Professional Documents
Culture Documents
የቢዝነስ እቅድ
የቢዝነስ እቅድ
የ ኤሌክትሮኒክስ መሸጫ
ስልክ: 0935592614
አጭር መግለጫ
ይህ የቢዝነስ እቅድ የተዘጋጀው በሀዋሳ ከተማ ታቦር መካነ እየሱስ ፊትለፊት ገነት የገበያ
አዳራሽ ለሚገኘው ሔርሜላ ጀነራል ትሬዲንግ የማስፋፊያ ዕቅድነው .
በአሁን ለይ ደግሞ በሳምንት እስከ 20,000 ብር ሳምንታዊ ገቢ ያለን ሲሆን ከዚህም ገቢያችን
ለይ 40% ትርፍ እናገኛለን
በተጨማሪም በሶሻል ሚድያ ሽያጭ እስከ 10,000 ብር ሳምንታዊ ገቢ ያለን ሲሆን ይህንንም
ዘመናዊ የመሸጫ ዘዴ በመጠቀም እስከ አዲስ አበበ ድረስ የዴሊቨሪ ስራም እንሰራለን
በዚህም ሂደታችን እስከ 200,000 ብር ተቀማጭ ያለን ሲሆን አሁን ደግሞ የማስፋፊያ እቅድ
ይዘናል
የገበያ ፉክክር
እንደሚታወቀው ላለፈው አንድ አመት እቃዎችን በማምጣት ለተጠቃሚ እያቀረብን እንገኛለን
በተመሳሳይ የስራ ዘርፍ ከተሰማሩ ድርጅቶችም ቢሆን የተሻለ ሽያጭ እያስመዘገብን ነው ከዎጋ ረገድም
ተመጣጣኝ በመሆኑ የደንበኞት ምርጫ ለመሆን ችለናል ለዚህም በአካል እና በሶሻል ሚድያ የሚገዙን ሰዎች
የሚሰጡን ምላሽ ምስክር ሊሆን ይችላል
የገበያ ስልት
የኤሌክትሮኒክስ እና የቤት ውስጥ እቃዎች ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላቸው ይታወቃል ይህንንም በሁለት አይነት
መንገድ ለማሟላት እየሰራን እንገኛለን
ስለዚህም በተለያዩ ቁልፍ የገበያ አከባቢዎች ለይ ቅርንጫፍ በመክፈት ጥራት ያላቸውን እቃዎች ለመሸጥ
እንዲሁም አሁን ባለንበት ሱቅ ለይ የሚታየውን የቦታ እጥረት ተጨማሪ ቦታ ለመከራየት ወስነናል
የማስፋፊያ እቅድ ምን ምን ያካትታል እና ምን ያህል ገንዘብ ያስፈልገዋል
የወጪ ዝርዝር የአገልግሎት ግዜ ዋጋ ምርመራ
ይህንን የማስፋፊያ ስራ ለመስራት በተቀማጭ ሂሳባችን ለይ ያለው ገንዘብ በቂ ካለመሆኑ አኳያ ከ ከፍታ ማይሮ
ፋይናንስ ብድር መውሰድ አማራጭ አድረገን ጥያቄ ያቀረብን ሲሆን ተቋማችሁ ይህንን የስራ ተነሳሽነት እና
ራዕይ ተመልክቶ ከጎናችን እንዲሆን እንጠይቃለን
ከሰላምታ ጋር