባህሪ ጋር የተያያዙ የስነ-ምግባር መመሪያዎችን


መሰረት በማድረግ የብልሹ አሰራሮች በር እንዲዘጉ የመከላከል ስራ ተሰርቷል ፡፡ የስነመግባር ጥሰትና የሙስና ወንጀል
ጥቆማዎችን በመቀበል የማጣራትና ለሚመለከተዉ አካል የማሳወቅ ስራ እየተሰራ ይገኛል፡፡እንዲሁም ትክክል
ያልሆኑትን የርምት እርምጃ ተወስዷል፡፡

ሀብታቸዉን እንዲያስመዘግቡ ህጉ የሚፈቅድላቸዉን/የሚጠይቃቸዉን/ ባሙያዎችን አመራሮች ሀብታቸዉን


እንዲያስመዘግቡ ተደርጋል፡፡እንዲሁም ግንዛቤ ለመፍጠርበራሪ ወረቀቶችን በማዘገጀት ስራ ተሰርቷል፡፡ ለዞን
የስነምግባር ፎካል ፐርሰኖች ድጋፍና ከትትተል ለማደረግ ሰነዶች ተዘጋጀተዋል ለቢሮ ሰራተኛ ስልጠና
ለመስጠትየስልጠና ማንዋል ተዘጋጅቶ ለሚመለከተዉ አካል የቀረበ በሆንም በወቅቱ ስልጠናዉ
ባለመፈቀዱአልተሰጠም

2.1.2 የቁልፍ ተግባርን ለማሳካት የተግባር ምዕራፍ አፈጻጸም

የበጀት ዓመቱን የልማትና የመልካም አስተዳደር ዕቅድ መነሻ በማድረግ የክረምት ስልጠናና ውድድርና የበጎ ፈቃድ
አገልግሎቶች ማስጀመሪያ ሰነድ በማዘጋጀት ተግባራዊ እቅስቃሴ ተደርጓል፡፡የክረምት ስራዎች ስኬታማ እና
9
ውጤታማ እንዲሆኑ የስራዎች የክትትል ስርአት በመዘርጋትና ተግባራዊ በማድረግ ለዞኖች የስራ ግብረ መልስ
የመስጠት፤ በየወሩ የዞኖችን አፈጻጸም በመለየት ተሞክሮዎች እንዲወስዱ የማድረግ የተግባር እንቅስቃሴዎች
ተከናዉነዋል፡፡የሴክተሩን የ 2014 የበጀት ዓመቱን ማጠቃለያ የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ሁሉም የቢሮ ሰራተኞች
በማሳተፍ የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ማድረግ ተችሏል፡፡ በተመሳሳይ ዞኖችንና ከተማ አሰተዳደሮችን እና ከህዝባዊ
ክንፉ ጋርም የዕቅድ አፈፃፀሙን በመገምገም ለ 2015 የዕቅ ዘመን ግብአቶችን በማግኘትአቅጣጫዎችን ማስቀመጥ
ተችሏል፡፡
በየደረጃዉ የሚገኘዉ አመራር የሴክተሩን ሰራተኞች ዉጤታማነት ለማሳደግ የመከታተል የመደገፍ ስራዎችን

የመስራት፤ የዕቅዶችን አፈፃፀም የመከታተል፤የመገምገም፤ ባለሙያውን በእቅድ ለመምራት እቅዶችን በወቅቱ


በማዘጋጀት ለመተግበር ጥረት ተደረጓል፡፡በሌላ መልኩ በህዝባዊ ክንፉ እንቅስቃሴ የነበሩ የአሰራር፤ የአደረጃጀት እና
የግብአት ችግሮችን ለመፍታት በቅርበት ክትትልና ድጋፍ በማድረግ ስራዎችን ለማከናወን ጥረት በመደረግ ላይ
ነወ፡፡

2.2 የአበይት ተግባራት የተግባር ምዕራፍ አፈፃፀም፡-


በሴክተሩ የወጣቶችንና የስፖርቱን ልማት በማረጋገጥ የሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ ማድረግ ይገባል፡፡
በመሆኑም በወጣቶችና በስፖርት ልማት ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ የ 2015 በጀት ዓመት የልማትና የመልካም
አስተዳደር ዕቅድ የመጀመሪያ ሩብ አመት የግቦች የዕቅድ አፈፃፀም ጥንቅር እንዲመከተለው ነዉ፡፡

2.2.1 የወጣቶች ዘርፍ፡-


ግብ 1፣ የወጣቶችን ሁለንተናዊ መብትና ደህንነት ማስጠበቅ፡-
ወጣቶች በዴሞክራሲና የመልካም አስተዳዳር ስርዓት ግንባታ ሂደት ውስጥ የራሳቸውን ሚና እንዲጫወቱ

ለማድረግ ለ 132,026 (66,013 ወንድ 66,013 ሴት) ወጣቶች በብሔራዊ የወጣቶች ፖሊሲ፣ የእድገት ፓኬጅ፣

ስትራቴጅ ላይ ግንዛቤ ለመፍጠር ታቅዶ 193,275 (ወንድ 116,266 ሴት 77,009) ወጣቶች ግንዛቤ መፍጠር

ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙም ከ 100% በላይ ነው፡፡ በዚህም በርካታ የክልላችን ወጣቶች በዴሞክራሲና በመልካም
አስተዳዳር ስርዓት ግንባታ ሂደት ውስጥ የራሳቸውን ሚና እንደጫወቱ ማድረግ ተችሏል፡፡
154,125 (77,063 ወንድ 77,062 ሴት) ወጣቶችን በመደራጀት ጥቅምና አስፈላጊነት ግንዛቤ በመፍጠር ታቅዶ

በሩብ አመቱ 231,286 (ወንድ 144,117 ሴት 87,169 ) ወጣቶችን በመደራጀት ጥቅምና አስፈላጊነት ግንዛቤ

በመፍጠር 148,410 (ወንድ 106,095 ሴት 42,315) በአዲስና በነባር ልዩ ልዩ አደረጃጀት (በሊግ፣ በማህበራት፣

በክበባት፣ በልማት ቡድን) እንዲደራጁ ማድረግ የተቻለ ሲሆን አፈጻጸሙ ከ 100% በላይ እንደሆነ ከሪፖርቱ
መረዳት ይቻላል፡፡
የወጣት አደረጃጀቶችን ለማጠናከር በሙያ (4346)፣ በቁሳቁስ (2,156) እና በገንዘብ (1,086) አደረጃጀቶችን

ድጋፍ መስጠት ታቅዶ በሙያ (2,498)፣ በቁሳቁስ (292) እና በገንዘብ (434) አደረጃጀቶችን መደገፍ ተችሏል፡፡

አፈጻጸሙም በቅደም ተከተላቸው መሰረት 57% 14% 40% ነው፡፡ በዚህም በርካታ ወጣቶች ለማህበረሰቡ
10
የሚሰጡትን አበርክቶ እንዲሁም ችግሮቻቸውን እና ፍላጎቶቻቸውን በተናጠል ለመፍታት ከመጣር ይልቅ
በአደረጃጀትና በጋራ የመፍታት ልምዳቸው እያደገ መጥቷል፡፡

በአመራር ጥበብ 12,195 (ወንድ 6,098 ሴት 6,097) ወጣቶች ስልጠና አቅማቸው ለማሳደግ ታቅዶ 6368

(ወንድ 4,723 ሴት 1,645) ወጣቶች ስልጠና እንዲያገኙ ተደርጓል፡፡ አፈጻጸሙም 52% ነው፡፡

በየደረጃው ለሚገኙ 4162 (በዞን 18፣ በወረዳ 213፣ በቀበሌ 3,921) የልማት ቡድን ጥምር ኮሚቴዎችን

በማጠናከር ወደ ስራ ለማስገባት ታቅዶ በሩብ አመቱ 902 (በዞን 5፣ በወረዳ 83፣ በቀበሌ 814)፣ የወጣቶች

ልማት ቡድን ማጠናከር ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙም 21% ነው፡፡ እንዲሁም 32,116 (ወንድ 16,058 ሴት

16,058) የገጠር ወጣቶችን በ 2,700 የልማት ቡድኖች እንዲደራጁ ታቅዶ 38,892 (ወንድ 25,519 ሴት

13,373) የገጠር ወጣቶችን በ 1,848 የልማት ቡድኖችማደራጀት ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙም ከ 100% በላይ

ነው፡፡

ግቡን ከማሳካት አኳያ ጎንደር ከተማ፣ ሰሜን ሸዋ፣ ማዕከላዊ ጎንደር፣ ሰሜን ወሎ፣ ባህር ዳር፣ ደቡብ ወሎ፣

ደሴ ከተማ፣ ኮምቦልቻ ከተማ፣ ደብረ ብርሀን ከተማ፣ ምስራቅ ጎጃም፣ ደብረ ማርቆስ ከተማ፣ ምዕራብ

ጎጃም፣ አዊ ብሄረሰብ አስተዳደር፣ ደቡብ ጎንደር እና ኦሮም ብሄረሰብ አስተዳደር ዞኖች የተሻለ አፈጻጸም

አሳይተዋል፡፡ መካከለኛ ደረጃ አፈጻጸም ሰሜን ጎንደር፣ ደቡብ ጎንደር፣ ዋግ ህምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞኖች

ናቸው፡፡ በሌላ መልኩ ግን ደሴ ከተማ አስተዳደር እና ምዕራብ ጎንደር ዞኖች በዝቅተኛ የአፈጸጸም ደረጃ ላይ

ይገኛሉ፡፡

ግብ 2፣ የወጣቶችን ተሳትፎና ውክልና ማረጋገጥ፡-


በሩብ አመቱ በወጣቶች ብሄራዊ ፖሊሲ፤ፓኬጅና ስትራቴጅ 148,721 (ለወ 74,361 ሴ 74,360 ) የህ/ሠብ
ክፍሎች ግንዛቤ ለመፍጠር ታቅዶ ለ 35,034 (ወንድ 19,957 ሴት 15,077 የህ/ሠብ ክፍሎች እዉቅና
እንዲያገኙ ግንዛቤ መፍጠር ተችሏል፡፡ አፈፃፀም 23.56% ነዉ፡፡ በዚህ ተግባር የተሻሉ ምስ/ጎጃም፣ ሰ/ሸዋ፣
ደ/ብርሃን፣ ደሴና ኮምቦልቻ ከተማ፤ በመካከለኛ ደረጃ አዊ፣ በዝቅተኛ ደረጃ ምዕ/ ጎንደር፣ ዋግና ማዕ/ጎንደር
ሲሆኑ ደ/ማርቆስ፣ ሰ/ጎንደር፣ ደ/ጎንደር፣ ደ/ወሎ፣ ጎንደር፣ ምዕ/ጎጃም፣ ሰ/ወሎ፣ ባህርዳርና ኦሮሞ ደግሞ በዚህ
ተግባር ወደ ስራ ያልገቡ ዞኖች ናቸው፡፡ በተጨማሪም በወጣቶች ብሄራዊ ፖሊሲ፤ፓኬጅና ስትራቴጅ በሩብ
አመቱ በእቅድ ሳይቀመጥ ለ 473 የተቋም አመራሮች፣ ለ 86 ቋሚ ኮሚቴዎች እና ለ 520 ቡድን መሪዎች
እዉቅና እንዲያገኙ በዞን ደረጃ አዊና ማዕ/ጎንደር፤ በወረዳ ደረጃ አዊ፣ ማዕ/ጎንደር፣ ምስ/ጎጃም፣ ሰ/ሸዋና ዋግ
ላይ ግንዛቤ መፍጠር ተችሏል፡፡

11
በሩብ አመቱ ለ 198,300 /ወንድ 99,150 ሴት 99,150/ ወጣቶች መልካም አስተዳደርን በማስፈን ግንዛቤ
ለመፍጠር ታቅዶ ለ 123,211 /ወንድ 69,477 ሴት 53,734/ ወጣቶች ግንዛቤ የመፍጠር ስራ ተሰርጧል፡፡
አፈፃፀሙ 62.13% ነው፡፡ይህ ተግባር በመከናወኑ ወጣቶች ሞጋች፣ ጠያቂዎችና ለመብቶቻቸው ዘብ የሚቆሙ
ወጣቶች እየተፈጠሩ መጥተዋል፣ ለራሳቸውና ለአካባቢያቸው መታገል እንዲችሉ መድረኩ አቅም ሆኗቸዋል፡፡
በዚህ ተግባር የተሻለ አፈፃፀም ያላቸው ምስ/ጎጃም፣ ሰ/ሸዋ ፣ደ/ብርሃን፣ ምዕ/ጎጃም፣ ሰ/ወሎ፣ ባህርዳር፣ ጎንደር፤
በመካከለኛ ደረጃ ደሴ፣ ኮምቦልቻ፣ ደ/ጎንደር ፣ደ/ወሎ፣ ዋግ፣ ማዕ/ጎንደር፣ ኦሮሞና ምዕ/ጎንደር ሲሆኑ በዝቅተኛ
ደረጃ ያከናወኑ አዊ፣ ደ/ማርቆስና ሰ/ጎንደር ዞኖች ናቸዉ፡፡
ወጣቶች በየደረጃው ባሉ የህዝብ ምክር ቤቶች በሩብ አመቱ 87,318 (ወንድ 43,663 ሴት 43,655) የወጣቶች
አደረጃጀት አመራሮች ያለ ድምጽ ተሳታፊ ለማድረግ ታቅዶ ለ 51,846(ወንድ 27,061 ሴት 24,785) ማሳተፍ
ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙ 59.38% ነዉ፡፡ በዚህ ተግባር የተሻለ አፈፃፀም ደ/ጎንደር፣ ሰ/ሸዋ ፣ምዕ/ጎጃም፣ ሰ/ወሎ፣
ደ/ማርቆስ ኦሮሞ፤ በመካከለኛ ደረጃ ማዕ/ጎንደርና ምስ/ጎጃም፤ በዚህ ተግባር ወደ ስራ ያልገባ ደ/ወሎ ዞን ሲሆን
ሌሎች ያልተጠቀሱ ዞኖች በዝቅተኛ የአፈፃፀም ደረጃ የሚገኙ ናቸዉ፡፡
በሩብ አመቱ ዓለም አቀፍ የወጣቶች ቀን ለማክበርና የወጣቶችን ተሳትፎ ይበልጥ ለማሳደግ 843497/ ወንድ
428841 ሴት 414656/ ወጣቶችን ለማሳተፍ ታቅዶ በክልል 1 መድረክ በመፍጠር 261/87%/ ወጣቶች፣ በዞን
ደረጃ 12 መድረኮችን በመፍጠር 8932/69.7%/ ወጣቶች፣ በወረዳ ደረጃ 145 መድረኮችን በመፍጠር
51241/ከ 100%በላይ/ ወጣቶች እንዲሁም በቀበሌ ደረጃ 2527 መድረኮችን በመፍጠር 622256 /77.8%/
ወጣቶች በድምሩ 682690 /ወንድ 365213 ሴት 317477/ ወጣቶችን ማሳተፍ ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙ 80.94%
ነዉ፡፡ በዞን ደረጃው ተግባሩን ያላከናወኑ ደ/ወሎ፣ ዋግ፣ ሰ/ወሎ፣ ምዕ/ጎንደር፣ ምዕ/ጎጃምና አዊ፣ በወረዳ ደረጃ
ተግባሩን ያላከናወኑ ምዕ/ጎንደርና ደ/ማርቆስ፣ በቀበሌ ደረጃ ተግባሩን ያላከናወኑ ምዕ/ጎንደር፣ ደ/ማርቆስ፣ ደሴና
ባህርዳር ከተማ ናቸው፡፡ በአጠቃላይ በዚህ ተግባር የተሻለ የፈጸሙ ምስ/ጎጃም፣ ሰ/ሸዋ፣ ምዕ/ጎጃም፣ ደ/ጎንደር፣
ሰ/ጎንደር፣ አዊ፣ ባህር ዳር፣ ዋግ ፣ጎንደር፣ ኮምቦልቻና ኦሮሞ፣ በመካከለኛ ደረጃ፣ ደሴ፣ ማዕ/ጎንደር፣ ደ/ብርሃን፣
ደ/ማርቆስ፣ በዝቅተኛ ደረጃ ሰ/ወሎና ደ/ወሎ ዞኖች ናቸዉ፡፡ በዚህ ተግባር ምንም ያላከናወነ ብቸኛ ዞን ምዕራብ
ጎንደር ነዉ፡፡
በሩብ አመቱ ከዕቅድ ተጨማሪ ለ 317787 (ወንድ 207784 ሴት 110003) ወጣቶችን በንቅናቄና ተሳትፎ
መድረኮች ማሳተፍ ተችሏል፡፡ በዚህ ተግባር አዊ፣ ባህርዳር፣ ማዕ/ጎንደር፣ ምስ/ጎጃም፣ ጎንደር፣ ሰ/ጎንደር፣
ሰ/ወሎ፣ ደ/ጎንደር፣ ኦሮሞ፣ ዋግና ደ/ወሎ ዞኖች ተሳታፊ ናቸው ፡፡

ግብ 3፣የወጣቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ፡-

በሩብ ዓመቱ በየደረጃው የሚገኙ 4153 (በክልል 1፣ በዞን 18፣ በወረዳ 213፣ በቀበሌ 3,921) የስራ እድል ፈጠራ

ግብረ-ኃይሎችን በማጠናከር ወደ ስራ ለማስገባት ታቅዶ 1214 ( በክልል 1 በዞን 9 በወረዳ 103 በቀበሌ

1,101) የስራ ዕድል ፈጠራ ግብረ-ኃይል ለማጠናከርና ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙም 28% ነው፡፡

12
በሩብ ዓመቱ 434,796 (ወንድ 217,398 ሴት 217,398) የስራ ፈላጊ ወጣቶችን በከተማና በገጠር ለይቶ በመያዝ
መረጃ ለማደራጀት ታቅዶ 553,736 (ወንድ 355,619 ሴት 198,117) ስራ ፈላጊ ወጣቶችን መረጃ መለየት
ተችሏል ፡፡ አፈጻጸሙም ከ 100% በላይ ነው፡፡
በስራ በዕድል ፈጠራና የስራ ባህል ለ 138,661 (ወንድ 69,331 ሴት 69,330) ወጣቶች በተደራጀና በተቀናጀ
መንገድ ግንዛቤ በመፍጠር የወጣቶችን አመለካከት ለመለወጥ ታቅዶ 356,772 (ወንድ 229,043 ሴት 127,729)
ወጣቶች ግንዛቤ ተፈጥሮላቸዋል፡፡ አፈጻጸሙም ከ 100% በላይ ነው፡፡
በሩብ ዓመቱ 18,058 (በመደበኛ 8,800፣ በተዘዋዋሪ 9,258) ኢንተርፕራይዞችን እና 74,940 (ወንድ 37,470
ሴት 37,470) በኢንተርፕራይዝ ለተደራጁ ወጣቶች ክትትልና ድጋፍ በማድረግ የወጣቶች እኮኖሚያዊ
ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ታቅዶ 5,869 (በመደበኛ 3,587 በተዘዋዋሪ 2,282) ኢንተርፕራይዞችን እና 31,062
(ወንድ 19,673 ሴት 11,389) በኢንተርፕራይዝ የተደራጁ ወጣቶችን ክትትል በማድረግ ውጤታማ ለማድረግ
ጥረት ተደርጓል፡፡ አፈጻጸሙም በቅደም ተከተላቸው መሰረት 33% እና 42% ነው፡፡
በሩብ ዓመቱ ለ 126,891 (ወንድ 63,446 ሴት 63,445) ወጣቶች በቁጠባና ብደር አገልግሎት ግንዛቤ በመፍጠር
108,447 (ወንድ 54,224 ሴት 54,223) ወጣቶች የቁጠባ ባህላቸውን በማሳደግ 271,381,889 ብር እንዲቆጥቡ
ለማድረግ ታቅዶ ለ 181,642 (ወንድ 114,052 ሴት 67,590) ወጣቶች ግንዛቤያቸውን በማሳደግ 51,405 (ወንድ
27,656 ሴት 23,749) በቁጠባ እንዲሳተፉ በማድረግ 140,879,473 ብር መቆጠብ ችለዋል፡፡ አፈጻጸሙም በቅደም
ተከተላቸው መሰረት >100%፣ 47% እና 52% ነው፡፡

676 (338 ወንድ 337 ሴት) ከስደት ተመላሽ የሆኑ ወጣቶችን በመለየት በገቢ ማስገኛ ስራዎች ተደራጅተው እንዲሰሩ
ለማድረግ በእቅድ ተይዞ 2264 (ወንድ 866 ሴት 1398) ከስደት ተመላሽ ወጣቶች የስራ እድል ተፈጥሮላቸዋል፡፡
አፈጻጸሙም ከ 100% በላይ ነው፡፡

በሌላ በኩል 336 (ወንድ 168 ሴት 168) የሚሆኑ ወጣቶች ጊዜና ጉልበት ቀጣቢ ቴክኖሎጅዎችን እንዲጠቀሙ ለማድረግ
ታቅዶ 356 (ወንድ 209 ሴት 147) ወጣቶች የቴክኖሎጅ ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል፡፤ አፈጻጸሙ ከ 100% በላይ ነው፡፡
እንዲሁም በሩብ አመቱ በክልሉ ውስጥ በሚገኙ የኢንዱስትሪ ፓርኮች የወጣቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማሳደግ
ድጋፍና ክትትል በክልል ደረጃ አንድ ጊዜ ለማድረግ ታቅዶ አልተፈፀመም፡፡
በአጠቃላይ በሩብ ዓመቱ 97,647(48,824 ሴ 48፣823) ከስራ እድል ፈጠራ ግብረሃይልና ሌሎች ባለድርሻ እና አጋር

አካላት ጋር በመቀናጀትና የክትትልና ድጋፍ ስራን በማጠናከር ለወጣቶች የስራ ዕድል ለመፍጠር ታቅዶ ለ 75,896 (ወንድ
48,893 ሴት 27,003) ወጣቶች የስራ ዕድል እንዲፈጠርላቸው ማድረግ የተቻለ ሲሆን አፈጻጸሙም የእቅዱን 78%
ነው፡፡ የዞኖችን አፈጻጸም ስንመለከት ደቡብ ጎንደር፣ ደሴ ከተማ፣ኮምቦልቻ ከተማ፣ ደብረ ብርሀን ከተማ፣ ምስራቅ ጎጃም፣
ደብረ ማርቆስ፣ ምዕራብ ጎንደር፣ጎንደር ከተማ፣ ምዕራብ ጎጃም፣ አዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን እና ዋግ ህምራ ብሄረሰብ
አስተዳደር ዞኖች የተሻለ አፈጻጸም ያላቸው ሲሆኑ ሰሜን ሸዋና ባህር ዳር ከተማ ደግሞ መካከለኛ ደረጃ አፈጻጸም ላይ
ይገኛሉ፡፡ ማዕከላዊ ጎንደር፣ ሰሜን ወሎ፣ ደቡብ ወሎ፣ ኦሮም ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን እና ሰሜን ጎንደር ዞኖች በዝቅተኛ
አፈጻጸም እንዳላቸው ከሪፖርት መረዳት ይቻላል፡፡

13
በሩብ አመቱ በቀበሌ ደረጃ 1983 የወጣቶችና የወላጆች ፎረሞች ለማቋቋም ታቅዶ 156 ማቋቋም ተችሏል፡፡
አፈፃፀሙም 7.86% ነዉ፡፡ ተግባሩ የተፈፀመዉ በምስ/ጎጃም ዞን ብቻ ነው፡፡ በተጨማሪም ከዕቅድ ዉጭ 659
የወላጆች ፎረሞች ክትትልና ድጋፍ ማድረግ ተችሏል፡፡ ይህን ተግባር የፈጸሙ አዊ፣ ማዕ/ጎንደር፣ ምስ/ጎጃም፣
ኦሮሞ፣ ሰ/ሸዋ፣ ደ/ጎንደር፣ ምዕ/ጎጃምና ዋግኸምራ ዞኖች ሆነዉ ታይተዋል፡፡ 25 ቱን በአንፃራዊነት ዉጤታማ
እንደሆነ ከሪፖርቱ መረዳት ይቻላል፡፡ ከወጣቶችና ወላጆች ፎረም በመስክ እንደታየዉ በስታንዳርዱ መሰረት
ከማቋቋም ጀምሮ ክትትልና ድጋፍ በማድረግ ዉጤታማ እንዲሆኑና የተደራጀ መረጃ በመያዝ ፎረሙ
የታለመለትን አላማ እንዲያሳካ በማድረግ በኩል መሰረታዊ ችግሮች ስላሉ በቀጣይ መስራት ይጠበቃል፡፡

ወጣቶች በቤተሰቦቻቸው /ወላጆቻቸው/ መሬት ላይ በግብርና ስራ እንዲሳተፉ ለ 297,450 (ወንድ 148725 ሴት


148725) ወጣቶች ግንዛቤ ለመፍጠር ታቅዶ 138895 (ወንድ 79612 ሴት 59283) ወጣቶች ግንዛቤ መፍጠር
ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙም 46.7% ነዉ፡፡ በዚህም 74357 (ወንድ 37179 ሴት 37178 ወጣቶችን ተጠቃሚ
ለማድረግ ታቅዶ 28941(ወንድ 17063 ሴት 11878) ወጣቶችን ተጠቃሚ ሁነዋል፡፡ አፈፃፀሙም 38.92 %
ነዉ፡፡ በዚህም 210.5 ሄ/ር መሬት በማልማት ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል ፡፡
ለ 396600 (ወንድ 198300 ሴት 198300) ወላጆች ግንዛቤ በመፍጠር ወላጆች ልጆቻቸዉን ተጠቃሚ
እንዲያደርጉ ታቅዶ 217138 (ወንድ 126997 ሴት 90141 ወላጆች ግንዛቤ ተፈጥራል፡፡ አፈፃፀሙም 54.75%
ሆኟል፡፡ ወላጆችም በ 184.25 ሄ/ር መሬት ላይ ወጣቶች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማበርከት ችለዋል፡፡ በዚህ ተግባር
በተሻለ የፈጸሙ ምስ/ጎጃም፣ ምዕ/ጎጃም፣ ሰ/ሸዋ፣ ደ/ማርቆስ፤ በዝቅተኛ ደረጃ አዊ፣ ደ/ጎንደርና ዋግ ሲሆን
ምንም ያላከናወኑ ሰ/ጎንደር፣ ባህር ዳርና ምዕ/ጎንደር ዞኖች ናቸው፡፡ ሌሎች ያልተጠቀሱ ዞኖች ተግባሩን
በመካከለኛ ደረጃ የፈፀሙ ናቸዉ ፡፡

ሩብ አመት ለ 198300 (ወንድ 99150 ሴት 99150) ወጣቶች በግብርና ፓኬጅን፣ የግብዓትና የቴክኖሎጅ
ውጤቶች በቅንጅት በመስራት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ግንዛቤ ለመፍጠር ታቅዶ ለ 94038 (ወንድ 58759 ሴት
35279) ወጣቶች ግንዛቤ መፍጠር ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙም 47.42 በመቶ ነዉ፡፡፡፡ በዚህ ተግባር የተሻሉ
ምስ/ጎጃም፣ ሰ/ሸዋ፣ ማዕ/ጎንደር፣ ምዕ/ጎጃም፣ ደሴ ፣ጎንደር፣ ደ/ማርቆስ፣ ኮምቦልቻ ሲሆኑ በመካከለኛ ደረጃ
ሰ/ወሎ፣ደ/ጎንደር ፣ደ/ወሎና ዋግ ናቸው፡፡ ሌሎች ያልተጠቀሱ በዝቅተኛ ደረጃ የሚገኙ ዞኖች ሲሆኑ ባህርዳር፣
ሰ/ጎንደርና ምዕ/ጎንደር ዞኖች ደግሞ በዚህ ተግባር ወደ ስራ ያልገቡ ናቸው፡፡

ሩብ አመቱ ለ 198300 (ወንድ 99150 ሴት 99150) ወጣቶች በህብረት ስራ ማህበራት ጠቀሜታ ግንዛቤ
ለመፍጠር ታቅዶ ለ 70491(ወንድ 41677 ሴት 28814) ወጣቶች መፈጸም ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙም 35.5 በመቶ
ነዉ፡፡ በሌላ መልኩ ለ 1400 (ወንድ 700 ሴት 700) ወጣቶች ከስደት ተመላሽ ለሆኑ ወጣቶች በየደረጃው ግንዛቤ
በመፍጠር ተደራጅተው እንዲሰሩ ለማድረግ ታቅዶ ለ 1022(ወንድ 368 ሴት 654) ማደራጀት ተችሏል፡፡
አፈጻጸሙም 73 በመቶ ነዉ፡፡

ግብ 4፣የወጣቶችን ማህበራዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ፡-


በሩብ አመቱ በየደረጃው የሚገኙ 4153 (በክልል 1፣ በዞን 18፣ በወረዳ 213፣ በቀበሌ 3,921፣) የአሉታዊ መጤ

ልማዶችና አደንዛዥ እጾች ተከላካይ ግብረ-ኃይሎችን በማጠናከር ወደ ስራ ለማስገባት ታቅዶ 995 (ክልል 1፣

በዞን 8፣ በወረዳ 83 በቀበሌ 903) የአሉታዊ መጤ ባህሎች ጎጅ ልማዳዊ ድርጊቶችና አደንዛዥ ዕጾች ተከላካይ

ግብረ ኃይሎችን ማጠናከር ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙም 23% ነው፡፡


በዚህም በሩብ አመቱ በአሉታዊ መጤ ባህሎች/ልማዳዊ ድርጊቶች እና አደንዛዥ እጾች ዙሪያ ወጣቶችን ለመከላከል አጋር

አካላትን ያሳተፈ የጋራ የ 5 ዓመት ስትራቴጅክ እቅድና የ 2015 በጀት ዓመት የግብረ-ሃይል እቅድ ለሁሉም አባል

ተቋማትና የዞን መምሪያዎች በማውረድ ተፈጻሚ እየሆነ ይገኛል፡፡ ዕቅዱን አቅደው ያወረዱ ዞን መምሪያዎች ደሴ ከተማ፣
14
ጎንደር ከተማ፣ ባህር ዳር ከተማ፣ ደቡብ ወሎ፣ አዊ ብሄረሰብ አስተዳደር እና ኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞኖች ናቸው፡፡

የሌሎች ዞኖች አፈጻጸማቸውን በሪፖርት አልገለጹም፡፡ ይህም የሚያሳየው ለተግባሩ ትኩረት የሰጡ አለመሆናቸውን ነው፡፡

ወጣቶችን ከአሉታዊ መጤ ልማዶች ለመከላከል ሩብ አመቱ ለ 121,816 (ወንድ 60,908 ሴት 60,908) ወጣቶች

ግንዛቤ በመፍጠር ወደ ሱስ እንዳይገቡ ለማድረግ ታቅዶ ለ 86,356 (ወንድ 50,024 ሴት 36,332) ወጣቶች

ግንዛቤ በመፍጠር በርካታ ወጣቶችን በአሉታዊ መጤ ባህሎችና ጎጅ ልማዳዊ ድርጊቶች በቂ ግንዛቤ እንዲይዙ

በማድረግ እራሳቸውን እንዲጠብቁ ማድረግ ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙ 71% ነው፡፡ በተጨማሪም በክልል ደረጃ ከጤና
ቢሮ ጋር በመተባበር ከቢሮው በተገኘ 1,232,000 ብር የገንዘብ ድጋፍ ለ 244 (ወንድ 193 ሴት 51) የወጣት አደረጃጀት
መሪዎች፣ የወጣት ዘርፍ ባለሙያዎች እና የሰብዕና ልማት ማዕከላት ስራ አስኪያጆች በአሉታዊ መጤ ልማዶችና
አደንዛዥ እጾች፣ በስነ ተዋልዶ ጤና እና ኤች አይ ቪ/ኤድስ ዙሪያ ስልጠና ተሰጥቷቸዋል፡፡
በሌላ በኩል በሩብ አመቱ ከዕቅድ ዉጭ ተጨማሪ ስራዎች ከትምህርት ተቋማት ጋር በመተባበር በሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች

4 የአሉታዊ መጤ ልማዶችና አደንዛዥ እጽ ተከላካይ ክበባትን በማቋቋም በትምህርት ገበታ ላይ ያሉ ወጣቶችን በአሉታዊ
መጤ ባህሎች/ልማዳዊ ድርጊቶችና አደንዛዥ እጾች ዙሪያ በቂ ግንዛቤ እንዲኖራቸው ማድረግ ተችሏል፡፡

በሩብ አመቱ 1,099 (ወንድ 550 ሴት 549) በተለያዩ ሱሶች የተያዙ ወጣቶችን በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣ በሰብዕና

ልማት ማዕከላት እና በጤና ተቋማት የባለሙያ ምክርና ድጋፍ እንዲያገኙ በማድረግ ከሱሳቸው እንዲወጡ ለማድረግ

ታቅዶ 1,118 (ወንድ 874 ሴት 244) ወጣቶች የምክር አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረግ ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙም ከ 100%
በላይ ነው፡፡ ከዚህ ተግባር አፈጻጸም አኳያ ኦሮም ብሄረሰብ ዞን (989)፣ ምዕራብ ጎጃም (65)፣ ባህርዳር (23)፣ ሰሜን ወሎ
(16)፣ ምስራቅ ጎጃም (10)፣ ደሴ ከተማ (6) እና ጎንደር ከተማ (6) ዞኖች የተፈፀሙ ናቸው፡፡
በሩብ አመቱ ለ 79,715 (ወንድ 39,858 ሴት 39,557) ወጣቶች በአዕምሮ ውቅር፤ ለ 58,178 (ወንድ 29,089 ሴት
29,089) ወጣቶች በህይወት ክህሎት እና ለ 57,880 (ወንድ 28,940 ሴት 28,940) ወጣቶች በአቻ ለአቻ ስልጠና
በመስጠት የወጣቶችን አመለካከት ለመገንባት ታቅዶ በአዕምሮ ውቅር 47,344 (ወንድ 29,152 ሴት 18,192)
ወጣቶች፣ 30,509 (ወንድ 17,559 ሴት 12,950) ወጣቶች በህይወት ክህሎት እና 37,527 (ወንድ 20,886 ሴት
16,641) ወጣቶች በአቻ ለአቻ ስልጠና እንዲያገኙ ማድረግ ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙም በቅደም ተከተላቸው መሰረት
59%፣ 52% እና 65% ነው፡፡
ይህንን ውጤት ከማሳካት አኳያ ምዕራብ ጎጃም፣ ሰሜን ወሎ፣ ሰሜን ሸዋ፣ አዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን፣
ኮምቦልቻ ከተማ፣ ደብረ ብርሀን ከተማ፣ ደብረ ማርቆስ ከተማ፣ ኦሮም ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን፣ ዋግህምራ
ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን፣ ባህር ዳር ከተማ፣ ጎንደር ከተማ፣ ማዕከላዊ ጎንደር እና ደቡብ ወሎ የተሻለ
አፈጻጸም ያላቸው ዞኖች ሲሆኑ ሰሜን ጎንደር፣ ምዕራብ ጎንደር፣ ደቡብ ጎንደር፣ ምስራቅ ጎጃም እና ደሴ
ከተማ ዝቅተኛ አፈጻጸም ያላቸው ናቸው፡፡
በሩብ አመቱ በ 101 የጤና ተቋማትና በ 9 የሰብዕና ልማት ማዕከላት ምቹና ወጣት ተኮር የስነ-ተዋልዶ ጤና አገልግሎት

እንዲሰጡ ለማድረግ ታቅዶ 6 የጤና ተቋማትና 5 የሰብዕና ልማት ማዕከላት ለወጣቶች ምቹና ወጣት ተኮር የስነ-

ተዋልዶ ጤና አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ ተችሏል፡፡

15
በሌላ በኩል በሩብ ዓመቱ ለ 152,136 (76,068 ሴት 76,068) ወጣቶች እና ለ 293 (ወንድ 147 ሴት 146) የክባትና

ማህበራት መሪዎች በኤች አይ ቪ/ኤድስ መከላከልና በስነ-ተዋልዶ ጤና ግንዛቤ ለመፍጠር ታቅዶ 123,948 (ወንድ

67,642 ሴት 56,306) ወጣቶች ግንዛቤ እንዲያገኙ የተደረገ ሲሆን ለክበባትና ማህበራት መሪዎች ስልጠናው
አልተሰጠም፡፡ ለወጣቶች የተሰጠው ግንዛቤ አፈጻጸሙ 81% ነው፡፡
በሩብ ዓመቱ 6,616 (ወንድ 3,308 ሴት 3,308) ወጣቶች የስነ-ተዋልዶ ጤና አገልግሎት ተጠቃሚዎች እንዲሆኑ

ለማድረግ ታቅዶ ለ 9,815 (ወንድ 4,118 ሴት 5,697) ወጣቶች የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች ሆነዋል፡፡ አፈጻጸሙም

ከ 100% በላይ ነው፡፡


ከዚህ ውጤት አኳያ ምዕራብ ጎጃም፣ አዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን፣ ኦሮም ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን ጎንደር ከተማ፣
ሰሜን ሸዋ፣ ማዕከላዊ ጎንደር፣ ሰሜን ወሎ፣ ኮምቦልቻ ከተማ፣ ደብረ ብርሀን ከተማ፣ ምስራቅ ጎጃም እና ደብረ
ማርቆስ ከተማ የተሻለ አፈጻጸም ያላቸው ሲሆን ደቡብ ጎንደር፣ ሰሜን ጎንደር፣ ደቡብ ወሎ፣ ደሴ ከተማ፣ ዋግ ህምራ
ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን እና ባህር ዳር ከተማ ደግሞ በመካከለኛ የአፈጻጸም ደረጃ ላይ የሚገኙ ናቸው፡፡ ምዕራብ ጎንደር
ዝቅተኛ አፈጻጸም ያለው ዞን ነው፡፡
በሩብ አመቱ 30 የወጣት ማዕከላት መገንብያ ቦታ ርክክብ በመፈጸም 25 ማዕከላት የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ
እንዲኖራቸው ለማድረግ ታቅዶ 2 /7%/ ምዕራብ ጎንደርና ኦሮሞ ብሄረሰብ ዞኖች የወጣት ማዕከላት መገንብያ ቦታ
ርክክብ የፈጸሙ ሲሆን 6 /24%/ (ሰሜን ሸዋ 2፣ ሰሜን ጎንደር 1፣ ምዕራብ ጎንደር 1፣ ኦሮም ብሄረሰብ ዞን 1 እና
ኮምቦልቻ ከተማ 1) ማዕከላት የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እንዲኖራቸው ማድረግ ተችሏል፡፡
በተጨማ ስራ ከዕቅድዉጭ በሰሜን ሸዋ ዞን 2 አዳዲስ የስብዕና ልማት ማዕከላትን በመንግስትና በህብረተሰብ ተሳትፎ
የተገነቡ መሆናቸዉን ሪፖርቱ አመላክቷል፡፡ እንዲሁም ቀደም ብለው የተጀመሩ በደብረ ብርሀን ከተማና ኮምቦልቻ ከተማ
አስተዳደሮች 2 የወጣት ሰብዕና ልማት ማዕከላት የሳይንስና ቴክኖሎጅ ካፌዎችን የማስፋፋት ስራ እያከናወኑ እንደሆነ
በሪፖርት ተመላክቷል፡፡
በሩብ ዓመቱ በሙያ 106፣ በቁሳቁስ 17 እና በገንዘብ 9 የወጣት ሰብዕና ልማት ማዕከላት ሁሉን አቀፍ ድጋፍና ክትትል
በማድረግ ማዕከላቱ ውጤታማ እንዲሆኑ ለማስቻል ታቅዶ በሙያ (127)፣ በቁሳቁስ (30) እና በገንዘብ (8) ለመደገፍ
ጥረት ተደርጓል፡፡ አፈጻጸሙም በቅደም ተከተላቸው መሰረት 120%፣ 176% እና 89% ነው፡፡
በወጣቶች ማዕከላት ጠቀሜታና አስተዳደር መመሪያ ላይ 374 (ወንድ 187 ሴት 187) ለሚሆኑ የማዕከላት የቦርድ
አመራሮች /ስራ አስፈጻሚዎች እና 2,721 (ወንድ 1,361 ሴት 1,360) የወጣት ማዕከላት ስራ አስኪያጆችና ባለሙዎች
ስልጠና ለመስጠት በእቅድ ተይዞ ለ 158 (ወንድ 107 ሴት 51) የቦርድ አመራሮች/ስራ አስፈጻሚዎች እና ለ 1466 (ወንድ
1208 ሴት 258) የማዕከላት ስራ አስኪያጆች ባለሙዎች ስልጠና የተሰጠ ሲሆን አፈጻጸሙ 43% እና 55% ነው፡፡
በሩብ አመቱ የማዕከላት አገልግሎት አሰጣጥን በማሻሻል 53,800 (ወንድ 26,900 ሴት 26,900) ወጣቶች በማዕከላቱ
ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለማድረግ ታቅዶ 91,993 (ወንድ 59,273 ሴት 31,720) ወጣቶችን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል፡፡

አፈጻጸሙ ከ 100% በላይ ነው፡፡ ይሁን እንጅ ከወጣቶች የስብዕና ልማት ማዕከላት አኳያ አሁንም ያልተሻገርናቸው በርካታ
ችግሮች እንዳሉ ከዞኖች ሪፖርት መረዳት ይቻላል፡፡
ለአብነትም ወጣት ተኮር አገልግሎት በሚፈለገው ደረጃ ላይ አለመድረስ፣ የወጣት የስብዕና ልማት ማዕከላት ተደራሽነት
ዝቅተኛ መሆን፣ የማዕከላት ጥራት ችግርና ማዕከላትን በመገንባትና በማስፋፋት በኩል ትኩረት ማነስ፣ ለዚህም በቂ በጀት
አለመመደብ፣ ከሁለት አመት በፊት ከአመታት በፊት የተጀመሩ የሳይንስ ካፌዎችን አለማጠናቀቅ፤ ወጣቶችን ከአሉታዊ
16
መጤ ልማዶች/ባህሎች እና ከአደንዛዥ ዕፅ ተጠቃሚነት ለመከላከል የሚመለከታቸው አካላት ትኩረት ሰጥተው በተደራጀ
አግባብ አለመንቀሳቀስ፣ ወዘተ ዋና ዋና ችግሮች እንደ ነበሩ ከዞኖች ሪፖርት መረዳት ተችሏል፡፡
ወጣቶችን በወጣት ሰብዕና ልማት ማዕከላት አገልግሎት ተጠቃሚ ከማድረግ አኳያ የዞኖችን አፈጻጸም ስንመለከት
ምዕራብ ጎጃም፣ ኮምቦልቻ ከተማ፣ ደብረ ብርሀን ከተማ፣ ደሴ ከተማ፣ ጎንደር ከተማ እና ባህርዳር ከተማ የተሻለ
አፈጻጸም ያላቸው ሲሆን ሰሜን ሸዋ፣ ምስራቅ ጎጃም፣ ኦሮሞና ዋግኸምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞኖች መካከለኛ
አፈጻጸም ያላቸው ናቸው፡፡ ሌሎች ዞኖች ዝቅተኛ አፈጻጸም ያላቸው መሆኑን ሪፖርታቸው ያስረዳል፡፡
በክልል ደረጃ የተከናወኑ ተግባራት

ከአብክመ ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር ፤ ወጣት ተኮር ስነ ተዋልዶ ጤና፤ በጾታዊ ጥቃት፤ በሱሰኝነት፣ የሰብዕና

ልማት ማዕከላትና፣ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ለመስራት የሚያስችል የጋራ ስምምነት ሰነድ በማዘጋጀት
ለመፈራረም ታቅዶ የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ በቢሮ ኃላፊዎች ደረጃ ተፈጻሚ ሆኗል፡፡
በአሸባሪው ቡድን የተጎዱና የወደሙ አካባቢዎችን መልሶ ለማቋቋምና ለመገንባት የሚያስችል የወጣቶችና ስፖርት

ተቋም የ 5 ዓመት ስትራቴጅክ እቅድ እና የ 2015 በጀት ዓመት እቅድ ተዘጋጅቶ መልሶ ማቋቋም ግንባታ ፈንድ ጽ/ቤት

እንድቀርብ ተደርጓል፡፡

በ UNFPA የበጀት ድጋፍ የሚከናወኑ 2015 እና 2016 ተግባራት እቅድ ተዘጋጅቶ ለድርጅቱና ለገንዘብ ቢሮ የተላከ

ሲሆን በዚሁ መሰረት የ 2015 በጀት ዓመት ማይክሮ ፕላንና የወረዳዎች የበጀት ድልድል ተሰርቶ ለገንዘብ ቢሮ ተልኳል፡፡

በክረምት ወራት (በሐምሌና ነሐሴ) ትኩረት ተሰጥቷቸው ሊከናወኑ ሚገባቸውን ተግባራት ቼክሊስት አዘጋጅቶ

በማውረድ የስልክና የጸሁፍ ድጋፍና ክትትል ማድረግ ተችሏል፣ (በመንግስትም ሆነ በሌሎች አካላት የተነጠቁ ማዕከላት

መረጃ የማጣራት፣ በግንባታ ላይ ያሉ ማዕከላትን የመለየት፣ የስራ ፈላጊ ወጣቶች መረጃ በበጎ ፈቃደኞች እንዲሰበሰብ

የማስተባበርና መረጃውን የማደራጀት፣ በበጎ ፈቃድ የተሰማሩ አደረጃጀቶችን መረጃ የማደራጀት፣ አደረጃጀቶችና

ተቋሙ የጋራ በሚያደርጓቸው ጉዳዮች ላይ ተቀናጅተው እንዲሰሩ የማድረግ፣ ወዘተ) የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱን

የተሳለጠና የተሸለ አፈጻጸም እንዲኖረው ከማድረግ ባለፈ ካለፉት አመታት የተሻለ መግባባትና ግቦችን ተፈጻሚ

ማድረግ ተችሏል፡፡

የክረምት ወራት በጎ ፈቃድ አፈጻጸም በተመለከተ


ሀ) ዕቅድ ዝግጅት በተመለከተ

የክረምት ወራት የወጣቶች የበጐ ፈቃድ አገልግሎት በውጤታማነት ለመፈፀም ያመች ዘንድ አገልግሎት ሰጭዎችን በተደራጀ
መንገድ ወደስራ ለመግባት ቢሮዉ እቅድ አቅዶ ያወረደና ኦረንቴሽን በወቅቱ ለወጣት ማካተት ቡድን መሪዎች፣ ለ 3 ቱ የወጣት
አደረጃጀቶችና ለመምሪያ ኃላፊዎች ኦሬንቴሽን መስጠት ተችሏል፡፡ ይህንን መሰረት በማድረግ ሁሉም ዞኖች የአካባቢያቸውን
ነባራዊ ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ ከክልል መነሻ የተላከውን ዕቅድ መሰረት በማድረግ ዕቅዱን በማቀድ በየደረጃው ለሚገኙ ስትሪንግና
ቴክኒክ ኮሚቴ እንዲሁም ባለድርሻ አካላት በዕቅዱ ላይ የጋራ መግባባት ተደርሷል፡፡ ይህም ዕቅድ ወደታች በማውረድ በወረዳ ደረጃ
211 ታቅዶ 209/99%/ እንዲሁም በቀበሌ ደረጃ 3892 ታቅዶ 3604 /92.6% መፈጸም ተችሏል፡፡

ለ) በጀት መመደብ በተመለከተ


17
የበጐ ፈቃድ አገልግሎት በነፃ የሚሰጥ አገልግሎት መሆኑ እንደተጠበቀ ሁኖ መጠኑ የተለያዪ በርካታ ዞኖችና ወረዳዎች የተለያዩ
አማራጮችን ተጠቅመው ሃብት በማፈላለግ በዞን ደረጃ 5.15 ሚሊዮን ብር፣ በወረዳ ደረጃ 24.13 ሚሊዮን ብር በድምሩ
29.28 ሚሊዮን ብር በመመደብ ለፕሮግራሙ መክፈቻ፣ ክትትልና ድጋፍ እንዲሁም ለመዝጊያ ፕሮግራም የስራ ማስኬጃ በጀት
በመመደብ ጥቅም ላይ ማዋል ተችሏል፡፡

ሐ) ዕቅድ ኦሬንቴሽን
የታቀደውን ግብ ለማሳካት የክልሉን ዕቅድ መነሻ በማድረግ ዞኖችና ወረዳዎች የሚመለከታቸውን የስትሪንግና ቴክኒክ ኮምቴዎች
እንዲሁም ተጽዕኖ ፈጣሪ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ሰጭ ወጣቶች በተገኙበት የዕቅድ ኦሬንቴሽን መስጠት ተችሏል፡፡ በመሆኑም በዞን
2837(ወንድ 2043 ሴት 794)፣ በወረዳ 27947(ወንድ 19542 ሴት 8405) እንዲሁም በቀበሌ 334141(ወንድ 205764 ሴት
128377) ወጣቶች በውይይቶች ተሳትፈዋል፡፡
ሠ) የስትሪንግና ቴክኒክ ኮሚቴዉ እንቅስቃሴዎች ፡-
ከክልል እስከ ወረዳ ድረስ የሚመለከታቸው የተቋማት አመራሮችና ባለሙያዎች የስትሪንግና የቴክኒክ ኮሚቴዎች እንዲደራጁ
ተደርጓል፡፡ በየደረጃው የተቋቋመው የስትሪንግና የቴክኒክ ኮሚቴ ስራውን በተደራጀ አኳኃን በመምራትና ጠንካራ ክትትልና ድጋፍ
ማድረግ ችሏል፡፡

ረ) ወጣቶች የተሰማሩባቸው ዋና ዋና መስኮች፡

የአረጋውያንና ወረራው ቡድኑ የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ መገንባት (አዲስ ቤትና ነባር ቤት ግንባታ)

3,633 አዲስ ቤቶች የተገነቡ ሲሆን በዚህ ስራ ወንድ 104,701 ሴት 54,779 ድምር 159,480 ወጣቶችን ማሳተፍ ተችሏል፡፡
በዚህም ወንድ 5,566 ሴት 6,871 በድምሩ 12,437 የህ/ሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ ማድረግ የተቻለ ሲሆን በዚህ ተግባር ሁሉም
ዞኖች ተሳትፈዋል፡፡8,735 ነባር ቤቶች የተጠገነ ሲሆን በዚህም ስራ ወንድ 148,758 ሴት 74,943 ድምር 223,701 ወጣቶችን
ማሳተፍ ተችሏል፡፡ በዚህም ወንድ 6,833 ሴት 11,494 በድምሩ 18,327 የህ/ሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ ማድረግ የተቻለ ሲሆን
በዚህ ተግባር ሁሉም ዞኖች የተሳተፉ መሆኑ ተገምግሟል፡፡
ወላጆቻቸውን ያጡና ለችግር የተጋለጡ ህጻናትን በመንከባከ ወንድ 8,729 ሴት 5,275 በድምሩ 14,004 የህብረተሰብ
ክፍሎች ተጠቃሚ ማድረግ የተቻለ ሲሆን በዚህ ተግባር ማዕ/ጎንደር፣ ሰ/ጎንደር፣ ሰ/ወሎ፣ ዋግ፣ ምዕ/ጎጃም፣ና ደ/ማርቆስ
ውጭ ያሉ ዞኖች ተሳታፊ ናቸው፡፡
በጦርነቱ ለተፈናቀሉና ሌሎች ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ሃብት ማሰባሰብና ድጋፍ ለማድረግ 55,335
ወጣቶችን በማሰማራት 52,617,948 ብር ማሰባሰብ ተችሏል፡፡ በዚህም ወንድ 29,523 ሴት 42,090 በድምሩ 71,613
የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ ማድረግ የተቻለ ሲሆን በዚህ ተግባር አዊ፣ ማዕ/ጎንደር፣ ደሴ፣ ምስ/ጎጃም፣ ጎንደር፣
ሰ/ጎንደር፣ ሰ/ሸዋ፣ ደ/ጎንደር፣ ኦሮሞ፣ ምዕ/ጎንደር፣ ደ/ወሎ፣ ደ/ማርቆስና ደ/ብርሃን ተሳታፊ ሲሆኑ በተመሳሳይ በአይነት
ሃብት በማሰባሰብ ወንድ 17,745 ሴት 28,261 በድምሩ 46,006 የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል፡፡ በዚህ
ተግባር አዊ፣ ባህርዳር፣ ደሴ፣ ማዕ/ጎንደር፣ ሰ/ጎንደር፣ደ/ወሎ፣ ጎንደር፣ ደ/ጎንደር፣ ምዕ/ጎንደርና ኮምቦልቻ ከተማ የተሳተፉ
ሲሆን ሌሎች ዞኖች በምን ደረጃ ላይ እንዳሉ የማይታወቁ ናቸው፡፡

18
ወንድ 13,433 ሴት 7,144 በድምሩ 20,577 ወጣቶችን በማሳተፍ ወንድ 17,809 ሴት 18,686 በድምሩ 36,495 አቅመ
ደካሞች ማዕድ ማጋራት የተቻለ ሲሆን በዚህ ተግባር አዊ፣ ደሴ፣ ባህርዳር፣ ማዕ/ጎንደር፣ ምስ/ጎጃም፣ ምዕ/ጎጃም፣
ምዕ/ጎንደር፣ደ/ወሎ፣ ደ/ብርሃን፣ ኦሮሞ፣ ኮምቦልቻና ጎንደር ከተማ ወደ ተግባር ናቸው፡፡
የአረንጓዴ አሻራ(ችግኝ ተከላ) እና ሌሎች የግብርና ስራዎች( ሰብል በመስመር መዝራትና አቅመ ደካሞች እርሻ ማረስና
ማረም) በችግኝ ተከላ ወንድ 1,749,677 ሴት 1,190,294 ድምር 2,939,971 ወጣቶችን በማሳተፍ 884.41 ሚሊዮን
ችግኞችን መትከል የተቻለ ሲሆን በዚህ ተግባር ሁሉም ዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች ተሳታፊ ናቸው፡፡
ሰብል በመስመር መዝራት ወንድ 204,544 ሴት 117,361 ድምር 321,905 ወጣቶችን በማሳተፍ 100,144.41 ሄ/ርመሬት
መዝራት የተቻለ ሲሆን በዚህም ወንድ 132,616 ሴት 74,490 በድምሩ 207,106 የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ ማድረግ
ተችሏል፡፡ በዚህ ተግባር ከባህርዳር፣ ጎንደር፣ ምዕ/ጎንደርና ኮምቦልቻ ውጭ ያሉ ዞኖች ተሳታፊ ናቸው፡፡ የአቅመ ደካሞችን
እርሻ ማረስና ማረም ወንድ 130,171 ሴት 90,036 ድምር 220,307 ወጣቶችን በማሳተፍ 59,997.7 ሄ/ር መሬት ማረስና
ማረም የተቻለ ሲሆን በዚህም ወንድ 49,552 ሴት 20,091 በድምሩ 69,643 የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ ማድረግ
ተችሏል፡፡ በዚህ ተግባር ተግባር ከኮምቦልቻ ውጭ ያሉ ዞኖች ተሳታፊ ናቸው፡፡ ሰላምና ደህንነት ስራዎች በመስራት
ወንድ 248,495 ሴት 37,086 በድምሩ 285,581 ወጣቶችን በማሳተፍ ወንድ 560,512 ሴት 489,145 በድምሩ 1,049,657
የህብረተሰብ ክፍሎች ስለሰላም አስፈላጊነትና ጠቀሜታ ዙሪያ ግንዛቤ መፍጠር ተችሏል፡፡ በዚህ ተግባር ተግባር ከምዕ/ጎንደር
ውጭ ያሉ ዞኖች ተሳታፊ ናቸው፡፡
የትምህርትና ስልጠና አገልግሎቶች (ማጠናከሪያ ትምህርትና የት/ቤት ገጽታ መቀየር)
አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች በአይነትና በገንዘብ የትምህርት ቁሳቁስ በማሰባሰብ በኩል 158,361 ደርዘን ደብተር ለ 113,091
ተማሪዎች፣ 407,938 እስክርቢቶ በቁጥር ለ 69,263 ተማሪዎች፣ 99,513 እርሳስ በቁጥር ለ 43,201 ተማሪዎች፣ 32,270,424 ብር
እና 10,714 ዩንፎርሞች ማሰባሰብ ተማሪዎችን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል፡፡ በዚህ ተግባር ወደ ስራ የገቡ ዞኖች ከሰ /ወሎ፣ ኦሮሞ፣
ምዕ/ጎንደር፣ ውጭ ያሉ ዞኖች ተሳታፊ ናቸው፡፡
በ 777 ት/ቤት ወንድ 23,181 ሴት 7,780 ድምር 30,961 ወጣቶችን በማሳተፍ የማጠናከሪያ ት/ት መስጠት መስጠት የተቻለ
ሲሆን በዚህም ወንድ 69,394 ሴት 45,500 በድምሩ 114,894 ተማሪዎችን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል፡፡ በዚህ ተግባር
ከሰ/ወሎ ውጭ ያሉ ዞኖች ሁሉም አፈጻጸማቸው ቢለያይም ተሳታፊ ናቸው፡፡
በሌላ በኩል ወንድ 82,210 ሴት 38,990 ድምር 121,200 ወጣቶችን በማሳተፍ 3,371 ትምህርት ቤቶችን መጠገን የተቻለ
ሲሆን በዚህ ተግባር ከኮምቦልቻ ውጭ ያሉ ዞኖች ሁሉም አፈጻጸማቸው ቢለያይም ተሳታፊ ናቸው፡፡

የጤና አገልግሎት (በደም ልገሳ በወረዳ 50 ዩኒት) በጤና ዘርፍ ወንድ 13,395 ሴት 5,772 ድምር 19,167 ወጣቶችን
በማሳተፍ 19,167 ዩኒት ደም መለገስ ተችሏል፡፡ በዚህ ተግባር ሁሉም ዞኖች የተሳተፉ ሲሆን አፈጻጸሙም በአብዛኛው

ዞኖች የተሻለ መሆኑ፡፡ከዚህ በተጨማሪ ወንድ 76,963 ሴት 69,392 ድምር 146,355 ወጣቶችን በማሳተፍ
166,794.5 ካሜ የወባ መራቢያ አካባቢዎችን በማጽዳት የመከላከል ስራዎች የተሰሩ ሲሆን በዚህ ተግባር ከደ/ብርሃንና
ደ/ማርቆስ ውጭ ያሉ ዞኖች ተሳታፊ ናቸው፡፡
ከተሞችን ማስዋብ (ቦዮችን በማጽዳት ድልድይና መንገዶችን መጠገን
ወንድ 193,916 ሴት 148,100 ድምር 342,016 ወጣቶችን በማሳተፍ 4,204.8 ኪሜ ቦዮችን የማፋሰስ ተከናውኗል፡፡በዚህ
ተግባር ሁሉም ዞኖች መሳተፍ ችለዋል፡፡በመንገድ ጥገና ወንድ 145,554 ሴት 82,732 ድምር 228,286 ወጣቶችን በማሳተፍ

1,745.4 ኪ.ሜ መንገድ መጠገን የተቻለ ሲሆን በዚህ ተግባር ከጎንደር ከተማ ውጭ ያሉ ዞኖች መሳተፍ ችለዋል፡፡ድልድይ
19
ጥገና ወንድ 38,347 ሴት 17,421 ድምር 55,768 ወጣቶችን በማሳተፍ 1,199 ቁጥር ድልድይ መጠገን የተቻለ ሲሆን በዚህ
ተግባር ሰ/ወሎና ኮምቦልቻ ውጭ ያሉ ዞኖች መሳተፍ ችለዋል፡፡
የመንገድ ትራፊክ ደህንነት አገልግሎት

ወንድ 3,371 ሴት 1,761 በድምሩ 5,132 ወጣቶች በትራፊክ አገልግሎት ላይ ማሳተፍ ተችሏል፡፡ በዚህ ተግባር ተግባር
ከሰ/ሸዋ ውጭ ያሉ ዞኖች ተሳታፊ ናቸው፡፡
በጎጂ ልማዳዊ ድርጊት ላይ ግንዛቤ መፍጠር
ወንድ 16,784 ሴት 17,709 በድምሩ 34,493 ወጣቶችን በማሳተፍ ወንድ 273,659 ሴት 228,432 በድምሩ 502,091
የህብረተሰብ ክፍሎች በጎጅልማዳዊ ድርጊት ዙሪያ ግንዛቤ መፍጠር ተችሏል፡፡ በዚህ ተግባር ተግባር ከሰ/ወሎ ውጭ ያሉ ዞኖች
ተሳታፊ ናቸው፡፡
ማእከላትን መጠገን
ወንድ 7,886 ሴት 3,243 ድምር 11,129 ወጣቶችን በማሳተፍ 73 ወጣት ማዕከላትን መጠገን የተቻለ ሲሆን በዚህ ተግባር
ከጎንደር፣ ዋግና ደ/ማርቆስ ከተማ ውጭ ያሉ ዞኖች መሳተፍ ችለዋል፡፡ በተመሳሳይ ወንድ 16,582 ሴት 2846 ድምር 19,428
ወጣቶችን በስፖርት ስልጠና እና ውድድር ማሳተፍ ተችሏል፡፡
የህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ለመከላከል የሚያስችል የግንዛቤ ፈጠራ ስራ መስራት
ወንድ 5,257 ሴት 3,937 በድምሩ 9,194 ወጣቶችን በማሳተፍ ወንድ 52,135 ሴት 43,527 በድምሩ 95,662 የህብረተሰብ

ክፍሎች በህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር መከላከል ዙሪያ ግንዛቤ መፍጠር ተችሏል፡፡ በዚህ ተግባር ከሰ/ወሎ፣ ደ/ጎንደር፣ ዋግና
ደ/ማርቆስ ውጭ ያሉ ዞኖች ተሳትፈዋል፡፡
የተለያዩ የልደት፣ የጋብቻ ምዝገባ ስራዎች በተመለከተ

ወንድ 3,526 ሴት 3,190 በድምሩ 6,716 ወጣቶችን በማሳተፍ 21,247 ሴት 19,914 በድምሩ 41,161 የህብረተሰብ
ክፍሎች የልደትና የጋብቻ ምዝገባዎች ማከናወን ተችሏል፡፡ በዚህ ተግባር ተግባር ከሰ/ወሎ፣ ኮምቦልቻ፣ ደ/ብርሃንና
ደ/ማርቆስ ውጭ ያሉ ዞኖች ተሳትፈዋል፡፡

በአጠቃላይ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ለ 4,850,539 (ወንድ 2,425,270 ሴት 2,425,269) ለማሳተፍ ታቅዶ
ለ 5,072,796 (ወንድ 2,855,254 ሴት 2,217,542) ወጣቶችን ማሳተፍ የተቻለ ሲሆን አፈጻጸሙ 104.58 በመቶ
ነው፡፡ በዚህ ተግባር ከዋግ(85.5%)፣ ሰ/ወሎ (86.66%) ኮምቦልቻ(95.5%)፣ ደ/ማርቆስ(96.1%) እና ምዕ/ጎጃም
(98.6%) ውጭ ያሉ ዞኖች አፈጻጸማቸው ከ 100% በላይ ነው፡፡
በየደረጃው ለ 40,000 ወጣቶች፣ ለ 603 ወጣት አደረጃጀቶችና ለ 603 ባለድረሻ አካላት እውቅና ለመስጠት ታቅዶ
ለ 23,944 ወጣቶች፣ ለ 1,244 ወጣት አደረጃጀቶችና ለ 1,505 ባለድረሻ አካላት እውቅና መስጠት ተችሏል፡፡
አፈጻጸሙ እንደቅደም ተከተላቸው 59.9%፣ 100%፣100% ነው፡፡
በክረምት በጎ ፈቃድ 11,234,330 (ወንድ 5,617,165 ሴት 5,617,165) የህ/ሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ ለማድረግ ታቅዶ
11,168,983 (ወንድ 5,719,251 ሴት 5,449,732)/ 99% የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ በማድረግ በክረምት ብር
5,100,000,000 ታቅዶ 4,819,156,200 ቢሊዮን የመንግስት ወጪ ማዳን ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙ 94.5% ነው፡፡

20
በክልል 1፣ በዞን 18፣ በወረዳ 185፣ በቀበሌ 3966 በድምሩ 4,170 የወጣቶች በጎ ፍቃድ ስትሪኒግና ቴክኒክ ኮሜቴ

በማጠናከር ወደ ስራ እንዲገቡ ለማድረግ ታቅዶ በክልል 1፣ በዞን 18፣ በወረዳ 179፣ በቀበሌ 2796 በድምሩ 2992

መፈፀም ተችሏል፡፡ በዚህም ኮሚቴዉ በርካታ ስራዎችን እየገመገመ መስራት ችሏል ፡፡

በደቡብ ጎንደር ዞን 1 በክረምት በጎ ፈቃድ ምርጥ ተሞክሮ የመቀመር ስራዎች ተሰርተዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በበጎ

ፈቃድ አገልግሎት በተመለከተ አንድ/1/ ዶክመንተሪ ቪዲዪ ማዘጋጀት ተችሏል፡፡


ወጣቶች የማህበራዊ ጠንቅ ተጋላጭነት /ዝሙት አዳሪነት፣ ለምኖ አዳሪነት፣ ወጣት ጥፋተኝነት፣ አልኮል ሱሰኝነት፣
ጎዳና ተዳዳሪ ሲሆኑ፣ እነዚህን ችግሮች መፍታትና ቅድመ መከላከል የሚቻለው ደግሞ በየደረጃው ተከታታይነት
ያለውና ተደራሽ የሆነ ጥራት ያለውና አመለካከትን ሊለውጥ የሚችል የግንዛቤ ስራዎችን ተከታታይነት ባለው
መልኩ በመስጠት የወጣቱንም ሆነ የህብረተሰቡን አመለካከት ማሳደግና አወንታዊ ለውጥ ማምጣት ሲቻል ነው።
በመሆኑም በሩብ አመቱ በማህበራዊ ጠንቅ ተጋላጭነት ዙሪያ ለ 247,873 ወጣቶች /ወንድ 123,937 ሴት
123,936/ ታቅዶ 120,502/ ወንድ 63,468 ሴት 57,034/ ለወጣቶች ግንዛቤ መፍጠር ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙም
48.61% እንዲሁም ለ 148721 /ወንድ 74361 ሴት 74360/ ሌሎች የህ/ሰብ ክፍሎች ግንዛቤ ለመፍጠር ታቅዶ
ለ 88,824 /ወ 48,062 ሴ 40,762/ ሌሎች የህ/ክፍሎች ግንዛቤ ተፈጥሮሯል አፈፃፀሙም 59.73% ነው፡፡ ይህ
ተግባር በመከናወኑ የመጣዉ ዉጤት ወላጆች ለልጆቻቸው ምክር መስጠት ጀምረዋል፣ ወጣቶች ከማህበራዊ
ጠንቅ ለመውጣት ማዕከላትና የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች እንዲገነቡላቸውና እንሲፋፉላቸው መጠየቅ
ጀምረዋል፡፡ በዚህ ተግባር የተሻለ አፈፃፀም ያላቸው ዞኖች ምስ/ጎጃም፣ ደ/ብርሃን፣ ምዕ/ጎጃም፣ ሰ/ወሎና
ኮምቦልቻ፣ በመካከለኛ ደረጃ ጎንደር፣ ደ/ጎንደር፣ ማዕ/ጎንደር፣ ምዕ/ጎንደር፣ ደ/ማርቆስና ኦሮሞ በዝቅተኛ ደረጃ
ደሴ፣ አዊ፣ ዋግ፣ ሰ/ሸዋና ሰ/ጎንደር ዞኖች ሲሆኑ ሌሎች ያልተጠቀሱ ምንም ያላከናወኑ ዞኖች ናቸዉ፡፡
በሩብ አመቱ በህገ-ወጥ የሰዎች /የወጣቶች ዝውውር ለ 247,871 ወጣቶች /ወንድ 123,936 ሴት 123,935/
ግንዛቤ ለመፍጠር ታቅዶ 131,723 /ወንድ 72,559 ሴት 59,164/ 53% ወጣቶች ግንዛቤ ተፈጥሯል፡፡ በዚህም
ምክኒያት 10,056 /ወንድ 4,062 ሴት 5,994/ ወጣቶች አመለካከታቸውን በመቀየሩ ከህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር
እንዲመለሱ /እንዲቀሩ/ ተደርጓል፡፡ እንዲሁም ለ 148,721 /ወንድ 74,361 ሴት 74,360 /ሌሎች የህ/ሰብ ክፍሎች
ግንዛቤ ለመፍጠር ታቅዶ ለ 82,175 /ወንድ 48,557 ሴት 33,618/ ሌሎች የህ/ሰብ ክፍሎች ግንዛቤ እንዲያገኙ
ተደርጓል፡፡ አፈፃፀም 55.5% ሲሆን ይህ ተግባር በመከናወኑ የወጣቶችና የወላጆች ግንዛቤና አመለካከት እያደገ እና
ቅንጅታዊ አሰራርም እየጎለበተ መጥቷል፣ በሃገር ሰርቶ መለወጥ እንደሚቻል የወጣቶች ግንዛቤና ተነሳሽነቱ
እያደገ ይገኛል፡፡
በአጠቃላይ ሲታይ ግን የህብረተሰቡና የወጣቱ የግንዛቤ በሚፈለገው ደረጃ እየተሻሻለ ባለመምጣቱ ምክንያት ህገ
ወጥ የወጣቶች ዝውውር እያስከተለ ያለው አደጋ ከግዜ ግዜ እየጨመረ መሆኑ መረጃዎች ያመላክታሉ፡፡ በዚህ
ተግባር የተሻለ አፈፃፀም ያላቸው ዞኖች ምስ/ጎጃም፣ ደ/ብርሃንና ምዕ/ጎጃም፣ በመካከለኛ ደረጃ ጎንደር፣
ደ/ጎንደር፣ ማዕ/ጎንደር፣ ሰ/ወሎ፣ ኮምቦልቻ፣ ዋግ፣ ደ/ማርቆስ፣ ኦሮሞና ምዕ/ጎንደር ናቸው፡፡ ሰ/ጎንደር፣ ባህር ዳርና
ደሴ ምንም ያላከናወኑ ዞኖች ሲሆኑ ሌሎች ያልተጠቀሱ ዞኖች በዝቅተኛ ደረጃ የሚገኙ ናቸዉ፡፡

ግብ 5. የወጣቶች ጉዳይ ተቋማዊነትን ማጎልበት


21
የወጣቶችን ጉዳይ የመንግስት ተቋማትና የልማት ድርጅቶች በመደበኛ ዕቅዶቻቸው፣ በፕሮጀክቶቻቸውና
በፕሮግራሞቻቸው አካተው እንዲሰሩ ለማድረግ በስልጠና አቅማቸውን የመገንባት፣ በየጊዜው በቋሚነት የቅርብ
ክትትልና ድጋፍ በማድረግ አጠቃላይ እቅዶቻቸውንና አፈጻጸማቸውን በመከታተልና በመገምገም የጽሁፍ ግብረ-
መልስ በመስጠትና የግንባር ውይይት ማድረግ እንዲሁም የተቋማትን የአፈጻጸም ሁኔታ/ ደረጃውን መሰረት
በማድረግ ሪቪው ሚቲንግ ማካሄድና ወጣቶችን ወደ ተደራጀ ተሳታፊነትና የላቀ ተጠቃሚነት ማድረግ
ያስፈልጋል/ይጠበቃል።
በየደረጃው ተቋማት የወጣቶችን ጉዳይ ማካተት በእውቀት ላይ ተመስርተው እንዲያቅዱና እንዲያከናውኑ
በሂደቱም ወጣቶችን የላቀ ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲያደርጉ በወጣቶች ማካተት ዙሪያ ስልጠና መስጠት
የመጀመሪያ ተግባር ሲሆን በዚህ ሩብ አመት እቅድ ባይያዝም ምስ/ጎጃም በዞን ደረጃ ለ 27 የተቋም አመራሮች፣
በምስ/ጎጃም፣ በአዊና በዋግ ዞኖች በወረዳ ደረጃ ለ 440 አመራሮች፣ በአዊ ዞን በወረዳ ደረጃ ለ 5 ለቋሚ
ኮሚቴዎች፣ በአዊ ዞን በወረዳ ደረጃ ለ 46 ቡድን መሪዎች እና በአዊና በዋግ ዞኖች በወረዳ ደረጃ ለ 120
የአደረጃጀት አመራሮች ስልጠና መስጠት ተችሏል፡፡
በየሩብ አመቱ የወጣቶችን ጉዳይ እንዲያካትቱ ክትትል ማድረግና አስተማሪ የፅሁፍ ግብረ መልስ መስጠት
አስፈላጊ በመሆኑ በክልል ለ 35 ተቋማት፣ በዞን ለ 447፣ በወረዳ ለ 4440 በድምሩ ለ 4922 ተቋማት የፅሑፍ
ግብረ-መልስ ለመስጠት ታቅዶ በክልል 33 በዞን 86 ፣ በወረዳ 2054 በድምሩ 2173 ተቋማት የጽሁፍ ግብረ መልስ
ተሰጥቷል። አፈጻጸሙም እንደቅደም ተከተላቸው መሰረት 94.3%፣ 18.1% እና 46.25% ነው። ለአፈጻጸሙ
በሚፈለገው ደረጃ ያልሆነበት ዋናው ምክንያት በየደረጃው ያሉ ተቋማት እቅድና ሪፖርታቸውን በወቅቱ
አለመላክ፣ ተቋማት በወቅቱ ሲጠየቁ አልተገመገመም አሁን መስጠት አንችልም፣ በየደረጃው ያለው አመራር
የተግባሩን ተፈጻሚነት በትኩረት ይዞ አለመምራት የሚሉት ይገኙበታል፡፡ እስከነውስንነቱም ቢሆን በዚህ ተግባር
በተሻለ አፈጻጸም ያላቸው ምዕ/ጎጃም፣ በመካከለኛ ደ/ወሎ ፣ማዕ/ጎንደር ፣ባህር ዳር ፣ምስ/ጎጃምና ሰ/ሸዋ፣
በዝቅተኛ ደረጃ ምዕ/ጎንደር ፣አዊ ፣ደ/ጎንደር፣ ሰ/ወሎ ፣ዋግ፣ ኦሮሞና ደ/ብርሃን፣ ሌሎች ያልተጠቀሱ ዞኖች
ተግባሩን ያላከናወኑ ዞኖች ናቸዉ፡፡ ሌላዉ በዞን ደረጃ ግብረ መልስ ያልሰጡ አዊ፣ ምስ/ጎጃም፣ ሰ/ሸዋ፣ ደ/ጎንደር፣
ሰ/ወሎ፣ ዋግና ምዕ/ጎንደር ዞኖች ናቸዉ፡፡
የወጣቶች ጉዳይ ተቋማዊ እንዲሆን ከሚከናወኑ ተግባራት መካከል የሚልኩትን እቅድና ሪፖርት መነሻ በማድረግ
በአካል/በግንባር የጋራ ውይይት ማድረግና በቀጣይ ችግሮቹ በየደረጃው እንዲፈቱ መስራት ነው፡፡ በመሆኑም በዚህ
ሩብ አመት በክልል ለ 35 ተቋማት፣ በዞን ለ 447፣ በወረዳ 4440 በድምሩ ለ 4922 ተቋማት ጋር ለመወያየት
በእቅድ ተይዞ በክልል 0 ፣ በዞን 74 እና በወረዳ 1575 በድምሩ 1649 ተቋማትጋር የግንባር ውይይት ማድረግ
ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙም በክልል 0%፣ በዞን 15.15% እና በወረዳ ደግሞ 35.35% ነው፡፡ አፈጻጸሙ ዝቅተኛ የሆነበት
ዋናው ምክንያት የግንባር ውይይት ለማካሄድ የተቋማት አመራሮች ሌላ አስቸኳይ ስራ አለን በማለት ፈቃደኛ
አለመሆንና አለመገኘት፣ አይመቸንም የማለትና በሌላ ወቅታዊና መስክ ስራ በመጠመድ፣ ተቋማት ለመደገፍ
ምቹ አለመሆን፣ ተቋማት ለወጣቱ መዋቅር የሚሰጡት እይታና ትኩረት አናሳ መሆን፣ እስከነውስንነቱም ቢሆን
በዚህ ተግባር ወደ ስራ የገባ ዞን ምዕ/ጎጃም፣ በመካከለኛ ማዕ/ጎንደር ፣ባህር ዳር ፣ምስ/ጎጃምና ሰ/ሸዋ፣ በዝቅተኛ

22
ደረጃ ምዕ/ጎንደር፣አዊ ፣ደ/ጎንደር፣ ሰ/ወሎ፣ ዋግና ኦሮሞ ሲሆኑ ሌሎች ያልተጠቀሱ ዞኖች ተግባሩን ያላከናወኑ
ዞኖች ናቸዉ፡፡

ለዞንና ለወረዳዎች የድጋፍና ክትትል ስራን በማጠናከር


የፊዚካል ስራዎች ዕቅድን በተገቢው ሁኔታ ለማስፈፀምና መሬት ለማስነካት ተቋሙ በሩብ አመቱ የክትትልና ድጋፍ
ስርዓት የዘረጋ ሲሆን ክልል ዞኖችንና ከተማ አስተዳደሮችን 1 ጊዜ፣ ዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች ወረዳዎችንና ክፍለ ከተሞቻቸውን
ደግሞ 1 ጊዜ እንዲሁም ወረዳዎች ቀበሌዎችን በሩብ አመቱ 3 ጊዜ በአካል በድግግሞሽ ክትትልና ድጋፍ በማድረግ ለማጠናከርና
ለመደገፍ የታቀደ ሲሆን በተደራጀ አግባብ እንደ ቢሮ እስካሁን ድረስ በአካል ወርዶ መደገፍ ባይቻልም በዳይሬክቶሬቱ የወርሃዊና
የሩብ አመታት የጹሁፍና ግብረ መልስ የመስጠትና እንደአስፈላጊነቱ በየሳምንቱና በየ 15 ቀኑ የስልክ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ
ተችሏል፡፡ በተለየ መልኩ የክረምት በጎ ፈቃድ ስራዎችን በየቀኑ ከ 20 ጊዜ የቴክስት ግብረመልስ፣ በየሳምንቱ 14 ጊዜ የተደራጀ
የጽሁፍ ግብረመልስ፣ 1 ጊዜ በአካል የመስክ ክትትልና ድጋፍ የተደረገ ሲሆን ዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች በመስክ ወርደው
ወረዳዎችንና ክፍለ ከተሞችን 1 ጊዜ መደገፍ የቻሉ ሲሆን ወረዳዎችም በድግግሞሽ 1222 የሚሆኑ ቀበሌዎችን መከታተልና መደገፍ
ችለዋል፡፡

2.2.2 በስፖርት ዘርፍ፡-


ግብ 1. የህዝባዊና መንግስታዊ የስፖርት አደረጃጀቶችን በማጠናከር ክልል አቀፍና ሀገር አቀፍ ደረጃቸዉን የጠበቁ
የስፖርት ተቋማትን ማሳደግ፡-
በሩቭ ዓመቱ ከክልል እስከ ወረዳ ድረስ 217 መንግስታዊ ስፖርት ተቋማትን ለማደራጀት ታቅዶ 211 መንግስታዊ
ስፖርት ተቋማትን ተደራጅተዋል፣ አፈጻጸሙም 97% ነው፡፡በተጨማሪም ከክልል እስከ ቀበሌ ባሉ ስፖርት ህዝባዊ
አደረጃጀቶችን ለማጠናከር ና ለማዳጀት 9400 አደረጃጀጀቶችን ለማጠናከር ታቅዶ 3785 የስፖርት ህዝባዊ አደራጃጀቶችን
ማጠናከር ተችሏል ፡፡ አፈፃፀሙ 40 % ነው፡፡በሩብ አመቱ ከክልል እስከ ቀበሌ ህዝባዊ አደረጃጀቶች 3724 ፌዴሽኖችና
ከሚቴዎችን ለማደራጀትና ለማጠናከር ታቅዶ 3498 ፌዴሽኖችና ከሚቴዎችን ማጠናከር ተችሏል፡፡አፈጻጸሙም 93% ነው፡፡

ከክልል እስከ ወረዳ ድረስ 123 የአሰልጣኞች ማህበር በተለያዩ የስፖርት አይነቶች ለማደራጀትና ለማጠናከር ታቅዶ 145
የአሰልጣኞች ማህበር ማደራጀት ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙም 93% ነዉ፡፡123 የዳኖች ማህበር ከክልል እስከ ወረዳ ድረስ በተለያዩ
የስፖርት አይነቶች ለማደራጀትና ለማጠናከር ታቅዶ 151 የአሰልጣኞች ማህበር ማደራጀት ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙም ከ 100% በላይ
ነዉ፡፡19 የሙያ ማህበር በክልል እና በዞን ለማደራጀትና ለማጠናከር ታቅዶ 19 የሙያ ማህበር ማደራጀት ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙም
100% ነው፡፡እንዲሁም በተለያዩ የስፖርት አይነቶች ከክልል እስከ ወረዳ 94 የቴክኒክ ከሚቴዎችን ለማደራጀትና ለማጠናከር
ታቅዶ 108 ቴክኒክ ከሚቴዎችን ማጠናከር የተቻለ ሲሆን አፈጻጸሙም ከ 100% በላይ ነው፡፡

በሩብ አመቱ ከክልል እስከ ቀበሌ 2,250 የስፖርት ም/ቤት ጉባኤዎችን ለማካሄድ ታቅዶ በዞን 3 በወረዳ 19 በቀበሌ 1,024
በድምሩ 1,046 የስፖርት ም/ቤት ጉባኤዎች ተካሄደዋል አፈጻጸሙም 46.4% ነው:: አፈጻጸሙ ዝቅ ያለበት ምክኒያትም በክልል፣
በዞን እና በወረዳ በወቅቱ ጉባኤ ባለማካሄዳቸው ነው፡፡ 104 የስፖርት የስፖርት ፌዴሬሽኖች ጠ/ ጉባኤዎችን በክልል እና በዞን
እንዲያካሄዱ ታቅዶ 9 (በአዊ ብ /ዞን 6 እና ደ/ማርቆስ ከተማ 3 የዞን) የስፖርት ፌዴሬሽን ጉባኤ የተካሄደዋል፡፡ አፈፃፀሙም
23
8.6% ነው ፡፡በተጨማሪም ከክልል እስከ ወረዳ 1449 የስፖርት ስራ አስፈጻጻሚ ስብሰባ ለማካሄድ ታቅዶ 422 የስፖርት ስራ
አስፈጻሚ ስብሰባዎች ተካሂደዋል፡፡ አፈጻጸሙም 29% ነው፡፡

በየደረጃው ላሉ የስፖርት ክለቦች እንዲሁም የስፖርት ም/ቤቶች የገንዘብ ድጋፍ ብር 10,000,000 እንዲደረግላቸው በታቀደው
መሰረት 14,050,000 ድጋፍ ተደርጎል፡፡አፈፃፀሙም ከ 100 % በላይ ነዉ፡፡በዚህም ሰ/ሸዋ (750,000) ፣ደ/ወሎ (5,650,000)
፣ ጎንደር ከተማ (4,500,000)፣ ኮምበልቻ (3,150,000) ድጋፍ አድርገዋል፡፡

በክልል ደረጃ 6 ስታንደርዱን ያሟሉ የስፖርት ማህበራትን ለማዳራጀት ታቀረዶ 6 የስፖርት ማህበራት ተደራጅተዋል፡፡አፈፃፀሙም
100% ነው፡፡እንዲሁም ከክልል እስከ ወረዳ 294 የስፖርት ማህበራትን ኦዲት ለማስደረግ ታቅዶ 89 የስፖርት ማህበራትን ኦዲት
ማስደረግ ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙም 30% ነው ፡፡48 የስፖርት ክለቦችን እና 7,224 ቡድኖችን ለማደራጀት ታቅዶ 64 ክለቦችን
እና 2,533 ቡድኖችን ማደራጀት ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙም በቅደም ተከተላቸዉ 100%እና 35 %ነዉ፡፡

ግቡን በመፈፀም የተገኙ ዉጤቶች፡-በአደረጃጀት ስራወችን ለመፈጸም ጥረት መደረጉ፤ሁሉም ፈጻሚወችና


ባለድርሻ አካላት የተሰጣቸዉን ተግባሮች በቁርጠኝነት ለመፈጸም ጥረት ማድረግ መጀመራቸዉ፤የስፖርት ምክር
ቤት ሀብት ለስፖርት ስራወች ብቻ እንዲዉል ለማድረግ ጥረት እየተደረገ መሆኑእና የስፖርት ምክር ቤት ሀብት
በየደረጃዉ የማሳደግ ስራወች መሰራቸዉ፤

ግብ 2 ህዝባዊና መንግስታዊ የስፖርት ተቋማትን ሰብዓዊ ሃብት በማልማት የአሰራር ስርዓቶችን ማሻሻል፡-
በዓመቱ 84 አመራሮችና ባለሙያዎችን ማለትም ወንድ 42 እና ሴት 42 ስልጠና በመስጠት አቅማቸዉን ለመገንባት
ታቅዶ ወንድ 19፣ ሴት 5 በድምሩ 24 ተከናዉኗል፡፡አፈጻጸሙም ከ 28.5% ነው፡፡እንዲሁም ከ 15 ተቋማት ጋር
በትብብርና በቅንጅት ለመስራት ታቅዶ በአማካይ 15 ተቋማት ጋር በቅንጅት ስራ ተሰርቷል፡፡አፈጻጸሙም

100%ነዉ፡፡ ግቡን በመፈፀም የመጡ ዉጤቶች አሰራራችንን ዘመናዊ ቴክኖሎጅን ለመጠቀም ጥረት በመደረጉ
የመረጃ ቅብብሎሽን ቀልል በማድርግ ተግባሮችን ተደራሽ ማድረግ ተችሏል፡፡

ግብ 3.በየደረጃዉ የሚሰበሰበዉን ገቢ ተቋማዊ የፋይናንስ አቅምን ማሳደግ፡-

ከስፖርት ፖሊሲ የትኩረት አቅጣጫዎች መካከል አንዱ ስፖርት ከመንግስት የበጀት ድጎማ ደረጃ በደረጃ
የሚላቀቅበትና ራሱን የሚችልበት ምቹ ሁኔታ መፍጠር መሆኑ ይታወቃል፡፡በዚህም መሰረት በሩቭ ዓመቱ በየደረጃዉ
ከህብረተሰቡ ብር 70,000,000 ለመሰብሰብ ታቅዶ ብር 5,768,995 ተሰብሰቧል፡፡አፈፃጸሙ 8.24% ነው፡፡በዚህም
ደ/ወሎ ዞን በመካከለኛ ደረጃ የሚገኝ ሲሆን አብዛኛወቹ ዞኖች ዝቅተኛ አፈጻጸም አስመዝግበዋል፡፡አዊ እና
ደብረብርሃን ከ/አስ ምንም ያላከናወኑ ዞኖች ናቸዉ፡፡

24
ከህብረተሰቡ በዞኖች የተሰበሰበ ሀብት የሚያሳይ ሰንጠረዥ አንድ
ተቁ ዞን የአመቱ እቅድ የሩቭ ዓመቱ እቅድ ክንውን አፈጻጸም
1. ምስ/ጎጃ 24,400,020 6,000,000 385,853 6.4
2. ምእ/ጎጃም 21,7 ዐዐ,080 5,000,000 615,790 12.3
3. ደ/ወሎ 21,100,020 5,000,000 3,174,201 63.48
4. ሰ/ዎሎ 17,400,090 4,000,000 10,000 0.25
5. ሰ/ሸዋ 21,100,020 5,000,000 371,437 7.4
6. ደ/ጎንደር 23,100,0000 6,000,000 215,430 3.5
7. ሰ/ጎንደር 21,200,850 5,000,000 75,850 1.5
8. ማእ/ጎንደር 16,800,030 4,000,000 177,414 4.4
9. ምእ/ጎንደር 21,700,080 5,000,000 150,000 3
10. አዊ 14,500,020 3,000,000 0 0
11. ዋግ 13,500,030 3,000,000 15396 0.5
12. ኦሮሞ 13,800,060 3,000,000 6,000 0.2
13. ባህርዳር 16,800,030 4,000,000 152,255 3.8
14. ጎንደር 14,800,050 3,000,000 68,100 2.2
15. ደሴ 12,200,010 3,000,000 163,595 5.4
16. ኮንቦልቻ 8,425,000 2,000,000 111,273 5.5
17. ደ/ብርሃን 8,425,000 2,000,000 0 0
18. ደ/ማርቆስ 8,425,000 2,000,000 76,404 3.8
ድምር 300,000,000 70,000000 5,768,995 8.24%
የተለያዩ ፕሮጀክቶችን በመቅረፅ ለልማታዊ ድርጀቶች፤ ለባለሀብቶችና ለግለሰቦች በማቅረብ ብር 12,312,988
ለማሰባሰብ ታቅዶ ብር 2,392,868 የተገኘ ሲሆን አፈፃፀሙም 19.4% ነዉ፡፡ የዞኖች አፈፃፀም ሲታይ ኮንቦልቻ እና
ደ/ብርሃን ከ/አስ እቅዳቸውን ሙሉ በሙሉ ሲፈጽሙ፤ደ/ጎንደር እና ኦሮሞ ብ/ዞን መካከለኛ አፈጻጸም ሲኖራቸው
ቀሪወቹ ዞኖች ዝቅተኛ አፈጻጸም አስመዝግበዋል፡፡እንዲሁም ህዝባዊ አደረጃጀቶች ፕሮጀክት በመቅረጽ
ከስፖንሰርሽፕ 300.ዐ 00 ብር ለማሰባሰብ ታቅዶ 178,000.00 ማሰባሰብ ተችሏል፡፡አፈፃፀሙ 59.3%ነዉ፡፡ በዚህም
ሰ/ሸዋ፤ ማእ/ጎንደር ዞን፤ዋግ እና ደ/ማርቆስ ከ/አስ የእቅዳቸውን መቶ ፐርሰንት ሲፈጽሙ ቀሪዎቹ ሁሉም ዞኖች
ምንም አይነት አፈጻጸም አላስመዘገቡም፡፡

ከመንግስት ድጋፍ ለማግኘት 46,346,881 ታቅዶ 64,711,443 ተከናውኗል፡፡ አፈፃፀሙም 100% ሆኖ ታይቷል፡፡
የዞኖች አፈፃፀም ሲታይም ደ/ወሎ፤ሰ/ሸዋ፤ጎንደርእና ደ/ማርቆስ የእቅዳቸውን 100 ፐርሰንት ሲፈጽሙ ምስ/ጎጃም፤
እና ባህርዳር ከ/አስ በመካከለኛ ደረጃ ፤ኦሮሞ፤ ምዕ/ጎጃም፤ ሰ/ጎንደርና ዋግ ብ/ዞን ዝቅተኛ አፈጻጸም ሲያስመዘግቡ፤
ቀሪወቹ ዞኖች ምንም አይነት አፈጻጸም ያላስመዘገቡ ሆነዋል፡፡

ከሜዳ ልዩ ልዩ ገቢዎች ብር 3,135,000 ለማሰባሰብ ታቅዶ ብር 3,447,610 ለመሰብሰብ ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙም


ከ 100% በላይ ነው፡፡በዚህም ምስ/ጎጃም ፤ምእ/ጎጃም ፤ደ/ወሎ፤ ደ/ጎንደር፤ ባህርዳር፤ ከ/አስ የእቅዳቸውን መቶ
ፐርሰንት ሲፈጽሙ ሰ/ጎንደር እና ደሴ ከ/አስ በመካከለኛ ደረጃ ላይ ሲገኙ ቀሪወቹ ዞኖች ዝቅተኛ አፈጻጸም
አስመዝግበዋል፡፡እንዲሁም ከተለያዩ ስፖርታዊ ዉድድሮች ከስቴዲየም መግቢያ ትኬት ገቢ የተሰበሰበ ብር 144,500

25
ለመሰብሰብ ታቅዶ 10,000 ብር መሰብስብ ተችሏል፡፡አፈፃፀሙም 6.9%% ነዉ፡፡ ሰ/ሸዋ ዞን የእቅዱን መቶ
ፐርሰንት ሲያከናውን ቀሪወቹ ዞኖች ምንም አይነት አፈጻጸም አላስመዘገቡም፡፡

ስፖርትን በባለቤትነት ይዘው ከሚመሩ መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች በስራቸዉ ክለቦችን
ለማቋቋምና ለመደገፍ የሚያስችል በጀት ብር 18 ዐ,000,000 ለማሰመደብ ታቅዶ ብር 25,942,200 ማስመደብ
ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙም 14%ነው፡፡ በዚህም አዊ ብሄ/ዞን እና ደ/ማርቆስ ከ/አስ/ የእቅዳቸውን መቶ ፐርሰንት
ሲፈጽሙ ደ/ወሎ እና ሰ/ጎንደር ዞኖች በመካከለኛ ደረጃላይ ይገኛሉ፡፡ቀሪወቹ ዞኖች ዝቅተኛ አፈተጻጸም
አስመዝግበዋል፡፡

በሌላ መልኩ ከክለቦች ለውድድር መመዝገቢያ 3 ዐዐ,ዐዐ 0 ለማሰባሰብ ታቅዶ 176,400.00 መሰብሰብ ተችሏል፡፡
አፈፃፀሙም ከ 58.8% ነው፡፡ በዚህም የዞኖች አፈፃፀም ሲታይ ጎንደር፤ደሴ እና ደ/ብርሃን ከ/አስ የእቅዳቸውን መቶ
ፐርሰንት ሲፈጽሙ ሰ/ሸዋ እና ሰ/ጎንደር ዞኖች በመካከለኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ፡፡ቀሪወቹ ዞኖች ዝቅተኛ አፈጻጸም
አስመዝግበዋል፡፡

ከዲያስፖራ ማህበረሰብ 400,000 ብር ለማሰባሰብ ታቅዶ 26,612 ብር መሰብሰብ ተችሏል፡፡ አፈፃጸሙም 6.65%
ነው፡፡በዚህ ተግባር የምስራቅ ጎጃም ዞን 26.612 ብር በዚህ ሩብ አመት ቀድሞ መሰብሰብ የቻለ ሲሆን ቀሪወቹ ሁሉም ዞኖች ምንም
አይነት አፈጻጸም አላስመዘገቡም፡፡ተግባሩን በቀጣይ ሩብ አመታት አጠናክረን መስራት ይጠበቅብናል፡፡

በ 2015 በጀት ዓመት ከዞኖች ለክልሉ ስፖርት ም/ቤት የሚፈለግባቸዉን የገንዘብ መጠን 1,590,758.00 ፈሰስ
እንዲያደረጉ ክትትል ለማድግ ታቅዶ 753,537.00 ብር ፈሰስ ተደርጓል፡፡ አፈፃፀሙም 47.3% ነው፡፡በዚህም ፈሰስ
ያደረጉ 5 ዞኖች (ደ/ወሎ፤ምስራቅ ጎጃም፤ምዕራብ ጎጃም፤ሰ/ሽዋ፤ሰ/ጎንደር ዞኖች)ሲሆኑ ሌሎች ዞኖች የሚጠበቅባቸዉን ገንዘብ ፈሰስ
ያላደረጉ ዞኖች ናቸዉ፡፡የመጡ ዉጤቶች፤የተለያዩ የሀብት አማራጮችን በመጠቀም ሀብት ማግኘት ተችሏል፡፡ለተለያዩ
ስልጠናዎችና ውድድሮች ሀብት እጥረት እንዳያጋጥም አስችሏል፡፡

ግብ 4 የስፖርት ማዘዉተሪያ ስፍራዎች ቁጥር በማሳደግ ህጋዊነታቸዉን ማረጋገጥ እና ተደራሽ ማድረግ፡-

በሩቭ ዓመቱ 21 አገር አቀፍ ስታንዳርዱን ያሟሉ የማዘዉተሪያ ስፍራዎች ለመለየትናለመገንባት ታቅዶ 6
ተለይተዋል፡፡አፈፃፀሙም 28.57% ነዉ፡፡ 213 የጥርጊያ ሜዳዎችን ለማስፋፋት ታቅዶ 85 ተስፋፍተዋል፡፡
አፈጻጸሙም 39.9% ነዉ፡፡147 በገጠር የይዞታ ማረጋገጫ ያላቸው ማዘዉተሪያ ስፍራዎችን ደብተር እንዲያገኙ
ታቅዶ 27 አግኝተዋል፡፡ አፈፃፀሙ 18.3%ነው፡፡በተጨማሪም 19 የስፖርት ማዘዉተሪያዎች በከተማ የባሌቤትነት
ካርታ እና ፕላን እንዲያገኙ ታቅዶ 2 አግኝተዋል፡፡ አፈፃፀሙ 10.5% ነው፡፡127 ማዘዉተሪያ ስፍራዎችን ህጋዊ
ማረጋገጫ ሰነድ እንዲኖራቸዉ ለማድረግ ታቅዶ 62 ማከናወን ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙ 48.8 % ነው፡፡
በት/ቤቶችና በተቋማት 104 የማዘዉተሪያ ስፍራዎችን ለማስፋፋት ታቅዶ 70 ተከናዉኗል፡፡አፈፃፀሙ ከ 67.3%
ነዉ፡፡ 6 የ 2 ኛ ደረጃ የስፖርት ማዘዉተሪያ ስፍራዎችን ለመገንባት ታቅዶ በዚህ ሩቭ ዓመት አልተከናወነም፡፡7 የ 3 ኛ
ደረጃ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ለመገንባት ታቅዶ ክንዉን የለዉም፡፡ 1 የማዘዉተሪያ ስፍራ በግል ባለሃብቶች

26
እንዲገነባ በእቅድ ተይዞ ክንዉን የለዉም፡፡እንዲሁም የሚገነቡ የማዘዉተሪያ ስፍራዎችን 1 ጊዜ ክትትልና ድጋፍ
ማድረግ ታቅዶ 1 ጊዜ ተከናዉኗል፡፡ አፈፃፀሙ 100% ነዉ፡፡

የመጡ ዉጤቶች፤የስፖርት ማዘዉተሪያ ስፍራወች በተቀመጠላቸዉ ስታንዳርድ መሰረትአገልግሎት እንዲሰጡ


ለማድረግ ጥረት መደረጉ፤በየደረጃዉ ያሉ የመሬት አስተዳደር ተቋሞች ለስፖርት ማዘዉተሪያ ስፍራወች
ትኩረት ማድረግ መጀመራቸዉ፤

ግብ 5. የስፖርት ስልጠና ማዕከላትንና ተቋማትን ቁጥር ማሳደግ፡-


በሩቭ ዓመቱ 1 የመ ደረጃ፤1 የሐ ደረጃ፤1 የለ ደረጃ እንዲሁም 1 የሀ ደረጃ ያላቸዉ የስፖርት ማስልጠኛ
ማዕከላት ለመገንባት ታቅዶ በሩቨ ዓመቱ ክንዉን የለዉም፡፡ የሚገነቡ የስልጠና ማዕከላት 1 ጊዜ ክትትልና ድጋፍ
ማድረግ ታቅዶ 1 ጊዜ ተከናዉኗል፡፡ አፈፃፀሙ 100% ነዉ፡፡

ግብ 6 በየደረጃዉ የማህበረሰብ አቀፍ ስፖርትን በማስፋፋት የሚሳተፈዉን ህብረተሠብ ተሳትፎ ሽፋኑን ማሳደግ፡-

በሩቭ ዓመቱ በአካል ብቃት እንቅስቃሴ ወ = 46,780፣ ሴ = 46,780፣ አ/ጉ = 1,225፣ ድምር = 95,085፤ ታቅዶ ወ
53,287፣ ሴ = 25,990፣ አ/ጉ = 655፣ ድምር = 79,932 የህ/ብ ክፍል በአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተሳትፈዋል፡፡
አፈፃፀሙም 84.06% ነዉ፡፡ የዞኖች አፈፃፀም ሲታይም በጣም ከፍተኛ ደረጃ ኮምቦልቻ፣ ደ/ማርቆስ፣ ደ/ብርሃን፣ ጎንደር፣
ምስራቅ ጎጃም፣ ሰ/ጎንደር፣ ሰ/ሽዋ ከፍተኛ ደረጃ አዊ፣ ባህርዳር፣ ምእ/ጎጃም በዝቅተኛ ደረጃ ሰ/ወሎ፣ ኦሮሞ፣ ደ/ጎንደር፣
ደሴ፣ ዋግ፣ ደ/ወሎ፣ ማዕ/ጎንደር የፈፀሙ ሲሆን የምእራብ ጎንደር ዞን ምንም አፈፃፀም የሌለዉ ዞን ሆኖ ታይቷል፡፡

በጤና ቡድን እነቅስቃሴ ወ = 10629፣ ሴ = 5225፣ ድምር = 15854 ታቅዶ ወ = 7927፣ ሴ = 3105 ፣ ድምር =
11032 ተከናዉኗል፡፡ አፈፃፀሙ 69.58% ነዉ፡፡ በከፍተኛ ደረጃ ምስ/ጎጃም፣ ኮ/ቻ፣ ደ/ወሎ፣ ምዕ/ጎጃም፣ በከፍተኛ ደረጃ
አዊ፣ በመካከለኛ ደረጃ ደ/ማርቆስ፣ ሰ/ሽዋ፣ ማዕ/ጎንደር፣ በዝቅተኛ ደረጃ ደ/ብርሃን፣ ሰ/ወሎ የፈፀሙ ሲሆን ሌሎች ዞኖች
ምንም ክንዉን የላቸዉም፡፡

በት/ቤቶች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ወ = 63750 ፣ ሴ = 63750 ፣ ፣ ድምር - 127500 የትምህርት ማህበረሰቡን
ለማሳተፍ ታቅዶ ወ = 35200 ፣ ሴ = 32120፣ ድምር = 67320 ማሳተፍ ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙም 53.1% ነዉ፡፡ በዚህም
በከፍተኛ ደረጃ ምእ/ጎጃም፤አዊ፤ብረብርሃን ፤በዝቅተኛ ደረጃ ሰ/ሽዋ፤ሰ/ወሎ፤ዋግ የፈፀሙ ዞኖች ሲሆኑ ሌሎች ዞኖች
ምንም አፈፃፀም የላቸዉም፡፡

የመጡ ዉጤቶች፤ህብረተሰቡ ስፖርት ለጤናዉ ጠቃሚ እንደሆነ በመገንዘብ የስፖርት ተሳትፎወች ከጊዜ ወደ ጊዜ
እያደጉ መምጣታቸዉ፤

ግብ .7 በስፖርት ለሁሉም መዝናኛና ባህል ስፖርቶች የህብረተሰቡን ተሳትፎ ማሳደግ፡-


በሩቭ ዓመቱ በህዝባዊ ሩጫ ወ = 124,793፣ ሴ = 124,793፣ አ/ጉ = 481፣ ድምር = 250,670 የማህበረሰብ
ክፍሎችን ለማሳተፍ ታቅዶ ወ = 17,217፣ ሴ = 11,815፣ አ/ጉ = 38፣ ድምር = 29,070 ማሳተፍ ተችሏል፡፡
አፈፃፀሙም 11.62% ነዉ፡፡ጥቅል አፈጻፀሙ በጣም ዝቅተኛ ሲሆን የዞኖች አፈፃፀም ከእቅዳቸዉ ጋር ሲነፃፀር በጣም
ከፍተኛ ደረጃ ኮምቦልቻ፤ በከፍተኛ ባህርዳር፣ አዊ፣ በዝቅተኛ ደረጃ ደ/ብርሃን፣ ሰ/ሽዋ፣ ምስ/ጎጃም የፈፀሙ ዞኖች
ሲሆኑ ሌሎች ዞኖች ምንም ክንዉን የላቸዉም፡፡
27
በእግር ጉዞ ፕሮግራም ወ = 125793፣ ሴ = 125703፣ አ/ጉ = 481 ድምር = 251977 የተለያዩ የህብረተሰብ
ክፍሎችን ለማሳተፍ ታቅዶ ወ = 25746፣ ሴ = 16754፣ አ/ጉ = 76፣ ድምር = 42576 ማሳተፍ ተችሏል፡፡
አፈፃፀሙም 16.90%ነዉ፡፡ጥቅል አፈፃፀሙ በጣም ዝቅተኛ ነዉ፡፡ ነገር ግን የዞኖች አፈፃፀመን ከእቅዳቸዉ አይን ሲታይ
በጣም በከፍተኛ አዊ፣ ሰ/ሽዋ፣ በመካከለኛ ባህርዳር፣ በዝቅተኛ ደረጃ ደ/ጎንደር፣ ምስራቅ ጎጃም፣ ማ/ጎንደር፣ ደ/ብርሃን
የፈፀሙ ዞኖች ሲሆኑ፡፡ ሌሎች ዞኖች ምንም ክንዉን የላቸዉም፡፡ በክረምት ሥልጠናና ዉድድር ወ = 98820፣ ሴ =
93022፣ አ/ጉ= 2454 ድምር = 194296 ስፖርተኞችን ለማሳተፍ ታቅዶ ወ = 119640፣ ሴ = 395288፣ አ/ጉ
= 822፣ ድምር = 159990 ስፖርተኞችን ማሳተፍ ተችሏል፡፡አፈፃፀሙም 82.34% ነዉ፡፡ በዚህም የዞኖች
አፈጻፀም ሲታይ በጣም በከፍተኛ ባህርዳር፤ ምዕ/ጎንደር፤ ምስ/ጎጃም፤ አዊ፤ ምእ/ጎጃም፤ ከፍተኛ ሰ/ሽዋ፤ በመካከለኛ
ሰ/ጎንደር፤ደሴ በአጥጋቢ ኦሮሞ፤ ደ/ወሎ፤ ኮምፖልቻ፤ ደ/ማርቆስ፤ ዋግ፤ በዝቅተኛ ደረጃ ደ/ጎንደር፤ ጎንደር፤ ሰ/ወሎ
፤ማዕ/ጎንደር የፈፀሙ ዞኖች ሲሆኑ የደ/ብርሃን ከተማ ምንም ክንዉን የለዉም፡፡ የመጡ ዉጤቶች፤ወጣቶች አልባሌ
ቦታ እንዳይውሉ አስችሏል፤ትርፍ ጊዜያቸውን በተገቢው ቦታ በመጠቀም ተኪ ስፖርተኞች እንዲኖሩ
አስችሏልእና ስፖርቱን ህዝባዊ ማድረግ ተችሏል

ግብ 8 በትምህርትና ስልጠና ፕሮግራም የባለሙያዎችን ቁጥር ማሳደግ፡-


በሩቭ ዓመቱ በመጀመሪያ ደረጃ የዳኝነት ስልጠና ለ 156 ሰልጣኞች ለማሰጠት ታቅዶ ለ 46 ሰልጣኞች ማሰጠት
ተችሏል፡፡(ዋግ)አፈፃፀሙም 29.4 % ነዉ፡፡በኢንስትራክተር የአሰልጣኝነት ስልጠና ለ 15 ሰልጣኞች ለማሰጠት ታቅዶ
ለ 2 ሰልጣኞች ማሰጠት ተችሏል፡፡(ሰ/ሽዋና አዊ)አፈፃፀሙም 13.3 % ነዉ፡፡የሙያ ማሻሻያ ስልጠና ለ 50
ሙያተኞች ለማሰጠት ታቅዶ ለ 4 ሙያተኞች ማሰጠት ተችሏል፡፡ (ሰ/ሽዋ፤ደ/ማርናዋግ) አፈፃፀሙም 8 % ነዉ፡፡
በሩቭ ዓመቱ በደረጃ እድገት የዳኝነት ስልጠና ለ 88 ዳኞች ለማሰጠት ታቅዶ ለ 26 አሰልጣኞች ማሰጠት ተችሏል፡፡
አፈፃፀሙም 29.5 % ነዉ፡፡ በደረጃ እድገት የአሰልጣኝነት ስልጠና ለ 88 አሰልጣኞች ለማሰጠት ታቅዶ ለ 46
አሰልጣኞች ማሰጠት ተችሏል፡፡አፈፃፀሙም 52.2 % ነዉ፡፡እንዲሁም በአካል ብቃት የአሰልጣኝነት ስልጠና ለ 54
ሰልጣኞች ለማሰጠት ታቅዶ ለ 55 ሰልጣኞች ማሰጠት ተችሏል፡፡አፈፃፀሙም ከ 100% በላይ ነዉ፡፡በክልላችን
በሚገኙ የታዳጊ ወጣቶች ስልጠና ሰልጣኞች መካከል በኢትዮጵያ ወጣቶች አካዳሚ ባለሙያዎች በተደረገ ወድደር
በክልላችን 68 ሰልጣኞች በተለያዩ የስፖርት አይነቶች ወደ ኢትዮጵያ ወጣቶች አካዳሚ 28 ሰልጣኞች ገብተዉ
እንዲሰለጥኑ ተመርጠዋል፡፡በረዥም ጊዜ ስልጠና ወ 11 ሴ 3 ድ 14 ሙያተኞች እድሉን አግኝተዉ ትምህርታቸዉን
እየተከታተሉ ይገኛሉ፡፡የመጡ ዉጤቶች፤ተተኪ ስፖርተኞችን የማፍራት ሂደቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መጥቷል፡፡

ግብ 9 የኢሊት ስፖርተኞችን ቁጥር ማሳደግ፡-


በሩቭ ዓመቱ ኤሊቶችን በዋና ዋና ክለቦች ላይ ለማሳተፍ ወንድ 30፣ ሴት 30 በድምሩ 60 ታቅዶ ወንድ 13፣ ሴት
15 ድምር 28 ተሳትፈዋል፡፡አፈፃፀሙ ከ 46.6% ነዉ፡፡ የመጡ ዉጤቶች፤ አትሌቶችን ወደ ብሔራዊ ቡድን
ማቀላቀል ተችሏል

28
ግብ 10 የተዘጋጁ ክልል አቀፍ ዉድድር መድረኮችን ከፍ ማድረግ፡-

የ 8 ኛዉ የአማራ ክልል ዞን አቀፍ የታዳጊወጣቶች የምዘና ዉድደር ከሀምሌ 7 – 17/2015 ዓ.ም በባህር ዳር
ከተማ አስተዳደር የተካሄደ ሲሆን በዉድድሩም 10 ዞኖች እና 5 ከተማ አስተዳደሮች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
ዋግኸምራ፣ ሰሜን ጎንደር እና ደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደሮች በዉድድሩ ያልተሳተፉ ዞኖች ናቸዉ፡፡ለ 10
ተከታታይ ቀናት በባህር ዳር ከተማ በ 10 የስፖርት አይነቶች የተካሄደ ሲሆን በዉድድሩም ሴ = 250
ስፖርተኞች እና አሰልጣኞች ወንድ = 647 ስፖርተኞች እና አሰልጣኞች፤ 140 የዉድድር አመራሮችና ዳኞች
በድምሩ = 1037 የልዑካን ቡድን አባላት ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
የ 8 ኛው የአማራ ክልል ዞን አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች ምዘና ውድድር የዞኖች ተሣትፎና ውጤት
ተ.ቁ ዞን የነበሩ ኘሮጀክት ጣቢያወች የተሳተፉበት የስ/አይነት የኦሎምፒክ ስፖርት የፖራሊምፒክ ውጤት
በስፖርት አይነትብዛት በፆታ ብዛት በፆታ ውጤት

ደረጃ
ደረጃ
ወ ሴ ወ ሴ ወ ብ ነ ወ ብ ነ
1 ሰ/ሽዋ 12 8 6 4 4 8 8 8ኛ 18 12 6 2ኛ
2 ደ/ወሎ 4 3 4 3 3 8 5 9ኛ 4 10 8 6ኛ
3 ደሴ 10 10 1 2 - 1 - 14 ኛ 7 1 8 3ኛ
4 ሰ/ወሎ 8 8 4 2 10 4 3 4ኛ 1 3 3 10 ኛ
5 ደ/ጐንደር 7 6 4 2 5 5 2 6ኛ 3 1 1 9ኛ
6 ማ/ጐንደር 6 5 4 2 5 4 3 5ኛ 3 6 4 8ኛ
7 ጐንደር 11 10 4 2 2 5 3 11 ኛ 5 3 2 4ኛ
8 ምዕ/ጐንደር 3 2 1 - - - - 15 ኛ - - - -
9 ባ/ዳር 9 9 6 6 32 25 25 1ኛ 4 11 16 5ኛ
10 ምዕ/ጐጃም 5 5 5 5 18 12 11 3ኛ 18 12 12 1ኛ
11 አዊ 6 6 3 1 3 1 3 10 ኛ - - - -
12 ምስ/ጐጃም 2 1 2 1 4 9 3 7ኛ - - - -
13 ኮምቦልቻ 2 3 1 1 25 30 19 2ኛ - - - *
14 ደ/ማርቆስ 5 5 3 3 2 - 8 12 ኛ 4 8 6 7ኛ
15 ዋግኽምራ 4 3 3 2 - 1 3 13 ኛ - - 1 11 ኛ
ኦሮሞ የታዳጊ ወጣቶች ምዘና
ሰ/ጎንደር ውድድርአልተሳተፉም
ደ/ብረሀን

በአጠቃላይ በዉድድሩም፡-

 በእግር ኳስ በወንድ 1 ኛ አዊ፤ 2 ኛ ምእራብ ጎጀም፤ 3 ኛ ሰ/ሽዋ፤


 በእግር ኳስ በሴቶች 1 ኛ ባህርዳር፤ 2 ኛ ደሴ፤ 3 ኛ ምእራብ ጎጀም፤
 በቮሊቦል ወንዶች 1 ኛ አዊ፤ 2 ኛ ሰ/ሸዋ፤ 3 ኛ ደ/ወሎ፣
 በወርልድ ቴካንዶ በሴቶች 1 ኛ ምስ/ጎጃም፤ 2 ኛ ምእራብ ጎጀም፣ 3 ኛ ባህርዳር፤
 በዉሃ ዋና ወ+ሴ 1 ኛ ኮምፖልቻ፤ 2 ኛ ባህር ዳር፤
 በአትሌቲክስ ወ+ሴ 1 ኛ ባህርዳር፤ 2 ኛ ምእራብ ጎጃም፣ 3 ኛ አዊ
 በጠ/ቴኒስ ወ+ሴ 1 ኛ ሰ/ወሎ፤ 2 ኛ ባህር ዳር፣ 3 ኛ ሰ/ሸዋ፤
29
 በጅምናስቲክስ ወ+ሴ 1 ኛ ሰ/ሸዋ፤ 2 ደቡብ ጎንደር፣ 3 ኛ ጎንደር ፤
 በቦክስ ወ+ሴ 1 ኛ ሰ/ወሎ፤ 2 ኛ ምእራብ ጎጃም-3 ኛ ደ/ ጎንደር ፤
 በቼስ ወ+ሴ 1 ኛ ምእራብ ጎጃም፤ 2 ኛ ደ/ወሎ 3 ኛ ማዕ/ጎንደር፣
 በፓራሊምፒክ ወሴ 1 ኛ ምእራብ ጎጀም፤ 2 ኛ ሰ/ሽዋ፤ 3 ኛ ደሴ ናቸዉ ፡፡
በአጠቃላይ ዉጤት፡-
o በፓራሊምፒክስ 1 ኛ ምእራብ ጎጃም 2 ኛ ሰ/ሽዋና 3 ኛ ደሴ ከተማ አስተዳደር ናቸዉ
o በኦሎምፒክ ስፖርቶች 1 ኛ ባህር ዳር፣ 2 ኛ ኮምቦልቻ፣ 3 ኛ ምእራብ ጎጃም በመሆን የዋንጫ ተሸላሚ ሲሆኑ
በፓራሊምፒክ ስፖርት ሰ/ወሎ ፤ በኦሎምፒክ ስፖርት የሰሜን ሽዋ ዞን የፀባይ የዋንጫ ተሸላሚ በመሆን ዉድድሩ
ፍፁም ስፖርታዊ ጨዋነት በተሞላበት ሁኔታ ተጠናቋል፡፡

ግብ 11 የስፖርት አበረታች ቅመሞችና በስፖርት ሳይንስ ህክምና ዙሪያ ለህ/ቡ ግንዛቤ በመፍጠር፡-
በዓመቱ በፀረ-ዶፒንግ ዙሪያ ለተለያዩ የህብረተሠብ ክፍሎች ግንዛቤ ለመፍጠር ወንድ 5450፣ ሴት 5450 ድምር
10900 ታቅዶ ወንድ 1,385፣ ሴት 1,357 ድምር 2,742 ግንዛቤ ተፈጥሯል፡፡ አፈፃፀሙም 25.1% ነዉ፡፡
በስፖርት ህክምና ለባለሙያዎች ስልጠና ወንድ 25፣ ሴት 25 ድምር 5 ዐ ታቅዶ ወንድ 6፣ ሴት 6 ድምር 12
ባለሙያዎች ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ አፈፃፀሙም 2.4% ነዉ፡፡(ባ/ዳር).በስፖርት ህክምና ስፖርተኞችን ተጠቃሚ
ለማድረግ ወንድ 35፣ ሴት 35 ድምር 7 ዐ ታቅዶ ወንድ 150፣ ሴት 50 ድምር 200 ስፖርተኞች ተጠቃሚ
ሆነዋል፡፡ አፈፃፀሙም ከ 100% በላይ ነዉ፡፡(ባ/ዳር).

ግብ 12 የስፖርት ኢንዱስተሪዉን በማስፋፋት በዘርፉ የሚሰማራዉን ባለሃብት ቁጥር ማሳደግ፡-


በሩቭ ዓመቱ በስፖርት ኢንቨስትመንት ዙሪያ ወንድ 400፣ሴት 365 ድምር 965 የህብረተሰብ ክፍሎች ግንዛቤ
ለመፍጠር ታቅዶ ወንድ 531፣ ሴት 300 ድምር 831 ግንዛቤ መፍጠር ተችሏል፡፡አፈፃፀሙ 86.1%ነዉ፡፡በስፖርት
ኢንቨስትመንት ወንድ 27፣ ሴት 8 ድምር 35 ባለሃብቶችን የሙያ ፈቃድ በመስጠት ለማሰማራት ታቅዶ ወንድ
19፣ ሴት 11 ድምር 30 ለማሳማራት ተችሏል፡፡አፈፃፀሙ 86% ነዉ፡፡በስፖርት ኢንቨስትመንት ወንድ 1800፣
ሴት 147 ድምር 1947 ወጣቶች የስራ ዕድል ለመፍጠር ታቅዶ ወንድ 950፣ ሴት 296 ድምር 1246 ዜጎች የስራ
ዕድል መፍጠር ተችሏል፡፡አፈፃፀሙ 64%ነዉ፡፡

ባለሃብቶችን በስፖርት ትጥቅ የማከፋፈል ስራ ላይ ወንድ 15፣ ሴት 2 ድምር 17 ታቅዶ ወንድ 15፣ ሴት 2
ድምር 17 ተከናውኗል፡፡ አፈፃፀሙም 100%ነው፡፡ባለሃብቶችን በስፖርት ትጥቅ በማምረት ስራ ላይ ወንድ 1፣
ሴት 0 ድምር 1 ታቅዶ ወንድ 1፣ ሴት 0 ድምር 1 ተከናውኗል፡፡ አፈፃፀሙም 100%ነው፡፡40,3 ዐዐ,ዐዐዐ ብር
ባለሃብቶች በስፖርት ኢንቨስትመንት ካፒታል እንዲያስመዘግቡ ታቅዶ 17,000,000.00 ተከናዉኗል፡፡አፈፃፀሙም
42%ነው፡፡ እንዲሁም 60(ወ 40 ሴ 20) ወጣቶች በማርሻል አርት ስፖርት ወደ ኢንቨስትመንት እንዲሰማሩ
ታቅዶ 56(ወ 36 ሴ 20) ወጣቶች እንዲሰማሩ ተደርጓል፡፡ አፈፃፀሙም 93% ነው፡፡በተጨማሪም የስፖርት
ጅምናዝዬም ለማስፋፋት 12 ታቅዶ 17 ተከናዉኗል፡፡ አፈፃፀሙም ከ 100% በላይ ነው፡፡የመጡ
ዉጤቶች፤ስፖርት በባለሀብቱ እንደሰፋና እንዲጎለብት አስችሏል፡፡

30
ግብ 13 የስፖርት ማህበራዊ ልማትና ዲፕሎማሲንማሳደግ!-
በሩቭ ዓመቱ 6 ተቋም ስፖርትን ለማህበራዊ ልማት እንዲጠቀም ታቅዶ 7 ተቋማት ስፖርትን ለማህበራዊ
ልማት ተጠቅመዋል፡፡ ወንድ 125፣ ሴት 125 ድምር 5 ዐዐ አካል ጉዳተኞችን በስፖርት ልማት ተሳታፊና ተጠቃሚ
ለማድረግ ታቅዶ ወንድ 207፣ ሴት 165፣ ድምር 372 ተሳታፊና ተጠቃሚ ሁነዋል፡፡አፈፃፀሙ 74.4% ነው፡፡
በስፖርት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ወንድ 25 ዐ፣ ሴት 25 ዐ ድምር 5 ዐዐ የህብረተሠብ ክፍሎችን ለማሳተፍ ታቅዶ
ወንድ 4100፣ ሴት 2,500 ድምር 6,600 ማሳተፍ ተችሏል፡፡አፈፃፀሙከ 100%በላይ ነዉ፡፡ 1,000 ሴቶችን
በስፖርት ልማት ተሳታፊና ተጠቃሚ ለማድረግ ታቅዶ 744 ሴቶችን ተሳታፊና ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል፡፡
አፈፃፀሙም 74.4% ነው፡፡

2.2.3. የህዝብ ግንኙነት ስራዎች አፈፃፀም፡-


በሩቭ ዓመቱ ውስጥ 2 ጊዜ በዋና ዋና ጉዳዮች ዙሪያ ጋዜጣዊ መግለጫ ለማሰጠት ታቅዶ 3 ጊዜ ማከናወን
ተችሏል፡፡ (የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት፤በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ምርጫ ዙሪያ)አፈፃፀሙም 100%
ነዉ ፡፡

1 ጊዜ የፖናል ውይይት ለማድረግ ታቅዶ 1 ጊዜ(በስፖርተዊ ጨዋነት ዙሪያ) ማከናወን የተቻለ ሲሆን አፈፃፀሙ
100% ነው፡፡ 3 በራሪ ወረቀት አዘጋጅቶ ለማሰራጨት ታቅዶ 2 በማዘጋጀት የእቅዱን 66.6% መፈፀም ተችሏል፡፡
(ለአብነት በክረምት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ዙሪያ)፡፡

በሩቭ ዓመቱ በማንኛውም ወቅት በተጠየቀ ጊዜ የመልዕክት ቀረፃና የባነር ህትመት ለመፈፀም እቅድ የተያዘ
ሲሆን በበጀት ዓመቱ ውስጥ የተጠየቀው ህትመት ተፈጽሞ ህዝቡ የጉዳዩን ምንነት እንዲረዳ ተደርጓል፡፡

በሩቭ ዓመቱ 1 ተንቀሳቃሽ የፎቶ ኢግዚቪሽን ለማዘጋጀት ታቅዶ 3 መፈፀም ተችሏል፡፡አፈፃፀሙ ከ 100% በላይ
ነው፡፡ በክረምት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተከናወኑ ተግባራትን፣ የተለያዩ ውድድሮችና ስልጠናዎች በየጊዜው
ለዕይታ እንዲቀርቡ ማድረግ ተችሏል፡፡ 2 የቋሚ ፎቶ ኢግዚቪሽን ማሳያ ስፍራዎች እንዲለጠፉ ተደርጓል፡፡ በ 4 ቋሚ
የፎቶ ኢግዚቪሽን ለማዘጋጀት ታቅዶ 2 ማከናወን ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙ 50% ነው፡፡ “የመረጃ ጥግ” በሚል
የተዘጋጀና በዋናው ስታዲዬም ደግሞ በርካታ ፎቶዎችን የያዘ ቦርድ በማዘጋጀት ለበርካታ የህብረተሰብ ክፍሎች
በቂ መረጃ እንዲያገኙ አስችሏል፡፡

በሁሉም ሚዲያዎች በተቋሙ የሚነሱ ሀሳቦችን በአዎንታም እ 3 ና በአሉታም በመተንተንና በማደራጀት በሩብ ዓመት
ውስጥ 3 ጊዜ የሚዲያ ዳሰሳ ለማድረግ ተቅዶ 3 ጊዜ የሚዲያ ዳሰሳ በማድረግ ምላሽ ተሰጥቷል፡፡

በሩቭ ዓመቱ 2 ምርጥ ተሞክሮ በመለየት ተሞክሮውን ለመቀመር ታቅዶ 1 መቀመር ተችሏል፡፡ ወደ ሌሎች
ዞኖችና ወረዳዎች እንዲስፋፉ የማድረግ ስራ እየተሰራ ነዉ፡፡ እንዲሁም 126 የሚሆኑ መረጃዎች በፌስቡክ
ለመልቀቅ ታቅዶ ከ 250 በላይ የሚሆኑ መረጃዎች ማድረስ ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙም ከ 1 ዐዐ% በላይ ነው፡፡
በተጨማሪም የተከታይን መጠን በመጨመር የተቋሙን ተደራሽነት ለማስፋት በተሰራው ስራ አሁን ከ 34,311
በላይ ደንበኞች ማፍራት ተችሏል፡፡ ለተቁሙ ባለሙያዎችና ሌሎች አጋር አካላት በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ የአቅም
ማጐልበቻ ስልጠና 4 ጊዜ ለመስጠት በእቅድ ተይዞ በሩብአመቱ 1 ጊዜ ተሰጧል፡፡ እንዲሁም 1 ዶክመንተሪ ለማዘጋጀት
31
እቅድ ታቅዶ በሩብ አመቱ ውስጥ 1 ጊዜ ማከናወን ተችሏል፡፡ ዶክመንተሪ ፊልሙ በክረምት የወጣቶች የበጎፈቃድ
አገልግሎት ዙሪያ የተከናወኑ ተግባራትን የሚያሳይ ነው፡፡

ክፍል- ሶስት፡-
የሰው ሀይል ስምሪትና የበጀት አጠቃቀም፡-

3.1 የሰዉ ሀይል ስምሪት፡-


በክልል ደረጃ በአሁኑ ሰዓት በቋሚነት ወንድ 75፣ ሴት 36፣ በድምሩ 111፣ በጊዜያዊነት ወንድ 21፣ ሴት 3፣ በድምሩ
24፣ በጠቅላላዉ ወንድ 96፣ ሴት 39፣ በድምሩ 135 የሰው ሃይል፤ በዞንና በወረዳ ደረጃ በቋሚነት ወንድ 1,366፣
ሴት 909፣ በድምሩ 2,275፣ በጊዜያዊነት ወንድ 22፣ ሴት 11፣ በድምሩ 33፣ በጠቅላላዉ ወንድ 1,388፣ ሴት 920፣
በድምሩ 2,308 ሲሆን፤የሰው ሃይል በሴክተሩ በጠቅላላዉ ወንድ 1,484፣ ሴት 959፣ በድምሩ 2,443 የሰው ሃይል
በስራ ላይ ተሰማርተው ይገኛሉ፡፡

3.2 የበጀት አጠቃቀም፡-


በበጀት አመቱ የታቀደዉን የፊዚካል ዕቅድ ለማስፈፀም የተፈቀደዉን ሃብት በአሰራር ስርአቱ ጥቅም ላይ ማዋል ይጠበቃል፡፡

በአጠቃላይ በቢሮና በዞን ደረጃ ለደመወዝ 32,317,146 ተመድቦ በሩቭ ዓመቱ ብር 8,079,286.5 ስራ ላይ ይውሏል፡፡

አፈፃፀሙ 25 %ነው፡ ፡ በተጨማሪም ስራ ማስኬጃ 21,474,525. ተመድቦ ብር 5,368,631.25 ስራ ላይ የዋለ

ሲሆን፣አፈፃፀሙም 25% ሆኖ ታይቷል ፡፡እንዲሁም በጥቅል ለደመወዝና ስራማስኬጃ 53,791,671 ተመድቦ ብር

13,447,917.75 ስራ ላይ ውሏል፡፡አፈፃፀሙም 25% ነው፡፡

32
በበጀት ዓመቱ ለባህርዳር ስቴዲዬም ግንባታ ከካፒታል በጀት የበጀት ዓመቱ የተመደበዉ 700,000,000.00 ሲሆን በሩቭ ዓመቱ

481,151.21 ብር ስራ ላይ ውሏል፡፡አፈፃፀሙ 0.068%ነው፡፡ በየደረጃዉ የእርዳታ ፕሮጀክት በጀት ብር 715,998.00 ተገኝቶ


ብር በሩቭ ዓመቱ ስራ ላይ የዋለ የለም ፡፡ የስፖርት ም/ቤት በጀት 28,706,869 ተሰብስቦ 7,670,180.81 ስራ ላይ ዉሏል፡፡

አፈፃፀሙም 26.72 25% ነው፡፡ በተመሳሳይ የእግር ኳስ ፌዴሬሽን በሩቭ ዓመቱ 1,035,0149.13 ብር ሰብስቦ 847,707.07

ብር ስራ ላይ ዉሏል፡፡አፈፃፀሙም 81.9% ነው፡፡ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በሩቭ ዓመቱ 969,394.79 ብር ሰብስቦ 30,205.73

ስራ ላይ ዉሏል፡፡አፈፃፀሙም 3.12% ነው፡፡ የቅርጫት ኳስ ፌዴሬሽንም በሩቭ ዓመቱ 26,348.10 ብር ሰብስቦ 7,000.00 ብር

ስራ ላይ ዉሏል፡፡አፈፃፀሙም 27% ነው፡

ክፍል-አራት፡-

የክትትል፤ የግምገማ፤ የድጋፍ፤ ጥንካሬዎች፤ ማነቆዎች፤ መፍትሄዎች እና የቀጣይ አቅጣጫዎች፡-

4.1 የክትትል፤የግምገማና የድጋፍ አሰጣጥና የግንኙነት ስርአት አፈፃፀም፡-


o የክትትል፤ ድጋፍና ግምገማ ግንኙነት ስርዓትን ለማጠናከር በማኔጅመንት የመገምገም፡፡
o በቼክሊስት የተደገፈ ክትትልና ድጋፍ የማድረግ፤
o አደረጃጀቶችን በመጠቀም ሰራዎችን በመገምገምና እርስ በእርስ በመማር፤ በሪፖርቶችና መረጃዎችን
በመለዋወጥ ድጋፎችን ለማጠናከር ጥረት ተደርገዋል፤
o በተመሳሳይም በዞኖችና በወረዳዎች በቸክ ሊስት የተደገፈ የአካል ክትትልና ድጋፎች ማድረግ ተችሏል፡፡

o በዳይሬክቶሬቱ በየ 15 ቀኑ ተግባራት ይገመግማሉ፤ ድጋፍ ተደረጓል


o ሁሉም ባለሙያወች የራሳቸዉን የግንኙነት አግባብ በማጠናከር በግብረ መልስ የመደገፍ ስራ ተሰርቷል፡፡
o በወራዊ ቼክሊስት የተደገፈ ክትትልና ድጋፍ ወራዊ ሪፖርት እንዲቀርብ በማድረግ፤በየሩብ ዓመቱ የአፈፃፀም
ግምገማዎች ይደረጋል፣
o ዳይሬክቶሬቱ እና ባለሙያወቹ በተዋረድ በየ 15 ቀኑ በስልክ ድጋፍ እና ክትትል የማድግ ስራዎች ተግባራዊ
ተደርገዋል፡፡

4.2 የታዩጥንካሬዎች፤ያጋጠዉማነቆዎችናየተወሰዱመፍትሄዎች፡-
4.2.1 የታዩ ጥንካሬዎች፡-

33
 ሁሉም ዞኖች የሩብ አመት ሪፖርት መላክ መቻላቸው እናበወቅታዊ ችግር ውስጥም ሆኖ ስራ ለመስራት
ጥረት መደረጉ፣የአሉታዊ መጤ ባህሎች የመከላከል የአምስት አመት መነሻ ዕቅድ በማዘጋጀት በጋራ ገምግሞ ወደ
ታች ማውረድ መቻሉ ፡፡
 ከጤና ቢሮ ጋር በቅንጅት መ ስራት የሚያስችል የስምምነት ሰነድ መፈራረም መቻሉ፤ከተለያዩ ተቋማትና
ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ከሁለት ሚለዮን ብር በላይ የስልጠናና የተለያዩ መድረኮችን መፍጠሪያ በጀት
መገኘቱ፡፡
 ከወጣት አደረጃጀቶች ጋር በመቀናጀት በጦርነት ቀጠና ውስጥ የሚገኙ ወጣቶችን ግንዛቤ በመፍጠር
የማነቃነቅ ስራ መሰራቱ፡፡በወቅታዊ ስራዎች የስንቅ ዝግጅትና ንቅናቄ ስራዎችን ከክረምት በጎ ፈቃድ
ስራዎች ጋር በማስተሳሰር መስራት መቻሉ፣
 ለክረምቱ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ጠንካራ የስልክ፣ የጽሁፍ ግብረመልስ ሪፖርትና ክትትልና ድጋፍ ማድረግ
መቻሉእናበየደረጃው ተግባሩ ያለበትን ለሚመለከተው አካል በየሳምንቱ ግብረመልስ እያዘጋጁ በወቅቱ መወቅቱ
መስጠት መቻሉ፣ ዞን ላይ የሚገኙት ባለሙያወች እቅዱን የጋራ ካደረጉ በኋላ ዕቅዱን መነሻ በማድረግ ዕቅድ አቅዶ
ወደ ወረዳ ማውረድ መቻላቸው፣
 የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ በማቀድ ለሁሉም ዞን ብሄ/ዞን እና ከተማ አስተዳደሮች መላክ መቻሉ፣
 አንዳንድ ዞኖች የስፖርት ምክር ቤት ሃብትን ከነጋዴው ህብረተሰብ ለማሰባሰብ የሄዱበት ርቀት ጅምሩ አበረታች መሆኑ
 አብዛኛወቹ ዞኖች የስፖርት ምክር ቤት ሃብትን ኦዲት ማሰደረግ መቻሉ፣የስፖርት ሃብት መሰብሰቢያ ካረኒ
ወቅቱን ጠብቆ መበተኑ፤
 በአብዛኛወቹ ዞኖች የማዘውተሪያ ቦታዎችን ጥገና ማድረግ፣ ችግኝ በመትከል እና ለውድድር ምቹ
በማደረግ ረገድ አበረታች ስራወች መሰራታቸው፤
 በስናን ወረዳ ፤በመራዊ ከተማ እና በስናን ወረዳ ሩብ አመቱ አንድ ጊዜ ድጋፍና ክትትል መደረጉ፤ ፡፡
 የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራወችን በክረምት ወቅት ዛፍ የመትከል እና በጎርፍ እንዳይሸረሸሩ በበጎ ፈቃድ በርካታ
ስራወች ተከናውኗል፡፡

4.2.2 የታዩ እጥረቶች


 ከዕቅድ በላይና ከዕቅድ በታች ለተከናወኑ ተግባራት ማብራሪያ ያለመስጠት፤ የወጣቶችን መሰረታዊ መረጃ
አደራጅቶ ያለመላክ /ሁሉም ዞኖች/ እና ከፌደዴራል ተቋም ጋር ውህደት/ትይዩ አለመኖሩ፣
 ግንባር ውይይት ለማካሄድ የተቋማት አመራሩ አለመገኘትና የተሸከርካሪ ችግር መኖር፣አንዳንድ ዞኖች የሪፖርት
ጥራት ችግር መኖሩ፣የሚሰጡ ግብረ መልሶችን ተግባራዊ አለማድረግ፣
 ቢሮው ለስራ ምቹ ያለመሆን ምክኒያቱም ሁለት ዳይሬክቶሬት በአንድ ቢሮ በመሆኑ ተግባራትን በልማት ቡድን
እየገመገሙ ለመምራት መቸገር(ወጣት ዘርፍ በክልል ደረጃ)
 የባለሙያ የመስሪያ ቁሳቁስ ችግር ላፕቶፕ ፤ ዲስክ ቶፕ ኮምፒውተርና ፍለሽ መኖር፤የታቀዱ ተግበራትን
ማስፈጸሚ የሚሆን የበጀት ችግር ለምሳሌ ተግበራትን በመስክ መከታተል አለመቻል ለባለሙያ ስልጠና መስጠት
አለመቻል፤ በጦርነቱ ጉዳት የደረሰባቸው ዞኖች ለስራ አስፈላጊ የሆነ የተሟላ የቢሮና የመስርያ ቁሳቁስ ችግር
መኖሩ፡፡
34
 የስፖርት ምክርቤት ጉባኤ በክልል ሆነ በዞን ደረጃ ወቅቱን ጠብቆ ለመሰብሰብ ያለመቻል፣ስራዎችን በታቀደው
እቅድ ልክ በአገራዊ ችግር ምክንያት በየደረጃው ትኩረት ሰጥቶ ያለመስራት፣በወቅታዊ ችግር ምክንያትና
የፌዴሬሸኖችና ኮሚቴዎች ወርሃዊ ስብሰባ ወቅቱን በጠበቀ መንገድ ማካሄድ አለመቻሉ፣
 አንዳንድ ዞኖች የስፖርቱ መሰረት በመሆናቸው የታዳጊ ወጣቶች ስልጠና ፕሮጀክት እያላቸው የምዘና ውድድር
አለመሳተፋቸው፣አንዳንድ ዞኖች መረጃ ሲጠየቁ ቶሎ ምላሽ አለመስጠት፣የአካል ብቃት እንቅስቃሴዎችን
ለህብረተሰቡ ከሚሰጠው ጠቀሜታ አንፃር በተጠናከረና ሁሉንም ወረዳዎች ባሳተፈ መንገድ አለመስራት፡፡

 አብዛኛወቹ ዞኖች እና ወረዳወች አካባቢ ያለው የሃብት እጥረት የማዘውተሪያ ስፍራወችን ደረጃ ለማሻሻል
የሚደረገውን ጥረት አዳጋች መሆኑ፣የሀብት ከአርሶ አደሩ፤ከመንግስት ሰራተኛው እና ከንግዱ ማህበረሰብ
የሚሰበሰብበት አግባብ እና የብሩ መጠን ወጥ አለመሆኑ፣የማዘውተሪያ ስፍራወችን እና ስልጠና ማእከላትን
ለመገንባት ከፍተኛ የሆነ የሃብት እጥረት ማጋጠሙ፤
 የተወሰኑ ዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች የስፖርት ምክር ቤት ሀብት ማሰባሰቢያ ካርኒ አለመውሰደድና
ለወረዳዎች አለማሰራጨታቸውየሃብት ምንጮችንና አማራጮችን ለማስፋት የሚደረገው ጥረት ውስን መሆን
/ከመንግስት ድጎማ ብቻ የተንጠለጠለ መሆን/

4.2.3 የተወሰዱ መፍትሄዎች፡-


 በእርስ በርስ በመማማር ፣ተከታታይነት ያለው የስልክ ድጋፍና ክትትል በማድረግ ሪፖርቱ እንዲመጣና ስራዎች
እንዲሰሩ ለማድረግ ጥረት መደረጉ፣ስራዎችን ባለው ሃብት ለመስራት መሞከሩ፣በሂደቶች ስራዎችን
ተከፋፍሎ፣ ተተካክቶና የጋራ አድርጎ ለመስራት መሞከሩ፣
 ለተለያዩ የውድድር እና የስልጠና መርሃ ግብር የማዘውተሪያ ቦታወችን በበጋ የበጎ ፈቃድ ወጣት ሰጭ ወጣቶችን
በማሰማራት ቀደም ብሎ በማዘጋጀት
 አዳዲስ የስፖርት ምክር ቤት ሃብት አሰባሰብ ስልቶችን መቀየስ እና የተሸለ አፈጻጸም ካላቸው ዞኖች
ተሞክሮወችን በመውሰድ በየደረጃው በሚገኙ የስፖርት ምክር ቤት እና የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴወች በማጸደቅ
የሃብት መጠንን በመጨመር ፤አሁንም ባለው ጊዜ ቢሆን ካርኒ በመውሰድ ፤ፕሮጀክት ፕሮፖዛል በመቅረጽ እና ሌሎች
አማራጮችን በመጠቀም ሃብት በተገቢው ስአት ማሰባሰብ
 ከአጋር አካላት ጋር ቅንጂት በመፍጠር ከተለያዮ የህብረተሰብ ክፍሎች በእቅዱ መሰረት በየደረጃው ሃብት
መሰብሰብ፣

4.3. በቀጣይት ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች


 ተከታታይነት ያለው ጠንካራና ችግር ፈች ወቅታዊና ተደራሽ የሆነ ክትትልና ድጋፍን በአካል፣ በጽሁፍና በስልክ
አጠናክሮ በመቀጠል፣አስተማሪ፣ ወቅታዊ የሆነና ከችግሮች ሊያወጣ የሚችል ግብረ መልስ ለተቋማትና
ለዞኖች መስጠት፣

35
 ተሞክሮዎችን ቀምሮ የማስፋት ባህልን በማዳበር፣የመረጃና የሪፖርት ቅብብሎሽ ስርዓቱን በጥራት ተግባራዊ
የማድረግ፣ የተሞክሮና የልምድ ልውውጥ ስራዎችን አጠናክሮ ማስቀጠል፣
 ከአጋር እና ባለድርሻ አካላት ጋር ያለውን መግባባት ከምንጊዜው በተሻለ በማሳደግ ስክተሩ የሚታገዝበትን
አሰራር መፍጠር፣

 ከላይኛው እርከን እስከታች ድረስ የአሰራር ግንኙነቶች ተጠናክረው እንዲፈፀሙ አደረጃጀቶች እንዲጠናከሩ
ተቀናጅቶ በትኩረት መስራት፣
 የስፖርት ማህበራትን ከማደራጀት ባለፈ ሚናቸውን በአግባቡ የሚወጡ አድርጉ እንዲደራጁና ወደስራ
እንዲገቡ ከምንጊዜው በተሻለ መንግድ በመከታተል ድጋፍን ማጠናከር፡፡

 አሁን ባለው አገራዊ ችግር የተጉዱ ዞኖች፣ ከተሞችና ወረዳዎችን ወደ ነበሩበት ለመመለስ እቅድ በማዘጋጀት
ወደ ስራ መግባት፡፡

 በየደረጃው ያለውን የተቋሙን ሰው ሃይል በማብቃትመደበኛ ስራዎች እና የበጋ በጎ ፈቃድ አገልግሎትን


አጠናክሮ ማስቀጠል፣ለተግባራቶች ተጨማሪ ሃብት ማምጣት፣
 በየደረጃው ተቋማት የወጣቶችን ጉዳይ አካተው እንዲሰሩ ለማድረግ ለአመራሮችና ለባለሙያዎች ስልጠና
መስጠት፣ ግንባር ውይይት ማካሄድ እንዲሁም የምክክር መድረክ ማካሄድ፣ ከተቋማትና ከአደረጃጀቶች ጋር
ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር፣
 የተሰሩና የሚሰሩ ስራዎችን ለህዝብና ለመንግስት ተደራሽ በማድረግ፣ ተቋማዊ ገጽታን መገንባት፣
 ከውሸት ሪፖርት መውጣትና የተጠያቂነት አሰራር መዘርጋት ናቸው፡፡

36
ክፍል -አምስት፡-
የዕቅድ አፈፃፀም አሀዛዊ መረጃዎች፡-

5.1 የወጣቶች ዘርፍ


የተቋሙ እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
ግቦች መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
በወጣቶች ብሔራዊ ፖሊሲ፣ የእድገት ፓኬጅ፣ ስትራቴጅ ወዘተ
568,609 66,013 66,013 116,266 116,266 176 176 20
ግንዛቤ የተፈጠረላቸው ወጣቶች ብዛት፣ (ከዚህ ውስጥ አካል
ጉዳተኞች 0.01%)
ወንድ 568,614 66,013 66,013 77,009 77,009 117 117 14
ሴት 1,137,223 132,026 132,026 193,275 193,275 146 146 17
ድምር 568,609 66,013 66,013 116,266 116,266 176 176 20
በመደራጀት ጥቅምና አስፈላጊነት ዙሪያ ግንዛቤ //
ተፈጠረላቸዉ ወጣቶች
ወ 512,199 77063 77063 144,117 144,117 187 187 28
ሴ 512,199 77062 77062 87,169 87,169 113 113 17
ድ 1,024,398 154,125 154,125 231,286 231,286 150 150 23
ግንዛቤ ከተፈጠረላቸው ውሰጥ በተለያዩ አደረጃጀቶች የተደራጁ
ወጣቶች ብዛት (ከዚህ ውስጥ አካል ጉዳተኞች 0.01%)
ወ 322,149 63548 63548 106,095 106,095 167 167 33
ሴ 253,994 63547 63547 42,315 42,315 67 67 17
ድ 576,143 127,095 127,095 148,410 148,410 117 117 26
በወጣቶች ማህበር ቁጥር
ወንድ 97,273 22046 22046 74,460 71,078 338 322 73
ሴት 79,143 22046 22046 25,554 23,987 116 109 30
ድምር 176,416 44,092 44,092 100,014 95,065 227 216 54
በወጣቶች ሊግ
ወንድ 87,489 15127 15127 0 0 0
ሴት 37,496 15126 15126 0 0 0
ድምር 124,985 30,253 30,253 0 0 0

በወጣቶች ልማት ቡድን ቁጥር

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
ወንድ 94,409 16058 16058 25,519 25,519 159 159 27
ሴት 94,407 16058 16058 13,373 13,373 83 83 14
ድምር 188,816 32,116 32,116 38,892 38,892 121 121 21
በወጣቶች በበጎፈቃድ ክበባት ቁጥር
ወንድ 17,551 474 474 4,560 4,560 962 962 26
ሴት 17,545 473 473 2,142 2,142 453 453 12
ድምር 35,096 8,147 8,147 6,702 6,702 82 82 19
በወጣቶች በበጎፈቃድ ማህበራት
ወንድ 11,703 2718 2718 0 0 0
ሴት 11,695 2718 2718 0 0 0
ድምር 23,398 5,436 5,436 0 0 0
በኪነ ጥበብ ክበባት
ወንድ 8,234 1830 1830 1,556 1,556 85 85 19
ሴት 8,227 1829 1829 1,246 1,246 68 68 15
ድምር 16,461 3,659 3,659 2,802 2,802 77 77 17
በኪነጥባባት ማህበራት ቁጥር
ወንድ 5,490 1219 1219 0 0 0
ሴት 5,481 1219 1219 0 0 0
ድምር 10,971 2,438 2,438 0 0 0
የተደራጁ የወጣቶች ልማት ቡድን ብዛት ቁጥር 11,146 2700 2700 1,848 1,848 68 68 17
በአመራር ጥበብ ስልጠና የተሳተፉ ወጣቶች ብዛት
ወ 40,309 6098 6098 4,723 4,723 77 77 12
ሴ 40,308 6097 6097 1,645 1,645 27 27 4
ድ 80,617 12,195 12,195 6,368 6,368 52 52 8
የወጣቶች ልማት ቡድን ጥምር ኮሚቴዎች ቁጥር 4,153 4,153 4,153 902 902 22 22 22
በክልል 1 1 1 0 0 0
በዞን 18 18 18 5 5 28 28 28
በወረዳ 213 213 213 83 83 39 39 39
በቀበሌ 3,921 3,921 3,921 814 814 21 21 21

ድጋፍ የተደረገላቸው የወጣት አደረጃጀቶች ብዛት ቁጥር

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
በሙያ 18,536 4,346 4,346 2,498 2,498 57 57 13
በቁሳቁስ 9,194 2,156 2,156 292 292 14 14 3
በገንዘብ 4,647 1,086 1,086 434 434 40 40 9
የድጋፉ መጠን በብር ብር
በአደረጃጀቶች ዙሪያ ተቀምሮ እንዲሰፋ የተደረገ ምርጥ ተሞክሮ ቁጥር 19 0 0 0 0 0 0 0
ብዛት
በየደረጃው ባሉ የህዝብ ምክር ቤቶች ያለ በቁጥ
ድምጽ ተሳታፊ የሆኑ የወጣት አደረጃጀት ር
አመራሮች ብዛት
ወ // 43663 43663 43663 27061 27061 61.98 61.977 61.977
ሴ // 43655 43655 43655 24785 24785 56.77 56.775 56.775
ድ // 87318 87318 87318 51846 51846 59.38 59.376 59.376
በክልል በቁጥር
ወንድ በቁጥር 11 11 11
ሴት በቁጥር 10 10 10
ድምር በቁጥር 21 21 21
የወጣቶችንተሳትፎና ዉክልና ማረጋገጥ

ሜትረፖሊታንት ከተሞች
ወንድ በቁጥር 66 66 66 236 236 357.6 357.58 357.58
ሴት በቁጥር 60 60 60 104 104 173.3 173.33 173.33
ድምር በቁጥር 126 126 126 340 340 269.8 269.84 269.84
በብ/ዞን 0 0
ወንድ በቁጥር 32 32 32 11 11 34.38 34.375 34.375
ሴት በቁጥር 31 31 31 10 10 32.26 32.258 32.258
ድምር በቁጥር 63 63 63 21 21 33.33 33.333 33.333
በወረዳ/ክ/ከተማ
ወንድ በቁጥር 1943 1943 1943 887 887 45.65 45.651 45.651
ሴት በቁጥር 1942 1942 1942 764 764 39.34 39.341 39.341
ድምር በቁጥር 3885 3885 3885 1651 1651 42.5 42.497 42.497
በቀበሌ
ግብ 2.

ወንድ በቁጥር 41643 41643 41643 27610 27610 66.3 66.302 66.302
ሴት በቁጥር 41643 41643 41643 25438 25438 61.09 61.086 61.086
ድምር በቁጥር 83286 83286 83286 53048 53048 63.69 63.694 63.694

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ

በተለያዩ ንቅናቄ መድረኮች ተሳታፊ የሆኑ ወጣቶች


ብዛት
ወ 605753 207784 207784 34.302
ሴ 603438 110003 110003 18.229
ድ 1209191 317787 317787 26.281
በክልል
ወንድ በቁጥር
ሴት በቁጥር
ድምር በቁጥር
በዞን
ወንድ በቁጥር 9951 619 619 26.7
ሴት በቁጥር 4657 268 268 11.6
ድምር በቁጥር 14608 887 887 19.2
በወረዳ/ክ/ከተማ 0 0
ወንድ በቁጥር 83428 10661 10661 179
ሴት በቁጥር 38188 5946 5946 99.9
ድምር በቁጥር 121616 16607 16607 139
በቀበሌ
ወንድ በቁጥር 892873 221014 221014 37.2
ሴት በቁጥር 409925 130167 130167 21.8
ድምር በቁጥር 1302798 351181 351181 29.5
በወጣቶች ዙሪያ የተፈጠሩ የተሳትፎ መድረኮች ብዛት
በክልል በቁጥር 16 10 10 55.5
በዞን በቁጥር 303 95 95 51.3
በወረዳ በቁጥር 4795 1763 1763 44.5
በቀበሌ በቁጥር 5113 1868 1868 44.7
ድምር በቁጥር
ወጣት ሁነቶች
በአለም አቀፍ የወጣቶች ቀን የተሳተፉ ወጣቶች ብዛት በቁጥር
ወንድ በቁጥር 428841 428841 428841 365213 365213 85.16 85.163 85.163
ሴት በቁጥር 414656 414656 414656 317477 317477 76.56 76.564 76.564

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
ድምር በቁጥር 843497 843497 843497 682690 682690 80.94 80.936 80.936
በክልል በቁጥር
ወንድ 200 200 200 202 202 101 101 101
ሴት 100 100 100 59 59 59 59 59
ድምር 300 300 300 261 261 87 87 87
በዞን በቁጥር
ወንድ 6536 6536 6536 5474 5474 83.75 83.752 83.752
ሴት 6279 6279 6279 3458 3458 55.07 55.072 55.072
ድምር 12815 12815 12815 8932 8932 69.7 69.7 69.7
በወረዳ በቁጥር
ወንድ 17375 17375 17375 30640 30640 176.3 176.35 176.35
ሴት 13118 13118 13118 20601 20601 157 157.04 157.04
ድምር 30493 30493 30493 51241 51241 168 168.04 168.04
በቀበሌ በቁጥር
ወንድ 404730 404730 404730 328897 328897 81.26 81.263 81.263
ሴት 395159 395159 395159 293359 293359 74.24 74.238 74.238
ድምር 799889 799889 799889 622256 622256 77.79 77.793 77.793
በአፍሪካ የወጣቶች ቀን የተሳተፉ ወጣቶች ብዛት በቁጥር
ወንድ በቁጥር 404540
ሴት በቁጥር 404538
ድምር በቁጥር 809078
በክልል በቁጥር
ወንድ
ሴት
ድምር
በዞን በቁጥር
ወንድ
ሴት
ድምር
በወረዳ በቁጥር
ወንድ
ሴት
ድምር
በቀበሌ በቁጥር
ወንድ

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
ሴት
ድምር
በመልካም አስተዳደርና በጸረ ኪራይ ሰብሳቢነት ግንዛቤ
የተፈጠረላቸው ወጣቶች ብዛት
ወንድ 396600 99150 99150 69477 69477 70.07 70.073 17.518
ሴት 396600 99150 99150 53734 53734 54.19 54.195 13.549
ድምር 793200 198300 198300 123211 123211 62.13 62.134 15.533
በወጣቶች ብሄራዊ ፖሊሲ፤ ፓኬጅና ስትራቴጅ ዙሪያ // 4952
እዉቅና ያገኙ የተቋም አመራሮች ብዛት
ክልል 35
ዞን 477 47 47 9.8532
ወረዳ 4440 426 426 9.5946
በወጣቶች ብሄራዊ ፖሊሲ፤ ፓኬጅና ስትራቴጅ //
4000
ዙሪያ እዉቅና ያገኙ ቋሚ ኮሚቴዎች ብዛት
ክልል 30
ብ/ዞን 90
ሜትሮፖሊታንት 180
ወረዳ 3700 86 86 2.3243
በወጣቶች ብሄራዊ ፖሊሲ፤ ፓኬጅና ስትራቴጅ //
ዙሪያ እዉቅና ያገኙ ዳይሬክትር/ቡድን መሪዎች 14883
ብዛት
ክልል 105
ዞን 1458 18 18 1.2346
ወረዳ 13320 502 502 3.7688
በወጣቶች ብሄራዊ ፖሊሲ፤ ፓኬጅና ስትራቴጅ //
0 0
ዙሪያእዉቅና ያገኙ የህ/ሠብ ክፍሎች ብዛት
ወ 297450 74361 74361 19957 19957 26.84 26.838 6.7094
ሴ 297450 74360 74360 15077 15077 20.28 20.276 5.0688
ድ 594900 148721 148721 35034 35034 23.56 23.557 5.8891
የተመዘገቡ ስራ ፈላጊ ወጣቶች ብዛት
3.የወጣቶችን
ኢኮኖሚያዊ

ወ 444,453 217,398 217,398 355,619 355,619 164 164 80


ግብ

ሴ 444,452 217,398 217,398 198,117 198,117 91 91 45

ድ 888,905 434,796 434,796 553,736 553,736 127 127 62

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
በገጠር
ወ 240,544 116972 116972 259,916 259,916 222 222 108
ሴ 240,544 116972 116972 109,102 109,102 93 93 45
ድ 481,088 233,944 233,944 369,018 369,018 158 158 77
በከተማ ቁጥር
ወንድ 203,909 101,955 101,955 95,703 95,703 94 94 47
ሴት 203,908 101,954 101,954 89,015 89,015 87 87 44
ድምር 407,817 203,909 203,909 184,718 184,718 91 91 45

በስራ ባህል ላይ ግንዛቤ የተፈጠረላቸው ወጣቶች ብዛት ቁጥር

ወንድ 225,000 45000 45000 229,043 229,043 509 509 102


ሴት 225,000 45000 45000 127,729 127,729 284 284 57
ተጠቃሚነት ማረጋገጥ

ድምር 450,000 90,000 90,000 356,772 356,772 396 396 79


በስራ ፈጠራ (ኢንተርፕሩነርሺፕ) ስልጠና የተሰጣቸው ወጣቶች
ቁጥር
ብዛት፣ (ከዚህ ውስጥ አካል ጉዳተኞች 0.01%)

ወንድ 456,766 69,331 69,331 229,043 229,043 330 330 50


ሴት 456,767 69,330 69,330 127,729 127,729 184 184 28
ድምር 913,533 138,661 138,661 356,772 356,772 257 257 39

የስራ ዕድል ፈጠራን በተመለከተ፡-(ቋሚ 80


%ጊዜያዊ 20% )
የስራ ዕድል የተፈጠረላቸው ወጣቶች ብዛት (ከዚህ ውስጥ አካል
ቁጥር
ጉዳተኞች 0.01%)

ወንድ 424,949 48,824 48,824 48,893 48,893 100 100 12


ሴት 424,949 48,823 48,823 27,003 27,003 55 55 6
ድምር 849,898 97,647 97,647 75,896 75,896 78 78 9
በገጠር (60 %)
ቋሚ የስራ እድል የተፈጠረላቸዉ ወጣቶች
ብዛት

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
ወ 190,685 21,828 21,828 24,977 24,977 114 114 13

ሴ 190,685 21,827 21,827 11,191 11,191 51 51 6


ድ 381,370 43,655 43,655 36,168 36,168 83 83 9
ጊዜያዊ የስራ እድል የተፈጠረላቸዉ ወጣቶች
ብዛት
ወ 65,385 7,442 7,442 10,706 10,706 144 144 16
ሴ 65,383 7,442 7,442 5,793 5,793 78 78 9
ድ 130,768 14,884 14,884 16,499 16,499 111 111 13
ቋሚ+ ጊዜያዊ የስራ እድል የተፈጠረላቸዉ
ወጣቶች ብዛት
ወ 254,427 29,104 29,104 35,683 35,683 123 123 14
ሴ 254,426 29,104 29,104 16,984 16,984 58 58 7
ድ 508,853 58,208 58,208 52,667 52,667 90 90 10
በከተማ(40%)
ቋሚ የስራ እድል የተፈጠረላቸዉ ወጣቶች
ብዛት
ወ 138,990 15,625 15,625 7,031 7,031 45 45 5
ሴ 138,990 15,625 15,625 5,592 5,592 36 36 4
ድ 277,980 31,250 31,250 12,623 12,623 40 40 5
ጊዜያዊ የስራ እድል የተፈጠረላቸዉ ወጣቶች
ብዛት
ወ 43,560 5,297 5,297 6,179 6,179 117 117 14
ሴ 43,561 5,297 5,297 4,427 4,427 84 84 10
ድ 87,121 10,594 10,594 10,606 10,606 100 100 12

ቋሚ+ ጊዜያዊ የስራ እድል የተፈጠረላቸዉ


ወጣቶች ብዛት
ወ 182,550 20,578 20,578 13,210 13,210 64 64 7

ሴ 182,551 20,578 20,578 10,019 10,019 49 49 5


ድ 365,101 41,156 41,156 23,229 23,229 56 56 6
ክትትልና ድጋፍ የተደረገላቸዉ 123,125 18,058 18,058 5,869 5,869 33 33 5
ኢንተርፕራይዞች ብዛት
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
በመደበኛ 83,260 8,800 8,800 3,587 3,587 41 41 4
በተዘዋዋሪ 39,865 9,258 9,258 2,282 2,282 25 25 6

በኢንተርፕራይዝ የተደራጁና ክትትልና ድጋፍ የተደረገላቸው


ወጣቶች ብዛት ቁጥር

ወንድ 308,823 37,353 37,353 19,673 19,673 53 53 6


ሴት 308,824 37,353 37,353 11,389 11,389 30 30 4
ድምር 617,647 74,706 74,706 31,062 31,062 42 42 5
በብድር እና ቁጠባ አገልግሎት ዙሪያ ግንዛቤ የተፈጠረላቸው
ቁጥር
ወጣቶች ብዛት

ወንድ 524,495 63,446 63,446 114,052 114,052 180 180 22


ሴት 524,497 63,445 63,445 67,590 67,590 107 107 13
ድምር 1,048,992 126,891 126,891 181,642 181,642 143 143 17
በቁጠባ ተሳታፊ የሆኑ ወጣቶች ብዛት ቁጥር

ወንድ 467,741 54,224 54,224 27,656 27,656 51 51 6


ሴት 467,741 54,223 54,223 23,749 23,749 44 44 5
ድምር 935,482 108,447 108,447 51,405 51,405 47 47 5
የተቆጠበ የገንዘብ መጠን በብር 2,337,404,507 271,381,889 271,381,889 140,879,473 140,879,473 52 52 6
የብድር አገልግሎት ተጠቃሚ የሆኑ ወጣቶች
ብዛት
ወ 441,899 50,583 50,583 33,722 33,722 67 67 8
ሴ 439,900 50,582 50,582 29,425 29,425 58 58 7
ድ 881,799 101,165 101,165 63,147 63,147 62 62 7
የተበደሩት የገንዘብ መጠን በብር 2,607,472,971 319,679,154 319,679,154 170,230,648 170,230,648 53 53 7
በገቢ ማስገኛ ተሰማርተው ተጠቃሚ የሆኑ ከስደት ተመላሽ ቁጥር
ወጣቶች ብዛት
ወንድ 2,971 338 338 866 866 256 256 29
ሰት 2,972 338 338 1,398 1,398 414 414 47
ድምር 5,943 676 676 2,264 2,264 335 335 38

የተጠናከሩና ክትትልና ድጋፍ የተደረገላቸው የወጣቶች ስራ እድል ቁጥር


ፈጠራ ግብረ-ሃይሎች ብዛት

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
በክልል
በዞን
በወረዳ
በቀበሌ
ብድር የመለሱ ወጣቶች ብዛት
ወ 441,899 48,885 48,885 7,478 7,478 15 15 2
ሴ 439,900 48,884 48,884 4,836 4,836 10 10 1
ድ 881,800 97,769 97,769 12,314 12,314 13 13 1
የተመለሰ ብድር መጠን በብር 2,234,839,698 262,215,539 262,215,539 171,131,110 171,131,110 65 65 8
ጊዜና ጉልበት ቆጣቢ ቴክኖሎጅዎችን ተጠቃሚ
የሆኑ ወጣቶች ብዛት
ወ 1,535 167 167 209 209 125 125 14
ሴ 1,535 167 167 147 147 88 88 10
ድ 3,070 334 334 356 356 107 107 12
የስራ እድል ፈጠራግብረ-ሃይል 4153 4,153 4,153 1,214 1,214 29 29 29
በክልል 1 1 1 1 1 100 100 100
በዞን 18 18 18 9 9 50 50 50
በወረዳ 213 213 213 103 103 48 48 48
በቀበሌ 3,921 3,921 3,921 1,101 1,101 28 28 28
በኢንዱስትሪ ፓርኮች የወጣቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት
በተመለከተ የተካሄደ ድጋፍና ክትትል ብዛት
ቁጥር 4 1 1 3 3 300 300 75

በቤተሰቦቻቸው/ወላጆቻቸው መሬት ላይ
ተጠቃሚ እንዲሆኑ ግንዛቤ የተፈጠረላቸዉ
ወጣቶች ብዛት
ወ 594,900 148725 148725 79612 79612 53.53 53.53 13.382
ሴ 594,900 148725 148725 59283 59283 39.86 39.861 9.9652
ድ 1189800 297450 297450 138895 138895 46.7 46.695 11.674
በቤተሰቦቻቸው/ወላጆቻቸው መሬት ላይ
ተጠቃሚ የሆኑ ወጣቶች ብዛት
ወ 148728 37179 37179 17063 17063 45.89 45.894 11.473
ሴ 148722 37178 37178 11878 11878 31.95 31.949 7.9867
ድ 297450 74357 74357 28941 28941 38.92 38.922 9.7297

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
የላሙት የመሬት ስፋት በሄክታር

የገጠርወላጆችልጆቻቸዉንበራሳቸዉመሬትላይ
ተጠቃሚእንዲያደርጉግንዛቤ የተፈጠረላቸዉ
ወ 793200 198300 198300 126997 126997 64.04 64.043 16.011
ሴ 793200 198300 198300 90141 90141 45.46 45.457 11.364
ድ 1586400 396600 396600 217138 217138 54.75 54.75 13.687
ተጠቃሚ ያደረጉ ወላጆች
ወንድ
ሴት

ድምር

የሰጡት የመሬት ስፋት በሄክታር

በተፈጥሮ ሃብት ጥበቃና ልማት ስራዎች ላይ


ንቅናቄ በመፍጠርና በማሳተፍ ተጠቃሚ የሆኑ
የገጠር ወጣቶች ብዛት
ወ 340700
ሴ 340700
ድ 681400
ወጣቶች በግብርና ፓኬጅ ጠቀሜታ ዙሪያ ግንዛቤ በመፍጠር
ተጠቃሚና ተሳታፊ
ወ 396600 99150 99150 58759 58759 59.26 59.263 14.816
ሴ 396600 99150 99150 35279 35279 35.58 35.581 8.8954
ድ 793200 198300 198300 94038 94038 47.42 47.422 11.856
ተጠቃሚ ሆኑ ወጣቶች
ወንድ
ሴት
ድምር
በህብረት ስራ ማህበራት ጠቀሜታና ፋይዳ ዙሪያ የተሳተፉ እና
ተጠቃሚ እንዲሆኑ የተፈጠረላቸው ወጣቶች ብዛት፣
ወንድ 396600 99150 99150 41677 41677 42.03 42.034 10.509
ሴት 396600 99150 99150 28814 28814 29.06 29.061 7.2653
ድምር 793200 198300 198300 70491 70491 35.55 35.548 8.8869

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ

ግብ 4፡- የወጣቶችን ማህበራዊ ተሳትፎና


ተጠቃሚነትማጎልበት

በወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስታንዳርድ


መመሪያና በእቅዱ ግንዛቤ የተፈጠረላቸዉ
ወጣቶች
ወ 594900 148725 148725 607434 607434 408.4 408.43 102.11
ሴ 594900 148725 148725 465963 465963 313.3 313.31 78.326
ድ 1189800 297450 297450 1073397 1073397 360.9 360.87 90.217
በወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስታንዳርድ
መመሪያና በእቅዱ ግንዛቤ የተፈጠረላቸዉ
ባለድርሻ አካላት
ወ 2833 2833 2833 5291 5291 186.8 186.76 186.76
ሴ 2833 2833 2833 3076 3076 108.6 108.58 108.58
ድ 5666 5666 5666 8367 8367 147.7 147.67 147.67
በክረምት በጎ ፈቃድ የተሳተፉ ወጣቶች ብዛት
ወ 2425270 2425270 2425270 2855254 2855254 117.7 117.73 117.73
ሴ 2425269 2425269 2425269 2217542 2217542 91.43 91.435 91.435
ድ 4850539 4850539 4850539 5072796 5072796 104.6 104.58 104.58
በበጋ በጎ ፈቃድ አገልግሎት መስኮች ተሳታፊ
የሆኑ ወጣቶች ብዛት
ወ 1250214
ሴ 1250214
ድ 2500428
በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት መስኮች
ተጠቃሚ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ብዛት
ወ 5617165 5617165 5617165 5719251 5719251 101.8 101.82 101.82
ሴ 5617165 5617165 5617165 5449732 5449732 97.02 97.019 97.019
ድ 11234330 11234330 11234330 11168983 11168983 99.42 99.418 99.418
በክረምት በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተሰማርተዉ
እዉቅና ያገኙ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ብዛት

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
ወ 20000 20000 20000 14816 14816 74.08 74.08 74.08

ሴ 20000 20000 20000 9128 9128 45.64 45.64 45.64


ድ 40000 40000 40000 23944 23944 59.86 59.86 59.86
በበጋ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተሰማርተዉ
እዉቅና ያገኙ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ብዛት

በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተሰማርተዉ እዉቅና


603 603 603 1231 1231 204.1 204.15 204.15
ያገኙ የወጣት አደረጃጀቶች ብዛት
በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተሰማርተዉ እዉቅና 100 100
603 603 603 1436 1436
ያገኙ ባለድርሻ አካላት ብዛት
የተሰጠው የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ጠቅላላ
የሚገኜው ትርፍ በገንዘብ ሲተመን (የክረምት) ብር/ 510000000
bilion
5100000000
0
5100000000 94.49 94.493 94.493
4819156200 4819156200
የወጣቶች በጎ ፍቃድ አገልግሎት ኮሜቴዎችን ማጠናከር

ክልል 1 1 1 1 1 100 100 100


ዞን 18 18 18 16 16 88.89 88.889 88.889
ወረዳ 185 185 185 179 179 96.76 96.757 96.757
ቀበሌ 3966 3966 3966 2796 2796 70.5 70.499 70.499
በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ምርጥ ተሞክሮ መቀመርና ማስፋፋት
1 1 1 1 1 100 100 100
በስነ-ተዋልዶ ጤና አገልግሎት ተጠቃሚ የሆኑ
ወጣቶችና ታዳጊዎች ብዛት



በማህበራዊ ጠንቅ ተጋላጭነት ዙሪያ ግንዛቤ
የተፈጠረላቸዉ ወጣቶች ብዛት
ወ 495750 123937 123937 63468 63468 51.21 51.21 12.802
ሴ 495750 123936 123936 57034 57034 46.02 46.019 11.505

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
ድ 991500 247873 247873 120502 120502 48.61 48.614 12.154
በማህበራዊ ጠንቅ ተጋላጭነት ዙሪያ ግንዛቤ
የተፈጠረላቸዉ የህብረተሰብ ክፍሎች ብዛት
ወ 297450 74361 74361 48062 48062 64.63 64.633 16.158
ሴ 297450 74360 74360 40762 40762 54.82 54.817 13.704
ድ 594900 148721 148721 88824 88824 59.73 59.725 14.931
በህገወጥ የሰዎች ዝውውር ተጋላጭነት ዙሪያ ግንዛቤ ያገኙ
ወጣቶችና ለሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎችብዛት
ወጣቶች
ወንድ 495750 123936 123936 72559 72559 58.55 58.546 14.636
ሴት 495750 123935 123935 59164 59164 47.74 47.738 11.934
ድምር 991500 247871 247871 131723 131723 53.14 53.142 13.285
ከህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር የተመለሱ/ አመለካከታቸውን የቀየሩ
ወጣቶች ብዛት
ወንድ 2775 695 695 4062 4062 584.5 584.46 146.38
ሴት 2775 695 695 5994 5994 862.4 862.45 216
ድምር 5550 1390 1390 10056 10056 723.5 723.45 181.19
የህብረተሰብ ክፍሎችብዛት
ወንድ 297450 74361 74361 48557 48557 65.3 65.299 16.324
ሴት 297450 74360 74360 33618 33618 45.21 45.21 11.302
ድምር በቁጥ
594900 148721 148721 82175 82175 55.25 55.254 13.813

በአደንዛዥ ዕፆችና አሉታዊ መጤ ድርጊቶች ዙሪያ ግንዛቤ
ቁጥር
የተፈጠረላቸው ወጣቶች ብዛት (ከነዚህ ውስጥ ህጻናት 10% እና አካል
ጉዳተኞች 0.01%)
ወንድ 435,386 60,908 60,908 50,024 50,024 82 82 11
ሴት 435,383 60,908 60,908 36,332 36,332 60 60 8
ድምር 870,769 121,816 121,816 86,356 86,356 71 71 10

ከሱስ ያገገሙ ወጣቶች ብዛት ቁጥር


ወንድ 5,640 550 550 874 874 159 159 15
ሴት 1,220 549 549 244 244 44 44 20
ድምር 6,860 1,099 1,099 1,118 1,118 102 102 16
በትምህርት ተቋማት የተቋቋሙ የወጣቶች የስብዕና ግንባታ ቁጥር 558 0 0 4 4 1
ክበባት ብዛት
የተቋሙ በሱስና ሱሰኝነት ዙሪያ የተዘጋጀ ዶክመንታሪ ብዛት ቁጥር 1 0 0 0 0 0
ግቦች
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
የአሉታዊ መጤ ልማዶችና አደንዛዥ እጾች በክልሉ ወጣቶች ላይ ቁጥር 1 0 0 0 0 0
ስላደረሱት ጉዳት የተጠና ጥናት ብዛት
በስብዕና ልማትና በአስተሳሰብ ግንባታ /Mind Set/ ዙሪያ ስልጠና
የተሰጣቸው ወጣቶች ብዛት (ከዚህ ውስጥ ህጻናት 10%፤ አካል ቁጥር
ጉዳተኞች 0.01%)

ወንድ 291,790 39,858 39,858 29,152 29,152 73 73 10


ሴት 289,986 39,857 39,857 18,192 18,192 46 46 6
ድምር 581,776 79,715 79,715 47,344 47,344 59 59 8
የህይወት ክሎት ስልጠና ያገኙ ወጣቶች ብዛት (ከዚህ ውስጥ ህጻናት ቁጥር
10%፤ አካል ጉዳተኞች 0.01%)
ወንድ 195,209 29,089 29,089 17,559 17,559 60 60 9
ሴት 195,209 29,089 29,089 12,950 12,950 45 45 7
ድምር 390,418 58,178 58,178 30,509 30,509 52 52 8
የአቻ ለአቻ ስልጠና የተሰጣቸው ወጣቶች ብዛት (ከዚህ ውስጥ ቁጥር
ህጻናት 10%፤ አካል ጉዳተኞች 0.01%)

ወንድ 195,207 28,940 28,940 20,886 20,886 72 72 11


ሴት 195,207 28,940 28,940 16,641 16,641 58 58 9
ድምር 390,414 57,880 57,880 37,527 37,527 65 65 10
ለወጣቶችና ታዳጊዎች ምቹና ወጣት ተኮር የተዋልዶ ጤና
ቁጥር 192 0 0 0 0 0
አገልግሎት የሚሰጡ የጤና ተቋማት ብዛት

የተዋልዶ ጤና አገልግሎት የሚሰጡ የሰብዕና ልማት ማእከላት ቁጥር 42 10 10 0 0 0 0 0


ብዛት
በኤች አይ ቪ/ኤድስ መከላከል እና በተዋልዶ ጤና ዙሪያ ግንዛቤ
የተፈጠረላቸው ወጣቶች፣ የክበባት እና ማህበራት መሪዎች ብዛት ቁጥር
(ከዚህ ውስጥ ህጻናት 10%፤ አካል ጉዳተኞች 0.01%)

ወጣቶች ቁጥር
ወንድ 500,998 76,068 76,068 67,642 67,642 89 89 14
ሴት 500,998 76,068 76,068 56,306 56,306 74 74 11
ድምር 1,001,996 152,136 152,136 123,948 123,948 81 81 12
የክበባትና ማህበራት መሪዎች ብዛት ቁጥር
ወንድ 992 147 147 0 0 0 0 0
ሴት 993 146 146 0 0 0 0 0

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
ድምር 1,985 293 293 0 0 0 0 0
የተዋልዶ ጤና አገልግሎት ተጠቃሚ የሆኑ ወጣቶች ብዛት (ከዚህ ቁጥር
ውስጥ ህጻናት 10%፤ አካል ጉዳተኞች 0.01%)
ወንድ 29,478 3,308 3,308 4,118 4,118 124 124 14
ሴት 29,479 3,308 3,308 5,697 5,697 172 172 19
ድምር 58,957 6,616 6,616 9,815 9,815 148 148 17
አዲስ የተገነቡ የወጣት ማዕከላት ብዛት ቁጥር 50 0 0 2 2 4
በሰብዕና ልማት ማዕከላት የተስፋፉ የሳይንስና ቴክኖሎጅ ካፌዎች ቁጥር 1 0 0 0
ብዛት
የተጠናከሩ የወጣት ማዕከላት ብዛት ቁጥር
በሙያ ቁጥር 488 106 106 127 127 120 120 26
በቁሳቁስ ቁጥር 141 17 17 30 30 176 176 21
በገንዘብ ቁጥር 74 9 9 8 8 89 89 11
በስታንዳርዳቸው መሰረት ርክክብ የተፈጸመባቸው የወጣት ቁጥር 160 30 30 2 2 7 7 1
ማዕከላት መገንቢያ ቦታዎች ብዛት
የይዞታ ማረጋገጫ ያገኙ የወጣት ማዕከላት ብዛት ቁጥር 187 25 25 6 6 24 24 3
በማዕከላት ተጠቃሚ የሆኑ ወጣቶች ብዛት (ከዚህ ውስጥ ህጻናት ቁጥር
10%፤ አካል ጉዳተኞች 0.01%)
ወንድ 228,275 26,900 26,900 59,273 59,273 220 220 26
ሴት 228,275 26,900 26,900 31,720 31,720 118 118 14
ድምር 456,550 53,800 53,800 91,993 91,993 171 171 20

በስብዕና ልማት ማዕከላት ችግሮች ዙሪያ በየደረጃው ካሉ


መሪዎችና ባለሃብቶች ጋር የተካሄደ የውይይት መድረክ ብዛት
ቁጥር 15 0 0 1 1 7

በወጣት ሰብዕና ልማት ማዕከላት አጠቃላይ አሰራርና አስተዳደር ቁጥር


ዙሪያ ስልጠና የተሰጣቸው አካላት ብዛት
የማዕከላት የቦርድ አመራሮች /ስራ አስፈጻሚዎች ቁጥር
ወንድ 1,236 184 184 107 107 58 58 9
ሴት 1,258 184 184 51 51 28 28 4
ድምር 2,494 368 368 158 158 43 43 6
የወጣት ማዕከላት ስራ አስኪያጆችና ባለሙዎች ብዛት ቁጥር
ወንድ 6,499 1,340 1,340 1,208 1,208 90 90 19
ሴት 6,499 1,340 1,340 258 258 19 19 4
ድምር 12,998 2,680 2,680 1,466 1,466 55 55 11

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
አደንዛዥ ዕፆችና አሉታዊ መጤ ድርጊቶችን ተከላካይ ግብረ ኃይል ቁጥር 4153 4153 4153 995 995 24 24 24

በክልል 1 1 1 1 1 100 100 100


በዞን 18 18 18 8 8 44 44 44
በወረዳ 213 213 213 83 83 39 39 39
በቀበሌ 3,921 3,921 3,921 903 903 23 23 23
የምክክር መድረክ ብዛት ቁጥር 36 0 0 7 7 19
በምክክር መድረኩ የተሳታፊዎች ብዛት ቁጥር
ወንድ 3,921 0 0 1,098 1,098 28
ሴት 3,920 0 0 10,566 10,566 270
ድምር 7,841 0 0 11,664 11,664 149
በሰብዕና ልማት ማዕከላት ዙሪያ ተቀምሮ የሰፋ ተሞክሮ 1 0 0 0 0 0
የሱስ ማገገሚያ ማዕከላት እንዲገነቡ የተደረገ ክትትል ብዛት ቁጥር 1 0 0 0 0 0

በአሉታዊ መጤ ባህሎች/ልማዳዊ ድርጊቶች እና አደንዛዥ እጾች


ዙሪያ ወጣቶችን ለመከላከል የተዘጋጀ የጋራ የግብረ ሃይል እቅድ
ጥራዝ 19 19 19 7 7 37 37 37

በወጣቶችጉዳይማካተትዙሪያክትትልናድጋፍ በቁጥ

ግብ 5.የወጣተችን ተቋማዊነትና ተጠቃሚነት

የተደረገላቸዉ ተቋማት ብዛት


ክልል // 140 35 35 0 0 0 0 0

ዞን // 1908 477 477 105 105 22.01 22.013 5.5031


ስርዓት ማጎልበት

ወረዳ // 17760 4440 4440 2491 2491 56.1 56.104 14.026


የወጣችን ጉዳይ ያካተቱ ተቋማት ብዛት ቁጥር
ክልል ቁጥር 35 0 0 0
የተቋሙ ዞን ቁጥር 477 99 99 20.755
ግቦች
ወረዳ ቁጥር 4440 1453 1453 32.725
የፅሁፍ ግብረመልስ የተሰጣቸዉ ተቋማት ዛት
ክልል 140 35 35 33 33 94.29 94.29 23.6
ዞን 1908 477 477 86 86 18.03 18.029 4.5073
ወረዳ 17760 4440 4440 2054 2054 46.26 46.261 11.565

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
የግንባር ዉይይት የተደረገባቸዉ ተቋ/ ብዛት 0 0
ክልል 140 35 35 0 0 0 0 0
ዞን 1908 477 477 74 74 15.51 15.514 3.8784
ወረዳ 17760 4440 4440 1575 1575 35.47 35.473 8.8682
የተካሄዱ የምክክር መድረኮች ብዛት
በክልል ቁጥር 2
በዞን ቁጥር 36
በወረዳ ቁጥር 370 27 27 7.2973
የወጣቶችን ጉዳይ በማካተት የተሻለ አፈፃፀም ላሳዩ
ተቋማት እዉቅና የተሰጣቸዉ
ክልል 3
ዞን 54
የተቋሙ ወረዳ 555 5 5 0.9009
ግቦች የተዘጋጀ ፕሮጀክት መጠን ቁጥር 3 0 0 0 0
የተገኘ ሃብት በብር 2,000,000 0 0 1,230,000 1,230,000
አቅማቸው የጎለበተ አመራሮች ብዛት ቁጥር
200 9 9 4.5
ሁለታዊ ለውጥ ያመጡ አመራሮች ብዛት ቁጥር 100 7 7 7
አቅማቸው የጎለበተ ፈጻሚዎች ብዛት ቁጥር 188 13 13 6.9149
ግንባር ቀደም የሆኑ ፈጻሚዎች በቁጥር ቁጥር 94 9 9 9.5745
የ IT ቴክኖሎጅ ተጠቃሚ ቁጥር 188 7 7 3.7234
የ ICT አገልግሎት ሽፋን በመቶኛ 80 7 7 8.75

79
5.2 ስፖርት ዘርፍ

እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%

የተቋሙ ግቦች የስራ ዝርዘር መለኪያ እስከዚ


የዚህ ሩብ እስከዚህ
2015 የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ ህ ሩብ
አመት ሩብ አመት
አመት አመት አመት አመት ከአመቱ

የተደራጁ መንግስታዊ የስፖርት ተቋማት ብዛት በቁጥር 217 217 211 97

ክልል 1 1 1
በዞን // 18 18 18
ክልል አቀፍ እና ሀገር አቀፍ ደረጃቸዉን የጠበቁ የስፖርት ተቋማትን ማሳደግ

በወረዳ // 198 198 192


ግብ 1. የህዝባዊና መንግስታዊ የስፖርት አደረጃጀቶችን በማጠናከር

የስፖርት ህዝባዊ አደረጃጀቶችን ማጠናከር // 25,000 9400 3785 40% 15%


ክልል 50 25 48 192% 96%
በዞን // 750 375 66 17.6% 8.8%
በወረዳ // 8600 4300 1333 31% 15.5%
ቀበሌ // 9,400 4700 2338 49.7% 24.8%
የስፖርት ማህበራት ኮሚቴዎችን ማጠናከር በማ/ር 14741 14741 3498 23.7 23.7%
በክልል በማ 23 23 23 100% 100%
በዞን በማ 360 360 204 56% 56%
በወረዳ በማ 2430 2430 1,368 56% 56%
በቀበሌ በማ 11928 11928 1,903 15.9% 15.9%
በተለያዩ የስፖርት መስኮች ክለቦችን ማጠናከርና 95 48 64 100% 67%
አዲስ ማደራጀት
የተጠናከሩ ክለቦች ብዛት 95 48 64 100% 67%

በአዲስ የተቋቋሙ ክለቦች ብዛት

የተጠናከሩየስፖርት ቡድኖችንብዛት 14448 7224 2533 35% 17%

የዳኞች ማህበርን ማጠናከር 374 123 151 122% 40%

ክልል 23 23 20 86% 86%

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%

የተቋሙ ግቦች የስራ ዝርዘር መለኪያ እስከዚ


የዚህ ሩብ እስከዚህ
2015 የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ ህ ሩብ
አመት ሩብ አመት
አመት አመት አመት አመት ከአመቱ

በዞን 270 50 36 72% 13%

በወረዳ 81 50 96 192% 118%

የአሰልጣኞች ማህበርን ማጠናከር 374 123 142 115% 37.9%

ክልል 23 23 20 86.9% 86.9%

በዞን 270 50 35 70% 12%

በወረዳ 81 50 87 174% 107%

የስፖርት ሳይንስ የሙያ ማህበራትን ማጠናከርና 19 19 19 100% 100%


ማደራጀት

ክልል 1 1 1 100% 100%

በዞን 18 18 18 100% 100%

የቴክኒክ ኮሚቴዎችን ማደራጀትና ማጠናከር 374 94 108 114% 28%

ክልል 23 20 20 100% 86%

በዞን 270 68 39 57% 14%

በወረዳ 81 20 49 100 60.4

የስፖርትየሥራአስፈፃሚኮሚቴ ስብሰባ ማካሄድ 3036 1449 422 29% 13%

ክልል 276 69 60 86% 21%

በዞን 2760 690 133 19% 4%

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%

የተቋሙ ግቦች የስራ ዝርዘር መለኪያ እስከዚ


የዚህ ሩብ እስከዚህ
2015 የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ ህ ሩብ
አመት ሩብ አመት
አመት አመት አመት አመት ከአመቱ

በወረዳ 2760 690 229 33.1 8.2

በክልል አቀፍ ስታንዳርድ አሟልተው የተደራጁ በቁጥር 96 6 6 3 ዐ% 3 ዐ%


ማህበሩ

የስፖርት ፌዴሬሽኖች ጠቅላላ ጉባኤ ማካሄድ 419 104 9 8.6% 2%

ክልል 23 6 - - -

በዞን 391 98 9 9.1% 9%

የተቋቋሙ(የተጠናከሩ) የአትሌቶች ማህበር ብዛት

የስፖርትምክርቤትጉባዔዎችን በየደረጃዉ በቁጥር 4500 2250 1046 46.4% 23.2%


ማካሄድ፡-

ክልል 2 1 - - -

በዞን // 36 18 3 16.6% 8.3%

በወረዳ // 486 243 19 7% 4%

በቀበሌ // 3976 1988 1024 51% 25.7%

ለህዝባዊ ስፖርት አደረጃጀቶችየተደረገ ብር 10 ሚሊ 10 ሚሊ 14,050,000 100% 100%


መንግስታዊ የፋይናንስ ድገፍ በብር

ኦዲት የተደረጉ ህዝባዊ የስፖርት አደረጃጀቶች በቁጥር 294 294 89 100% 100%
ብዛት

ክልል 1 1 1 100% 100%

ዞን 15 15 6 40% 40%

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%

የተቋሙ ግቦች የስራ ዝርዘር መለኪያ እስከዚ


የዚህ ሩብ እስከዚህ
2015 የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ ህ ሩብ
አመት ሩብ አመት
አመት አመት አመት አመት ከአመቱ

ወረዳ 278 278 18 6% 6%

አቅማቸዉ የተገነባ አመራሮችና ባለሙያዎች በቁጥር 84


ግብ 2.ህዝባዊናመንግስዊ የስፖርት ተቋማትን ሰብዓዊ ሀብት በማልማት የአሰራር

ብዛት 84 24 28.5

ቅንጅትና ትብብር የተደረገባቸዉ ተቋማት ብዛት // 15 15 15 100

ጥቅም ላይ የዋሉ ዘመናዊ ቴክኖሎጅዎች ብዛት // 5


5 5 100

በዘርፉ የተጠኑና ተግባራዊ የተደረጉ ጥናቶች ብዛት // 3 3 - -

በአሰራር ስርዓቶች የተዘጋጁ ሰነዶች ብዛት // 7 7 - -

በአሰራር ስርዓቶች በተዘጋጁ ሰነዶች ዙሪያ


ለተለያዩ የህ/ብ ክፍሎች የተፈጠረ ግንዛቤ


ስርዓቶችን ማሻሻል

ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተሰበሰበ ብር በብር 300 ሚሊ 70,000000 8.2


በዉን ገቢ
የሚሰበሰ
በየደረጃ
ግብ 3.

5,768,995

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%

የተቋሙ ግቦች የስራ ዝርዘር መለኪያ እስከዚ


የዚህ ሩብ እስከዚህ
2015 የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ ህ ሩብ
አመት ሩብ አመት
አመት አመት አመት አመት ከአመቱ

የተለያዩ ፕሮጀክቶችን በመቅረፅ ለልማታዊ በብር 40000300


ድርጀቶች፤ ለባለሀብቶችና ለግለሰቦች በማቅረብ 12,312,98
የተሰበሰበ ብር 8 2,392,868 19.1 %

ከመንግስት ድጋፍ በየደረጃው የተገኘ ብር በብር 140 ሚሊ 46,346,881 64,711,443 100

ለክልል የሚደረገዉን 10% ፈሰስ ዞኖች ገቢ በብር


እንዲያደርጉ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ

ስፖርቱን በባለቤትነት ይዘዉ ከሚመሩ መንግስታዊና በብር 180 ሚለ


መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች በስራቸዉ ክለቦችን
ተቋማዊ የፋይናንስ አቅምን ማሳደግ

ለማቋቋምና ለመደገፍ የሚያስችል በጀት ማስመደብ

14
1,800,000
00 25,942,200

ከስቴዲየም መግቢያ ትኬት ገቢ ማሰባሰብ በብር 2 ሚሊ

144500 10,000 8.9

ከክለቦች ለዉድድር መመዝገቢያ ገቢ ማሰባሰብ በብር 1100000 300,006 176,400 58.8

ከሜዳ ልዩ ልዩ ገቢዎች(ሳር ሽያጭ፤ቦታ ኪይ) የተሰበሰበ 3135000 100


ብር 3,135,000 3,447,610

ከዲያስፖራ ማህበረሰብ የተሰበሰበ ብር 2,000,000 400,000 26,612 6.65

ለስቴዲየም ግንባታ የተበጀተ ብር 946,001,67


8

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%

የተቋሙ ግቦች የስራ ዝርዘር መለኪያ እስከዚ


የዚህ ሩብ እስከዚህ
2015 የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ ህ ሩብ
አመት ሩብ አመት
አመት አመት አመት አመት ከአመቱ

በህዝባዊ አደረጃጀቶች ፕሮጀክት በመቅረፅ ከስፖንሰርሽፕ በብር


ገቢ ማሰባሰብ

ክልል

ዞን 1200000 300,000 106,000 35.3

አገር አቀፍ ስታንዳርዱን ያሟሉ የማዘዉተሪያ ስፍራዎች በቁጥር 68 28.57


ግብ 4. የስፖርት ማዘዉተሪያ ስፍራች ቁጥር በማሳደግ ህጋዊነታቸዉን ማረጋገጥ እና

ብዛት

21 6

የጥርጊያ ሜዳዎችን እንዲስፋፉ ማድረግ // 823 213 85 39.9

በት/ቤቶችና በተቋማት ያሉ ማዘዉተሪያ // 400

ስፍራዎች ብዛት 108 70 64.8


ተደራሽ ማድረግ

ህጋዊ ማረጋገጫ ሰነድ ያላቸዉ ማዘዉተሪያ ስፍራዎች በቁጥር 430


ብዛት 127 62 48.8

በገጠር የተስፋፉ የማዘወተሪያ ስፍራዎች የይዞታ // 600


ማረጋገጫ ደብተር እንዲኖራቸው ማድረግ 147 27 18.36

በከተማ የተስፋፉ የማዘወተሪያ ስፍራዎች ካርታና // 57 115.7


ፕላን እንዲያገኙ ማድረግ 19 22

የተገነቡ የ 2 ኛ ደረጃ የስፖርት ማዘውተሪያ // 6


ስፍራዎች ብዛት 6

የተገነቡ የ 3 ኛ ደረጃ የስፖርት ማዘወተሪያ በቁጥር 7 7


ስፍራዎች ብዛት

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%

የተቋሙ ግቦች የስራ ዝርዘር መለኪያ እስከዚ


የዚህ ሩብ እስከዚህ
2015 የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ ህ ሩብ
አመት ሩብ አመት
አመት አመት አመት አመት ከአመቱ

በግል ባለሃብቶቸ የተገነቡ የማዘዉተሪያ ስፍራዎች


ብዛት

ለሚገነቡ የማዘዉተሪያ ስፍራዎች ክትትልና ድጋፍ // 72 33.33


ማድረግ 18 6

ለተገነቡ የስልጠና ማዕከላት በመዋቅሩ መሰረት


የሰዉ ሃይል እንዲሟላ መከታተል

የተገነቡ የመ ደረጃ ያላቸዉ የስፖርት ማስልጠኛ በቁጥር 1 1


ማዕከላት ብዛት
ግብ 5. የስፖርትስልጠና ማእከላትንና ተቋማትን ቁጥር ማሳደግ

የተገነቡ የሐ ደረጃ ያላቸዉ የስፖርት ማሰልጠኛ // 1 1


ማዕከላት ብዛት

የተገነቡ የለ ደረጃ ያላቸዉ የስፖርት ማሰልጠኛ // 1 1


ማዕከላት ብዛት

የተገነቡ የሀ ደረጃ ያላቸዉ የስፖርት ማሰልጠኛ // 1 1


ማዕከላት ብዛት

ለሚገነቡ የስልጠና ማዕከላት ክትትልና ድጋፍ // 14 8 7 87.5


ማድረግ

በስልጠና ማዕከላት ግንባታና አገልግሎት አሰጣጥ // 1 1


ዙሪያ ያሉትን ችግሮች ለማቃለል የተካሄደ የዳሰሳ
ጥናት

በአካል ብቃት እንቅስቃሴ ፕሮግራም ህብረተሰቡን በቁጥር


ተሳታፊ ማድረግ

ወንድ 46780 53287

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%

የተቋሙ ግቦች የስራ ዝርዘር መለኪያ እስከዚ


የዚህ ሩብ እስከዚህ
2015 የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ ህ ሩብ
አመት ሩብ አመት
አመት አመት አመት አመት ከአመቱ

ሴት 46780 25990

አ/ጉ 1525 655

ድምር 95085 79932 84.06

የጤና ቡድኖኖችን በአካል ብቃት እንቅስቃሴ


ማሳተፍ

ወንድ 10629 7927 -

ሴት 5225 3105

ድምር 15854 11032 69.58

በት/ቤቶች በአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማሳተፍ በቁጥር

ወንድ 63352 35200 -

ሴት 63352 32120

ድምር 126704 67320 53.13

በመ/ቤቶች በአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማሳተፍ

ወንድ በቁጥር

ሴት

ድምር

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%

የተቋሙ ግቦች የስራ ዝርዘር መለኪያ እስከዚ


የዚህ ሩብ እስከዚህ
2015 የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ ህ ሩብ
አመት ሩብ አመት
አመት አመት አመት አመት ከአመቱ

በየደረጃዉ የተዘጋጁ ኩነቶች ብዛት በቁጥር

በስፖርት ኩነቶች የተሳተፉ የህ/ብ ክፍሎች ብዛት

ወንድ

ሴት

አ/ጉ
ግብ 7.በስፖርት ለሁሉም መዝናኛና ባህል ስፖርቶች የህብረተሰቡን ተሳትፎማሳደግ

ድምር

በስፖርት ለሁሉም ሳምንት በየደረጃዉ ፌስቲቫሎችን //


ማካሄድ

በዞን

በወረዳ

በስፖርት ለሁሉም ሳምንት የተሳተፉ የህብረተሰብ


ክፍሎችን ማሣተፍ

ወንድ

ሴት

አ/ጉ

ድምር

በስፖርት ለሁሉም ፕሮግራም በህዝባዊ ሩጫ የተለያዩ


የህብረተሰብ ክፍሎችን ማሣተፍ

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%

የተቋሙ ግቦች የስራ ዝርዘር መለኪያ እስከዚ


የዚህ ሩብ እስከዚህ
2015 የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ ህ ሩብ
አመት ሩብ አመት
አመት አመት አመት አመት ከአመቱ

ወንድ 124793 17217

ሴት 124793 11815

አ/ጉ 481 38

ድምር 250067 29070 11.62

በስፖርት ለሁሉም ፕሮግራም በእግር ጉዞ የተለያዩ


የህብረተሰብ ክፍሎችን ማሳተፍ

ወንድ 125793 25746

ሴት 125703 16754

አ/ጉ 481 76

ድምር 251977 42576 16.90

በክረምት ስልጠናና ዉድድር ተሳታፊ ስፖርተኞች


ብዛት

ወንድ 98820 119640

ሴት 93022 39528

አ/ጉ 2454 822

ድምር 194296 159990 82.34

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%

የተቋሙ ግቦች የስራ ዝርዘር መለኪያ እስከዚ


የዚህ ሩብ እስከዚህ
2015 የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ ህ ሩብ
አመት ሩብ አመት
አመት አመት አመት አመት ከአመቱ

በክረምት ስልጠናና ዉድድር አካል ጉዳተኛ ተሳታፊ በቁጥር


ስፖርተኞች ብዛት

ወንድ

ሴት

ድምር

በበጋ ስልጠናና ዉድድር ተሳታፊ ስፖርተኞች ብዛት //

ወንድ

ሴት

ድምር

ቤደረጃዉ የተዘጋጁየባህል ስፖርቶች ፌስቲቫል //


ፕሮግራሞች ብዛት

በዞን

በወረዳ

በባህል ስፖርት ፌስቲቫሎች የተሳተፉ የህ/ብ ክፍሎች //


ብዛት

ወንድ

ሴት

ድምር

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%

የተቋሙ ግቦች የስራ ዝርዘር መለኪያ እስከዚ


የዚህ ሩብ እስከዚህ
2015 የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ ህ ሩብ
አመት ሩብ አመት
አመት አመት አመት አመት ከአመቱ

ደንቦች እና የጨዋታ የወጣላቸዉና የተስፋፉ ባህላዊ //


ስፖርቶች ብዛት

ተሳትፎ የተደረገባቸዉ የባህል ስፖርት አይነቶች ብዛት //

ድምር

የሙያ ማሻሻያ የወሰዱ ባለሙያዎች ብዛት

ወንድ 100 25 3

ሴት 100 25 1

ድምር 200 50 4 8

በመጀመሪያ ደረጃ ዳኝነት ስልጠና ማስጠት

ወንድ 434 100

ሴት 192 56

ድምር 626 156 46 29.4

በመጀመሪያ ደረጃ አሰልጣኝነት ስልጠና ማስጠት

ወንድ በቁጥር 434 100

ሴት 192 56

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%

የተቋሙ ግቦች የስራ ዝርዘር መለኪያ እስከዚ


የዚህ ሩብ እስከዚህ
2015 የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ ህ ሩብ
አመት ሩብ አመት
አመት አመት አመት አመት ከአመቱ

ድምር 626 156

በኢንስትራክተር አሰልጣኝነት ስልጠና ማስጠት //

ወንድ 25 10

ሴት 25 5

ድምር 50 15 2 1.3

በኢንስትራክተር የዳኝነት ስልጠና ማስጠት በቁጥር

ወንድ

ሴት

ድምር

በስፖርት አሰተዳደር ዙሪያ ስልጠና ማስጠት //

ወንድ 56 14 32

ሴት 40 10 24

ድምር 96 24 56 100

ባለሙያዎች የሙያ ማሻሻያ ስልጠና እንዲያገኙ //


ማድረግ

የደረጃ ዕድገት ስልጠና ለዳኞች ማሰጠት

ወንድ 200 50

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%

የተቋሙ ግቦች የስራ ዝርዘር መለኪያ እስከዚ


የዚህ ሩብ እስከዚህ
2015 የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ ህ ሩብ
አመት ሩብ አመት
አመት አመት አመት አመት ከአመቱ

ሴት 150 37

ድምር 350 87 26 29.8

የደረጃ ዕድገት ስልጠና ለአሰልጣኞች ማሰጠት //

ወንድ 200 50 46

ሴት 150 37

ድምር 350 87 46 52.8

በግል ባለሃብቶች የተያዙ ስፖርተኞች ብዛት

ወንድ 50 50 12

ሴት 50 50 12

ድምር 100 100 24 24

በአካል ብቃት የአሰልጣኝነት ስልጠና የወሰዱ ብዛት

ወንድ 54 27 31

ሴት 54 27 24

ድምር 108 54 55 100

በመንግስት ማ/ማዕከላት የተያዙ ስፖርተኞች


ብዛት

ወንድ

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%

የተቋሙ ግቦች የስራ ዝርዘር መለኪያ እስከዚ


የዚህ ሩብ እስከዚህ
2015 የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ ህ ሩብ
አመት ሩብ አመት
አመት አመት አመት አመት ከአመቱ

ሴት

ድምር

በመንግስት ድጋፍ የተያዙ በታዳጊ ወጣቶች //


ስልጠና ፕሮግራም የሰልጣኞች ብዛት

ወንድ

ሴት

ድምር

በፌደራል ድጋፍ //

ወንድ

ሴት

ድምር

በክልል ድጋፍ //

ወንድ

ሴት

ድምር

የስልጠና ጣቢዎች ብዛት በጣቢያ

በፌደራል //

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%

የተቋሙ ግቦች የስራ ዝርዘር መለኪያ እስከዚ


የዚህ ሩብ እስከዚህ
2015 የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ ህ ሩብ
አመት ሩብ አመት
አመት አመት አመት አመት ከአመቱ

በክልል //

በፕሮጀክት ጣቢያዎች የሚሳተፉ አትሌቶች ብዛት

ወንድ //

ሴት

ድምር

የአካል ብቃት የአሰልጠኝነት ስልጠና ማሰጠት

ወንድ

ሴት

ድምር

የፕሮጀክት ስልጠና ለትምህርትና ለስፖርት ሴክተር


ባለሙያዎች ስልጠና ማሰጠት

ወንድ

ሴት

ድምር

የመካከለኛ ጊዜ ስልጠና የወሰዱ ባለሙያዎች


ብዛት

ወንድ

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%

የተቋሙ ግቦች የስራ ዝርዘር መለኪያ እስከዚ


የዚህ ሩብ እስከዚህ
2015 የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ ህ ሩብ
አመት ሩብ አመት
አመት አመት አመት አመት ከአመቱ

ሴት

ድምር

የረዥም ጊዜ ስልጠና የወሰዱ ባለሙያዎች ብዛት

ወንድ

ሴት

ድምር

ግብ 9. የኤሊት በዋና ዋና ክለቦች ላይ በተከታታይ መሳተፍ የቻሉ //


ስፖርተኞችን ኢሊቶች ብዛት
ቁጥር ማሳደግ
ወንድ 30 13 -

ሴት 30 15

ድምር 60 28 46.67

ወደ ብሄራዊ ቡድን የገቡአትሌቶችብዛት //

ወንድ 20 20 2

ሴት 20 20 1

ድምር 40 40 3 7.5

የተካሄዱ ዞንአቀፍ የሻምፒወና ዉድድሮች በስፖርት


አይነት ብዛት

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%

የተቋሙ ግቦች የስራ ዝርዘር መለኪያ እስከዚ


የዚህ ሩብ እስከዚህ
2015 የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ ህ ሩብ
አመት ሩብ አመት
አመት አመት አመት አመት ከአመቱ

በተሳታፊ ወ

የተዘጋጁ ዞን አቀፍ ዉድድር መድረኮች ብዛት

ዉድድር የተካሄደባቸዉ የስፖርት አይነቶች ብዛት

በተሳታፊ ወንድ

ሴት
ግብ 10.የተዘጋጁ ክልል አቀፍ ዉድድር

ድምር
መድረኮችን ከፍ ማድረግ

የተካሄዱ ወረዳ አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች ዉድድር በስፖርት


አይነት ብዛት

በተሳታፊ ወንድ

ሴት

ድምር

የተካሄዱ መላዉ ወረዳዎች ጨዋታ በስፖርት አይነት


ብዛት

በተሳታፊ ወንድ

ሴት

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%

የተቋሙ ግቦች የስራ ዝርዘር መለኪያ እስከዚ


የዚህ ሩብ እስከዚህ
2015 የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ ህ ሩብ
አመት ሩብ አመት
አመት አመት አመት አመት ከአመቱ

ድምር

ተሳታፊ አትሌቶች ወንድ

ብዛት ሴት

ድምር

ስታንዳርዱን የጠበቀ ዉድድር የሚመሩ


ፌዴሬሽኖች ብዛት

በክለቦች ዉድድር ተሳተፉ ክለቦች ብዛት

በስፖርት አይነት

ተሳታፊ አትሌቶች ወንድ

ብዛት ሴት

ድምር

በቡድኖች ዉድድር የተሳተፉ ስፖርተኞች ብዛት

ወንድ

ሴት በቁጥር

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%

የተቋሙ ግቦች የስራ ዝርዘር መለኪያ እስከዚ


የዚህ ሩብ እስከዚህ
2015 የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ ህ ሩብ
አመት ሩብ አመት
አመት አመት አመት አመት ከአመቱ

ድምር

የት/ቤቶች ስፖርት ንቅናቄ ዉድድር በየደረጃዉ ማካሄድ

በስፖርት አይነት

በተሳተፊ ወንድ

ሴት

ድምር

የሰራተኞች ስፖርት ንቅናቄ ዉድድር በየደረጃዉ ማካሄድ

በስፖርት አይነት

በተሳተፊ ወንድ

ሴት

ድምር

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%

የተቋሙ ግቦች የስራ ዝርዘር መለኪያ እስከዚ


የዚህ ሩብ እስከዚህ
2015 የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ ህ ሩብ
አመት ሩብ አመት
አመት አመት አመት አመት ከአመቱ

በፀረ ዶፒንግ ዙሪያ ግንዛቤ የተፈጠረላቸዉ


የምርመራና የቁጥጥር ስራዎችን ባማካሄድ ዶፒነንግን መከላከልና ሁለንተናዊ ስብዕናዉ የተገነባ
ግብ 11. የስፖርት አበረታች ቅመሞች በስፖርት ሳይንስ ህክምና ዙሪያ ለህ/ቡ ግንዛቤ በመፍጠር

ስፖርተኞች ብዛት

ወንድ

ሴት

ድምር

በፀረ ዶፒንግ ዙሪያ ግንዛቤ የተፈጠረላቸዉ


ህብረተሰብ ብዛት

ወንድ 21800 5450 1385

ሴት 21800 5450 1357

ድምር 43600 10900 2742 25.1

በፀ ዶፒንግ ዙሪያ የተዘጋጀ የስልጠና መድረክ ብዛት

በፀረ ዶፒንግ ዙሪያ ስልጠና የተሰጣቸዉ


ስፖርተኞች፤የፌዴሬሽን አመራሮችና ባለሙያዎች
ብዛት

ወንድ
ስፖርተኛ መፍጠር

ሴት

ድምር

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%

የተቋሙ ግቦች የስራ ዝርዘር መለኪያ እስከዚ


የዚህ ሩብ እስከዚህ
2015 የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ ህ ሩብ
አመት ሩብ አመት
አመት አመት አመት አመት ከአመቱ

በስፖርት ህክምና ለባለሙያዎች ስልጠና መስጠት

ወንድ 25 6

ሴት 25 6

ድምር 50 12 24

በስፖርት ህክምና ተጠቃሚ የሆኑ ስፖርተኞች ብዛት

ወንድ 35 150

ሴት 35 50

ድምር 70 200 100

በስፖርት ኢንቨስትመንት ግንዛቤ የተፈጠረላቸዉ 2800 400 100


ግብ 12. የስፖርት ኢንዱስትሪዉን በማስፋፋት

የህ/ብ ክፍሎች ብዛት 531


በዘርፉ የሚሰማራዉን ባለሃብት ቁጥር ማሳደግ

ወንድ 1200 365 300 82.1

ሴት 4000 965 831 86.1

ድምር

በስፖርት ኢንቨስትመንት ግንዛቤ የተፈጠረላቸዉ


የአጋር አካላት ባለሙያዎች ብዛት

ወንድ 140 39

ሴት 60 11

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%

የተቋሙ ግቦች የስራ ዝርዘር መለኪያ እስከዚ


የዚህ ሩብ እስከዚህ
2015 የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ ህ ሩብ
አመት ሩብ አመት
አመት አመት አመት አመት ከአመቱ

ድምር 200 50

በስፖርት ኢንቨስትመንት ስልጠና የተሰጣቸዉ


የስፖርት ባለሙያዎች ብዛት

ወንድ 24 6

ሴት 12 3

ድምር 36 9

በስፖርት ኢንቨስትመንት የሙያ ፈቃድ ወስደዉ


የተሰማሩ ባለሃብቶች ብዛት

ወንድ 140 27 19 70.3

ሴት 60 8 11 100

ድምር 200 35 30 86

በማርሻል አርት የስፖርት ፈቃድ አግኝተዉ በስፖርት


ኢንቨስትመንት የተሰማሩ ወጣቶች ብዛት

ወንድ 168 40 36 90

ሴት 80 20 20 100

ድምር 248 60 56 93.3

የተስፋፉ የስፖርት ጅምናዚየም ብዛት 25 12 17 100

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%

የተቋሙ ግቦች የስራ ዝርዘር መለኪያ እስከዚ


የዚህ ሩብ እስከዚህ
2015 የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ ህ ሩብ
አመት ሩብ አመት
አመት አመት አመት አመት ከአመቱ

በስፖርት ኢንቨስትመንት የብቃት ማረጋገጫ


ወስደዉ የተሰማሩ ባለሃብቶች ብዛት

ወንድ በቁጥር 5300 1800 950 52.7

ሴት 700 147 296 201

ድምር 8000 1947 1246 64

በዘርፉ የስራ ዕድል የተፈጠረላቸዉ ዜጎች ብዛት //

ወንድ 30 15 14 77.7

ሴት 10 2 1 50

ድምር 40 17 17 100

ባለሃብቶችን በስፖርት ትጥቅ(ቁሳቁሥ) ማከፋፈል //


የተሰማሩ ባለሃብቶች ብዛት

ወንድ 30 15 14 77.7

ሴት 10 2 1 50

ድምር 40 17 17 100

ባለሃብቶችን በስፖርት ትጥቅ(ቁሳቁሥ) በማምረት


የተሰማሩ ባለሃብቶች ብዛት

ወንድ 3 1 1 100

ሴት 1 0 0 0

79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%

የተቋሙ ግቦች የስራ ዝርዘር መለኪያ እስከዚ


የዚህ ሩብ እስከዚህ
2015 የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ ህ ሩብ
አመት ሩብ አመት
አመት አመት አመት አመት ከአመቱ

ድምር 4 1 1 100

በስፖርት ኢንቨስትመንት የተሰማሩ ባለሃብቶች // 42


17 ሚሊ
ያስመዘገቡት የካፒታል መጠን
ስፖርትን ለማህበራዊ ልማት የሚጠቀሙ ተቋማት 15 15 15 100
ግብ 13. የስፖርት ማህበራዊ ልማትና ዲፕሎማሲን ማሳደግ

ብዛት
የተዘጋጁ የወዳጅነት ጨዋታዎች ብዛት 6 3 2 66.6

በስፖርት ልማት ተሳታፊና ተጠቃሚ ሆኑ የአካል


ጉዳተኞች ብዛት
ወ 500 125 207
ሴ 500 125 165
ድ 1000 250 372 100
በስፖርት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የተሰማሩ
የህብረተሰብ ክፍሎች ብዛት
ወ 250 250 4100
ሴ 250 250 2500
ድ 500 500 6600 100
በስፖርት ልማት ተሳታፊና ተጠቃሚ የሆኑ ሴቶች በቁጥር
ብዛት
ሴ 1000 1000 744 74

79

You might also like