Professional Documents
Culture Documents
Quarter
Quarter
ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ
0
ማዉጫ
መግቢያ...................................................................................................................................................... 2
ክፍል-አንድ ፡-
የቢሮዉ ተልዕኮ፣ ራዕይ፣ እሴቶች፣ ስልጣንና ተግባር.............................................................................................3
1.1 ተልዕኮ-............................................................................................................................................ 3
1.2 ራዕይ............................................................................................................................................... 3
1.3 እሴቶች............................................................................................................................................. 3
1.4 የቢሮዉ ተግባርና ኃላፊነት..................................................................................................................... 4
ክፍል-ሁለት ፡-
2.የቁልፍ እና የአብይት ተግባራት ምዕራፎች አፈጻጸም..........................................................................................7
2.1.2 የቁልፍ ተግባርን ለማሳካት የተግባር ምዕራፍ አፈጻጸም.....................................................................11
2.2 የአበይት ተግባራት የተግባር ምዕራፍ አፈፃፀም፡-…………………………………………………………………………….12
2.2.1 የወጣቶች ዘርፍ፡-..................................................................................................................…..12
2.2.2 በስፖርት ዘርፍ፡-........................................................................................................................34
2.2.3. የህዝብ ግንኙነት ስራዎች አፈፃፀም፡-................................................................................................46
ክፍል- ሶስት፡-
3.1 የሰዉ ሀይል ስምሪት፡-.....................................................................................................................47
3.2 የበጀት አጠቃቀም፡-........................................................................................................................48
ክፍል-አራት፡-
የክትትል፤ የግምገማ፤ የድጋፍ፤ ጥንካሬዎች፤ ማነቆዎች፤ መፍትሄዎች እና የቀጣይ አቅጣጫዎች፡-......................................48
4.1 የክትትል፤የግምገማና የድጋፍ አሰጣጥና የግንኙነት ስርአት አፈፃፀም፡-...........................................................48
4.2 የታዩጥንካሬዎች፤ያጋጠዉማነቆዎችናየተወሰዱመፍትሄዎች፡-......................................................................49
4.3. በቀጣይት ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች......................................................................................................52
ክፍል -አምስት፡-
5.1 የወጣቶች ዘርፍ.............................................................................................................................56
5.2 ስፖርት ዘርፍ................................................................................................................................85
መግቢያ
1
ባለፉት በርካታ አመታት የልማትና መልካም አስተዳዳር የዕቅድ አፈፃፀም የየሩብ እና አመታዊ የክትትል ግምገማ ሪፖርቶች
በየደረጃዉ ባሉ አስፈፃሚና ፈፃሚ አካላት እየተዘጋጁና ለሚመለከታቸዉ አካላት እየቀረቡ ዉሳኔ ሲሰጥባቸዉ ቆይቷል፡፡
ይህም የእቅዶች አፈፃፀም የተሻለ እንዲሆን ሰባዊ እና ቁሳዊ ሀብቶን አጠቃቀምንና የዕቅድ ግቦችን ከማሳካት አኳያ አበረታች
ዉጤቶች እንዲገኙ አሰተዋፅኦ አድርጓል
በዚህም መሰረት በበጀት አመቱ የመጀመሪያዉ ሩብ አመት ሪፖርት የሚያተኩረዉ ወጣቶችን ኢኮኖሚያዊ፤ ማህበራዊና
ፖለቲካዊ የተሳትፎናተጠቃሚነት የማረጋገጥ፤ የስፖርት ልማትን በማስፋፋት ንቁ ዜጋን እና በሃገር አቀፍ መድረኮች ተፎካካሪና
አሸናፊ ክልልን በመፍጠር በሂደቱም በሩብ ዓመቱ የልማትና መልካም አስተዳደር ዕቅድ አፈፃፀም ልማት ለዜጎች አስተዋፅኦ
በማበርከት እንዲሁም ለክልሉ ብልፅግና ያለውን ሚና ማሳደግ ነው፡፡
ስለሆነም ዜጎችን በኢኮኖሚ፤በማህበራዊ በፖለቲካዉ መስኮች ተሳታፊና ፍትሃዊ ተጠቃሚ የሚያደረጉ በክልል፤በዞኖች፤በብሄረስብ
ዞን አስተዳደሮች፤በሪጂዪፖሊታንት እና ሚትሮፖሊታንት ከተማ አስተዳዳሮች በዕቅድ አፈፃፀም የተገኙ ዉጤቶችን፤ ትምህርት
የሚወሰድባቸዉን መልካም አፈፃፀሞችን፤ ባለዘርፈብዙ ተግባሮችን፤ በሂደቱ የተስተዋሉ ያጋጠሙ ፈታኝ ሁኔታዎችን ፤ ትኩረት
የሚሽ ጉዳዪች እና ምክረ ሀሳቦችን በማካትት የተዘጋጀ ነዉ፡፡
በክፍል አምሰት የዕቅድ አፈፃፀም አሀዛዊ መረጃዎችን አካቶ የያዘ ይህ የሪፖርት ስነድ ተዘጋጅቶ
እንደሚከተለዉ ቀርቧል፡፡
ክፍል-አንድ
2
የቢሮዉ ተልዕኮ፣ ራዕይ፣ እሴቶች፣ ስልጣንና ተግባር
1.1 ተልዕኮ-
የወጣቶችን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ምቹ ሁኔታ በመፍጠርና ህዝባዊ
መሰረት ያለዉ ስፖርትን በማስፋፋት የዜጐችን አካላዊና አዕምሮአዊ ብቃት በመገንባት የአገራችንን ህዳሴ
ማረጋገጥ፣
1.2 ራዕይ
በ 2 ዐ 22 ሁለንተናዊ ሰብዕናው የተገነባ፣ ዴሞክራሲያዊ አመለካከትና መልካም ስነ-ምግባርን የተላበሰ፤ስራ ወዳድና
የተደራጀ ወጣት፤በስፖርት አካላዊና አእምሮአዊ ብቃቱ የዳበረ ህብረተሰብ ተፈጥሮ ማየት፡፡
1.3 እሴቶች
ግልፅነት፣ ተጠያቂነት፣ ፍትሀዊነት፣ አሳታፊነትና ውጤታማ አሰራር እንከተላለን፡፡
ምቹና ሰራተኛው የሚተማመንበት ተመራጭ ተቋም እንፈጥራለን፡፡
በማያቋርጥ የለውጥ ሂደት ውስጥ የለዉጥ ሀይልእንሆናለን፡፡
ከኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከትና ድርጊት የጸዳ አገልጋይ እንሆናለን፡፡
በዕውቀትና ችሎታ መምራትና መስራትን ባህላችን እናደርጋለን፡፡
ቅንጅታዊ አሰራርን የተቋማችን መገለጫ እናደርጋለን፡፡
ለድህነት ቅነሳ ትግሉ አጋዥ በመሆን በጽናት እንሰራለን፡፡
የህዝባችንን እርካታ ለማረጋገጥ ጊዜ ሳይገድበን ተግተን እንሰራለን፡፡
3
2. ወጣቶችን በተመለከተ የወጡ ሀገርአቀፍ ፖሊሲዎች፣ ፓኬጆችና ስትራቴጅዎች በአግባቡ ሰርፀው በክልሉ ውስጥ
እንዲፈፀሙ ይሰራል፣ ይከታተላል፣ ያስተባብራል፣ ይቆጣጠራል፤
3. ወጣቶች በክልሉ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ በንቃት ለመሳተፍ
የሚያስችሏቸው ዕድሎች የተመቻቹላቸው ሥለመሆኑ በቅርብ ይከታተላል፤
4. ወጣቶች እንደየች ግሮቻቸው አይነት በነጻ ፍላጎታቸው ተደራጅተው ለመብቶቻቸውና ለጥቅሞቻቸው መከበር
እንዲታገሉና በዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ፣ በመልካም አስተዳደርና በልማት እንቅስቃሴዎች ውስጥ በሙሉ
አቅማቸው እንዲሳተፉና ተጠቃሚዎች እንዲሆኑ ሁለንተናዊ ድጋፍ ያደርጋል፣ በየተቋቋሙበት አግባብ
ተግባራቸውን እየተወጡ ስለመሆኑም በቅርብ ይከታተላል፤
5. የወጣቶች የስራ ዕድል ፈጠራ እና ሌሎች ወጣቶችን ማዕከል አድርገው የሚሰሩ የተለያዩ አካላትን የተግባር
ዕቅድና አፈፃፀም ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፣ ቅንጅታዊ አሰራር እንዲኖራቸው ያስተባብራል፤
6. የክልሉ ወጣቶች በክልሉም ሆነ በሀገሪቱ የሚገኙትን ብሔሮች፣ ብሔረ-ሰቦችና ህዝቦች ባህልና ታሪክ ለማወቅ
የሚያስችሏቸውን የማህበረሰብ ንቅናቄና የተሳትፎ መድረኮች ያዘጋጃል፣ ስራውን ያስተባብራል፤
7. የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በክልሉ እንዲስፋፋና ባህልእንዲሆን ያስተባብራል፣ የበጎ ፈቃድ ማህበራትን
ያደራጃል፣ ድጋፍ ይሰጣል፣ ተግባሩንም ይመራል፣ ይቆጣጠራል፣
8. በወጣቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ዙሪያ የላቀ አበርክቶ ላደረጉና ልዩ የፈጠራና ክህሎት ላላቸው ወጣቶች፣
ግለሰቦች፣ በጎፈቃደኞች፣ አደረጃጀቶች እነዲሁም ስፖርትን በማስፋፋትና በማጎልበት ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላደረጉ
የስፖርት ግለሰቦች፣ ማህበረሰቦች፣ ሲቪክ ማህበራት፣ መንግሥታዊና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችም ግልፅ መመሪያ
በማዘጋጀት የማበረታቻ ሽልማቶችን ይሠጣል፣ ለበለጠ ሥራ ያነሳሳል፤
9. ወጣቶችን ከማህበራዊ ጠንቆች፣ ከአደንዛዥ እጾችና አሉታዊ መጤ ባህሎች እንዲሁም ሌሎች ጤንነታቸውን ከሚጎዱ
ነገሮች በመከላከል በስነ-ምግባር የታነጹ፣ ንቁና ሃገር ወዳድ ዜጎች እንዲሆኑ እና ብሄራዊ አገልግሎት እንዲሰጡ
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት ይሰራል፣ተፈጻሚነቱን ምይከታተላል፣
10. የወጣቶችንስብዕና መገንቢያ ተቋማት፣ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችና የስልጠና ማዕከላት ስታንዳርዶችን ያዘጋጃል፣
በየደረጃው እንዲገነቡና የተገነቡ የስፖርት ስልጠና ማዕከላት በየደረጃው የሚገኙ የአስተዳደር እርከኖች
በባለቤትነት በመያዝ አገልግሎት እንዲሰጡ ያደርጋል፣ የሕግ ከለላ እንዲኖራቸው ድጋፍ ይሰጣል፤
11. የወጣቶችንሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያስችል የወጣቶች ልማት ፈንድ
ያቋቁማል፣ያስተባብራል፣ይመራል፣
12. የክልሉን ወጣት እና ስፖርትነክ መሠረታዊ መረጃዎች ያሰባስባል፣ ያደራጃል፣ ይተነትናል፣ ለሚመለከታቸው
አካላት ያሠራጫል፣ ወጣትተኮር የጥናትና ምርምር ሥራዎችን ያካሂዳል፤ የስልጠና ስታንዳርዶችንና የአቅም
ግንባታ ፓኬጆችን እያዘጋጀ ከትምህርት ተቋማት ጋር በመተባበር ለወጣቶችና ለስፖርት ልማት ስልጠና
እንዲሰጥ ያደርጋል፣ አፈፃፀሙንም ይከታተላል፤
13. ስፖርትን በተመለከተ በሀገርአቀፍ ደረጃ የወጡ ፖሊሲዎችና ስትራቴጅዎች በክልሉ ነዋሪ ህብረተሰብ ዘንድ
በሚገባ ሠርፀው በክልሉ ውስጥ እንዲተገበሩ ይሠራል፣ ይከታተላል፣ ያስተባብራል፣ ይቆጣጠራል፤
4
14. የክልሉን ስፖርት እድገት እውን የሚያደርጉ ረቂቅ ሕጎችንና ደንቦችን በማዘጋጀት ጉዳዩ ለሚመለከታቸው
አካላት አቅርቦ ያስፀድቃል፣ ተግባራዊነታቸውን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፤
15. በክልሉ ውስጥ የተለያዩ ስፖርቶች ሊስፋፉ የሚችሉባቸውን አካባቢዎች ወይም ለስፖርቱ እድገት የሚውሉትን
የተፈጥሮ ጸጋዎች በመለየት በልዩ ሁኔታ የስፖርት ፕሮጀክቶችንና ተቋማትን ያቋቁማል፣ ተገቢውን ድጋፍና
ክትትል ያደርጋል፤
16. ህብረተሰብ አቀፍ የስፖርት ተሣትፎ ፕሮግራም ወይም ፓኬጅ በማዘጋጀት ማህበረሰቡ በሚኖርበት፣
በሚሠራበትም ሆነ በሚማርበት አካባቢ በስፖርታዊ እንቅስቃሴ ተሣታፊና ተጠቃሚ እንዲሆን ያደርጋል፤
17. የተለያዩ የገቢ ማሰባሰቢያ ስልቶችን በመጠቀም የስፖርት ገቢዎችን ያሰባስባል፣ የስፖርት ማህበራት
የሚሰበስቡት ገቢ ለዓላማቸው ማስፈፀሚያ ብቻ መዋሉን ለማረጋገጥ ሂሳባቸውን ይመረምራል፣ ይቆጣጠራል፤
18. በክልሉ ውስጥ በስፖርት ኢንቨስትመንት ለሚሠማሩ ባለሃብቶች ስታንዳርድ ያዘጋጃል፣ በስታንዳርዱ መሠረት
የሙያ ፈቃድ ይሰጣል፣ ይኸው መከበሩን ይቆጣጠራል፤
19. አግባብ ካላቸው አካላት ጋር በመመካከር በወጣት ስብዕና ማእከላት፣ በታላላቅ ሆቴሎች፣ ሪል-ስቴቶች፣
ሆስፒታሎች፣ ትምህርት ቤቶች፣ በጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በፋብሪካዎችና የኢንዳስትሪ መንደሮች እና
በመሣሠሉት ሌሎች አካባቢዎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ መሥሪያ ቦታዎች ተካተው መሠራታቸውን ወይም
መገንባታቸውን ይከታተላል፣ ድጋፍ ይሰጣል፤
20. ስፖርት ለስራ ፈጠራ የሚኖረውን ፋይዳ ግምት ውስጥ በማስገባት በሽያጭና በዝውውር አማካኝነት በክለቦች
የታቀፉ ስፖርተኞች የጉልበት ብዝበዛ እንዳይደርስባቸው ይከታተላል፣ የስፖርት ስልጠና ማዕከላትን እና ስብዕና
ልማት ማዕከላትን ከፍተው የራሣቸውን ስራ ለሚያከናውኑ አካላት ተገቢውን ሙያዊ ፈቃድ ይሰጣል፣ ድጋፍም
ያደርጋል፡፡
21. በክልሉ ውስጥ በየደረጃው ለሚቋቋሙ የስፖርት ማህበራት ስታንዳርድ ያወጣል፣ በስታንዳርዱ መሠረት
ያቋቁማል፣ ፈቃድ ይሰጣል፣ የሥራ ውል ይይዛል፣ ፕሮግራሞቻቸውን ያስተባብራል፣ ይቆጣጠራል፤
22. በክልሉ ውስጥ በየደረጃው የስፖርት ምክር ቤቶች እንዲቋቋሙና እንዲጠናከሩ ያደርጋል፤
23. የክልሉን ስፖርታዊ ውድድሮች ስታንዳርድ ያዘጋጃል፣ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር
ውድድሮችን ያካሂዳል፣ ውድድር እንዲያዘጋጁም ፈቃድ ይሰጣል፤
24. በክልሉ ውስጥ ስፖርታዊ ጨዋነት እንዲዳብርና በጫወታ ወቅት የስነ-ምግባር ጉድለት ፈጽመው በተገኙ ስፖርተኞችም ሆኑ
ደጋፊዎች ላይ ሕጋዊ እርምጃዎችን ይወስዳል ወይም እንዲወሰዱ ያደርጋል፤
25. ክልላዊ የስፖርት ውድድሮችን በሚመለከት በስፖርት ማህበራትና በሌሎች አካላት መካከል የሚነሱ
አለመግባባቶችን መርምሮ አስተዳደራዊ ውሣኔ ይሰጣል፤
26. በክልሉ ውስጥ ባህላዊ ስፖርቶች የበለጠ እንዲታወቁና የራሣቸው ሕግና ደንብ የሌላቸውም ይኸው
እንዲወጣላቸው ይሠራል፣ እንዲሻሻሉና እንዲያድጉ ያበረታታል፣ ድጋፍ ይሰጣል፤
27. በክልሉ ውስጥ ከህብረተሰቡ አቅም ጋር የተገናዘቡ የስፖርት ትጥቆችና መሣሪያዎች የሚመረቱበትንና ከሐገር
ውስጥም ሆነ ከውጪ ሀገር በድጋፍ መልክ የሚገኙበትን ሁኔታ ያመቻቻል፤
5
28. ከክልሉ ሚዲያ ኮርፖሬሽንና ሌሎች የሚዲያ ተቋማት ጋር በመተባበር ለህብረተ-ሰቡ ጠቃሚ የሆኑ የአካል
ብቃት እንቅስቃሴና የወጣቶችና የስፖርት የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርቶች በሬዲዮም ሆነ በቴሌቪዥን
እንዲሁም በሌሎች የሚዲያ አማራጮች እንዲተላለፉ በትጋት ይሰራል፤
29. ከክልሉ ጤና ጥበቃ ቢሮ ጋር በመተባበር ከስፖርቱ ጋር ተዛማጅነት ያላቸውን ጤና-ነክ ተግባራት በእቅድ አካቶ
ያከናውናል፡፡
ክፍል-ሁለት
የአመራሩ፣ የባለሙያዉንና የህዝብ አደረጃጀቶችን ሁለንተናዊ አቅም በማጠናከር ተቋም መገንባት ነዉ፡፡
ቁልፍ ተግባር የአመራሩ፣ የባለሙያዉንና የህዝብ አደረጃጀቶችን ሁለንተናዊ አቅም በማጠናከር ተቋም መገንባት
ነዉ፡፡ በመሆኑም የመንግስት እና ህዝብ አደረጃጀቶችን በአመለካከት፣ በአሰራርና በአደረጃጀት፣ በክህሎትና በግብዓት
ያሉ ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችሉ የ 2014 የዕቅድ አፈፃፀም ማጠቃላያ በመገምገም የ 2015 የሴክተሩን
የልማትና የመልካም አስተዳደር እና የውጤት ተኮር ዕቅድ እንዲዘጋጅ ተደርጓል፡፡ በዚህም መሠረት በቅድመ ዝግጅት
ወቅት በየደረጃዉ የሚገኘዉን አመራር፤ በባለሙያና የህዝብ አደረጃጀቶች ተግባሩን በመፈፀም የታዩ
ሁኔታዎች ፡-
2.1.1.1 በአመራሩ የታዩ ሁኔታዎች
በጥንካሬ የታዩ
ወርሃዊ ቼክ ሊስት በማዘጋጀት ና ግብረ መልስ በመስጠት ተግባራትን እየገመገመ መምራት መቻሉ፤
የአካል እና የስልክ ድጋፍ በሁሉም ዞኖች ተጠናክሮ እንዲቀጥል ምቹ ሁኔታ መፈጠሩ እና
6
ከሚመለከታቸው አጋር አካላት ጋር ቅንጅታዊ አሰራር በመፍጠር የሴክተሩን ስራዎች ለማከናወን
ጥረት መድረጉ፤
የለውጥ ስራውን በትኩረት መያዙ፤በተሻለ ጥራት ዕቅድ ማቀድ መቻላቸው፤የበጀት ማስመደብ ስራውን
ከሚመለከታቸው ጋር በመነጋገር የተቋሙን ተግባራት በማሳወቅ ሻል ያለ በጀት ለማስመደብ እንቅስቃሴ መጀመሩ፤
የስራ አጥ ልየታውን በጋራ ግብረ ኃይል በኩል እንዲለይ መደረጉ፤በየደረጃው የሚገኙ አደረጃጀቶችን /የመንግስትና
የህዝብ ክንፎችን / በክረምት ስራዎች በተለይም በህልዉና ዘመቻዉ በመደገፍና በማጠናከር የተደረገው ጥረት
አበረታች መሆናቸዉ፤
የታዳጊ ወጣቶች ዉድድር በተያዘዉ መርሀ ግብር መሰረት እንዲመራ ከሚመለከታቸዉ አካላት ጋር
በመቀናጀት መምራት መቻሉ፣የክረምት በጎፍቃድ ስራ በአመራሩ ትኩረት ተሰጥቶት እንዲመራና
ዉጤታማ እንዲሆን መደረጉ፣
በድክመት የታዩ
አደረጃጀትን የመጠቀም ውስንነት፤ ሰራተኛው አቅም ማጎልበቻ ስልጠና የመስጠትናተግባራትን በዕቅድ መምራት
መከታተል ውስንነት መኖር፤ የስፖርት ሀብትን በተገቢዉ መንገድና መጠን ልክ ከሁሉም የህ/ሰብ ክፍሎች መሰብሰብ
አለመቻሉና ፈሰስንም በወቅቱ ለሚመለከተዉ አካል ማድረስ አለመቻሉእና ለስፖርት ማዘዉተሪያና ለወጣት
ማእከላት የሚሆን ቦታ በሚጠበቀዉ ልክ መቀበል አለመቻሉ፣
2.1.1.2 በባለሙያዉ የታዩ ሁኔታዎች
በጥንካሬ የታዩ፡-
እንዲፈፀሙ በማድረግ በኩል ውስንነት ያለ መሆኑ፣በሚደረገዉ ድጋፍ ልክ ዞኖችንና ወረዳዎችን በእኩል የማብቃት ዉስኑነት
መኖር፤ስራዎችን በአደረጃጀት የመስራት እጥረት መኖሩ፡፡
የስፖርት ሀብትን በተገቢዉ መንገድና መጠን ልክ መሰብሰብ አለመቻሉና በደራሽ ስራዎች መጠመድ እና ከውድድር ተኮር
ተግባር አለመዉጣት፡፡የስብና ማእከላት እና ለስፖርት ማዘዉተሪያና የሚሆን ቦታ በሚጠበቀዉ ልክ አለማግኘት
7
፤የተሰጠዉን ዕቅድ ከመፈፀም ይልቅ አመራሩን መጠበቅ፣ ለተቋማት ድጋፍ ለመስጠት የክህሎት ማነስ፣ የተሟላ
ድጋፍና ግብረ መልስ አለመሰጠት፡፡
በጥንካሬ የታዩ
በህልውና ዘመቻ ስራዎች በመሳተፍ በኩል የነበረው እንቅስቃሴ የተሻለ መሆኑ፣በተለይም በበጎ ፈቃድ
ስራዎች፣የክረምት በጎ ፈቃድን መሰረት በማድረግ አደረጃጀቶች አባሎቻቸውን በማሳተፋ ተግባሩ ውጤታማ
እንድሆን ማድረግ ፤የቤት ጥገና የደም ልገሳ እና የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል መንከባከብ መቻላቸው፡፡
በድክመት የታዩ
ሁሉም የፌደሬሽን አመራሮችና ኮሚቴዎች ወጥነት ባለዉ መልኩ በእኩል ተግባራት የመፈጸም
ዉሱንነት መኖር፣የክረምት ስራዎችን በእቅድና በየጊዜው እየገመገሙ በመምራት በኩል ውስንነት የነበረ
8
የ 2014 የዓመቱን ዉጤት እና የ 2015 በጀት ዓመት የስድስት ወር የዉጤት ተኮር ዕቅድ የመስጠት፤ የዕቅዶችን
አፈፃፀም የመከታተል፤ ግብረ መልሶችን የመስጠት ስራ ተሰርቷል ፤ ስታንዳርዱን በጠበቀ የአገልግሎት አሰጣጡን
ቀልጣፋና ዉጤታማ ለማድረግ በመመሪያዎች ላይ ስልጠና በመስጠት የተግባር እንቅስቃሴዎች ተደርገዋል፡፡ በህዝብ
ክንፉ እንቅስቃሴ የነበሩ የአሰራርና የአደረጃጀት ችግሮችን ለመፍታት በየደረጃው የሚገኘው አመራር በቅርበት
ክትትልና ድጋፍ በማድረግ ስራዎችን ለማከናወን እንቅስቃሴ ተደርጓል፡፡ የዉጤት ተኮር ዕቅድ ለሰራተኛዉ በመስጠት
ሰራተኛዉን የማነሳሳት የማነቃቃት ስራዎች ተሰርተዋል፡፡
የቢሮዉ ሰራተኛ እንደየ አቅሙ 80 ሽህ ብር በማዋጣት 100 ሽርጥ፤100 ነጠላ ጫማ፤ በቢሮዉ ከ 250 ሽህ ብር በላይ
በመለገስ 155 አዲስ ቲሽርት እና 170 አዲስ ቁምጣ፤11 ጥንድ አንሶላ እና 3 አዲስ ሙሉ ቱታ በመግዛት በፈለገ
ህይዎች ሆስቲታል በህክምና ላይ ላሉ የጥምር ጦሩ አባላት ድጋፍ ተደርጓል፡፡ እንዲሁም 1 የጠርንጴዛ ኳስ ቦርድ
ከነሙሉ ዕቃዉ፤4 እራኬት ፤27 የጠረንጴዛ ኳስ፤5 የእግር ኳስ፤3 የመረብ ኳስ፤ እና 3 የቅርጫት ኳስ መኮድ ለሚገኘዉ
ሰራዊት ድጋፍ ተደርጓል፡፡በተጨማሪም 13 ሰራተኞች ደም በመለገስ አጋርነታቸዉን አረጋግጠዋል፡፡
በሴክተሩ በየደረጃዉ በወጣትና ስፖርት ሴክተር መፈታት የሚገባቸው ቀላል ያልሆኑ የመልካም አስተዳደር ችግሮች
ቢኖሩም ከተቋሙ የልማትናመልካም አስተዳዳር ዕቅድ አፈፃፃም ጋር በማስተሳሰር ትኩረት አግኘተው የሚፈፀሙ
የዉስጥና የዉጭ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በየደረጃው መፈታት ያለባቸውን ችግሮች በመለየት የተቋሙን
ተልዕኮ ለማሳካት የወረደዉን የለዉጥ ስራዎችና የስነ ምግባር መመሪዎችን መተግበሩን በማናጅመንት
የመከታተል ስራ ተሰርቷል፡፡
የበጀት ዓመቱን የልማትና የመልካም አስተዳደር ዕቅድ መነሻ በማድረግ የክረምት ስልጠናና ውድድርና የበጎ ፈቃድ
አገልግሎቶች ማስጀመሪያ ሰነድ በማዘጋጀት ተግባራዊ እቅስቃሴ ተደርጓል፡፡የክረምት ስራዎች ስኬታማ እና
9
ውጤታማ እንዲሆኑ የስራዎች የክትትል ስርአት በመዘርጋትና ተግባራዊ በማድረግ ለዞኖች የስራ ግብረ መልስ
የመስጠት፤ በየወሩ የዞኖችን አፈጻጸም በመለየት ተሞክሮዎች እንዲወስዱ የማድረግ የተግባር እንቅስቃሴዎች
ተከናዉነዋል፡፡የሴክተሩን የ 2014 የበጀት ዓመቱን ማጠቃለያ የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ሁሉም የቢሮ ሰራተኞች
በማሳተፍ የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ማድረግ ተችሏል፡፡ በተመሳሳይ ዞኖችንና ከተማ አሰተዳደሮችን እና ከህዝባዊ
ክንፉ ጋርም የዕቅድ አፈፃፀሙን በመገምገም ለ 2015 የዕቅ ዘመን ግብአቶችን በማግኘትአቅጣጫዎችን ማስቀመጥ
ተችሏል፡፡
በየደረጃዉ የሚገኘዉ አመራር የሴክተሩን ሰራተኞች ዉጤታማነት ለማሳደግ የመከታተል የመደገፍ ስራዎችን
ለማድረግ ለ 132,026 (66,013 ወንድ 66,013 ሴት) ወጣቶች በብሔራዊ የወጣቶች ፖሊሲ፣ የእድገት ፓኬጅ፣
ስትራቴጅ ላይ ግንዛቤ ለመፍጠር ታቅዶ 193,275 (ወንድ 116,266 ሴት 77,009) ወጣቶች ግንዛቤ መፍጠር
ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙም ከ 100% በላይ ነው፡፡ በዚህም በርካታ የክልላችን ወጣቶች በዴሞክራሲና በመልካም
አስተዳዳር ስርዓት ግንባታ ሂደት ውስጥ የራሳቸውን ሚና እንደጫወቱ ማድረግ ተችሏል፡፡
154,125 (77,063 ወንድ 77,062 ሴት) ወጣቶችን በመደራጀት ጥቅምና አስፈላጊነት ግንዛቤ በመፍጠር ታቅዶ
በሩብ አመቱ 231,286 (ወንድ 144,117 ሴት 87,169 ) ወጣቶችን በመደራጀት ጥቅምና አስፈላጊነት ግንዛቤ
በመፍጠር 148,410 (ወንድ 106,095 ሴት 42,315) በአዲስና በነባር ልዩ ልዩ አደረጃጀት (በሊግ፣ በማህበራት፣
በክበባት፣ በልማት ቡድን) እንዲደራጁ ማድረግ የተቻለ ሲሆን አፈጻጸሙ ከ 100% በላይ እንደሆነ ከሪፖርቱ
መረዳት ይቻላል፡፡
የወጣት አደረጃጀቶችን ለማጠናከር በሙያ (4346)፣ በቁሳቁስ (2,156) እና በገንዘብ (1,086) አደረጃጀቶችን
ድጋፍ መስጠት ታቅዶ በሙያ (2,498)፣ በቁሳቁስ (292) እና በገንዘብ (434) አደረጃጀቶችን መደገፍ ተችሏል፡፡
አፈጻጸሙም በቅደም ተከተላቸው መሰረት 57% 14% 40% ነው፡፡ በዚህም በርካታ ወጣቶች ለማህበረሰቡ
10
የሚሰጡትን አበርክቶ እንዲሁም ችግሮቻቸውን እና ፍላጎቶቻቸውን በተናጠል ለመፍታት ከመጣር ይልቅ
በአደረጃጀትና በጋራ የመፍታት ልምዳቸው እያደገ መጥቷል፡፡
በአመራር ጥበብ 12,195 (ወንድ 6,098 ሴት 6,097) ወጣቶች ስልጠና አቅማቸው ለማሳደግ ታቅዶ 6368
(ወንድ 4,723 ሴት 1,645) ወጣቶች ስልጠና እንዲያገኙ ተደርጓል፡፡ አፈጻጸሙም 52% ነው፡፡
በየደረጃው ለሚገኙ 4162 (በዞን 18፣ በወረዳ 213፣ በቀበሌ 3,921) የልማት ቡድን ጥምር ኮሚቴዎችን
በማጠናከር ወደ ስራ ለማስገባት ታቅዶ በሩብ አመቱ 902 (በዞን 5፣ በወረዳ 83፣ በቀበሌ 814)፣ የወጣቶች
ልማት ቡድን ማጠናከር ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙም 21% ነው፡፡ እንዲሁም 32,116 (ወንድ 16,058 ሴት
16,058) የገጠር ወጣቶችን በ 2,700 የልማት ቡድኖች እንዲደራጁ ታቅዶ 38,892 (ወንድ 25,519 ሴት
13,373) የገጠር ወጣቶችን በ 1,848 የልማት ቡድኖችማደራጀት ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙም ከ 100% በላይ
ነው፡፡
ግቡን ከማሳካት አኳያ ጎንደር ከተማ፣ ሰሜን ሸዋ፣ ማዕከላዊ ጎንደር፣ ሰሜን ወሎ፣ ባህር ዳር፣ ደቡብ ወሎ፣
ደሴ ከተማ፣ ኮምቦልቻ ከተማ፣ ደብረ ብርሀን ከተማ፣ ምስራቅ ጎጃም፣ ደብረ ማርቆስ ከተማ፣ ምዕራብ
ጎጃም፣ አዊ ብሄረሰብ አስተዳደር፣ ደቡብ ጎንደር እና ኦሮም ብሄረሰብ አስተዳደር ዞኖች የተሻለ አፈጻጸም
አሳይተዋል፡፡ መካከለኛ ደረጃ አፈጻጸም ሰሜን ጎንደር፣ ደቡብ ጎንደር፣ ዋግ ህምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞኖች
ናቸው፡፡ በሌላ መልኩ ግን ደሴ ከተማ አስተዳደር እና ምዕራብ ጎንደር ዞኖች በዝቅተኛ የአፈጸጸም ደረጃ ላይ
ይገኛሉ፡፡
11
በሩብ አመቱ ለ 198,300 /ወንድ 99,150 ሴት 99,150/ ወጣቶች መልካም አስተዳደርን በማስፈን ግንዛቤ
ለመፍጠር ታቅዶ ለ 123,211 /ወንድ 69,477 ሴት 53,734/ ወጣቶች ግንዛቤ የመፍጠር ስራ ተሰርጧል፡፡
አፈፃፀሙ 62.13% ነው፡፡ይህ ተግባር በመከናወኑ ወጣቶች ሞጋች፣ ጠያቂዎችና ለመብቶቻቸው ዘብ የሚቆሙ
ወጣቶች እየተፈጠሩ መጥተዋል፣ ለራሳቸውና ለአካባቢያቸው መታገል እንዲችሉ መድረኩ አቅም ሆኗቸዋል፡፡
በዚህ ተግባር የተሻለ አፈፃፀም ያላቸው ምስ/ጎጃም፣ ሰ/ሸዋ ፣ደ/ብርሃን፣ ምዕ/ጎጃም፣ ሰ/ወሎ፣ ባህርዳር፣ ጎንደር፤
በመካከለኛ ደረጃ ደሴ፣ ኮምቦልቻ፣ ደ/ጎንደር ፣ደ/ወሎ፣ ዋግ፣ ማዕ/ጎንደር፣ ኦሮሞና ምዕ/ጎንደር ሲሆኑ በዝቅተኛ
ደረጃ ያከናወኑ አዊ፣ ደ/ማርቆስና ሰ/ጎንደር ዞኖች ናቸዉ፡፡
ወጣቶች በየደረጃው ባሉ የህዝብ ምክር ቤቶች በሩብ አመቱ 87,318 (ወንድ 43,663 ሴት 43,655) የወጣቶች
አደረጃጀት አመራሮች ያለ ድምጽ ተሳታፊ ለማድረግ ታቅዶ ለ 51,846(ወንድ 27,061 ሴት 24,785) ማሳተፍ
ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙ 59.38% ነዉ፡፡ በዚህ ተግባር የተሻለ አፈፃፀም ደ/ጎንደር፣ ሰ/ሸዋ ፣ምዕ/ጎጃም፣ ሰ/ወሎ፣
ደ/ማርቆስ ኦሮሞ፤ በመካከለኛ ደረጃ ማዕ/ጎንደርና ምስ/ጎጃም፤ በዚህ ተግባር ወደ ስራ ያልገባ ደ/ወሎ ዞን ሲሆን
ሌሎች ያልተጠቀሱ ዞኖች በዝቅተኛ የአፈፃፀም ደረጃ የሚገኙ ናቸዉ፡፡
በሩብ አመቱ ዓለም አቀፍ የወጣቶች ቀን ለማክበርና የወጣቶችን ተሳትፎ ይበልጥ ለማሳደግ 843497/ ወንድ
428841 ሴት 414656/ ወጣቶችን ለማሳተፍ ታቅዶ በክልል 1 መድረክ በመፍጠር 261/87%/ ወጣቶች፣ በዞን
ደረጃ 12 መድረኮችን በመፍጠር 8932/69.7%/ ወጣቶች፣ በወረዳ ደረጃ 145 መድረኮችን በመፍጠር
51241/ከ 100%በላይ/ ወጣቶች እንዲሁም በቀበሌ ደረጃ 2527 መድረኮችን በመፍጠር 622256 /77.8%/
ወጣቶች በድምሩ 682690 /ወንድ 365213 ሴት 317477/ ወጣቶችን ማሳተፍ ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙ 80.94%
ነዉ፡፡ በዞን ደረጃው ተግባሩን ያላከናወኑ ደ/ወሎ፣ ዋግ፣ ሰ/ወሎ፣ ምዕ/ጎንደር፣ ምዕ/ጎጃምና አዊ፣ በወረዳ ደረጃ
ተግባሩን ያላከናወኑ ምዕ/ጎንደርና ደ/ማርቆስ፣ በቀበሌ ደረጃ ተግባሩን ያላከናወኑ ምዕ/ጎንደር፣ ደ/ማርቆስ፣ ደሴና
ባህርዳር ከተማ ናቸው፡፡ በአጠቃላይ በዚህ ተግባር የተሻለ የፈጸሙ ምስ/ጎጃም፣ ሰ/ሸዋ፣ ምዕ/ጎጃም፣ ደ/ጎንደር፣
ሰ/ጎንደር፣ አዊ፣ ባህር ዳር፣ ዋግ ፣ጎንደር፣ ኮምቦልቻና ኦሮሞ፣ በመካከለኛ ደረጃ፣ ደሴ፣ ማዕ/ጎንደር፣ ደ/ብርሃን፣
ደ/ማርቆስ፣ በዝቅተኛ ደረጃ ሰ/ወሎና ደ/ወሎ ዞኖች ናቸዉ፡፡ በዚህ ተግባር ምንም ያላከናወነ ብቸኛ ዞን ምዕራብ
ጎንደር ነዉ፡፡
በሩብ አመቱ ከዕቅድ ተጨማሪ ለ 317787 (ወንድ 207784 ሴት 110003) ወጣቶችን በንቅናቄና ተሳትፎ
መድረኮች ማሳተፍ ተችሏል፡፡ በዚህ ተግባር አዊ፣ ባህርዳር፣ ማዕ/ጎንደር፣ ምስ/ጎጃም፣ ጎንደር፣ ሰ/ጎንደር፣
ሰ/ወሎ፣ ደ/ጎንደር፣ ኦሮሞ፣ ዋግና ደ/ወሎ ዞኖች ተሳታፊ ናቸው ፡፡
በሩብ ዓመቱ በየደረጃው የሚገኙ 4153 (በክልል 1፣ በዞን 18፣ በወረዳ 213፣ በቀበሌ 3,921) የስራ እድል ፈጠራ
ግብረ-ኃይሎችን በማጠናከር ወደ ስራ ለማስገባት ታቅዶ 1214 ( በክልል 1 በዞን 9 በወረዳ 103 በቀበሌ
1,101) የስራ ዕድል ፈጠራ ግብረ-ኃይል ለማጠናከርና ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙም 28% ነው፡፡
12
በሩብ ዓመቱ 434,796 (ወንድ 217,398 ሴት 217,398) የስራ ፈላጊ ወጣቶችን በከተማና በገጠር ለይቶ በመያዝ
መረጃ ለማደራጀት ታቅዶ 553,736 (ወንድ 355,619 ሴት 198,117) ስራ ፈላጊ ወጣቶችን መረጃ መለየት
ተችሏል ፡፡ አፈጻጸሙም ከ 100% በላይ ነው፡፡
በስራ በዕድል ፈጠራና የስራ ባህል ለ 138,661 (ወንድ 69,331 ሴት 69,330) ወጣቶች በተደራጀና በተቀናጀ
መንገድ ግንዛቤ በመፍጠር የወጣቶችን አመለካከት ለመለወጥ ታቅዶ 356,772 (ወንድ 229,043 ሴት 127,729)
ወጣቶች ግንዛቤ ተፈጥሮላቸዋል፡፡ አፈጻጸሙም ከ 100% በላይ ነው፡፡
በሩብ ዓመቱ 18,058 (በመደበኛ 8,800፣ በተዘዋዋሪ 9,258) ኢንተርፕራይዞችን እና 74,940 (ወንድ 37,470
ሴት 37,470) በኢንተርፕራይዝ ለተደራጁ ወጣቶች ክትትልና ድጋፍ በማድረግ የወጣቶች እኮኖሚያዊ
ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ታቅዶ 5,869 (በመደበኛ 3,587 በተዘዋዋሪ 2,282) ኢንተርፕራይዞችን እና 31,062
(ወንድ 19,673 ሴት 11,389) በኢንተርፕራይዝ የተደራጁ ወጣቶችን ክትትል በማድረግ ውጤታማ ለማድረግ
ጥረት ተደርጓል፡፡ አፈጻጸሙም በቅደም ተከተላቸው መሰረት 33% እና 42% ነው፡፡
በሩብ ዓመቱ ለ 126,891 (ወንድ 63,446 ሴት 63,445) ወጣቶች በቁጠባና ብደር አገልግሎት ግንዛቤ በመፍጠር
108,447 (ወንድ 54,224 ሴት 54,223) ወጣቶች የቁጠባ ባህላቸውን በማሳደግ 271,381,889 ብር እንዲቆጥቡ
ለማድረግ ታቅዶ ለ 181,642 (ወንድ 114,052 ሴት 67,590) ወጣቶች ግንዛቤያቸውን በማሳደግ 51,405 (ወንድ
27,656 ሴት 23,749) በቁጠባ እንዲሳተፉ በማድረግ 140,879,473 ብር መቆጠብ ችለዋል፡፡ አፈጻጸሙም በቅደም
ተከተላቸው መሰረት >100%፣ 47% እና 52% ነው፡፡
676 (338 ወንድ 337 ሴት) ከስደት ተመላሽ የሆኑ ወጣቶችን በመለየት በገቢ ማስገኛ ስራዎች ተደራጅተው እንዲሰሩ
ለማድረግ በእቅድ ተይዞ 2264 (ወንድ 866 ሴት 1398) ከስደት ተመላሽ ወጣቶች የስራ እድል ተፈጥሮላቸዋል፡፡
አፈጻጸሙም ከ 100% በላይ ነው፡፡
በሌላ በኩል 336 (ወንድ 168 ሴት 168) የሚሆኑ ወጣቶች ጊዜና ጉልበት ቀጣቢ ቴክኖሎጅዎችን እንዲጠቀሙ ለማድረግ
ታቅዶ 356 (ወንድ 209 ሴት 147) ወጣቶች የቴክኖሎጅ ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል፡፤ አፈጻጸሙ ከ 100% በላይ ነው፡፡
እንዲሁም በሩብ አመቱ በክልሉ ውስጥ በሚገኙ የኢንዱስትሪ ፓርኮች የወጣቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማሳደግ
ድጋፍና ክትትል በክልል ደረጃ አንድ ጊዜ ለማድረግ ታቅዶ አልተፈፀመም፡፡
በአጠቃላይ በሩብ ዓመቱ 97,647(48,824 ሴ 48፣823) ከስራ እድል ፈጠራ ግብረሃይልና ሌሎች ባለድርሻ እና አጋር
አካላት ጋር በመቀናጀትና የክትትልና ድጋፍ ስራን በማጠናከር ለወጣቶች የስራ ዕድል ለመፍጠር ታቅዶ ለ 75,896 (ወንድ
48,893 ሴት 27,003) ወጣቶች የስራ ዕድል እንዲፈጠርላቸው ማድረግ የተቻለ ሲሆን አፈጻጸሙም የእቅዱን 78%
ነው፡፡ የዞኖችን አፈጻጸም ስንመለከት ደቡብ ጎንደር፣ ደሴ ከተማ፣ኮምቦልቻ ከተማ፣ ደብረ ብርሀን ከተማ፣ ምስራቅ ጎጃም፣
ደብረ ማርቆስ፣ ምዕራብ ጎንደር፣ጎንደር ከተማ፣ ምዕራብ ጎጃም፣ አዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን እና ዋግ ህምራ ብሄረሰብ
አስተዳደር ዞኖች የተሻለ አፈጻጸም ያላቸው ሲሆኑ ሰሜን ሸዋና ባህር ዳር ከተማ ደግሞ መካከለኛ ደረጃ አፈጻጸም ላይ
ይገኛሉ፡፡ ማዕከላዊ ጎንደር፣ ሰሜን ወሎ፣ ደቡብ ወሎ፣ ኦሮም ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን እና ሰሜን ጎንደር ዞኖች በዝቅተኛ
አፈጻጸም እንዳላቸው ከሪፖርት መረዳት ይቻላል፡፡
13
በሩብ አመቱ በቀበሌ ደረጃ 1983 የወጣቶችና የወላጆች ፎረሞች ለማቋቋም ታቅዶ 156 ማቋቋም ተችሏል፡፡
አፈፃፀሙም 7.86% ነዉ፡፡ ተግባሩ የተፈፀመዉ በምስ/ጎጃም ዞን ብቻ ነው፡፡ በተጨማሪም ከዕቅድ ዉጭ 659
የወላጆች ፎረሞች ክትትልና ድጋፍ ማድረግ ተችሏል፡፡ ይህን ተግባር የፈጸሙ አዊ፣ ማዕ/ጎንደር፣ ምስ/ጎጃም፣
ኦሮሞ፣ ሰ/ሸዋ፣ ደ/ጎንደር፣ ምዕ/ጎጃምና ዋግኸምራ ዞኖች ሆነዉ ታይተዋል፡፡ 25 ቱን በአንፃራዊነት ዉጤታማ
እንደሆነ ከሪፖርቱ መረዳት ይቻላል፡፡ ከወጣቶችና ወላጆች ፎረም በመስክ እንደታየዉ በስታንዳርዱ መሰረት
ከማቋቋም ጀምሮ ክትትልና ድጋፍ በማድረግ ዉጤታማ እንዲሆኑና የተደራጀ መረጃ በመያዝ ፎረሙ
የታለመለትን አላማ እንዲያሳካ በማድረግ በኩል መሰረታዊ ችግሮች ስላሉ በቀጣይ መስራት ይጠበቃል፡፡
ሩብ አመት ለ 198300 (ወንድ 99150 ሴት 99150) ወጣቶች በግብርና ፓኬጅን፣ የግብዓትና የቴክኖሎጅ
ውጤቶች በቅንጅት በመስራት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ግንዛቤ ለመፍጠር ታቅዶ ለ 94038 (ወንድ 58759 ሴት
35279) ወጣቶች ግንዛቤ መፍጠር ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙም 47.42 በመቶ ነዉ፡፡፡፡ በዚህ ተግባር የተሻሉ
ምስ/ጎጃም፣ ሰ/ሸዋ፣ ማዕ/ጎንደር፣ ምዕ/ጎጃም፣ ደሴ ፣ጎንደር፣ ደ/ማርቆስ፣ ኮምቦልቻ ሲሆኑ በመካከለኛ ደረጃ
ሰ/ወሎ፣ደ/ጎንደር ፣ደ/ወሎና ዋግ ናቸው፡፡ ሌሎች ያልተጠቀሱ በዝቅተኛ ደረጃ የሚገኙ ዞኖች ሲሆኑ ባህርዳር፣
ሰ/ጎንደርና ምዕ/ጎንደር ዞኖች ደግሞ በዚህ ተግባር ወደ ስራ ያልገቡ ናቸው፡፡
ሩብ አመቱ ለ 198300 (ወንድ 99150 ሴት 99150) ወጣቶች በህብረት ስራ ማህበራት ጠቀሜታ ግንዛቤ
ለመፍጠር ታቅዶ ለ 70491(ወንድ 41677 ሴት 28814) ወጣቶች መፈጸም ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙም 35.5 በመቶ
ነዉ፡፡ በሌላ መልኩ ለ 1400 (ወንድ 700 ሴት 700) ወጣቶች ከስደት ተመላሽ ለሆኑ ወጣቶች በየደረጃው ግንዛቤ
በመፍጠር ተደራጅተው እንዲሰሩ ለማድረግ ታቅዶ ለ 1022(ወንድ 368 ሴት 654) ማደራጀት ተችሏል፡፡
አፈጻጸሙም 73 በመቶ ነዉ፡፡
ልማዶችና አደንዛዥ እጾች ተከላካይ ግብረ-ኃይሎችን በማጠናከር ወደ ስራ ለማስገባት ታቅዶ 995 (ክልል 1፣
በዞን 8፣ በወረዳ 83 በቀበሌ 903) የአሉታዊ መጤ ባህሎች ጎጅ ልማዳዊ ድርጊቶችና አደንዛዥ ዕጾች ተከላካይ
አካላትን ያሳተፈ የጋራ የ 5 ዓመት ስትራቴጅክ እቅድና የ 2015 በጀት ዓመት የግብረ-ሃይል እቅድ ለሁሉም አባል
ተቋማትና የዞን መምሪያዎች በማውረድ ተፈጻሚ እየሆነ ይገኛል፡፡ ዕቅዱን አቅደው ያወረዱ ዞን መምሪያዎች ደሴ ከተማ፣
14
ጎንደር ከተማ፣ ባህር ዳር ከተማ፣ ደቡብ ወሎ፣ አዊ ብሄረሰብ አስተዳደር እና ኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞኖች ናቸው፡፡
የሌሎች ዞኖች አፈጻጸማቸውን በሪፖርት አልገለጹም፡፡ ይህም የሚያሳየው ለተግባሩ ትኩረት የሰጡ አለመሆናቸውን ነው፡፡
ወጣቶችን ከአሉታዊ መጤ ልማዶች ለመከላከል ሩብ አመቱ ለ 121,816 (ወንድ 60,908 ሴት 60,908) ወጣቶች
ግንዛቤ በመፍጠር ወደ ሱስ እንዳይገቡ ለማድረግ ታቅዶ ለ 86,356 (ወንድ 50,024 ሴት 36,332) ወጣቶች
ግንዛቤ በመፍጠር በርካታ ወጣቶችን በአሉታዊ መጤ ባህሎችና ጎጅ ልማዳዊ ድርጊቶች በቂ ግንዛቤ እንዲይዙ
በማድረግ እራሳቸውን እንዲጠብቁ ማድረግ ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙ 71% ነው፡፡ በተጨማሪም በክልል ደረጃ ከጤና
ቢሮ ጋር በመተባበር ከቢሮው በተገኘ 1,232,000 ብር የገንዘብ ድጋፍ ለ 244 (ወንድ 193 ሴት 51) የወጣት አደረጃጀት
መሪዎች፣ የወጣት ዘርፍ ባለሙያዎች እና የሰብዕና ልማት ማዕከላት ስራ አስኪያጆች በአሉታዊ መጤ ልማዶችና
አደንዛዥ እጾች፣ በስነ ተዋልዶ ጤና እና ኤች አይ ቪ/ኤድስ ዙሪያ ስልጠና ተሰጥቷቸዋል፡፡
በሌላ በኩል በሩብ አመቱ ከዕቅድ ዉጭ ተጨማሪ ስራዎች ከትምህርት ተቋማት ጋር በመተባበር በሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች
4 የአሉታዊ መጤ ልማዶችና አደንዛዥ እጽ ተከላካይ ክበባትን በማቋቋም በትምህርት ገበታ ላይ ያሉ ወጣቶችን በአሉታዊ
መጤ ባህሎች/ልማዳዊ ድርጊቶችና አደንዛዥ እጾች ዙሪያ በቂ ግንዛቤ እንዲኖራቸው ማድረግ ተችሏል፡፡
በሩብ አመቱ 1,099 (ወንድ 550 ሴት 549) በተለያዩ ሱሶች የተያዙ ወጣቶችን በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣ በሰብዕና
ልማት ማዕከላት እና በጤና ተቋማት የባለሙያ ምክርና ድጋፍ እንዲያገኙ በማድረግ ከሱሳቸው እንዲወጡ ለማድረግ
ታቅዶ 1,118 (ወንድ 874 ሴት 244) ወጣቶች የምክር አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረግ ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙም ከ 100%
በላይ ነው፡፡ ከዚህ ተግባር አፈጻጸም አኳያ ኦሮም ብሄረሰብ ዞን (989)፣ ምዕራብ ጎጃም (65)፣ ባህርዳር (23)፣ ሰሜን ወሎ
(16)፣ ምስራቅ ጎጃም (10)፣ ደሴ ከተማ (6) እና ጎንደር ከተማ (6) ዞኖች የተፈፀሙ ናቸው፡፡
በሩብ አመቱ ለ 79,715 (ወንድ 39,858 ሴት 39,557) ወጣቶች በአዕምሮ ውቅር፤ ለ 58,178 (ወንድ 29,089 ሴት
29,089) ወጣቶች በህይወት ክህሎት እና ለ 57,880 (ወንድ 28,940 ሴት 28,940) ወጣቶች በአቻ ለአቻ ስልጠና
በመስጠት የወጣቶችን አመለካከት ለመገንባት ታቅዶ በአዕምሮ ውቅር 47,344 (ወንድ 29,152 ሴት 18,192)
ወጣቶች፣ 30,509 (ወንድ 17,559 ሴት 12,950) ወጣቶች በህይወት ክህሎት እና 37,527 (ወንድ 20,886 ሴት
16,641) ወጣቶች በአቻ ለአቻ ስልጠና እንዲያገኙ ማድረግ ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙም በቅደም ተከተላቸው መሰረት
59%፣ 52% እና 65% ነው፡፡
ይህንን ውጤት ከማሳካት አኳያ ምዕራብ ጎጃም፣ ሰሜን ወሎ፣ ሰሜን ሸዋ፣ አዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን፣
ኮምቦልቻ ከተማ፣ ደብረ ብርሀን ከተማ፣ ደብረ ማርቆስ ከተማ፣ ኦሮም ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን፣ ዋግህምራ
ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን፣ ባህር ዳር ከተማ፣ ጎንደር ከተማ፣ ማዕከላዊ ጎንደር እና ደቡብ ወሎ የተሻለ
አፈጻጸም ያላቸው ዞኖች ሲሆኑ ሰሜን ጎንደር፣ ምዕራብ ጎንደር፣ ደቡብ ጎንደር፣ ምስራቅ ጎጃም እና ደሴ
ከተማ ዝቅተኛ አፈጻጸም ያላቸው ናቸው፡፡
በሩብ አመቱ በ 101 የጤና ተቋማትና በ 9 የሰብዕና ልማት ማዕከላት ምቹና ወጣት ተኮር የስነ-ተዋልዶ ጤና አገልግሎት
እንዲሰጡ ለማድረግ ታቅዶ 6 የጤና ተቋማትና 5 የሰብዕና ልማት ማዕከላት ለወጣቶች ምቹና ወጣት ተኮር የስነ-
15
በሌላ በኩል በሩብ ዓመቱ ለ 152,136 (76,068 ሴት 76,068) ወጣቶች እና ለ 293 (ወንድ 147 ሴት 146) የክባትና
ማህበራት መሪዎች በኤች አይ ቪ/ኤድስ መከላከልና በስነ-ተዋልዶ ጤና ግንዛቤ ለመፍጠር ታቅዶ 123,948 (ወንድ
67,642 ሴት 56,306) ወጣቶች ግንዛቤ እንዲያገኙ የተደረገ ሲሆን ለክበባትና ማህበራት መሪዎች ስልጠናው
አልተሰጠም፡፡ ለወጣቶች የተሰጠው ግንዛቤ አፈጻጸሙ 81% ነው፡፡
በሩብ ዓመቱ 6,616 (ወንድ 3,308 ሴት 3,308) ወጣቶች የስነ-ተዋልዶ ጤና አገልግሎት ተጠቃሚዎች እንዲሆኑ
ለማድረግ ታቅዶ ለ 9,815 (ወንድ 4,118 ሴት 5,697) ወጣቶች የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች ሆነዋል፡፡ አፈጻጸሙም
አፈጻጸሙ ከ 100% በላይ ነው፡፡ ይሁን እንጅ ከወጣቶች የስብዕና ልማት ማዕከላት አኳያ አሁንም ያልተሻገርናቸው በርካታ
ችግሮች እንዳሉ ከዞኖች ሪፖርት መረዳት ይቻላል፡፡
ለአብነትም ወጣት ተኮር አገልግሎት በሚፈለገው ደረጃ ላይ አለመድረስ፣ የወጣት የስብዕና ልማት ማዕከላት ተደራሽነት
ዝቅተኛ መሆን፣ የማዕከላት ጥራት ችግርና ማዕከላትን በመገንባትና በማስፋፋት በኩል ትኩረት ማነስ፣ ለዚህም በቂ በጀት
አለመመደብ፣ ከሁለት አመት በፊት ከአመታት በፊት የተጀመሩ የሳይንስ ካፌዎችን አለማጠናቀቅ፤ ወጣቶችን ከአሉታዊ
16
መጤ ልማዶች/ባህሎች እና ከአደንዛዥ ዕፅ ተጠቃሚነት ለመከላከል የሚመለከታቸው አካላት ትኩረት ሰጥተው በተደራጀ
አግባብ አለመንቀሳቀስ፣ ወዘተ ዋና ዋና ችግሮች እንደ ነበሩ ከዞኖች ሪፖርት መረዳት ተችሏል፡፡
ወጣቶችን በወጣት ሰብዕና ልማት ማዕከላት አገልግሎት ተጠቃሚ ከማድረግ አኳያ የዞኖችን አፈጻጸም ስንመለከት
ምዕራብ ጎጃም፣ ኮምቦልቻ ከተማ፣ ደብረ ብርሀን ከተማ፣ ደሴ ከተማ፣ ጎንደር ከተማ እና ባህርዳር ከተማ የተሻለ
አፈጻጸም ያላቸው ሲሆን ሰሜን ሸዋ፣ ምስራቅ ጎጃም፣ ኦሮሞና ዋግኸምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞኖች መካከለኛ
አፈጻጸም ያላቸው ናቸው፡፡ ሌሎች ዞኖች ዝቅተኛ አፈጻጸም ያላቸው መሆኑን ሪፖርታቸው ያስረዳል፡፡
በክልል ደረጃ የተከናወኑ ተግባራት
ከአብክመ ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር ፤ ወጣት ተኮር ስነ ተዋልዶ ጤና፤ በጾታዊ ጥቃት፤ በሱሰኝነት፣ የሰብዕና
ልማት ማዕከላትና፣ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ለመስራት የሚያስችል የጋራ ስምምነት ሰነድ በማዘጋጀት
ለመፈራረም ታቅዶ የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ በቢሮ ኃላፊዎች ደረጃ ተፈጻሚ ሆኗል፡፡
በአሸባሪው ቡድን የተጎዱና የወደሙ አካባቢዎችን መልሶ ለማቋቋምና ለመገንባት የሚያስችል የወጣቶችና ስፖርት
ተቋም የ 5 ዓመት ስትራቴጅክ እቅድ እና የ 2015 በጀት ዓመት እቅድ ተዘጋጅቶ መልሶ ማቋቋም ግንባታ ፈንድ ጽ/ቤት
እንድቀርብ ተደርጓል፡፡
በ UNFPA የበጀት ድጋፍ የሚከናወኑ 2015 እና 2016 ተግባራት እቅድ ተዘጋጅቶ ለድርጅቱና ለገንዘብ ቢሮ የተላከ
ሲሆን በዚሁ መሰረት የ 2015 በጀት ዓመት ማይክሮ ፕላንና የወረዳዎች የበጀት ድልድል ተሰርቶ ለገንዘብ ቢሮ ተልኳል፡፡
በክረምት ወራት (በሐምሌና ነሐሴ) ትኩረት ተሰጥቷቸው ሊከናወኑ ሚገባቸውን ተግባራት ቼክሊስት አዘጋጅቶ
በማውረድ የስልክና የጸሁፍ ድጋፍና ክትትል ማድረግ ተችሏል፣ (በመንግስትም ሆነ በሌሎች አካላት የተነጠቁ ማዕከላት
መረጃ የማጣራት፣ በግንባታ ላይ ያሉ ማዕከላትን የመለየት፣ የስራ ፈላጊ ወጣቶች መረጃ በበጎ ፈቃደኞች እንዲሰበሰብ
የማስተባበርና መረጃውን የማደራጀት፣ በበጎ ፈቃድ የተሰማሩ አደረጃጀቶችን መረጃ የማደራጀት፣ አደረጃጀቶችና
ተቋሙ የጋራ በሚያደርጓቸው ጉዳዮች ላይ ተቀናጅተው እንዲሰሩ የማድረግ፣ ወዘተ) የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱን
የተሳለጠና የተሸለ አፈጻጸም እንዲኖረው ከማድረግ ባለፈ ካለፉት አመታት የተሻለ መግባባትና ግቦችን ተፈጻሚ
ማድረግ ተችሏል፡፡
የክረምት ወራት የወጣቶች የበጐ ፈቃድ አገልግሎት በውጤታማነት ለመፈፀም ያመች ዘንድ አገልግሎት ሰጭዎችን በተደራጀ
መንገድ ወደስራ ለመግባት ቢሮዉ እቅድ አቅዶ ያወረደና ኦረንቴሽን በወቅቱ ለወጣት ማካተት ቡድን መሪዎች፣ ለ 3 ቱ የወጣት
አደረጃጀቶችና ለመምሪያ ኃላፊዎች ኦሬንቴሽን መስጠት ተችሏል፡፡ ይህንን መሰረት በማድረግ ሁሉም ዞኖች የአካባቢያቸውን
ነባራዊ ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ ከክልል መነሻ የተላከውን ዕቅድ መሰረት በማድረግ ዕቅዱን በማቀድ በየደረጃው ለሚገኙ ስትሪንግና
ቴክኒክ ኮሚቴ እንዲሁም ባለድርሻ አካላት በዕቅዱ ላይ የጋራ መግባባት ተደርሷል፡፡ ይህም ዕቅድ ወደታች በማውረድ በወረዳ ደረጃ
211 ታቅዶ 209/99%/ እንዲሁም በቀበሌ ደረጃ 3892 ታቅዶ 3604 /92.6% መፈጸም ተችሏል፡፡
ሐ) ዕቅድ ኦሬንቴሽን
የታቀደውን ግብ ለማሳካት የክልሉን ዕቅድ መነሻ በማድረግ ዞኖችና ወረዳዎች የሚመለከታቸውን የስትሪንግና ቴክኒክ ኮምቴዎች
እንዲሁም ተጽዕኖ ፈጣሪ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ሰጭ ወጣቶች በተገኙበት የዕቅድ ኦሬንቴሽን መስጠት ተችሏል፡፡ በመሆኑም በዞን
2837(ወንድ 2043 ሴት 794)፣ በወረዳ 27947(ወንድ 19542 ሴት 8405) እንዲሁም በቀበሌ 334141(ወንድ 205764 ሴት
128377) ወጣቶች በውይይቶች ተሳትፈዋል፡፡
ሠ) የስትሪንግና ቴክኒክ ኮሚቴዉ እንቅስቃሴዎች ፡-
ከክልል እስከ ወረዳ ድረስ የሚመለከታቸው የተቋማት አመራሮችና ባለሙያዎች የስትሪንግና የቴክኒክ ኮሚቴዎች እንዲደራጁ
ተደርጓል፡፡ በየደረጃው የተቋቋመው የስትሪንግና የቴክኒክ ኮሚቴ ስራውን በተደራጀ አኳኃን በመምራትና ጠንካራ ክትትልና ድጋፍ
ማድረግ ችሏል፡፡
የአረጋውያንና ወረራው ቡድኑ የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ መገንባት (አዲስ ቤትና ነባር ቤት ግንባታ)
3,633 አዲስ ቤቶች የተገነቡ ሲሆን በዚህ ስራ ወንድ 104,701 ሴት 54,779 ድምር 159,480 ወጣቶችን ማሳተፍ ተችሏል፡፡
በዚህም ወንድ 5,566 ሴት 6,871 በድምሩ 12,437 የህ/ሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ ማድረግ የተቻለ ሲሆን በዚህ ተግባር ሁሉም
ዞኖች ተሳትፈዋል፡፡8,735 ነባር ቤቶች የተጠገነ ሲሆን በዚህም ስራ ወንድ 148,758 ሴት 74,943 ድምር 223,701 ወጣቶችን
ማሳተፍ ተችሏል፡፡ በዚህም ወንድ 6,833 ሴት 11,494 በድምሩ 18,327 የህ/ሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ ማድረግ የተቻለ ሲሆን
በዚህ ተግባር ሁሉም ዞኖች የተሳተፉ መሆኑ ተገምግሟል፡፡
ወላጆቻቸውን ያጡና ለችግር የተጋለጡ ህጻናትን በመንከባከ ወንድ 8,729 ሴት 5,275 በድምሩ 14,004 የህብረተሰብ
ክፍሎች ተጠቃሚ ማድረግ የተቻለ ሲሆን በዚህ ተግባር ማዕ/ጎንደር፣ ሰ/ጎንደር፣ ሰ/ወሎ፣ ዋግ፣ ምዕ/ጎጃም፣ና ደ/ማርቆስ
ውጭ ያሉ ዞኖች ተሳታፊ ናቸው፡፡
በጦርነቱ ለተፈናቀሉና ሌሎች ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ሃብት ማሰባሰብና ድጋፍ ለማድረግ 55,335
ወጣቶችን በማሰማራት 52,617,948 ብር ማሰባሰብ ተችሏል፡፡ በዚህም ወንድ 29,523 ሴት 42,090 በድምሩ 71,613
የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ ማድረግ የተቻለ ሲሆን በዚህ ተግባር አዊ፣ ማዕ/ጎንደር፣ ደሴ፣ ምስ/ጎጃም፣ ጎንደር፣
ሰ/ጎንደር፣ ሰ/ሸዋ፣ ደ/ጎንደር፣ ኦሮሞ፣ ምዕ/ጎንደር፣ ደ/ወሎ፣ ደ/ማርቆስና ደ/ብርሃን ተሳታፊ ሲሆኑ በተመሳሳይ በአይነት
ሃብት በማሰባሰብ ወንድ 17,745 ሴት 28,261 በድምሩ 46,006 የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል፡፡ በዚህ
ተግባር አዊ፣ ባህርዳር፣ ደሴ፣ ማዕ/ጎንደር፣ ሰ/ጎንደር፣ደ/ወሎ፣ ጎንደር፣ ደ/ጎንደር፣ ምዕ/ጎንደርና ኮምቦልቻ ከተማ የተሳተፉ
ሲሆን ሌሎች ዞኖች በምን ደረጃ ላይ እንዳሉ የማይታወቁ ናቸው፡፡
18
ወንድ 13,433 ሴት 7,144 በድምሩ 20,577 ወጣቶችን በማሳተፍ ወንድ 17,809 ሴት 18,686 በድምሩ 36,495 አቅመ
ደካሞች ማዕድ ማጋራት የተቻለ ሲሆን በዚህ ተግባር አዊ፣ ደሴ፣ ባህርዳር፣ ማዕ/ጎንደር፣ ምስ/ጎጃም፣ ምዕ/ጎጃም፣
ምዕ/ጎንደር፣ደ/ወሎ፣ ደ/ብርሃን፣ ኦሮሞ፣ ኮምቦልቻና ጎንደር ከተማ ወደ ተግባር ናቸው፡፡
የአረንጓዴ አሻራ(ችግኝ ተከላ) እና ሌሎች የግብርና ስራዎች( ሰብል በመስመር መዝራትና አቅመ ደካሞች እርሻ ማረስና
ማረም) በችግኝ ተከላ ወንድ 1,749,677 ሴት 1,190,294 ድምር 2,939,971 ወጣቶችን በማሳተፍ 884.41 ሚሊዮን
ችግኞችን መትከል የተቻለ ሲሆን በዚህ ተግባር ሁሉም ዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች ተሳታፊ ናቸው፡፡
ሰብል በመስመር መዝራት ወንድ 204,544 ሴት 117,361 ድምር 321,905 ወጣቶችን በማሳተፍ 100,144.41 ሄ/ርመሬት
መዝራት የተቻለ ሲሆን በዚህም ወንድ 132,616 ሴት 74,490 በድምሩ 207,106 የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ ማድረግ
ተችሏል፡፡ በዚህ ተግባር ከባህርዳር፣ ጎንደር፣ ምዕ/ጎንደርና ኮምቦልቻ ውጭ ያሉ ዞኖች ተሳታፊ ናቸው፡፡ የአቅመ ደካሞችን
እርሻ ማረስና ማረም ወንድ 130,171 ሴት 90,036 ድምር 220,307 ወጣቶችን በማሳተፍ 59,997.7 ሄ/ር መሬት ማረስና
ማረም የተቻለ ሲሆን በዚህም ወንድ 49,552 ሴት 20,091 በድምሩ 69,643 የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ ማድረግ
ተችሏል፡፡ በዚህ ተግባር ተግባር ከኮምቦልቻ ውጭ ያሉ ዞኖች ተሳታፊ ናቸው፡፡ ሰላምና ደህንነት ስራዎች በመስራት
ወንድ 248,495 ሴት 37,086 በድምሩ 285,581 ወጣቶችን በማሳተፍ ወንድ 560,512 ሴት 489,145 በድምሩ 1,049,657
የህብረተሰብ ክፍሎች ስለሰላም አስፈላጊነትና ጠቀሜታ ዙሪያ ግንዛቤ መፍጠር ተችሏል፡፡ በዚህ ተግባር ተግባር ከምዕ/ጎንደር
ውጭ ያሉ ዞኖች ተሳታፊ ናቸው፡፡
የትምህርትና ስልጠና አገልግሎቶች (ማጠናከሪያ ትምህርትና የት/ቤት ገጽታ መቀየር)
አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች በአይነትና በገንዘብ የትምህርት ቁሳቁስ በማሰባሰብ በኩል 158,361 ደርዘን ደብተር ለ 113,091
ተማሪዎች፣ 407,938 እስክርቢቶ በቁጥር ለ 69,263 ተማሪዎች፣ 99,513 እርሳስ በቁጥር ለ 43,201 ተማሪዎች፣ 32,270,424 ብር
እና 10,714 ዩንፎርሞች ማሰባሰብ ተማሪዎችን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል፡፡ በዚህ ተግባር ወደ ስራ የገቡ ዞኖች ከሰ /ወሎ፣ ኦሮሞ፣
ምዕ/ጎንደር፣ ውጭ ያሉ ዞኖች ተሳታፊ ናቸው፡፡
በ 777 ት/ቤት ወንድ 23,181 ሴት 7,780 ድምር 30,961 ወጣቶችን በማሳተፍ የማጠናከሪያ ት/ት መስጠት መስጠት የተቻለ
ሲሆን በዚህም ወንድ 69,394 ሴት 45,500 በድምሩ 114,894 ተማሪዎችን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል፡፡ በዚህ ተግባር
ከሰ/ወሎ ውጭ ያሉ ዞኖች ሁሉም አፈጻጸማቸው ቢለያይም ተሳታፊ ናቸው፡፡
በሌላ በኩል ወንድ 82,210 ሴት 38,990 ድምር 121,200 ወጣቶችን በማሳተፍ 3,371 ትምህርት ቤቶችን መጠገን የተቻለ
ሲሆን በዚህ ተግባር ከኮምቦልቻ ውጭ ያሉ ዞኖች ሁሉም አፈጻጸማቸው ቢለያይም ተሳታፊ ናቸው፡፡
የጤና አገልግሎት (በደም ልገሳ በወረዳ 50 ዩኒት) በጤና ዘርፍ ወንድ 13,395 ሴት 5,772 ድምር 19,167 ወጣቶችን
በማሳተፍ 19,167 ዩኒት ደም መለገስ ተችሏል፡፡ በዚህ ተግባር ሁሉም ዞኖች የተሳተፉ ሲሆን አፈጻጸሙም በአብዛኛው
ዞኖች የተሻለ መሆኑ፡፡ከዚህ በተጨማሪ ወንድ 76,963 ሴት 69,392 ድምር 146,355 ወጣቶችን በማሳተፍ
166,794.5 ካሜ የወባ መራቢያ አካባቢዎችን በማጽዳት የመከላከል ስራዎች የተሰሩ ሲሆን በዚህ ተግባር ከደ/ብርሃንና
ደ/ማርቆስ ውጭ ያሉ ዞኖች ተሳታፊ ናቸው፡፡
ከተሞችን ማስዋብ (ቦዮችን በማጽዳት ድልድይና መንገዶችን መጠገን
ወንድ 193,916 ሴት 148,100 ድምር 342,016 ወጣቶችን በማሳተፍ 4,204.8 ኪሜ ቦዮችን የማፋሰስ ተከናውኗል፡፡በዚህ
ተግባር ሁሉም ዞኖች መሳተፍ ችለዋል፡፡በመንገድ ጥገና ወንድ 145,554 ሴት 82,732 ድምር 228,286 ወጣቶችን በማሳተፍ
1,745.4 ኪ.ሜ መንገድ መጠገን የተቻለ ሲሆን በዚህ ተግባር ከጎንደር ከተማ ውጭ ያሉ ዞኖች መሳተፍ ችለዋል፡፡ድልድይ
19
ጥገና ወንድ 38,347 ሴት 17,421 ድምር 55,768 ወጣቶችን በማሳተፍ 1,199 ቁጥር ድልድይ መጠገን የተቻለ ሲሆን በዚህ
ተግባር ሰ/ወሎና ኮምቦልቻ ውጭ ያሉ ዞኖች መሳተፍ ችለዋል፡፡
የመንገድ ትራፊክ ደህንነት አገልግሎት
ወንድ 3,371 ሴት 1,761 በድምሩ 5,132 ወጣቶች በትራፊክ አገልግሎት ላይ ማሳተፍ ተችሏል፡፡ በዚህ ተግባር ተግባር
ከሰ/ሸዋ ውጭ ያሉ ዞኖች ተሳታፊ ናቸው፡፡
በጎጂ ልማዳዊ ድርጊት ላይ ግንዛቤ መፍጠር
ወንድ 16,784 ሴት 17,709 በድምሩ 34,493 ወጣቶችን በማሳተፍ ወንድ 273,659 ሴት 228,432 በድምሩ 502,091
የህብረተሰብ ክፍሎች በጎጅልማዳዊ ድርጊት ዙሪያ ግንዛቤ መፍጠር ተችሏል፡፡ በዚህ ተግባር ተግባር ከሰ/ወሎ ውጭ ያሉ ዞኖች
ተሳታፊ ናቸው፡፡
ማእከላትን መጠገን
ወንድ 7,886 ሴት 3,243 ድምር 11,129 ወጣቶችን በማሳተፍ 73 ወጣት ማዕከላትን መጠገን የተቻለ ሲሆን በዚህ ተግባር
ከጎንደር፣ ዋግና ደ/ማርቆስ ከተማ ውጭ ያሉ ዞኖች መሳተፍ ችለዋል፡፡ በተመሳሳይ ወንድ 16,582 ሴት 2846 ድምር 19,428
ወጣቶችን በስፖርት ስልጠና እና ውድድር ማሳተፍ ተችሏል፡፡
የህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ለመከላከል የሚያስችል የግንዛቤ ፈጠራ ስራ መስራት
ወንድ 5,257 ሴት 3,937 በድምሩ 9,194 ወጣቶችን በማሳተፍ ወንድ 52,135 ሴት 43,527 በድምሩ 95,662 የህብረተሰብ
ክፍሎች በህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር መከላከል ዙሪያ ግንዛቤ መፍጠር ተችሏል፡፡ በዚህ ተግባር ከሰ/ወሎ፣ ደ/ጎንደር፣ ዋግና
ደ/ማርቆስ ውጭ ያሉ ዞኖች ተሳትፈዋል፡፡
የተለያዩ የልደት፣ የጋብቻ ምዝገባ ስራዎች በተመለከተ
ወንድ 3,526 ሴት 3,190 በድምሩ 6,716 ወጣቶችን በማሳተፍ 21,247 ሴት 19,914 በድምሩ 41,161 የህብረተሰብ
ክፍሎች የልደትና የጋብቻ ምዝገባዎች ማከናወን ተችሏል፡፡ በዚህ ተግባር ተግባር ከሰ/ወሎ፣ ኮምቦልቻ፣ ደ/ብርሃንና
ደ/ማርቆስ ውጭ ያሉ ዞኖች ተሳትፈዋል፡፡
በአጠቃላይ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ለ 4,850,539 (ወንድ 2,425,270 ሴት 2,425,269) ለማሳተፍ ታቅዶ
ለ 5,072,796 (ወንድ 2,855,254 ሴት 2,217,542) ወጣቶችን ማሳተፍ የተቻለ ሲሆን አፈጻጸሙ 104.58 በመቶ
ነው፡፡ በዚህ ተግባር ከዋግ(85.5%)፣ ሰ/ወሎ (86.66%) ኮምቦልቻ(95.5%)፣ ደ/ማርቆስ(96.1%) እና ምዕ/ጎጃም
(98.6%) ውጭ ያሉ ዞኖች አፈጻጸማቸው ከ 100% በላይ ነው፡፡
በየደረጃው ለ 40,000 ወጣቶች፣ ለ 603 ወጣት አደረጃጀቶችና ለ 603 ባለድረሻ አካላት እውቅና ለመስጠት ታቅዶ
ለ 23,944 ወጣቶች፣ ለ 1,244 ወጣት አደረጃጀቶችና ለ 1,505 ባለድረሻ አካላት እውቅና መስጠት ተችሏል፡፡
አፈጻጸሙ እንደቅደም ተከተላቸው 59.9%፣ 100%፣100% ነው፡፡
በክረምት በጎ ፈቃድ 11,234,330 (ወንድ 5,617,165 ሴት 5,617,165) የህ/ሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ ለማድረግ ታቅዶ
11,168,983 (ወንድ 5,719,251 ሴት 5,449,732)/ 99% የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ በማድረግ በክረምት ብር
5,100,000,000 ታቅዶ 4,819,156,200 ቢሊዮን የመንግስት ወጪ ማዳን ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙ 94.5% ነው፡፡
20
በክልል 1፣ በዞን 18፣ በወረዳ 185፣ በቀበሌ 3966 በድምሩ 4,170 የወጣቶች በጎ ፍቃድ ስትሪኒግና ቴክኒክ ኮሜቴ
በማጠናከር ወደ ስራ እንዲገቡ ለማድረግ ታቅዶ በክልል 1፣ በዞን 18፣ በወረዳ 179፣ በቀበሌ 2796 በድምሩ 2992
በደቡብ ጎንደር ዞን 1 በክረምት በጎ ፈቃድ ምርጥ ተሞክሮ የመቀመር ስራዎች ተሰርተዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በበጎ
22
ደረጃ ምዕ/ጎንደር፣አዊ ፣ደ/ጎንደር፣ ሰ/ወሎ፣ ዋግና ኦሮሞ ሲሆኑ ሌሎች ያልተጠቀሱ ዞኖች ተግባሩን ያላከናወኑ
ዞኖች ናቸዉ፡፡
ከክልል እስከ ወረዳ ድረስ 123 የአሰልጣኞች ማህበር በተለያዩ የስፖርት አይነቶች ለማደራጀትና ለማጠናከር ታቅዶ 145
የአሰልጣኞች ማህበር ማደራጀት ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙም 93% ነዉ፡፡123 የዳኖች ማህበር ከክልል እስከ ወረዳ ድረስ በተለያዩ
የስፖርት አይነቶች ለማደራጀትና ለማጠናከር ታቅዶ 151 የአሰልጣኞች ማህበር ማደራጀት ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙም ከ 100% በላይ
ነዉ፡፡19 የሙያ ማህበር በክልል እና በዞን ለማደራጀትና ለማጠናከር ታቅዶ 19 የሙያ ማህበር ማደራጀት ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙም
100% ነው፡፡እንዲሁም በተለያዩ የስፖርት አይነቶች ከክልል እስከ ወረዳ 94 የቴክኒክ ከሚቴዎችን ለማደራጀትና ለማጠናከር
ታቅዶ 108 ቴክኒክ ከሚቴዎችን ማጠናከር የተቻለ ሲሆን አፈጻጸሙም ከ 100% በላይ ነው፡፡
በሩብ አመቱ ከክልል እስከ ቀበሌ 2,250 የስፖርት ም/ቤት ጉባኤዎችን ለማካሄድ ታቅዶ በዞን 3 በወረዳ 19 በቀበሌ 1,024
በድምሩ 1,046 የስፖርት ም/ቤት ጉባኤዎች ተካሄደዋል አፈጻጸሙም 46.4% ነው:: አፈጻጸሙ ዝቅ ያለበት ምክኒያትም በክልል፣
በዞን እና በወረዳ በወቅቱ ጉባኤ ባለማካሄዳቸው ነው፡፡ 104 የስፖርት የስፖርት ፌዴሬሽኖች ጠ/ ጉባኤዎችን በክልል እና በዞን
እንዲያካሄዱ ታቅዶ 9 (በአዊ ብ /ዞን 6 እና ደ/ማርቆስ ከተማ 3 የዞን) የስፖርት ፌዴሬሽን ጉባኤ የተካሄደዋል፡፡ አፈፃፀሙም
23
8.6% ነው ፡፡በተጨማሪም ከክልል እስከ ወረዳ 1449 የስፖርት ስራ አስፈጻጻሚ ስብሰባ ለማካሄድ ታቅዶ 422 የስፖርት ስራ
አስፈጻሚ ስብሰባዎች ተካሂደዋል፡፡ አፈጻጸሙም 29% ነው፡፡
በየደረጃው ላሉ የስፖርት ክለቦች እንዲሁም የስፖርት ም/ቤቶች የገንዘብ ድጋፍ ብር 10,000,000 እንዲደረግላቸው በታቀደው
መሰረት 14,050,000 ድጋፍ ተደርጎል፡፡አፈፃፀሙም ከ 100 % በላይ ነዉ፡፡በዚህም ሰ/ሸዋ (750,000) ፣ደ/ወሎ (5,650,000)
፣ ጎንደር ከተማ (4,500,000)፣ ኮምበልቻ (3,150,000) ድጋፍ አድርገዋል፡፡
በክልል ደረጃ 6 ስታንደርዱን ያሟሉ የስፖርት ማህበራትን ለማዳራጀት ታቀረዶ 6 የስፖርት ማህበራት ተደራጅተዋል፡፡አፈፃፀሙም
100% ነው፡፡እንዲሁም ከክልል እስከ ወረዳ 294 የስፖርት ማህበራትን ኦዲት ለማስደረግ ታቅዶ 89 የስፖርት ማህበራትን ኦዲት
ማስደረግ ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙም 30% ነው ፡፡48 የስፖርት ክለቦችን እና 7,224 ቡድኖችን ለማደራጀት ታቅዶ 64 ክለቦችን
እና 2,533 ቡድኖችን ማደራጀት ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙም በቅደም ተከተላቸዉ 100%እና 35 %ነዉ፡፡
ግብ 2 ህዝባዊና መንግስታዊ የስፖርት ተቋማትን ሰብዓዊ ሃብት በማልማት የአሰራር ስርዓቶችን ማሻሻል፡-
በዓመቱ 84 አመራሮችና ባለሙያዎችን ማለትም ወንድ 42 እና ሴት 42 ስልጠና በመስጠት አቅማቸዉን ለመገንባት
ታቅዶ ወንድ 19፣ ሴት 5 በድምሩ 24 ተከናዉኗል፡፡አፈጻጸሙም ከ 28.5% ነው፡፡እንዲሁም ከ 15 ተቋማት ጋር
በትብብርና በቅንጅት ለመስራት ታቅዶ በአማካይ 15 ተቋማት ጋር በቅንጅት ስራ ተሰርቷል፡፡አፈጻጸሙም
100%ነዉ፡፡ ግቡን በመፈፀም የመጡ ዉጤቶች አሰራራችንን ዘመናዊ ቴክኖሎጅን ለመጠቀም ጥረት በመደረጉ
የመረጃ ቅብብሎሽን ቀልል በማድርግ ተግባሮችን ተደራሽ ማድረግ ተችሏል፡፡
ከስፖርት ፖሊሲ የትኩረት አቅጣጫዎች መካከል አንዱ ስፖርት ከመንግስት የበጀት ድጎማ ደረጃ በደረጃ
የሚላቀቅበትና ራሱን የሚችልበት ምቹ ሁኔታ መፍጠር መሆኑ ይታወቃል፡፡በዚህም መሰረት በሩቭ ዓመቱ በየደረጃዉ
ከህብረተሰቡ ብር 70,000,000 ለመሰብሰብ ታቅዶ ብር 5,768,995 ተሰብሰቧል፡፡አፈፃጸሙ 8.24% ነው፡፡በዚህም
ደ/ወሎ ዞን በመካከለኛ ደረጃ የሚገኝ ሲሆን አብዛኛወቹ ዞኖች ዝቅተኛ አፈጻጸም አስመዝግበዋል፡፡አዊ እና
ደብረብርሃን ከ/አስ ምንም ያላከናወኑ ዞኖች ናቸዉ፡፡
24
ከህብረተሰቡ በዞኖች የተሰበሰበ ሀብት የሚያሳይ ሰንጠረዥ አንድ
ተቁ ዞን የአመቱ እቅድ የሩቭ ዓመቱ እቅድ ክንውን አፈጻጸም
1. ምስ/ጎጃ 24,400,020 6,000,000 385,853 6.4
2. ምእ/ጎጃም 21,7 ዐዐ,080 5,000,000 615,790 12.3
3. ደ/ወሎ 21,100,020 5,000,000 3,174,201 63.48
4. ሰ/ዎሎ 17,400,090 4,000,000 10,000 0.25
5. ሰ/ሸዋ 21,100,020 5,000,000 371,437 7.4
6. ደ/ጎንደር 23,100,0000 6,000,000 215,430 3.5
7. ሰ/ጎንደር 21,200,850 5,000,000 75,850 1.5
8. ማእ/ጎንደር 16,800,030 4,000,000 177,414 4.4
9. ምእ/ጎንደር 21,700,080 5,000,000 150,000 3
10. አዊ 14,500,020 3,000,000 0 0
11. ዋግ 13,500,030 3,000,000 15396 0.5
12. ኦሮሞ 13,800,060 3,000,000 6,000 0.2
13. ባህርዳር 16,800,030 4,000,000 152,255 3.8
14. ጎንደር 14,800,050 3,000,000 68,100 2.2
15. ደሴ 12,200,010 3,000,000 163,595 5.4
16. ኮንቦልቻ 8,425,000 2,000,000 111,273 5.5
17. ደ/ብርሃን 8,425,000 2,000,000 0 0
18. ደ/ማርቆስ 8,425,000 2,000,000 76,404 3.8
ድምር 300,000,000 70,000000 5,768,995 8.24%
የተለያዩ ፕሮጀክቶችን በመቅረፅ ለልማታዊ ድርጀቶች፤ ለባለሀብቶችና ለግለሰቦች በማቅረብ ብር 12,312,988
ለማሰባሰብ ታቅዶ ብር 2,392,868 የተገኘ ሲሆን አፈፃፀሙም 19.4% ነዉ፡፡ የዞኖች አፈፃፀም ሲታይ ኮንቦልቻ እና
ደ/ብርሃን ከ/አስ እቅዳቸውን ሙሉ በሙሉ ሲፈጽሙ፤ደ/ጎንደር እና ኦሮሞ ብ/ዞን መካከለኛ አፈጻጸም ሲኖራቸው
ቀሪወቹ ዞኖች ዝቅተኛ አፈጻጸም አስመዝግበዋል፡፡እንዲሁም ህዝባዊ አደረጃጀቶች ፕሮጀክት በመቅረጽ
ከስፖንሰርሽፕ 300.ዐ 00 ብር ለማሰባሰብ ታቅዶ 178,000.00 ማሰባሰብ ተችሏል፡፡አፈፃፀሙ 59.3%ነዉ፡፡ በዚህም
ሰ/ሸዋ፤ ማእ/ጎንደር ዞን፤ዋግ እና ደ/ማርቆስ ከ/አስ የእቅዳቸውን መቶ ፐርሰንት ሲፈጽሙ ቀሪዎቹ ሁሉም ዞኖች
ምንም አይነት አፈጻጸም አላስመዘገቡም፡፡
ከመንግስት ድጋፍ ለማግኘት 46,346,881 ታቅዶ 64,711,443 ተከናውኗል፡፡ አፈፃፀሙም 100% ሆኖ ታይቷል፡፡
የዞኖች አፈፃፀም ሲታይም ደ/ወሎ፤ሰ/ሸዋ፤ጎንደርእና ደ/ማርቆስ የእቅዳቸውን 100 ፐርሰንት ሲፈጽሙ ምስ/ጎጃም፤
እና ባህርዳር ከ/አስ በመካከለኛ ደረጃ ፤ኦሮሞ፤ ምዕ/ጎጃም፤ ሰ/ጎንደርና ዋግ ብ/ዞን ዝቅተኛ አፈጻጸም ሲያስመዘግቡ፤
ቀሪወቹ ዞኖች ምንም አይነት አፈጻጸም ያላስመዘገቡ ሆነዋል፡፡
25
ለመሰብሰብ ታቅዶ 10,000 ብር መሰብስብ ተችሏል፡፡አፈፃፀሙም 6.9%% ነዉ፡፡ ሰ/ሸዋ ዞን የእቅዱን መቶ
ፐርሰንት ሲያከናውን ቀሪወቹ ዞኖች ምንም አይነት አፈጻጸም አላስመዘገቡም፡፡
ስፖርትን በባለቤትነት ይዘው ከሚመሩ መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች በስራቸዉ ክለቦችን
ለማቋቋምና ለመደገፍ የሚያስችል በጀት ብር 18 ዐ,000,000 ለማሰመደብ ታቅዶ ብር 25,942,200 ማስመደብ
ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙም 14%ነው፡፡ በዚህም አዊ ብሄ/ዞን እና ደ/ማርቆስ ከ/አስ/ የእቅዳቸውን መቶ ፐርሰንት
ሲፈጽሙ ደ/ወሎ እና ሰ/ጎንደር ዞኖች በመካከለኛ ደረጃላይ ይገኛሉ፡፡ቀሪወቹ ዞኖች ዝቅተኛ አፈተጻጸም
አስመዝግበዋል፡፡
በሌላ መልኩ ከክለቦች ለውድድር መመዝገቢያ 3 ዐዐ,ዐዐ 0 ለማሰባሰብ ታቅዶ 176,400.00 መሰብሰብ ተችሏል፡፡
አፈፃፀሙም ከ 58.8% ነው፡፡ በዚህም የዞኖች አፈፃፀም ሲታይ ጎንደር፤ደሴ እና ደ/ብርሃን ከ/አስ የእቅዳቸውን መቶ
ፐርሰንት ሲፈጽሙ ሰ/ሸዋ እና ሰ/ጎንደር ዞኖች በመካከለኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ፡፡ቀሪወቹ ዞኖች ዝቅተኛ አፈጻጸም
አስመዝግበዋል፡፡
ከዲያስፖራ ማህበረሰብ 400,000 ብር ለማሰባሰብ ታቅዶ 26,612 ብር መሰብሰብ ተችሏል፡፡ አፈፃጸሙም 6.65%
ነው፡፡በዚህ ተግባር የምስራቅ ጎጃም ዞን 26.612 ብር በዚህ ሩብ አመት ቀድሞ መሰብሰብ የቻለ ሲሆን ቀሪወቹ ሁሉም ዞኖች ምንም
አይነት አፈጻጸም አላስመዘገቡም፡፡ተግባሩን በቀጣይ ሩብ አመታት አጠናክረን መስራት ይጠበቅብናል፡፡
በ 2015 በጀት ዓመት ከዞኖች ለክልሉ ስፖርት ም/ቤት የሚፈለግባቸዉን የገንዘብ መጠን 1,590,758.00 ፈሰስ
እንዲያደረጉ ክትትል ለማድግ ታቅዶ 753,537.00 ብር ፈሰስ ተደርጓል፡፡ አፈፃፀሙም 47.3% ነው፡፡በዚህም ፈሰስ
ያደረጉ 5 ዞኖች (ደ/ወሎ፤ምስራቅ ጎጃም፤ምዕራብ ጎጃም፤ሰ/ሽዋ፤ሰ/ጎንደር ዞኖች)ሲሆኑ ሌሎች ዞኖች የሚጠበቅባቸዉን ገንዘብ ፈሰስ
ያላደረጉ ዞኖች ናቸዉ፡፡የመጡ ዉጤቶች፤የተለያዩ የሀብት አማራጮችን በመጠቀም ሀብት ማግኘት ተችሏል፡፡ለተለያዩ
ስልጠናዎችና ውድድሮች ሀብት እጥረት እንዳያጋጥም አስችሏል፡፡
በሩቭ ዓመቱ 21 አገር አቀፍ ስታንዳርዱን ያሟሉ የማዘዉተሪያ ስፍራዎች ለመለየትናለመገንባት ታቅዶ 6
ተለይተዋል፡፡አፈፃፀሙም 28.57% ነዉ፡፡ 213 የጥርጊያ ሜዳዎችን ለማስፋፋት ታቅዶ 85 ተስፋፍተዋል፡፡
አፈጻጸሙም 39.9% ነዉ፡፡147 በገጠር የይዞታ ማረጋገጫ ያላቸው ማዘዉተሪያ ስፍራዎችን ደብተር እንዲያገኙ
ታቅዶ 27 አግኝተዋል፡፡ አፈፃፀሙ 18.3%ነው፡፡በተጨማሪም 19 የስፖርት ማዘዉተሪያዎች በከተማ የባሌቤትነት
ካርታ እና ፕላን እንዲያገኙ ታቅዶ 2 አግኝተዋል፡፡ አፈፃፀሙ 10.5% ነው፡፡127 ማዘዉተሪያ ስፍራዎችን ህጋዊ
ማረጋገጫ ሰነድ እንዲኖራቸዉ ለማድረግ ታቅዶ 62 ማከናወን ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙ 48.8 % ነው፡፡
በት/ቤቶችና በተቋማት 104 የማዘዉተሪያ ስፍራዎችን ለማስፋፋት ታቅዶ 70 ተከናዉኗል፡፡አፈፃፀሙ ከ 67.3%
ነዉ፡፡ 6 የ 2 ኛ ደረጃ የስፖርት ማዘዉተሪያ ስፍራዎችን ለመገንባት ታቅዶ በዚህ ሩቭ ዓመት አልተከናወነም፡፡7 የ 3 ኛ
ደረጃ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ለመገንባት ታቅዶ ክንዉን የለዉም፡፡ 1 የማዘዉተሪያ ስፍራ በግል ባለሃብቶች
26
እንዲገነባ በእቅድ ተይዞ ክንዉን የለዉም፡፡እንዲሁም የሚገነቡ የማዘዉተሪያ ስፍራዎችን 1 ጊዜ ክትትልና ድጋፍ
ማድረግ ታቅዶ 1 ጊዜ ተከናዉኗል፡፡ አፈፃፀሙ 100% ነዉ፡፡
ግብ 6 በየደረጃዉ የማህበረሰብ አቀፍ ስፖርትን በማስፋፋት የሚሳተፈዉን ህብረተሠብ ተሳትፎ ሽፋኑን ማሳደግ፡-
በሩቭ ዓመቱ በአካል ብቃት እንቅስቃሴ ወ = 46,780፣ ሴ = 46,780፣ አ/ጉ = 1,225፣ ድምር = 95,085፤ ታቅዶ ወ
53,287፣ ሴ = 25,990፣ አ/ጉ = 655፣ ድምር = 79,932 የህ/ብ ክፍል በአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተሳትፈዋል፡፡
አፈፃፀሙም 84.06% ነዉ፡፡ የዞኖች አፈፃፀም ሲታይም በጣም ከፍተኛ ደረጃ ኮምቦልቻ፣ ደ/ማርቆስ፣ ደ/ብርሃን፣ ጎንደር፣
ምስራቅ ጎጃም፣ ሰ/ጎንደር፣ ሰ/ሽዋ ከፍተኛ ደረጃ አዊ፣ ባህርዳር፣ ምእ/ጎጃም በዝቅተኛ ደረጃ ሰ/ወሎ፣ ኦሮሞ፣ ደ/ጎንደር፣
ደሴ፣ ዋግ፣ ደ/ወሎ፣ ማዕ/ጎንደር የፈፀሙ ሲሆን የምእራብ ጎንደር ዞን ምንም አፈፃፀም የሌለዉ ዞን ሆኖ ታይቷል፡፡
በጤና ቡድን እነቅስቃሴ ወ = 10629፣ ሴ = 5225፣ ድምር = 15854 ታቅዶ ወ = 7927፣ ሴ = 3105 ፣ ድምር =
11032 ተከናዉኗል፡፡ አፈፃፀሙ 69.58% ነዉ፡፡ በከፍተኛ ደረጃ ምስ/ጎጃም፣ ኮ/ቻ፣ ደ/ወሎ፣ ምዕ/ጎጃም፣ በከፍተኛ ደረጃ
አዊ፣ በመካከለኛ ደረጃ ደ/ማርቆስ፣ ሰ/ሽዋ፣ ማዕ/ጎንደር፣ በዝቅተኛ ደረጃ ደ/ብርሃን፣ ሰ/ወሎ የፈፀሙ ሲሆን ሌሎች ዞኖች
ምንም ክንዉን የላቸዉም፡፡
በት/ቤቶች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ወ = 63750 ፣ ሴ = 63750 ፣ ፣ ድምር - 127500 የትምህርት ማህበረሰቡን
ለማሳተፍ ታቅዶ ወ = 35200 ፣ ሴ = 32120፣ ድምር = 67320 ማሳተፍ ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙም 53.1% ነዉ፡፡ በዚህም
በከፍተኛ ደረጃ ምእ/ጎጃም፤አዊ፤ብረብርሃን ፤በዝቅተኛ ደረጃ ሰ/ሽዋ፤ሰ/ወሎ፤ዋግ የፈፀሙ ዞኖች ሲሆኑ ሌሎች ዞኖች
ምንም አፈፃፀም የላቸዉም፡፡
የመጡ ዉጤቶች፤ህብረተሰቡ ስፖርት ለጤናዉ ጠቃሚ እንደሆነ በመገንዘብ የስፖርት ተሳትፎወች ከጊዜ ወደ ጊዜ
እያደጉ መምጣታቸዉ፤
28
ግብ 10 የተዘጋጁ ክልል አቀፍ ዉድድር መድረኮችን ከፍ ማድረግ፡-
የ 8 ኛዉ የአማራ ክልል ዞን አቀፍ የታዳጊወጣቶች የምዘና ዉድደር ከሀምሌ 7 – 17/2015 ዓ.ም በባህር ዳር
ከተማ አስተዳደር የተካሄደ ሲሆን በዉድድሩም 10 ዞኖች እና 5 ከተማ አስተዳደሮች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
ዋግኸምራ፣ ሰሜን ጎንደር እና ደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደሮች በዉድድሩ ያልተሳተፉ ዞኖች ናቸዉ፡፡ለ 10
ተከታታይ ቀናት በባህር ዳር ከተማ በ 10 የስፖርት አይነቶች የተካሄደ ሲሆን በዉድድሩም ሴ = 250
ስፖርተኞች እና አሰልጣኞች ወንድ = 647 ስፖርተኞች እና አሰልጣኞች፤ 140 የዉድድር አመራሮችና ዳኞች
በድምሩ = 1037 የልዑካን ቡድን አባላት ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
የ 8 ኛው የአማራ ክልል ዞን አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች ምዘና ውድድር የዞኖች ተሣትፎና ውጤት
ተ.ቁ ዞን የነበሩ ኘሮጀክት ጣቢያወች የተሳተፉበት የስ/አይነት የኦሎምፒክ ስፖርት የፖራሊምፒክ ውጤት
በስፖርት አይነትብዛት በፆታ ብዛት በፆታ ውጤት
ደረጃ
ደረጃ
ወ ሴ ወ ሴ ወ ብ ነ ወ ብ ነ
1 ሰ/ሽዋ 12 8 6 4 4 8 8 8ኛ 18 12 6 2ኛ
2 ደ/ወሎ 4 3 4 3 3 8 5 9ኛ 4 10 8 6ኛ
3 ደሴ 10 10 1 2 - 1 - 14 ኛ 7 1 8 3ኛ
4 ሰ/ወሎ 8 8 4 2 10 4 3 4ኛ 1 3 3 10 ኛ
5 ደ/ጐንደር 7 6 4 2 5 5 2 6ኛ 3 1 1 9ኛ
6 ማ/ጐንደር 6 5 4 2 5 4 3 5ኛ 3 6 4 8ኛ
7 ጐንደር 11 10 4 2 2 5 3 11 ኛ 5 3 2 4ኛ
8 ምዕ/ጐንደር 3 2 1 - - - - 15 ኛ - - - -
9 ባ/ዳር 9 9 6 6 32 25 25 1ኛ 4 11 16 5ኛ
10 ምዕ/ጐጃም 5 5 5 5 18 12 11 3ኛ 18 12 12 1ኛ
11 አዊ 6 6 3 1 3 1 3 10 ኛ - - - -
12 ምስ/ጐጃም 2 1 2 1 4 9 3 7ኛ - - - -
13 ኮምቦልቻ 2 3 1 1 25 30 19 2ኛ - - - *
14 ደ/ማርቆስ 5 5 3 3 2 - 8 12 ኛ 4 8 6 7ኛ
15 ዋግኽምራ 4 3 3 2 - 1 3 13 ኛ - - 1 11 ኛ
ኦሮሞ የታዳጊ ወጣቶች ምዘና
ሰ/ጎንደር ውድድርአልተሳተፉም
ደ/ብረሀን
በአጠቃላይ በዉድድሩም፡-
ግብ 11 የስፖርት አበረታች ቅመሞችና በስፖርት ሳይንስ ህክምና ዙሪያ ለህ/ቡ ግንዛቤ በመፍጠር፡-
በዓመቱ በፀረ-ዶፒንግ ዙሪያ ለተለያዩ የህብረተሠብ ክፍሎች ግንዛቤ ለመፍጠር ወንድ 5450፣ ሴት 5450 ድምር
10900 ታቅዶ ወንድ 1,385፣ ሴት 1,357 ድምር 2,742 ግንዛቤ ተፈጥሯል፡፡ አፈፃፀሙም 25.1% ነዉ፡፡
በስፖርት ህክምና ለባለሙያዎች ስልጠና ወንድ 25፣ ሴት 25 ድምር 5 ዐ ታቅዶ ወንድ 6፣ ሴት 6 ድምር 12
ባለሙያዎች ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ አፈፃፀሙም 2.4% ነዉ፡፡(ባ/ዳር).በስፖርት ህክምና ስፖርተኞችን ተጠቃሚ
ለማድረግ ወንድ 35፣ ሴት 35 ድምር 7 ዐ ታቅዶ ወንድ 150፣ ሴት 50 ድምር 200 ስፖርተኞች ተጠቃሚ
ሆነዋል፡፡ አፈፃፀሙም ከ 100% በላይ ነዉ፡፡(ባ/ዳር).
ባለሃብቶችን በስፖርት ትጥቅ የማከፋፈል ስራ ላይ ወንድ 15፣ ሴት 2 ድምር 17 ታቅዶ ወንድ 15፣ ሴት 2
ድምር 17 ተከናውኗል፡፡ አፈፃፀሙም 100%ነው፡፡ባለሃብቶችን በስፖርት ትጥቅ በማምረት ስራ ላይ ወንድ 1፣
ሴት 0 ድምር 1 ታቅዶ ወንድ 1፣ ሴት 0 ድምር 1 ተከናውኗል፡፡ አፈፃፀሙም 100%ነው፡፡40,3 ዐዐ,ዐዐዐ ብር
ባለሃብቶች በስፖርት ኢንቨስትመንት ካፒታል እንዲያስመዘግቡ ታቅዶ 17,000,000.00 ተከናዉኗል፡፡አፈፃፀሙም
42%ነው፡፡ እንዲሁም 60(ወ 40 ሴ 20) ወጣቶች በማርሻል አርት ስፖርት ወደ ኢንቨስትመንት እንዲሰማሩ
ታቅዶ 56(ወ 36 ሴ 20) ወጣቶች እንዲሰማሩ ተደርጓል፡፡ አፈፃፀሙም 93% ነው፡፡በተጨማሪም የስፖርት
ጅምናዝዬም ለማስፋፋት 12 ታቅዶ 17 ተከናዉኗል፡፡ አፈፃፀሙም ከ 100% በላይ ነው፡፡የመጡ
ዉጤቶች፤ስፖርት በባለሀብቱ እንደሰፋና እንዲጎለብት አስችሏል፡፡
30
ግብ 13 የስፖርት ማህበራዊ ልማትና ዲፕሎማሲንማሳደግ!-
በሩቭ ዓመቱ 6 ተቋም ስፖርትን ለማህበራዊ ልማት እንዲጠቀም ታቅዶ 7 ተቋማት ስፖርትን ለማህበራዊ
ልማት ተጠቅመዋል፡፡ ወንድ 125፣ ሴት 125 ድምር 5 ዐዐ አካል ጉዳተኞችን በስፖርት ልማት ተሳታፊና ተጠቃሚ
ለማድረግ ታቅዶ ወንድ 207፣ ሴት 165፣ ድምር 372 ተሳታፊና ተጠቃሚ ሁነዋል፡፡አፈፃፀሙ 74.4% ነው፡፡
በስፖርት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ወንድ 25 ዐ፣ ሴት 25 ዐ ድምር 5 ዐዐ የህብረተሠብ ክፍሎችን ለማሳተፍ ታቅዶ
ወንድ 4100፣ ሴት 2,500 ድምር 6,600 ማሳተፍ ተችሏል፡፡አፈፃፀሙከ 100%በላይ ነዉ፡፡ 1,000 ሴቶችን
በስፖርት ልማት ተሳታፊና ተጠቃሚ ለማድረግ ታቅዶ 744 ሴቶችን ተሳታፊና ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል፡፡
አፈፃፀሙም 74.4% ነው፡፡
1 ጊዜ የፖናል ውይይት ለማድረግ ታቅዶ 1 ጊዜ(በስፖርተዊ ጨዋነት ዙሪያ) ማከናወን የተቻለ ሲሆን አፈፃፀሙ
100% ነው፡፡ 3 በራሪ ወረቀት አዘጋጅቶ ለማሰራጨት ታቅዶ 2 በማዘጋጀት የእቅዱን 66.6% መፈፀም ተችሏል፡፡
(ለአብነት በክረምት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ዙሪያ)፡፡
በሩቭ ዓመቱ በማንኛውም ወቅት በተጠየቀ ጊዜ የመልዕክት ቀረፃና የባነር ህትመት ለመፈፀም እቅድ የተያዘ
ሲሆን በበጀት ዓመቱ ውስጥ የተጠየቀው ህትመት ተፈጽሞ ህዝቡ የጉዳዩን ምንነት እንዲረዳ ተደርጓል፡፡
በሩቭ ዓመቱ 1 ተንቀሳቃሽ የፎቶ ኢግዚቪሽን ለማዘጋጀት ታቅዶ 3 መፈፀም ተችሏል፡፡አፈፃፀሙ ከ 100% በላይ
ነው፡፡ በክረምት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተከናወኑ ተግባራትን፣ የተለያዩ ውድድሮችና ስልጠናዎች በየጊዜው
ለዕይታ እንዲቀርቡ ማድረግ ተችሏል፡፡ 2 የቋሚ ፎቶ ኢግዚቪሽን ማሳያ ስፍራዎች እንዲለጠፉ ተደርጓል፡፡ በ 4 ቋሚ
የፎቶ ኢግዚቪሽን ለማዘጋጀት ታቅዶ 2 ማከናወን ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙ 50% ነው፡፡ “የመረጃ ጥግ” በሚል
የተዘጋጀና በዋናው ስታዲዬም ደግሞ በርካታ ፎቶዎችን የያዘ ቦርድ በማዘጋጀት ለበርካታ የህብረተሰብ ክፍሎች
በቂ መረጃ እንዲያገኙ አስችሏል፡፡
በሁሉም ሚዲያዎች በተቋሙ የሚነሱ ሀሳቦችን በአዎንታም እ 3 ና በአሉታም በመተንተንና በማደራጀት በሩብ ዓመት
ውስጥ 3 ጊዜ የሚዲያ ዳሰሳ ለማድረግ ተቅዶ 3 ጊዜ የሚዲያ ዳሰሳ በማድረግ ምላሽ ተሰጥቷል፡፡
በሩቭ ዓመቱ 2 ምርጥ ተሞክሮ በመለየት ተሞክሮውን ለመቀመር ታቅዶ 1 መቀመር ተችሏል፡፡ ወደ ሌሎች
ዞኖችና ወረዳዎች እንዲስፋፉ የማድረግ ስራ እየተሰራ ነዉ፡፡ እንዲሁም 126 የሚሆኑ መረጃዎች በፌስቡክ
ለመልቀቅ ታቅዶ ከ 250 በላይ የሚሆኑ መረጃዎች ማድረስ ተችሏል፡፡ አፈፃፀሙም ከ 1 ዐዐ% በላይ ነው፡፡
በተጨማሪም የተከታይን መጠን በመጨመር የተቋሙን ተደራሽነት ለማስፋት በተሰራው ስራ አሁን ከ 34,311
በላይ ደንበኞች ማፍራት ተችሏል፡፡ ለተቁሙ ባለሙያዎችና ሌሎች አጋር አካላት በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ የአቅም
ማጐልበቻ ስልጠና 4 ጊዜ ለመስጠት በእቅድ ተይዞ በሩብአመቱ 1 ጊዜ ተሰጧል፡፡ እንዲሁም 1 ዶክመንተሪ ለማዘጋጀት
31
እቅድ ታቅዶ በሩብ አመቱ ውስጥ 1 ጊዜ ማከናወን ተችሏል፡፡ ዶክመንተሪ ፊልሙ በክረምት የወጣቶች የበጎፈቃድ
አገልግሎት ዙሪያ የተከናወኑ ተግባራትን የሚያሳይ ነው፡፡
ክፍል- ሶስት፡-
የሰው ሀይል ስምሪትና የበጀት አጠቃቀም፡-
በአጠቃላይ በቢሮና በዞን ደረጃ ለደመወዝ 32,317,146 ተመድቦ በሩቭ ዓመቱ ብር 8,079,286.5 ስራ ላይ ይውሏል፡፡
32
በበጀት ዓመቱ ለባህርዳር ስቴዲዬም ግንባታ ከካፒታል በጀት የበጀት ዓመቱ የተመደበዉ 700,000,000.00 ሲሆን በሩቭ ዓመቱ
አፈፃፀሙም 26.72 25% ነው፡፡ በተመሳሳይ የእግር ኳስ ፌዴሬሽን በሩቭ ዓመቱ 1,035,0149.13 ብር ሰብስቦ 847,707.07
ብር ስራ ላይ ዉሏል፡፡አፈፃፀሙም 81.9% ነው፡፡ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በሩቭ ዓመቱ 969,394.79 ብር ሰብስቦ 30,205.73
ስራ ላይ ዉሏል፡፡አፈፃፀሙም 3.12% ነው፡፡ የቅርጫት ኳስ ፌዴሬሽንም በሩቭ ዓመቱ 26,348.10 ብር ሰብስቦ 7,000.00 ብር
ክፍል-አራት፡-
4.2 የታዩጥንካሬዎች፤ያጋጠዉማነቆዎችናየተወሰዱመፍትሄዎች፡-
4.2.1 የታዩ ጥንካሬዎች፡-
33
ሁሉም ዞኖች የሩብ አመት ሪፖርት መላክ መቻላቸው እናበወቅታዊ ችግር ውስጥም ሆኖ ስራ ለመስራት
ጥረት መደረጉ፣የአሉታዊ መጤ ባህሎች የመከላከል የአምስት አመት መነሻ ዕቅድ በማዘጋጀት በጋራ ገምግሞ ወደ
ታች ማውረድ መቻሉ ፡፡
ከጤና ቢሮ ጋር በቅንጅት መ ስራት የሚያስችል የስምምነት ሰነድ መፈራረም መቻሉ፤ከተለያዩ ተቋማትና
ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ከሁለት ሚለዮን ብር በላይ የስልጠናና የተለያዩ መድረኮችን መፍጠሪያ በጀት
መገኘቱ፡፡
ከወጣት አደረጃጀቶች ጋር በመቀናጀት በጦርነት ቀጠና ውስጥ የሚገኙ ወጣቶችን ግንዛቤ በመፍጠር
የማነቃነቅ ስራ መሰራቱ፡፡በወቅታዊ ስራዎች የስንቅ ዝግጅትና ንቅናቄ ስራዎችን ከክረምት በጎ ፈቃድ
ስራዎች ጋር በማስተሳሰር መስራት መቻሉ፣
ለክረምቱ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ጠንካራ የስልክ፣ የጽሁፍ ግብረመልስ ሪፖርትና ክትትልና ድጋፍ ማድረግ
መቻሉእናበየደረጃው ተግባሩ ያለበትን ለሚመለከተው አካል በየሳምንቱ ግብረመልስ እያዘጋጁ በወቅቱ መወቅቱ
መስጠት መቻሉ፣ ዞን ላይ የሚገኙት ባለሙያወች እቅዱን የጋራ ካደረጉ በኋላ ዕቅዱን መነሻ በማድረግ ዕቅድ አቅዶ
ወደ ወረዳ ማውረድ መቻላቸው፣
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ በማቀድ ለሁሉም ዞን ብሄ/ዞን እና ከተማ አስተዳደሮች መላክ መቻሉ፣
አንዳንድ ዞኖች የስፖርት ምክር ቤት ሃብትን ከነጋዴው ህብረተሰብ ለማሰባሰብ የሄዱበት ርቀት ጅምሩ አበረታች መሆኑ
አብዛኛወቹ ዞኖች የስፖርት ምክር ቤት ሃብትን ኦዲት ማሰደረግ መቻሉ፣የስፖርት ሃብት መሰብሰቢያ ካረኒ
ወቅቱን ጠብቆ መበተኑ፤
በአብዛኛወቹ ዞኖች የማዘውተሪያ ቦታዎችን ጥገና ማድረግ፣ ችግኝ በመትከል እና ለውድድር ምቹ
በማደረግ ረገድ አበረታች ስራወች መሰራታቸው፤
በስናን ወረዳ ፤በመራዊ ከተማ እና በስናን ወረዳ ሩብ አመቱ አንድ ጊዜ ድጋፍና ክትትል መደረጉ፤ ፡፡
የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራወችን በክረምት ወቅት ዛፍ የመትከል እና በጎርፍ እንዳይሸረሸሩ በበጎ ፈቃድ በርካታ
ስራወች ተከናውኗል፡፡
አብዛኛወቹ ዞኖች እና ወረዳወች አካባቢ ያለው የሃብት እጥረት የማዘውተሪያ ስፍራወችን ደረጃ ለማሻሻል
የሚደረገውን ጥረት አዳጋች መሆኑ፣የሀብት ከአርሶ አደሩ፤ከመንግስት ሰራተኛው እና ከንግዱ ማህበረሰብ
የሚሰበሰብበት አግባብ እና የብሩ መጠን ወጥ አለመሆኑ፣የማዘውተሪያ ስፍራወችን እና ስልጠና ማእከላትን
ለመገንባት ከፍተኛ የሆነ የሃብት እጥረት ማጋጠሙ፤
የተወሰኑ ዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች የስፖርት ምክር ቤት ሀብት ማሰባሰቢያ ካርኒ አለመውሰደድና
ለወረዳዎች አለማሰራጨታቸውየሃብት ምንጮችንና አማራጮችን ለማስፋት የሚደረገው ጥረት ውስን መሆን
/ከመንግስት ድጎማ ብቻ የተንጠለጠለ መሆን/
35
ተሞክሮዎችን ቀምሮ የማስፋት ባህልን በማዳበር፣የመረጃና የሪፖርት ቅብብሎሽ ስርዓቱን በጥራት ተግባራዊ
የማድረግ፣ የተሞክሮና የልምድ ልውውጥ ስራዎችን አጠናክሮ ማስቀጠል፣
ከአጋር እና ባለድርሻ አካላት ጋር ያለውን መግባባት ከምንጊዜው በተሻለ በማሳደግ ስክተሩ የሚታገዝበትን
አሰራር መፍጠር፣
ከላይኛው እርከን እስከታች ድረስ የአሰራር ግንኙነቶች ተጠናክረው እንዲፈፀሙ አደረጃጀቶች እንዲጠናከሩ
ተቀናጅቶ በትኩረት መስራት፣
የስፖርት ማህበራትን ከማደራጀት ባለፈ ሚናቸውን በአግባቡ የሚወጡ አድርጉ እንዲደራጁና ወደስራ
እንዲገቡ ከምንጊዜው በተሻለ መንግድ በመከታተል ድጋፍን ማጠናከር፡፡
አሁን ባለው አገራዊ ችግር የተጉዱ ዞኖች፣ ከተሞችና ወረዳዎችን ወደ ነበሩበት ለመመለስ እቅድ በማዘጋጀት
ወደ ስራ መግባት፡፡
36
ክፍል -አምስት፡-
የዕቅድ አፈፃፀም አሀዛዊ መረጃዎች፡-
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
ወንድ 94,409 16058 16058 25,519 25,519 159 159 27
ሴት 94,407 16058 16058 13,373 13,373 83 83 14
ድምር 188,816 32,116 32,116 38,892 38,892 121 121 21
በወጣቶች በበጎፈቃድ ክበባት ቁጥር
ወንድ 17,551 474 474 4,560 4,560 962 962 26
ሴት 17,545 473 473 2,142 2,142 453 453 12
ድምር 35,096 8,147 8,147 6,702 6,702 82 82 19
በወጣቶች በበጎፈቃድ ማህበራት
ወንድ 11,703 2718 2718 0 0 0
ሴት 11,695 2718 2718 0 0 0
ድምር 23,398 5,436 5,436 0 0 0
በኪነ ጥበብ ክበባት
ወንድ 8,234 1830 1830 1,556 1,556 85 85 19
ሴት 8,227 1829 1829 1,246 1,246 68 68 15
ድምር 16,461 3,659 3,659 2,802 2,802 77 77 17
በኪነጥባባት ማህበራት ቁጥር
ወንድ 5,490 1219 1219 0 0 0
ሴት 5,481 1219 1219 0 0 0
ድምር 10,971 2,438 2,438 0 0 0
የተደራጁ የወጣቶች ልማት ቡድን ብዛት ቁጥር 11,146 2700 2700 1,848 1,848 68 68 17
በአመራር ጥበብ ስልጠና የተሳተፉ ወጣቶች ብዛት
ወ 40,309 6098 6098 4,723 4,723 77 77 12
ሴ 40,308 6097 6097 1,645 1,645 27 27 4
ድ 80,617 12,195 12,195 6,368 6,368 52 52 8
የወጣቶች ልማት ቡድን ጥምር ኮሚቴዎች ቁጥር 4,153 4,153 4,153 902 902 22 22 22
በክልል 1 1 1 0 0 0
በዞን 18 18 18 5 5 28 28 28
በወረዳ 213 213 213 83 83 39 39 39
በቀበሌ 3,921 3,921 3,921 814 814 21 21 21
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
በሙያ 18,536 4,346 4,346 2,498 2,498 57 57 13
በቁሳቁስ 9,194 2,156 2,156 292 292 14 14 3
በገንዘብ 4,647 1,086 1,086 434 434 40 40 9
የድጋፉ መጠን በብር ብር
በአደረጃጀቶች ዙሪያ ተቀምሮ እንዲሰፋ የተደረገ ምርጥ ተሞክሮ ቁጥር 19 0 0 0 0 0 0 0
ብዛት
በየደረጃው ባሉ የህዝብ ምክር ቤቶች ያለ በቁጥ
ድምጽ ተሳታፊ የሆኑ የወጣት አደረጃጀት ር
አመራሮች ብዛት
ወ // 43663 43663 43663 27061 27061 61.98 61.977 61.977
ሴ // 43655 43655 43655 24785 24785 56.77 56.775 56.775
ድ // 87318 87318 87318 51846 51846 59.38 59.376 59.376
በክልል በቁጥር
ወንድ በቁጥር 11 11 11
ሴት በቁጥር 10 10 10
ድምር በቁጥር 21 21 21
የወጣቶችንተሳትፎና ዉክልና ማረጋገጥ
ሜትረፖሊታንት ከተሞች
ወንድ በቁጥር 66 66 66 236 236 357.6 357.58 357.58
ሴት በቁጥር 60 60 60 104 104 173.3 173.33 173.33
ድምር በቁጥር 126 126 126 340 340 269.8 269.84 269.84
በብ/ዞን 0 0
ወንድ በቁጥር 32 32 32 11 11 34.38 34.375 34.375
ሴት በቁጥር 31 31 31 10 10 32.26 32.258 32.258
ድምር በቁጥር 63 63 63 21 21 33.33 33.333 33.333
በወረዳ/ክ/ከተማ
ወንድ በቁጥር 1943 1943 1943 887 887 45.65 45.651 45.651
ሴት በቁጥር 1942 1942 1942 764 764 39.34 39.341 39.341
ድምር በቁጥር 3885 3885 3885 1651 1651 42.5 42.497 42.497
በቀበሌ
ግብ 2.
ወንድ በቁጥር 41643 41643 41643 27610 27610 66.3 66.302 66.302
ሴት በቁጥር 41643 41643 41643 25438 25438 61.09 61.086 61.086
ድምር በቁጥር 83286 83286 83286 53048 53048 63.69 63.694 63.694
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
ድምር በቁጥር 843497 843497 843497 682690 682690 80.94 80.936 80.936
በክልል በቁጥር
ወንድ 200 200 200 202 202 101 101 101
ሴት 100 100 100 59 59 59 59 59
ድምር 300 300 300 261 261 87 87 87
በዞን በቁጥር
ወንድ 6536 6536 6536 5474 5474 83.75 83.752 83.752
ሴት 6279 6279 6279 3458 3458 55.07 55.072 55.072
ድምር 12815 12815 12815 8932 8932 69.7 69.7 69.7
በወረዳ በቁጥር
ወንድ 17375 17375 17375 30640 30640 176.3 176.35 176.35
ሴት 13118 13118 13118 20601 20601 157 157.04 157.04
ድምር 30493 30493 30493 51241 51241 168 168.04 168.04
በቀበሌ በቁጥር
ወንድ 404730 404730 404730 328897 328897 81.26 81.263 81.263
ሴት 395159 395159 395159 293359 293359 74.24 74.238 74.238
ድምር 799889 799889 799889 622256 622256 77.79 77.793 77.793
በአፍሪካ የወጣቶች ቀን የተሳተፉ ወጣቶች ብዛት በቁጥር
ወንድ በቁጥር 404540
ሴት በቁጥር 404538
ድምር በቁጥር 809078
በክልል በቁጥር
ወንድ
ሴት
ድምር
በዞን በቁጥር
ወንድ
ሴት
ድምር
በወረዳ በቁጥር
ወንድ
ሴት
ድምር
በቀበሌ በቁጥር
ወንድ
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
ሴት
ድምር
በመልካም አስተዳደርና በጸረ ኪራይ ሰብሳቢነት ግንዛቤ
የተፈጠረላቸው ወጣቶች ብዛት
ወንድ 396600 99150 99150 69477 69477 70.07 70.073 17.518
ሴት 396600 99150 99150 53734 53734 54.19 54.195 13.549
ድምር 793200 198300 198300 123211 123211 62.13 62.134 15.533
በወጣቶች ብሄራዊ ፖሊሲ፤ ፓኬጅና ስትራቴጅ ዙሪያ // 4952
እዉቅና ያገኙ የተቋም አመራሮች ብዛት
ክልል 35
ዞን 477 47 47 9.8532
ወረዳ 4440 426 426 9.5946
በወጣቶች ብሄራዊ ፖሊሲ፤ ፓኬጅና ስትራቴጅ //
4000
ዙሪያ እዉቅና ያገኙ ቋሚ ኮሚቴዎች ብዛት
ክልል 30
ብ/ዞን 90
ሜትሮፖሊታንት 180
ወረዳ 3700 86 86 2.3243
በወጣቶች ብሄራዊ ፖሊሲ፤ ፓኬጅና ስትራቴጅ //
ዙሪያ እዉቅና ያገኙ ዳይሬክትር/ቡድን መሪዎች 14883
ብዛት
ክልል 105
ዞን 1458 18 18 1.2346
ወረዳ 13320 502 502 3.7688
በወጣቶች ብሄራዊ ፖሊሲ፤ ፓኬጅና ስትራቴጅ //
0 0
ዙሪያእዉቅና ያገኙ የህ/ሠብ ክፍሎች ብዛት
ወ 297450 74361 74361 19957 19957 26.84 26.838 6.7094
ሴ 297450 74360 74360 15077 15077 20.28 20.276 5.0688
ድ 594900 148721 148721 35034 35034 23.56 23.557 5.8891
የተመዘገቡ ስራ ፈላጊ ወጣቶች ብዛት
3.የወጣቶችን
ኢኮኖሚያዊ
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
በገጠር
ወ 240,544 116972 116972 259,916 259,916 222 222 108
ሴ 240,544 116972 116972 109,102 109,102 93 93 45
ድ 481,088 233,944 233,944 369,018 369,018 158 158 77
በከተማ ቁጥር
ወንድ 203,909 101,955 101,955 95,703 95,703 94 94 47
ሴት 203,908 101,954 101,954 89,015 89,015 87 87 44
ድምር 407,817 203,909 203,909 184,718 184,718 91 91 45
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
ወ 190,685 21,828 21,828 24,977 24,977 114 114 13
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
በክልል
በዞን
በወረዳ
በቀበሌ
ብድር የመለሱ ወጣቶች ብዛት
ወ 441,899 48,885 48,885 7,478 7,478 15 15 2
ሴ 439,900 48,884 48,884 4,836 4,836 10 10 1
ድ 881,800 97,769 97,769 12,314 12,314 13 13 1
የተመለሰ ብድር መጠን በብር 2,234,839,698 262,215,539 262,215,539 171,131,110 171,131,110 65 65 8
ጊዜና ጉልበት ቆጣቢ ቴክኖሎጅዎችን ተጠቃሚ
የሆኑ ወጣቶች ብዛት
ወ 1,535 167 167 209 209 125 125 14
ሴ 1,535 167 167 147 147 88 88 10
ድ 3,070 334 334 356 356 107 107 12
የስራ እድል ፈጠራግብረ-ሃይል 4153 4,153 4,153 1,214 1,214 29 29 29
በክልል 1 1 1 1 1 100 100 100
በዞን 18 18 18 9 9 50 50 50
በወረዳ 213 213 213 103 103 48 48 48
በቀበሌ 3,921 3,921 3,921 1,101 1,101 28 28 28
በኢንዱስትሪ ፓርኮች የወጣቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት
በተመለከተ የተካሄደ ድጋፍና ክትትል ብዛት
ቁጥር 4 1 1 3 3 300 300 75
በቤተሰቦቻቸው/ወላጆቻቸው መሬት ላይ
ተጠቃሚ እንዲሆኑ ግንዛቤ የተፈጠረላቸዉ
ወጣቶች ብዛት
ወ 594,900 148725 148725 79612 79612 53.53 53.53 13.382
ሴ 594,900 148725 148725 59283 59283 39.86 39.861 9.9652
ድ 1189800 297450 297450 138895 138895 46.7 46.695 11.674
በቤተሰቦቻቸው/ወላጆቻቸው መሬት ላይ
ተጠቃሚ የሆኑ ወጣቶች ብዛት
ወ 148728 37179 37179 17063 17063 45.89 45.894 11.473
ሴ 148722 37178 37178 11878 11878 31.95 31.949 7.9867
ድ 297450 74357 74357 28941 28941 38.92 38.922 9.7297
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
የላሙት የመሬት ስፋት በሄክታር
የገጠርወላጆችልጆቻቸዉንበራሳቸዉመሬትላይ
ተጠቃሚእንዲያደርጉግንዛቤ የተፈጠረላቸዉ
ወ 793200 198300 198300 126997 126997 64.04 64.043 16.011
ሴ 793200 198300 198300 90141 90141 45.46 45.457 11.364
ድ 1586400 396600 396600 217138 217138 54.75 54.75 13.687
ተጠቃሚ ያደረጉ ወላጆች
ወንድ
ሴት
ድምር
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
ሴ
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
ወ 20000 20000 20000 14816 14816 74.08 74.08 74.08
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
ድ 991500 247873 247873 120502 120502 48.61 48.614 12.154
በማህበራዊ ጠንቅ ተጋላጭነት ዙሪያ ግንዛቤ
የተፈጠረላቸዉ የህብረተሰብ ክፍሎች ብዛት
ወ 297450 74361 74361 48062 48062 64.63 64.633 16.158
ሴ 297450 74360 74360 40762 40762 54.82 54.817 13.704
ድ 594900 148721 148721 88824 88824 59.73 59.725 14.931
በህገወጥ የሰዎች ዝውውር ተጋላጭነት ዙሪያ ግንዛቤ ያገኙ
ወጣቶችና ለሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎችብዛት
ወጣቶች
ወንድ 495750 123936 123936 72559 72559 58.55 58.546 14.636
ሴት 495750 123935 123935 59164 59164 47.74 47.738 11.934
ድምር 991500 247871 247871 131723 131723 53.14 53.142 13.285
ከህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር የተመለሱ/ አመለካከታቸውን የቀየሩ
ወጣቶች ብዛት
ወንድ 2775 695 695 4062 4062 584.5 584.46 146.38
ሴት 2775 695 695 5994 5994 862.4 862.45 216
ድምር 5550 1390 1390 10056 10056 723.5 723.45 181.19
የህብረተሰብ ክፍሎችብዛት
ወንድ 297450 74361 74361 48557 48557 65.3 65.299 16.324
ሴት 297450 74360 74360 33618 33618 45.21 45.21 11.302
ድምር በቁጥ
594900 148721 148721 82175 82175 55.25 55.254 13.813
ር
በአደንዛዥ ዕፆችና አሉታዊ መጤ ድርጊቶች ዙሪያ ግንዛቤ
ቁጥር
የተፈጠረላቸው ወጣቶች ብዛት (ከነዚህ ውስጥ ህጻናት 10% እና አካል
ጉዳተኞች 0.01%)
ወንድ 435,386 60,908 60,908 50,024 50,024 82 82 11
ሴት 435,383 60,908 60,908 36,332 36,332 60 60 8
ድምር 870,769 121,816 121,816 86,356 86,356 71 71 10
ወጣቶች ቁጥር
ወንድ 500,998 76,068 76,068 67,642 67,642 89 89 14
ሴት 500,998 76,068 76,068 56,306 56,306 74 74 11
ድምር 1,001,996 152,136 152,136 123,948 123,948 81 81 12
የክበባትና ማህበራት መሪዎች ብዛት ቁጥር
ወንድ 992 147 147 0 0 0 0 0
ሴት 993 146 146 0 0 0 0 0
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
ድምር 1,985 293 293 0 0 0 0 0
የተዋልዶ ጤና አገልግሎት ተጠቃሚ የሆኑ ወጣቶች ብዛት (ከዚህ ቁጥር
ውስጥ ህጻናት 10%፤ አካል ጉዳተኞች 0.01%)
ወንድ 29,478 3,308 3,308 4,118 4,118 124 124 14
ሴት 29,479 3,308 3,308 5,697 5,697 172 172 19
ድምር 58,957 6,616 6,616 9,815 9,815 148 148 17
አዲስ የተገነቡ የወጣት ማዕከላት ብዛት ቁጥር 50 0 0 2 2 4
በሰብዕና ልማት ማዕከላት የተስፋፉ የሳይንስና ቴክኖሎጅ ካፌዎች ቁጥር 1 0 0 0
ብዛት
የተጠናከሩ የወጣት ማዕከላት ብዛት ቁጥር
በሙያ ቁጥር 488 106 106 127 127 120 120 26
በቁሳቁስ ቁጥር 141 17 17 30 30 176 176 21
በገንዘብ ቁጥር 74 9 9 8 8 89 89 11
በስታንዳርዳቸው መሰረት ርክክብ የተፈጸመባቸው የወጣት ቁጥር 160 30 30 2 2 7 7 1
ማዕከላት መገንቢያ ቦታዎች ብዛት
የይዞታ ማረጋገጫ ያገኙ የወጣት ማዕከላት ብዛት ቁጥር 187 25 25 6 6 24 24 3
በማዕከላት ተጠቃሚ የሆኑ ወጣቶች ብዛት (ከዚህ ውስጥ ህጻናት ቁጥር
10%፤ አካል ጉዳተኞች 0.01%)
ወንድ 228,275 26,900 26,900 59,273 59,273 220 220 26
ሴት 228,275 26,900 26,900 31,720 31,720 118 118 14
ድምር 456,550 53,800 53,800 91,993 91,993 171 171 20
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
አደንዛዥ ዕፆችና አሉታዊ መጤ ድርጊቶችን ተከላካይ ግብረ ኃይል ቁጥር 4153 4153 4153 995 995 24 24 24
በወጣቶችጉዳይማካተትዙሪያክትትልናድጋፍ በቁጥ
ር
ግብ 5.የወጣተችን ተቋማዊነትና ተጠቃሚነት
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
መለኪ የ 1 ኛዉ የ 1 ኛዉ እስከዚህ
እስከዚህ
የስራ ዝርዘር ያ 2015 ሩብ የ 1 ኛዉ እስከዚህ ሩብ ሩብ
ሩብ አመት
አመት ሩብ አመት ሩብ አመት አመት አመት ከአመቱ
የግንባር ዉይይት የተደረገባቸዉ ተቋ/ ብዛት 0 0
ክልል 140 35 35 0 0 0 0 0
ዞን 1908 477 477 74 74 15.51 15.514 3.8784
ወረዳ 17760 4440 4440 1575 1575 35.47 35.473 8.8682
የተካሄዱ የምክክር መድረኮች ብዛት
በክልል ቁጥር 2
በዞን ቁጥር 36
በወረዳ ቁጥር 370 27 27 7.2973
የወጣቶችን ጉዳይ በማካተት የተሻለ አፈፃፀም ላሳዩ
ተቋማት እዉቅና የተሰጣቸዉ
ክልል 3
ዞን 54
የተቋሙ ወረዳ 555 5 5 0.9009
ግቦች የተዘጋጀ ፕሮጀክት መጠን ቁጥር 3 0 0 0 0
የተገኘ ሃብት በብር 2,000,000 0 0 1,230,000 1,230,000
አቅማቸው የጎለበተ አመራሮች ብዛት ቁጥር
200 9 9 4.5
ሁለታዊ ለውጥ ያመጡ አመራሮች ብዛት ቁጥር 100 7 7 7
አቅማቸው የጎለበተ ፈጻሚዎች ብዛት ቁጥር 188 13 13 6.9149
ግንባር ቀደም የሆኑ ፈጻሚዎች በቁጥር ቁጥር 94 9 9 9.5745
የ IT ቴክኖሎጅ ተጠቃሚ ቁጥር 188 7 7 3.7234
የ ICT አገልግሎት ሽፋን በመቶኛ 80 7 7 8.75
79
5.2 ስፖርት ዘርፍ
ክልል 1 1 1
በዞን // 18 18 18
ክልል አቀፍ እና ሀገር አቀፍ ደረጃቸዉን የጠበቁ የስፖርት ተቋማትን ማሳደግ
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
ክልል 23 6 - - -
ክልል 2 1 - - -
ኦዲት የተደረጉ ህዝባዊ የስፖርት አደረጃጀቶች በቁጥር 294 294 89 100% 100%
ብዛት
ዞን 15 15 6 40% 40%
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
ብዛት 84 24 28.5
ሴ
ስርዓቶችን ማሻሻል
5,768,995
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
14
1,800,000
00 25,942,200
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
ክልል
ብዛት
21 6
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
ሴት 46780 25990
ሴት 5225 3105
ሴት 63352 32120
ወንድ በቁጥር
ሴት
ድምር
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
ወንድ
ሴት
አ/ጉ
ግብ 7.በስፖርት ለሁሉም መዝናኛና ባህል ስፖርቶች የህብረተሰቡን ተሳትፎማሳደግ
ድምር
በዞን
በወረዳ
ወንድ
ሴት
አ/ጉ
ድምር
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
ሴት 124793 11815
አ/ጉ 481 38
ሴት 125703 16754
አ/ጉ 481 76
ሴት 93022 39528
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
ወንድ
ሴት
ድምር
ወንድ
ሴት
ድምር
በዞን
በወረዳ
ወንድ
ሴት
ድምር
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
ድምር
ወንድ 100 25 3
ሴት 100 25 1
ድምር 200 50 4 8
ሴት 192 56
ሴት 192 56
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
ወንድ 25 10
ሴት 25 5
ድምር 50 15 2 1.3
ወንድ
ሴት
ድምር
ወንድ 56 14 32
ሴት 40 10 24
ድምር 96 24 56 100
ወንድ 200 50
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
ሴት 150 37
ወንድ 200 50 46
ሴት 150 37
ወንድ 50 50 12
ሴት 50 50 12
ወንድ 54 27 31
ሴት 54 27 24
ወንድ
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
ሴት
ድምር
ወንድ
ሴት
ድምር
በፌደራል ድጋፍ //
ወንድ
ሴት
ድምር
በክልል ድጋፍ //
ወንድ
ሴት
ድምር
በፌደራል //
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
በክልል //
ወንድ //
ሴት
ድምር
ወንድ
ሴት
ድምር
ወንድ
ሴት
ድምር
ወንድ
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
ሴት
ድምር
ወንድ
ሴት
ድምር
ሴት 30 15
ድምር 60 28 46.67
ወንድ 20 20 2
ሴት 20 20 1
ድምር 40 40 3 7.5
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
በተሳታፊ ወ
በተሳታፊ ወንድ
ሴት
ግብ 10.የተዘጋጁ ክልል አቀፍ ዉድድር
ድምር
መድረኮችን ከፍ ማድረግ
በተሳታፊ ወንድ
ሴት
ድምር
በተሳታፊ ወንድ
ሴት
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
ድምር
ብዛት ሴት
ድምር
በስፖርት አይነት
ብዛት ሴት
ድምር
ወንድ
ሴት በቁጥር
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
ድምር
በስፖርት አይነት
በተሳተፊ ወንድ
ሴት
ድምር
በስፖርት አይነት
በተሳተፊ ወንድ
ሴት
ድምር
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
ስፖርተኞች ብዛት
ወንድ
ሴት
ድምር
ወንድ
ስፖርተኛ መፍጠር
ሴት
ድምር
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
ወንድ 25 6
ሴት 25 6
ድምር 50 12 24
ወንድ 35 150
ሴት 35 50
ድምር
ወንድ 140 39
ሴት 60 11
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
ድምር 200 50
ወንድ 24 6
ሴት 12 3
ድምር 36 9
ሴት 60 8 11 100
ድምር 200 35 30 86
ወንድ 168 40 36 90
ሴት 80 20 20 100
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
ወንድ 30 15 14 77.7
ሴት 10 2 1 50
ድምር 40 17 17 100
ወንድ 30 15 14 77.7
ሴት 10 2 1 50
ድምር 40 17 17 100
ወንድ 3 1 1 100
ሴት 1 0 0 0
79
እቅድ ክንውን አፈጻጸምበ%
ድምር 4 1 1 100
ብዛት
የተዘጋጁ የወዳጅነት ጨዋታዎች ብዛት 6 3 2 66.6
79