Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 106

ማውጫ

አዋጅ ቁጥር 84/2016

የአዱስ አበባ ከተማ አስተዲዯር አስፇፃሚ አካሊትን እንዯገና ሇማቋቋም የወጣ አዋጅ

ገፅ------------------------------

አዋጅ ቁጥር 84/2016


የአዱስ አበባ ከተማ አስተዲዯር አስፇፃሚ አካሊትን እንዯገና ሇማቋቋም የወጣ አዋጅ

የከተማው አስተዲዯር በኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ ህገ መንግስት እና


በተሻሻሇው የአዱስ አበባ ከተማ አስተዲዯር ቻርተር አዋጅ ቁጥር 361/1995 (እንዯተሻሻሇ)
የተሰጠውን ስሌጣንና ተግባር በእኩሌነት፣ በግሌጽነትና በፌትሃዊነት መርህ መሠረት ሇመፇጸም
በሚያስችሌ መሌኩ የከተማው አስተዲዯር አስፇፃሚ አካሊትን ሥሌጣንና ተግባራቸውን እንዯገና
መወሰን በማስፇሇጉ፤
በሀገራችን ብልም በከተማችን እየተካሄዯ ያሇውን ሇውጥ ውጤታማ፣ ዖሊቂና ተቋማዊ ማዴረግ
አስፇሊጊ በመሆኑ፤

የአዱስ አበባ ከተማ ምክር ቤት በተሻሻሇው የአዱስ አበባ ከተማ አስተዲዯር ቻርተር አዋጅ ቁጥር
361/1995 (እንዯተሻሻሇ) አንቀጽ 14 ንዐስ አንቀጽ (1) ተራ ፉዯሌ (ሀ) መሰረት ይህንን አዋጅ
አውጥቷሌ፡፡

ክፌሌ አንዴ
ጠቅሊሊ ዴንጋጌ

1. አጭር ርዔስ

ይህ አዋጅ "የአዱስ አበባ ከተማ አስተዲዯር አስፇፃሚ አካሊትን ሥሌጣንና ተግባር እንዯገና
ሇመወሰን የወጣ አዋጅ ቁጥር 84/2016 ዒ.ም" ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡

2. ትርጓሜ

የቃለ አገባብ ላሊ ትርጉም የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር በዘህ አዋጅ ውስጥ፡-

1. "ቻርተር" ማሇት የተሻሻሇው የአዱስ አበባ ከተማ አስተዲዯር ቻርተር አዋጅ ቁጥር 361/1995
(እንዯተሻሻሇ) ነው፤
2. "ከተማ" ማሇት የአዱስ አበባ ከተማ ነው፤

1
3. "የከተማ አስተዲዯር" ማሇት የአዱስ አበባ ከተማ አስተዲዯር ነው፤
4. "ከንቲባ" ማሇት በተሻሻሇው የአዱስ አበባ ከተማ አስተዲዯር ቻርተር አዋጅ ቁጥር 361/1995
(እንዯተሻሻሇ) አንቀፅ 2 ንዐስ አንቀፅ (3) የተመሇከተውና በቻርተር አዋጁ አንቀፅ 21
የተመሇከቱት ስሌጣንና ተግባር ያለት የከተማውን አስተዲዯር የሚመራ ዋና ሥራ አስፇፃሚ
ነው፤
5. "ካቢኔ” ማሇት በከንቲባው አቅራቢነት በከተማው ምክር ቤት የሚሾሙ አባሊት ያለት
አስፇጻሚ አካሌ ነው፤
6. "የከተማ ሥራ አስኪያጅ" ማሇት በቻርተሩ አንቀፅ ፳፬ የተመሇከቱት ስሌጣንና ተግባር ያለት
ሥራ አስኪያጅ ነው፤
7. "ክፌሇ ከተማ" ማሇት በቻርተሩ አንቀፅ 2 ንዐስ አንቀፅ (5) የተመሇከተው የከተማው ሁሇተኛ
ዯረጃ የአስተዲዯር እርከን ነው፤
8. "የክፌሇ ከተማ ዋና ሥራ አስፇፃሚ፣ የክፌሇ ከተማ ካቢኔ እና የክፌሇ ከተማ ሥራ አስኪያጅ
"ማሇት እንዯቅዯም ተከተሊቸው በቻርተሩ አንቀጽ 34 ፣ 36 እና 37 የተመሇከቱት አካሊት
ናቸው፤
9. "ወረዲ" ማሇት የክፌሇ ከተማ አካሌ የሆነ የከተማው ሶስተኛ ዯረጃ የአስተዲዯር እርከን ነው፤
10. "የወረዲ ዋና ሥራ አስፇፃሚ፣ የወረዲ ካቢኔ፣ የወረዲ ሥራ አስኪያጅ" ማሇት በቻርተሩ አንቀፅ
38 ንዐስ አንቀፅ (2) የተመሇከቱት አካሊት ናቸው፤
11. “የክፌሇ ከተማ ወይም የወረዲ ካቢኔ” ማሇት በክፌሇ ከተማ ወይም በወረዲ ዯረጃ በዋና ሥራ
አስፇጻሚ አቅራቢነት በክፌሇ ከተማ ወይም በወረዲ ምክር ቤት የሚሾሙ አባሊት ያለት
የከተማ አስተዲዯሩን ፖሉሲ፣ ስትራቴጂ፣ ህጎችና እቅድችን የሚያስፇጽም በቻርተሩ
የተመሇከተው ቋሚ ኮሚቴ ነው፤
12. "ቢሮ" ማሇት የመንግሥት የፖሇቲካ አቅጣጫ የሚሰጥበት፣ ህግና ስታንዲርዴ የሚወጣበት
ሥራ የሚሰራ፣ አዲዱስ አሰራሮች፣ ሀሳቦች እና ፖሉሲዎች የሚያስተዋወቅ፤ ተግባራዊ
እንዱሆኑ የሚከታተሌ፤ የሚቆጣጠር፤ የሚተገብር፤ አጠቃሊይ የዖርፌ ሥራዎች የሚሰራ
ተቋም ነው፤
13. "ኮሚሽን" ማሇት አንዴን የተወሰነ ተግባር ወይም ግዳታ ወይም የተሰጠውን ሥሌጣን
ሇማከናወን ኃሊፉነት የተሰጠው ተቋም ነው፤
14. "ባሇሥሌጣን" ማሇት በመንግሥት እና በግሌ ተቋማት ሇሚሰጡ አገሌግልቶች ፇቃዴ
የመስጠት፣ የመሰረዛ፣ የመቆጣጠር፣ ትዔዙዛ የመስጠት፣ ሕጋዊ እርምጃ የመውሰዴ ወይም
እንዱወሰዴ የማዴረግ ሥሌጣን ያሇው ተቋም ነው፤

2
15. "ኤጀንሲ" ማሇት በመንግሥት የፖሉሲ አቅጣጫ መሠረት የተወሰነ አገሌግልት የመስጠት፤
የተወሰነ የተቆጣጣሪነትና የሌማት ሥራዎች የሚሰራ ተቋም ነው፤
16. "ኮርፖሬሽን" ማሇት የመንግስት የሌማትና ዔዴገት ሥራ ሇማፊጠን፣ ፖሉሲዎች ሇመተግበር፣
የህዛብ አገሌግልት ሇመስጠት የተቋቋመ አትራፉ ያሌሆነ ተቋም ነው፤
17. በዘህ አዋጅ ውስጥ የተጠቀሱ ቃሊት ወይም ሐረጎች እንዯአስፇሊጊነታቸው ካቢኔው
በሚያወጣቸው የተቋማት የአሰራርና የአዯረጃጀት ዯንቦች ሉተረጎሙ ይችሊለ፡፡
3. የጾታ አገሊሇጽ

በዘህ አዋጅ ውስጥ በወንዴ ፆታ የተዯነገገው የሴትንም ፆታ ያካትታሌ፡፡

ክፌሌ ሁሇት
ስሇ አስፇፃሚ አካሊት
ዖርፌ አንዴ
ስሇአዯረጃጀት
4. አዯረጃጀት

በቻርተሩ የተዯነገገው አዯረጃጀት እንዯተጠበቀ ሆኖ የከተማውን ፖሉሲ፣ ስትራቴጂና ሕጎች


የሚያስፇጽሙ አስፇጻሚ አካሊት፡-

1. ከንቲባ፤
2. ምክትሌ ከንቲባ፤
3. ካቢኔ፤
4. የከተማ ሥራ አስኪያጅ፤
5. ላልች አስፇጻሚ አካሊት፤
6. የክፌሇ ከተማ ዋና ሥራ አስፇጻሚ፤
7. የክፌሇ ከተማ ካቢኔ፤
8. የወረዲ ዋና ሥራ አስፇጻሚ፤
9. የወረዲ ካቢኔ፤
ናቸው ፡፡

3
ዖርፌ ሁሇት
ስሇከንቲባ፣ ምክትሌ ከንቲባ፣ ካቢኔ፣ የከተማ ሥራ አስኪያጅ
5. የከንቲባ ሥሌጣንና ተግባር

በቻርተሩ አንቀጽ 21 እንዯተዯነገገው ከንቲባው፡-

1. ተጠሪነታቸው በቀጥታ ሇእርሱ የሆኑ አስፇፃሚ አካሊትን በበሊይነት ይመራሌ፤ያስተባብራሌ፤


ይቆጣጠራሌ፤
2. በከተማው ምክር ቤት የሚወሰኑትን ውሳኔዎች፣ የሚወጡትን ሕጎች፣ የሚጸዴቁትን ዒመታዊ
ዔቅዴና በጀት ያስፇጽማሌ፤
3. ሇሥራው ቅሌጥፌና አስፇሊጊ ሆኖ ሲያገኘው ከስሌጣኑ በከፉሌ ሇምክትሌ ከንቲባ፣ በቀጥታ
ሇራሱ ተጠሪ ሇሆነ ኃሊፉ ወይም አስፇፃሚ አካሌ በውክሌና ሉሰጥ ይችሊሌ፤
4. በአስፇፃሚ አካሊት ወይም በኃሊፉዎቻቸው የተሰጡ ውሳኔዎች፣ የወጡ መመሪያዎችና
የተሰጡ ትእዙዜች ህግን የሚፃረሩ መሆናቸውን ሲያረጋግጥ ይሽራሌ፤ አስፇሊጊ ሆኖ ሲገኝ
እንዱስተካከለ መመሪያ ይሰጣሌ፤
5. የካቢኔ አባሊትን መርጦ ሹመታቸውን በምክር ቤቱ ያጸዴቃሌ፤ ካቢኔውን ይመራሌ፤
6. የከተማውን የፀጥታ ሥራዎች በበሊይነት ይመራሌ፤
7. የከተማውን ሕግና ሥርዒት ያስከብራሌ፤
8. ሹመታቸው በከተማው ምክር ቤት መጽዯቅ ያሇበትን ሳይጨምር የከተማውን አስፇጻሚ
አካሊት የበሊይ ኃሊፉዎች ይሾማሌ፤ ሇከተማው የሌማት ዴርጅቶችና ላልች አካሊት የቦርዴ
ሰብሳቢዎችና አባሊትን ይሰይማሌ፤
9. ላልች በቻርተሩ የተሰጡትን ሥሌጣንና ተግባራት ያከናውናሌ፡፡
6. የምክትሌ ከንቲባ ሥሌጣንና ተግባር

በቻርተሩ አንቀፅ 22 እንዯተዯነገገው ተጠሪነቱ ሇከንቲባው ሆኖ፡-

1. ከንቲባው በላሇበት ወይም ሥራውን ሇማከናወን በማይችሌበት ጊዚ ተክቶት ይሰራሌ፤


2. በከንቲባው የሚሰጡትን ላልች ተግባራት ያከናውናሌ፡፡
7. የካቢኔ ሥሌጣንና ተግባር

በቻርተሩ አንቀጽ 23 እንዯተዯነገገው፡-

1. የካቢኔው ተጠሪነት ሇከንቲባው እና በጋራ ሇሚወስነው ውሳኔ ሇከተማው ምክር ቤት


ይሆናሌ፤
2. በፋዯራሌ መንግስትና በከተማው ምክር ቤት የወጡ አዋጆች፣ ዯንቦች፣ ውሳኔዎችና
ዯረጃዎች መፇጸማቸውን ያረጋግጣሌ፤

4
3. ምክር ቤቱ ያወጣቸው ፖሉሲዎች በሥራ ሊይ መዋሊቸውን ያረጋግጣሌ፤
4. ከተማ አቀፌ ፖሉሲና የአዋጅና የዯንብ ረቂቅ ያመነጫሌ፤
5. በከተማው ዒመታዊ ዔቅዴና በጀት ሊይ ይመክራሌ፤
6. የከተማውን አስተዲዯር አስፇጻሚ አካሊት አዯረጃጀት ይወስናሌ፤
7. በምክር ቤቱ በሚወጡ አዋጆች ሊይ በሚሰጠው ሥሌጣን መሠረት ዯንቦችን ያወጣሌ፤
8. በከንቲባውና በምክር ቤቱ የሚሰጡትን ላልች ተግባራት ያከናውናሌ፡፡

8. ስሇካቢኔ አባሊት
የካቢኔው አባሊት የሚከተለት ናቸው፡-
1. ከንቲባ፣
2. ምክትሌ ከንቲባ፣
3. የከተማ ሥራ አስኪያጅ፤
4. የሥራና ክህልት ቢሮ፤
5. የኢንደስትሪ ሌማት ቢሮ፤
6. የፊይናንስ ቢሮ፤
7. የቤቶች ሌማትና አስተዲዯር ቢሮ፤
8. የፏብሉክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ሌማት ቢሮ፤
9. የሰሊምና ጸጥታ አስተዲዯር ቢሮ፤
10. የባህሌ፣ ኪነ ጥበብና ቱሪዛም ቢሮ፤
11. የፌትህ ቢሮ፤
12. የመሬት ሌማትና አስተዲዯር ቢሮ፤
13. የትራንስፖርት ቢሮ፤
14. የዱዙይንና ግንባታ ሥራዎች ቢሮ፤
15. የኢኖቬሽንና ቴክኖልጂ ሌማት ቢሮ
16. የጤና ቢሮ፤
17. የንግዴ ቢሮ፤
18. የትምህርት ቢሮ፤
19. የሴቶች፣ ሕጻናትና ማህበራዊ ጉዲይ ቢሮ፤
20. የገቢዎች ቢሮ፤
21. የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ፤
22. የኮሙኒኬሽን ቢሮ፤

5
23. የከተማ ውበትና አረንጓዳ ሌማት ቢሮ፤
24. የፕሊንና ሌማት ቢሮ፤
25. የኢንቨስትመንት ኮሚሽን፤
26. የህብረተሰብ ተሳትፍና በጎፇቃዴ ማስተባበሪያ ኮሚሽን፤
27. የመንግሥት ንብረት አስተዲዯር ባሇሥሌጣን፤
28. የግንባታ ፇቃዴና ቁጥጥር ባሇሥሌጣን፤
29. የመንግሥት ሌማት ዴርጅቶች አስተዲዯር ባሇሥሌጣን፤
30. እንዯ አስፇሊጊነቱ በከንቲባ የሚሰየሙ ላልች የካቢኔ አባሊት፤ይኖሩታሌ፡፡

9. ስሇካቢኔ የስብሰባ ሥነ-ሥርዒት

የካቢኔው የስብሰባ ሥነ-ሥርዒት ካቢኔው በሚያወጣው ዯንብ መሰረት ይወሰናሌ፡፡


10. የከተማ ሥራ አስኪያጅ ሥሌጣንና ተግባር
በቻርተሩ አንቀጽ 24 እንዯተዯነገገው የከተማው ሥራ አስኪያጅ ፡-

1. ተጠሪነታቸው ሇእርሱ የሆኑ አስፇጻሚ አካሊትን በበሊይነት ይመራሌ፤ ያስተባብራሌ፤


ይቆጣጠራሌ፤
2. ሇእርሱ ተጠሪ የሆኑ አስፇፃሚ አካሊት እንዱቋቋሙ ወይም ላልች የአገሌግልት መስጫ
አማራጮች በሥራ ሊይ እንዱውለ ሇከንቲባው ሀሳብ ያቀርባሌ፤

3. ከተማ አቀፌ እና ክፌሇ ከተማ ዖሇሌ የማዖጋጃ ቤት አገሌግልትን በተመሇከተ ዔቅዴና


በጀት ሇከንቲባው ያቀርባሌ፤ ሲፀዴቅም ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤

4. የአገሌግልት አቅርቦት መሇኪያዎች እና መመሪያዎች በማጠናቀር ሇከንቲባው ያቀርባሌ፤


ሲወሰንም ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
5. ስለጥ፣ ግሌጽና ፌትሃዊ የማዖጋጃ ቤት አገሌግልት መሰጠቱትን ያረጋግጣሌ፤

6. የማዖጋጃ ቤት አገሌግልትን የሚመሇከት የፖሉሲ ሀሳብ እና የህግ ረቂቅ በማመንጨት


ሇከንቲባው ያቀርባሌ፤

7. የሥራ አፇጻጸም ሪፖርት ሇከንቲባው ያቀርባሌ፤


8. ሇሥራው ቅሌጥፌና አስፇሊጊ ሆኖ ሲያገኘው ከስሌጣኑ በከፉሌ ሇምክትሌ ሥራ አስኪያጅ፣
ሇራሱ ተጠሪ ሇሆነ ኃሊፉ ወይም አስፇፃሚ አካሌ በውክሌና ሉሰጥ ይችሊሌ፤
9. በቻርተሩ የተሰጡትን ላልች ሥሌጣንና ተግባራት እንዱሁም በከንቲባው የሚሰጡትን
ተግባራት ያከናውናሌ፡፡

6
ክፌሌ ሶስት
ስሇአስፇፃሚ አካሊት መቋቋምና ተጠሪነት

11. የአስፇፃሚ አካሊት መቋቋም

የሚከተለት አስፇፃሚ አካሊት በዘህ አዋጅ እንዯገና ተቋቁመዋሌ፤


1. የከንቲባ ጽህፇት ቤት፤
2. የኢንደስትሪ ሌማት ቢሮ፤
3. የሥራና ክህልት ቢሮ፤
4. የፊይናንስ ቢሮ፤
5. የቤቶች ሌማትና አስተዲዯር ቢሮ፤
6. የፏብሉክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ሌማት ቢሮ፤
7. የሰሊምና ጸጥታ አስተዲዯር ቢሮ፤
8. የባህሌ፣ ኪነ ጥበብና ቱሪዛም ቢሮ፤
9. የፌትህ ቢሮ፤
10. የመሬት ሌማትና አስተዲዯር ቢሮ፤
11. የትራንስፖርት ቢሮ፤
12. የዱዙይንና ግንባታ ሥራዎች ቢሮ፤
13. የኢኖቬሽንና ቴክኖልጂ ሌማት ቢሮ
14. የጤና ቢሮ፤
15. የንግዴ ቢሮ፤
16. የትምህርት ቢሮ፤
17. የሴቶች፣ ሕጻናትና ማህበራዊ ጉዲይ ቢሮ፤
18. የገቢዎች ቢሮ፤
19. የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ፤
20. የኮሙኒኬሽን ቢሮ
21. የከተማ ውበትና አረንጓዳ ሌማት ቢሮ፤
22. የፕሊንና ሌማት ቢሮ፤
23. የኢንቨስትመንት ኮሚሽን፤
24. የመንግሥት የሌማት ዴርጅቶች አስተዲዯር ባሇሥሌጣን፤
25. የግንባታ ፇቃዴና ቁጥጥር ባሇስሌጣን፤
26. የመንግሥት ንብረት አስተዲዯር ባሇሥሌጣን
27. የአርሶ አዯርና ከተማ ግብርና ሌማት ኮሚሽን፤

7
28. የህብረተሰብ ተሳትፍና በጎፇቃዴ ማስተባበሪያ ኮሚሽን፤
29. የእሳትና አዯጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን፤
30. የህብረት ሥራ ኮሚሽን፤
31. የትምህርትና ስሌጠና ጥራት ቁጥጥር ባሇስሌጣን፤
32. የምግብና መዴሃኒት ባሇስሌጣን፤
33. የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፇቃዴና ቁጥጥር ባሇሥሌጣን፤
34. የዯንብ ማስከበር ባሇሥሌጣን፤
35. የአካባቢ ጥበቃ ባሇስሌጣን፤
36. የመንገድች ባሇስሌጣን፤
37. የውሃና ፌሳሽ ባሇስሌጣን፤
38. የትራፉክ ማኔጅመንት ባሇሥሌጣን፤
39. የቤቶች ሌማት ኮርፖሬሽን፤
40. የመሬት ይዜታ ምዛገባና መረጃ ኤጀንሲ፤
41. የጽዲት አስተዲዯር ኤጀንሲ፤
42. የሲቪሌ ምዛገባ እና የነዋሪነት አገሌግልት ኤጀንሲ ፤
43. የምገባ ኤጀንሲ፤
44. የመስሪያ ቦታዎች ሌማትና አስተዲዯር ኤጀንሲ፤
45. የመንግስት የግዥና ንብረት ማስወገዴ አገሌግልት፤
46. የማህበራዊ ትረስት ፇንዴ፤
47. ጉሇላ የዔፅዋት ማዔከሌ፤
48. የአዱስ አበባ አመራር አካዲሚ፤

12. የአስፇፃሚ አካሊት ተጠሪነት

1. የካቢኔ አባሊት እና የሚከተለት አስፇጻሚ አካሊት ተጠሪነት ሇከንቲባ ይሆናሌ፡-


ሀ) የከንቲባ ጽህፇት ቤት፤
ሇ) የህብረት ሥራ ኮሚሽን፤
መ) የትምህርትና ስሌጠና ጥራት ቁጥጥር ባሇስሌጣን፤
ሠ) የምግብና መዴሃኒት ባሇስሌጣን፤
ረ) የአካባቢ ጥበቃ ባሇስሌጣን፤
ሰ) የመንገድች ባሇስሌጣን፤
ሸ) የውሃና ፌሳሽ ባሇሥሌጣን፤
ቀ) የአርሶ አዯርና ከተማ ግብርና ሌማት ኮሚሽን፤

8
በ) የመሬት ይዜታ ምዛገባና መረጃ ኤጀንሲ፤
ተ) የምገባ ኤጀንሲ፤
ኘ) የመስሪያ ቦታዎች ሌማትና አስተዲዯር ኤጀንሲ፤
ቸ) የማህበራዊ ትረስት ፇንዴ፤
ኀ) የአዱስ አበባ አመራር አካዲሚ፤
2. ሇከተማ ሥራ አስኪያጅ ተጠሪ የሆኑ ተቋማት፡-
ሀ) የእሳትና አዯጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን፤
ሇ) የጽዲት አስተዲዯር ኤጀንሲ፤
ሐ) የሲቪሌ ምዛገባ እና የነዋሪነት አገሌግልት ኤጀንሲ፤
3. የዯንብ ማስከበር ባሇሥሌጣን ተጠሪነት ሇሰሊምና ጸጥታ አስተዲዯር ቢሮ ይሆናሌ፤
4. የቤቶች ሌማት ኮርፖሬሽን ተጠሪነት ሇቤቶች ሌማትና አስተዲዯር ቢሮ ይሆናሌ፤
5. የመንግስት የግዥና ንብረት ማስወገዴ አገሌግልት ተጠሪነት ሇፊይናንስ ቢሮ ይሆናሌ፤
6. ሇትራንስፖርት ቢሮ ተጠሪ የሆኑ ተቋማት፡-
ሀ) የትራፉክ ማኔጅመንት ባሇሥሌጣን፣
ሇ) የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፇቃዴና ቁጥጥር ባሇሥሌጣን፣
ሐ) የከተማ አውቶቡስ አገሌግልት ዴርጅት፤
መ) አዱስ አበባ የቀሊሌ ባቡር ትራንስፖርት አገግሌግልት ዴዴርጅት፤
7. የጉሇላ የዔፅዋት ማዔከሌ ተጠሪነት ሇከተማ ውበትና አረንጓዳ ሌማት ቢሮ፡፡

13. የአስፇጻሚ አካሊት አዯረጃጀት ከክፌሇ ከተማ ጋር ያሊቸው ተዋረዲዊ ግንኙነት፡-

1. የእያንዲንደ አስፇፃሚ አካሌ ኃሊፉ፣ እንዯአስፇሊጊነቱ ምክትሌ ኃሊፉ ወይም ኃሊፉዎች፣


ላልች አግባብ ያሊቸው የሥራ ክፌልችና ሇሥራው የሚያስፇሌጉ ሰራተኞች የሚኖረው ሆኖ
ይዯራጃሌ፤
2. አንዴ አስፇፃሚ አካሌ ከላሊ አስፇፃሚ አካሌ ጋር እንዯ አስፇሊጊነቱ ዯጋፉ ሥራ ሂዯት
አገሌግልቶችን በጋራ ሉጠቀሙ ይችሊለ፤ ዛርዛሩ ካቢኔው በሚያጸዴቀው መዋቅራዊ
አዯረጃጀት መሠረት በከንቲባው በሚወጣ መመርያ ይወሰናሌ፤
3. የክፌሇ ከተማው ጽህፇት ቤት ወይም የላሊ አስፇጻሚ የሥራ ክፌሌ፡-

ሀ) ከከተማው ቢሮ ወይም ላሊ አስፇፃሚ አካሌ ጋር በእቅዴ ዛግጅት፣ ክዋኔ ክትትሌና


ግምገማ እና በላልች ቴክኒካዊና ሙያዊ ጉዲዮች ሊይ ቀጥተኛና መዯበኛ ግንኙነት
በማዴረግ በቅንጅትና በትስስር ይሰራሌ፣

9
ሇ) እንዯየአግባቡ የሰራተኛ የውስጥ ዛውውር፣ የዯረጃ ዔዴገት፣ አመዲዯብ በከተማው
በሥራው መስክ ከተዯራጀው አስፇጻሚ አካሌ ጋር ቀጥተኛና መዯበኛ ግንኙነት
በማዴረግ ይሰራሌ፡፡
14. የአስፇፃሚ አካሊት ኃሊፉዎች ተጠሪነትና ኃሊፉነት
1. እያንዲንደ የካቢኔ አባሌ፡-
ሀ) ተጠሪነቱ ሇከንቲባው ይሆናሌ፣
ሇ) ኃሊፉ ሇሆነበት አስፇፃሚ አካሌ የተሰጠውን ስሌጣንና ተግባር በሥራ ሊይ ያውሊሌ፣
ሐ) ኃሊፉ ሇሆነበት አስፇፃሚ አካሌ በተፇቀዯው በጀትና የሥራ ፕሮግራም መሰረት ገንዖብ
ወጭ ያዯርጋሌ፣
መ) ኃሊፉ የሆነበትን አስፇፃሚ አካሌ ይመራሌ፤ ይወክሊሌ፤
ሠ) የሚመራውን ተቋም ስትራቴጂክ የፖሉሲ ሀሳቦች ያመነጫሌ፤ ሇከንቲባው ያቀርባሌ፤
ተቀባይነት ሲያገኝ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
ረ) በከንቲባው እና በካቢኔው የሚተሊሇፈ ውሳኔዎችንና የሚሰጡ ትዔዙዜችን ተግባራዊ
ያዯርጋሌ፤
ሰ) የሚመራውን ተቋም የሥራ ዔቅዴ እና የእቅዴ አፇጻጸም ሪፖርት በማዖጋጀት
ሇከንቲባ ያቀርባሌ፤
2. የእያንዲንደ ላሊ አስፇፃሚ አካሌ ኃሊፉ፡-
ሀ) የሚመራውን አስፇጻሚ አካሌ ስሇሚመሇከቱ ሥራዎች፣ፕሮግራሞችና ህጎች አፇጻጸም
ተጠሪነቱ በዘህ አዋጅ አንቀጽ 12 ሇተመሇከተው አስፇጻሚ አካሌ ወይም የስሌጣን
አካሌ ይሆናሌ፣
ሇ) ኃሊፉ ሇሆነበት አስፇጻሚ አካሌ የተሰጠውን ሥሌጣንና ተግባር በሥራ ሊይ ያውሊሌ፣
ሐ) ኃሊፉ ሇሆነበት አስፇፃሚ አካሌ በተፇቀዯው በጀትና የሥራ ፕሮግራም መሰረት ገንዖብ
ወጭ ያዯርጋሌ፣
መ) ኃሊፉ የሆነበትን አስፇጻሚ አካሌ ይመራሌ፤ ይወክሊሌ፤
3. ከከንቲባው የሚሰጡ ላልች ተግባራትን ያከናውናሌ፡፡

10
15. በቢሮ ወይም ላሊ አስፇፃሚ አካሌ እና በተጠሪ ተቋም መካከሌ ስሇሚኖር ግንኙነት
1. ሇቢሮ ወይም ሇላሊ አስፇፃሚ አካሌ ተጠሪ የሆነ ተቋም በሕግ የተቋቋመ እና ራሱን የቻሇ
ተቋም በመሆኑ ቢሮው ወይም ላሊ አስፇፃሚ አካሌ የተጠሪ ተቋሙን ሥራዎች
ከማስተባበር፣ ከመዯገፌና ስትራቴጂክ አመራር በመስጠት፣ ውጪ በእሇት እሇት
እንቅስቃሴው ሊይ ጣሌቃ አይገባም፤
2. የዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) ዴንጋጌ ቢኖርም የቢሮው ወይም የላሊው አስፇፃሚ አካሌ
እቅዴና ሪፖርት የተጠሪ ተቋሙንም የያዖ መሆን ይኖርበታሌ፤
3. ሇዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) አፇጻጸም «ማስተባበር፣ መዯገፌና ስትራቴጂክ አመራር
መስጠት ማሇት»፦
ሀ) የተጠሪ ተቋማትን እቅዴና የአፇፃፀም ሪፖርት አጠቃሊይ አፇፃፀም መከታተሌን፣
ሇ) አዯረጃጀቶቻቸውን እንዱሁም የሌማት ሥራ ፕሮግራሞቻቸውን፣ ፕሮጀክቶቻቸውንና
በጀቶቻቸውን በተመሇከተ ክትትሌና ዴጋፌ ያዯርጋሌ፣
ሐ) በሕግ የተሰጧቸውን ተግባርና ኃሊፉነቶችን በአግባቡ መወጣት እንዱችለ መዯገፌንና
ማብቃትን፤
ይጨምራሌ፡፡
ክፌሌ አራት

የአስፇፃሚ አካሊት ሥሌጣንና ተግባር

16. የወሌ ሥሌጣንና ተግባር


እያንዲንደ አስፇጻሚ አካሌ፡-
1. እቅዴን በሚመሇከት፡-
ሀ) በሚዯርሰው መመሪያ መሰረት ከተሰጠው ተሌዔኮ አንጻር እቅድችን ያዖጋጃሌ፤ ሲጸዴቅ
ተግባራዊ ያዯርጋሌ፣
ሇ) የሚመሇከቱትን ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች ሥራ ሊይ ያውሊሌ፣
ሐ) ሇዔቅደ አተገባበር አስፇሊጊ የሆኑትን ተግባራት በወቅቱ ይፇፀማሌ፤ ያስፇጽማሌ፤
መ) የስታትስቲክስ መረጃዎች ያሰባስባሌ፤ ያቀነባብራሌ፤
2. በሥራው መስክ፤-
ሀ) ፖሉሲ ወይም የህግ ረቂቅ ያመነጫሌ፤ መስርያ ቤቱን የሚመሇከቱ ፖሉሲዎች፣ ህጎች፣
ዯንቦችና መመርያዎች ተግባራዊ መሆናቸውን ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፣
ሇ) በጀት ያዖጋጃሌ፤ ሲፇቀዴም በሥራ ሊይ ያውሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ ያስተዲዴራሌ፤
ሐ) ጥናት ያጠናሌ፤ ተገቢውን ስሌጠና ይሰጣሌ ወይም እንዱሰጥ ያዯርጋሌ፣
መ) በህግ መሰረት ውልችንና ስምምነቶችን ያዯርጋሌ፣

11
ሠ) በህግ መሰረት መመርያዎችን ያወጣሌ፤ በሥራ ሊይ ያውሊሌ፣
ረ) ከላልች ተቋማት ጋር ሥራዎችን በጋራ ሇመሥራት የሚያስችሌ ትስስርና ትብብር
ያዯርጋሌ፤
3. ዖመናዊ ቴክኖልጂን በመጠቀም አገሌግልት አሰጣጡን በቀጣይነት ያዖምናሌ፤ ተቋማዊ
የአቅም ግንባታ ሥራዎችን ያከናውናሌ፣ የሇውጥና የመሌካም አስተዲዯር ሥራዎችን
ይፇጽማሌ፣ ያስፇጽማሌ፣ ውጤታማነታቸን ያረጋግጣሌ፤
4. ስሇሥራው ክንዋኔ በወቅቱ ሇሚመሇከተው አካሌ ሪፖርት ያቀርባሌ፤
5. የመስሪያ ቤቱን መዋቅራዊ አዯረጃጀት አግባብ ሊሇው አካሌ አቅርቦ ያፀዴቃሌ፤
6. የሚያዖጋጃቸው ፖሉሲዎች፣ ሕጎች፣ የሌማት ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች የሴቶችንና
የወጣቶችን ጉዲይ እንዱያካትቱ መዯረጋቸውን ያረጋግጣሌ፤

7. የአካሌ ጉዲተኞች፣ አረጋውያን፣ ሇማህበራዊ ችግሮች ተጋሊጭ የህብረተሰብ ክፌልች እና


በዯማቸው ውስጥ የኤች.አይ.ቪ/ኤዴስ ያሇባቸው ሰዎች በኃሊፉነቱ ክሌሌ የእኩሌ እዴሌ
ተጠቃሚና ሙለ ተሳታፉ የሚሆኑበትን ሁኔታ ያመቻቻሌ፤
8. አግባብ ባሇው ህግ መሰረት አስፇሊጊ የሆኑ ሰራተኞችን ይቀጥራሌ፤ ያዖዋውራሌ፤
ይመዴባሌ፤ ያሰናብታሌ፤ ያስተዲዴራሌ፤
9. ተጠሪ የተዯረጉሇትን አስፇፃሚ አካሊት አፇፃፀም በበሊይነት ይመራሌ፤ ያስተባብራሌ፤
አዯረጃጀቶቻቸውን፣ የሥራ ፕሮግራሞቻቸውን እና በጀቶቻቸውን መርምሮ ሇሚመሇከተው
አካሌ እንዱቀርብ ያዯርጋሌ፤ አፇጻጸሙን ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
10. ሇሚሰጠው አገሌግልት በህግ ሲፇቀዴሇት የአገሌግልት ክፌያ ይሰበስባሌ፤
11. እንዯየሥራ ባህሪያቸው የህብረተሰብ ተሳትፍን በማጎሌበት ተጠቃሚ ያዯርጋሌ፤
ከአስተዲዯሩ አካሊትና ከላልች አስፇፃሚ አካሊት ጋር አግባብነት ባሊቸው ጉዲዮች ሊይ
በቅንጅትና በትብብር ሥራዎችን ማከናወን ይኖርበታሌ፤
12. የዖሊቂ ሌማት፣ የህብረተሰብ ተሳትፍና በጎ ፇቃዴ ሥራዎችን ሇማበረታታት ሲፇቀዴ ፇንዴ
ሉያቋቁም ይችሊሌ፤
13. በከንቲባው ወይም አግባብ ባሇው ተጠሪ ኃሊፉ የሚሰጡትን ላልች ተያያዥ ተግባራትን
ያከናውናሌ፤
14. በዘህ አዋጅ የተመሇከቱትንና ላልች በህግ የተሰጡትን ተግባሮች ያከናውናሌ፤
15. ሇሥራው ቅሌጥፌና አስፇሊጊ ሆኖ ሲያገኘው ከስሌጣንና ተግባሩ በከፉሌ ሇላሊ አስፇፃሚ
አካሌ በውክሌና ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

12
17. የከንቲባ ጽህፇት ቤት
ጽህፇት ቤቱ የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. ሇካቢኔ ስብሰባ የሚቀርቡ አጀንዲዎችን ሇይቶ ውሳኔ እንዱያገኙ ያዯርጋሌ፤ ውሳኔዎች
ተግባራዊ እንዱሆኑ ሇሚመሇከታቸዉ አካሊት ያሳዉቃሌ፤ ተግባራዊ መዯረጋቸውን
ይከታተሊሌ፤ በአፇፃፀም በሚከሰቱ ክፌተቶች ሊይ ተገቢውን እርምጃ ይወስዲሌ፤ ወይም
እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
2. የካቢኔ ስብሰባ ቃሇ-ጉባዓዎች፣ ውሳኔዎችና ላልች ተያያዥ ሰነድች በጥራዛ እና በሶፌት
ኮፒ በሚገባ ተመዛግበው እንዱጠበቁ ያዯርጋሌ፤
3. ስትራቴጂያዊ በሆኑ ጉዲዮች ሊይ ከንቲባውን ያማክራሌ፤ ሇከንቲባ ሇሚቀርቡ አስተዲዯራዊ
ጉዲዮች እና ቅሬታዎች ምሊሽ ይሰጣሌ፤ በሚመሇከታቸው አካሊት እንዱፇታ ይመራሌ፣
የከንቲባ ውሳኔ ሇሚሹ ጉዲዮች የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባሌ፣
4. የከንቲባውን የዔሇት ተዔሇት መርሀ ግብሮችን ይከታተሊሌ፤ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤ ሇከንቲባ
መቅረብ ያሇባቸው ጉዲዮች ቀጠሮ እንዱያዛሊቸው ያዯርጋሌ፤
5. ከንቲባው ሇሚካፇሌባቸው ብሔራዊና አሇም አቀፌ ስብሰባዎች አስፇሊጊ የሆኑ ሰነድች፤
ጽሁፍች እና መግሇጫዎች እንዱዖጋጁ ያዯርጋሌ፤ ተሟሌተው መቅረባቸውን ያረጋግጣሌ፤
6. ከአዋጅ፤ ዯንብና መመሪያ ውጪ በተሰጠ የአገሌግልት አሰጣጥ ምክንያት በከተማው
አስተዲዯር አስፇጻሚ ተቋማት ፣ በኃሊፉ እና በሠራተኛ ሊይ የሚቀርብሇትን ጥቆማ፣
አቤቱታ ወይም ቅሬታ ይቀበሊሌ፤ ያጣራሌ፤ ውሳኔ ይሰጣሌ፤ ውሣኔውን ሇአቤቱታ ወይም
ቅሬታ አቅራቢው በጽሑፌ ያሣውቃሌ፤ አፇፃፀሙን ይከታተሊሌ፤
7. በመሌካም አስተዲዯር መርሆች መሰረት ተግባራት መፇፀማቸውን ይከታተሊሌ፤ የከተማ
መሌካም አስተዲዯር አመሊካቾችን ተጠቅሞ አገሌግልት አሰጣጥን ያጠናሌ ወይም
እንዱጠና ያዯርጋሌ፤ የጥናቱን ውጤት ያሰራጫሌ፤ ተግባራዊነቱን ያረጋግጣሌ፤
8. ሇከተማው ምክር ቤት እና ሇፋዯራሌ መንግሥት ሉቀርቡ የሚገባቸውን ዔቅድችና
ሪፖርቶች ከከተማ ተቋማት እና ከክፌሇ ከተሞች ወቅታቸውን ጠብቀው መቅረባቸውን
ይከታተሊሌ፤ ግብረ-መሌስ ይሰጣሌ፤
9. በጽህፇት ቤቱና በላልች ባሇዴርሻ አካሊት የሚዯረጉ የቅንጅት ሥራዎች ያስተባብራሌ፤
የመግባቢያና የፕሮቶኮሌ ስምምነት ሰነድች እንዱዖጋጁ ያዯርጋሌ፤ አፇፃጸማቸውን
ይከታተሊሌ፤

13
10. ከንቲባው በሚሰጠው ውክሌና ወይም የሥራ አቅጣጫ መሠረት፡-
ሀ) ከፋዯራሌ መንግስት ጋር ተዋረዲዊ ትስስር ይፇጥራሌ፤ በሴክተር መስሪያ ቤቶች
መካከሌ የሥራ ትስስር እና ቅንጅት መኖሩን ይከታተሊሌ፤ ክፌተት ሲፇጠር
ገምግሞ ያቀናጃሌ፤ ያስተባብራሌ፤ አፇጻጸሙን ይከታተሊሌ፤ አስፇሊጊውን እርምጃ
ይወስዲሌ ወይም እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
ሇ) የከተማ አስተዲዯሩን የሥራ እንቅስቃሴና በየዯረጃው የሚከናወኑ ጉዲዮችን መረጃ
ያሰራጫሌ፤ አቅጣጫ ይሰጣሌ፣ ያስተባብራሌ፣ መረጃው ተዯራሽ መሆኑን
ይከታተሊሌ፤
ሐ) ከሀገር ውስጥና ከውጭ ሀገር ከተሞች፤ መንግሥታዊና መንግሥታዊ ካሌሆኑ
ዴርጅቶች እና ባሇዴርሻ አካሊት ጋር ግንኙነቶችን ይፇጥራሌ፣ ሂዯቱን
ያስተባብራሌ፤ ከክሌልችና ከክሌሌ ዋና ዋና ከተሞች ጋር በማህበራዊና
ኢኮኖሚያዊ ጉዲዮች ዗ሪያ በትብብር ይሰራሌ፤
መ) ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፊይዲ ያሊቸውን ፕሮጀክቶችን አፇፃፀም
ይከታተሊሌ፤ ሪፖርት ሇከንቲባ ያቀርባሌ፤
11. ሇከንቲባና የከንቲባ የክብር እንግድች እንዱሁም በከንቲባዉ ሇተፇቀዯሊቸዉ እና
ሇሚፇቀዴሊቸው የከተማ አስተዲዯሩ ባሇሥሌጣናት የፕሮቶኮሌ አገሌግልት ይሰጣሌ፤
መሰጠቱን ይከታተሊሌ፤ የከንቲባን የእንግዲ መስተንግድ እና የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር
ጉዜ ዛግጅቶች አፇፃፀምን ይከታተሊሌ፤
12. በከንቲባው የሚሾሙ ወይም የሚሸሇሙ ዔጩዎችን የሹመትና የሽሌማት ዯብዲቤ ያዖጋጃሌ፤
የሹመት ወይም የሽሌማት ሂዯቱን ተከታትል ያስፇጽማሌ፤
13. የሠሊማዊ ሠሌፌ ጥያቄዎችን ተቀብል ተገቢነታቸዉን እና ወቅታዊነታቸውን በማጤን
ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመሆን እንዱስተናገደ ያዯርጋሌ፤
14. ተጠሪነታቸው ሇከንቲባ የሆኑ አስፇጻሚ አካሊትን ከከንቲባው በሚሰጥ ውክሌና መሰረት
ያስተባብራሌ፤ ይከታተሊሌ፤ አፇፃፀማቸዉን በሚመሇከት ሇከንቲባው ሪፖርት ያቀርባሌ፤
15. የህዛብ በዒሌን፤ ክብረ በዒሌን ወይም ኮንቬንሽን አከባበርን ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር
ያዖጋጃሌ፣ ያስተባብራሌ፤ ተከታትል ያስፇጽማሌ፤
16. የዔቅዴ ክንውን ግምገማዎች በወቅቱ እንዱካሄደ ያዯርጋሌ፤ በሱፏርቪዥንና ክትትሌ
የተዯገፇ ወቅቱን የጠበቀ ሪፖርት ሇውሳኔ አሰጣጥ በሚያመች መሌኩ አዖጋጅቶ ሇከንቲባ
ያቀርባሌ፤
17. የከተማ አስተዲዯሩን ብራንዴ ያስጠናሌ፤ የጥናቱን ውጤት ሇከንቲባ ያቀርባሌ፤ ሲጸዴቅ
ይፇጽማሌ፤ እንዱፇፀም ያዯርጋሌ፤

14
18. ከሕዛብ የሚቀርብሇትን ጥቆማ ይቀበሊሌ፤ ያጣራሌ፣ ህጋዊ እርምጃ ይወስዲሌ ወይም
እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
19. በከተማው ሀብት ወይም ዯህንነት ዗ሪያ የሚያገኘውን መረጃ መነሻ በማዴረግ ወይም በራሱ
አነሳሽነት ምርመራና ትንተና ያዯርጋሌ፤ የግኝቱንም ሪፖርት ሇከንቲባ ያቀርባሌ፤
20. በከንቲባ የሚሰጡ ላልች ተግባራት ያከናውናሌ፡፡

18. የኢንደስትሪ ሌማት ቢሮ


ቢሮው የሚከተለት ስሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. የአምራች ኢንደስትሪ ሌማት ሇማፊጠን የሚረደ ተቋማዊ ስትራቴጂዎች፣ ስሌቶችን፣
ፕሮግራሞችን፣ ፕሮጀክቶችን፣ የዴጋፌ ማዔቀፍችን፣ መመሪያዎችንና እቅድችን ያዖጋጃሌ፣
ይገመግማሌ፣ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
2. በከተማው ውስጥ ሇሚገኙ አነስተኛ፣ መካከሇኛ እና ከፌተኛ አምራች ኢንደስትሪዎች
እንዱሁም ሇግሌ አምራች ኢንደስትሪዎች ዴጋፌና ክትትሌ ያዯርጋሌ፤ ተዯራጅተው ሥራ
ሊይ ያለ ከጥቃቅን ወዯ አነስተኛ የተሸጋገሩ አምራች ኢንደስትሪዎችን ከሥራና ክህልት
ቢሮ ተረክቦ ዴጋፌና ክትትሌ ያዯርጋሌ፤
3. ከሚመሇከታቸዉ አካሊት ጋር በመቀናጀት ሇአምራች ኢንደስትሪዎች አስፇሊጊ የሆነ
የሰሇጠነ የሰዉ ኃይሌ እና የግብዒት አቅርቦት ሇማሟሊት የሚያስችሌ ስሌት ይቀይሳሌ፣
ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
4. አምራች ኢንደስትሪዎችን ሇማበረታታት በጥናት ሊይ የተመሰረተ የማበረታቻ፣ የዔውቅና
እና ሽሌማት ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
5. የአምራች ኢንደስትሪዎች ምርታማነታቸውን ሇማሳዯግ እና ተወዲዲሪ እንዱሆኑ
ከዩኒቨርሲቲዎች፣ ከጥናትና ምርምር ተቋማት እና ከላልች ባሇዴርሻ አካሊት ጋር በቅንጅት
ይሰራሌ፤
6. ሇአምራች ኢንደስትሪዎች የመረጃና የምክር አገሌግልት የሚሰጥበት የአሰራር ሥርዒት
ይዖረጋሌ፤ ተፇጻሚነቱን ይከታተሊሌ፤
7. የአምራች ኢንደትሪዎችን ምርትና ምርታማነትን ሇማሳዯግ የአቅም ክፌተታቸውን በጥናት
በመሇየት ፌሊጎትን መሰረት ያዯረገ የአቅም ግንባታ ስሌጠና ይሰጣሌ፤ ተፇጻሚነቱንና
ውጤታማነቱን ይከታተሊሌ፤
8. አምራች ኢንደስትሪዎች ከአነስተኛ ወዯ መካከሇኛ፣ ከመካከሇኛ ወዯ ከፌተኛ የዔዴገት
ዯረጃ እንዱሸጋገሩ የመረጃ ማጥራት ሥራ ይሰራሌ፣ ብቁ ሇሆኑት የእዴገት ዯረጃ የምስክር
ወረቀት ይሰጣሌ፤

15
9. አምራች ኢንደስትሪዎች ሇተወዲዲሪነታቸው እንቅፊት የሆኑ ጉዲዮችን በጥናት በመሇየት
መፌትሔ እንዱያገኙ ያዯርጋሌ፤ ምርጥ ተሞክሮዎችን ከሀገር ውስጥ እና ከውጭ ሀገር
ሇይቶ ያጠናሌ፣ ይቀምራሌ፣ ያሸጋግራሌ፣ ያስተገብራሌ፣ ውጤታማነቱን ይከታተሊሌ፤
10. አምራች ኢንደስትሪዎች ውጤታማ የሚያዯርጉ የኢንኩቤሽን እና አክስሇሬሽን
የምርታማነት ማሻሻያ ማዔከሊትን ያቋቁማሌ፤ ያዯራጃሌ፣ ያስተዲዴራሌ፣ የቴክኖልጂ
ሽግግር፣ የምርምርና የቴክኒክ አቅም ግንባታ ማዔከሊት እንዱሆኑ ይሰራሌ፣ ያስተባብራሌ፤
11. የአምራች ኢንደስትሪዎችን የገበያ ችግር ሇመቅረፌ ከተሇያዩ አካሊት ጋር የገበያ ትስስር
እንዱፇጠርሊቸው ያዯርጋሌ፤ ኤግዘቢሽንና ባዙሮች እንዱዖጋጁ ያዯርጋሌ፤ በውጭ ሀገር
በሚካሄደ ኤግዘቢሽንና ባዙሮችን እንዱሳተፈ ሁኔታዎችን ያመቻቻሌ፤
12. መንግስታዊ፣ መንግስታዊ ካሌሆኑ እና የግሌ ዴርጅቶች ጋር ትስስር በመፌጠር ሇአምራች
ኢንደስትሪዎች ዴጋፌ እንዱያገኙ ሁኔታዎችን ያመቻቻሌ፣ የአሰራር ሥርዒት ይዖረጋሌ፣
ተፇጻሚነቱን ያረጋግጣሌ፤
13. የአምራች ኢንደስትሪዎች እርስ በእርስ በግብዒት አቅርቦት፣ በምርትና በቴክኖልጂ ትስስር
እንዱፇጥሩ ሥርዒት ይዖረጋሌ፣ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር የገበያ ትስስር ተጠቃሚ
እንዱሆኑ ያዯርጋሌ፤
14. ሇአምራች ኢንደስትሪዎች የመረጃ፣ የቴክኖልጂ መረጣ፣ የዴርዴርና የኮሚሺኒንግ ዴጋፌ
ይሰጣሌ፤ ውጤቱንም ይገመግማሌ፤
15. የአምራች ኢንደስትሪዎች የምርት ዯረጃ እና የጥራት ሰርቲፉኬሽን እንዱያገኙ ዴጋፌ
ያዯርጋሌ፣ ሥርዒት ይዖረጋሌ፣ ያስተባብራሌ፤
16. አምራች ኢንደስትሪዎችን በዖርፌ ማህበራት እንዱዯራጁ ያበረታታሌ፣ ውጤታማ እንዱሆኑ
አስፇሊጊውን እገዙ ያዯርጋሌ፤
17. ሇአምራች ኢንደስትሪዎች በአካባቢ ጥበቃና የአረንጓዳ ሌማት የተቀመጡ መስፇርቶችን
እንዱያሟለ ሁኔታዎችን ያመቻቻቸሌ፤ ዴጋፌ ያዯርጋሌ፤ ክፌተት ያሇባቸውን አምራች
ኢንደስትሪዎች ሇሚመሇከተው አካሌ ያሳውቃሌ፤
18. የአምራች ኢንደስትሪ ዖርፌ ሌማትና ምርታማነትን ሇማሳዯግ የኢንደስትሪ ኤክስቴሽን
አገሌግልት፣ የንግዴ ሌማት አገሌግልት እና በአመራረት ሂዯት ሊይ ዴጋፌ እንዱያገኙ
ያዯርጋሌ እንዱሁም ምርታማነትና የማምረት አቅም አጠቃቀማቸዉን ይሇካሌ፤
ውጤታማነታቸውንም ያረጋግጣሌ፤
19. ሇአምራች ኢንደስትሪዎች የተሰማሩበትን የሥራ ዖርፌ በአግባቡ ማካሄዴ የሚያስችሊቸው
የብዴር፣ የካፒታሌ ሉዛ ፊይናንስ፣ የመስሪያ ቦታና መሰረተ ሌማቶች እንዱሟለሊቸዉ
ያመቻቻሌ፣ አገሌግልትን ስሇማግኘታቸዉ ዴጋፌና ክትትሌ ያዯርጋሌ፣ ተፇፃሚነቱን

16
ያረጋግጣሌ፣ ከታሇመሇት ዒሊማ ውጭ ጥቅም ሊይ ውል ሲገኝ ህጋዊ እርምጃ እንዱወሰዴ
ሇሚመሇከተው አካሌ ያሳውቃሌ፤
20. ተኪ ምርት የሚያመርቱና ኤክስፖርት የሚያዯርጉ አምራች ኢንደስትሪዎች የገበያ ዴርሻ
እና ምርታማነት አንዱያዴግ የዴጋፌና ክትትሌ ሥርዒት ይዖረጋሌ፣ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
ውጤታማነቱን ይከታተሊሌ፤
21. አዱስ የመስሪያ ቦታና ማስፊፉያ የሚሰጣቸው አምራች ኢንደስትሪዎችን ይመሇምሊሌ፤
የመስሪያ ቦታ እንዱያገኙ ያመቻቻሌ፤ የተሇዩ አምራች ኢንደስትዎች መሥሪያ ቦታ
ማግኘታቸውን ክትትሌ ያርጋሌ፤ የመሥሪያ ቦታ ያገኙ አምራች ኢንደስትዎች ምርትና
ምርታማነታቸውን እንዱጨምር ይዯግፊሌ ይከታተሊሌ፤
22. ዯረጃቸውን የጠበቁ የኢንደስትሪ ፓርክ ወይም ክሊስተር ግንባታዎች ተገንብተው
በሚጠናቀቁበት ጊዚ ከመሥሪያ ቦታ ውስጥም ሆነ ውጭ ያለ አነስተኛ፣ መካከሇኛና ከፌተኛ
አምራች ኢንደስትሪዎችን ወዯ ፓርኩ እንዱገቡ ይመሇምሊሌ፤ የመሥሪያ ቦታ እንዱያገኙ
ያመቻቻሌ፤ በኢንደስትሪ ፓርኩ ወይም ክሊስተር የገቡ አምራች ኢንደስትሪዎች ምርትና
ምርታማነታቸው እንዱጨምር ይዯግፊሌ፤ ይከታተሊሌ፤
23. በአምራች ኢንደስትሪዎች የካይዖን ፌሌስፌናን በማስተግበር አሰራራቸዉን አዖምነዉ
ቀሌጣፊና ዉጤታማ አገሌግልት እንዱሰጡ እና ምርትና ምርታማነትን እንዱያሳዴጉ
የሚያስችሌ የሙያ ዴጋፌ ያዯርጋሌ፣ የካይዖን የአሰራር ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
ያስተገብራሌ፤ ውጤታማነቱን ይሇካሌ፡፡

19. የሥራና ክህልት ቢሮ


ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. የቴክኒክና ሙያ ሥሌጠና ኮላጆችን፣ ማዔከሊትንና ተቋማትን በበሊይነት ይመራሌ፤
ያስተባብራሌ፤ አመራሮችን በውዴዴር ይመዴባሌ፤
2. የሀገሪቱን የትምህርትና ሥሌጠና ፖሉሲና ስትራቴጂ ተፇፃሚ ሇማዴረግ በሥሌጠና ዖርፌ
የአሰራር ሥርዒቶችን ይዖረጋሌ፤ ተግባራዊነታቸውን ይከታተሊሌ፤ ከሚመሇከታቸው
መንግታዊና መንግስታዊ ያሌሆኑ ዴርጅቶች ጋር ተቀናጅቶ ይሰራሌ፤
3. የቴክኒክና ሙያ ሥሌጠና ተቋማትን፣ የቴክኖልጂ ኢኖቬሽን ምርምርና ሽግግር፣
የኢንኩቤሽን፣ የክህልት፣ የብየዲ፣ ማዔከሊትን ያዯራጃሌ፤ ሀገር አቀፌና ዒሇም አቀፌ
ስታንዲርዴ እንዱያሟለ እና የቴክኖልጂ ሽግግርና የምርምር ማዔከሊት እንዱሆኑ ይሰራሌ፤
ያስተባብራሌ፤
4. የቴክኒክና ሙያ ስሌጠና ጥራት፣ ተዯራሽነት፣ አግባብነትና ፌትሃዊነት እንዱረጋገጥ
ይሰራሌ፤ ይከታተሊሌ፤ ይዯግፊሌ፤

17
5. የቴክኒክና ሙያ ሥሌጠና ሴቶች፣ አካሌ ጉዲተኞችና ሌዩ ፌሊጎት ያሊቸው ዚጎች ትኩረት
እንዱያገኙ ሁኔታዎችን ያመቻቻሌ፤ በዘህ ረገዴ የሚቀየሱ አገር አቀፌ ሥርዒቶች
በከተማው ውስጥ ተግባራዊ መዯረጋቸውን ያረጋግጣሌ፤
6. የመንግስት የቴክኒክና ሙያ ስሌጠና ተቋማት የውስጥ ገቢ አቅማቸውን ሇማሳዯግ የአሰራር
ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ ያስተገብራሌ፤ ክትትሌ ያዯርጋሌ፤
7. የቴክኒክና ሙያ ሥሌጠና ተቋማት የሚያሰሇጥኑ አሰሌጣኞችና አመራሮች ሙያዊ
ብቃታቸውን የሚያሻሽለበት ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
8. የማሰሌጠኛ ወርክሾፖች ከሥሌጠናው ባሻገር የማምረቻ ማዔከሊት እንዱሆኑ መንግስታዊና
መንግስታዊ ካሌሆኑ ዴርጅቶች ጋር የትስስርና የትግበራ ሥርዒት ይዖረጋሌ፤
ውጤታማነቱን ይከታተሊሌ፤
9. የቴክኒክና ሙያ ሥሌጠና ተቋማት አግባብ ባሇው ሕግና አሰራር መሠረት ከሚመሇከታቸው
አካሊት ጋር በመነጋገር ከአገር ውጪ ከሚገኙ ተመሳሳይ ተቋማት ጋር ግንኙነት
ይፇጥራሌ፤
10. በመንግስትና በግሌ የቴክኒክና ሙያ ስሌጠና ሇሚሰማሩ ወይም በሥራ ሊይ ያለና
ፕሮግራም ሇሚያስፊፈ ስታንዲርዴ ያዖጋጃሌ፤ ይከታተሊሌ፤ ይዯግፊሌ፤
11. የቴክኒክና ሙያ ሥሌጠናን አስመሌክቶ ሇሕብረተሰቡ የተሇያዩ የግንዙቤ ማሰጨበጫ
መዴረኮችን ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመሆን ያዖጋጃሌ፤ ያስተባብራሌ፤ ሥሌጠና
ይሰጣሌ፣
12. በመዯበኛና በአጫጭር ጊዚ ሥሌጠና መርሐ ግብር ሥሌጠና የሚሰጥበትን የአሰራር
ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
13. የኢንደስትሪ ኤክስቴንሽንና የቴክኖልጂ ማቀብ፣ ማሸጋገር እና የማህበረሰብ አቀፌ
አገሌግልት አሰጣጥ ሥርዒትን ይዖረጋሌ፣ ይከታተሊሌ፤
14. አገር በቀሌ እውቀትና ክህልት የሚበሇፅግበትን የአሰራር ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ ይተገብራሌ፤
15. የኢንኩቤሽን አገሌግልት ተዯራሽ የሚሆንበትን የአሰራር ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ ተግባራዊ
ያዯርጋሌ፤
16. የተሻሇ አፇጻጸም ያሊቸው የቴክኒክና ሙያ ሥሌጠና ተቋማት፣ ኢንተርፕራይዜች፣
ሇኢንተርፕሩነሮች ቴክኖልጂ የሚያሇሙ አሰሌጣኞች፣ ሰሌጣኞች እና የግሌ የቴክኒክና
ሙያ ማሰሌጠኛ ተቋማት ሇማበረታታት የዔውቅና ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ ተግባራዊ
ያዯርጋሌ፤
17. በአገር አቀፌ ዯረጃ የሚዖጋጁ የሙያ ዯረጃዎችን ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤ ያረጋግጣሌ፤
በከተማ አስተዲዯሩ በፌሊጎት ጥናት መሰረት አዱስ ሙያዎች የሙያ ዯረጃ እንዱቀረፅሊቸው
ያዯርጋሌ፤

18
18. የውጤት ተኮር ስሌጠና ሥርዒት ከማምረቻና አገሌግልት ሰጪ ኢንደስትሪዎች ወይም
ዴርጅቶች ጋር ተሳስሮ የሚሰጥበትን የአሠራር ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ በየጊዚው እያጠና
እንዱሻሻሌ ያዯርጋሌ፤
19. የከተማ አስተዲዯሩ የቴክኒክና ሙያ ሥሌጠና ተቋማት በሥራ አመራር ቦርዴ እንዱመሩ
እና አዯረጃጀትና አስተዲዯራቸውን እያጠና እንዱሻሻሌ ሇሚመሇከተው አካሌ ያቀርባሌ፣
በውስጥ አሰራር በተጠያቂነት እንዱመሩ ያዯርጋሌ፤
20. በከተማው ውስጥ የሚገኙትን ነዋሪዎች አምራች ዚጋ ሇማዴረግ የሥራ ገበያውን መነሻ
ያዯረገ አዲዱስ የሥራ ዔዴሌ አማራጮች ያቀርባሌ፣ ፕሮጀክት ይቀርጻሌ፣ የአዋጭነት
ጥናቶችን ያጠናሌ፣ ይተገብራሌ፣ ያስተገብራሌ፤
21. የኢንተርፕራይዜች የገበያ ችግር ሇመቅረፌ ከተሇያዩ አካሊት ጋር የገበያ ትስስር
እንዱፇጠርሊቸው ያዯርጋሌ፤ ምርታቸውንና አገሌግልታቸውን የሚያስተዋውቁበት፣ የገበያ
ትስስር የሚፇጥሩበት አውዯ ርዔዮች እና ባዙሮችን ያዖጋጃሌ፣ እንዱዖጋጁ ያዯርጋሌ፤
በውጭ ሀገር በሚካሄደ ዏውዯ ርዔዮችና ባዙሮች እንዱሳተፈ ሁኔታዎችን ያመቻቻሌ፤
22. ሇኢንተርፕራይዜች የመረጃ፣ የቴክኖልጂ መረጣ፣ የዴርዴርና የኮሚሺኒንግ ዴጋፌ ይሰጣሌ፤
ውጤቱንም ይገመግማሌ፤ በዖርፌ ማህበራት እንዱዯራጁ ያዯርጋሌ፤ ውጤታማ እንዱሆኑ
አስፇሊጊውን እገዙ ያዯርጋሌ፤ ምርጥ ተሞክሮዎችን ከሀገር ውስጥ እና ከውጭ ሀገር ሇይቶ
ይቀምራሌ፣ ያስፊፊሌ፤
23. ሇኢንተርፕራይዜች የኢንደስትሪ ኤክስቴንሽን፣ የንግዴ ሌማት አገሌግልት፣ የማምረት
አቅም በመሇካት ምርታማነታቸውን የሚያሳዴግ ዴጋፌ ይሰጣሌ፤ የፊይናንስ ዴጋፌ
፣የካፒታሌ ሉዛ ፊይናንስ፣ የመሰሪያ ቦታና መሰረተ ሌማቶች እንዱሟለሊቸዉ ያመቻቻሌ፤
ይከታተሊሌ፤ የማህበረሰብ አቀፌ አገሌግልት እንዱሰጥ ያዯርጋሌ፤
24. ሇአምራች ጥቃቅን ኢንተርፕራይዜች እስከ ጥቃቅን መብቃት ዴረስ ያሇውን የዔዴገት
ዯረጃ ሽግግር ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ የዔዴገት ዯረጃ ሽግግር ይሰጣሌ፤ ብቁ ሆኑው ወዯ
አነስተኛ የተሸጋገሩትን ሇኢንደስትሪ ሌማት ቢሮ ያስረክባሌ፤
25. ከአምራች ኢንተርፕራይዜች ውጪ ሊለ ከጥቃቅን ወዯ አነስተኛ፣ ከአነስተኛ ወዯ መካከሇኛ
እንዱሁም ከመካከሇኛ ወዯ ከፌተኛ የዔዴገት ዯረጃ እንዱሸጋገሩ የመረጃ ማጥራት ወይም
ኦዱት ያዯርጋሌ፤ ብቁ ሇሆኑ የእዴገት ዯረጃ የምስክር ወረቀት ይሰጣሌ፤
26. መሥራት እየቻለ በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ምክንያት ሥራ ሳይኖራቸው በከፊ
ዴህነት ሊይ የሚኖሩ የከተማ ነዋሪዎችን መረጃ ይመዖግባሌ፤ ይሇያሌ፤ ያዯራጃሌ፤
ይተነትናሌ፤ ሲፇቀዴሇትም በአካባቢ ሌማት ሥራዎች ተጠቃሚ እንዱሆኑ ያዯርጋሌ፤
አፇፃፀሙን ይከታተሊሌ፤

19
27. ከአካባቢ ሌማት ሥራዎች የተጠቃሚነት ጊዚያቸው ሲያበቃ የማስመረቅ ሥራ ይሰራሌ፤
በዖሊቂ ኑሮ ማሻሻያ ፕሮግራም ተጠቃሚ እንዱሆኑ ያዯርጋሌ፤ አፇፃፀሙን ይከታተሊሌ፤
28. የሥራ ገበያ ፌሊጎት እንዱጠና ያዯርጋሌ፤ መረጃ ይሰበስባሌ፣ ይተነትናሌ፣ ያዯራጃሌ፣ ጥቅም
ሊይ እንዱውሌ ያዯርጋሌ፤
29. በከተማ አስተዲዯሩ ነዋሪ የሆኑ ሥራ ፇሊጊዎችን ይመዖገባሌ፤ መረጃዉን ይተነትናሌ
በሥራ ዔዴሌ ፇጠራ ስትራቴጂ፣ አሰራርና የዴጋፌ ማዔቀፍች፣ እንዱሁም በቴክኒክና ሙያ
ትምህርትና ሥሌጠና ስትራቴጂ አተገባበር ሊይ ግንዙቤ ይፇጥራሌ፤ ወዯ ሥራ ያስገባሌ፤
አፇፃፀሙን እየተከታተሇ ዴጋፌ ያዯርጋሌ፤
30. ሥራ ፇሊጊዎችን አግባብ ባሇው ላሊ ህግ መሰረት ያዯራጃሌ፤ አስፇሊጊውን ዴጋፌ
ያዯርጋሌ፤ ሇኢንተርፕራይዜችና ሥራ ፇሊጊዎች የመረጃና የምክር አገሌግልት የሚሰጥበት
የአሰራር ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ ተፇጻሚነቱን ይከታተሊሌ፤
31. የአንዴ ማዔከሌ አገሌግልት መስጫ ጣቢያዎችን ያዯራጃሌ፣ ያስተባብራሌ፣ ይከታተሊሌ፤
32. ሥራና ሠራተኛ ሇሚያገናኙ ኤጀንሲዎች የብቃት ማረጋገጫ በህግ መሰረት ይሰጣሌ፤
ዴጋፌ ያዯርጋሌ፤ ይቆጣጠራሌ ይሰርዙሌ፤
33. የከተማው ነዋሪ ስሇውጭ አገር ሥራ ስምሪት እና ህገ ወጥ ዛውውር ተጨባጭ ሁኔታ
ትክክሇኛ እና ወቅታዊ መረጃ እንዱያገኝ የመገናኛ ብ዗ኃንንና ላልች አማራጭ ዖዳዎችን
በመጠቀም ቀጣይነት ያሇው ከተማ አቀፌ የግንዙቤ ማሳዯጊያ ሥራዎችን ያከናውናሌ፤
34. ሇሥራ ወዯ ውጭ አገር ሇመሄዴ ፌሊጎት ሊሊቸው ዚጎች ስሇተቀባይ አገር ሁኔታ፣
በሚሰማሩበት የሥራ መስክ ሉኖራቸው ስሇሚገባ ክህልት፣ስሇመብታቸው፣ ኃሊፉነታቸው እና
ስሇመሳሰለት ጉዲዮች የቅዴመ-ስምሪትና የቅዴመ ጉዜ ግንዙቤ ማሰዯጊያ ስሌጠና
እንዱያገኙ ያዯርጋሌ፤
35. የአምራች ኢንደስትሪውን ምርትና ምርታማነት በቀጣይነት ሉያሳዴጉ የሚችለ የሰራተኞች
የሥራ ሊይ ዯህንነት፤ የአካባቢ ጥበቃና የአሰሪና ሰራተኛ ግንኙነት የሚያስጠብቁ
ተግባራትን ያከናውናሌ፤
36. በአሰሪና ሠራተኛ መካከሌ የሥራ ቦታ ሰሊም እንዱሰፌን ያዯርጋሌ፤ የወሌ የሥራ ክርክሮች
እና የኅብረት ስምምነት ዴርዴር ሌዩነቶች በመግባባት እሌባት እንዱያገኙ ያዯርጋሌ፤
የህብረት ስምምነቶችንና ማሻሻያዎቻቸውን ይመዖግባሌ፤
37. የወሌ ሥራ ክርክሮችን በተቀሊጠፇ ሁኔታ በመቀበሌ መርምሮ ውሳኔ ይሰጣሌ፣ እንዱሁም
የተሰጡ ውሳኔዎችን ያስፇጽማሌ፤
38. በአሰሪና ሠራተኛ መካከሌ የሥራ ቦታ ሰሊም እንዱሰፌን የሥሌጠና አገሌግልት ይሰጣሌ፣
የሙያ ምክር አገሌግልት ስሇሚስፊፊበት፣ ሥራና ሠራተኛ ስሇሚገናኙበት ዖዳ ይቀይሳሌ፤
ሲጸዴቅም ተግባራዊ መሆኑን ያረጋግጣሌ፤

20
39. በአሰሪና ሰራተኛ ጉዲይ ህግ በተዯነገገው መሰረት በከተማው ውስጥ የሚዯራጁ የአሰሪና
ሰራተኛ የሙያ ማህበራትን ይመዖግባሌ፤ የመዯራጀትና የኀብረት ዴርዴር የማዴረግ
መብቶቻቸውን እንዱጠቀሙ ያበረታታሌ፣ ዴጋፌ ይሰጣሌ፤ ሲፇርሱ ምዛገባውን ይሰርዙሌ፤
40. አሰሪዎች የሥራ ሁኔታን፣ የሙያ ዯህንነትና ጤንነትን እና የሥራ አካባቢን ሇመጠበቅ
የወጡ የሥራ ሁኔታ ዯረጃዎችና የመከሊከያ ዖዳዎች በሥራ ሊይ ማዋሊቸውን ይቆጣጠራሌ፤
41. የአሠሪና ሠራተኛ ግንኙነትን፣ የሥራ ሥምሪት አገሌግልትና የሥራ አፇጻጸም እያጠና
ምክር የሚሰጠው የመንግሥት፣ የአሠሪዎች ማህበራትና የሠራተኛ ማህበራት ተወካዮችን
ያካተተ ቋሚ የሆነ አማካሪ ቦርዴ ሉያቋቁም ይችሊሌ፤
42. በአሰሪና ሠራተኛ ጉዲይ ህግ መሰረት የከተማው አስተዲዯር የአሠሪና ሠራተኛ ጉዲይ ወሳኝ
እና አማካሪ ቦርዴ አባልችን ይሰይማሌ፤ ያሰናብታሌ፤ ተግባርና ኃሊፉነታቸውን
ይከታተሊሌ፤
43. ሇዘህ አንቀጽ አፇጻጸም "ሥራ" ማሇት አግባብ ባሇው ሕግ የአሰሪና ሠራተኛ ግንኙነት፣
የሙያ ዯህንነት ጤንነትና የሥራ አካባቢ፣ የሠራተኛና የአሰሪዎች ማህበር፣ ማህበራዊ
ምክክር ሥርዒት፣ የአሰሪና ሠራተኛ ጉዲይ ወሳኝ ቦርዴ እና መሠረታዊ የሥራ ሊይ
መብቶችና ግዳታዎችን አካትቶ የያዖ ነው::
44. ትምህርታቸውን ያቋረጡ ወጣቶች ያሊቸውን የእውቀት፣ የክህልት ወይም የአመሇካከት
ችግር ሇመቀረፌ ሥሌጣና በመስጠት በቀጣሪ ዴርጅቶች ውስጥ የሥራ ሊይ ሌምምዴ
እንዱያዯርጉ ያመቻቻሌ፤ ሌምዴ ባዯረጉባቸው ቀጣሪ ዴርጅቶች ውስጥ በቅጥር ሥራ
እንዱያኙ የማስተሳሰር ተግባር ያከናውናሌ፤ አፇጻጸሙን ይከታተሊሌ፡፡
20. የፊይናንስ ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. የመንግስት የግዢና ንብረት ማስወገዴ አገሌግልትን ያስተባብራሌ፤ በበሊይነት ይመራሌ፤
ይዯግፊሌ፤
2. በከተማው አስተዲዯር አካሊት ተዖጋጅቶ የሚቀርብሇትን የበጀት ጥያቄ እና የክፌሇ
ከተሞችን የበጀት ዴሌዴሌ መርምሮ የተጠቃሇሇ ዒመታዊ በጀት በማዖጋጀት ያቀርባሌ፤
ሲፀዴቅም በህግ መሰረት ያስተዲዴራሌ፤
3. የፉሲካሌ ፖሉሲ ያጠናሌ፤ እንዱጠና ያዯርጋሌ፤ ውጤቱንም ሇሚመሇከተው አካሌ
ያቀርባሌ፤
4. ባሌተማከሇ የበጀት አስተዲዯር ሥርዒት መሠረት የክፌሇ ከተሞችን የበጀት ዴሌዴሌ
ቀመር አዖጋጅቶ ያቀርባሌ፤ ሲፀዴቅም ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤ ሇክፌሇ ከተሞች የሚሰጠውን
የበጀት ዴጎማ በትክክሌ ሥራ ሊይ መዋለን ይከታተሊሌ፤

21
5. በገቢዎች ቢሮ የሚሰበሰበውን፣ በብዴርና በእርዲታ የሚገኝ ገቢ እና ላልች ሌዩ ሌዩ
ገቢዎችን ያስተዲዴራሌ፤ በአግባቡ ሥራ ሊይ መዋሊቸውን ያረጋግጣሌ፤
6. የግብር እና የማዖጋጃ ቤታዊ ገቢ የታሪፌ ማሻሻያ እንዱሁም አዲዱስ የገቢ ምንጭ ጥናት
በማዖጋጀት እና/ወይም እንዱዖጋጅ በማዴረግ የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባሌ፤ ሲፀዴቅ
ተግባራዊነቱን ይከታተሊሌ፤
7. አግባብ ባሇው ሕግ መሠረት ከሀገር ውስጥ ምንጮች በከተማ አስተዲዯሩ ስም ይበዯራሌ፤
8. የቴክኒክ፣ የማቴሪያሌና የገንዖብ ዴጋፌ ከዔርዲታ ሰጪ አገሮች ወይም ከተሞች እና
ዴርጅቶች ያፇሊሌጋሌ፤ ያስተባብራሌ፤ ውሌ ይፇርማሌ፤ አፇጻጸሙን ይከታተሊሌ፤
9. የከተማውን የሂሳብ አያያዛ ሥርዒት፤ የክፌያና የውስጥ ኦዱት ሥርዒት ይዖረጋሌ፤
የአፇጻጸሙን ውጤታማነት ይከታተሊሌ፤ አሇም አቀፌ ዯረጃውን የጠበቀ መሆኑን
ያረጋግጣሌ፤
10. ሇመንግስት መስሪያ ቤቶች የሂሳብና ገቢ ዯረሰኞች፣ ቅጻቅፆች፣ መዙግብቶች ያሳትማሌ፤
እንዱታተም ያዯርጋሌ፤
11. ሇካፒታሌ ፕሮጀክቶች የተመዯበው በጀት በአግባቡ መፇጸሙን ይከታተሊሌ፤ ይገመግማሌ፤
12. ከከተማው አጠቃሊይ ሃብት ጋር የተጣጣመ የመካከሇኛ ዖመን የወጪ ማዔቀፌ በማዖጋጀት
ያቀርባሌ፤ ሲፀዴቅም ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
13. መንግስታዊ ያሌሆኑ ዴርጅቶች የሚያቀርቧቸው ፕሮጀክቶችን ተቀብል ከሚመሇከታቸው
ጋር በመሆን ያበሇጽጋሌ፤ ያፀዴቃሌ፤ ውሌ ይፇራረማሌ፤ ዴጋፌ ይሰጣሌ፤ አፇጻጸሙን
ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
14. የከተማው አስተዲዯር ዒመታዊ ሒሳብ አጠቃሌል ይይዙሌ፤ በዋና ኦዱተር መስሪያ ቤት
ያስመረምራሌ፤ በግኝቱ ሊይ ተመስርቶ የማስተካከያ እርምጃ መወሰደን ያረጋግጣሌ፤
15. የከተማው የግዥና የንብረት አስተዲዯር ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ በአግባቡ ሥራ ሊይ መዋለን
ይቆጣጠራሌ፤
16. የውስጥ ኦዱት በሴክተር መሥሪያ ቤቶች፣ በክፌሇ ከተሞችና በወረዲዎች እንዱቋቋሙ
ያዯርጋሌ፤ አፇጻጸማቸውን ይከታተሊሌ፤
17. የውስጥ ኦዱት መመሪያዎች፣ ማኑዋልችና የሙያ ሥነ-ምግባር ዯንብ በማዖጋጀት ሥራ ሊይ
እንዱውሌ ያዯርጋሌ፤ የኦዱት ሪፖርቶችን ተቀብል ይገመግማሌ፤ የተገኙ ዴክመቶች
እንዱታረሙ ያዯርጋሌ፤
18. የከተማው አስተዲዯር አክሲዮኖችን፣ የሚተሊሇፈና የማይተሊሇፈ የገንዖብ ሰነድችን እና
ላልች ተመሳሳይ ተቀማጭ የገንዖብ ሀብቶችን ይይዙሌ፤ ይጠብቃሌ፡፡

22
21. የቤቶች ሌማትና አስተዲዯር ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ስሌጣንና ተግባራት ይኖረዋሌ፡-
1. የቤቶች ሌማት ኮርፖሬሽንን በበሊይነት ይመራሌ፤ ያስተባብራሌ፤ይዯግፊሌ፤
2. አገራዊ የቤቶች ሌማትና አስተዲዯርን የሚመሇከቱ ፖሉሲዎች፣ ዛርዛር የህግ ማዔቀፍች
እንዱሁም ስታንዲርዴ በከተማዋ ተፇጻሚ መሆናቸውን ያረጋግጣሌ፤ የማሻሻያ ግብዒቶች
ያሰባስባሌ፤ ሇሚመሇከተው አካሌ ያስተሊሌፊሌ፤ተግባራዊነቱንም ይቆጣጠራሌ፤
3. በመንግስት አስተባባሪነት፣ በመንግስትና በግሌ አጋርነት፣ በመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ
ማህበራት፣ የግሌ ቤት አሌሚዎች እና ሪሌ ስቴቶችን እና በላልች አማራጭ የቤት ሌማት
ፕሮግራሞችን ሇማከናወን እና አጠቃሊይ አቅጣጫ ሇመቀየስ የሚያስችሌ ጥናቶችን
ያጠናሌ፤ ያስጠናሌ፤ ስሌትና ስታንዲርዴ ያዖጋጃሌ፤ ሇሚመሇከተው አካሌ ያቀርባሌ፤
ሲጸዴቅ አፇፃፀሙን ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
4. የሚያስተዲዴራቸውን ቤቶች መረጃ በዖመናዊ ቴክኖልጂ ይይዙሌ፤ የመኖሪያ ቤት
ዒይነቶችን መዯብና ዯረጃ ያወጣሌ፤ የግንዙቤ ማስጨበጫ ስሌጠና ይሰጣሌ፤
5. በጋራ መኖሪያ ቤት ማህበራት እንዱመሰረቱና በህግ አግባብ ተሌዔኳቸውን እንዱወጡ
ያበረታታሌ፤ ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በትብብር ችግሮቹ እንዱወገደ ያዯርጋሌ፤
6. በአነስተኛና መካከሇኛ የኑሮ ዯረጃ ሊይ ያለ ነዋሪዎች በተሇይም ሴቶችና አካሌ ጉዲተኞች
በቤት ሌማት ፌትሐዊ ተጠቃሚ እንዱሆኑ የአሰራር ሥርዒት ይዖረጋሌ፤
7. የቤት ሌማቱ ሥራ ከዴህነት ቅነሳ እና ከሥራ እዴሌ ፇጠራ ጋር የተቀናጀ እንዱሆን
ያዯርጋሌ፣ ተግባራዊነቱን ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
8. አግባብ ባሇው ሕግ መሠረት ነዋሪው ከአቅሙ ጋር የተመጣጠነ መኖሪያ ቤት እንዱሠራ
በመንግሥትና በግሌ ባሇሀብቶች አጋርነት እና በላልች የቤት ሌማት አማራጮችን
በመጠቀም የቤት ሌማት ማካሄዴ የሚችለበት አጠቃሊይ አቅጣጫ ሇመቀየስ የሚያስችለ
ጥናቶችን ያካሂዲሌ፣ ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤ አፇጻጸሙን ይከታተሊሌ፤
9. በቤት ሌማት ዖርፌ የሚሰማሩ አካሊት ተቀናጅተው የሚሰሩበትን አሰራር ሥርዒት
ይዖረጋሌ፤ ዴጋፌ ያዯርጋሌ፤ አፇፃፀሙን ይቆጣጠራሌ፤
10. ከቤት ሽያጭ፣ ኪራይና የመሳሰለት ተግባራት ሊይ ጤናማ የገበያ ሥርዒት እንዱኖር
የሚያስችሌ ጥናቶችን ያጠናሌ፤ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
11. በዖመናዊ ቴክኖልጂ ወቅታዊ የቤት ፌሊጎትና አቅርቦት፣ አጠቃሊይ የተመዛጋቢዎች እና
የቤት መረጃ በዛርዛር ይይዙሌ፤ ወቅታዊ ያዯርጋሌ፤ ሇዔጣ ብቁ የሆኑ ቆጣቢዎችን
በመሇየት መረጃውን ሇሚመሇከተው አካሌ ያስተሊሌፊሌ፤ አስፇሊጊ ሆኖ ሲገኝ አዱስ ቤት
ፇሊጊዎችን ይመዖግባሌ፤

23
12. የቤት ፌሊጎትና አቅርቦት መሇየት የሚያስችሌ ዛርዛር ጥናት ያከናውናሌ፤ የቤት አቅርቦት
ክፌተቶችን በመሇየት የመፌትሔ ሀሳቦችን ያመነጫሌ፤ ሇሚመሇከተው አካሌ በማቅረብ
ያስወስናሌ፤ ይተገብራሌ፤ አፇጻጸሙንም ይከታተሊሌ፤
13. ቤቶች በሌማት ወይም በተፇጥሮ ወይም በሰው ሰራሽ አዯጋ ምክንያት በሚፇርሱበት ወቅት
አስፇሊጊው መረጃ ከሚመሇከተው አካሌ ጋር ይሇያሌ፤ ያጣራሌ፤ ያዯራጃሌ፤ ቤት
ሇፇረሰባቸው አካሊት ምትክ ቤት እንዱሰጣቸው ሇሚመሇከተው አካሌ መረጃዎችን
ያስተሊሌፊሌ፤
14. የከተማ አስተዲዯሩ ንብረት የሆኑ የመኖሪያ፣ ንግዴ፣ ሇኪራይ አገሌግልት የተገነቡ ቤቶች
እንዱሁም የጋራ መኖሪያ ቤቶችን በፌትሐዊነት ያስተዲዴራሌ፤ ያከራያሌ፤ እንዱጠገን
ያዯርጋሌ፤
15. የከተማ አስተዲሩ ንብረት የሆኑ የመኖሪያ፣ ንግዴ ቤቶች፣ ሇኪራይ አገሌግልት ተገነቡ
ቤቶች እንዱሁም የጋራ መኖሪያ ቤቶች በህገ-ወጥ መንገዴ ከያ዗ት አካሊት ያስሇቅቃሌ፤
16. የቤት አሌሚ መረጃዎችን ይሰበስባሌ፤ ይተነትናሌ፣ ያዯራጃሌ፤ ሇሚመሇከታቸው አካሌ
ያሰራጫሌ፡፡
22. የፏብሉክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ሌማት ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. የተቋም አቅም ግንባታ ሥራን የሚያሳሌጡ ዖመናዊ አሰራሮችንና ተሞክሮዎችን በመሇየት
በከተማ አስተዲዯሩ መስሪያ ቤቶች ሊይ ተግባራዊ እንዱሆኑ ያዯርጋሌ፣ አፇፃፀሙን
ይከታተሊሌ፣ አስፇሊጊዉን የቴክኒክና የሙያ ዴጋፌ ይሰጣሌ፤
2. በመንግስት መስሪያ ቤቶች እና የሌማት ዴርጅቶች የሰዉ ሀብት ሌማት በቀጣይነት
የሚሇማበትንና ጥቅም ሊይ የሚዉሌበትን ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ይተገብራሌ ፤ እንዱተገበር
ያዯርጋሌ፤
3. የተቋማት አዯረጃጀት ጥናት ሊይ አስፇሊጊዉን ዴጋፌ ይሰጣሌ፤ ያማክራሌ፤ አግባብነቱን
ይመረምራሌ፣ ያጸዴቃሌ፤
4. የከተማው አስተዲዯር አስፇጻሚ አካሊትን መዋቅራዊ አዯረጃጀት፣ ስሌጣንና
ተግባራትንበተመሇከተ ጥናት ያካሂዲሌ፤ ውጤቱን ሇካቢኔ ያቀርባሌ፣ ሲጸዴቅም ተገቢዉን
ይፇጽማሌ፤
5. በከተማው አስተዲዯር መስሪያ ቤቶች የሚሰጡ አገሌግልቶች ተገቢዉ ስታንዲርዴ መኖሩን
ያረጋግጣሌ፤ እንዱያዖጋጁ ያዯርጋሌ፤ ያጸዴቃሌ፤ ተግባራዊ መዯረጉን ያረጋግጣሌ፤
6. በከተማው አስተዲዯር መስሪያ ቤቶች የአገሌግልት አሰጣጥ አፇጻፀም ይከታተሊሌ፣
የተገሌጋዩን እርካታ ጥናት ያካሂዲሌ፣ የጥናቱን ውጤት ሇሚመሇከተው አካሌ ያቀርባሌ፤

24
7. የመንግስት ሰራተኞች ቅሬታ አቀራረብና አፇታት ሥርዒት ግሌጽነትና ተጠያቂነት ባሇዉ
መንገዴ መዖርጋቱንና ተግባራዊ መዯረጉን እንዱሁም ዉጤታማነቱን ያረጋግጣሌ፤
8. ያሌተማከሇ የአስተዲዯር ሥርዒትን ሇማጠናከር የሚያስችሌ የማስፇጸም አቅም ግንባታ
ይዖረጋሌ፣ አፇጻጸሙንም ይከታተሊሌ፣ ይዯግፊሌ፤
9. የመንግስት ሰራተኞችን ወቅታዊ አፇፃፀም ምዖና የአሰራር ሥርዒት ይዖረጋሌ፤
ተግባራዊነቱንም ያረጋግጣሌ፤
10. የመንግስት ሰራተኛ በብቃትና በአፇጻፀም ሊይ የተመሰረተ የምዯባ፣ የዯረጃ ዔዴገትና
የእርከን ጭማሪ፣ የጥቅማጥቅምና የማበረታቻ ሥርዒት ይዖረጋሌ፣ እንዱተገበር ያዯርጋሌ፤
ዉጤታማነቱን ይገመግማሌ፣ አስፇሊጊዉን የማሻሻያ እርምጃ ይወስዲሌ፤
11. አግባብ ያሊው የፋዯራሌ ሕግ እንዯተጠበቀ ሆኖ ሇመንግስት ሰራተኛዉ የሚያስፇሌጉ
የሥራ መዯቦች፣ የትምህርት የስሌጠናና የሥራ ሌምዴ አጠቃሊይ መመዖኛዎች ያወጣሌ፤
12. የመንግስት ሰራተኞች አቀጣጠር፣ አመዲዯብ፣ የዯረጃ እዴገት፣ ዛዉዉር፣ አበሌና ጥቅማ
ጥቅም፣ ስሌጠናና የዱሲፕሉን አፇጻጸም መመሪያ ያወጣሌ፤ በህግ መሰረት መፇጸሙን
ያረጋግጣሌ፤
13. በህግ መሰረት የከተማ አስተዲዯሩን የመንግስት ሰራተኞችን ከጡረታ ዔዴሜ ክሌሌ በሊይ
በአገሌግልት ሊይ ሇማቆየት በሚቀርብ ጥያቄ ሊይ ዉሳኔ ይሰጣሌ፤
14. የከተማ አስተዲዯሩን የሰዉ ሀብት መረጃዎችን በቴክኖልጂ በመታገዛ ያዯራጃሌ፤
15. የህዛብ አገሌጋይነት አስተሳሰብ ያሇዉ አመራርና ፇጻሚ ይገነባሌ እንዱገነባ ይሰራሌ፣
የብቃት ማረጋገጫ ሥርዒት ይዖረጋሌ፣ ተግባራዊነቱንም ይከታተሊሌ፣ ይዯግፊሌ፤
ያረጋግጣሌ፤
16. በሚዖረጋቸው አዲዱስ አሰራሮች፤ አዯረጃጀቶችና ማኑዋልች ዗ሪያ አጫጭር የግንዙቤ
ማስጨበጫ ስሌጠናዎችን ይሰጣሌ፣ እንዱሰጥ ያዯርጋሌ፤
17. ሁለም ተቋማት ዉጤታማ አፇጻፀም እንዱኖራቸዉ የሚያዯርጋቸዉን አዲዱስ የሇውጥ
መሳሪያዎች ከራሳቸዉ ባህርይ አንጻር አጥንተው እንዱያቀርቡ ያበረታታሌ፤ ሲጸዴቅም
ተግባራዊ መሆኑን ይከታተሊሌ፤
18. የመንግሥት መስሪያ ቤቶች የሪፍርምና አገሌግልት አሰጣጥ አፇጻጸም ውጤታማነት
ይመራሌ፣ አፇጻጸማቸውን ይገመግማሌ፤ ግብረ-መሌስ ይሰጣሌ፣ ዯረጃ ያወጣሌ፣
ሇሚመሇከተው አካሌ ሪፖርት ይሌካሌ፤
19. ከተማ አስተዲዯሩ ተቋማት ሊይ የሠራተኛ አፇጻጸም ምዖና ተግባራዊ እንዱሆን ሥርዒት
ይዖረጋሌ፣ አፇጻጸሙን በመፇተሽ ግብረ-መሌስ ይሰጣሌ፣ የምዖና ሂዯቱ በበሊይነት
ያስተባብራሌ፣ ያረጋግጣሌ፡፡

25
23. የሰሊምና ጸጥታ አስተዲዯር ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. የዯንብ ማስከበር ባሇሥሌጣንን በበሊይነት ይመራሌ፤ ያስተባብራሌ፤ይዯግፊሌ፤
2. የብሔራዊ የፀጥታና የሰሊም ፖሉሲን መሠረት በማዴረግ የከተማውን የአስተዲዯርና ፀጥታ
ጉዲይ ተጨባጭ ሁኔታ ያገናዖበ ከተማ አቀፌ ፖሉሲ ይቀርፃሌ፤ ስትራቴጂ ይነዴፊሌ፤ ህግ
ያመነጫሌ፤ ሲጸዴቅም ተግባራዊ መሆኑን ይከታተሊሌ፤ ያረጋግጣሌ፤
3. በፀጥታ ጉዲዮች የከተማው አስተዲዯር ዋና የፀጥታ አማካሪ ሆኖ ይሰራሌ፤ ሇፀጥታና ሰሊም
አስጊ የሆኑ ጉዲዮች ሊይ ተገቢ የሆነ አፊጣኝ እርምጃ ይወስዲሌ፤ አስፇሊጊ ሆኖ ሲገኝም
እንዯ አግባብነቱ ራሱ ወይም ከሚመሇከተው አካሌ ጋር በመቀናጀት የእርምት እርምጃ
ይወስዲሌ ወይም እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
4. የግጭት መንስዓዎችን በጥናት ይሇያሌ፣ ግጭት እንዲይከሰት ይከሊከሊሌ፤ ሲከሰትም
ባህሊዊና ዖመናዊ የግጭት አፇታት ዖዳዎችን በመጠቀም ይፇታሌ፤
5. በከተማው ሌዩ ሌዩ ሀይማኖትና ቤተ-እምነት ተከታዮች መካከሌ ሰሊምና መከባበር
እንዱሰፌን ሇማዴረግና ግጭትንም ሇመከሊከሌ እንዱቻሌ አግባብነት ካሊቸዉ የፋዯራሌም
ሆነ የከተማው አስተዲዯር አካሊት፣ የኃይማኖት ተቋማትና ከላልች ከሚመሇከታቸው አካሊት
ጋር በመተባበር ይሠራሌ፤
6. በግጭት መከሊከሌ፣ አያያዛም ሆነ አፇታት፣ በነዋሪው ዯህንነት፣ ሰሊም እና ፀጥታ አጠባበቅ
ጉዲዮች ዗ሪያ አግባብነት ካሊቸው የፋዯራሌ፣ የክሌሌ፣ የከተማ አስተዲዯር እና ላልች
አካሊት ጋር የሥራ ግንኙነቶችን ያዯርጋሌ፤ እንዯአግባብነቱ ችግሮችን በተናጠሌ ወይም
በጋራ ይፇታሌ፤
7. ህግና ሥርዒት መከበሩንና የህብረተሰቡ ሰሊምና ዯህንነት መጠበቁን ይከታተሊሌ፣
ይቆጣጠራሌ፣
8. ህገ-መንግስታዊ ስርዒቱን በኃይሌ ሇማፌረስና በስውር የነዋሪውንና የመንግስትን ጥቅም
ጉዲት ሊይ ሇመጣሌ የሚንቀሳቀሱ ግሇሰቦችን፣ ቡዴኖችንና ዴርጅቶችን በመከታተሌ
ነዋሪውንና ላልች የሚመሇከታቸውን አካሊት በማሳተፌ ይከሊከሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
9. ከጸጥታ አስተዲዯር ጋር የተያያ዗ ቅሬታ እና አቤቱታዎችን ይቀበሊሌ፤ ይመረምራሌ፤
እንዲግባብነቱ ራሱ ወይም በተጠሪ ተቋም ወይም በላልች በሚመሇከታቸው አካሊት
ቅሬታዎቹና አቤቱታዎቹ መሌስ እንዱያገኙ ያዯርጋሌ፤ አፇጻጸሙን ይከታተሊሌ፤
10. በፋዯራሌ መንግስት የተመዖገቡ እና ፇቃዴና እዴሳት የተሰጣቸውን የሀይማኖት ተቋማት
እና የብ዗ሀን ማህበራት ሇመረጃነት ይመዖግባሌ፤ መረጃ ያዯራጃሌ፤ ህገ-መንግስቱንና

26
ላልች ህጎችን አክብረው ስሇመሥራታቸው ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ እርምጃ እንዱወሰዴ
ያዯርጋሌ፤ ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር ተቀናጅቶ ይሰራሌ፤
11. ሇህግ አስከባሪ አካሊት እና ሇነዋሪዎች በወቅታዊ ጉዲዩች ዗ሪያ አቅማቸውን በመገንባት
የህዛብ አገሌጋይነት ሚናቸውን እንዱወጡ ያዯርጋሌ፤
12. የላልች ህጎች ዴንጋጌዎችና አሰራሮች እንዯተጠበቁ ሆነው የጦር መሳሪያ ፇቃዴ
በሚመሇከት የትብብር ዯብዲቤ ይሰጣሌ፤ መረጃ ያዯራጃሌ፤ ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር
በቅንጅት ይሰራሌ፤
13. በከተማው የጦር መሣሪያ አጠቃቀምና አያያዛ በተመሇከተ የምዛገባ አፇጻጸምን
ይከታተሊሌ፤
14. የህብረተሰቡን ተሳትፍ በማጎሌበት እና ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመቀናጀት ወንጀሌ፣
የዯንብ መተሊሇፌ እና ተያያዥ ሕገ ወጥ ተግባራት እንዲይፇፀሙ የማስተባበር ሥራዎችን
ይሰራሌ፤ ተፇጽሞ ሲገኝ ህጋዊ እርምጃ እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፣
15. የማህበረሰብ አቀፌ ፖሉስ አገሌግልት በህብረተሰብ ተሳትፍ እና በመስፇርቱ መሰረት
ስሇመከናወኑ ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በቅንጅት ይሰራሌ፤
16. የፀጥታ አስተዲዯር እና ላልች ተያያዥነት ያሊቸው ጉዲዮች ሊይ ሇተሇያዩ የህብረተሰብ
ክፌልች የግንዙቤ ማስጨበጫ ስሌጠናዎችን ይሰጣሌ ወይም እንዱሰጥ ያዯርጋሌ፤
17. የፀጥታ ሁኔታ መረጃ ይሰበስባሌ፣ ያዯራጃሌ፣ ጥናትና ምርምር ያዯርጋሌ፣ ውጤቱን
ሇሚመሇከተው አካሌ ያቀርባሌ፤ በሚሰጠው ውሳኔ መሠረት ተግባር ሊይ እንዱውሌ
ያዯርጋሌ፣ አፇጻጸሙንም ይከታተሊሌ፤
18. የመንግስትና የግሌ ተቋማትን እና ነዋሪውን በአካባቢያቸው የፀጥታ፣ ሰሊም እና ተያያዥ
ጉዲዮች ሊይ የሚሳተፈበትን ስሌት ይቀይሳሌ፤ ተቋማዊ አዯረጃጀት ይፇጥራሌ፤
ያስተባብራሌ፤
19. በከተማው ክሌሌ ውስጥ የተፇጥሮና ሰው ሰራሽ አዯጋዎች በሚያጋጥሙበት ወቅት ከላልች
ባሇዯርሻ አካሊት ጋር በመተባበር የጉዲቱ መጠን እንዲይባባስ አስፇሊጊውን ሁለ ያዯርጋሌ፤
በአዯጋው ክሌሌ ውስጥ የሚገኙ ማህበረሰብ አካሊት የህይወትና የንብረት ዯህንነት
እንዱጠበቅ ያዯርጋሌ፤
20. ስሇሰሊማዊ ሰሌፌ፣ በአዯባባይ ሊይ ስሇሚከናወኑ የተሇያዩ ፕሮግራሞች እና ስብሰባዎች
ከንቲባውን ያማክራሌ፤ አፇጻጸሙን ይከታተሊሌ፤
21. የመንግስትና የግሌ ተቋማት እንዱሁም የአካባቢ ቅጥር ጥበቃ በተመሇከተ ከሚመሇከታቸው
አካሊት ጋር በትብብር ይሰራሌ፤

27
22. የሰሊም እና የፀጥታ ምክር ቤት አዯረጃጀትና አሰራር አጥንቶ ሇከንቲባው ያቀርባሌ፤
ሲወሰንም ተግባራዊ ያዯርጋሌ፡፡

24. የባህሌ፣ ኪነ ጥበብና ቱሪዛም ቢሮ


ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. በከተማዋ ውስጥ የሚገኙ ታሪካዊ ቅርሶችን ያጠናሌ፤ በሕግ መሠረት ይጠብቃሌ፤
ያስጠብቃሌ፤ የሀገሪቱን ብሔር ብሔረሰቦች ታሪክና ባህሌ ተመዛግቦ እንዱያዛ ያዯርጋሌ፤
የባህሌ ሙዛየሞችን ያዯራጃሌ፤ ያስተዲዴራሌ፤ ቋንቋዎችና ሥነ ፅሑፍች እንዱዲብሩ
ያዯርጋሌ፤
2. በባህሌ ተፅዔኖ ሳቢያ ማህበራዊ ዔዴገትን የሚያጓትቱ አመሇካከቶችን፣ እምነቶችንና
ሌማዲዊ አሠራሮችን የመሇወጥ ተግባሮችን ያከናውናሌ፤
3. የባህሌ ዖርፌ ሌማዲዊ አስተዋጽኦ እንዱስፊፊ ያዯርጋሌ፤ ባህሌ፣ ኪነጥበብ፣ ሥነ ጥበብ እና
የፇጠራ ችልታ በከተማው ውስጥ እንዱዲብርና እንዱስፊፊ ያዯርጋሌ፤ ጎጂ ሌማዲዊ
ዴርጊቶችና ግብረ-ገባዊ ያሌሆኑ ዴርጊቶችን የሚያራምደና የሚያስፊፈ እንቅስቃሴዎችን
ይከታተሊሌ፤ ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመቀናጀት ሕጋዊ እርምጃ እንዱወስዴ
ያዯርጋሌ፤
4. በከተማው አስተዲዯር ሥር የሚገኙ ቤተ መጽሐፌትን፤ ቤተመዙግብትና አብያተ-መዖክርን
ያስተዲዴራሌ፣ ይመራሌ፤ እንዱቋቋሙና እንዱስፊፈ ያዯርጋሌ፤ በባህሌ ዖርፌ የህዛብን
ተሳትፍ መሠረት ሇማስያዛ ላልች የባህሌ ተቋማት እንዱስፊፈ ያዴርጋሌ፤
5. የከተማውን የቱሪዛም መስህቦችና መሌካም ገጽታ ሇሀገር ውስጥና ሇውጪ እህት ከተሞች
የቱሪዛም ገበያ በስፊት ያስተዋውቃሌ፤
6. የከተማው የቱሪስት መስህቦችና መዲረሻዎችን ተሇይተው እንዱታወቁና ሇቱሪዛም አመቺ
ሆነው እንዱሇሙና እንዱዯራጁ፤ የቱሪስት አገሌግልት ሰጪ ዴርጅቶች እንዱስፊፈ፣
የከተማው ነዋሪም ከቱሪዛም ጥቅሞች ተካፌይ እንዱሆን ያዴርጋሌ፤
7. ሇቱሪስት አገሌግልት ሰጪ ተቋማት የሙያ ፌቃዴ ይሰጣሌ፤ አፇጻጸሙን ይከታተሊሌ፤
8. የቱሪስት አገሌግልት ሰጪ ተቋማት ዯረጃዎችን ይወስናሌ፤ ተፇፃሚነቱን ይቆጣጠራሌ፤
9. በቱሪዛም የሰመረ አገሌግልት እንዱኖርና የቱሪስቶችም ዯህንነት እንዱረጋገጥ
ከሚመሇከታቸው ጋር ይሠራሌ፤
10. የቱሪዛም ሴክተር የማስፇፀም አቅም ይገነባሌ፤
11. የባህሌና ቱሪዛም መረጃዎችን ያሰባስባሌ፣ ያጠናቅራሌ፣ ያሠራጫሌ፤
12. በከተማው ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የኪነ ጥበብና የቱሪዛም ተቋማትን፣ ማህበራትን፣ ክበባትን፣
ሞያተኞችን በሕግ መሠረት ይመዖግባሌ፤ ፉቃዴ ይሰጣሌ፤ ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤

28
ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመቀናጀት ህጋዊ እርምጃ ይወስዲሌ፤ በባህሌና ቱሪዛም
ዖርፌ የተሰማሩ መንግስታዊና መንግስታዊ ሊሌሆኑ ተቋማት ዴጋፌ ያዯርጋሌ፡፡
25. የፌትህ ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. በሕግ ጉዲዮች የከተማው አስተዲዯር ዋና አማካሪና ተወካይ ሆኖ ይሠራሌ፤
2. የከተማውን የፌትህ ሥርዒት ማሻሻያ ፕሮግራምን ያቅዲሌ፤ ያስተባብራሌ፤ በእቅደ
መሰረት መከናወኑን ያረጋግጣሌ፤ ይከታተሊሌ፤ ክፌተቶችን እየሇየ ዴጋፌ ያዯርጋሌ፤
3. የሰብዒዊ መብት የዴርጊት መርሀ ግብር ይተገብራሌ፤ አስፇፃሚ አካሊት በዋና ዔቅዲቸው
ማካተታቸውን ያረጋግጣሌ፤ ይዯግፊሌ፤ አፇፃፀሙን ይከታተሊሌ፤ ሇሚመሇከታቸው አካሊት
ሪፖርት ያቀርባሌ፤
4. ሕገ-ወጥ የሰዎች ዛውውርን ሇመከሊከሌ ፕሮግራም ይቀርፃሌ፤ ዔቅዴ
ይነዴፊሌ፤በሚመሇከተው አካሌ ሲጸዴቅ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤ ይመራሌ፤ ያስተባብራሌ፤
አፇጻጸሙንም ይከታተሊሌ፤
5. የከተማው አስተዲዯር መስሪያ ቤቶች የአስተዲዯሩና የነዋሪው መብትና ጥቅም ወኪሌ ሆኖ
ይከራከራሌ፣ ያስከብራሌ፣ የሚከበሩበትን ሂዯት ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
6. የከተማው አስተዲዯር የመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚያዯርጉትን ውሌ ይመረምራሌ፤
ሕጋዊነታቸውን ያረጋግጣሌ፤ አፇጻጸማቸውን ይከታተሊሌ፤ ተገቢው የጥንቃቄ እርምጃ
እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ ወይም ይወስዲሌ፤
7. የከተማው አስተዲዯር የመንግስት መስሪያ ቤትንና የመንግስት ሌማት ዴርጅቶችን
በመወከሌ ወይም የከተማ አስተዲዯሩንና የነዋሪውን መብትና ጥቅም ሇማስከበር በስሙ
በማንኛውም የዲኝነት ሥሌጣን በተሰጠው አካሌ ወይም በግሌግሌ ጉባኤ በመቅረብ ክስ
ይመሰርታሌ፣ መሌስ ይሰጣሌ፣ የጣሌቃ ገብ፣ የመቃወም እና የይግባኝ አቤቱታ ያቀርባሌ፤
8. የከተማ አስተዲዯሩንና የነዋሪውን መብትና ጥቅም ሇማስከበር አስፇሊጊ ሆኖ ሲያገኘው
በማንኛውም የዲኝነት ሥሌጣን በተሰጠው አካሌ ወይም በግሌግሌ ጉባኤ በመቅረብ በስሙ
ክስ ይመሠረታሌ፤ መሌስ ይሰጣሌ፤ የጣሌቃ ገብ አቤቱታ ያቀርባሌ፤ ይግባኝ ይጠይቃሌ፤
9. የተሰጠው ውሣኔ የህዛብንና የመንግስትን ጥቅም የሚጏዲ ሆኖ ካገኘው የመቃወም አቤቱታ
ያቀርባሌ፤ ይከራከራሌ፤
10. የአስተዲዯሩ ተቋማት ከአሰሪና ሰራተኛ ጋር ተያይዖው የሚቀርቡ የክርክር ጉዲዮችን ወክል
ይከራከራሌ፤ ያስወስናሌ፤ ያስፇጽማሌ፤

29
11. በከተማው አስተዲዯር የመንግስት መስሪያ ቤቶች እርስ በእርሳቸው ያሌተግባቡባቸው
የፌትሐብሔር ጉዲዮች በፌርዴ ቤት ወይም ከፌርዴ ቤት ውጪ ባሇ አማራጭ የክርክር
መፌቻ መንገዴ እንዱወሰን ውሣኔ ይሰጣሌ፤ በውሣኔ መሠረት መፇፀሙን ይከታተሊሌ፤
12. በካቢኔው በሚፀዴቅ ወይም በፀዯቀ መዋቅራዊ አዯረጃጀት መሠረት የራሳቸው የሕግ
አገሌግልት እንዱኖራቸው የተፇቀዯሊቸው አካሊትን የህግ አገሌግልቶች በሚመሇከት
ወቅታዊ ሪፖርት እንዱቀርብሇት ያዯርጋሌ፤ ሥራቸውን ይከታተሊሌ፤ ይዯግፊሌ፤
ይቆጣጠራሌ፤ የማስተካከያ እርምጃ ይወስዲሌ፤
13. በላልች ሕጏች የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ በፌርዴ ቤት የተያ዗ ወይም ፌርዴ ቤት
ከመቅረባቸው በፉት የማያዋጡ ወይም ሇአሊስፇሊጊ ወጪ የሚዲርጉ ጉዲዮችን በአማራጭ
ክርክር መፌቻ ዖዳዎች እንዱፇቱ ያዯርጋሌ፤
14. በከተማው አስተዲዯር ፌርዴ ቤቶች የፌትሐ ብሔር የዲኝነት ሥሌጣን ስር በሚወዴቁ
የፌትሐብሔር ክስ ሇመመሥረት የገንዖብ አቅም የላሊቸውን ነዋሪዎች በተሇይም ሴቶችን፣
ሕፃናትን፣ አካሌ ጉዲተኞችን ፣ አረጋውያንን እና የመሳሰለትን ወክል ክስ ያቀርባሌ፤
ይከራከራሌ፤
15. የገንዖብ አቅም የላሊቸው በከተማው ፌርዴ ቤቶች በወንጀሌ የዲኝነት ሥሌጣን ስር
በሚወዴቁ የወንጀሌ ተጎጂ የሆኑ ተበዲዮች እንዱካሱ፣ መሌሰው እንዱቋቋሙ እንዱሁም
ከጉዲቱ ጋር የተያያ዗ የፌትሐ ብሔር ጥቅማቸውን ሇማስጠበቅ እነሱን በመወከሌ
የፌትሐብሔር ክስ ያቀርባሌ ወይም ይዯራዯራሌ፤
16. የሕግ ጥናትና ምርምር ያዯርጋሌ፤ የከተማው አስተዲዯር ያወጣቸው ሕጎች በአግባቡ ሥራ
ሊይ መዋሊቸውን ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ ይጠብቃሌ፤ የሕግ ወይም የውሌ ረቂቅ
ያዖጋጃሌ፤
17. በካቢኔ የጸዯቀ ዯንብ በአዱስ ነጋሪ ጋዚጣ ያሳትማሌ፤ የከተማው ሕጎችን መሰብሰብ
ማዯራጀት መተንተንና ማሰራጨት የሚያስችሌ ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ ይፇጽማሌ፤
18. ነዋሪው በሕገ መንግስቱና በቻርተሩ የተሰጡትን መብቶችና ነጻነቶች እንዱያውቅና
እንዱጠቀም ተገቢውን የሕግ ስሌጠና ይሰጣሌ፤
19. ሇከተማው አስተዲዯር አመራሮችና ሰራተኞች እንዱሁም ሇነዋሪው የንቃተ ሕግ ግንዙቤ
ይሰጣሌ፤
20. በቻርተሩ በተሰጠው ስሌጣን መሠረት በከተማው አስተዲዯር ፌርዴ ቤቶች ስሌጣን ስር
የሚወዴቅ ወንጀሌ የፇጸመ ሰው በሚመሇከት ወንጀሌ ምርመራ በከተማው ፖሉስ ኮሚሽን

30
ተጣርቶ ሲቀርብሇት ወይም እንዱቀርብሇት በማዴረግ በህግ መሠረት ቀርቦ ተገቢውን
ውሳኔ እንዱያገኙ ክስ ያቀርባሌ፣ ይከራከራሌ፣
21. የተጀመረ ምርመራ በህግ መሠረት እንዱቆም ያዙሌ፣ ክስ ያነሳሌ ወይም የወንጀሌ ምርመራ
በህግ መሠረት ይዖጋሌ፣ እንዱሁም አስፇሊጊ የሆኑ ላልች ተግባራትን ያከናውናሌ፤
22. በፋዯራሌ ፌትህ ሚኒስቴር በውክሌና የሚሰጡትን የወንጀሌ ጉዲዮች ክስ ይመሰርታሌ፣
ይከራከራሌ፤
23. በሕግ በተሰጠው ሥሌጣን መሠረት የወንጀሌ ጉዲዮችን በከተማው ፖሉስ ተጣርቶ
ሲቀርብሇት ወይም እንዱቀርብሇት በማዴረግ ክስ ይመሰርታሌ፣ ይከራከራሌ፤ የተጀመረ
ምርመራ በሕግ መሠረት እንዱቆም ያዙሌ፤ ክስ ያነሣሌ ወይም የምርመራ መዛገቡ በሕጉ
መሠረት ይዖጋሌ፤ ላልች ሕጋዊ ተግባራትን ያከናውናሌ፤
24. በከተማው አስተዲዯር አስፇፃሚ አካሊት የሚጣለ የዯንብ መተሊሊፌ ቅጣቶችን ያስፇፅማሌ፤
ሙያዊ ዴጋፌ ይሰጣሌ፤
25. የከተማው አስተዲዯር የሚሰጣቸው አስተዲዯራዊ ውሣኔዎች ከሕግ ጋር የተጣጣመ መሆኑን
ያረጋግጣሌ፤ የማስተካከያ እርምጃ ይወስዲሌ፤ እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤ ምክር ይሰጣሌ፤
26. በዏቃብያን ሕግ የሚሰጡ ውሣኔዎች በሕግ መሠረት መከናወናቸውን ያረጋግጣሌ፤
ጉዴሇቶችን በጥናት አስዯግፍ ይሇያሌ፤ በግኝቱ መሠረትም እንዱታረሙ ያዯርጋሌ፤
አስፇሊጊ ሲሆን እርምጃ ይወስዲሌ ወይም እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
27. የቢሮው ዏቃብያነ ሕግ ካቢኔው በሚያወጣው መተዲዯሪያ ዯንብ ይተዲዯራለ፡፡
26. የመሬት ሌማትና አስተዲዯር ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ስሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. የከተማ መዋቅራዊ ፕሊን እና ዛርዛር የአካባቢ ሌማት ፕሊኖች መሰረት በማዴረግ
ፌትሃዊና ኢኮኖሚያዊ የመሬት ሌማትና አቅርቦት እንዱሁም የከተማ ማዯስ ጥናት
ሥራዎችን ያከናውናሌ፤ እንዱከናወን ያዯርጋሌ፤ አፇጻጸሙን ይከታተሊሌ፤
2. የሌማት ቅዯም ተከተሌ በማውጣት የመሌሶ ማሌማት ፕሮጀክት ጥናት፣ መርሀ ግብሮች፣
ጥቅሌ ዒሊማዎች፣ ግቦች፣ የኢንቨስትመንት ዔቅድች፣ በጀት፣ የዒሊማ ማስፇፀሚያ
ስትራቴጂዎችና የጊዚ ሠላዲ ያዖጋጃሌ፤ ሲጸዴቅ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
3. ሇመሌሶ ማሌማትና ሇመሬት ዛግጅት ተፇሊጊው መሰረተ ሌማት እንዱጠና
ሇሚመሇከታቸው አካሊት ያሳውቃሌ፤ መጠናቱን ያረጋግጣሌ፤ ከገንቢዎች በሚገኝ ግብዒት
የግንባታ ቅንጅት እቅዴና በጀት ያዖጋጃሌ፤ ሲፇቀዴም ያስገነባሌ፤

31
4. የመሬት አቅርቦትና ፌሊጎት ሚዙኑን ጠብቆ መሄዴ እንዱችሌ የተሇያዩ ጥናቶችን
በማከናወን የውሳኔ ሃሳብ አዖጋጅቶ ሇሚመሇከተው አካሌ ያቀርባሌ፤ ሲጸዴቅም ተግባራዊ
ያዯርጋሌ፤
5. ሇሌማት የተመረጡ አካባቢዎች በአካባቢ ሌማት ፕሊን መሰረት የተቀናጀ የከተማ ንዴፌ
እንዱዖጋጅ ያዯርጋሌ፤ በሚመሇከተው አካሌ ሲጸዴቅ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
6. ሇተሇያዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገሌግልቶች የሚውሌ መሬት ወሰን ያስከብራሌ፤
አዖጋጅቶ ያቀርባሌ፤
7. በከተማው ውስጥ የተጎደና ያረጁ አካባቢዎችን ሇማዯስ እንዱቻሌ የካሳ ክፌያ ሥርዒት
ጥናት ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመተባበር ያከናውናሌ፤ በየጊዚውም እንዱሻሻሌ
ያዯርጋሌ፤ የነዋሪዎቹን ተጠቃሚነት ባረጋገጠ ሁኔታ ስታንዲርደን ጠብቆ መሌሶ ማሌማት
የሚያስችሌ ሥርዒት ይዖረጋሌ፤
8. ሇግንባታ ተረፇ ምርት መዴፉያነት አገሌግልት የሚሰጡ ቦታዎችን አስመሌክቶ የአሰራር
ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
9. የሌማት ተነሺዎች የምትክ ቤት ፌሊጎት ያጠናሌ፤ የምትክ ቤት መቀበያ ሰርተፉኬት
ይሰጣሌ፤ ሇሚመሇከተው አካሌ ያሳውቃሌ፤ ሲፇቀዴም ሇተነሽዎች ምትክ ቤት ዴሌዴሌ
በማዴረግ እንዱሰጣቸው ሇቤቶች ኮርፖሬሽን ያስተሊሌፊሌ፤ የተሰጣቸው መሆኑን
ያረጋግጣሌ፤
10. ሇሌዩ ሌዩ የሌማት ሥራዎች የሇማ መሬት፣ በይዜታነት ሇማንም አካሌ ያሌተሊሇፈ
የተዖጋጁና ያሌተዖጋጁ ቦታዎችን፣ ባንክ የተዯረጉ ክፌት መሬቶችን ወይም ይዜታዎችን
ይመዖግባሌ፤ በዱጂታሌ እና በፕሊን ፍርማት ተገቢውን መረጃ ይይዙሌ፤ የቦታውንም
አገሌግልት ዯረጃ እና አስፇሊጊ መግሇጫዎችን የያዖ የመሇያ ሰላዲ ይተክሊሌ፤ የቦታዎቹን
ዛርዛር መረጃ ሇዯንብ ማስከበር ባሇሥሌጣን ያስተሊሇፊሌ፤ ከባሇሥሌጣኑ ጋር በመተባበር
ሇሕገወጥነት እንዲይጋሇጡ ያዯርጋሌ፤
11. በከተማው አስተዲዯር ወሰን ክሌሌ ውስጥ ያሇውን የመሬት ሃብት ኦዱት ያዯርጋሌ፤
በኦዱት ግኝቱ መሠረት ህጋዊ እርምጃ ይወስዲሌ ወይም እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
12. የይዜታ እና የማይንቀሳቀስ ንብረት በመመዛገብ ሇመሬት ይዜታ ምዛገባና መረጃ ኤጀንሲ
እስኪተሊሇፌ ዴረስ ጥበቃ ያዯርጋሌ፤ የቦታ ይዜታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ይሰጣሌ፤
13. በካርታ በተዯገፇ መሌኩ የከተማ ቦታ ዯረጃ፣ የሉዛ መነሻ ዋጋ እና አማካይ የሉዛ ዋጋ
ጥናት ያካሂዲሌ፤ ወቅታዊ እንዱሆኑ ያዯርጋሌ፤ ሲጸዴቅም ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤

32
14. በከተማ ክሌሌ ወስጥ ሇሌዩ ሌዩ የሌማት ሥራዎች የሇማ መሬትን በመመዛገብ ወጥ
የሽንሻኖ ቁጥር ይሰጣሌ፤ በጨረታ እና በምዯባ የሚተሊሇፈ ቦታዎችን ይሇያሌ፤ ቦታው
ሇተጠቃሚ እስከሚተሊሇፌ ዴረስ ከዯንብ ማስከበር ባሇሥሌጣን ጋር በመቀናጀት
የመከሊከሌና የመጠበቅ ሥራ ያከናውናሌ፤
15. መሠረተ ሌማት ተሟሌቶሊቸው የተዖጋጁ የከተማ ቦታዎች ሇአሌሚዎች የሚተሊሇፈበትን
ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ አግባብ ባሇው ህግ መሠረት መሬት ሇባሇመብት ያስተሊሌፊሌ፤
ቦታውን በመስክ ያስረክባሌ፤ በሉዛ ህግና ዉሌ መሠረት የሉዛ ክፌያ ይሰበስባሌ፤
16. አግባብ ባሇው ህግና የሉዛ ውሌ መሠረት ግንባታ መከናወኑን ያረጋግጣሌ፤ በሕግና በውሌ
በተወሰነው ጊዚና ሁኔታ መሬቱ መሌማቱን ያረጋግጣሌ፤ መሬቱ ካሇማ ህጋዊ እርምጃ
ይወስዲሌ፤ እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
17. ሇጊዚያዊ መጠቀሚያነት አገሌገልት የሚሰጡ ቦታዎችን በጊዚያዊ የሉዛ ውሌ
ያስተሊሌፊሌ፤ የውሌ ጊዚያቸው ወይም አገሌግልታቸው ሲያበቃ ቦታውን በመረከብ
ሇዲግም ሌማት ያዖጋጃሌ፤
18. ሇሌማት ይዜታቸውን የሚሇቁ ባሇይዜታዎች ከመሌቀቃቸው በፉት አግባብ ባሇው ህግ
መሰረት የይዜታ ማስሇቀቅ ሂዯቱን ይተገብራሌ፤ የተነሽ አርሶ አዯሮችን ዛርዛር እና መረጃ
ሇአርሶ አዯርና ከተማ ግብርና ሌማት ኮሚሽን ያስተሊሌፊሌ፤
19. የሌማት ተነሺዎች ይዜታቸውን ከመሌቀቃቸው በፉት አግባብ ባሇው ሕግ መሠረት የምትክ
ቦታ፣ ቤት፣ ተመጣጣኝ የንብረት ካሳ እና ላልች ክፌያዎች የሚያኙበትን ሥርዒት
ይዖረጋሌ፤ ሇሌማት በሚሇቀቀው መሬት ሊይ ሊሇው ንብረት በህግ መሠረት ካሳ ይተምናሌ፤
እንዱተመን ያዯርጋሌ፤ የንብረት ካሳና ላልች ክፌያዎችን ይፇጽማሌ፤ ምትክ ቦታ
ያዖጋጃሌ፤ ምትክ ቦታ ያስተሊሌፊሌ፤
20. ሇመሠረተ ሌማት አውታር፤ ሇመናፇሻ፣ ሇአረንጓዳ ሌማት እና ሇሕዛብ መሰብሰቢያ
ፕሊዙዎች በመዋቅራዊ ፕሊኑ መሠረት ቦታ ያዖጋጃሌ፤ ያስተሊሌፊሌ፤ የይዜታ ማረጋገጫ
የምስክር ወረቀት ይሰጣሌ፤
21. ሇሌዩ ሌዩ የግንባታ ሥራዎች ሉያገሇግለ የሚችለ የማዔዴን ማውጫ ቦታዎች በመዋቅራዊ
ፕሊኑ መሠረት ከሌል ይይዙሌ፤ በአካባቢ ጥበቃ ባሇስሌጣን በተሰጠ የማዔዴን ማዉጫ
ፇቃዴ መሠረት በጊዚያዊ የሉዛ ውሌ መሬቱን ያስተሊሌፊሌ፤ የማእዴን ማውጣት ሥራው
ሲጠናቀቅ ወይም ፇቃደ ሲሰረዛ ወይም የሉዛ ውለ ጊዚ ሲያበቃ መሬቱን በመረከብ
ሇዲግም ሌማት ያዖጋጃሌ፤

33
22. የመሬት ይዜታ እና የቤት አጠቃቀም ዒይነትና የባሇይዜታዎች መረጃ ይይዙሌ፤ ይጠብቃሌ፤
አግባብ ባሇው ህግ መሠረት ሇህጋዊ ባሇይዜታዎች የቦታ አገሌግልት ሇውጥ ጥያቄዎች
መርምሮ ውሳኔ ይሰጣሌ፤
23. አግባብ ባሇው ህግ መሠረት የነባር ቦታ ኪራይና የቤት ግብር ተመን አስሌቶ
ሇሚመሇከተው አካሌ በወቅቱ ያስተሊሌፊሌ፤
24. ከካሳ ጉዲይ በስተቀር ሇግብር ሰብሳቢ ተቋማት፣ ሇፌርዴ ቤቶችና ሇላልች ሇሚመሇከታቸው
አካሊት የማይንቀሳቀስ ንብረት ግምት አገሌግልት ይሰጣሌ፤
25. መዯበኛ የይዜታ አገሌግልቶችን ያከናውናሌ፤ ህጋዊ ያሌሆነ የይዜታ አስተዲዯር አፇፃፀም
ሲከሰት የማስተካከያ እርምጃ ይወስዲሌ፡፡
26. አግባብ ባሇው ሕግና አስርር መሠረት ሇሰነዴ አሌባ ባሇይዜታዎች በቋሚ መዛገብ
በመመዛገብ የይዜታ ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ይሰጣሌ፤ ማህዯራቸውን ያዯራጃሌ፤
ሕጋዊ ባሌሆነ መንገዴ የተያዖ ቦታ ወይም የተሰጠ የይዜታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት
አግባብ ባሇው ሕግ መሰረት ቦታውን ያስሇቅቃሌ፤ ምስክር ወረቀቱን ያግዲሌ ወይም
ይሰርዙሌ፤
27. ሇሕዛብ ጥቅም ሲባሌ የመሬት ይዜታቸውን የሇቀቁ ተነሺዎችን መሌሰው በዖሊቂነት
ያቋቁማሌ፤ ይህን ተግባራዊ ሇማዴረግ፡-
ሀ) የማቋቋሚያ ማዔቀፌ ይቀርጻሌ፤ ሇከንቲባ ያቀርባሌ፤ ሲጸዴቅ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
ሇ) የሌማት ሥራው በሚሰራበት ወቅት ተነሺዎች በተቻሇ መጠን የሥራ እዴሌ
እንዱያገኙ ያዯርጋሌ፤
ሐ) የተነሺዎችን የኢንቨስትመንት ሼር ባሇቤትነት መብት ያስከብራሌ፤ ተጠቃሚ
መሆናቸውን ይከታተሊሌ፤ ይዯግፊሌ፤
መ) የሌማት ተነሺዎች የኢንቨስትመንት ባሇቤት የሚሆኑበትን የአሰራር ሥርዒት
ይዖረጋሌ፤
ሠ) ላልች አግባብ ባሊቸው ሕጎች የተገሇጹትን ተግባራትና ኃሊፉነቶች ይፇጽማሌ፤
28. የቦታ ይዜታ እና/ወይም የቤት ይዜታ ካርታ ኮፒዎችን እና ተጓዲኝ ይዜታ ሰነድችን
በማዯራጀት ሇሚመሇከታቸው መንግሥታዊ አካሊት ያስተሊሌፊሌ፤
29. ካቢኔው በሚያወጣው ዯንብ መሠረት ሠራተኞችን ያስተዲዴራሌ፡፡

34
27. የትራንስፖርት ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ስሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. የትራፉክ ማኔጅመንት ባሇሥሌጣን እና የአሽከርካሪና ተሸከርካሪ ፇቃዴና ቁጥጥር
ባሇሥሌጣንን በበሊይነት ይመራሌ፤ ያስተባብራሌ፤
2. የትራንስፖርት አስተዲዯር ሥራ በበሊይነት ይመራሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ ሇአገሌግልቱ
ሥሌጠት የሚያግዛ ስሌት ይቀይሳሌ፤ ይተገብራሌ፤
3. የከተማ የትራንስፖርት ማስተር ፕሊን ያዖጋጃሌ፤ የትራንስፖርት አገሌግልት አቅርቦት
ፌሊጎት ያጠናሌ፤ ሲጸዴቅም ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤ አፇጻጸሙን ይከታተሊሌ፤
4. የከተማዋን ትራንስፖርት መሠረተ ሌማት ማሇትም ዱፖዎችን፣ መናኃሪያዎችን፣
ተርሚናልችን፣ ፋርማታዎችን፣ መጋዖኖችን ይገነባሌ፣ ያስፊፊሌ፣ ይጠግናሌ፣
ያስተዲዴራሌ፤ እንዱሁም የተሽከርካሪ ማቆሚዎችን አስገንብቶ ሇሚያስተዲዴረው አካሌ
ያስተሊሌፊሌ፤
5. የተቀናጀ የህዛብና ዯረቅ ጭነት ትራንስፖርት አገሌግልት እንዱኖር የሚያግ዗ የከተማ
ትራንስፖርት ዯንብ፣ መመሪያ፣ ዯረጃዎች፣ መመዖኛዎች እና የአሰራር ሥርዒቶች
ያዖጋጃሌ፤ ሲጸዴቁም ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤ አፇጻጸማቸውን ይከታተሊሌ፤
6. የአየር ብክሇት የሚቀንሱና ሇአየር ንብረት ምቹ የሚሆኑ የትራንስፖርት ዒይነቶች
መጠቀምን ሇማበረታታት የወጡ ህጎች ተግባራዊነቱን ይከታተሊሌ፤ ከሚመሇከተው አካሌ
ጋር በቅንጅት ይሰራሌ፤
7. የከተማውን የትራንስፖርት አቅርቦትና ፌሊጎት በመሇየት፤ የህዛብና ዯረቅ ጭነት
ተሸከርካሪዎች ስምሪት ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ አዲዱስ የትራንስፖርት መስመሮችን
ይከፌታሌ፤ ተግባራዊነቱን ይከታተሊሌ፤
8. የከተማውን የተማከሇ የብ዗ሃን፣ የጭነትና ላልች የትራንስፖርት አገሌግልቶች የኦፕሬሽን
ሥርዒታቸውን በበሊይነት ይቆጣጠራሌ፤ ይመራሌ፤ ፇቃዴ ይሰጣሌ፤ ያግዲሌ፤ የሥምሪት
ዴሌዴሌ ያዖጋጃሌ፤ ታሪፌ አጥንቶ ሇሚመሇከተዉ አካሌ ያቀርባሌ፤ ሲጸዴቅ ተግባራዊ
ያዯርጋሌ፤
9. ሇሕብረተሰቡ ተዯራሽ የሆነ የትራንስፖርት መረጃ አገሌግልት ያዯራጃሌ፤ ያሰራጫሌ፤
የከተማው የትራንስፖርት አገሌግልት በቅንጅት እንዱመራ ዔቅዴ ያወጣሌ፤
10. በትራንስፖርት አገሌግልቱ ውስጥ የግለ ዖርፌ እንዱሳተፌ የሚያበረታታ ሥርዒት
ይዖረጋሌ፤ የትራንስፖርት ማህበራትን ያዯራጃሌ፤ ያለትም እንዱጠናከሩ ያዯርጋሌ፤
11. የከተማውን የብ዗ሃንና የጭነት ትራንስፖርት መመዖኛ መስፇርቶች፣ ማንዋልችና ዯረጃዎች
ያወጣሌ፤ ተፇጻሚ ያዯርጋሌ፤ ተፇጻሚ መዯረጋቸውን ይከታተሊሌ፤

35
12. ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመተባበር በብ዗ሃንና በጭነት ትራንስፖርት ዖርፌ የሚሰሩ
ኦፕሬተሮች፣ ማኅበራት፣ ዴርጅቶችና ግሇሰቦችን ያዯራጃሌ፤ እንዱጠናከሩ ያዯርጋሌ፤
ሇከተማው ትራንስፖርት ቅሌጥፌናና ዯህንነት መሥራታቸውንም ያረጋግጣሌ፤
13. የትራንስፖርት ዯንቦች መከበራቸውን ቁጥጥር ያዯርጋሌ፤ ህግና ዯንብ የሚተሊሇፈ
አሽከርካሪዎች ሊይ ሕጋዊ እርምጃ ይወስዲሌ፤ እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
14. የህዛብን ዯህንነት የሚጎደ ተሽከርካሪዎችን እንቅስቃሴ አግባብ ባሇው ህግ መሰረት
በመከታተሌ ያግዲሌ፡፡
28. የዱዙይንና ግንባታ ሥራዎች ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ስሌጣንና ተግባራት ይኖረዋሌ፡-
1. ከየተቋማቱ የሚቀርበውን ፌሊጎት መሠረት በማዴረግ የሚገነቡ የመንግስት ህንጻዎች
የስትራቴጂያዊና ዒመታዊ የፉሲካሌና የፊይናንሻሌ ዔቅዴ ያዖጋጃሌ፤ ከባሇዴርሻ አካሊት
ጋር በውይይት ያዲብራሌ፤ በሚመሇከተው አካሌ ሲጸዴቅ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
2. የሚገነቡ ህንጻዎች የታይፖልጂ ዱዙይንና ዛርዛር ዱዙይን እንዱሁም ስፔስፉኬሽን እና
የሥራ ዛርዛር ያዖጋጃሌ፤ እንዱዖጋጅ ያዯርጋሌ፤ የተዖጋጁ ዱዙይኖችን ከግንባታ ሳይቶች
ጋር የማጣጣም ሥራ ይሰራሌ ወይም እንዱሰራ ያዯርጋሌ፤
3. በሥሌጣን ክሌለ ውስጥ የግንባታ ፕሮጀክት አዋጭነት ጥናት ያካሄዲሌ፣ በሕግ አግባብ
ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
4. የፕሊን ስምምነትና የግንባታ ፇቃዴ ከሚመሇከተው አካሌ ያወጣሌ፤ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
5. የሥራ ተቋራጭ፣ የዱዙይንና የግንባታ ሱፏርቭዥን አማካሪ ጨረታ ሰነዴ ያዖጋጃሌ ወይም
እንዱዖጋጅ ያዯርጋሌ፤ አግባብ ባሇው ህግ መሠረት ጨረታውን ያወጣሌ፤ አሸናፉውን
ይሇያሌ፤ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
6. የመንግስት ህንጻ ግንባታ በተገባው ውሌ መሠረት የጥራት ዯረጃ፣ የጊዚና የዋጋ ገዯብ
ተጠብቆ መሠራቱን ሇማረጋገጥ የሚያስችሌ የቁጥጥር ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ በበሊይነት
ይቆጣጠራሌ፤
7. የከተማ አስተዲዯሩን ወክል የህንጻና ተመሳሳይ የግንባታ ሥራዎችን አግባብ ባሇው ህግ
መሰረት ውሌ ይፇጽማሌ፤የኮንትራት ውሌ ያስተዲዴራሌ፤ ግንባታው ሲጠናቀቅም በውለ
መሰረት መከናወኑን አረጋግጦ ይረከባሌ፤ ህንጻው ወይም ግንባታው ሇተከናወነሇት ተቋም
በሰነዴ ያስረክባሌ፤
8. ሇግንባታና ግንባታው ከተጠናቀቀ በኋሊ የሚያስፇሌገው መሠረተ-ሌማት እንዱሟሊ
ሇሚመሇከተው አካሌ ጥያቄ ያቀርባሌ፤ መሟሊቱንም ያረጋግጣሌ፤

36
9. ግንባታው ሲጠናቀቅ ሇሚመሇከተው አካሌ የመጠቀሚያ ፇቃዴ እንዱሰጠው ጥያቄ
ያቀርባሌ፤ ፇቃደን ይረከባሌ፤
10. በከተማ አስተዲዯሩ በጀት የሚሰሩ ግንባታዎች ዱዙይን በአግባቡ መሰራታቸውን
ይፇትሻሌ፤ ያረጋግጣሌ፤ በዱዙይናቸው እና በውሊቸው መሰረት ስሇመገንባታቸው ምርመራ
ያዯርጋሌ፤ ማስተካከያ እርምጃ ይወስዲሌ፤
11. ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመተባበር የኮንስትራክሽን ገበያ አመሊካቾችን እና የግንባታ
ሞዳሌ ዋጋዎችን ያዖጋጃሌ፤ የግምት ቀመሮችን ያወጣሌ፤ ያጸዴቃሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
12. በግንባታው ዖርፌ የተሰማሩ የሥራ ተቋራጮች፣ አማካሪዎችና ባሇሙያዎች፣ ጥቃቅንና
አነስተኛ ዴርጅቶችን አቅም ይገነባሌ፤
13. የግንባታ ግብአት ናሙናዎችን በመውሰዴ በሊቦራቶሪ ጥራታቸውን ያረጋግጣሌ፤ ችግር
በታየባቸው ሊይ አስፇሊጊውን የማስተካከያ እርምጃ ይወስዲሌ፤ ከላልች ተቋማትና ግሇሰቦች
አስፇሊጊውን ክፌያ በማስከፇሌ የግንባታ ግብዒት የጥራት ምርመራ ያካሂዲሌ፤ ውጤቱን
ያሳውቃሌ፤
14. የግንባታውን ኢንደስትሪ ሇማዖመን የሚያስችለ በዱዙይን፣ በኮንስትራክሽን ግብዒትና
ግንባታ ወጪ ቆጣቢ የሆኑ አዲዱስ አማራጭ ቴክኖልጂዎችን ያጠናሌ፤ ሲፇቀዴም
ይተገብራሌ፤
15. በውለ መሰረት ባሌተፇጸሙ፣ በሚታዩ ጉዴሇቶችና ጥፊቶች ህጋዊ እርምጃ ይወስዲሌ፤
እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፡፡
29. የኢኖቬሽንና ቴክኖልጂ ሌማት ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. የከተማ አስተዲዯሩን ተሌዔኮ ሉያሳኩ የሚያስችሌ የኢኖቬሽንና የቴክኖልጂ ጥናትና
ምርምር መስኮችን ይሇያሌ፣ ከተማ አቀፌ የኢኖቬሽንና ቴክኖልጂ ምርምር ፕሮግራሞችን
ያካሄዲሌ፣ እንዱካሄደ ያዯርጋሌ፣ ያስተዋውቃሌ፣ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
2. የከተማ አስተዲዲሩን የኢኖቬሽን፣ የስማርት ቴክኖልጂ ፣ የአዲጊ ቴክኖልጂ ፣ ከተማ አቀፌ
የፖሉሲ ማሻሻያዎች፣ ስትራቴጂዎች፣ ህጎች እና ፕሮግራሞች ይቀርጻሌ፤ ተግባራዊ
ያዯርጋሌ፤
3. በከተማ አስተዲዯሩ የሚሰጡ አገሌግልቶችን የተቀናጀ ሇማዴረግ ተገቢውን መረጃ
ማሰባሰብ፣ መተንተን የሚያስችሌ ከተማ አቀፌ የመረጃ ቋት ያዯራጃሌ፤ ያስተዲዴራሌ፤
ቀጣይነቱን ያረጋግጣሌ፤

37
4. የከተማ አስተዲዯሩ ተቋማት የኮምፒውተር መረቦች፣ አፕሉኬሽኖች፣ የኔትዎርክ ኮኔክትቪቲ
እንዱቀናጁና እንዱናበቡ ያዯርጋሌ፤
5. ሇከተማ አስተዲዯሩ ተቋማት የሶፌትዌር ሲስተም ያሇማሌ፣ እንዱሇማም ያዯርጋሌ፤
ተግባራዊ መሆኑን ይከታተሊሌ፤
6. በከተማው አስተዲዯር ተቋማት የሚሇሙና የሚተገበሩ የጂኦ-ኢንፍርሜሽን ሲስተም
በተመሇከተ የተቋማትንና የከተማ አስተዲዯሩን ፌሊጎት መሠረት አዴርጎ በጋራ ይሰራሌ፤
7. ሇከተማ አስተዲዯሩ ተቋማት የኢንፍርሜሽን ቴክኖልጂ መሰረተ ሌማት ያሇማሌ፣
እንዱሇማም ያዯርጋሌ፤ ተግባራዊ መሆኑን ይከታተሊሌ፤
8. በኮምፒውተር መረብ ዛርጋታ፣ በሶፌትዌር ሲሰተም ሌማት እንዱሁም በቴክኖልጂ ዖርፌ
ማማከር ሇሚሰማሩ ግሇሰቦችና ተቋማት የሙያ ፇቃዴ ይሰጣሌ፤
9. የኢንፍርሜሽን ቴክኖልጂ ሌማት፣ አስተዲዯር እንዱሁም አጠቃቀም በተመሇከተ የአቅም
ግንባታ ስሌጠናዎችን ይሰጣሌ፣ ያስተባብራሌ፤
10. የአስተዲዯሩ የግዥና ንብረት አስተዲዯር እና ላልች የሕግ ዴንጋጌዎች እንዯተጠበቀ ሆኖ
አገሌግልት መስጠት ያቆሙ የኢንፍርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖልጂ ዔቃዎችን ይሇያሌ፤
ተሇይተው አገሌግልት መስጠት የሚችለትን ይጠግናሌ ወይም እንዱጠገኑ ያዯርጋሌ፤
ከአገሌግልት ውጭ የሆኑትን በውስጣቸው መረጃ ያሇመኖሩን አረጋግጦ እንዱወገደ
ሇሚመሇከተው አካሌ ይሌካሌ፤
11. የከተማ አስተዲዯሩን መረጃዎች እና ሲሰተሞች ዯህንነት ይቆጣጠራሌ፣ የዯህንነት
መቆጣጠሪያ የአሰራር ሥርዒት ይዖረጋሌ፣ በሲስተሞችና በመሰረተ ሌማቶች ሊይ የዯህንነት
ኦዱት ያዯርጋሌ፤
12. የኢኖቬሽንና ቴክኖልጂ ቢዛነስ ሀሳብ ያሊቸውን ኢንተርፕራይዜች ወይም ግሇሰቦች ወዯ
ሥራ ማስገባት የሚያስችሌ የአሰራር ሥርዒት ይዖረጋሌ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
13. ሇከተማው አስተዲዯር ተቋማት የክሊውዴ ዲታ ሴንተርና የክሊውዴ አገሌግልት ተግባራዊ
ያዯርጋሌ፤ የክሊውዴ አገሌግልት የአሰራር ሥርዒት ይዖረጋሌ፤
14. የአስፇፃሚ ተቋማት አገሌግልት አሰጣጥ በኢንፍርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖልጂ የተዯገፇ
እንዱሆን ያዯርጋሌ፤ በከተማ አስተዲዯሩ የሇሙ መሰረተ ሌማቶችና ሲስተሞችን
ያስተዲዴራሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ ይመራሌ፤
15. የኢንፍርሜሽን ቴክኖልጂ የሌህቀት ማዔከሌ ያዯራጃሌ፣ በበሊይነት ይመራሌ፤
ያስተባብራሌ፤
16. የከተማውን የኢንፍርሜሽን ቴክኖልጂ ኦዱት በበሊይነት ይመራሌ፤ ያስተባብራሌ፤

38
17. የኢኖቬሽንና የኢንፍርሜሽን ቴክኖልጂ የጥገና ፣ የቤተ ሙከራ ሰርቶ ማሳያ እና
የስሌጠና ማእከሌ ያዯራጃሌ ፣ ያሰሇጥናሌ፣ በበሊይነትም ይመራሌ፤
18. ሀገር-በቀሌ ቴክኖልጂዎችን ሇማሻሻሌ፣ ሇማሳዯግና ሇገበያ ሇማቅረብ የሚዯረጉ ጥናቶችን፤
የምርምርና ስርጸት ሥራዎችን ያበረታታሌ ፣ ወዯ ተግባር እንዱሸጋገሩ አስፇሊጊውን ዴጋፌ
ያዯርጋሌ፤
19. የከተማ አስተዲዯሩን ሥርዒተ-ትምህርት ከኢኖቬሽንና ቴክኖልጂ ሌማት አንፃር
መቃኘቱን ሇማረጋገጥ መንግስታዊና መንግስታዊ ካሌሆኑ የትምህርት ተቋማት ጋር
በትብብር ይሰራሌ፤

20. የከተማ አስተዲዯሩን የኢ-ገቨርናንስ ሌማት እና የዱጂታሊይዚሽን ሥርዒቶች ሇማስተግበር


የሚያስችሌ የአሰራር ሥርዒት ይዖረጋሌ ፣ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤

21. በከተማ አስተዲዯሩ ሇኢኖቬሽንና ቴክኖልጂ ሌማትና ሇፇጠራ ሥራዎች ዔዴገት አስተዋጽዕ
ሊበረከቱ ግሇሰቦች ወይም ተቋማት ሽሌማትና ማበረታቻ የሚሰጥበትን ሥርዒት ይዖረጋሌ፣
ተግባራዊም ያዯርጋሌ፡፡
30. የጤና ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. በከተማው አስተዲዯር ባሇቤትነት ስር ያለ ጤና ተቋማትን እና የህክምና ማሰሌጠኛ
ተቋማትን በበሊይነት ይመራሌ፤ ያስተባብራሌ፤ ይዯግፊሌ፤
2. የሀገሪቱን የጤና ፖሉሲና ዯረጃ በማገናዖብ የከተማውን የጤና አገሌግልት ዯረጃ ያወጣሌ፤
ተግባራዊነቱን ያረጋግጣሌ፤ በጤና ጉዲዮች ሊይ የግንዙቤ ማስፊፉያ ትምህርት ሇነዋሪው
አመቺ በሆነ ዖዳ ይሰጣሌ ወይም እንዱሰጥ ያዯርጋሌ፤
3. አጠቃሊይ የሆነ የተሊሊፉ በሽታዎች ቁጥጥርና ቅኝት ያዯርጋሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ ይከሊከሊሌ፤
መረጃዎችን ያሰባስባሌ፤ ወረርሽኝ ሲነሳ ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመተባበር
ይከሊከሊሌ፤
4. የእናቶችና ህፃናት ጤና ክብካቤ አገሌግልት ይሰጣሌ ወይም እንዱሰጥ ያዯርጋሌ፤
ይቆጣጠራሌ፤
5. ከፋዯራሌ መንግሥት እና ከዔርዲታ ሰጭ ዴርጅቶች ሇተሇያዩ ፕሮግራሞች ማስፇጸሚያ
የሚሰጡ መዴኃኒቶችንና የሕክምና መሳሪያዎችን ያሰራጫሌ፤ ሥራ ሊይ መዋሊቸውን
ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
6. የባህሌ ህክምና ከዖመናዊ ህክምና ጎን ተጠናክሮ የሚሄዴበትን ስሌት ይቀይሳሌ፤
7. የጤና አገሌግልት ፕሮግራሞችን ከሚያካሂደ መንግሥታዊ ያሌሆኑ የበጎ አዴራጎት
ዴርጅቶች ጋር ሕጋዊ ስምምነቶችና ውልች ይፇጽማሌ፤ አፇጻጸማቸውን ይከታተሊሌ፤

39
8. የኤች.አይ.ቪ ኤዴስና ላልች በሽታዎች ቁጥጥር መረጃ ያጠናቅራሌ፣ ስርጭትን
ሇመግታት የሚያስችለ የግንዙቤ ማስጨበጫ ሥራ ይሰራሌ፤ በዯማቸው ቫይረሱ ያሇባቸው
ወገኖች ዴጋፌና ክብካቤ ያዯርጋሌ፤ መረጃዎችን በመተንተን ሇሚመሇከታቸው አካሊት
ያቀርባሌ፤
9. በከተማ አስተዲዯር አስፇፃሚ አካሊት ዒመታዊ የሥራ ዔቅዴ ውስጥ የኤች. አይ. ቪ. ኤዴስ
መከሊከሌና መቆጣጠር ዔቅዴ መካተቱን ይከታተሊሌ፤
10. የኤች.አይ.ቪ ኤዴስን ሇመከሊከሌና ሇመቆጣጠር የሚንቀሳቀሱ አካሊትን ያስተባብራሌ፤
የሥራ ቅንጅት እንዱኖር ሁኔታዎችን ያመቻቻሌ፤
11. የጤና አጠባበቅ የምክርና የመረጃ አገሌግልት ያዯራጃሌ፤ ይሰጣሌ፤
12. የጤና አግሌግልቱን ሇማስፊት ከመንግስት፣ መንግሥታዊ ካሌሆነ ዴርጅት እና ከግሇሰቦች
ጋር በአጋርነት የሚሰራበትን ሥሌት ይቀይሳሌ፣ ይተገብራሌ፤
13. መንግስታዊ ጤና ተቋማት የሚሰጡትን የሕክምና መረጃዎች ያረጋግጣሌ፤ ይከታተሊሌ፤
እንዯ አስፇሊጊነቱም እርምጃ ይወስዲሌ፤
14. በምገባ ኤጀንሲ የምገባ አገሌግልት የሚያገኙ የጤና እክሌ ያሇባቸው የህብረተሰብ ክፌልች
የጤንነት ሁኔታ ይከታተሊሌ፤ ተገቢውን ዴጋፌ ይሰጣሌ፤
15. በከተማው አስተዲዯር ማህበረሰብ አቀፌ የጤና መዴኅን አገሌግልት የሚስፊፊበትን አሰራር
ይዖረጋሌ፤ ተግባራዊ ያዯርጋሌ::

31. የንግዴ ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ስሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. የንግዴና ገበያ ሌማት ተወዲዲሪነትን በቀጣይነት የሚያረጋግጡ ከተማ አቀፌ ፖሉሲዎችን
ይቀርፃሌ፤ በሚመሇከተው አካሌ ሲፀዴቅም ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
2. የከተማው የምርት ውጤቶች እንዱታወቁ ያዯርጋሌ፤ አውዯ-ርዔይ እንዱዖጋጅ ያዯርጋሌ፤
ይሳተፊሌ፤ ፇቃዴ ይሰጣሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
3. የአገር ውስጥ ባሇሃብቶች በከተማው ውስጥ በንግዴና ገበያ ሌማት ሥራ ሊይ በሰፉው
እንዱሰማሩ ያበረታታሌ፤ የቴክኒክና የምክር አገሌግልቶችን ይሰጣሌ፤ በንግዴ ሥራ
ሇሚሰማሩና መካከሇኛ ኢንደስትሪዎችን ሇሚያቋቁሙ የሃገር ውስጥ ባሇሃብቶች የንግዴ
ፌቃዴ ይሰጣሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
4. በከተማው ውስጥ የንግዴና ዖርፌ ማህበራት ምክር ቤት እንዱቋቋም ያበረታታሌ፤ ዴጋፌ
ይሰጣሌ፤

40
5. የከተማውን የንግዴ መዛገብ ያቋቁማሌ፤ የንግዴ ስም ምዛገባ ያከናውናሌ፤ ያስተዲዴራሌ፤
የንግዴ ማህበራትን በህግ መሠረት በመመዛገብ ፇቃዴ ይሰጣሌ፤ ያዴሳሌ፤ ያግዲሌ፤
ይሰርዙሌ፤
6. የገበያ ማዔከሊት ያሇማሌ፤ ዯረጃ ያወጣሌ፤ ዯረጃቸውን የጠበቁ የገበያ ማዔከሊት
መገንባታቸውን ይቆጣጠራሌ፤ የሚስፊፈበትንና የሚያዴጉበትን ስሌት ይቀይሳሌ፤
7. በሕግ ሇላሊ አካሌ የተሰጠው ሥሌጣን እንዯተጠበቀ ሆኖ በከተማው ውስጥ የመሠረታዊ
ንግዴ ዔቃዎችና አገሌግልቶች ስርጭት የገበያ ህግና ሥርዒትን መከተለን ይከታተሊሌ፤
ይቆጣጠራሌ፤
8. ሇገበያ የሚቀርቡ ምርቶችና አገሌግልቶች ጥራትና ዯረጃቸውን የጠበቁ መሆናቸውን
ያረጋግጣሌ፤ ጊዚ ያሇፇባቸው ምርቶች ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመሆን እንዱወገደ
ያዯርጋሌ፤
9. የፌጆታ ምርቶችን የአገሌግልት ዖመንና የተዖጋጁባቸውን ንጥረ-ነገሮች ይዖት ሸማቹ ማወቅ
በሚችሌበት ሁኔታ መሆኑን ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
10. በገበያው ውስጥ በቂ አቅርቦት መኖሩንና ግዥና ሽያጩ በተረጋጋ ሁኔታ እየተከናወነ
መሆኑን ያረጋግጣሌ፤ ሇነጻ ገበያ ውዴዴር እንቅፊት የሆኑ ዴርጊቶችና ተገቢ ያሌሆኑ
የንግዴ ሥራዎች እንዲይፇጸሙ በመከሊከሌና በማስወገዴ የከተማውን ነዋሪዎች ጥቅም
ያስጠብቃሌ፤
11. የገበያ ዋጋ መረጃ የመሰብሰብ፣ የመተንተን እና የማቀነባበር ተግባራትን ያከናውናሌ፤
እንዲስፇሊጊነቱ በጥቅም ሊይ ያውሊሌ፤
12. .የሌኬት መሳሪያዎችንና መስፇሪያዎችን ትክክሇኛነት ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር
በመሆን ያረጋግጣሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ ትክክሇኛ ሆነው ያሌተገኙ የሌኬት መሳሪያዎችንና
መስፇሪያዎችን እንዱወገደ ያዯርጋሌ፤
13. ሇገበያ አገሌግልት እንዱውለ የተዖጋጁ ቦታዎችን ይቆጣጠራሌ፤ ያስተዲዴራሌ፤
የአገሌግልት አስጣጡን በተመሇከተ መመሪያ ያወጣሌ፤
14. ኢ-መዯበኛ ንግዴ ወዯ መዯበኛ ሥርዒት የሚገባበትን አሰራር ሥርዒት ይዖረጋሌ፤
ተግባራዊነቱንም ይከታተሊሌ፤
15. ሕገ-ወጥ ንግዴን ከሚመሇከተው አካሌ ጋር በመተባበር ይከሊከሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ እርምጃ
ይወስዲሌ፤ እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፡፡

41
32. የትምህርት ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. የትምህርት ተዯራሽነትን ማረጋገጥ እንዱቻሌ ትምህርት ቤቶችን ያስፊፊሌ፤ ከሚመሇከተው
አካሌ ጋር በመሆን እንዱጠገኑ እና መሰረተ ሌማታቸው በአግባቡ እንዱሟሊ ያዯርጋሌ፤
2. የሀገሪቱን የትምህርት ፖሉሲ፣ ስትራቴጂና ዯረጃ በመጠበቅ የከተማውን አስተዲዯር
ተጨባጭ ሁኔታ ያገናዖበ ጥናትና ምርምር ያዯርጋሌ፤ መዯበኛ ያሌሆኑ፣ ቅዴመ መዯበኛ
እና መጀመርያ ዯረጃ ሥርዒተ ትምህርት ያዖጋጃሌ፤ መጻህፌት ያሳትማሌ፤ የትምህርት
ግብዒት መሟሊታቸውን ያረጋግጣሌ፤
3. በሀገር አቀፌ ዯረጃ የሚወጣውን መስፇርት መሠረት በማዴረግ በከተማው ውስጥ
የሚገኙትን ትምህርት ቤቶች ዯረጃ እንዱሻሻሌ ዴጋፌና ክትትሌ ያዯርጋሌ፤
4. የመምህራንና የትምህርት ባሇሙያዎችን የአቅም ግንባታ ሥራ ያከናውናሌ፤
5. በከተማው ውስጥ አገር አቀፌ ፇተናዎችን ያስፇፅማሌ፤ በከተማው ውስጥ በሚገኙ
የመጀመሪያና የሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤቶች ተዖጋጅተው የሚሠጡ ፇተናዎችንና
የምስክር ወረቀቶችን ህጋዊነት ያረጋግጣሌ፤
6. ከተማ አቀፌ የሆኑ ፇተናዎችን ያዖጋጃሌ፣ ያስፇፅማሌ፤
7. በመገናኛ ዖዳዎች የተዯገፈ የትምህርት ፕሮግራሞች እንዱሰጡ ያዯርጋሌ፤ መዯበኛና ኢ-
መዯበኛ የትምህርት ፕሮግራሞች የሚስፊፈበትን ሁኔታ ይቀይሳሌ፤ ተግባራዊነቱንም
ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
8. ሇሴቶች፣ ሇህፃናት፣ ሇጎሌማሶችና ሌዩ የትምህርት ፌሊጎት ሊሊቸው ዚጎች ሇሚሰጡ
የትምህርት አገሌግልቶች ሌዩ ዴጋፌ እንዱሰጥ ያዯርጋሌ፤
9. በሀገር አቀፌ ዯረጃ በሚወጡ የብቃት መመዖኛዎች መሠረት መምህራንና ላልች
የትምህርት ባሇሙያዎችን ያሰሇጥናሌ፣ እንዱሰሇጥኑ ያዯርጋሌ፤ ሙያዊ ዴጋፌ ይሰጣሌ፤
10. ትምህርት ቤቶችን ማቋቋምና ማስፊፊት ሇሚፇሌጉ አካሊት የመረጃ አገሌግልትና ዴጋፌ
ይሰጣሌ፤
11. በከተማው ውስጥ የሚገኙ መንግስታዊና መንግስታዊ ባሌሆኑ ተቋማት የሚተዲዯሩ
ትምህርት ቤቶች የመማርና ማስተማር ሂዯት በበሊይነት ይመራሌ፤ ክትትሌና ዴጋፌ
ያዯርጋሌ፤
12. በመንግሥት ቅዴመ አንዯኛ፣ አንዯኛ፣ መካከሇኛ እና ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤቶች
ውስጥ ሇሚማሩ ተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ፣ የዯንብ ሌብስ እና የሴቶች የንጽህና
መጠበቂያ ከሚመሇከተው አካሌ ይረከባሌ፤ ያሰራጫሌ፤

42
13. በመንግሥት ቅዴመ አንዯኛ፣ አንዯኛና መካከሇኛ ዯረጃ እና እንዯአስፇሉጊነቱ በሁሇተኛ
ዯረጃ ትምህርት ቤቶች ውስጥ ሇሚማሩ ተማሪዎች የምገባ አገሌግልት ይሰጣሌ፡፡
33. የሴቶች፣ ሕጻናትና ማህበራዊ ጉዲይ ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. ሇማህበራዊ ችግር የተጋሇጡ እና የወጣት ጥፊተኞች ማቆያና የተሃዴሶ ማዔከሊትን
ያስተዲዴራሌ፤ የማዔከሊቱ ተገሌጋዮች የሚመሩበትን የሥነ-ምግባር አሰራር ይዖረጋሌ፤
ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
2. በሁለም አስፇፃሚ አካሊት፣ በመንግስት የሌማት ዴርጅቶችና ላልች የአስተዲዯሩ አካሊት
የስርዒተ ፆታንና ህጻናት ጉዲይ በዔቅዲቸው ሊይ ማካተታቸውን ይከታተሊሌ፤ በስርዒተ ፆታ
እኩሌነት ዗ሪያ ግንዙቤና ንቅናቄ እንዱፇጠር ይዯረጋሌ፤
3. ሴቶች በከተማው አስተዲዯር የፖሇቲካ፣ የኢኮኖሚና የማህበራዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ
በንቃት እንዱሳተፈና ተጠቃሚ እንዱሆኑ ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በጥምረት ይሰራሌ፤
4. በከተማ አስተዲዯሩ የሚተገበሩ ህጎች የሴቶች፣ የአረጋዊያን፣ የአካሌ ጉዲተኞች፣ የህጻናትና
ላልች ሇጉዲት ተጋሊጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፌልች መብትና ዯህንነት የሚያስከብሩ
መሆናቸውን ይከታተሊሌ፤
5. የሴቶች፣ አረጋዊያን፣ አካሌ ጉዲተኞች ህጻናትና ላልች ሇጉዲት ተጋሊጭ የሆኑ የህብረተሰብ
ክፌልች መብቶች ስሇመጣሳቸው መረጃ ሲዯርሰው ከሚመሇከተው አካሌ ጋር ጉዲዩን
በማጣራት ውጤቱን ሇሚመሇከተው የፌትህ አካሌ ያስተሊሌፊሌ፤ ይከታተሊሌ፤
6. የሴቶችን፣ አካሌ ጉዲተኞችን፣ ህጻናት፣ አረጋውያን እና ላልች ሇጉዲት ተጋሊጭ የሆኑ
የህብረተሰብ ክፌልች አቅም የሚያጎሇብቱ ትምህርታዊ፣ ሙያዊና የተጨማሪ ክህልት
ሥሌጠናዎችን ያዖጋጃሌ፤ ይሰጣሌ ወይም እንዱሰጥ ያዯርጋሌ፤
7. ሇሴቶች፣ አረጋዊያን፣ አካሌ ጉዲተኞች፣ ህጻናት ፣ጎዲና ተዯዲዯሪዎች እና ላልች ሇጉዲት
ተጋሊጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፌልች መብት፣ ዯህንነትና ጥቅም የሚሰሩ ማህበራት
እንዱዯራጁና እንዱጠናከሩ አስፇሊጊውን ዴጋፌ ያዯርጋሌ፤
8. ሴቶች፣ አረጋዊያን፣ አካሌ ጉዲተኞች፣ ህጻናትና ላልች ሇጉዲት ተጋሊጭ የሆኑ የህብረተሰብ
ክፌልችን በሚመሇከት ከሌማት ስትራቴጂ አኳያ ተቃኝቶ በወጣ ፕሮጀክት ሊይ በከተማው
ውስጥ ከሚሰሩ የተሇያዩ መንግስታዊ ያሌሆኑ ዴርጅቶች ጋር ስምምነት ይመሰርታሌ፤
አፇፃፀማቸውን ይከታተሊሌ፤ ሇሚመሇከተው አካሌ ሪፖርት ያቀርባሌ፤
9. የሴቶች፣ አረጋዊያን፣ አካሌ ጉዲተኞች፣ ህጻናትና ላልች ሇጉዲት ተጋሊጭ የሆኑ
የህብረተሰብ ክፌልች ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች በሁለም የጋራ ጥረት መፌትሄ
እንዱያገኝ ያስተባብራሌ፤ ተፇፃሚነቱን ይከታተሊሌ፤

43
10. ሇሴቶች፣ ህጻናትና አካሌ ጉዲተኛ ሌዩ ትኩረት በመስጠት በሁለም የሌማት ሥራዎች
ውስጥ ፌሊጎቶቻቸው እንዱካተት ሇማዴረግ ከተሇያየ ጥቃት መከሊከሌ፣ ማህበራዊ፣
ኢኮኖሚያዊና ፖሇቲካዊ ጥቅሞቻቸው ሇማስከበር ከላልች አካሊት ጋር በትብብር ይሰራሌ፤
11. ሇችግር ተጋሊጭ የሆኑ ሴቶች፣ አረጋዊያን፣ አካሌ ጉዲተኞች ህጻናትና ላልች ሇጉዲት
ተጋሊጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፌልች የኑሮ ሁኔታ የሚሻሻሌበትን፤ በማህበራት
የሚዯራጁበትን እና የብዴርና የቁጠባ አገሌግልት የሚያገኙበትን ሁኔታ ያጠናሌ፤
ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመተባበር ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
12. በየዯረጃው ያለ የሕፃናት አዯረጃጀቶችን አቅም በማጎሌበት የሕፃናት ተሳትፍ እንዱያዴግ
ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በቅንጅት ይሠራሌ፤
13. የማህበራዊ ጥበቃ ሥርዒትን በማጠናከር የነዋሪዎች ማኀበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዯህንነት እና
ዋስትና የሚሻሻለባቸውና የሚጠበቁባቸው አሰራር ይዖረጋሌ፤ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
14. የማህበረሰብ አቀፌ ዴጋፌና ክብካቤ ጥምረት ምክር ቤቶች እንዱቋቋሙ በማዴረግ
በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ሇሚገኙ የማህበረሰብ ክፌልች በማህበረሰብ አቀፌ የተሀዴሶ
አገሌገልት እንዱታቀፈ ሙያዊ ዴጋፌ ያዯርጋሌ፤ ይከታተሊሌ፤
15. በማህበረሰብ አቀፌ ሉታቀፈና ሉዯገፈ ያሌቻለ፣ በወንጀሌ ነክ ዴርጊት ውስጥ የተሳተፈ
እና ሇሱስ ተጋሊጭ የሆኑ ህጻናት፣ ጎዲና ተዲዲሪዎች፣ ጧሪና ዯጋፉ የላሊቸው አረጋዊያን፣
አካሌ ጉዲተኞች እና ሰርቶ ሇማዯር አቅም የላሊቸው የማህበረሰብ ክፌልች በአስተዲዯሩና
መንግስታዊ ባሌሆኑ ማዔከሊት ውስጥ ክብካቤና ዴጋፌ እንዱያገኙ ያዯርጋሌ፤
16. የከፊ የምግብ ችግር ያሇባቸው ህጻናት፣ አረጋውያን፣ አካሌ ጉዲተኞች፣ የአዔምሮ
ህመምተኞች እና መሰሌ የህብረተሰብ ክፌልች ይሇያሌ፣ ይመዖግባሌ፣ ሇምገባ ኤጀንሲ
መረጃውን ያስተሊሌፊሌ፤
17. የምገባ አገሌግልት ተጠቃሚዎችን ሁኔታ ክትትሌ በማዴረግ ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር
በመቀናጀት እንዱቋቋሙ ሁኔታዎችን ያመቻቻሌ፤ የተቋቋሙት ከምገባ ፕሮግራሙ
እንዱወጡ ዛርዛራቸውን ሇምገባ ኤጀንሲ ያስተሊሌፊሌ፤
18. በቢሮው ስር ያለ የቀዲማይ ሌጅነት እና የክብካቤ መስጫ ማዔከሊትን ያስተዲዴራሌ፤
ያስፊፊሌ፣ ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
19. በከተማው አስተዲዯር ተቋማት ውስጥ የህጻናት ማቆያ እንዱስፊፊ ያዯርጋሌ፤
ከሚመሇከተው አካሌ ጋር በመሆን ስታንዲርዴ ያዖጋጃሌ፤ አፇጻጸሙን ይከታተሊሌ፤
ይዯግፊሌ፤
20. የተሇያዩ መንግስታዊ አገሌግልቶችን በነፃ ሇማግኘት ሇሚጠይቅ ሰው ጥያቄውን አጣርቶ
የዴህነት ማረጋገጫ ማስረጃ ይሰጣሌ፤
21. የማህበራዊ ሌማት ፇንዴ የሚያስገኝ ፕሮጀክት ያዖጋጃሌ፤ ሲፇቀዴ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤

44
22. መሥራት የማይችለና ሌዩ ዴጋፌ የሚያስፇሌጋቸውን የህብረተስብ ክፌልች በሴፌቲኔት
ቀጥታ ዴጋፌ ማዔቀፌ ውስጥ ተጠቃሚ ያዯርጋሌ፤ ይከታተሊሌ፤ ይዯግፊሌ፤ ያስተባብራሌ፤
23. በዖሊቂ ማረፉያ ቦታ የሚፇፀሙ የባይተዋር ቀብሮችን መረጃ ይይዙሌ፤ ያጠናቅራሌ፤
የቀብር ምስክር ወረቀት ይሰጣሌ፤ በበጎ አዴራጎት ማህበር ወይም ዴርጅት ውስጥ ቆይተው
በሞት የተሇዩ እና ላልች የባይተዋር ቀብር ያስፇፅማሌ፤
24. .በከተማው ውስጥ ያለ መሠረታዊ እዴር እና በየዯረጃው የሚገኙት የእዴር ምክር ቤቶችን
ይመዖግባሌ፤ ፇቃዴ ይሰጣሌ፤ ባህሊዊና ታሪካዊ እሴታቸው ጠብቀው እንዱሄደ ዴጋፌ
ያዯርጋሌ፤ በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ሌማት ሊይ ያሊቸውን ተሳትፍ እንዱያጠናክሩ
ያበረታታሌ፤
25. የወጣቶች የሱስ ማገገሚያ ማዔከሊትን ያቋቁማሌ፤ይከታተሊሌ፤ ይዯግፊሌ፡፡

34. የገቢዎች ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ:-
1. ዖመናዊ የገቢ አወሳሰንና አሰባሰብ ሥርዒት በመዖርጋት ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
2. ፌትሐዊ፣ ቀሌጣፊና ጥራት ያሇው አገሌግልት ይሰጣሌ፤ ኢንቪስትመንትን ሇማበረታታት
ሇባሇሃብቶች የተሰጡ የታክስና የቀረጥ ነጻ መብቶች በህግ አግባብ እንዱፇፀሙ ያዯርጋሌ፤
ሇታሰበው ዒሊማ መዋሊቸውን ይከታተሊሌ፤
3. ታክስ ከፊዮች በፇቃዯኝነት ታክስ የመክፇሌ ባሕሌን እንዱያዲብሩ የግንዙቤ ማስጨበጫ
ፕሮግራሞች ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
4. የታክስ መመሪያዎችን አፇፃፀም ሇማሻሻሌ እና ገቢ በአግባቡ እንዱሰበሰብ ሇማዴረግ
የጥናትና የምርምር ሥራዎችን ያካሂዲሌ፤
5. ሇግብር እና ሇሌዩ ሌዩ ገቢዎች አወሳሰን የሚያስፇሌጉ መረጃዎችን ይሰበስባሌ፤
ይተነትናሌ፤ በመስኩ ስሇሚፇጸሙ ወንጀልች የተሟሊ የስታትስቲክስ መረጃ ያጠናቅራሌ፤
ሇሚመሇከተው አካሌ ያሳውቃሌ፤
6. በከተማ የሚሰበሰቡ ገቢዎችን ወስኖ፤ ውሳኔዎችን ሇግብር ከፊዮች በጽሁፌ ያሳውቃሌ፤
ብቃት ባሇው መሌኩ ሇማከናወን የሚያስችለ የአሰራር ዖዳዎችን በመቀየስ ገቢ ይሰበስባሌ፤
7. በተዋረዴ ባለ የቢሮው አዯረጃጀት የሚሰበሰቡ ገቢዎች ሇፊይናንስ ቢሮ በወቅቱ ፇሰስ
ያዯረጋሌ፤
8. ግብር ከፊዮች ዯረሰኝ እንዱያሳትሙ ይፇቅዲሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ አግባብ ባሇው ህግ መሰረት
የታክስ ህጎችን ያስከብራሌ፤
9. የቀን ገቢ ግምት ጥናት አግባብ ባሇው ህግ መሰረት ያከናውናሌ፤ ይተገብራሌ፤

45
10. አግባብነት ካሊቸው አካሊትና የከተማ ነዋሪዎች እና ግብር ከፊዮች ጋር በአጋርነት
ሇመሥራት የሚያስችሌ ስሌቶች በመቀየስ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
11. የቢሮው ሠራተኞች ካቢኔው በሚያወጣው ዯንብ መሰረት ይቀጥራሌ፤ ያስተዲዴራሌ፡፡

35. የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ


ቢሮው የሚከተለት ስሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. የከተማ አስተዲዯሩን የስፖርት ትምህርትና ሥሌጠና ማዔከሊትን፣ የስፖርት
ማዖወተሪያዎች፣ የስፖርት ሌህቀት ማዔከሊት እና የወጣቶች ስብዔና መገንቢያ ማዔከሊትን
ያስተዲዴራሌ፤ እንዱስፊፈና አቅማቸው እንዱገነባ ያዯርጋሌ፤
2. በከተማው አስተዲዯር የሚወጡ ሕጎች ሲዖጋጁ የወጣቶችን ሁሇንተናዊ መብትና ጥቅም
የሚጠብቁ መሆናቸውን ይከታተሊሌ፤ ሁለም አስፇፃሚ አካሊት የወጣቶችን ጉዲይ
በዔቅዲቸው ማካተታቸውን ይከታተሊሌ፤ መፇጸሙን ያረጋግጣሌ፤
3. ሇወጣቶች መብት፣ ጥቅም እና ዯህንነት የሚሰሩ ማህበራት እንዱዯራጁና እንዱጠናከሩ
አስፇሊጊውን ዴጋፌ ያዯርጋሌ፤ የወጣት መብት መጣሱን መረጃ ሲዯርሰው ጉዲዩን
ከሚመሇከተው አካሌ ጋር በማጥናትና በማጥራት የህግ ከሇሊ ማግኘት እንዱችለና ተገቢው
መፌትሔ እንዱሰጥ ያዯርጋሌ፤
4. የወጣቶችን አቅም የሚያጎሇብቱ ትምህርታዊ፣ ሙያዊና የተጨማሪ ክህልት ስሌጠናዎችን
ያዖጋጃሌ፤ ያመቻቻሌ፤ ይሰጣሌ፤ ከሚመሇከተው አካሌ ጋር በመቀናጀት በተሇያዩ በኪነ-
ጥበብ፣ በቴክኖልጂና የፇጠራ ሥራዎች ሊይ እንዱሰማሩ ያበረታታሌ፤ ዴጋፌ ያዯርጋሌ፤
5. አግባብ ካሊቸው አካሊት ጋር በመተባባር ወጣቶች በማህበር እንዱዯራጁ፣ የመስሪያ ቦታ
እንዱመቻችሊቸው፣ የማምረቻ መሳሪያ አቅርቦት፣ የብዴርና የቁጠባ አገሌግልት እንዱያገኙ
ሁኔታዎችን ያመቻቻሌ፤
6. ወጣቶች በከተማው አስተዲዯር የፖሇቲካ፣ የኢኮኖሚና የማህበራዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ
በንቃት እንዱሳተፈና ተጠቃሚ እንዱሆኑ ያዯርጋሌ፣ ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር
በጥምረት ይሰራሌ፤

7. ወጣቱን በመሌካም ሥነ-ምግባር ሇማነጽና የሀገር ፌቅር ስሜቱን ሇማጎሌበት የሚያስችሌ


አሰራር ይዖረጋሌ፣ተግባራዊ ያዯርጋሌ
8. ወጣቶችን በሚመሇከት ከሌማት ስትራቴጂ አኳያ ተቃኝቶ በወጣ ፕሮጀክት ሊይ በከተማው
ውስጥ ከሚሰሩ የተሇያዩ መንግስታዊ ያሌሆኑ ዴርጅቶች ጋር ስምምነት ይመሰርታሌ፣
አፇፃፀማቸውን ይከታተሊሌ፣ ሇሚመሇከተው አካሌ ሪፖርት ያቀርባሌ፤

46
9. የአካሌ ጉዲትና ሌዩ ፌሊጎት ሊሊቸው ወጣቶች ሌዩ ትኩረት በመስጠት በሁለም የሌማት
ሥራዎች እንዱሳተፈ፣ ከተሇያዩ ጥቃቶች መከሊከሌ፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖሇቲካዊ
ጥቅሞቻቸው ሇማስከበር ከላልች አካሊት ጋር በትብብር ይሰራሌ፤
10. ነዋሪው በስፖርት ሇሁለምና በባህሊዊ ስፖርት ተሣታፉና ተጠቃሚ የሚሆንበትን ሁኔታ
ያመቻቻሌ፤
11. ሇስፖርት ተግባራት የሚውለ የስፖርት ትጥቆችና መሣሪያዎች አቅርቦት የሚሟሊበትን
ሁኔታ ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመተባበር ያመቻቻሌ፤
12. አግባብ ባሇው ህግ የስፖርት ህክምና አገሌግልት መዯራጀቱን፣ በስፖርት አበረታች
መዴሃኒቶችና ዔፆች መጠቀምን ሇመከሊከሌ የሚያስችሌ ሥርዒት መዖርጋቱን ይከታተሊሌ፣
ያረጋግጣሌ፤
13. የስፖርት ሌማት ፇንዴ የሚቋቋምበትን እና ባሇሀብቱ በስፖርት ኢንቨስት የሚያዯርግበትን
ስሌት ይቀይሳሌ፤ ሲፇቀዴ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
14. የስፖርት ማህበራት ያዯራጃሌ፤ የማዖውተሪያ ስፌራ አጠቃቀም የአሰራር ሥርዒት
ይዖረጋሌ፤ የስፖርት ማህበራትንና ክሇቦችን እንዱሁም ጅምናዘየሞችን ይመዖግባሌ፤
የምዛገባ የምስክር ወረቀትና አስፇሊጊውን ዴጋፌ ይሰጣሌ፤
15. የስፖርት ማህበራቱ በውጭ ኦዱተር የተመረመረ የሂሳብ ሪፖርት እንዱቀርብሇት
ያዯርጋሌ፤ ገቢያቸው ሇአሊማቸው ማስፇጸሚያ ብቻ መዋለን ያረጋግጣሌ፤
16. በሳይንሳዊ ጥናት ሊይ የተመሰረቱ የስፖርት ማሰሌጠኛ ዖዳዎችን በማዖጋጀት ስፖርተኞች፣
አሰሌጣኞች የስፖርት ዲኞችና የመሳሰለት እንዱሰሇጥኑ ያዯርጋሌ፤
17. የከተማውን ነዋሪ የስፖርት ተሳትፍ ሇማጎሌበት ያቅዲሌ፤ የስፖርት ውዴዴሮችንና
የመዛናኛ ትርዑቶችን ያዖጋጃሌ፤ ይመራሌ፤ ከሚመሇከተው ጋር በመተባበር የትምህርት
ቤቶች የስፖርት ውዴዴር እንዱስፊፊና እንዱጠናከር ያዯርጋሌ፤
18. የአካሌ ጉዲተኞችና ሌዩ ፌሊጎት ያሊቸው የህብረተሰብ ክፌልች በስፖርት ያሊቸው ተሳትፍ
እንዱጎሇብት አሰራር ይዖረጋሌ፤ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤

19. የስፖርት ምክር ቤት በየዯረጃው እንዱቋቋም ሕግ ያመነጫሌ፡ ሲጸዴቅ ተፇጻሚነቱን


ይከታተሊሌ፤
20. የታዲጊ ወጣቶች ስፖርት ስሌጠና ከታችኛው የእዴሜ እርከን የሚጀምርበት ስሌት
ይቀይሳሌ፤ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
21. በከተማ ዯረጃ የብ዗ሃን የአካሌ እንቅስቃሴ እና የስፖርት መዛናኛ አገሌግልቶች
እንዱስፊፈ ያዯርጋሌ፤ ያስተባብራሌ፤ ይመራሌ፡፡

47
36. የኮሙዩኒኬሽን ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ስሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. የከተማ አስተዲዯሩ ቃሌ አቀባይ በመሆን እና የአስተዲዯሩ ዋነኛ የመረጃ ምንጭ በመሆን
ይሰራሌ፤ በከተማ አስተዲዯሩ ጉዲዮች ሊይ የአስተዲዯሩን አቋም ሇህዛብ ይፊ ያዯርጋሌ፤
በየዯረጃው ያሇው የመረጃና የመረጃ ሌውውጥ መዋቅር ሇየተመዯበበት የአስተዲዯሩ
አዯረጃጀት በቃሌ አቀባይነት ኃሊፉነቱን የሚወጣበትን ሁኔታ ያመቻቻሌ፤
2. ሇከተማው አስተዲዯር የመረጃና የመረጃ ሌውውጥ ወይም ኢንፍርሜሽን ኮሙኒኬሽን ሥራ
አመራር ይሰጣሌ፣ በመስኩም በየዯረጃው የተሳሇጠ አፇፃፀም የሚኖርበትን ሥርዒት
ይዖረጋሌ፣ በየዯረጃው ሇሚከናወነው የከተማው አስተዲዯር መረጃ ሥርዒትና ሌውውጥ ሥራ
ያስተባብራሌ፤
3. የከተማ አስተዲዯሩን በተመሇከተ በወቅታዊ ጉዲዮች ዗ሪያ ሇሃገር ውስጥ ወይም ሇውጪ
ሚዱያ አካሊት መግሇጫ ይሰጣሌ፤ ከሚዱያዎች ጋር የተሳሇጠ ተግባቦት እንዱኖር
ያዯርጋሌ፤ የከተማዉን ገፅታ ሇመገንባት እና ሀገራዊ መግባባት ሇመፌጠር አስፇሊጊ ሆኖ
ሲገኝ የትኛውንም ሚዱያ እና ዴህረ ገጽ ይጠቀማሌ፤
4. በተቋማት ውስጥ ያለ የኮሚዩኒኬሽን ዲይሬክተሮች በከተማ አስተዲዯሩ በመንግሥት
ሠራተኞች ሕግ መሠረት በሜሪት እንዱመዯቡ ያዯርጋሌ፤ አፇፃፀሙንም ይከታተሊሌ፤
5. የዴህረ ገፅና ማህበራዊ ሚዱያ ሇማሌማት ሥራዎችን ያቅዲሌ፤ ያስተባብራሌ፤ ይመራሌ፤
አሠራሮችን ይቀምራሌ፤ ይዖቶችን ይተነትናሌ፣ ይከታተሊሌ፣ ይዯግፊሌ፣ ግንኙነቶችን
ያጠናክራሌ፣ ተዯራሽነታቸውን ያሰፊሌ፤ በየመሥሪያ ቤቱ የሚከናወኑ የማህበራዊ ሚዱያ
ይዖት፣ ስርጭትና ክትትሌ ወጥና ውጤታማ እንዱሆኑ ያዯርጋሌ፤
6. ሇከተማ አስተዲዯሩ ተቋማት የሕዛብ ግንኙነት ባሇሙያዎች፤ አመራሮችና ኮሚኒኬተሮች
በየዯረጃው ካሇ መንግስታዊ መዋቅር ጋር ጠንካራ የግንኙነት ሥርዒት በመዖርጋት የአቅም
ግንባታ ዴጋፍችን ይሰጣሌ፤ በመስኩ መሌካም አፇፃፀም የሚመዖገብበትን ሥርዒት
ይዖረጋሌ፤ አቅጣጫ ያስቀምጣሌ፤
7. የብ዗ሐን መገናኛ የዔሇት ተዔሇት ዖገባ ቅኝት እና መረጃዎችን በመሰብሰብ ይተነትናሌ፣
ጥናታዊ ሥራዎችን በማከናወን ሇሚመሇከታቸው አካሊት ያሠራጫሌ፤
8. በከተማው ሊይ የሚነሱ የተሳሳቱ መረጃዎች በመነሳት ህብረተሰቡ ትክክሇኛውን መረጃ
እንዱያገኝ ያዯርጋሌ፤ የሚመሇከታቸው ተቋማትም ጉዲዩን በተመሇከተ ትክክሇኛውን መረጃ
እንዱሰጡ ይከታተሊሌ፤ ያስፇፅማሌ፤
9. የተሇያዩ ሃገራዊ እና ከተማዊ ሁነቶችን መሠረት በማዴረግ ከሚሰበሰቡ የህዛብ አስተያየት
ጥናቶች በመነሳት በተሇያዩ ወቅታዊ ጉዲዮች ሊይ ሕዛባዊ የውይይት መዴረኮችን

48
በማዖጋጀት አመራሩ ህብረተሰቡን በአካሌ አግኝተው እንዱያነጋግሩ የሚያስችለ
ሁኔታዎችን ያመቻቻሌ፤ መዴረክ ይፇጥራሌ፤ ተግባራዊና ውጤታማ መሆናቸውንም
ይከታተሊሌ፤
10. በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖሇቲካዊ ጉዲዮች ሊይ ወቅታዊ መረጃዎችን በመሰብሰብ
ይተነትናሌ፤ ያስተነትናሌ፤ የኮሙኒኬሽን ሥራ መነሻ ያዯርጋሌ፤ ሇሚመሇከታቸው አካሊት
ያዯርሳሌ፤
11. ሌዩ ሌዩ የህትመትና የኦዱዮ እና አውዱዮ ቪዛዋሌ ዉጤቶችን ያዖጋጃሌ፤ የአስተዲዯሩ
መሥሪያ ቤቶች የፍቶ ግራፌ፣ የኦዱዮ ቀረፃና የዒርማ እና የህትመት ዱዙይን ፖሇቲካዊ፤
ህጋዊና ማህበረሰባዊ የሞራሌ ጥያቄ የማያስነሱ መሆናቸውን እና ከተቀመጠሇት ዒሊማ
የተገናዖበ መሆኑን ያረጋግጣሌ፤ የምክር አገሌግልት ይሰጣሌ፤
12. .በኮሙዩኒኬሽን ሥራ ዗ሪያ በሚመሇከታቸው መንግስታዊና መንግስታዊ ያሌሆኑ ባሇዴርሻ
አካሊትና በ዗ሪያው የዲበረ እውቀትና የካበተ ሌምዴ ያሊቸው ግሇሰቦች መካከሌ በጋራ
ፌሊጎት ሊይ የተመሠረተ የአጋርነት ሥርዒት ይዖረጋሌ፤
13. በሥራው ሌዩ ባህሪ ምክንያት የተሇየ ሙያ ያሇው የሰው ሀይሌ በሌዩ ሁኔታ መቅጠር
አስፇሊጊ ሆኖ ሲገኝ ቅጥሩን ሇከንቲባ በማቅረብ ያስወስናሌ፤ ሲፇቀዴም ያስፇፅማሌ፤
14. በከተማው አስተዲዯር የመረጃ ስርጭትና የመረጃ ሌውውጥ ዗ሪያ ጥናትና ምርምር
ያካሂዲሌ፤ የህዛብ አስተያየት ቅኝትና ጥናት ያከናውናሌ፤ በኮሙዩኒኬሽን፣ ኢንፍርሜሽንና
ሚዱያ ጉዲዮች ሊይ ጥናትና ምርምር ያካሂዲሌ፤
15. በከተማው አስተዲዯር ውስጥ የሚዱያ መሰረተ ሌማት የሚጠናከርበትን፣ የሚስፊፊበትን ፣
በተገቢው ቴክኖልጂና ብቃት ባሇው የሰሇጠነ ባሇሙያ የሚዯራጅበትን ሥርዒት ይቀይሳሌ፤
16. የውጭ ማስታወቂያ ሥራ ሇመሥራት ሇሚፇሌጉ ማንኛውም ሰው የሙያ ብቃት ማረጋገጫ
ፇቃዴ ይሰጣሌ፤
17. አግባብ ባሇው ሕግ ስሇውጭ ማስታወቂያ መሌካም ሥነ-ምግባር፣ የህብረተሰቡን ማህበራዊና
ባህሊዊ እሴቶች የሚያከብር፣ የአገርን ክብርና ጥቅም የሚያስጠብቅ ይዖትና አቀራረብ ያሇው
መሆኑን ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ እርምጃ ይወስዲሌ ወይም እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፡፡

49
37. የከተማ ውበትና አረንጓዳ ሌማት ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ስሌጣንና ተግባራት ይኖረዋሌ፤
1. በፕሊኑ የተመሊከቱ አረንጓዳ አካባቢዎችን ይሇያሌ፤ የይዜታ ማረጋገጫ ማስረጃ
ሉወጣሊቸው የሚችለትን በሚመሇከተው አካሌ በስሙ በማስመዛገብ የይዜታ ማረጋገጫ
ምስክር ወረቀት ያወጣሌ፤
2. ተፊሰሶችን እና አረንጓዳ አካባቢዎችን ያስከብራሌ፤ ይጠብቃሌ፤ በተፊሰሶች እና
በአረንጓዳ አካባቢዎች በፕሊንና በዱዙይን ያሌተዯገፇ ሌማት እንዲይካሄዴ ይከሊከሊሌ፤
ተፇጽሞ ከተገኘ በሕግ መሰረት እንዱወገዴ ያዯርጋሌ፤
3. በከተማዋ መዋቅራዊ ፕሊን መሰረት አዱስ የህዛብ መዛናኛ ቦታዎች እና ፓርኮችን
ያሇማሌ፤ የነባር የህዛብ መዛናኛ ቦታዎችና ፓርኮችን ዯረጃ ያሻሽሊሌ፣ የሇሙትን እና
ዯረጃቸው የተሻሻለትን ሇህዛብ መዛናኛ ቦታዎች አስተዲዯር ኮርፖሬሽን ያስተሊሌፊሌ፤
4. የተፊሰሶችን እና የአረንጓዳ አካባቢዎችን ቅዯም ተከተሌ በማውጣት የሌማት ወይም
መሌሶ የማሌማት ዛርዛር ፕሮጀክት ያዖጋጃሌ፤ የተቀናጀ የአረንጓዳ ሌማት ቦታ
አቀማመጥ ዱዙይን በማዖጋጀት ሇፕሊንና ሌማት ኮሚሽን ያቀርባሌ፤ ሲጸዴቅም ይተገብራሌ
ወይም እንዱተገበር ያዯርጋሌ፤
5. በአረንጓዳ ሽፊን ምጣኔ መሰረት የሌማት ዯረጃ ጠብቆ ወይም አስጠብቆ አረንጓዳ
ቦታዎችን ያሇማሌ፤ ወይም እንዱሇማ ያዯርጋሌ፤ ሇወንዛና ሇዯን ስፌራነት መዋሌ
የሚገባቸው ተጨማሪ ቦታዎች በማጥናት ያቀርባሌ፤ ሲወሰንም እንዱሇሙ ያዯርጋሌ፤
የሇሙ ዯኖችን ያስተዲዴራሌ፤
6. ነባርና አዲዱስ ዖሊቂ ማረፉያ ቦታዎችን ያሇማሌ፤ የማስዋብ ሥራ ያከናውናሌ፤
ያስተዲዴራሌ፤
7. በዖሊቂ ማረፉያ የሚፇፀሙ መዯበኛ ቀብሮችን መረጃ ይይዙሌ፤ ያጠናቅራሌ፤ የቀብር
ምስክር ወረቀት ይሰጣሌ፤ የአፅም ዛውውር ፇቃዴ ይሰጣሌ፤
8. የመንገድች ባሇስሌጣን የመንገዴ ግንባታ ዱዙይን አካሌ አዴርጎ በሚያዖጋጃቸው የመትከያ
ስፌራዎች ዱዙይን መሰረት በዋና እና በመሇስተኛ መንገድች ግራና ቀኝ ዲርቻዎች፣
አካፊዮች እና አዯባባዮች ከላልች ባሇዴርሻ አካሊት ጋር በመተባበር አግባብ ያሊቸውን
የጥሊ ዙፍች እንዱተከለ ያዯርጋሌ፤ ይተክሊሌ፤ ይንከባከባሌ፤ ይጠብቃሌ፤
9. የአሽከርካሪዎችን የርቀት እይታ የሚጋርደ ወይም የዯረቁ የመንገዴ ዲር፣ አካፊይ እና
የአዯባባይ ዔጽዋት እንዯአስፇሊጊነቱ ያስወግዲሌ ወይም ይመሇምሊሌ፤
10. የከተማውን አየር ሚዙን የሚጠብቁ እንዱሁም ሇከተማው ውበትና መናፇሻ ሌማት የሚውለ
የእፅዋት ችግኝ ጣቢያዎችን ያስፊፊሌ፤ ያስተዲዴራሌ፤ ችግኞችን ሇተጠቃሚዎች አግባብ
ባሇው ህግ መሠረት ያቀርባሌ፤

50
11. አግባብ ባሇው አካሌ ሲፇቀዴሇት በከተማው ውስጥ መሌማት ያሇባቸው ውጤታማ የሆኑና
ያሌታወቁ ወይም ያሌተሞከሩ የውጭ እና ሀገር በቀሌ የዔፅዋት ዛርያዎችን እንዱሇሙ
ያዯርጋሌ፤
12. በአዱስ የሚሇሙና ነባር የሇሙ ተፊሰሶችንና አረንጓዳ አካባቢዎችን ይንከባከባሌ፤
ያስተዲዴራሌ፤ እንዲግባብነቱ ከሥራ ዔዴሌ ፇጠራ ጋር በማቀናጀት እንዱፇፀም ያዯርጋሌ፣
13. በአካባቢ ሌማት ፕሊን መሰረት የሠፇር ቁርጥራጭ ክፌት ቦታዎች በሠፇሩ ነዋሪዎችና
እንዯየአግባቡ በላልች ባሇዴርሻዎች ቀጥተኛ ተሳትፍ የከተማው አረንጓዳ ሌማት አካሌ
ሆነው እንዱሇሙ ያዯርጋሌ፤ ይንከባከባሌ፤ ይጠብቃሌ፤ ያስጠብቃሌ፤
14. በተፊሰስና በአረንጓዳ አካባቢዎች ሌማትና አገሌግልት ዖርፍች መሠማራት ሇሚፇሌጉ
የግሌ ባሇሀብቶች፣ የሃይማኖት ዴርጅቶች፣ ነዋሪዎች ወይም ላልች አካሊት በየበኩሊቸው
የሚያቀርቡትን ጥያቄና የሌማት ዔቅዴ መርምሮ ፇቃዴ ይሰጣሌ፤ ይከታተሊሌ፤
ይቆጣጠራሌ፤
15. የከተማውን ውበት የሚያሳዴጉ አዲዱስ ሃሳቦችን ያመነጫሌ፣ ይተገብራሌ፣ ከባሇዴርሻ
አካሊት ጋር በመተባበር ተግባራዊ ያዯርጋሌ፣
16. በመንግዴ ዲርና ዲር፣ ሇከርቭ ስቶን፣ በመሸጋገሪያ ዴሌዴይ ግዴግዲዎች፣ የባቡር
ዴሌዴዮች፣ አዯባባዮች ሇከተማው ውበት የሚጨምሩ ተገቢነት ያሊቸው ቀሇሞች በመቀባት
እንዱዋቡ ያዯርጋሌ፣ እንዱቀቡ ያዯርጋሌ፣ ይከታተሊሌ፣ ከባሇዴርሻ አካሊት ጋር በመተባበር
በመንገዴ ዲርና ዲር መቀመጫ ወንበሮች ያዖጋጃሌ፣ እንዱዖጋጁ ያዯርጋሌ፣
17. በከተማው ውስጥ ያረጁና የከተማውን ውበት የሚያበሊሹ አጥሮች ቀሇም እንዱቀቡ
ወይንም በአዱስ እንዱተኩ ያርጋሌ፣ያስጠግናሌ፣ ያስወግዲሌ፤ ባሇቤት የላሊቸው፣ጊዚያቸው
ያሇፇ እንዱሁም ህጋዊ ያሌሆኑ ማስታወቂያዎች ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመተባበር
እንዱወገደ ያዯርጋሌ፣ያስወግዲሌ፣
18. የዛናብ ውሃ በተፊሰስ መነሻ ጥቅም ሊይ እንዱውሌ ወይም እንዱሰርግ ሇማዴረግ
የሚያስችሌ ጥናት ያካሂዲሌ፤ ይተገብራሌ፤
19. የህዛብ መጸዲጃ ቤቶች እንዱገነቡ ያዯርጋሌ፤ ያሇማሌ፤ ያስተዲዴራሌ፤ መንግስታዊ
ያሌሆኑ ዴርጅቶች እና የግሌ ባሇሀብቶች በዖርፈ እንዱሰማሩ ያበረታታሌ፤
20. የተፊሰስና አረንጓዳ ሌማት ሥራዎች ከአካባቢዉ ሥነ ምህዲር የሚስማሙ፣ የአገራችንን
ሥነ ምህዲር የሚወክለና ከአካባቢ ጥበቃ ዒሊማዎች ጋር እንዱስማሙ አዴርጎ ይፇጽማሌ፡፡

51
38. የፕሊንና ሌማት ቢሮ
ቢሮው የሚከተለት ስሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. የከተማ አስተዲዯሩን የአጭር፣ የመካከሇኛና የረጅም ጊዚ ዔቅዴ ያዖጋጃሌ፤ እንዱዖጋጅ
ያዯርጋሌ፤ ተቋማትን ዔቅዴ አፇፃፀም ይከታተሊሌ፤ ግብረ መሌስ ይሰጣሌ፤ ይገመግማሌ፤
ይመዛናሌ፤ ዯረጃ ያወጣሌ፣ ሪፖርት ሇሚመሇከተው አካሌ ያቀርባሌ፤
2. የከተማውን መዋቅራዊ ፕሊን ያዖጋጃሌ፤ ሲፀዴቅ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
3. የአካባቢ ሌማት ፕሊን ያዖጋጃሌ፤ እንዱዖጋጅ ያዯርጋሌ፤ ሲፀዴቅ ተግባራዊ መሆኑን
ያረጋግጣሌ፤
4. የተቀናጀ የመሰረተ ሌማት ፕሊን ያዖጋጃሌ፤ ያፀዴቃሌ፤ ተግባራዊ እንዱሆን ያዯርጋሌ፤
5. የፕሊን ዛግጅትና አተገባበር የጥናትና ምርምር ሥራዎች ያከናውናሌ፣ መረጃዎችን
ይሰበስባሌ፣ ያቀነባብራሌ፤ ያሰራጫሌ፤
6. በከተማ ፕሊን ዛግጅት ወቅት የሕዛብ ተግባቦትና ስርፀት ሥራዎችን ያከናውናሌ፤ ተዯራሽ
ዖመናዊ ቴክኖልጂ በመጠቀም የመረጃ ስነዴና ስርጭት ቋት ያዯራጃሌ፣ ጥቅም ሊይ
ያውሊሌ፤
7. የከተማው አስተዲዯር ከተማ ፕሊን ፇፃሚና አስፇፃሚ አካሊት ዴጋፌና ምክር ይሰጣሌ፤
8. በሚያመነጫቸው ፖሉሲዎች፣ ሕጎች፣ ከተማ ፕሊን፣ የሌማት ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች
አካሌ ጉዲተኞች፣ አረጋዊያን፣ የሴቶችንና የወጣቶች ጉዲዮች እንዱካተቱ መዯረጋቸውን
ያረጋግጣሌ፤
9. የከተማ ፕሊን በሚጥስ ማናቸውም አካሌ ሊይ በሕግ መሠረት እርምጃ ይወስዲሌ፤ ወይም
እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
10. ከተማ ፕሊን ሇማዖጋጀት የሚያስችሌ መሠረታዊ የከተማ ካርታ ከሳተሊይት ምስልች
ከሀገሪቱ ጂኦዳቲክ ካርታ ጋር በተገናዖበ መሌኩ ያዖጋጃሌ፤ እንዱዖጋጅ ያዯርጋሌ፤
ያዯራጃሌ፤ ያሰራጫሌ፤
11. የፀዯቀ ፕሊን በሕግ መሠረት እንዯየአግባቡ ያሻሽሊሌ፤ ያጣጥማሌ፤
12. የፕሊን፣ የዱዙይንና የግንባታ ፇቃዴ ዯረጃዎችን አፇፃፀም የሚመሇከቱ ወቅታዊ ሪፖርቶችን
ፕሊን ፇፃሚና አስፇፃሚ አካሊት እንዱያቀርቡና የመስክ ምሌከታ እና ጥናት በማዴረግ
ሪፓርት ያቀርባሌ፤
13. የከተማውን ዛርዛር የሥነ ህዛብ ጥናትና ትንበያ ያካሄዲሌ፣ ውጤቱንም ሇከተማው
አስተዲዯር አካሊትና የላልች ባሇዴርሻ አካሊት ያሰራጫሌ፤ የስነህዛብ ፖሉሲ በከተማው
ውስጥ ይፇፅማሌ፤ ያስፇፅማሌ፤

52
14. የከተማውን አመታዊ አጠቃሊይ የምርት እዴገት ሇማስገኘት የሚያስፇሌገውን የካፒታሌና
የምርታማነት እዴገት መነሻዎችን ይገምታሌ፤ ውጤቱንም ሇሚመሇከታቸው የከተማው
አስተዲዯር አካሊትና ሇባሇዴርሻ አካሊት ያሰራጫሌ፤
15. የከተማውን የምርት እዴገት ግቦች የፖሉሲና የህግ ሪፍርም እርምጃዎች ጋር የተጣጣሙ
የቁጠባ፣ የኢንቨስትመንትና የወጪና የገቢ ንግዴ ከተማ አቀፌ የማክሮ ኢኮኖሚ ግቦችን
ያዖጋጃሌ፤ ሲፀዴቅም ተግባራዊ መሆኑን ይከታተሊሌ፤
16. ከአጠቃሊይ ከተማ አቀፌ ምርት የኢንደስትሪ፣ የአገሌግልት ዖርፍችና የከተማ ግብርና
የተናጠሌ ዴርሻን ይሇያሌ፤ ውጤቱንም ሇሚመሇከታቸው የከተማው አስተዲዯር አካሊትና
ሇባሇዴርሻ አካሊት ያሰራጫሌ፤
17. የከተማውን በማኑፊክቸሪንግ ኢንደስትሪና በአገሌግልት ዖርፍች መካከሌ የሚኖረውን
የግብዒት አቅርቦት ፌሊጎት ይተነትናሌ፤ ውጤቱንም ሇሚመሇከታቸው የከተማው አስተዲዯር
አካሊትና ሇባሇዴርሻ አካሊት ያሰራጫሌ፤
18. ከሚመሇከታቸው የከተማው አስተዲዯር አካሊት ጋር ተከታታይ ምክክር በማዴረግ
የሚተገበሩ ፕሮግራሞችንና ፕሮጀክቶችን እንዱሁም ሉወሰደ የሚገባቸውን የፖሉሲና የህግ
ሪፍርም እርምጃዎችን የሚዖረዛር የመካከሇኛና የረጅም ጊዚ ማህበራዊና ምጣኔ ሀብታዊ
የዖርፌ ፕሊን ያዖጋጃሌ፤ ሲፀዴቅም ተግባራዊ መሆኑን ይከታተሊሌ፤
19. ተዋረዲዊ አዯረጃጀት ያሊቸው የከተማው አስተዲዯር አጠቃሊይ ፕሊን ተመጋጋቢ በሆነ
መንገዴ ተግባራዊ ማዴረግ በየበኩሊቸው የሚፇፅሟቸውን ተግባራት የሚያሳይ የተቀናጀ
የመካከሇኛና የረጅም ጊዚ ማህበራዊና ምጣኔ ሀብታዊ ሌማት ፕሊን አፇፃፀም መርሀ ግብር
ያዖጋጃሌ፤ ሲፀዴቅም ተግባራዊ መሆኑን ይከታተሊሌ፤
20. በጸዯቀው ስትራቴጂክ እቅዴ መሰረት በአስፇጸሚ ተቋማት የሚከናወኑ ነባርና አዱስ
የካፒታሌ ፕሮጀክቶች ዔቅዴን አፇፃፀም ይከታተሊሌ፣ ይገመግማሌ፣ ሇሚመሇከተው አካሌ
ሪፖርት ያቀርባሌ፡፡
39. የኢንቨስትመንት ኮሚሸን
ኮሚሽኑ የሚከተለት ስሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. የኢንቨስትመንት አመችነትን ያጠናሌ፤ ያስተዋውቃሌ፤ ያስተባብራሌ፤ ያስፊፊሌ፤ ምክርና
የቴክኒክ ዴጋፌ ይሰጣሌ፤
2. የእርስ በእርስ ቁጥጥርን ሇማረጋገጥ አገራዊ ፊይዲ ያሊቸው የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን
ይገመግማሌ፤ ሇሚመሇከተው አካሌ በማቅርብ እንዱጸዴቅ ያዯርጋሌ፤

53
3. የኢንቨስትመንት ጥያቄዎች ሲቀርቡሇት በህግ መሰረት መርምሮ የኢንቨስትመንት ፇቃዴ
ማግኘት የሚገባቸውን በማረጋገጥ የኢንቨስትመንት ፇቃዴ ይሰጣሌ፤ ያዴሳሌ፤ የንግዴ
ሥራ ፇቃዴ ማግኘት እንዱችለ አግባብ ሊሇው አካሌ ያስተሊሌፊሌ፤
4. ሇኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች የማምረቻና የመሸጫ ቦታዎች፣ የፊይናንስና የብዴር
አገሌግልቶች፣ የጥሬ ዔቃና የማምረቻ መሳሪያዎች የማግኘት ዔዴሌና የተሇያዩ የመሰረተ
ሌማት አውታሮች የሚሟለበትን ሁኔታ ያመቻቻሌ፤
5. ኢንቨስትመንትን ሇማስፊፊትና ሇማበረታታት እንዱሁም የከተማውን መሌካም ገጽታ
ሇመገንባት የሚረደ የማስተዋወቅ ሥራዎችን ይሰራሌ፤ ጽሑፍችን ያዖጋጃሌ፤ ያሠራጫሌ፤
ዒውዯ ርዔዮችን፣ ዒውዯ ጥናቶችንና ሴሚናሮችን ያዖጋጃሌ፤
6. ኢንቨስትመንትን ሇማስፊት በባሇሀብቶች፣ በመንግስታዊ መሥሪያ ቤቶችና በላልች
ኢንቨስትመንትን በተመሇከተ አግባብነት ባሊቸው አካሊት መካከሌ ግንኙነት እንዱኖር
ያዯርጋሌ፤ ያስተባብራሌ፤
7. የኢንቨስትመንት ፇቃዴ የሰጣቸውን ባሇሀብቶች የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች አፇፃፀም
ይከታተሊሌ፤ የኢንቨስትመንት ፇቃደ የያዙቸው ሁኔታዎች መከበራቸውንና ማበረታቻዎች
ሇታሇመሊቸው ዒሊማ መዋሊቸውን ያረጋግጣሌ፤ ከህግ አግባብ ውጪ ሆነው ሲገኙ
የኢንቨስትመንት ፇቃደን ይሰርዙሌ፤ እርምጃ እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
8. የዴህረ-ኢንቨስትመንት የዴጋፌና ክትትሌ ሥራን ሇዘህ ዒሊማ ከተቋቋሙ አካሊት ጋር
በቅንጅት ይሰራሌ፤
9. የኢንቨስትመንት ፇቃዴ ሊወጡ ባሇሀብቶች የአንዴ መስኮት አገሌገልት የሚያገኙበትን
አሰራር ሥርዒት ይዖረጋሌ፤
10. እንዯ ኢንቨስትመንቱ ዒይነት ሇፕሮጀከቱ የሚያስፇሌገውን የመሬት ፌሊጎት ገምግሞ
የመሬት ዛግጅት እንዱዯረግ ሇሚመሇከተው አካሌ ያስተሊሌፊሌ፤ አግባብ ካሇው አካሌ ጋር
በመቀናጀት ሇከተማው አስተዲዯር አቅርቦ ያስወስናሌ፤ ተፇፃሚ እንዱሆኑ ይከታተሊሌ፤
ስሇፕሮጀክቱ አፇጻጸም ከባሇሃብቱ ጋር ይዋዋሊሌ፤ ከህግ አግባብ ውጪ ሆነው ሲገኙ
ይሰርዙሌ፡፡
40. የመንግሥት የሌማት ዴርጅቶች አስተዲዯር ባሇሥሌጣን፤
ባሇሥሌጣኑ የሚከተለት ስሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. የከተማው አስተዲዯር የሌማት ዴርጅቶችን በበሊይነት ይመራሌ፣ ያስተዲዴራሌ፤
ይቆጣጠራሌ፤
2. የዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) የተዯነገገው ቢኖርም በዘህ አዋጅ ሇተመሊከቱ አስፇጻሚ
አካሊት ተጠሪ የተዯረጉ የአስተዲዯሩ ሌማት ዴርጅቶች ተጠሪ በተዯረጉሊቸው አስፇጻሚ
አካሊት ይተዲዯራለ፤

54
3. የሌማት ዴርጅቶችን ስትራቴጂክና ዒመታዊ ዔቅድቹን ያፀዴቃሌ፣ አፇጻጸማቸውን
ይቆጣጠራሌ፣ ይከታተሊሌ፣ ይገመግማሌ፣ የማስተካከያ እርምጃ ይወስዲሌ፤
4. የሌማት ዴርጅቶችን የኦዱት ሪፖርቶች ያፀዴቃሌ፣ በኦዱት ግኝቶች ሊይ የእርምት እርምጃ
መወሰደን ይከታተሊሌ፤
5. የሌማት ዴርጅቶች አፇጻጸም እና ተወዲዲሪነት እንዱሻሻሌ ሇማዴረግ፣ ዖመናዊ የኮርፖሬት
አስተዲዯርና ኮርፖሬት ፊይናንስ አስተዲዯር ሥርዒትን ይዖረጋሌ፤
6. የሌማት ዴርጅቶች አስፇሊጊ ችልታ፣ ሌምዴ እና ዔውቀት ባሊቸው ሰዎች የሚመሩበትን
ሥርዒት ይዖረጋሌ፣ ተግባራዊነቱን ያረጋግጣሌ፤
7. አዲዱስ የኢንቨስትመንት መስኮችን እና የማስፊፉያ ፕሮጀክቶችን በማጥናት እንዱፇቀዴ
ሇካቢኔ የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባሌ፤
8. የሌማት ዴርጅቶች እንዱፇርሱ፣ እንዱዋሃደ ወይም እንዱከፊፇለ ሇካቢኔ የውሳኔ ሃሳብ
ያቀርባሌ፣ ሲፇቀዴም ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
9. በከንቲባው አመራርና አቅጣጫ በመመራት የሌማት ዴርጅቶች ወዯ ግሌ እንዱዙወር ሇካቢኔ
የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባሌ፣ ሲወሰንም አግባብ ባሇው ሕግ መሰረት ተግባራዊ እንዱሆን
ያዯርጋሌ፤
10. የትርፌ ዴርሻ ክፌፌሌ ፖሉሲ ያዖጋጃሌ፣ በየበጀት ዒመቱ ከሌማት ዴርጅቶች ሇአስተዲዯሩ
ስሇሚከፇሌ የትርፌ ዴርሻ ክፌያ ሇከንቲባው የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባሌ፣ ተግባራዊነቱን
ይከታተሊሌ፤
11. የሌማት ዴርጅቶች ሂሳብ ከመዛገብ መሰረዛን በሚመሇከት ሇከንባ ምክረ ሃሳብ ያቀርባሌ፣
አፇጻጸሙን ይከታተሊሌ፤
12. የሌማት ዴርጅቶችን አፇጻጸም እና ሁኔታ የሚያሳይ የመረጃ ሥርዒት ያዯራጃሌ፣
የፊይናንስ አጠቃቀማቸውን፣ የብዴር አወሳሰዴና አመሊሇሳቸውን በቅርበት በመከታተሌ
የተጠቃሇሇ የአፇጻጸም ሪፖርት ሇከንቲባው ያቀርባሌ፤
13. የሌማት ዴርጅቶችን የሚመሇከቱ መረጃዎች ማዔከሊዊ አስቀማጭ ሆኖ ያገሇግሊሌ፣ የሌማት
ዴርጅቶችን አፇጻጸም የሚመሇከቱ የወሌ መረጃዎች ያሳውቃሌ፤
14. የአስተዲዯሩ የሌማት ዴርጅት ቦርዴ የሚያቀርበውን ዋና ሥራ አስፇጻሚ ቅጥርና
ስንብት ሊይ ውሳኔ ይሰጣሌ፡
15. የሌማት ዴርጅቶች ተሞክሮ የሚሇዋወጡበትን መዴረክ ያዖጋጃሌ፣ የዴርጅቶቹን የአመራር
አቅም ሇማሳዯግ የሚያስችለ ሥሌጠናዎች እንዱሰጡ ሁኔታዎችን ያመቻቻሌ፤
16. ተጠሪ የተዯረጉትን የሌማት ዴርጅቶች በሚመሇከት አግባብ ባሇው በአስተዲዯሩ ባሇቤትነት
የተያ዗ የሌማት ዴርጅቶች ሕግ መሠረት ሇአስተዲዯሩ የሌማት ዴርጅቶች ተቆጣጣሪ
ባሇሥሌጣን ተሰጥተው የነበሩ ሥሌጣንና ተግባራት በሥራ ሊይ ያውሊሌ፤

55
17. በሌማት ዴርጅቶች እና በአክሲዮን ማህበራት ውስጥ አስተዲሩ ያሇውን የባሇቤትነት መብት
ሇማስከበር የሚያስፇሌጉ ላልች ተግባሮችን ያከናውናሌ፤
18. ሇዘህ አንቀጽ አፇጻጸም "ይዜታ" ማሇት ሇባሇሥሌጣኑ ተጠሪ የሆኑ የአስተዲዯሩ የሌማት
ዴርጅቶች እና የአስተዲዯሩን የአክሲዮን ዴርሻ የሚመሇከት ነው፡፡
41. የግንባታ ፇቃዴና ቁጥጥር ባሇስሌጣን
ባሇስሌጣኑ የሚከተለት ስሌጣንና ተግባራት ይኖረዋሌ፡-
1. የኮንስትራክሽን ሥራ ዖመናዊና ዒሇም አቀፊዊ ዯረጃውን የጠበቀ እንዱሆን በዱዙይን፣
በኮንትራት ይዖትና አስተዲዯር እንዱሁም በግንባታ ጥራትና ቁጥጥር ግሌጽነትና
ተጠያቂነት ያሇው የአሰራር ሥርዒት እንዱሰፌን ያዯርጋሌ፤
2. አገር በቀሌ የኮንስትራክሽን ዴርጅቶችን ብቃትና ቀጣይነት ሇማረጋገጥ የሚያስችሌ
ስትራቴጂ ያመነጫሌ፣ በሚመሇከተው አካሌ ሲጸዴቅ አፇፃፀሙን ይከታተሊሌ፤ ይዯግፊሌ፣
ይቆጣጠራሌ፤
3. በኮንስትራክሽን ሥራዎች የሚሳተፈ አካሊት የሥራ ውሌ ዛግጅትና አፇጻጸም ወጥነት
ኖሮት እንዱፇጸም ሇማዴርግ የሚያስችሌ ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ አፇጻጸሙን ይቆጣጠራሌ፤
4. በኮንስትራክሽን ሥራ የሚኖሩ የሙያ ዯረጃዎች እንዱዖጋጁ እና እንዱሻሻለ ሃሳብ
ያቀርባሌ፤ ሲጸዴቅ አፇጻጸማቸውን ይዯግፊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
5. አግባብ ባሇው አካሌ ዯረጃ የተሰጣቸውን የኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ይመዖግባሌ፤
አፇጻጸማቸውን ይከታተሊሌ፤ ይዯግፊሌ፤
6. የግንባታ ህጎች፣ ኮድችና ዯረጃዎች እንዱዖጋጁ እና እንዱሻሻለ ያዯርጋሌ፣ ሲጸዴቅ
ተግባራዊነቱን ይዯግፊሌ፣ ይቆጣጠራሌ፤
7. የኮንስትራክሽን መሳሪያዎች እና ግብዒቶች ዯረጃ በወጣው ስታንዲርዴ መሰረት
ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
8. በማንኛውም ዖርፌ የሚዯረጉ የኮንስትራክሽን ፕሮጀክቶችን ክትትሌና ቁጥጥር ያዯርጋሌ፣
የዴርጅቶቹን አፇጻጸም መረጃ ይይዙሌ፤ ወቅታዊ የእርምት ሥራ እንዱያከናውን ያዯርጋሌ
እርምጃ ይወስዲሌ፤
9. የኮንስትራክሽን ሥራዎችን እና ግንባታዎችን ዯህንነት በመከታተሌ ሉያጋጥሙ የሚችለ
ጉዲቶችን ይሇያሌ፤ ጉዲቶችን ሇማስተካከሌ እንዯአግባብነቱ የእርምት እርምጃ ይወስዲሌ
ወይም እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
10. በኮንስትራክሽን ሥራዎች እና ግንባታዎች ሊይ የሚፇጠሩ የአዯጋ አጋጣሚዎች እና
ጉዲቶች ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመተባበር ይፇትሻሌ፤ ሪፖርት ያቀርባሌ፤ ህጋዊ
እርምጃ ይወስዲሌ ወይም እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤

56
11. የኮንስትራክሽን ሥራዎች በአካባቢ ዯህንነት፣ በሰራተኞችና በህብረተሰቡ ጤንነት እና
ዯህንነት ሊይ ጉዲት እንዲያዯርሱ ሇመከሊከሌ የሚያስችለ አሰራሮችን ከሚመሇከታቸው
አካሊት ጋር በመሆን እንዱዖረጋ ያዯርጋሌ፤ አፇጻጸማቸውን ይቆጣጠራሌ፤
12. በግንባታና ዱዙይን እና የግንባታ ግብአት ማምረት ሊይ የሚሳተፈ የሥራ ተቋራጮችን፣
አማካሪዎችን፣ ባሇሙያዎችን፣ ግብዒት አምራችና አቅራቢዎችን፣ የግንባታ መሳሪያ
አከራዮችን ይመዖግባሌ፤ የሙያና የብቃት ማረገገጫ ፇቃዴ ይሰጣሌ፤ ይሰርዙሌ፤ ዔዴሳት
ያዯርጋሌ፤ ህጋዊ ፇቃዴ ይዖው መሥራታቸውን ያረጋግጣሌ፤
13. የኮንስትራክሽን ዖርፌ የመረጃ መረብና ማዔከሌ እንዱኖር ያዯርጋሌ፤ መረጃዎችን
ይመዖግባሌ፤ ወቅታዊ ያዯርጋሌ፤ ይተነትናሌ፤ ያሰራጫሌ፤
14. የመሠረተ-ሌማት ግንባታ ሥራዎችን በቅንጅት ሇመሥራት፣ ዱዙይን ሇማዖጋጀት፣ የግንባታ
ፇቃዴና ቁጥጥር ሇማዴረግ የሚያስችሌ፦
ሀ) የግንባታ ዔቅዴና የዱዙይን ማቅረቢያ መመሪያ ያዖጋጃሌ፤ ያሰራጫሌ፤
ስሇአጠቃቀሙም ስሌጠና ይሰጣሌ፣
ሇ) የግንባታ ሥራዎች ቅንጅት ሇማጎሌበት የሚያስችሌ ጥናት ያካሄዲሌ፤ ግንባታ
የሚያካሄደ አካሊት ተቀናጅተው እንዱሰሩ ያዯርጋሌ፤
15. በከተማው መዋቅራዊ ፕሊን መሠረት የፕሊን ስምምነት መረጃ በጽሁፌ ይሰጣሌ፤
የማይሰጥበት ሕጋዊ ምክንያት በሚኖርበት ጊዚ በህግ መሠረት ውሳኔውን ሇባሇጉዲዩ
በጽሁፌ ያሳውቃሌ፤
16. አግባብ ባሇው ሕግ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ በከተማ ውስጥ የሚገነቡ ማንኛውንም
ግንባታዎች አዱስ ግንባታ፣ የግንባታ ማሻሻያ ወይም እዴሳት ፇቃዴ፣ ሇህዛብ ግሌጋልት
ሇሚውሌ የተጠናቀቀ ግንባታ መጠቀሚያ ፇቃዴ እንዱሁም ግንባታ የማፌረስ ፇቃዴ በሕግ
መሠረት ይሰጣሌ፣ ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ እርምጃ እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
17. የግንባታ ዱዙይን በከተማው መዋቅራዊ ፕሊን፣ በሕግና በሕንጻ ዯረጃ መሠረት በመመርመር
ያጸዴቃሌ፤
18. የመኖሪያ ግንባታን ከመኖሪያ ውጪ ወዯ ሆነ ላሊ አገሌግልት መቀየር የሚፇሌግ ሰው
በጽሁፌ ሲጠይቅ እና የግንባታው ዱዙይን ሇተሇወጠው አገሌግልት መዋሌ የሚችሌ ሆኖ
ሲገኝ፣ ንግዴ ፇቃዴ ከመሰጠቱ በፉት የመጠቀሚያ ፇቃዴ ይሰጣሌ፤
19. የውጭ ማስታወቂያ የሚተከሌባቸውንና የሚሇጠፌባቸውን ቦታዎች፣ ግንባታዎችና ላልች
ቋሚ ነገሮች ዯረጃ አውጥቶ ይወስናሌ፤
20. የውጭ ማስታወቂያ ጥያቄ ሲቀርብሇት፣ አግባብ ባሇው ሕግና በማስታወቂያ ዯረጃ መሠረት
ፇቃዴ ይሰጣሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ የተፇቀዯው ጊዚ ሲያበቃ መነሳቱን ያረጋግጣሌ፤

57
21. ፇቃዴ የሚሰጥባቸው ማናቸውም ተግባራት በተሰጠው ፇቃዴ መሠረት በሥራ ሊይ
ስሇመዋሊቸው ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ በፇቃደ መሰረት ባሌተከናወነ ሥራ ሊይ በህግ
መሠረት የእርምት እርምጃ እንዱወሰዴ ወይም እንዯ አስፇሊጊነቱ ፇቃደ እንዱሰረዛ
ያዯርጋሌ፤
22. የሰጣቸው ፇቃድችን፣ የግንባታ ዱዙይኖችንና በከተማው ውስጥ የሚገኙ ግንባታዎችን
በሚመሇከት የተሟሊ መረጃ ይይዙሌ፤ ያዯራጃሌ፤ ወቅታዊ ያዯርጋሌ፤ እንዲስፇሊጊነቱ
ሇሚመሇከታቸው አካሊት ያሰራጫሌ፤
23. የመሠረተ-ሌማት ቅንጅትን፣ የግንባታ፣ የእዴሳት፣ የመጠቀሚያ ወይም ማፌረስ ፇቃዴ
አሰጣጥና ቁጥጥርን የሚመሇከቱ የፋዯራሌ መንግስት ህጎች፣ ፖሉሲዎች፣ ዯረጃዎች እና
ስሌቶች በከተማው ውስጥ ተግባራዊ መሆናቸውን ያረጋግጣሌ፤
24. ግንባታዎች ሇአካሌ ጉዲተኞችና ሇላልችም ተጠቃሚዎች ተዯራሽ መዯረጋቸውን
ያረጋግጣሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ ተገቢው እርምት እንዱዯረግ ያዯርጋሌ፡፡

42. የመንግስት ንብረት አስተዲዯር ባሇስሌጣን


ባሇስሌጣኑ የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ:-
1. ህንጻና ንብረት አስተዲዯር ሊይ ሇከተማው አስተዲዯር የቴክኒክ ዴጋፌ ይሰጣሌ፤ ያማክራሌ፤
2. ስሌጣኑ በህግ ሇላሊ አካሌ ወይም ሇላሊ የመንግስት መስሪያ ቤት ካሌተሰጠ በቀር
የከተማውን አስተዲዯር ህንፃዎችንና ቋሚ ንብረቶችን ይመዖግባሌ፤ በበሊይነት
ያስተዲዴራሌ፤ ያዴሳሌ፤ ጥገና የሚያስፇሌጋቸውን ህንፃዎች በመሇየት እንዱጠገኑ
ያዯርጋሌ፤
3. የህንጻና ንብረት አስተዲዯር እና አጠቃቀም ዖመናዊ ሥርዒትን ይዖረጋሌ፤ ሇታሇመሇት
ዒሊማ መዋለን ያረጋግጣሌ፤ ምዴረ ግቢን ውብና ማራኪ እንዱሆኑ ያዯርጋሌ፤
4. የመንግስት ህንፃዎች አጠቃቀም፣ ሇተጠቃሚው ያሊቸው ተዯራሽነት እና ከወጪ አንፃር
ውጤታማ መሆናቸውን ያረጋግጣሌ፤
5. የተቋማትን ፌሊጎት፣ የሥራ ባህሪይ እና የተገሌጋይ ሁኔታን በማጥናት የተቋማትንና የሥራ
ክፌልችን የሥራ ቦታ ይዯሇዴሊሌ፤
6. የከተማ አስተዲዯሩ የመንግስት ተቋማት ሇአገሌግልት አሰጣጥ የሚያስፇሌጋቸውን ህንፃዎች
የኪራይ ዯረጃ አጥንቶ ይወስናሌ፤ ሇመንግስት አገሌግልት የሚውለ ህንፃዎች እንዱገነቡ
ያዯርጋሌ፤
7. በከተማው ውስጥ ባሇቤት የላሊቸው ህንጻና ንብረቶችን አግባብ ባሇው ህግ መሰረት ተረክቦ
ያስተዲዴራሌ፤

58
8. የመንግስት ህንፃዎች ወጥ የሆነ ስታንዲርዴ እና ዱዙይን እንዱኖራቸው ከሚመሇከታቸው
አካሊት ጋር ይሰራሌ፤ ያስገነባሌ፤ አፇፃፀሙን ይከታተሊሌ፤
9. የህንጻ አስተዲዯር ሥራዎች የተቀሊጠፈና ውጤታማ እንዱሆኑ የውስጥ አዯረጃጀት እና
የቢሮ ቁሳቁስ ስታንዲርዴ ያዖጋጃሌ፤ እንዱተገበር ያዯርጋሌ፤
10. በመንግስት የንብረት አያያዛ ሥርዒት መሰረት የመንግስት ንብረቶች በአግባቡ
ስሇመያዙቸው እና ጥቅም ሊይ ስሇመዋሊቸው የንብረት ኦዱት ያዯርጋሌ፤
11. በባሇስሌጣኑ የህንጻና የንብረት ኦዱት ውጤት መሰረት ተገቢው የእርምት እርምጃ
ያሌወሰደ የመንግስት መስሪያ ቤቶችን ሇይቶ ተጠሪ ሇሆነሇት ቢሮና ሇሚመሇከተው አካሌ
ያሳውቃሌ፤
12. አግባብ ባሇው ህግ ቋሚ ንብረቶች ዋጋ እንዱወጣሊቸው እና በየዒመቱ የዔሌቀት ዋጋ
እንዱሰሊሊቸው በማዴረግ መንግስት የቋሚ ንብረቶች የያ዗ትን ዋጋ እንዱያውቅ ያዯርጋሌ፤
13. ባሇስሌጣኑ በሚያስተዲዴራቸው ንብረቶች ሊይ የሚፇጸሙ ህገወጥ ዴርጊቶችን ይከሊከሊሌ፤
ተፇጽሞም ሲገኝ ህጋዊ እርምጃ ይወስዲሌ ወይም እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
14. የመንግስት ህንፃዎች የሚገነቡበት ቦታ ያስፇቅዲሌ፤ ይመዖግባሌ፤ ተገቢውን የይዜታ
ማረጋገጫ እና የግንባታ ፇቃዴ እንዱሰጥ ያዯርጋሌ፤ ይጠብቃሌ፤
15. የመንግስት ህንፃዎች የሰራተኞች ካፌቴሪያ፣ የጽዲትና ውበት፣ የጥበቃ፣ የመጀመሪያ
ህክምና፣ የመንግስት ተሸከርካሪዎች ማቆሚያ፣ የመኪና እጥበት እና የህፃናት ማቆያ
አገሌግልቶች ተግባራትን ያከናውናሌ፡፡

43. የአርሶ አዯር እና ከተማ ግብርና ሌማት ኮሚሽን


ኮሚሽኑ የሚከተለት ስሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. የከተማ ግብርና ምርት በጥራት የሚመረትበት፣ ሇገበያ የሚቀርብበትን እና የከተማ ግብርና
ሌማት የሚጎሇብትበት ስሌት ይቀይሳሌ፤ ያስፇጽማሌ፤
2. ነዋሪዎች በከተማ ግብርና እንዱሳተፈ ያበረታታሌ፤ በተሇያዩ የግብርና ዖርፌ ሇተሰማሩ
አካሊት ምርትና ምርታማነታቸዉ እንዱጨምር ዖመናዊ የግብርና ግብዒት እንዱቀርብሊቸው
ሙያዊ ዴጋፌና ምክር እንያገኙ ያዯርጋሌ፤
3. የእንስሳት በሽታዎች ስርጭትን ያጠናሌ፤ በበሽታ ስርጭት የተነሳ መወሰዴ ያሇባቸውን
እርምጃዎች ሇመንግስትና ሇአርቢዎች ያሳውቃሌ፤ ሇእንስሳት አርቢዎች የእንስሳት
ህክምናና የክትባት አገሌግልት ይሰጣሌ፤ እንዱሰጥ ያዯርጋሌ፤ የዔብዴ ውሻ በሽታ
መከሊከያ ክትባት ይሰጣሌ፤ ታክመው መዲን የማይችለ እና ባሇቤት የላሊቸውን እንስሳት
ያስወግዲሌ፤

59
4. ሇእንስሳት አርቢዎች የማዲቀሌ አገሌግልት ይሰጣሌ፤ የተሻሻሇ የግብርና ቴክኖልጂ
ውጤቶች፣ ምርጥ ዖርና ማዲበሪያ ሇአርሶ አዯር እንዱዲረስ ያዯርጋሌ፤
ውጤታማነታቸውንም ይከታተሊሌ፤ ሇአርሶ አዯሮች ትምህርትና ሥሌጠና እንዱሁም
የሙያ ዴጋፌ ይሰጣሌ፤
5. የእንስሳት እና የዔጽዋት ማራቢያና ማባዣ ማዔከሊትን ያቋቁማሌ፤ ያስፊፊሌ፤
ያስተዲዴራሌ፤
6. የእንስሳትና የእጽዋት የኳራንቲን አገሌግልት ይሰጣሌ፤ በከተማው ውስጥ አገሌግልት ሊይ
ሉውለ የሚችለ የእንስሳት መዴሃኒቶች ጥራት ዯረጃቸውን የጠበቁና የአገሌግልት
ዖመናቸው ያሊሇቀ መሆኑን ያረጋግጣሌ፤ የአገሌግልት ዖመናቸው ያሇፇ መዴሃኒቶችን
ሇሚያስወግዴ አካሌ ያሳውቃሌ፤
7. በመዋቅራዊ ፕሊኑ ሇእንስሳት፣ ሇሰብሌ፣ ሇአትክሌትና ፌራፌሬ ገበያዎችና ሇከተማ ግብርና
የተከሇለ ቦታዎችን ከሚመሇከተው አካሌ ጋር በመቀናጀት እንዱዖጋጁና በዖመናዊ መንገዴ
እንዱሇሙ ያዯርጋሌ፤
8. በግሌ የሚቋቋሙትን የእንስሳት ጤና ክሉኒኮች፣ ሊብራቶሪዎች፣ የቆዲና ላጦ መጋዖኖች፣
ጸረ-ተባይ ማከማቻ መጋዖኖችና መሸጫ መዯብሮች አግባብ ባሇው ሕግ መሠረት ዯረጃና
ጥራት ጠብቀው መሥራታቸውን ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
9. በህግ በላሊ ሁኔታ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ በመንግስት፣ በማህበራት እና በግሌ ቄራ
ዴርጅቶች የእርዴ እንስሳትና የሥጋ ምርመራ አገሌግልት ይሰጣሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ ሕገወጥ
የእንስሳት እርዴና በሕገወጥ መንገዴ የታረደ ስጋ ዛውውርን ይቆጣጠራሌ፤ አስፇሊጊውን
እርምጃ ይወስዲሌ ወይም እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፣
10. ሇሌማት ይዜታቸውን የሇቀቁ ተነሺ አርሶ አዯሮች ከሚመሇከታቸው የአስተዲዯሩ አካሊት
ጋር በመቀናጀት የመኖሪያ ቤት እንዱያገኙ ያዯርጋሌ፤ የመኖሪያ ቤቱ እስኪዖጋጅ ዴረስ
የቤት ኪራይ እንዱሰጥ ያዯርጋሌ፤
11. .በሌማት ምክንያት ከመኖሪያ አካባቢያቸው የተነሱ ተነሺ አርሶ አዯሮችን ቋሚና ጊዚያዊ
የሥራ እዴሌ ፇጠራ ፕሮግራሞች ተሳታፉና ተጠቃሚ እንዱሆኑ የክህልት ሥሌጠና
እንዱያገኙ ያዯርጋሌ፤ በተሰጣቸው የክህልት ሥሌጠና መሠረት በአካባቢው በሚፇጠሩ
የሥራ ዔዴልች ቅዴሚያ ተጠቃሚ መሆናቸውን ይከታተሊሌ፤
12. የሌማት ተነሺ አርሶ አዯሮችን የኑሮ ሁኔታ በዖሊቂነት ሇማሻሻሌ የሚያስችለ አዲዱስ
ኘሮጀክቶችን ይቀርፃሌ፤ ሇፕሮጀክቱ የሚያገሇግለ የማምረቻ እና የመሸጫ ማእከሊትን
እንዱያገኙ ያዯርጋሌ፤

60
13. ኑሯቸዉ በግብርና ሥራ ሊይ የተመሠረተ አርሶ አዯሮች የያ዗ት መሬት መጠን ሌኬት
እንዱወሰዴና የባሇይዜታነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት እና የመጠቀሚያ ፇቃዴ
እንዱሰጣቸዉ ከሚመሇከተው አካሌ ጋር ይሰራሌ፤
14. አርሶ አዯሮች ባሊቸው ይዜታ ሊይ በግሊቸው፤ ከአርሶ አዯር ጋር በመዯራጀት ወይም
ከባሇሀብት ጋር በመጣመር እንዱያሇሙ አሰራር ይዖረጋሌ፤ ያስተባብራሌ፤ የማማከር
አገሌግልት ይሰጣሌ፤
15. ምንም ገቢ የላሊቸዉና መሥራት የማይችለ አርሶ አዯሮች ከሚመሇከተው አካሌ ጋር
በመቀናጀት የማህበራዊና የቀጥታ ዴጋፌ ተጠቃሚ እንዱሆኑ ያዯርጋሌ፤
16. ሇሌማት ይዜታቸውን የሇቀቁ ተነሺ አርሶ አዯሮች የተሰጣቸውን ካሳ አቀናጅተው ወዯ
ተሻሇ ሌማትና የኢንቨስትመንት አማራጮች የሚሰማሩበትን ሁኔታ ያመቻቻሌ፤
ይዯግፊሌ፤ ይከታተሊሌ፤

17. ሇሌማት ይዜታቸውን የሇቀቁ የሌማት ተነሽዎችን መረጃ አዯራጅቶ ይይዙሌ፤አግባብ ባሇው
ህግ መሰረት ተገቢውን ዴጋፌ ያዯርጋሌ፤

18. የተሻሇ ሌምዴና ሀብት ያሊቸዉ ሇሌማት ይዜታቸውን የሇቀቁ ተነሺ አርሶ አዯሮችና
ቤተሰቦችን በመሇየት አዋጭ በሆኑ የኢንቨስትመንት አማራጮች ሊይ በግሌ ይዜታቸው
ወይም ተዯራጅተዉ የሚሰማሩበትን ስሌት ይቀይሳሌ፤ ተግበራዊ ያዯርጋሌ፤ ይዯግፊሌ፣
ይከታተሊሌ፤
19. በሌማት ይዜታቸውን የሚሇቁ ባሇይዜታዎች ከመሌቀቃቸው በፉት አግባብ ባሇው ህግ
መሰረት የይዜታ ማስሇቀቅ ሂዯት መተግበሩን ይከታተሊሌ፤
20. በሌማት ሥራዎች እና መሌሶ ማሌማት ተነሽ ሇሆኑ አርሶ አዯሮች ተገቢውን የካሳ ግምት
መተመኑን፤ የካሳ ክፌያ መፇጸሙን፤ ምትክ ቦታ መዖጋጀቱን፤ መሸንሸኑን፤ የምትክ ቤት
ማግኘታቸውንና መቀበያ ሰርተፉኬት መሰጠቱን ይከታተሊሌ፡፡

44. የህብረተሰብ ተሳትፍና በጎ ፇቃዴ ማስተባበሪያ ኮሚሽን


ኮሚሽኑ የሚከተለት ስሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. ብልክን ማዔከሌ አዴርጎ የተዯራጀውን ሕብረተሰብ እና የህብረተሰብ ተሳትፍ ካውንስሌ
አዯረጃጀትን ቀጣይነት ባሇው መሌኩ ያዯራጃሌ፣ ያጠናክራሌ፣ ይዯግፊሌ፣ ያስተባብራሌ፣
ክፌተቶች ሲኖሩ የማስተካከያ እርምጃ ይወስዲሌ፤

2. በህብረተሰብ ተሳትፍ የሚሰሩ ተግባራትን ይሇያሌ፤ ተሳትፍ የሚጎሇብትበትን ስሌት


ይቀይሳሌ፤ ስሇህብረተሰብ ተሳትፍ አዯረጃጀትና ጠቀሜታ ሇህብረተሰቡ ያስተዋውቃሌ፤
ከተሇያዩ አካሊት ጋር በመቀናጀት ይሰራሌ፤

61
3. የተቀናጀ የህብረተሰብ ተሳትፍ ውጤታማ እንዱሆን መመሪያዎች እና የአሰራር ሥርዒቶች
ያዖጋጃሌ፤ ሲጸዴቁም ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤ አፇጻጸማቸውን ይከታተሊሌ፤
4. ህብረተሰቡ የብልኩን የሌማት ፌሊጎት እንዱመሇስ፣ የአገሌግልት አሰጣጥ እንዱሻሻሌ፣
የሠሊምና ፀጥታ፣ የሥራ አጥነት እና የማህበራዊ ችግሮች ሇማስወገዴ ነዋሪው በባሇቤትነት
እና በፌሊጎት እንዱዯራጅ ምቹ ሁኔታዎችን ይፇጥራሌ፤
5. አማራጭ የፊይናንስ ምንጮችን በመፇሇግ አግባብ ባሇው አካሌ ሲፇቀዴ የአካባቢውን
ህብረተሰብ የሌማት ሥራ ያግዙሌ፤ ከህብረተሰቡ የሚሰበሰቡ የቁሳቁስ፤ የጉሌበትና፤ የገንዖብ
መዋጮዎች ሥራ ሊይ መዋሊቸውን ያስተባብራሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
6. በብልክ ነዋሪዎች የተሇዩ ፌሊጎቶች የሚሟለበትን እና የተሇዩ ችግሮች የሚፇቱበትን ዔቅዴ
ከብልክ ካውንስሌ ጋር በመሆን ያዖጋጃሌ፤ ሇሚመሇከተው አካሌ አቅርቦ ያስፀዴቃሌ፤
ተግባራዊነቱንም ይከታተሊሌ፤
7. ከሚመሇከታቸው የከተማው አስተዲዯር አካሊት ጋር በመቀናጀት በብልክ የተዯራጁ
ማህበረሰብ አቀፌ የህብረተሰብ ተሳትፍ ካውንስልችን ችግሮቻቸው የሚፇቱበት እና
ጥያቄዎቻቸው ምሊሽ የሚያገኙበት ሁኔታ ያመቻቻሌ፤ ከአቅም በሊይ የሆነ ችግር
ሲያጋጥም በየዯረጃው ሊለት አስተባባሪ ካውንስልች ከመፌትሔ ሀሳብ ጋር ያቀርባሌ፤
ያስወስናሌ፣ ሥራ ሊይ መዋለን ይከታተሊሌ፤
8. በብልክ ውስጥ የተሰሩ ማንኛውም የሌማት ሥራዎች በአግባቡ ሥራ ሊይ እንዱውለ እና
ዯህንነታቸው እንዱጠበቅ ከብልክ ካውንስሌ ጋር በመሆን ክትትሌ ያዯርጋሌ፤ የማስተካከያ
ሥራዎችን ያከናውናሌ፤
9. በብልክ በተምሳላትነት ሉጠቀሱ የሚችለ ሁሇገብ የህብረተሰብ ተሳትፍ ያዯረጉ እና
የሌማት ሥራዎችን ያከናወኑ ካውንስልችን በመሇየት እውቅና ይሰጣሌ ወይም እንዱሰጥ
ያዯርጋሌ፤ ሌምዲቸውን ቀምሮ እንዱስፊፊ ያዯርጋሌ፤

10. የበጎ ፇቃዴ አገሌግልት በራስ መሌካም ፇቃዴ፣ ተነሳሽነት እና ያሇማንም አስገዲጅነት
ሇሚሳተፈ ምቹ ሁኔታዎችን ይፇጥራሌ፤ ያስተባብራሌ፤ ይመራሌ፤
11. በበጏ ፌቃዴ አገሌግልት የሚሰማሩ ወጣቶች፣ የሞያ ማህበራት፣ መንግስትና መንግስታዊ
ያሌሆኑ ተቋማት እና ላልች የህብረተሰብ ክፌልችን ያስተባብራሌ፣ የእውቅና እና ምስክር
ወረቀት ይሰጣሌ፤ ያበረታታሌ፤
12. ህብረተሰቡ ያሇውን እውቀትና ችልታ በኢኮኖሚና ማህበራዊ ሊይ እንዱያውሌና ተጠቃሚ
እንዱሆን የሚያስችሇውን የበጎ ፇቃዴ ባህሌ እንዱያጎሇብት ያበረታታሌ፤

62
13. በከተማው የሚገኙ መንግስታዊና መንግስታዊ ያሌሆኑ ተቋማት የበጎ ፇቃዴ አገሌግልትን
በእቅድቻቸውና በፕሮግራሞቻቸው ውስጥ አካትተው እንዱሰሩ ያዯርጋሌ፤ ተግባራዊነቱንም
ይከታተሊሌ፤
14. በከተማው ዖሊቂ የበጏ ፌቃዴ ፌኖተ ካርታ ያዖጋጃሌ፣ ምክር ቤት እንዱዯራጅ ያዯርጋሌ፣
ምክር ቤቱ የሚሳተፌበትን የአገሌግልት መስኮች ይሇያሌ፣ ስሌጠና ይሰጣሌ፤ ተግባራዊነቱን
ይከታተሊሌ፤
15. የከተማውን ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ሇማቃሇሌ የከተማ ነዋሪ፣ የንግዴ ዴርጅቶች
እና መንግሥታዊና መንግሥታዊ ያሌሆኑ ዴርጅቶች የማህበራዊ ኃሊፉነታቸውን እና
የማህበራዊ አገሌግልት ግዳታቸውን እንዱወጡ ያዯርጋሌ፤ ዛርዛር አፇጻጸሙ ካቢኔው
በሚያወጣው ዯንብ ይወሰናሌ፡፡

45. የእሳትና አዯጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን


ኮሚሽኑ የሚከተለት ስሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. የመረጃና ቴክኖልጂ ማዔከሌ በማቋቋም ከአዯጋ በፉትም ሆነ በአዯጋ ጊዚ እና በኃሊ
የተማከሇ የመረጃ ሌውውጥ ሥርዒት እንዱኖር ያዯርጋሌ፣ በከተማ ዯረጃ የአዯጋ ስጋት
ሥራ አመራር የመረጃ ማዔከሌ ሆኖ ያገሇግሊሌ፤
2. የተፇጥሮና ሰው ሰራሽ አዯጋዎች መንስኤና የተጋሊጭነት ዯረጃና ትንተና መረጃ
ያሰባስባሌ፤ የቅዴመ አዯጋ ጠቋሚ ጥናቶችን በማካሄዴ አስፇሊጊውን የቅዴመ ማስጠንቀቂያ
እርምጃዎችን ይወስዲሌ፤ እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤ ይከታተሊሌ፤
3. በሰው ሰራሽም ሆነ በተፇጥሮ ሉከሰት የሚችሌ አዯጋን የመከሊከሌ እና የአዯጋ ጉዲት
ቅነሳና የማጣጣም ሥራን ይሰራሌ፤ ላልች ተቋማትም እንዱሰሩ ያዯርጋሌ፤
4. በከተማዋ የሚገኙ ተቋማት የአዯጋ ስጋት ቅነሳ እቅዴን በሌማት እቅድቻቸው ውስጥ
እንዱያካትቱ ያዯርጋሌ፤ ተግባራዊ እንዱሆኑ ይከታተሊሌ፤
5. የተቋሙ ባሇሙያዎች፣ ሌዩ ሌዩ ተቋማትና ህብረተሰቡ ስሇ አዯጋ ሥራ አመራር ስሌጠና
የሚያገኙበት የስሌጠና ማእከሌ ያዯራጃሌ፤
6. በተከታታይ ወይም በዔቅዴ ሊይ ተመስርቶ የናሙና ሌምምድች ያከናውናሌ፤
እንዱከናወኑም ሁኔታዎችን ያመቻቻሌ፤ በአዯጋ ምሊሽ እቅዴ ሊይ የማስተካከያ እርምጃ
ይወስዲሌ፤እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
7. የአዯጋ መከሊከያና መቆጣጠሪያ መሳሪያዎችን፣ የአዯጋ ጊዚ ማምሇጫ ዯረጃዎች፣ የእሳትና
የጭስ፣ የነበሌባሌ እና ላልች አዯጋ ጠቋሚ መሳሪያዎች በአገሌግልት መስጫ ሌዩ ሌዩ
ተቋማት መተከሊቸውንና በአግባቡ መሥራታቸውን ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ እርምጃ
ይወስዲሌ፤ እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤

63
8. ወቅታዊና ትክክሇኛ መረጃ ሇህዛቡ ሇማዴረስ ሁለን አቀፌ የቅዴመ አዯጋ ማስጠንቀቂያ
ሥርዒት ሥራ ሊይ እንዱውሌ ያዯርጋሌ፤ ሇህብረተሰቡ የቅዴመ አዯጋ ማስጠንቀቂያ
መረጃዎችን፤ በአዯጋ ወቅት መውሰዴ ያሇባቸውን እርምጃዎች እና የዯረሰውን አዯጋ
በተመሇከተ ወቅታዊ መረጃዎችን የማሰራጨት ተግባር ያከናውናሌ፤
9. በአዯጋ የተጎደና የተፇናቀለ አካሊት የአጠቃሊይ የጉዲት መጠን፣ ክስረትና ፌሊጎት መረጃ
በማሰባሰብ ይተነትናሌ፤ ያዯራጃሌ፤ ሇሚመሇከተው አካሌ የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባሌ፤
ሲወሰንም ተከታትል ይፇጽማሌ፤ ያስፇጽማሌ፤
10. በከተማው የአዯጋ ተጎጂዎችና ተፇናቃዮች ወቅታዊና ተዯራሽ የሆነ የአዯጋ ምሊሽና መሌሶ
ማቋቋም የአዯጋ ምሊሽ አሰጣጥ ሥራ አመራር ሥርዒት ይዖረጋሌ፤
11. በተከሰቱ አዯጋዎች ምክንያት የተፇጠሩ ተጎጂዎችና ተፇናቃዮች መጠን የአፊጣኝ መረጃ
ትንተና መሰረት በማዴረግ በከተማ ዯረጃ የአዯጋ ጊዚ አስቸኳይ አዋጅ የሚያስፇሌጋቸው
ሲሆን ሇሚመሇከተው አካሌ የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባሌ፤
12. በአዯጋ ክስተት ወቅት የሚመሇከታቸውን መስሪያ ቤቶችና ነዋሪዎችን በማስተባበር የነፌስ
አዴን እርዲታን ጨምሮ ፇጣን ምሊሽ ይሰጣሌ፤ ሇዴንገተኛ አዯጋዎች የቅዴመ ሆስፒታሌ
ህክምና እና አምቡሊንስ አገሌግልት ይሰጣሌ፤
13. መንግስታዊ፣ መንግስታዊ ያሌሆኑና የግሌ ዴርጅቶችን እንዱሁም ላልች በአስቸኳይ ጊዚ
እርዲታ አቅርቦትና መሌሶ ማቋቋም ተግባራት ሊይ ሚና ያሊቸው ተቋማት ያስተባብራሌ፤
14. የአዯጋ ስጋት ሥራ አመራር መሰረተ ሌማቶችን ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመተባበር
ያዖጋጃሌ፤ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
15. በአዯጋ ምክንያት ከቤት ንብረታቸው የተፇናቀለ የህብረተሰብ ክፌልች ጊዚያዊ ዴጋፌና
መሌሶ የማቋቋም ተግባር ያከናውናሌ፤
16. ሇአስቸኳይ ጊዚ እርዲታ አቅርቦት ምሊሽ ሥራ ብቻ የሚውሌ የአዯጋ ጊዚ ፇንዴ፣ ምግብ
እና ምግብ ነክ ያሌሆነ ቁሳቁስ በመጠባበቂያነት ይይዙሌ፤ ያዯራጃሌ፤ ያስተዲዴራሌ፤
ያሰራጫሌ፤
17. አዯጋ ስጋት ቅነሳ ሥራዎች እና በአዯጋ ወቅት የአስቸኳይ ጊዚ ምሊሽና እርዲታ አቅርቦት
አገሌግልቶች ሊይ የሚሳተፈ በጎ ፇቃዯኞችን ሙያዊ ስሌጠናዎች በመስጠት የአዯጋ ስጋት
ሥራ አመራር ተግባራት ሊይ ተባባሪ እንዱሆኑ ይሰራሌ፣
18. በአዯጋ ሥራ አመራር ሥርዒት ውስጥ ተሳታፉ በሚሆኑ ባሇዴርሻ አካሊት መካከሌ
ቅንጅታዊ አሰራርን ሇማስፇንና ውጤታማነታቸውን ሇማረጋገጥ የጋራ መዴረኮች
ይመሰርታሌ፣ ያስተባብራሌ፤

64
19. አዯጋ በይፊ መገሇጹን ተከትል ሲወሰን ከተሇያዩ አካሊት ሇምሊሽ ሥራ የሚውሌ ሀብት
ያሰባስባሌ ፤

20. የኮሚሽኑን ፓራ ሚሉተሪ ሰራተኞችን ካቢኔ በሚያወጣው ዯንብ መሠረት ይቀጥራሌ፤


ያስተዲዴራሌ፡፡

46. የህብረት ሥራ ኮሚሽን


ኮሚሽኑ የሚከተለት ስሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. አግባብ ባሇው ህግ መሰረት የህብረት ሥራ ማህበራትንና የጋራ ህንፃ ባሇቤቶች ማህበራትን
ያዯራጃሌ፤ ይመዖግባሌ፤ ያስፊፊሌ፤ የሕጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ይሰጣሌ፣
ማህበሩ ሲፇርስ ከመዛገብ ይሰርዙሌ፤
2. የህብረት ሥራ ማህበራት በዩኒየንና በፋዳሬሽን ዯረጃ እንዱዯራጁ ያበረታታሌ፤ የህብረት
ሥራ ማህበራት ባንክ የሚቋቋምበትን መንገዴ ያጠናሌ፤
3. ሇገንዖብና ቁጠባና ብዴር ህብረት ሥራ ማህበራት የተዯራጁትን አባሊት ቁጠባ ባህሌ
እንዱዲብር እና ቁጠባ ዴርሻቸውን ከፌ በማዴረግ ወዯ ኢንቨስትመንት የሚገቡበትን
አሰራር ሥርዒት ይዖረጋሌ፤
4. ባህሊዊና አገር በቀሌ የራስ አገዛ ማህበራት ወዯ ዖመናዊ የህብረት ሥራ ማህበራት
የሚያዴጉበትን ጥናትና ምርምር ያዯርጋሌ፤ የጥናቱንም ውጤት ያስተዋውቃሌ፤
ያሰራጫሌ፤ ሇተግባራዊነቱም ይሰራሌ፤
5. የህብረት ሥራ ማህበራት ሥራ አመራርና የሂሳብ አያያዛ ዖመናዊ አሰራርን እንዱከተሌ
አስፇሊጊውን የስሌጠና ፕሮግራም ያዖጋጃሌ፤ ይሰጣሌ፤
6. የህብረት ሥራ ማህበራትን ሂሳብ ይመረምራሌ፤ ሂሳብ አጣሪም ይመዴባሌ፤ ሲፇርሱም
ከመዛገብ ይሰርዙሌ፤ አግባብ ባሇው ህግ የህብረት ሥራ ማህበራት የሚከተለትን የሂሳብ
አያያዛና ምርመራ ሥርዒት ይከታተሊሌ፤
7. የህብረት ሥራ ማህበራት የገበያ መሰረተ ሌማት እንዱሟሊሊቸው አስፇሊጊውን ዴጋፌ
ያዯርጋሌ፤ ይከታተሊሌ፤ የመስሪያ ቦታ፣ የመሸጫ ቦታ እና ላልች መሰሌ ተቋማት
አስተዲዯርና አጠቃቀምን በሚመሇከት አግባብነት ባሇው ህግ መሰረት ችግሮቻቸው
የሚፇቱበትን አግባብ ያመቻቻሌ፤ የምክር አገሌግልት ይሰጣሌ፤
8. የህብረት ሥራ ማህበራት ምርቶች ገበያ እንዱያገኙ ሙያዊ ዴጋፌ ይሰጣሌ፤ በአገር ውስጥ
ሸማቹና አምራቹ በቀጥታ የሚገናኙበትን ሁኔታ ያመቻቻሌ፤
9. በከተማዋ የሚገኙ የህብረት ሥራ ማህበራት ምርቶች ተጨማሪ እሴት ወይም ዋጋ
እንዱኖራቸው፣ ወዯ ኢንደስትሪ ምርትነት እንዱሇወጡ እና የእጅ ጥበብ ምርቶች
እንዱያዴጉ የሙያና የቴክኒክ ዴጋፌ ያዯርጋሌ፤

65
10. የህብረት ሥራ ማህበራትን ሇማስፊፊትና ሇማጠናከር የሚረዲ የገበያ ጥናት በማዴረግ
አስፇሊጊ መረጃዎችን ያጠናቅራሌ፤ ያሰራጫሌ፤ አግባብ ባሇው ህግ ሇህብረት ሥራ
ማህበራት የሚሰጡ ማበረታቻዎችን ያጠናሌ፤ ሲፇቀዴም ተግባራዊ መሆኑን ያረጋግጣሌ፤
11. የከተማዋን ተጨባጭ ሁኔታ ያገናዖበ እና ሇህብረት ሥራ ማህበራት እዴገት የሚበጁ ሌዩ
ሌዩ የፕሮጀክት ሃሳብን በማመንጨት፣ አዋጭነታቸውን በማጥናት እና በማዖጋጀት
ማህበራት እንዱሰማሩባቸው ያበረታታሌ፤
12. የህብረት ሥራ ማህበራት ሞዳሌ የመተዲዯሪያ ዯንቦችን ያዖጋጃሌ፤
13. የኅብረት ሥራ ማህበራት በተመሇከተ የኢንስፔክሽን ሥራ ያከናውናሌ፤ የኦዱትና የህግ
ምክር አገሌግልት ይሰጣሌ፤
14. የኅብረት ሥራ ማህበራትን ብቃት ይመዛናሌ፤ እውቅና እና ማበረታቻ ይሰጣሌ፤
15. የኅብረት ሥራ ማህበራት የአዯጋ ስጋት ሇመቀነስና ሇመከሊከሌ የሚያስችሌ የአነስተኛ
መዴን ዋስትና አገሌግልት እንዱስፊፊ ሉያዯርግ ይችሊሌ፤
16. በጋራ መኖሪያ ቤቶች ህብረተሰቡን የሚያውኩ እና ህገ-ወጥ ተግባራትን የሚፇጽሙ
አካሊትን ከሚመሇከተው አካሌ ጋር በመሆን ቁጥጥር ያዯርጋሌ፣ እርምጃ እንዱወሰዴ
ያዯርጋሌ፡፡
47. የትምህርትና ስሌጠና ጥራት ቁጥጥር ባሇስሌጣን
ባሇስሌጣኑ የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. በአጠቃሊይ ትምህርት እና በቴክኒክና ሙያ ተቋማት የሚሰጥ ትምህርትና ስሌጠና
ከሀገሪቱና ከከተማ አስተዲዯሩ የኢኮኖሚና የማህበራዊ ፌሊጎትና አግባብነት ካሊቸው
ሥርዒተ ትምህርት፣ ፖሉሲዎችና ስትራቴጂዎች ጋር መገናዖባቸውን ያረጋግጣሌ፣
ይቆጣጠራሌ፤ አስፇሊጊ እርምጃ ይወስዲሌ፤
2. አጠቃሊይ የትምህርትና በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ተቋማት በህግ የተቀመጠውን
የትምህርትና ስሌጠና ስታንዲርዴ፣ የትምህርትና ስሌጠና አገሌግልት አሰጣጥ መስፇርት
ማሟሊታቸውን፤ አግባብነቱና ጥራቱ ዯረጃውን ጠብቆ ስሇመፇፀሙ ይከታተሊሌ፤
ይቆጣጠራሌ፤
3. አጠቃሊይ የትምህርት እና ስሌጠና ተቋማት የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት
ይሰጣሌ፣ ያዴሳሌ፣ ያግዲሌ፣ ይሰርዙሌ፤ ሇሰሌጣኞች የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ምዖና
ይሰጣሌ፤ ብቁ ሆኖ ሇተገኘ የምስክር ወረቀት ይሰጣሌ፤
4. አጠቃሊይ የትምህርት እና ስሌጠና ተቋማትን እና የሙያ ብቃትን መረጃ ያዯራጃሌ፤
ያሰራጫሌ፤
5. የአጠቃሊይ የትምህርት እና ስሌጠና ተቋማት ብቃት እና ምዖና መከታተያና መገምገሚያ
ሥርዒት ዖርግቶ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤

66
6. ፌቃዴ ያሊቸው የትምህርት እና ስሌጠና ተቋማት ጥራታቸው ከስታንዲርዴ በታች በሆኑ
ተቋማት ሊይ አስተዲዯራዊ እርምጃ ይወስዲሌ፣ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀቱን
ከሰረዖ ከንግዴ ሥራ ፇቃደ እንዱሰረዛ ሇንግዴ ቢሮ በጽሁፌ ያሳውቃሌ፤
7. በሕገ ወጥ መንገዴ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፌቃዴ ያገኙ የትምህርትና ስሌጠና ተቋማት
ሊይ የሙያ ፇቃዲቸውን ይሰርዙሌ፣ አግባብ ባሇው የወንጀሌ ሕግ እንዱጠየቁ ስሌጣን ሊሇው
አካሌ ያሳውቃሌ፤
8. የሙያ ብቃት ፌቃዴ እያሊቸው አግባብ ያሇው ህግ በሚጥሱ አካሊት ሊይ አስተዲዯራዊ
እርምጃ ይወስዲሌ፤ እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
9. የሙያ ብቃት ፌቃዴ ሳያገኙ ወይም በላልች ተቋማት የሙያ ብቃት ፇቃዴ የሚሰሩ
የትምህርት እና ስሌጠና ተቋማትን አግባብ ባሇው የወንጀሌ ሕግ እንዱጠየቁ ሥሌጣን
ሊሇው አካሌ ያሳውቃሌ፤
10. ሇትምህርት እና ስሌጠና ተቋማት ዔውቅና ይሰጣሌ እውቅና አግኝተው የሚሠሩ ትምህርት
ቤቶች በሀገር ዯረጃም ሆነ በከተማ ዯረጃ በሚወጡ ህጎች የተቀመጡ የትምህርት
አግባብነትና ጥራት ዯረጃዎችን ማሟሊታቸውን ያረጋግጣሌ፤
11. በትምህርት ተቋማት የህብረተሰቡን ተሳትፍ ሉያረጋግጡ የሚችለ አዯረጃጀቶች፣ የወሊጅ፣
የተማሪ፣ የመምህራን ፍረም፣ የተማሪ ክበባት ስሇመኖራቸው ያረጋግጣሌ፤ እንዱሁም
የትምህርት አገሌግልት ክፌያዎች የወሊጆችን የመክፇሌ አቅም ያገናዖበ እንዱሆን
ከተቋማቱ ጋር ይመክራሌ፤
12. ከሥራ ዒሇምና ከተቋማት የሙያ ብቃት ምዖና ወስዯው ብቁ ሆነው ሇተገኙ ተመዙኞች
የምስክር ወረቀት ይሰጣሌ፤
13. በምዖና ጣቢያነት አገሌግልት መስጠት የሚችለ ኢንደስትሪዎችን ይሇያሌ፤ ሇምዖና ምቹ
ሆነው እንዱዯራጁ ያዯርጋሌ፤ የምዖና ሥራ ይከታተሊሌ፤ በበሊይነት ይመራሌ፤
14. ከባሇስሌጣኑ ውጭ በከተማው አስተዲዯር ከሚገኙ ተቋማት ወይም ኢንደስትሪዎች ውስጥ
የምዖና አገሌግልት መስጠት የሚችለ አካሊትን በመምረጥ ዔውቅና ይሰጣሌ፤
15. የሙያ ብቃት ምዖና ማዔከሊት፣ የኢንደስትሪ መዙኞች እና ሱፏርቫይዖሮች አሰራር
ሇመከታተሌ የሚያስችለ የአሰራር ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ አፇጻጸሙን ይከታተሊሌ፤
16. መንግስታዊ ወይም መንግስታዊ ያሌሆኑ ዴርጅቶች ብቃት ያሊቸው ሰራተኞች
በሚፇሇጉበት ወቅት የሙያ ብቃት ምዖና በመስጠት ብቃታቸውን ያረጋግጣሌ፡፡

67
48. የምግብና መዴሃኒት ባሇስሌጣን
ባሇስሌጣኑ የሚከተለት ስሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. የምግቦችን ዯህንነትና ጥራት፣ የመዴኃኒቶችን ዯህንነት፣ ፇዋሽነት፣ ጥራትና አግባባዊ
አጠቃቀም፣ የህክምና ባሇሙያዎችን ብቃትና አሰራር፣ የኃይጅን፣ የአካባቢ ጤናን እና የጤና
ነክ ቁጥጥር የሚዯረግበት ተቋማት የቁጥጥር ዯረጃዎች ማሟሊታቸውን ያረጋግጣሌ፤
2. ሇጤና ተቋማት፣ የመዴኃኒት አከፊፊዮችና ማከማቻዎች፣ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር
ወረቀት ይሰጣሌ፤ ያዴሳሌ፤ ያግዲሌ፤ ይሰርዙሌ፤
3. ሇጤና ነክ ተቋማት የሙያ ፇቃዴ ይሰጣሌ፤ የንጽህናና የጤና ዯረጃዎችን ማሟሊታቸውን
ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
4. የህጻናት ማቆያዎችን የሙያ ዯረጃ ፇቃዴ ይሰጣሌ፣ የንጽህና፣ የጤንነትና ተስማሚነት
ዯረጃዎችን ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
5. የምግብ፣ የመዴኃኒት፣ የአካባቢ ጤና አጠባበቅ፣ የጤና ባሇሙያዎች እና የጤናና ጤና ነክ
ቁጥጥር የሚዯረግባቸው ተቋማትን በሚመሇከት የመረጃ ማዔከሌ ሆኖ ያገሇግሊሌ፤
6. በምግብ ወይም በመዴኃኒት መመረዛ ወይም መበከሌ ምክንያት ሇሚዯርስ ሞት፣ የጤንነት
መታወክ መንስኤ የሆነውን ንጥረ ነገር ሌዩ ሌዩ ናሙናዎች በመውሰዴ ምንነታቸው
እንዱረጋገጥ ያዯርጋሌ፤ እርምጃ ይወስዲሌ፤
7. አግባብ ባሇው ህግ መሰረት የባህሌ መዴሀኒት አዋቂዎች በባህሌ ህክምና ዖርፌ ሊይ
እንዱሰማሩ ፇቃዴ ይሰጣሌ፤ የባህሌ መዴሀኒቱ ምን አይነት ይዖት እንዲሇው በሊብራቶሪ
እንዱመረመር ያዯርጋሌ፤ ያረጋግጣሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
8. በዯረጃው የተፇቀዯሇት የጤና ባሇሙያዎች የሙያ ፇቃዴ ይሰጣሌ፤ ያዴሳሌ፤ ያግዲሌ
ይሰርዙሌ፤ የባህሌ ሕክምና ከዖመናዊ ሕክምና ጎን ተጠናክሮ የሚሄዴበትን ሥሌት
ይቀይሳሌ፤
9. በባሇስሌጣኑ ቁጥጥር የሚዯረግባቸው ተቋማት ሊይ የአገሌግልት ጊዚያቸው ያበቃ ምግቦች፣
መዴኃኒቶችና ጥሬ ዔቃዎች በአግባቡ መወገዲቸውን ያረጋግጣሌ፤
10. ሕገወጥ ምግቦችን፣ መዴኃኒቶችና፣ የጤና አገሌግልቶችን ይቆጣጠራሌ፤ አስፇሊጊ
እርምጃዎችንም ይወስዲሌ፤
11. አስተዲዯሩ በሚቆጣጠራቸው የጤና ተቋማት አበረታች መዴሀኒቶች፣ የናርኮቲክ መዴኃኒት፣
ሳይኮትሮፒክ ንጥረ ነገሮች እና ፕሪከርሰር ኬሚካልች ሇህሙማን ማዖዛን፣ ማዯሌን፣
አጠቃቀምን፣ መመዛገብንና ሪፖርት ማዴረግን ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ አስፇሊጊ ሲሆን
ህጋዊ እርምጃ ይወስዲሌ፤
12. በከተማው አስተዲዯር ሥር ያለ ጤና ነክ ቁጥጥር የሚዯረግባቸው ተቋማት ተገቢውን
የሐይጅንና አካባቢ ጤና አገሌግልት መስፇርት ማሟሊታቸውን ያረጋግጣሌ፤

68
13. የስነምግባር ግዴፇት በሚያሳዩ የጤና ባሇሙያዎች ሊይ ተገቢውን እርምጃ ይወስዲሌ፤
14. ሇሥራው አስፇሊጊ የሆኑትን የጥራት ምርመራ ሊቦራቶሪ ያዯራጃሌ፤ ሇሚሰጠው አገሌግልት
አግባብ ባሇው ሕግ መሠረት ያስከፌሊሌ፤
15. የጤና ሙያ ሥነ-ምግባር ጥሰት እና የህክምና ስህተት በመፇጸሙ አቤቱታ ወይም ጥቆማ
ሲቀርብ ይመረምራሌ፤ እንዯአግባብነቱ እርምጃ ይወስዲሌ ወይም እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
16. የጤና ሙያ ሥነ ምግባር ኮሚቴ አሰራርና አዯረጃት ዯንብ አዖጋጅቶ ሇከንቲባ ያቀርባሌ፤
ሲጸዴቅ ሥራ ሊይ ያውሊሌ፡፡
49. የአሽከርካሪና ተሸካርካሪ ፇቃዴና ቁጥጥር ባሇስሌጣን
ባሇስሌጣኑ የሚከተለት ተግባርና ኃሊፉነቶች ይኖሩታሌ፡-
1. አግባብ ባሇው ህግ መሰረት ተሸከርካሪዎችን ይመዖግባሌ፤ የስም ዛውውር፣ እዲ እና እገዲ
አገሌግልት ይሰጣሌ፤
2. የተሸከርካሪ አመታዊ ምርመራ በራሱ ወይም በህግ አግባብ ውክሌና በሰጠው አካሌ
ያከናውናሌ፤ ምርመራውን ያሊሇፈ ወይም በወቅቱ ያሌተመረመሩ ተሸከርካሪዎች
አገሌግልት እንዲይሰጡ ያዯርጋሌ፤
3. አግባብ ባሇው ህግ መሰረት የአሽከርካሪነት ብቃት ማረጋገጫ ይሰጣሌ፤ ያዴሳሌ፤ ምትክ
ይሰጣሌ፤ ህጋዊነቱን ያረጋግጣሌ፤
4. የተሽከርካሪ ስታንዲርዲይዚሽን፣ ምዛገባና ስረዙ፤ የተሸከርካሪ ዋጋ ግምት ይሰጣሌ፤
5. የባሇሞተር ተሽከርካሪዎችን የማሽከርከር ስሌጠና የሚሰጡ ግሇሰቦች ወይም ዴርጅቶች
የሥራ ፌቃዴ ይሰጣሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ አግባብነት የላሇው ተግባር ሲፇጽሙ ተገቢውን
የእርምት እርምጃ ይወስዲሌ፤
6. በተሽከርካሪ ምርመራ አገሌግልት፣ በአሽከርካሪ ማሰሌጠኛ፤ በጋራዥ፣ በጎሚስታ እና መሰሌ
አገሌግልቶች ሊይ ሇሚሰማሩ ተቋማትና ግሇሰቦች የብቃት ማረጋገጫ ፇቃዴ ይሰጣሌ፤
አስፇሊጊውን ክትትሌና ቁጥጥር ያዯርጋሌ፤
7. የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ መረጃዎችን በተመራጭ ቴክኖልጂ በመታገዛ ያዯራጃሌ፣
ያሰራጫሌ፣ እንዯ አስፇሊጊነቱም ሥራ ሊይ እንዱውለ ያዯርጋሌ፤
8. ከአሽከርካሪና ከተሽከርካሪ ጋር ተያይዜ ያለ አገሌግልቶችን ሉያሻሽለ የሚችለ የጥናትና
ምርምር ሥራዎችን ያከናውናሌ፤ ሲጸዴቅም ተግባራዊ ያዯርጋሌ፡፡

69
50. የዯንብ ማስከበር ባሇሥሌጣን
ባሇሥሌጣኑ የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. የህብረተሰቡን ተሳትፍ በማጎሌበት እና ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመቀናጀት የዯንብ
መተሊሇፌ እና ተያያዥ ሕገ ወጥ ተግባራት እንዲይፇፀሙ የመከሊከሌና የመቆጣጠር ሥራ
ይሰራሌ፤ ዯንብ መተሊሇፌ እንዱቀንስ ያዯርጋሌ፤
2. ስሇዯንብ መተሊሇፌ የወጡ ሕጎች፣ ስሇሚዯረጉ ቁጥጥሮች እና ስሇሚወሰደ እርምጃዎች
በተሇያዩ ዖዳዎች ሇህብረተሰቡ ግንዙቤ ያስጨብጣሌ፤
3. ከሚመሇከተው አካሌ ጋር በመተባበር ሕገወጥ ግንባታን፣ በሕገ-ወጥ መንገዴ መሬት
መያዛን፣ መሬት መውረርን እና ሕገ-ወጥ የመሬት ይዜታ ማስፊፊት ተግባርን ይከሊከሊሌ፤
ይቆጣጠራሌ፣ ህጋዊ እርምጃ ይወስዲሌ፤ እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
4. ሕገወጥ የመንገዴ ሊይ ንግዴ፣ የእንስሳትና የስጋ ዛውውር፣ ዔርዴ፣ ሽያጭ እና ተያያዥ
የሆኑ የዯንብ መተሊሇፌ ተግባራትን ይከሊከሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፣ ህጋዊ እርምጃ ይወስዲሌ፤
እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
5. በክፌት እና ዛግ የመናፇሻ ቦታዎች፣ የመንገዴ አካፊዮች፣ ዲርቻዎችና አዯባባዮች
የሚከናወኑ ሕገወጥ ተግባራትን ይከሊከሊሌ፣ ይቆጣጠራሌ፤ እርምጃ ይወስዲሌ፤ እንዱወሰዴ
ያዯርጋሌ፤
6. የትራፉክ እንቅስቃሴ እና ዯህንነትን የሚያውኩ እና የሚጋርደ በመንገዴ ወይም በትራፉክ
መብራት ሊይ የሚከናወን ሌመናን፣ በመንገዴ ሊይ የንግዴ ዔቃዎችን ማስቀመጥ፣
ይከሊከሊሌ፣ ይቆጣጠራሌ፣ እርምጃ ይወስዲሌ፤ እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
7. በመንገዴ ሊይ ዙፌ ወይም አትክሌት መትከሌ፣ ያሇፇቃዴ ዴንኳን መጣሌ፣ ብየዲ ማዴረግ፣
የተበሊሸን ተሽከርካሪ ማቆም፣ ተሽከርካሪ በመንገዴ ሊይ መጠገን ወይም ማስጠገን፣ማጠብ
ወይምማሳጠብን እንዱሁም ላሊ ማንኛውም የትራፉክ እንቅስቃሴን የሚያውክ ወይም
ሇአዯጋ የሚያጋሌጥ ተግባርን ከሚመሇከታው አካሌ ጋር በቅንጅት ይከሊከሊሌ፣
ይቆጣጠራሌ፣ እርምጃ ይወስዲሌ፤ እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
8. መንገድችን ማሻሻሌ፣ መቀየር፣ መቀየስ፣ በበር መዛጋት፣ በኬሊ ማጠር መቁረጥን
ይከታተሊሌ፣ ይቆጣጠራሌ፣ እርምጃ ይወስዲሌ፤ እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
9. በመንገዴ መብራት ምሰሶ፣ በዴሌዴይ፣ በመንገዴ ምሌክት እና በእግረኛ የመንገዴ
መከሊከያ አጥር ሊይ ባነር፣ ማስታወቂያ እንዱሁም በሕገወጥ መንገዴ የውጭ ማስታወቂያ
መሇጠፌ ወይም መትከሌን ወይም ማንጠሌጠሌን ይከሊከሊሌ፤ ህጋዊ እርምጃ ይወስዲሌ፤
እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤

70
10. በሕገ-ወጥ መንገዴ ፇሳሽ እና የመፀዲጃ ቤት ፌሳሽን ከጎርፌ ማስወገጃ መስመር ጋር
ማገናኘትና መሌቀቅ፣ ዯረቅ ቆሻሻን ባሌተፇቀዯ ቦታ ማስወገዴ፣ የማንሆልችን ክዲን
መክፇት፣ ፈካዎችን እና የጎርፌ ማስወገጃ መስመርን መዴፇን ወይም ጉዲት ማዴረስን
ይከሊከሊሌ፣ ይቆጣጠራሌ፤ እርምጃ ይወስዲሌ፤ እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
11. በትምህርት ተቋማት ዗ሪያ ፉሌም ወይም ቪዱዮ ቤት፣ ጭፇራ ቤት፣ መጠጥ ቤት፣ ቁማር
ቤት መክፇትን፣ ጫት ማስቃምን ወይም ሺሻ ማስጨስን ከሚመሇከተው አካሌ ጋር በመሆን
ይከሊከሊሌ፣ ይቆጣጠራሌ፣ እርምጃ እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
12. በጋራ መኖሪያ ቤቶች አካባቢ ህብረተሰቡን የሚያውኩ ተግባራትን ከሚመሇከተው አካሌ
ጋር በመቀናጀት ይከሊከሊሌ፤ ህጋዊ እርምጃ ይወስዲሌ ወይም እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
13. አግባብ ባሇው ህግ መሰረት በገንዖብ የሚያስቀጡ የዯንብ መተሊሇፌ ተግባራትን የቅጣት
ገንዖብ ይሰበስባሌ፣ ህገወጥ ዴርጊት የተፇጸመባቸዉን ንብረቶች ይወርሳሌ፣ በህጋዊ መንገዴ
ይሸጣሌ ወይም መወገዴ ያሇባቸውን ያስወግዲሌ፤
14. ከተሌዔኮው አንፃር በዯንብ መጣስ ተግባሮች ሊይ ቅዴመ ጥናት ያዯርጋሌ፣ በጥናቱ የተገኙ
ውጤቶችን መሠረት በማዴረግ ይፇፅማሌ፤
15. በዘህ አንቀጽ ከተዯነገጉት በተጨማሪ ላልች በሕግ የተዯነገጉ የዯንብ መተሊሇፌ ጥፊቶችን
ይከሊከሊሌ፤ ህጋዊ እርምጃ ይወስዲሌ፤ እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
16. አስፇሊጊ ሆኖ ሲገኝ የመከሊከሌና የቁጥጥር ኦፉሰሩን፣ ባሇሙያዉን፣ አመራሩን ከማዔከሌ
እስከ ወረዲ በቋሚነት ወይም በጊዚያዊነት በመመዯብ ወይም በማዖዋወር ሉያሰራ ይችሊሌ፤
17. የባሇሥሌጣኑን የፓራ ሚሉተሪ ሠራተኞች ካቢኔው በሚያወጣው ዯንብ መሰረት ይቀጥራሌ፤
ያስተዲዴራሌ፣ ያሰናብታሌ፡፡

51. የአካባቢ ጥበቃ ባሇስሌጣን


ባሇስሌጣኑ የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. የአካባቢ ጥበቃ ስታንዲርዴ ያዖጋጃሌ፤ አካባቢ እንዲይበከሌ የመከሊከያ ስሌት ይቀይሳሌ፣
አግባብ ያሊቸውን አካሊት ከአካባቢ ጥበቃ አንፃር ያስተባብራሌ፤
2. የአካባቢ ጥበቃ፣ የተፇጥሮ ሀብትና የዖሇቄታ አጠቃቀም እንዱኖርና እንዲይባክን ተገቢ
ግንዙቤ ይፇጥራሌ፤ ስሇ አካባቢ ጥበቃ በተሇያዩ መዴረኮች፣ አዯረጃጀቶች እና በመገናኛ
ብ዗ሃን ትምህርት ይሰጣሌ፤
3. ሇአየር ንብረት ሇውጥ የማይበገር ኢኮኖሚ ሌማትን ተግባራዊ እንዱሆን ያስተባብራሌ፤

71
4. ከኢንደስትሪ ከላልች አገሌግልት ሰጪ ተቋማት የሚመነጩ ዛቃጭ፣ ተረፇ ምርት፣
ቆሻሻ በሕግ መሠረት መወገደን ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ በህግ አግባብ እርምጃ
ይወስዲሌ፤ እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
5. ታዲሽና አማራጭ የኢነርጂ ምንጮች እና ቴክኖልጂዎችን ያፇሊሌጋሌ፣ ያሻሽሊሌ፤
ያሰርጻሌ፤ ያስፊፊሌ፤
6. ከተሇያዩ አገሌግልት ሰጪ ተቋማት የሚመነጩ የአየር፣ የዴምጽ እና የፌሳሽ ብክሇትን
በህግ መሰረት ይቆጣጠራሌ፤ እርምጃ ይወስዲሌ፤ እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
7. የአካባቢ ጥበቃ ሕጎችን መሠረት በማዴረግ የማምረቻና የአገሌግልት መስጫ ተቋማት
እና ላልች አካባቢ ሊይ ተፅእኖ የሚያሳዴሩ አካሊት የብክሇት መከሊከሌ የብቃት
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ይሰጣሌ፤
8. የከተማው የካባና ላልች ተቆፊሪ ማዔዴናት ሥፌራዎች ያሊቸውን የማዔዴን ክምችት
መጠን ይሇያሌ፤ ሇሌማት ያዖጋጃሌ፤ ከአዯጋ ነጻ መሆኑን ያረጋግጣሌ፤
9. የካባ ማምረት ሥራ ሇሚያካሂደ ፇቃዴ ይሰጣሌ፤ ቁጥጥር ያዯርጋሌ፤
10. የተሇያዩ ማዔዴናት ቁፊሮ የተካሄዯባቸውን ቦታዎች መሌሰው የሚሇሙበት የአሰራር
ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ ተግባራዊነቱን ያረጋግጣሌ፤
11. የተሇያዩ ዔፅዋት የሚተከለበትን ቦታና የሚሰጡትን ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ፣ ባህሊዊና
አካባቢያዊ ጠቀሜታ በማጥናት ተግባራዊ እንዱሆኑ ያዯርጋሌ፤ በከተማው መዋቅራዊ
ፕሊን ሇመናፇሻ፣ ሇዯን፣ ሇወንዛ ዲርቻና ሇላሊ አረንጓዳ ቦታ ሌማት በተከሇለ ቦታዎች
ሊይ የሚተከለትን ዔፅዋት አይነት በሚመሇከት ያማክራሌ፤ ያስተዋውቃሌ፤
12. ሌተሞከሩና የማይታወቁ ከአካባቢ ጋር ተስማሚና ጠቃሚ የሆኑ የዔፅዋት ዛርያዎች
በከተማው ማሌማት ሇሚፇሌጉ ሰዎች ፇቃዴ ይሰጣሌ፤
13. .በመንግስትም ሆነ በግሌ የይዜታ ክሌሌ የሇሙ ዙፍችን ሇመቁረጥ ሲፇሇግ ፇቃዴ
ይሰጣሌ፣ ከባሇስሌጣኑ ዔውቅናና ፇቃዴ ውጭ እንዲይቆረጡ ክትትሌና ቁጥጥር ያዯርጋሌ፤
14. በአስተዲዯሩ ይዜታ ስር የሚገኙ ጥብቅ የዯን ቦታዎች፣ የወንዛ ዲርቻዎች፣ የጋራ መገሌገያ
አረንጓዳ ቦታዎች ሇታሇመሊቸው ዒሊማ መዋሊቸውን ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
15. በተፊሰስና በአረንጓዳ አካባቢዎች ሌማትና አገሌግልት ዖርፍች መሠማራት ሇሚፇሌጉ
የግሌ ባሇሀብቶች፣ የሃይማኖት ዴርጅቶች፣ ነዋሪዎች ወይም ላልች አካሊት የብቃት
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ይሰጣሌ፤ ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
16. ዒሊማውን ከግብ ሉያዯርሱ የሚችለ ላልች ተዙማጅ ተግባራትን ያከናውናሌ፡፡

72
52. የመንገድች ባሇስሌጣን
ባሇስሌጣኑ የሚከተለት ስሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. የመንገዴ ኔትዎርክን፣ የመንገዴ ሥራን፣ የመንገድችን አጠባበቅና አጠቃቀም ህግ
ያዖጋጃሌ፤ ሲጸዴቅም ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
2. የመንገዴና ዴሌዴይ ዱዙይን ዯረጃ ያወጣሌ፤ ያሻሽሊሌ፤ የጥገና ስታንዲርዴ ያወጣሌ፤
የመንገዴ ዯረጃ አመዲዯብ መመሪያ ያወጣሌ፤ አተገባበራቸውንም ይከታተሊሌ፤
ይቆጣጠራሌ፤
3. የመንገዴና ዴሌዴይ ዱዙይን ከመጽዯቁ በፉት በትራንስፖርት ቢሮ አስተያየት
እንዱሰጥበት ያዯርጋሌ፤
4. የመንገዴ እና የዴሌዴይ ዱዙይን፣ ግንባታ፣ ጥገና ሥራዎችን በራስ አቅም ያከናውናሌ፤
እንዱከናወን ያዯርጋሌ፤
5. ሇመንገዴ ሥራ የአዋጭነት ጥናት፣ የአካባቢ ተጽዔኖ ግምገማ፣ የመንገዴ ዱዙይን እና
ላልች ተያያዥነት ያሊቸውን ጥናቶች ያካሂዲሌ፤ እንዱካሄዴ ያዯርጋሌ፤
6. ሇመንገዴ ሥራው የሚያስፇሌገውን ቦታ አግባብ ባሇው ህግ መሰረት እንዱሇቀቅ ያዯርጋሌ፤
7. አግባብ ባሇው ህግ መሠረት የመንገዴ ዱዙይን የሚሰሩ፣ የግንባታ ቁጥጥርና ላልች ተዙማጅ
አገሌግልቶችን የሚሰጡ አማካሪዎችን፣ በመንገዴ ግንባታዎች ሊይ የሚሰማሩ ሥራ
ተቋራጮች የሚመረጡበትን ዖዳ ይወስናሌ፤
8. ግንባታቸው የተጠናቀቀ መንገድችና ሥራዎች በውለ መሠረት በተፇሇገው ጥራትና ዯረጃ
መከናወናቸውን በማረጋገጥ ይረከባሌ፤
9. የመንገዴ ፕሊን መሰረት አዱስ ሇሚገነቡ ሇእግረኛ መተሊሇፉያ መንገዴ የሚያስፇሌገውን
የመሬት ስፊትና አሰራር፤ የመንገዴ ተጠቃሚ ተሸከርካሪዎችን ክብዯት፣ ዒይነት ወሰን፤
ሇተሇያዩ የመንገዴ ተጠቃሚዎች የሚውለ መንገድችን ሇይቶ ይወሰናሌ፤ የመንገዴ
ምሌክቶችን ይተክሊሌ፤
10. በዋና መንገድች እና በመሇስተኛ ዋና መንገድች ግራ እና ቀኝ ዲርቻዎች፣ አካፊዮችና
አዯባባይ ሊይ የአረንጓዳ ሌማት ስፌራዎች ዱዙይን የመንገዴ ግንባታ ፕሊን አካሌ አዴርጎ
ያዖጋጃሌ ወይም እንዱዖጋጅ ያዯርጋሌ፤ መትከያ ስፌራዎችን ዛግጁ ያዯርጋሌ፤ የሚተከለ
የዙፌ ዒይነቶችና መጠን ይወሰናሌ፤ አግባብ ሊሇው አካሌ መረጃ ይሰጣሌ፤
11. የአካባቢውን የውሃ ፌሰት መጠን ያገናዖበ የመንገድችን ፌሳሽ ማስወገጃ ሥርዒት ይገነባሌ፤
ያስገነባሌ፤ ይጠግናሌ፤ ያሻሽሊሌ፤
12. መንገድችን የፌሳሽ ማስወገጃ ቱቦዎቹን ጨምሮ ከዯሇሌ፣ ከላሊ ጉዲትና አሇአግባብ
ከመጠቀም ይጠብቃሌ፤ በመንገድች ሊይ የሚከሰቱ መሰናክልችን ያስወግዲሌ፤ ወይም
እንዱወገደ ያዯርጋሌ፤ በተገቢው መንገዴ ያስተዲዴራሌ፤

73
13. በመንገዴ ሊይ ሇሚከናወኑ የተሇያዩ የመሰረተ ሌማት ዛርጋታ እና ቁፊሮዎች ሇሚቀርቡ
ጥያቄዎች ፇቃዴ ይሰጣሌ፤
14. በመንገድች ሊይ ጉዲት የሚያዯርሱ ወይም ማናቸውንም መሰናክልች የሚያስቀምጡ ወይም
በመንገዴ ሊይ የግንባታ ግብዒት ተረፇ ምርት የሚጥለ ወይም ነዲጅና ቅባት ነክ ፇሳሾችን
የሚያፇሱ ሰዎችን ከሚመሇከታቸው የባሇዴርሻ አካሊት ጋር በመሆን አግባብ ባሇው ህግ
መሠረት እንዱጠየቁ ያዯርጋሌ፤
15. በህብረተሰቡ፣ በቡዴን፣ በግሌ ወይም በመንግስታዊና መንግስታዊ ባሌሆኑ ዴርጅቶች
አማካኝነት ሇሚሰሩ መንገድች ስታንዲርዴ ያወጣሌ፤ ፇቃዴ ይሠጣሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
እንዲስፇሊጊነቱም በሚወጣው መመሪያ መሠረት ተገቢውን የቴክኒክ ዴጋፌ ያዯርጋሌ፤
16. ከሚመሇከታቸው ባሇዴርሻ አካሊት ጋር በመተባበር በኮብሌሰቶን መሰራት የሚገባቸውን
መንገድች ይሇያሌ፤ በዔቅዴ ውስጥ ያካትታሌ፤ የኮብሌ ስቶን የሚጠርቡ ማህበራትን
የአቅም ክፌተት በመሇየት ክትትሌና ዴጋፌ ያዯርጋሌ፤
17. የመንገዴ ሊብራቶሪ ምርመራና ፌተሻ ሥራዎችን ያከናውናሌ፤ ውጤቶችንም በሥራ ሊይ
እንዱውሌ ያዯርጋሌ፤
18. መንገድችንና ዴሌዴዮችን ይመዖግባሌ፣ መረጃ ይይዙሌ፤ መንገድች አግባብ ባሇው አካሌ
እንዱሰየሙ ሇሚመሇከተው አካሌ የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባሌ፤ ሲፇቀዴም ይተገብራሌ፤
19. የመንገዴ አካፊዮችና ዲርቻዎች፣ የመከሇያ አጥሮች ዯረጃ እና ዱዙይን ያዖጋጃሌ፤
20. ሇጎርፌ የተጋሇጡ የከተማ ክፌልችን በተመሇከተ ከሚመሇከተው አካሌ ጋር በመቀናጀት
ጥናት ያዯርጋሌ፤ የመከሊከያ ሥራ መሥራት የሚያስችሌ ዱዙይን ያዖጋጃሌ ወይም
እንዱዖጋጅ ያዯርጋሌ፤ በህግ አግባብ ከሥራ ተቋራጮች እና ከአማካሪዎች ጋር ውሌ
በመዋዋሌ ግንባታው እንዱከናወን ያዯርጋሌ፤
21. በአሰሪና ሰራተኛ ህግ መሰረት ሰራተኞች ይቀጥራሌ፤ ያስተዲዴራሌ፤ ያሰናብታሌ፡፡

53. የውሃና ፌሳሽ ባሇሰሌጣን


ባሇስሌጣኑ የሚከተለት ስሌጣንና ተግባራት ይኖረዋሌ፡-
1. የውሃ አቅርቦት እና ፌሳሽ ማስወገዴ ፌሊጎት ያጠናሌ፤ የውሃ አቅርቦት እና የፌሳሽ ቆሻሻ
አወጋገዴ ማስተር ፕሊን፣ የአጭር፤ የመካከሇኛና የረጅም ጊዚ ዔቅዴ ያዖጋጃሌ፤ ሲጸዴቅ
ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
2. የውሃ አቅርቦት እና ፌሳሽ ማስወገዴ ፌሊጎትን የሚያሟለ ፕሮጀክቶችን ይነዴፊሌ፤
ፕሮጀክቶች በወጣሊቸው ስታንዲርዴ፣ ዔቅዴና የውሌ ስምምነት መሠረት ተጠናቀው
ሇህብረተሰቡ አገሌግልት እንዱሰጡ ያዯርጋሌ፤

74
3. የውሃ መገኛ፣ የውሃ ማጣሪያ ጣቢያዎች፣ የማሰባሰቢያና መስመር ዛርጋታ ጥናቶችን
ያካሂዲሌ፤
4. የውሃ አቅርቦት እና ፌሳሽ ቆሻሻ ማስወገጃ መሰረተ ሌማት ዱዙይን ያዖጋጃሌ፤ እንዱዖጋጅ
ያዯርጋሌ፤ በተዖጋጁ ዱዙይኖች መሰረት አግባብ ባሇው ህግ ያስገነባሌ፤ ያስተዲዴራሌ፤
5. የአገሌግልት ክሌሌ በሚመሇከት አግባብ ካሇው ክሌሊዊ መንግስት ጋር ግንኙነት ያዯርጋሌ፤
የውሃ መሰብሰቢያ ስፌራዎችን ይሇያሌ፤ ስምምነት ሊይ ሲዯረስ ሥራ ሊይ ያውሊሌ፤
6. አግባብ ባሇው ሕግ መሰረት ሇውሃ አቅርቦት እና ፌሳሽ ቆሻሻ ማስወገጃ ሌማት ሇሚሇቀቅ
ንብረት ተገቢውን ካሳ ይከፌሊሌ፤ ይይዙሌ፤ ያስተዲዴራሌ፤
7. የውሀ ምንጭ ሀብት ግዴብ፣ የገጸ ምዴርና የከርሰ ምዴር ውሃ ምንጭ፣ የግዴብ ተፊሰስ
ይንከባከባሌ፤ ያስተዲዴራሌ፤
8. ባሇስሌጣኑ አጣርቶ የሚያቀርበውን ውሃ አስፇሊጊ ሆኖ ሲገኝ አጠቃቀሙን ሉወስን ወይም
ሉገዴብ ይችሊሌ፤
9. የውሃ ማጣራት፤ ማከፊፇሌ፤ መሸጥ፣ የፌሳሽ መስመር መዖርጋት፣ መስመር የማስቀጠያና
የመገሌገያ ፇቃዴ ይሰጣሌ፣ ይቆጣጠራሌ፤
10. የፌሳሽ ማጣሪያ ጣቢያዎችን፤ የቅብብልሽ ጣቢያዎችን ይገነባሌ፤ ያስገነባሌ፤ ያስተዲዴራሌ
11. ሇውሃው አቅርቦት እና ፌሳሽ ቆሻሻ ማስወገጃ ሌማት ሥራ ማስፇጸሚያ የሚውሌ ገንዖብ
ከተሇያዩ የገንዖብ ምንጮች ያፇሊሌጋሌ፤ አግባብ ባሇው አካሌ ሲፇቀዴ ተግባራዊ
ያዯርጋሌ፤
12. ሇውሃ ስርጭት እገዙ የሚያዯርጉ የኤላክትሮ ሜካኒካሌ ሥራዎችን ያከናውናሌ፤
13. በግሌ የውሃና ፌሳሽ መስመር ዛርጋታ ሥራዎች ሊይ መሰማራት ሇሚፇሌጉ ባሇሙያዎችና
ተቋማት እንዯአስፇሊጊነቱ የአጭር ጊዚ ስሌጠናና የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት
ይሰጣሌ፤ ያዴሳሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
14. የፌሳሽ ቆሻሻን በተሸከርካሪ በመሰብሰብ፣ በማጓጓዛ እና በማስወገዴ ተግባር ሊይ መሰማራት
ሇሚፇሌጉ ባሇሃብቶች አግባብ ባሇው ህግ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ይሰጣሌ፤
ይቆጣጠራሌ፤
15. የባዩጋዛና የተፇጥሮ ማዲበሪያ ማምረቻ ቦታዎችን ያዖጋጃሌ፤ ያመርታሌ፤ ያስተዲዴራሌ፤
16. የከርሰ ምዴር ውሃ ቁፊሮ ማከናወን ሇሚፇሌጉ አካሊት የቁፊሮ ፇቃዴ ይሰጣሌ፤ ያዴሳሌ፤
ይቆጣጠራሌ፤
17. የውሃ መስመሮችን እና ፌሳሽ ቆሻሻ ማስወገጃ መስመሮችን በየወቅቱ ያዴሳሌ፤
በሚበሊሹበትም ወቅት አስፇሊጊውን ጥገና ያከናወናሌ፤ የውሀ ስርጭትን ያከናውናሌ፤

75
18. ውሃን ከምርት ጀምሮ ተጠቃሚው ጋር እስኪዯርስ ዴረስ ባለ ሂዯቶች የወጣውን የጥራት
ስታንዲርዴ መጠበቁን ያረጋግጣሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ ፌሳሾች በተዖረጋ የፌሳሽ መስመርና
በተሽከርካሪ ያስወግዲሌ፤

19. ፌሳሽን ያጣራሌ፤ የተጣራ የፌሳሽ ውሃንና ዛቃጩን መሌሶ በመጠቀም በሌዩ ሌዩ
አገሌግልት ሊይ እንዱውሌ ያዯርጋሌ፤
20. የውሃ ቆጣሪ የማስመጣት ብቸኛና ሌዩ ስሌጣን ይኖረዋሌ፤ የቆጣሪና የሊብራቶሪ ምርመራ
ያካሂዲሌ፤ በምርመራው ውጤት መነሻነት ተገቢውን አስተዲዯራዊ እርምጃ ይወስዲሌ
ወይም እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤

21. ውሃና ፌሳሽን በተመሇከተ ሇህብረተሰቡ የግንዙቤ ማስጨበጫ ትምህርት ይሰጣሌ፤


ህብረተሰቡን በተሇያየ የውሃና ፌሳሽ ሥራዎች እንዱሳተፈ ያስተባብራሌ፤
22. በአሰሪና ሰራተኛ ህግ መሰረት ሰራተኞች ይቀጥራሌ፤ ያስተዲዴራሌ፤ ያሰናብታሌ፡፡
54. የትራፉክ ማኔጅመንት ባሇሥሌጣን
ባሇሥሌጣኑ የሚከተለት ስሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. የትራፉክ አመራርና አስተዲዯር ሥራ በበሊይነት ይመራሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ ሇአገሌግልቱ
ሥሌጠት የሚያግዛ ስሌት ይቀይሳሌ፤ ይተገብራሌ፤
2. የመንገዴ ትራፉክን ማሳሇጥ የሚያስችለ ተግባራትን ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር
በመተባበር ይሰራሌ፤
3. የመንገዴ ትራፉክ ፌሰቱን በማሳሇጥ ዯህንነቱ የተጠበቀ የትራፉክ እንቅስቃሴ እንዱኖር
የሚያስችሌ የትራፉክ ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ ስታንዲርድችን ያዖጋጃሌ፤ ተግባራዊነቱንም
ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
4. የትራፉክ ፌሰትና ዯህንነትን ሇማሻሻሌና ሇመቆጣጠር የሚያስችሌ ዖመናዊ የቴክኖልጂ
ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ የመረጃ ሥርዒቱን በመጠቀም የትራፉክ ዯህንነቱንና ፌሰቱን
ይከታተሊሌ፤ መረጃዎችን ይሰበስባሌ፤ ያቀናጃሌ፤ እንዯአስፇሊጊነቱ በግብዒትነት
ይጠቀማሌ፤
5. በትራንስፖርት አገሌግልት እና በትራፉክ ሥርዒት ዗ሪያ ግንዙቤ ይፇጥራሌ፤
6. የትራፉክ ምሌክቶችና ማመሊከቻዎች፣ የመንገዴ ሊይ ቅቦች፣ የትራፉክ መብራቶች እና
ላልች የትራፉክ መቆጣጠሪያ ዖዳዎችን ይተገብራሌ፤ ያስተዲዴራሌ፤
7. ከመንገዴ ትራፉክ እንቅስቃሴ አንፃር ሉገነቡ የሚገባቸውን መንገድች ይሇያሌ፤ የመንገድች
ባሇስሌጣን የመንገዴ ዱዙይን ሲሰራ ወይም ሲያሰራ ትራፉኩን ከማሳሇጥ አኳያ አግባብነቱን
ይገመግማሌ፤ ያረጋግጣሌ፤

76
8. የከተማዋን ተጨባጭ ሁኔታ ያገናዖበ የጭነት ተሸከርካሪዎች መንቀሳቀሻ ፇቃዴ ቁጥጥር፣
የሞተር ብስክላት እና ሞተር አሌባ ተሸከርካሪዎች እንቅስቃሴ ቁጥጥር ሥርዒት ይዖረጋሌ፤
ተግባራዊ መሆኑንም ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
9. መንገዴ ሇመዛጋትና ላልች ተዙማች ተግባራትን ወይም ከታሇመሇት ዒሊማ ውጪ
ሇመጠቀም ሇሚቀርብ ጥያቄ ፇቃዴ ይሰጣሌ፤ ያዴሳሌ፤ የመንገዴ ሊይ ኩነቶችን
ያስተዲዴራሌ፤ ህግን በሚተሊሇፈ ሊይ ህጋዊ እርምጃ ይወሰዲሌ፤ እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
10. የትራፉክ ዯንቦች መከበራቸውን ቁጥጥር ያዯርጋሌ፤ አግባብ ባሇው ህግ ዯንብ ተሊሊፉዎች
ሊይ እርምጃ ይወስዲሌ፤ የማስፇፀሚያ ስሌቶችን ይዖረጋሌ፤ ተግባራዊነታቸውን
ያረጋግጣሌ፤
11. የትራፉክ ፌሰትና ዯህንነት ችግር ያሇባቸውን መንገድች፣ መጋጠምያዎችና አዯባባዮችን
በመሇየት የማሻሻያ ሥራ እንዱሰራ ያዯርጋሌ፤
12. የተሽከርካሪ ማቆሚያ አገሌግልት ክፌያ ያጠናሌ፤ ሲፇቀዴ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
13. የአሽከርካሪዎችን የርቀት እይታ የሚጋርዴ ወይም የዯረቁ የመንገዴ ዲርና የአዯባባይ
ዔጽዋት እንዯአስፇሊጊነቱ በከተማው ውበትና አረንጓዳ ሌማት ቢሮ መወገዲቸውን ወይም
መመሌመሊቸውን ያረጋግጣሌ፤
14. የሕዛብ የብ዗ኃን ትራንስፖርት፣ አንቡሊንስና የእሳት አዯጋ አገሌግልት የሚሰጡ
ተሸከርካሪዎችና የመሳሰለት የመንገዴ ቅዴሚያና ያሌተቋረጠ የትራፉክ አቅጣጫ
የሚያገኙበትን ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ ተግባራዊ መሆኑንም ይከታተሊሌ፤
15. የተሸከርካሪ ማቆሚያ ቦታ ፌሊጎትና አቅርቦት ጥናት አጥንቶ አማራጭ የመፌትሔ ሃሳቦችን
ያቀርባሌ፤ ከባሇዴርሻ አካሊት ጋር ይተገብራሌ፤ በመንግስት የሇሙ የተሸከርካሪ
ማቆሚያዎችን ያስተዲዴራሌ፤ በግሌም ሆነ በመንግስት የሇሙ የፓርኪንግ ቦታዎች
ሇታሇመሊቸው ዒሊማ መዋሊቸውን ያረጋግጣሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ ህግን በሚተሊሇፈ ሊይ ህጋዊ
እርምጃ ይወስዲሌ፣ እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
16. በትራፉክ ዯንብ ተሊሊፉዎች ሊይ የሚጣሌ ቅጣት አግባብ ባሇው ህግ ይሰበስባሌ፤
17. የፓርኪንግ ቦታ ግንባታ ወይም አገሌግልት መስጠት ሇሚፇሌጉ የመንግስትና የግሌ
ተቋማትና ግሇሰቦች ፌቃዴ ይሰጣሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
18. የትራፉክ መቆጣጠሪያ ማዔከሌ ያዯራጃሌ፤ ያስተዲዴራሌ፡፡

77
55. የቤቶች ሌማት ኮርፖሬሽን
ኮርፖሬሽኑ የሚከተለት ስሌጣንና ተግባራት ይኖረዋሌ፡-
1. በቤቶች ሌማትና አስተዲዯር ቢሮ የሚቀርበው መረጃ መሠረት በማዴረግ የሚገነቡ የጋራ
መኖሪያ ቤቶችን ስትራቴጂያዊና ዒመታዊ የፉሲካሌና የፊይናንሻሌ ዔቅዴ ያዖጋጃሌ፤
ከባሇዴርሻ አካሊት ጋር ውይይት በማዴረግ ያዲብራሌ፤ በሚመሇከተው አካሌ አጸዴቆ
ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
2. ሇጋራ መኖሪያ ቤት ሌማት የሚያስፇሌግ የሇማ መሬት ሇሚመሇከተው አካሌ ጥያቄ
ያቀርባሌ፤ ሲፇቀዴ ይረከባሌ፤ ጥቅም ሊይ ያውሊሌ፤
3. ሇሚገነቡ የጋራ መኖሪያ ቤቶች የአካባቢ ሌማት ፕሊን ያዖጋጃሌ፣ እንዱዖጋጅ ያዯርጋሌ
እንዱሁም የፕሊን ስምምነት፣ የግንባታ ፇቃዴና ግንባታቸው ሲጠናቀቅ የህንጻ መጠቀሚያ
ፌቃዴ ጥያቄ ሇሚመሇከተው አካሌ ያቀርባሌ፤ ሲፇቀዴም ተግባራዊ ያዯርጋሌ ፣
4. የሚገነቡ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን የታይፖልጂ ዱዙይንና ዛርዛር ዱዙይን፤ ስፔስፉኬሽን እና
የሥራ ዛርዛር ያዖጋጃሌ፣ እንዱዖጋጅ ያዯርጋሌ፤ የተዖጋጁ ዱዙይኖችን ከግንባታ ሳይቶች
ያጣጥማሌ፣ እንዱጣጣም ያዯርጋሌ፤
5. የቤት ግንባታውን ሇማዖመን የሚያስችለ በዱዙይን ፣ በግብዒት እና የግንባታ ወጪ
ቆጣቢ የሆኑ አዲዱስ አማራጭ የቤት ሌማት ቴክኖልጂዎችን ያጠናሌ፣ ሲፇቀዴም
ይተገብራሌ፤እንዱተገበር ያዯርጋሌ፤
6. እንዯ አስፇሊጊነቱ ሰፉ የቤቶች ግንባታ ሇማካሄዴ የሚያስችለ ወጪና ጊዚ ቆጣቢ
የግንባታ ግብዒትን የሚያመርቱ ፊብሪካዎችንና ተጓዲኝ አገሌግልት የሚሠጡ ተቋማትን
ቢሮው ሲፇቅዴ ያዯራጃሌ፣ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፣
7. ሇግንባታ ሳይቶችና ግንባታቸው ሇተጠናቀቁ የጋራ መኖሪያ ቤቶች የሚያስፇሌገውን
የመሠረተ-ሌማት አቅርቦት እንዱሟሊ ሇሚመሇከተው አካሌ ጥያቄ ያቀርባሌ፤ መሟሊቱንም
ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ ያረጋግጣሌ፤
8. እንዲስፇሊጊነቱ ግንባታቸው ሇተጠናቀቁ የጋራ መኖሪያ ቤቶች በሳይት ውስጥ የመሰረተ
ሌማት ግንባታዎችን ያስገነባሌ፤
9. አግባብ ባሇው ህግ መሠረት ዱዙይንና ግንባታ የሚያከናውኑ አማካሪዎችንና ሥራ
ተቋራጮችን ይመዖግባሌ፤ ይመሇምሊሌ፣ ውልችን ያዖጋጃሌ፤ ይዋዋሊሌ፤ ውለንም
ያስተዲዴራሌ፤
10. የሚገነቡ የጋራ መኖሪያ ቤቶች በተገባ ውሌ መሠረት የጥራት ዯረጃ፣ የጊዚና የዋጋ ገዯብ
ተጠብቆ መሠራቱን ሇማረጋገጥ የሚያስችሌ የቁጥጥር ሥርዒት ይዖረጋሌ ፤ ይተገብራሌ፣

78
እንዱተገበር ያዯርጋሌ፣ ይቆጣጠራሌ፤ በሚታዩ ጉዴሇቶችና ጥፊቶች ህጋዊ እርምጃ
ይወስዲሌ፤ እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፣ ግንባታቸው ሲጠናቀቅ ርክክብ ይፇጽማሌ፤
11. በመንግስትና የግሌ አጋርነት እና ሽርክና የቤት ሌማት ፕሮግራም የቤት ግንባታ ውልችን
ይዋዋሊሌ፣ ውሌ ያስተዲዴራሌ፣ የፕሮጀክት አፇጻጸምና አመራር ይከታተሊሌ፤
12. ሇጋራ መኖሪያ ቤት ሌማት የሚያስፇሌገውን ገንዖብ በከተማ አስተዲዯሩ ዋስትና
ይበዯራሌ፤ ሥራ ሊይ እንዱውሌ ያዯርጋሌ፣ እንዱሁም አማራጭ የፊይናንስ ምንጭ
በማፇሊሇግ ሥራ ሊይ እንዱውሌ ያዯርጋሌ፤
13. በቤት ሌማት ፕሮግራሙ ተጠቃሚ ሇመሆን የተመዖገቡና በባንክ የሚቆጥቡ ነዋሪዎችን
የቁጠባ ገንዖብ መጠቀም የሚያስችሌ ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ የብዴር ወሇዴ ምጣኔውን
በተመሇከተ ከአበዲሪ ጋር ዴርዴር ያዯርጋሌ፤
14. የጋራ መኖሪያ ቤቶቹ ሲተሊሇፈ የተገኘውን ገቢ፣ የተመሇሰውን የብዴር መጠን እና ወሇዴ
በአግባቡ ይመዖግባሌ፤ ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ የብዴር ዔዲው እየተቀናነሰ መሆኑን
ያረጋግጣሌ፤ ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር ወቅታዊና መሠረታዊ የመረጃ ሌውውጥ
ያዯርጋሌ፤
15. ከቤቶች ሌማትና አስተዲዯር ቢሮ የሚሊክሇትን የጋራ መኖሪያ ቤት ፇሊጊ ተመዛጋቢዎች
መረጃን በዖመናዊ ቴክኖልጂ ይይዙሌ፤ ያዯራጃሌ፣
16. የተገነቡ፣ የተሊሇፈና ያሌተሊሇፈ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን መረጃ ያዯራጃሌ፣ ወቅታዊ
ያዯርጋሌ፣ ሇሚመሇከተው ያስተሊሌፊሌ፤
17. ሇመተሊሇፌ ዛግጁ የሆኑ የጋራ መኖሪያና ንግዴ ቤቶችን በመሇየት የማስተሊሇፉያ ዋጋ
ያጠናሌ፣ ሇሚመሇከተው አካሌ አቅርቦ ያጸዴቃሌ፣ በዔጣ ወይም በምዯባ ያስተሊሌፊሌ
፤የንግዴ ቤቶችን በጨረታ ይሸጣሌ፤ አስፇሊጊ ሰነድች ሇቤቱ ባሇመብቶች እና
ሇሚመሇከተው አካሌ ያስረክባሌ፤
18. ያሌተሊሇፈ የጋራ መኖሪያና ንግዴ ቤቶችን እንዱጠበቁ ያዯርጋሌ፤ በህገ-ወጥ መንገዴ
ከያ዗ት አካሊት ያስሇቅቃሌ፣ በህግም ተጠያቂ እንዱሆኑ ያዯርጋሌ፣
19. በሌማት፣ በተፇጥሮ ወይም በሰው ሰራሽ አዯጋ ምክንያት ቤቶች በሚፇርሱበት ወቅት
ከቤቶች ሌማትና አስተዲዯር ቢሮ ተጣርቶና ተረጋግጦ በሚቀርብሇት መረጃ መሠረት
ምትክ የጋራ መኖሪያ ቤት ያመቻቻሌ፣ ይመዴባሌ፤
20. የጋራ መኖሪያ ቤቶች ሇተጠቃሚዎች ሲተሊሇፈ ሇሴቶች፣ ሇአካሌ ጉዲተኞች እና ሇላልች
ህግ ሇሚፇቀዴሊቸው አካሊት በህጉ መሰረት የሌዩ ዴጋፌ ተጠቃሚ እንዱሆኑ ያዯርጋሌ፤

79
21. በመንግሥት በጀት ሇኪራይ አገሌግልት የሚውለ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ያስገነባሌ፤
ግንባታቸው ሲጠናቀቅ ሇቤቶች ሌማትና አስተዲዯር ቢሮ ያስረክባሌ ፤
22. በቦንዴ ብዴር ወይም በላልች የፊይናንስ አማራጮች ቤቶችን በማስገንባት የሽያጭና
የኪራይ ተመን በማስጸዯቅ ይሸጣሌ፤ ያከራያሌ፤ ገቢውን ይሰበስባሌ፤ የተሰበሰበውን ገቢ
በመሌሶ ማሌማት ወይም ሇዔዲ ማቀናነሻ እንዱውሌ ያዯርጋሌ፣ ማስያዥያ አዴርጎ ብዴር
ይበዯራሌ፤
23. በተሊሇፈ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ሣይቶች ሊይ በቤቶች ሌማት በይዜታነት የተመዖገቡ ክፌት
ቦታዎች እንዱሇሙ ያዯርጋሌ፣ በሚመሇከታቸው አካሊት እንዱጠበቁ ክትትሌ ያዯርጋሌ፡፡
56. የመሬት ይዜታ ምዛገባና መረጃ ኤጀንሲ
ኤጀንሲው የሚከተለት ስሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. አግባብ ባሇው ሕግ መሠረት የመሬት ይዜታን በተመሇከተ የመብት፣ ክሌከሊ እና ኃሊፉነት
መረጃ ምዛገባ፣ ስረዙ፣ እዴሳት፣ ማስተካከያና ላልች የመሬት ይዜታ አገሌግልቶችን
በአግባቡ መሰጠታቸውን ያረጋግጣሌ፣ ይቆጣጠራሌ፤
2. አግባብ ባሇው ህግ መሰረት ሇተመዖገቡ የመሬት ይዜታ መብት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት
መሰጠቱን ያረጋግጣሌ፣ ይቆጣጠራሌ፤
3. በሥሌታዊ ዖዳ ወይም በአሌፍ አሌፍ ዖዳ የመሬት ይዜታን የማረጋገጥ ሥራዎች
መከናወናቸውን ያረጋግጣሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
4. ሀገራዊ ዯረጃን መሰረት ያዯረገ የቁራሽ መሬት ሌዩ መሇያ ኮዴ ይሰጣሌ፤ ተግባራዊነቱንም
ያረጋግጣሌ፣
5. የመሰረታዊና የህጋዊ ካዲስተር ካርታ ያዖጋጃሌ፣ ወቅታዊ ያዯርጋሌ፤
6. የመሬት ይዜታ ምዛገባ መረጃን በዱጂታሌ እና በወረቀት ይይዙሌ፤ ያዯራጃሌ፤ ይተነትናሌ፤
ወቅታዊ ያዯርጋሌ፤ እንዱሁም መረጃውን ይጠቀማሌ፤ ጥሬና የተቀናጀ ወይም የተተነተነ
መሬትና መሬት ነክ መረጃዎችን ያሰራጫሌ፤
7. ወቅታዊ የከተማ መሬት፣ የፉዛካሌ መሠረተ ሌማትና የማህበራዊ ተቋማት የስፓሻሌና
ስፓሻሌ ያሌሆኑ መረጃዎችንና ጥናቶችን ከሚመሇከታቸዉ ተቋማት ይሰበስባሌ፣ በጂ አይ
ኤስና በካርቶግራፉ በማዯራጀት ዲታ ባንክ ያዖጋጃሌ፣ ያስተዲዴራሌ፤
8. እንዯአስፇሊጊነቱ ከተማዋን ሙለ በሙለ የሚሸፌን እና ሇተሇያዩ ተቋማት የሚያገሇግለ
የአየር ፍቶ፣ የሳተሊይት ምስልችና የራዲር ፍቶዎች የመሳሰለ የሪሞት ሴንሲንግ ቴክኖልጂ
በመጠቀም የግንባታዎች ፣ የመሬት አጠቃቀምና ላልች የከተማ ሇውጦችን በመሇየት
ሇሚመሇከታቸው አካሊት ውሳኔ እንዱሰጡበት ያስተሊሌፊሌ፣ እንዯአስፇሊጊነቱ ጥሬ
መረጃዎችን ሇተሇያዩ አካሊት በሚያቀርቡት ጥያቄ መሠረት ይሰጣሌ፤

80
9. ከሚመሇከተው ባሇዴርሻ አካሌ ጋር በመሆን የከተማውን ህጋዊ ካዲስተር መረጃ ሥርዒት
ሊይ መዯበኛ የሆነ የስጋት እና የዯህንነት ቁጥጥር ያዯርጋሌ፤
10. የህጋዊ ካዲስተር ቴክኖልጂ ሥርዒትን እና የኔት ወርክ መሰረተ-ሌማትን ያሻሽሊሌ፤
ወቅታዊ ያዯርጋሌ፤ ያስተዲዴራሌ፤
11. በህግ መሰረት የሕጋዊ ካዲስተር መረጃን ሇህዛብ ክፌት ያዯርጋሌ፤
12. ተግባሩን በሚመሇከት የሚቀርቡ ቅሬታዎችን ይመረምራሌ፣ ውሳኔም ይሰጣሌ፤
13. በሰጠው የምዛገባ ማስረጃ ምክንያት በቅን ሌቦና ጉዲት ሇዯረሰበት ሶስተኛ ወገን በፌርዴ
ቤት ተጠያቂ ሆኖ ሲገኝ ካሳ ክፌያ ይከፌሊሌ፤ ሇሚከፌሇው ካሳ ክፌያ የሚውሌ የዋስትና
ፇንዴ በከተማው አስተዲዴር እንዱቋቋም ክትትሌ ያዯርጋሌ፤
14. የመሬት መቆጣጠሪያ ነጥቦችን ሀገራዊ ስታንዲርድችን መሠረት በማዴረግ ያስተክሊሌ፣
እንዱናበቡ እና እንዱዖምኑ ያዯርጋሌ፤ ያስተዲዴራሌ፤
15. በሦስተኛ ዯረጃ የሚተከሌ የመሬት የመቆጣጠሪያ ነጥቦችን የማብዙት ሥራ ይሰራሌ፤
16. መረጃ ሇመሰብሰብ፣ ሇማዯራጀትና ሇማሠራጨት እንዱሁም የአዴራሻ ሥርዒት ሇመዖርጋት፣
ሇማስተዲዯር እና የቤት ቁጥር ሇመስጠት የሚያገሇግሌ የህግ ማዔቀፍችንና ስታንዲርድችን
ያዖጋጃሌ፣ በሚመሇከታቸዉ አካሊት ያስጸዴቃሌ፤ አፇጻጸሙን ይከታተሊሌ፤ የአሠራር
ሥርዒት ይዖረጋሌ፣ ይተገብራሌ፤ እንዱተገበር ሥሌጠናና ዴጋፌ ይሰጣሌ፤
17. ሇአዴራሻ ሥርዒት የሚሆኑትን የመንገዴ፣ የፓርሴሌና የቤት ቁጥር በመስጠት እና ላልች
አስፇሊጊ መረጃዎችን በመሰብሰብና በማዯራጀት የአዴራሻ ሥርዒትን ይዖረጋሌ፤
ያዖመንናሌ፤ ያስተዲዴራሌ፤
18. የመሬት መረጃ አያያዛና አጠቃቀም እንዱሁም የአዴራሻ ሥርዒትን በሚመሇከት
በፋዯራሌና በከተማው አስተዲዯር የሚወጡ ህጎች ተግባራዊ መሆናቸውን ያረጋግጣሌ፤
19. ካቢኔው በሚያወጣው ዯንብ መሠረት ሠራተኞችን ያስተዲዴራሌ፡፡

57. የጽዲት አስተዲዯር ኤጀንሲ


ኤጀንሲው የሚከተለት ስሌጣንና ተግባራት ይኖረዋሌ፡-
1. የከተማዋን ሁሇንተናዊ ጽዲት ሇማስጠበቅ የሚያስችለ ሥራዎችን ያከናውናሌ፤
ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመተባበር ይሰራሌ፤
2. አግባብ ባሇው ሕግ መሠረት የከተማው የዯረቅ ቆሻሻ አያያዛ፣ አሰባሰብ፣ አጓጓዛና
አወጋገዴ የህዛብ ጤናን በማይጎዲና የአካባቢ ብክሇትን በማይፇጥር መንገዴ ሇማከናወን
የሚያስችሌ ቀሌጣፊና ውጤታማ አሰራር ይዖረጋሌ፤ ይተገብራሌ፤ እንዱተገበር ያዯርጋሌ፤
ይቆጣጠራሌ፤

81
3. በህብረተሰቡ ዖንዴ የአመሇካከትና የባህሪይ ሇውጥ ሇማምጣት የሚያስችለ የትምህርትና
ግንዙቤ ማስጨበጫ ሥራዎችን በየዯረጃው ያከናውናሌ፤ ሌዩ ሌዩ ስሌጠናዎችንም ይሰጣሌ፤
እንዱሰጥም ያስተባብራሌ፤
4. የተቀናጀ የዯረቅ ቆሻሻ አስተዲዯር ሥራዎችን ሇመተግበር በከተማ ዯረጃ የወጡና የፀዯቁ
ፖሉሲና ህጎች በየዯረጃው እንዱፇፀሙ ያዯርጋሌ፤ ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
5. የጽዲት ማህበራት እና የግሌ የጽዲት ዴርጅቶች በከተማው የተቀናጀ የዯረቅ ቆሻሻ
አስተዲዯር ሥራዎች የሚሳተፈበትን አማራጮች በማጥናት እንዱተገበር ያዯርጋሌ፤
6. ዯረቅ ቆሻሻ ከምንጩ የሚቀንስበትንና የሚሇይበትን ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ የዯረቅ ቆሻሻ
የመሌሶ መጠቀምና ማስወገዴ ሥራዎች በአግባቡ መፇፀማቸውንም ይከታተሊሌ፤
ይቆጣጠራሌ፤
7. ሇአገሌግልቱ የሚወጣው ወጪ በተገሌጋዮች የሚሸፇንበትን የታሪፌና የክፌያ ሥርዒት
አጥንቶ ያቀርባሌ፣ ሲፀዴቅም ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
8. የግሌ ባሇሀብቶችና የግሌ ጽዲት ዴርጅቶች የሚያቀርቡትን የፕሮጀክት ፕሮፖዙሌ
ይገመግማሌ፤ የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቅትና የሥራ ፌቃዴ ይሰጣሌ፤ ይከታተሊሌ፤
ይቆጣጠራሌ፤ እርምጃ ይወስዲሌ፤
9. የዯረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ ማዔከሊትንና ስፌራዎችን ያስተዲዴራሌ፤ ቀሌጣፊ አገሌግልት
ሇመስጠት የሚያስችሌ የማሻሻያ ሥራዎችን በማከናወን የማስወገጃ ቦታው በህዛብ ጤና እና
በአካባቢ ሊይ አለታዊ ተፅእኖ በማያስከትሌ መንገዴ አገሌግልት እንዱሰጥ ያዯርጋሌ፤
ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
10. የመሌሶ መጠቀሚያ ማዔከሊትና የማስወገጃ ቦታ የዯረቅ ቆሻሻ በክብዯት ሚዙን
የሚመዖንበትንና ትክክሇኛ መጠኑ የሚታወቅበትን ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ መረጃዎችን
መዛግቦ ይይዙሌ፤ ያሰራጫሌ፤ እንዱሁም የከተማዋን የዯረቅ ቆሻሻ አጠቃሊይ ሁኔታ
ከመረጃው ተነስቶ ማስተካከያ የሚዯረግባቸውን መረጃዎች በማዯራጀት ሇሚመሇከተው
አካሌ ሇውሳኔ ያቀርባሌ፤
11. የዯረቅ ቆሻሻ ጊዚያዊ ማስቀመጫ ቦታዎችን በከተማው የተሇያዩ አቅጣጫዎች በማጥናት
እንዱገነቡና ጥቅም ሊይ እንዱውለ ያዯርጋሌ፤
12. የመሌሶ መጠቀምና የቀሌዛ ወይም የብስባሽ ማዲበሪያ ማዔከሊትን በማስፊፊት ዯረቅ ቆሻሻ
መሌሶ ጥቅም ሊይ የሚውሌበትን፣ ጠቃሚ ውጤት የሚያስገኝበትን የተሇያዩ የቴክኖልጂ
አማራጮች በማጥናት እንዱተገበሩ ያዯርጋሌ፤ ውጤታቸውንም ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
13. መሌሶ መጠቀሚያ ማዔከሊትና ማስወገጃ ቦታ የአገሌግልት ክፌያ ታሪፌ በማጥናት
ያቀርባሌ፣ ሲፀዴቅ ይተገብራሌ፤

82
14. የአዱስ ሳኒተሪ ሊንዴፉሌ እና ከቆሻሻ የኃይሌ ማመንጫ ቦታ መረጣ፣ የጥናትና የማሌማት
ሥራዎችን በበሊይነት ይመራሌ፤ ያስተባብራሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
15. የዯረቅ ቆሻሻ ማንሻ ተሸከርካሪዎችን እንዱሁም ማሽነሪዎችን ያሰማራሌ፣ ያስተዲዴራሌ፤
16. ዒሊማውን ከግብ ሉያዯርሱ የሚችለ ላልች ተዙማጅ ተግባራትን ያከናውናሌ፡፡
58. የሲቪሌ ምዛገባ እና የነዋሪነት አገሌግልት ኤጀንሲ
ኤጀንሲው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. በከተማ አስተዲዯሩ የወሳኝ ኩነት ምዛገባን በበሊይነት ይመራሌ፤ ያስተባብራሌ፤
ይመዖግባሌ፤ መመዛገቡን ይቆጣጠራሌ፤ ይከታተሊሌ፤
2. የነዋሪነት መታወቂያና ላልች የነዋሪዎች አገሌግልቶችን ይሰጣሌ፤
3. የክብር መዛገቦች ዛግጅትና ስርጭትን፣ የመረጃ አጠቃቀም ሥርዒት አግባብ ካሇው
የፋዳራሌ አካሌ ጋር በመተባበር ይሰራሌ፤ ዴጋፌ ይሰጣሌ፤ የክብር መዛገቦች ሇሁለም
የወሳኝ ኩነት ምዛገባና መረጃ ጽህፇት ቤቶች መሰራጨታቸውን ያረጋግጣሌ፤
4. የወሳኝ ኩነት ምዛገባ አስፇሊጊነትን አስመሌክቶ የተሇያዩ ዖዳዎችን በመጠቀም ግንዙቤ
ይፇጥራሌ ወይም እንዱፇጠር ያዯርጋሌ፤
5. የወሳኝ ኩነት ምዛገባ የጥራትና የሽፊን ዯረጃ ሇመገምገምና ሇመቆጣጠር የሚያስችሌ ጥናት
ያካሂዲሌ፤ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
6. በወሳኝ ኩነት ምዛገባ እና የብሔራዊ መታወቂያ አዋጅ መሠረት የተሰበሰቡ መረጃዎችን
አግባብ ሊሇው የፋዯራሌ አካሌ በወቅቱ ያስተሊሌፊሌ፤
7. በቴክኖልጂ በመታገዛ የዱሞግራፉ እና የባዮሜትሪክ የሰዎችን መረጃ ይመዖግባሌ፣
አገሌግልት ይሰጣሌ፣ ያስተዲዴራሌ ፣ ይቆጣጠራሌ፤
8. መንግስታዊ ተቋማት፣ ማህበራት እና የበጎ አዴራጎት ዴርጅቶች የሚዯረገው የወሳኝ ኩነት
ምዛገባ ሥርዒት የተሟሊ እንዱሆን ተገቢውን ዴጋፌ እንዱያዯርጉ ያስተባብራሌ፤
9. የዱጂታሌ አገሌግልትን በከተማዋ ሇማሳሇጥ የግሇሰብ የመረጃ መብትን በጠበቀ መሌኩ
የተመዛጋቢዎችን መረጃ እንዯ አስፇሊጊነቱ ሇተቋማት ያጋራሌ ዯህንነቱን ያስጠብቃሌ፤
ይቆጣጠራሌ፡፡

83
59. የምገባ ኤጀንሲ፤
ኤጀንሲው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. የተማሪዎች ምገባ፣ የመማሪያ ቁሳቁስ እና የትምህርት መርጃ መሳሪያ ዴጋፌ ማከናወን
የሚያስችሌ ቀሌጣፊና ውጤታማ አሰራር ይዖረጋሌ፤ እንዱተገበር ያዯርጋሌ፤ አፇጻጸሙንም
ይቆጣጠራሌ፤
2. በቅዴመ መዯበኛ፣ በመጀመሪያ ዯረጃ እና እንዯአስፇሉጊነቱ በሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት
ቤት ውስጥ የሚማሩ ተማሪዎች የምገባ ተግባር መከናወኑን ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
3. የተማሪዎች ምገባ፣ መማሪያ ቁሳቁስ፣ ትምህርት መርጃ መሳሪያ እና ዯንብ ሌብስ ዴጋፌ
ተጠቃሚ የሚሆኑ ትምህርት ቤቶችና የተማሪዎች መረጃ ከትምህርት ቢሮ ይሰበስባሌ፤
ያዯራጃሌ፤ ይተነትናሌ፣ ያሰራጫሌ፤ ጥቅም ሊይ እንዱውሌ ያዯርጋሌ፤ አፇጻጸሙን
ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
4. በመንግስት ትምህርት ቤት የሴት ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያ ግብዒት፣ ሇተማሪዎች
የመማሪያ ቁሳቁስ፣ የትምህርት መርጃ መሣሪያ እና የተማሪ ዯንብ ሌብስ ዴጋፌ ያዯርጋሌ፤
አፇጻጸሙን ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
5. በተማሪዎች ምገባ፣ መማሪያ ቁሳቁስ፣ በትምህርት መርጃ መሣሪያ እና በተማሪ ዩኒፍርም
ዯንብ ሌብስ ዴጋፌ በሚመሇከት ከተማሪ ወሊጆች፣ ከመንግስታዊ ዴርጅቶች፣ መንግስታዊ
ካሌሆኑ ዴርጅቶች እና ግሇሰቦች ጋር በትብብርና በቅንጅት ይሰራሌ፤
6. የከፊ የምግብ ችግር ያሇባቸው ህጻናት፣ አረጋውያን፣ አካሌ ጉዲተኞች፣ የአዔምሮ
ህመምተኞች እና መሰሌ የህብረተሰብ ክፌልች ምገባ ማከናወን የሚያስችሌ ውጤታማ
የአሰራር ሥርዒት ይዖረጋሌ፤ ይተገብራሌ፤ እንዱተገበር ያዯርጋሌ፤ አፇጻጸሙንም
ይቆጣጠራሌ፤
7. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (6) የተጠቀሱ የህብረተሰብ ክፌልች መረጃ ከሴቶች፣ ሕጻናትና
ማህበራዊ ጉዲይ ቢሮ ይሰበስባሌ፤ ያዯራጃሌ፣ ይተነትናሌ፣ ያሰራጫሌ፤ ጥቅም ሊይ
እንዱውሌ ያዯርጋሌ፤ አፇጻጸሙን ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
8. በዘህ አንቀጽ ንዐስ (6) ሇተጠቀሱ የህብረተሰብ ክፌልች የምግብ፣ የገንዖብ እና ላልች
ግብዒቶችን የሚዯግፈ አካሊትን ይሇያሌ፤ ዴጋፌ የሚያዯርጉበትን ሁኔታ ያመቻቻሌ፤ ዴጋፌ
የሚያዯርጉ ግሇሰቦችና ዴርጅቶችን ያበረታታሌ፤ ዔውቅና ይሰጣሌ፤
9. የምገባ ኘሮግራሙ ከሥራ ዔዴሌ ፇጠራ ፕሮግራም ጋር በማቀናጀት እንዱፇፀም ያዯርጋሌ፣
10. የምገባ ፕሮግራሞች በተጠቃሚዎች ጤንነት፣ ንጽህና ጥበቃና የሥርዒተ ምግብ መሻሻሌ
ሊይ ያተኮረ መሆኑን ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመሆን ያረጋግጣሌ፤

84
11. የምገባ ተጠቃሚዎች ያለባቸው ማህበራዊ ችግሮች እንዱፇቱሊቸውና ከዴጋፈ እንዱወጡ
ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በቅንጅት ይሰራሌ፤ ሁኔታዎችን ያመቻቻሌ፤
12. የምግብ ማዖጋጃ እና መመገቢያ ህንጻ ያስገነባሌ፤ ተገቢውን ግሌጋልት እየሰጠ መሆኑን
ይከታተሊሌ፣ ይቆጣጠራሌ፣
13. ከተሌዔኮው አኳያ ጥናትና ምርምር ያዯርጋሌ፣ ጥናቱ በጥቅም ሊይ እንዱውሌ ይከታተሊሌ፤
14. የምገባ ማዔከሊትን በበሊይነት ይመራሌ፤ ያስተዲዴራሌ፤ ይቆጣጠራሌ፡፡
60. የመሥሪያ ቦታዎች ሌማትና አስተዲዯር ኤጀንሲ
ኤጀንሲው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. ኢንተርፕራይዜችና አምራች ኢንደስትሪዎች ማምረቻ፣ ማሳያ፣ መሸጫ ሼዴና ህንጻ
መገንባት እንዱችሌ ከሚመሇከተዉ አካሌ የሇማ መሬት ይረከባሌ፤ አንዱሁም ካርታ
የላሊቸው ነባር ይዜታዎች እና አዱስ የሚሰጡ ቦታዎችን ካርታ እንዱሰራሊቸው ያዯርጋሌ፤
2. ሇአዲዱስ የመስሪያ ቦታ ግንባታ አዲዱስ የዱዙይን ሥራዎች እንዱከናወኑ ዱዙይን
ከሚያዖጋጀው አካሌ ጋር በጋራ የዱዙይን ሥራ እንዱሰራ ያዯርጋሌ፤
3. ሇኢንተርፕራይዛእና ሇአምራች ኢንደስትሪ የሚውሌ የመሥሪያ ቦታ ከሥራና ክህልት
ቢሮ እና ከኢንደስትሪ ሌማት ቢሮ ፌሊጎት ይቀበሊሌ፤ ይዯሇዴሊሌ፤ በከንቲባው
ያስጸዴቃሌ፤
4. ኢንተርፕራይዜችና አምራች ኢንደስትሪዎች የሚጠቀሙባቸውን የማምረቻ፣ ማሳያ፣ መሸጫ
ሼድች፣ ህንፃዎች በኢንደስትሪ መንዯሮች፣ በክሊስተር ማዔከሊትና በገበያ ማዔከሊት
በማዯራጀት ያስገነባሌ የመሠረተ ሌማት አውታሮችም እንዱሟሊሊቸው ያዯርጋሌ፣
5. ቀዴመው የተገነቡትንም ሆነ አዱስ ሇሚገነቡ የመስሪያ ቦታ ማዔከሊትን ስታንዲርዴ
ያወጣሌ፣ ሲፀዴቅ ይተገብራሌ፣ ይቆጣጠራሌ፤
6. የመስሪያ ቦታ ተጠቃሚዎች ሇሆኑ ኢንተርፕራይዜችና አምራች ኢንደስትሪዎች የማምረቻ
ማሳያ፣ እና መሸጫ ቦታ በውሌ ያስተሊሌፊሌ፣ የመጠቀሚያ ኪራይ በወቅቱ እንዱሰበስብ
ያዯርጋሌ፤
7. በመንግስት እና መንግስታዊ ባሌሆኑ ዴርጅቶች ሇኢንተርፕራይዜችና አምራች
ኢንደስትሪዎች አገሌግልት እንዱውለ የተዖጋጁ ወይም የሚዖጋጁ የመስሪያ ቦታዎችን
ያስተዲዴራሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
8. የመስሪያ ቦታ አሰጣጥ እና ማስተሊሇፌ የአሰራር ሥርዒት ጥናት ያቀርባሌ፤ ሲጸዴቅ
ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
9. ዔዴሳት እና ጥገና የሚያስፇሌጋቸው መስሪያ ቦታዎችን በጥናት በመሇየት የእዴሳት እና
የጥገና ሥራ ያከናውናሌ፤

85
10. በህገ-ወጥ መንገዴ የማምረቻ፣ ማሳያና መሻጫ ማዔከሊት ተሊሌፇው ሲገኙ
የተሊሇፇሊቸውንም ሆነ የሚያስተሊሌፈ አካሊት ሊይ ክትትሌና ቁጥጥር በማዴረግ እርምጃ
ይወስዲሌ ወይም እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
11. የመስሪያ ቦታዎች ሲተሊሇፈ ተጠቃሚዎች ከተዋዋለበት የሥራ ዖርፌ አሊማና ተግባር
ውጪ እንዲያውለ ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ አውሇው ሲገኙም የማስተካከያ እርምጃ
ይወሰዲሌ፤
12. በመስሪያ ቦታ ሌማትና አስተዲዯር ዗ሪያ የሚያጋጥሙ ችግሮችን ይሇያሌ፤ የአካባቢ
ተጽእኖ ግምገማ እንዱካሂዴ ያዯርጋሌ፤ ውጤቱንም ተግባር ሊይ ያውሊሌ፤
13. የክሊስተር ማዔከሊት ሌማት ከኢንደስትሪ ሌማት ፖሉሲ ጋር የተጣጣመ እና ወቅታዊ
መሆኑን በየጊዚው ያረጋግጣሌ፣ እንዯ አስፇሊጊነቱ በመፇተሽ እንዱስተካከሌ የውሳኔ ሀሳብ
ያቀርባሌ፤ ተግባር ሊይ ያውሊሌ፤ አፇፃፀሙን ይከታተሊሌ፡፡
14. በመስሪያ ቦታ ውስጥ የሚገኙ ኢንተርኘራይዜችና አምራች ኢንደስትሪዎች በመስሪያ ቦታ
ሌማትና አስተዲዯር ተግባራት ሊይ አጋዥ ሉሆኑ የሚችለ ሌዩ ሌዩ ኮሚቴዎች ያዯራጃሌ፤
15. ሇሚያዯራጃቸው ኮሚቴዎች መተዲዯሪያ ዯንብ ያወጣሌ፤ የአፇጻጸም ማኑዋሌ ያዖጋጃሌ፣
ተግባርና ኃሊፉነታቸውን በማሳወቅ ውጤታማ እንዱሆኑ አስፇሊጊውን ዴጋፌና ክትትሌ
ዯዯርጋሌ፣
16. በግሌ፣ በመንግስትና መንግስታዊ ካሌሆኑ ዴርጅቶች ጋር ትስስር በመፌጠር
ሇኢንተርኘራይዜችና ሇአምራች ኢንደስትሪዎች የመስሪያ ቦታዎች እንዱገነቡ ዴጋፌ
እንዱያገኙ ሁኔታዎችን ያመቻቻሌ፣ የአሰራር ሥርዒት ይዖረጋሌ፣ ተፇጻሚነቱን
ያረጋግጣሌ፤
17. ኢንተርኘራይዜችና አምራች ኢንደስትሪዎች የመስሪያ ቦታዎችን ችግሮች በጥናት
በመሇየት መፌትሔ እንዱያገኙ ያዯርጋሌ፤ ምርጥ ተሞክሮዎችን ከሀገር ውስጥ እና ከውጭ
ሀገር ሇይቶ ያጠናሌ፣ ይቀምራሌ፣ ይተገብራሌ፣ ውጤታማነቱን ይከታተሊሌ፤
18. ነባርመስሪያ ቦታዎችን እና አዱስ የሚገነቡ መስሪያ ቦታዎችን በክሊስተር ጽንሰ ሀሳብ
መሰረት ያዯራጃሌ፣ ተግባር ሊይ ያውሊሌ አፇፃፀሙን ይከታተሊሌ፤
19. በመስሪያ ቦታ ማስተሊፌና አስተዲዯር ዗ሪያ የሚቀርቡ ቅሬታና አቤቱታዎችን ምሇሽ
እንዱሰጣቸው ያዯርጋሌ፤
20. ክፌትና አዱስ የተገነቡ የመስሪያ ቦታዎችን መረጃ በየጊዚው በማጣራት ሇከንቲባው
ያሳውቃሌ፤
21. ሇመካከሇኛና ሇከፌተኛ ኢንተርፕራይዜችና አምራች ኢንደስትሪዎች አገሌግልት የሚውለ
የኢንደስትሪ ፓርኮችን በስታንዲርዴ መሠረት ያስገነባሌ፤ አስተዲዯራዊ ሥራውን
በተመሇከተ የአሰራር ሥርዒት ያጠናሌ ወይም ያስጠናሌ፤ ሲፀዴቅ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፡፡

86
61. የመንግስት የግዥና ንብረት ማስወገዴ አገሌግልት
አገሌግልቱ የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. ዛርዛራቸው በአግሌግልቱ መመሪያ የሚወሰኑ የመንግስት መስሪያ ቤቶች
የሚጠቀሙባቸውን ተመሳሳይ ዔቃዎች፣ አገሌግልቶችና ስትራቴጂያዊ ጠቀሜታ ያሊቸው
ዔቃዎችና አገሌግልቶች ግዥ ያከናውናሌ፤
2. በዘህ አንቀፅ ንኡስ አንቀፅ (1) ሊይ የተገሇፀው ቢኖርም በመንግስት ሇሚከናወኑ የግንባታ
ሥራዎች ግዥ ግንባታውን እንዱያስፇፅም ስሌጣን በተሰጠው አካሌ ተፇፃሚ ይሆናሌ፤
3. በዘህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (1) እና (2) የተመሇከቱትን ሥሌጣንና ተግባሮች በሥራ ሊይ
ሲያውሌ፡-
ሀ) የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገደ ተግባር አግባብ ባሇው ህግ መሰረት መፇጸሙን
ያረጋግጣሌ፤
ሇ) ግዥ የተፇጸመሊቸው የመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚጠቀሙባቸው ተመሳሳይ ዔቃዎችና
አገሌግልቶች የአገር ውስጥ ግዥ ሂዯት አጠናቆ የማዔቀፌ ስምምነት በመፇራረም
ይህንኑ የመንግስት መሥሪያ ቤቶች እንዱያውቁት ያዯርጋሌ፤
ሐ) የመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚጠቀሙባቸው ተመሳሳይ ዔቃዎችና አገሌግልቶች ዒሇም
አቀፌ ግዥ፤ ከተማዊ ስትራቴጂያዊ ጠቀሜታ ያሊቸውን ዔቃዎችና አገሌግልቶች የግዥ
ሂዯት በማጠናቀቅ ዔቃዎቹና አገሌግልቶቹ ሇተጠቃሚ እንዱዯርስ ያዯርጋሌ፤
መ) ሌዩ ሙያዊ እውቀት በሚያስፇሌጋቸው ጉዲዮች አግባብነት ካሊቸው መንግስታዊ
ተቋማት ሙያዊ ተግባር በመጠየቅ ይተገብራሌ፡፡
4. ግምታቸው አግባብ ባሇው ህግ መሰረት ከሚወሰን የገንዖብ መጠን በሊይ የሆኑ በከተማው
አስተዲዯር መስሪያ ቤቶች ኃሊፉነት ስር ያለ ንብረቶች እንዱወገደ ውሳኔ የተሰጠባቸውን
ንብረቶች ይሸጣሌ፤
5. ሇመንግስት የሌማት ዴርጅቶችና ሇግለ ዖርፌ በወቅታዊ የገበያ መረጃ ሊይ የተመሰረተ
የአገር ውስጥና የዒሇም አቀፌ የግዥ አገሌግልቶችን ይሰጣሌ፤
6. ሇከተማው አስተዲዯር መሥሪያ ቤቶች ግዥን በተመሇከተ የቴክኒክ ዴጋፌ ይሰጣሌ፡፡

87
62. የማህበራዊ ትረስት ፇንዴ
በዘህ አዋጅ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ የማህበራዊ ትረስት ፇንዴ በተቋቋመበት ሕግ
በተሰጠው ሥሌጣንና ተግባር መሰረት ሥራውን ይቀጥሊሌ፡፡
63. ጉሇላ የዔፅዋት ማዔከሌ
ጉሇላ የዔፅዋት ማዔከሌ በተቋቋመበት ሕግ በተሰጠው ሥሌጣንና ተግባር መሰረት ሥራውን
ይቀጥሊሌ፡፡
64. የአዱስ አበባ አመራር አካዲሚ
አካዲሚው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. የከተማው እና የሃገሪቱን የሌማት ፖሉሲዎችንና ስትራቴጂዎችን መሰረት በማዴረግ
የአካዲሚውን የትምህርትና ስሌጠና መርሀ-ግብር ይቀርፃሌ፤ ሞጁልች ያዖጋጃሌ፣ በቦርደ
ሲፀዴቅም በሥራ ሊይ ያዉሊሌ፤
2. የከተማው አስተዲዯር አመራርና ባሇሙያ የትምህርትና ስሌጠና ፌሊገጎትን መሰረት ያዯረገ
የአጭር፣ የመካከሇኛና የረዥም ጊዚ ስሌጠናዎችን ይሰጣሌ፤
3. የተቋማትን፣ የአመራርንና የባሇሙያን የማስፇፀም አቅም ሇመገንባት የሚረደ የጥናትና
ምርምር ሥራዎችን ይሰራሌ፤ ሲጸዴቅም ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
4. ቤተ መፃህፌትን በማዯራጀት የትምህርትና ስሌጠና ሂዯቱን ይዯግፊሌ፤ ላልች የትምህርት
መሳሪያዎችን ያዯራጃሌ፤
5. ሇስሌጠናው አግባብነት ያሊቸው የስሌጠና አሰጣጥ፣ የምዖናና ግምገማ ሥርዒቶችን
ይነዴፊሌ፤ ሲጸዴቅም ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
6. ከመንግስታዊ መስሪያ ቤቶች ወይም የግሌ ዴርጅቶች በሚቀርብሇት ጥያቄ መሰረት
ሇአመራርና ባሇሙያ የሥሌጠና፣ የምክርና የማህበረሰብ አገሌግልት ይሰጣሌ፤
7. ሰሌጣኞች ስሌጠናቸውን ሲጨርሱ የምስክር ወረቀት ይሰጣሌ፤ የስሌጠና ዉጤታማነት
ጥናት ያካሂዲሌ፣ ሇሚመሇከተዉ አካሌም ሪፖርት ያቀርባሌ፣ ከጥናቱ በመነሳት የተሻለ
የአሰራር ስሌቶችን ይቀይሳሌ፤
8. ቦርደ በሚያፀዴቀው የምሌመሊ መስፇርት መሰረት ሰሌጣኞችን ይቀበሊሌ፤ የዔሇት ተዔሇት
ግንባታቸውን በመመዛገብ ይከታተሊሌ፤
9. በቦርደ ሲፇቀዴሇት የከተማ አስተዲዯሩን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግር የሚፇታ
የጥናትና ምርምር ተግባራትን ያከናውናሌ፣ የተገኙ ውጤቶችንም ያሳትማሌ፣ ያሰራጫሌ
በሥራ ሊይ እንዱውለ ያዯርጋሌ፤
10. የአካዲሚውን የትምህርትና ስሌጠና አሰጣጥ ሇማሻሻሌ የሚያስችለ የአቅም ግንባታ
ሥራዎችን ያከናውናሌ፤

88
11. የተሇያዩ ትምህርታዊ ሴሚናሮችን፣ ወርክ ሾፖችን፣ ኮንፇረንሶችንና አውዯ ጥናቶችን
ያዖጋጃሌ፣ ያካሂዲሌ፤ ጥሪ ሲዯረግሇትም ይካፇሊሌ፤
12. ከላልች አቻ ተቋማት፣ የከፌተኛ ትምህርት ተቋማትና ተመሳሳይ ዒሊማ ካሊቸዉ
የፋዳራሌና የክሌሌ ተቋማት ጋር ግንኙነትና ትብብር ይፇጥራሌ፣ ምርጥ ተሞክሮ
ይሇዋወጣሌ፤ ከነዘህ አካሊት ጋር በመተባበር ትምህርትና ስሌጠና ይሰጣሌ ወይም እንዱሰጥ
ያዯርጋሌ፤
13. የሥራ አመራር ሥሌጠና፣ የምክር አገሌገልትና የጥናት ፕሮጀክቶችን በማዖጋጀት ገቢ
የሚያገኝባቸዉን ሁኔታዎች ያመቻቻሌ፣ ሇሚሰጠዉ ትምህርትና ስሌጠና አገሌግልት ዋጋ
ያስከፌሊሌ፡፡ የአገሌግልት ክፌያው ቦርደ በሚያፀዴቀው መጠን መሰረት ይሆናሌ፤
14. አግባብ ባሇው ሕግ መሠረት የበጀት ስርዒቱን በመጠበቅ በሚሰበስበው ገቢ ይጠቀማሌ፡፡
65. የታሊቁ የኢትዮጵያ ህዲሴ ግዴብ ግንባታ ህዛባዊ ተሳትፍ አስተባባሪ ጽህፇት ቤት
ካቢኔው በሚያወጣው ዯንብ የፕሮጀክት ጽህፇት ቤት ሆኖ እስኪቋቋም ዴረስ የአዱስ አበባ
ከተማ አስተዲዯር የታሊቁ የኢትዮጵያ ህዲሴ ግዴብ ግንባታ ህዛባዊ ተሳትፍ አስተባባሪ
ጽህፇት ቤት በተቋቋመበት ህግ በተሰጠው ሥሌጣንና ተግባር መሰረት ሥራውን ይቀጥሊሌ፡፡
66. የትሊሌቅ ፕሮጀክቶች ግንባታ ጽህፇት ቤት
ካቢኔው በሚያወጣው ዯንብ የትሊሌቅ ግንባታዎች ፕሮጀክት ጽህፇት ቤት ሆኖ እስኪቋቋም
ዴረስ የአዱስ አበባ ከተማ አስተዲዯር የትሊሌቅ ፕሮጀክቶች ግንባታ ጽህፇት ቤት
በተቋቋመበት ህግ በተሰጠው ሥሌጣንና ተግባር መሰረት ሥራውን ይቀጥሊሌ፡፡
67. ስሇአዱስ አበባ ፖሉስ ኮሚሽን
የአዱስ አበባ ከተማ ፖሉስ ኮሚሽን አዯረጃጀትና አሰራር በአዱስ አበባ ከተማ ፖሉስ ኮሚሽን
ማቋቋሚያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዯንብ ቁጥር 96/1996 መሠረት የሚፇጸም ይሆናሌ፡፡
68. ስሇከተማው አስተዲዯር የሌማት ዴርጅቶች

1. በዘህ አዋጅ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ የሚከተለት የከተማው አስተዲዯር የሌማት


ዴርጅቶች በተቋቋሙበት ህግ መሰረት ሥራቸውን ይቀጥሊለ፡-
ሀ) የከነማ ፊርማሲዎች ዴርጅት፤
ሇ) የቄራዎች ዴርጅት፤
ሐ) የኤግዘቢሽን ማዔከሌና ገበያ ሌማት ዴርጅት፤
መ) የሲኒማ ቤቶች አስተዲዯር፤
ሠ) የከተማ አውቶቡስ አገሌግልት ዴርጅት፤
ረ) የኮንስትራክሽን ዱዙይን፣ ግንባታና ማማከር ዴርጅት፤
ሰ) የህዛብ መዛናኛ ቦታዎች አስተዲዯር ኮርፖሬሽን፤

89
ሸ) አዱስ አበባ የቀሊሌ ባቡር ትራንስፖርት አገሌግልት ዴርጅት፤
ቀ) የቲያትር ቤቶች አስተዲዯር ዴርጅት፤
በ) የንግዴ ሥራዎች ዴርጅት፤
2. በዘህ አንቀፅ ንዐስ አንቀጽ (1) የተጠቀሱት የሌማት ዴርጅቶች ስምና አዯረጃጀት ካቢኔው
በሚያወጣው ዯንብ ሉሻሻሌ ወይም ሉቀየር ይችሊሌ፤
3. ሌማት ዴርጅቶቹ ቀጥተኛ የሥራ ግንኙነት ካሊቸው የአስፇጻሚ አካሊት ጋር የመንግሥት
ፖሉሲ ዒሊማን በሚያሳኩበት ሁኔታ በቅንጅት ይሰራለ፡፡
69. ስሇከተማው አስተዲዯር ጤና ተቋማት፣ ኮላጆችና ማዔከሊት
በዘህ አዋጅ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ በአዱስ አበባ ከተማ አስተዲዯር ስር የሚተዲዯሩ
የጤና ተቋማት፣ ቴክኒክና ሙያ ኮላጆችና ማዔከሊት በየራሳቸው ህጎች መሰረት ሥራቸውን
ይቀጥሊለ፡፡
ክፌሌ አምስት
ስሇ ክፌሇ ከተማ
ምዔራፌ አንዴ
የክፌሇ ከተሞች አከሊሇሌ፣ ወሰንና ተጠሪነት
70. የክፌሇ ከተማ የአከሊሇሌ መሠረት
የክፌሇ ከተማ አከሊሇሌ የቆዲ ስፊትን፣ መሌክዒ-ምዴራዊ አቀማመጥን፣ የነዋሪ ብዙትን፣ የሌዩ
ሌዩ አገሌግልት ተዯራሽነትና የሀብት ስርጭትንና የአስተዲዯር አመችነትን መሠረት ያዯረገ
ነው፡፡
71. ክፌሇ ከተማ ወሰን
የክፌሇ ከተማ ወሰን በአዱስ አበባ ከተማ የአከሊሇሌ ካርታ ሊይ ተሇይቶ በተገሇፀው መሠረት
የተወሰነው ይሆናሌ፡፡
72. የክፌሇ ከተማ አስተዲዯር ተጠሪነት
የክፌሇ ከተማ አስተዲዯር ተጠሪነት ሇክፌሇ ከተማው ነዋሪውና ሇከተማው አስተዲዯር ይሆናሌ፡፡

90
ምዔራፌ ሁሇት
ስሇክፌሇ ክፌሇ ከተማ አስፇጻሚ አካሊት
73. የክፌሇ ከተማ አዯረጃጀት
የከተማውን ፖሉሲ፣ ስትራቴጂና ሕጎች በክፌሇ ከተማው የሚያስፇጽሙ አስፇጻሚ አካሊት፡-
1. ዋና ሥራ አስፇጻሚ፣
2. ምክትሌ ዋና ሥራ አስፇጻሚ፣
3. የክፌሇ ከተማ ካቢኔ፣
4. የክፌሇ ከተማ ሥራ አስኪያጅ፣
5. ላልች አስፇጻሚ አካሊት፣
ናቸው፡፡

ምዔራፌ ሦስት
ስሇዋና ሥራ አስፇጻሚ፣ ምክትሌ ዋና ሥራ አስፇጻሚ ፣ ካቢኔ፣ ሥራ አስኪያጅ
74. የክፌሇ ከተማ ዋና ሥራ አስፇጻሚ
በቻርተሩ አንቀጽ 34 እንዯተዯነገገው፡-
1. የክፌሇ ከተማ ዋና ሥራ አስፇፃሚ ከክፌሇ ከተማ ምክር ቤት አባሊት ውስጥ ይመረጣሌ፤
የሥራ ዖመኑም የምክር ቤቱ የሥራ ዖመን ይሆናሌ፤ ሆኖም በራሱ ፇቃዴ ሲሇቅ ወይም
በምክር ቤቱ ከኃሊፉነት ሲታገዴ የሥራ ዖመኑ ሳያሌቅ ከኃሊፉነት ሉሰናበት ይችሊሌ፤
2. የክፌሇ ከተማው ዋና ሥራ አስፇፃሚ ተጠሪነቱ ሇክፌሇ ከተማ ምክር ቤትና ሇከተማው
ከንቲባ ሆኖ ክፌሇ ከተማውን ይመራሌ፤
3. የዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (2) አጠቃሊይ አነጋገር እንዯተጠበቀ ሆኖ ዋና ሥራ አስፇጻሚው
የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
ሀ) የክፌሇ ከተማ ካቢኔ አባሊትን ከምክር ቤት አባሊት ወይም የምክር ቤት አባሊት
ካሌሆኑት መካከሌ መርጦ ሇክፌሇ ከተማው ምክር ቤት በማቅረብ ሹመታቸውን
ያፀዴቃሌ፤
ሇ) የክፌሇ ከተማው ዒመታዊ ዔቅዴና የበጀት ዴሌዴሌ ሃሳብ በክፌሇ ከተማው ካቢኔ
ከተመከረበት በኋሊ ሇክፌሇ ከተማ ምክር ቤት ያቀርባሌ፣ የክፌሇ ከተማውን የገቢ
ማሰባሰብ በበሊይነት ይመራሌ፤
ሐ) የክፌሇ ከተማውን ካቢኔ ይሰበስባሌ፤
መ) በክፌሇ ከተማው ሕግና ሥርዒትን ያስከብራሌ፤ የክፌሇ ከተማውን የፀጥታ
ሥራዎችን በበሊይነት ይመራሌ፤ ከክፌሇ ከተማው አቅም በሊይ የሆነ የፀጥታ ችግር
ሲያጋጥም ሇከተማው ከንቲባ ያሳውቃሌ፤

91
ሠ) የማዖጋጃ ቤት አገሌግልት በክፌሇ ከተማው ካቢኔ እንዱገመገም ያዯርጋሌ፤ ውጤቱን
ሇክፌሇ ከተማው ምክር ቤት እና ሇከተማው ካቢኔ ሪፖርት ያዯርጋሌ፤
ረ) በብሔራዊና በሕዛብ በዒሊት ሥነ-ሥርዒቶች ሊይ እንዯአስፇሊጊነቱ ክፌሇ ከተማውን
ይወክሊሌ፤
ሰ) ዒመታዊና ወቅታዊ ሪፖርት ሇከተማው ከንቲባና ሇክፌሇ ከተማው ምክር ቤት
ያቀርባሌ፤
ሸ) በክፌሇ ከተማው ምክር ቤትና በከተማው ከንቲባ የሚሰጡትን ላልች ተግባራት
ያከናውናሌ፡፡

75. የክፌሇ ከተማው ምክትሌ ዋና ሥራ አስፇጻሚ


ተጠሪነቱ ሇክፌሇ ከተማው ዋና ሥራ አስፇጻሚ ሆኖ የክፌሇ ከተማው ምክትሌ ዋና ሥራ
አስፇጸሚ፡-
1. የክፌሇ ከተማው ምክትሌ ዋና ሥራ አስፇፃሚ ከክፌሇ ከተማው ምክር ቤት አባሊት ወይም
ከምክር ቤት አባሊት ውጪ ሉመረጥ ይችሊሌ፤
2. የክፌሇ ከተማ ምክትሌ ዋና ሥራ አስፇፃሚ የሥራ ዖመን የምክር ቤቱ የሥራ ዖመን
ይሆናሌ፤ ሆኖም በራሱ ፇቃዴ ሲሇቅ ወይም በምክር ቤቱ ከኃሊፉነት ሲታገዴ የሥራ ዖመኑ
ሳያሌቅ ከኃሊፉነት ሉሰናበት ይችሊሌ፡፡
3. የክፌሇ ከተማው ዋና ሥራ አስፇፃሚ በላሇበት ወይም ሥራውን ሇማከናወን በማይችሌበት
ጊዚ ተክቶ ይራሌ፤
4. በዋና ሥራ አስፇፃሚው የሚሰጡትን ላልች ተግባራት ያከናውናሌ፡፡
76. ስሇክፌሇ ከተማ ካቢኔ ሥሌጣንና ተግባር
በቻርተሩ አንቀጽ 36 እንዯተዯነገገው፡-
1. የክፌሇ ከተማው ካቢኔ ተጠሪነቱ ሇክፌሇ ከተማው ዋና ሥራ አስፇጻሚ እና በጋራ
ሇሚወስነው ውሳኔም ሇክፌሇ ከተማው ምክር ቤት ይሆናሌ፤
2. የክፌሇ ከተማው ካቢኔ የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
ሀ) በክፌሇ ከተማው ዔቅዴና የበጀት ዴሌዴሌ ሃሳብ ሊይ ይመክራሌ፤
ሇ) በክፌሇ ከተማው ውስጥ ፖሉሲዎች፣ አዋጆች፣ ዯንቦችና የከተማው የበሊይ አካሊት
ውሣኔዎች በሥራ ሊይ መዋሊቸውን ያረጋግጣሌ፤
ሐ) በክፌሇ ከተማው ምክር ቤትና በዋና ሥራ አስፇጻሚው የሚሰጡት ላልች ተግባራት
ያከናውናሌ፡፡

92
77. ስሇክፌሇ ከተማ ካቢኔ አባሊት
1. የክፌሇ ከተማው ካቢኔ ተጠሪነት ሇክፌሇ ከተማው ዋና ሥራ አስፇጻሚ እና በጋራ
ሇሚወስነው ውሣኔ ሇክፌሇ ከተማ ምክር ቤት ሆኖ የክፌሇ ከተማው ካቢኔ የሚከተለት
አባሊት ይኖሩታሌ፣
ሀ) የክፌሇ ከተማው ዋና ሥራ አስፇጻሚና ምክትሌ ዋና ሥራ አስፇጻሚ፤
ሇ) የከተማ ካቢኔ አባሌየሆነ አስፇጻሚ አካሌ በክፌሇ ከተማ ዯረጃ ከተዯራጀ የክፌሇ
ከተማው ካቢኔ አባሌ ይሆናሌ፤
ሐ) ዋና ሥራ አስፇጻሚው እንዯአስፇሊጊነቱ በክፌሇ ከተማ ካቢኔ በአባሌነት እንዱሳተፈ
የሚመርጣቸው የክፌሇ ከተማ ላልች ኃሊፉዎች፤
2. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀፅ (1) ተራ ፉዯሌ (ሇ) ሥር የተጠቀሰው አስፇጻሚ አካሌ ኃሊፉ
በክፌሇ ከተማ ካቢኔ ስብሰባ ሊይ ሉገኝ በማይችሌበት ጊዚ በግሌጽ ተሇይቶ ውክሌና
የተሰጠው ኃሊፉ በተተኪ አባሌነት በክፌሇ ከተማ ካቢኔ ስብሰባ ሊይ ይሳተፊሌ፡፡

78. ስሇ ክፌሇ ከተማ ካቤኔ የስብሰባ ሥነ ሥርዒት


የክፌሇ ከተማው ካቢኔ የስብሳባ ሥነ-ሥርዒት ካቢኔው በሚያወጣው ውስጠ ዯንብ ይወሰናሌ፡፡
79. የክፌሇ ከተማ ሥራ አስኪያጅ ሥሌጣንና ተግባር
በቻርተሩ አንቀጽ 37 እንዯተዯነገገው የክፌሇ ከተማ ሥራ አስኪያጅ፡-
1. ተጠሪነታቸው ሇእርሱ የሆኑ አስፇፃሚ አካሊት በበሊይነት ይመራሌ፤ ያስተባብራሌ፤
ይቆጣጠራሌ፤
2. ዔቅዴና በጀት ከከተማው ሥራ አስኪያጅ ጋር በመመካከር በማዖጋጀት ሇክፌሇ ከተማው
ዋና ሥራ አስፇጻሚ ያቀርባሌ፤ ሲፀዴቅም ተግባራዊ መሆኑን ያረጋግጣሌ፤
3. የሥራ አፇጻጸም ሪፖርቱን አዖጋጅቶ ሇከተማው ሥራ አስኪያጅና ሇክፌሇ ከተማው ዋና
ሥራ አስፇጻሚ ያቀርባሌ፤
4. በቻርተሩ የተሰጡትን ላልች ስሌጣንና ተግባራት እንዱሁም በክፌሇ ከተማው ዋና ሥራ
አስፇጻሚ የሚሰጡትን ተግባራት ያከናውናሌ፡፡

80. የክፌሇ ከተማ አስፇጻሚ አካሊት ሥሌጣንና ተግባር


ክፌሇ ከተማው ከከተማው አግባብ ያሇው አስፇጻሚ አካሌ ሥሌጣንና ተግባር አኳያ በተዋረዴ
በተዯራጀ ወይም በሚዯራጅ አስፇጻሚ አካሌ የሥራ መስክ ተከፊፌል የሚከናወኑ የሚከተለት
ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. በክፌሇ ከተማው የሚገኙ ወረዲዎችን በበሊይነት ይመራሌ፤ ያስተባብራሌ፤ የማስፇጸም
አቅም ይገነባሌ፤

93
2. የክፌሇ ከተማውን አጠቃሊይ ዔቅድች፣ መርሐ-ግብሮችና ኘሮጀክቶች ያዖጋጃሌ፤ በሥራ ሊይ
እንዱውለ ያዯርጋሌ፤ አፇጻጸማቸውን ይከታተሊሌ፤ይቆጣጠራሌ፤
3. ፖሉሲ፣ ሕግ፣ ዯረጃና የአስተዲዯሩ የበሊይ አካሊት ውሣኔዎች በክፌሇ ከተማው ተግባራዊ
መሆናቸውን ያረጋግጣሌ፤
4. የክፌሇ ከተማው ሰሊምና ፀጥታ መጠበቁን ያረጋግጣሌ፤
5. የተፇቀዯሇትን በጀት ይዯሇዴሊሌ፤ በሥራ ሊይ ያውሊሌ፤ አፇጻጸሙ በከተማው አስተዲዯር
የፊይናንስ አስተዲዯር ሕግ መሠረት መሆኑን ይከታተሊሌ፤
6. አግባብ ባሇው ህግ መሰረት ግብር፤ ቀረጥና የአገሌግልት ክፌያ ይሰበስባሌ፤ የክፌሇ
ከተማው ገቢ የሚያዴግበትን ሁኔታ ያጠናሌ፤ ሲፇቀዴ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
7. የክፌሇ ከተማው አስፇጻሚ አካሊት ሥራን ይመራሌ፤ ያስተባብራሌ፤
8. በክፌሇ ከተማ ዯረጃ የሚሰጡ አገሌግልቶች ግሌጽ፣ ቀሌጣፊና ውጤታማ እንዱሆኑ
ያዯርጋሌ፤
9. የክፌሇ ከተማውን የመንግሥት ሠራተኞች አግባብ ባሇው ሕግ መሰረት ይቀጥራሌ፤
ያስተዲዴራሌ፤ ያሰናብታሌ፤
10. በክፌሇ ከተማው ውስጥ የሕዛብን ተሳትፍ ያሳዴጋሌ፤ የብ዗ሃን ማህበራትን አቅም
ይገነባሌ፤
11. አነስተኛ ነጋዳዎችን፤ የዔዯ ጥበብ ባሇሙያዎችን፣ ሥራ ፇሊጊዎችን እና ላልች አካሊት
በማህበር እንዱዯራጁ ዴጋፌ ይሰጣሌ፣ አሠራራቸውንም ይቆጣጠራሌ፤
12. የትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ፓኬጅ ይተገብራሌ፡ የተቀናጀ ተግባር ተኮር የጎሌማሶች
ትምህርት እንዱሰጥ ያዯርጋሌ፤ ያስተባብራሌ፤ ተገቢውን ክትትሌ ያዯርጋሌ፤
13. የመንግስትና የግሌ የትምህርት ቤቶችን እና የቴክኒክና የሙያ ትምህርትና ሥሌጠና
ተቋማትን በበሊይነት ይመራሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
14. በክፌሇ ከተማው የመንግሥት ፖሉሲና ሕጏች እንዱሁም የአስተዲዯሩ የሥራ እንቅስቃሴ
እንዱተዋወቁ ያዯርጋሌ፤
15. ታሪካዊ ቅርሶችን ይጠብቃሌ፤ ባህሌ፣ ኪነ-ጥበብና ሥነ-ጥበብ እንዱበሇጽጉ ያዯርጋሌ፤
16. የስፖርት ማዖውተሪያ ሥፌራዎችን ያስተዲዴራሌ፤ ስፖርት እንዱስፊፊ ያዯርጋሌ፤ የበጎ
ፇቃዴ አገሌግልት ያስፊፊሌ፤ ወጣቶች ተገቢውን ሥሌጠና እንዱያገኙ ያዯርጋሌ፤
17. በሌማት ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች የሴቶችና የወጣቶች ተሳታፉነትና ተጠቃሚነትን
ያረጋግጣሌ፤
18. የአካሌ ጉዲተኞች፣ አረጋውያን፣ የማህበራዊ ችግሮች ተጋሊጭ የህብረተሰብ ክፌልች እና
በዯማቸው ውስጥ የኤች.አይ.ቪ ኤዴስ ያሇባቸው ሰዎች የእኩሌ እዴሌ ተጠቃሚና ሙለ
ተሳታፉ የሚሆኑበትን ሁኔታ ያመቻቻሌ፤

94
19. ጤና ኤክስቴንሽን ፓኬጅ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤ የበሽታ መከሊከሌና ቁጥጥር ተግባራትን
ያከናውናሌ፤ በክፌሇ ከተማው የሚገኙ የአስተዲዯሩን ጤና ጣቢያዎችንና ክሉኒኮችን
ያስተዲዴራሌ፣ የግሌ ክሉኒኮችን ይቆጣጠራሌ፤ ኤች አይ. ቪ ኤዴስን ሇመከሊከሌ
የሚንቀሳቀሱ ተቋማትን ያስተባብራሌ፣ ዴጋፌ ይሰጣሌ፣ ይቆጣጠራሌ፤
20. የመሠረተ ሌማት አገሌግልቶች ሇነዋሪው እንዱዲረሱ ያዯርጋሌ፤ ያስተዲዴራሌ፤ ተገቢውን
ጥበቃና ቁጥጥር ያዯርጋሌ፤ የመንገዴ ግንባታና ጥገና ሥራዎች እንዱካሄዴ ያዯርጋሌ፤
የትራፉክ ዯህንነትን ያስጠብቃሌ፤
21. ሕገ ወጥ ተግባራትን ይከሊከሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤ እርምጃ ይወስዲሌ፤ እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
22. ሕገወጥ ግንባታዎችን ይከሊከሊሌ፤ ያስወግዲሌ፤ በክፌሇ ከተማው ባሇቤትነት ሥር ያለ
ቤቶችን ያስተዲዴራሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
23. የክፌሇ ከተማው ነዋሪዎች የሥራ ዔዴሌ መፌጠር እንዱችለ ስሌጠናዎች ይሰጣሌ፤
ተሞክሮዎችን በመሇየትና በመቀመር ዔውቀትና ክህልት እንዱቀስሙ ያዯርጋሌ፤
ያበረታታሌ፤ የንግዴ ሥራ ክህልት የምክር አገሌግልት ይሰጣሌ፤ የሥራ ዔዴሌ እንዱፇጠር
ያመቻቻሌ፤
24. የጥቃቅንና አነስተኛ መካከሇኛ ኢንተርኘራይዜች የአንዴ ማዔከሌ አገሌግልት ይሠጣሌ፤
25. የጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከሇኛ ኢንተርኘራይዜች የተሰማሩበትን የሥራ ዖርፌ በአግባቡ
ማካሄዴ የሚያስችሊቸው የሙያዊ ዴጋፌና ክትትሌ፣ የብዴር፣ የካፒታሌ ሉዛ ፊይናንስ
አገሌግልትና የገበያ ትስስር ያመቻቻሌ፣ የመስሪያና መሸጫ ቦታ ዴጋፌና ክትትሌ
ያዯርጋሌ፤
26. ሇጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከሇኛ ኢንተርኘራይዜች አገሌግልት እንዱውለ የተዖጋጁ ነባር
የመስሪያ ቦታ የሆኑ ህንጻዎች፣ ሼድች፣ ተሇጣፉ ሱቆች እና ኮንቴነሮች እንዱሁም
በመንግስት፣ በግሌና በተሇያዩ በጎ አዴራጎት ዴርጅቶች የተገነቡ መዯብሮችን
ያስተዲዴራሌ፤
27. በአሰሪና ሠራተኛ መካከሌ የሥራ ቦታ ሰሊም እንዱሰፌን የግንዙቤ ማስጨበጫ ሥሌጠና
ይሰጣሌ፣ የሙያ ምክር አገሌግልትን ያስፊፊሌ ፣ ክፌት የሥራ መዯቦች ይመዖግባሌ፤
ሥራና ሠራተኛ ያገናኛሌ፤
28. የአካባቢ ጥበቃ ሕጎችን መሠረት በማዴረግ የማምረቻና የአገሌግልት መስጫ ተቋማት እና
ላልች አካባቢ ሊይ ተፅእኖ የሚያሳዴሩ አካሊትን ይቆጣጠራሌ፤ የአካባቢ ንጽህና እና
ውበት እንዱጠበቅ ያዯርጋሌ፤
29. የመሬት ሌማትና አስተዲዯር በሚመሇከት፡-
ሀ) በህግ የሚቀመጠውን የአሰራር ስርአት ተከትል መብት ሊሌተፇጠረሊቸው ይዜታዎች
የይዜታ ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት በማዖጋጀት በቋሚ መዛገብ በመመዛገብ

95
ሇባሇይዜታው ይሰጣሌ፤ ማህዯራቸውን ያዯራጃሌ፤ ከሕግ ውጪ የተሰጠ የቦታ ይዜታ
ወይም የቤት ባሇቤትነት የይዜታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት አግባብ ባሇው ሕግ
መሰረት ያግዲሌ፣ እንዯአስፇሊጊነቱ ይሰርዙሌ፤
ሇ) የቦታ ይዜታ እና/ወይም የቤት ባሇቤትነት ማህዯሮችን ያዯራጃሌ፤ ይጠብቃሌ፣
የአዲዱስ ይዜታ ካርታ ኮፒዎችን በወቅቱ ሇሚመሇከተው አካሌ ያስተሊሌፊሌ፤
ሐ) የይዜታ ሰነድችን በማዯራጀት ሇመሬት ይዜታ ምዛገባና መረጃ ኤጀንሲ
ያስተሊሌፊሌ፤ ማስተካከያ የሚያስፇሌጋቸውን ተቀብል በወቅቱ በማስተካከሌ
ያስረክባሌ፤
መ) መዯበኛ የይዜታ አገሌግልቶችን (ይዜታ መክፇሌ፣ ይዜታ መቀሊቀሌ፣ የነባር
ይዜታዎች አገሌግልት ሇውጥ፣ ካርታ ኮፒ፣ የስመ ንብረት ዛውውር፣ የይዜታ
ማረጋገጫ ካርታ ህጋዊነት ማረጋገጥ፣ ዋስትና ምዛገባ ስረዙ፣ዔግዴ ምዛገባ ስረዙ፣
የይዜታ ማካተት፣ ወሰን ማመሊከት፣ ሌዩ ሌዩ የይዜታ ማስረጃ መስጠት፣ ከካሳ
ሥራዎች ውጪ ያለ የህንፃ/የቤት ግምት) ያከናውናሌ፣ አፇጻጸሙንም ሇሚመሇከተው
አካሌ ሪፖርት ያዯርጋሌ፤ በሚሰጠው ግበረ-መሌስ መሰረት አስፇሊጊን ማስተካከያ
ያዯርጋሌ፣ የተሰጡ አገሌግልቶችን በሙለ በመሰረታዊ ካርታ ያዯራጃሌ፣ጥቅም ሊይ
እንዱውለ ያዯርጋሌ፡፡
ሠ) የመሌሶ ማሌማት፣ የከተማ ንዴፌ፣ አማራጭ የመሬት አቅርቦት፣ እና ላልች ጥናቶች
ሲከናወኑ መረጃ ይሰበስባሌ፣ ያዯራጃሌ፣ ህዛብ ያወያያሌ እንዱሁም ጥናቶቹ ሲፀዴቁ
ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
ረ) ሇሌማት በሚሇቀቀው መሬት ሊይ ሊሇው ንብረት በህግ መሠረት መረጃዎችን
ይሰበስባሌ፤ ካሳ ይተምናሌ፤ እንዱተመን ያዯርጋሌ፤ የካሳ ክፌያ ይፇጽማሌ፤ ምትክ
ቦታ ይወስናሌ፣ ያዖጋጃሌ፣ ሲፀዴቅ ያስተሊሌፊሌ፤ አፇጻጸሙን ይከታተሊሌ፤ ካሣ
ክፌያ የተፇፀመባቸውን ንብረቶች እንዱነሱ ያዯርጋሌ፤
ሰ) ሇተሇያዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገሌግልቶች እና የመሰረተ ሌማት ዛርጋታ
የሚውሌ መሬት ወሰን ያስከብራሌ፤ የቅየሳና የሽንሻኖ ሥራዎች ያከናውናሌ፤
ቦታዎቹን ሇሌማት ዛግጁ ያዯርጋሌ፤ ሇመሬት ዛግጅት የሚያስፇሌግ በጀትና
የአፇጻጸም ሪፖርት አዖጋጅቶ ያቀርባሌ፣ ሲጸዴቅ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
ሸ) ሇግንባታ ተረፇ ምርት መዴፉያነት አገሌግልት የሚሰጡ ቦታዎችን ከሌል
ያስተዲዴራሌ፤ በተሰጠው ፇቃዴ መሰረት በተገቢው የተዯፊ መሆኑን ይከታተሊሌ፤
ይቆጣጠራሌ፤
ቀ) ሇሌዩ ሌዩ የሌማት ሥራዎች የሇማ መሬት፣ በይዜታነት ሇማንም አካሌ ያሌተሊሇፈ
የተዖጋጁና ያሌተዖጋጁ ቦታዎችን፣ ባንክ የተዯረጉ ክፌት መሬቶችን ወይም

96
ይዜታዎችን ይመዖግባሌ፤ በዱጂታሌ እና በፕሊን ፍርማት ተገቢውን መረጃ ይይዙሌ፤
የቦታውንም አገሌግልት ዯረጃ እና አስፇሊጊ መግሇጫዎችን የያዖ የመሇያ ሰላዲ
ይተክሊሌ፤ ሇህገወጥነት እንዲይጋሇጡ ሇዯንብ ማስከበር ጽህፇት ቤት ያስረክባሌ፤
በ) የሇማ መሬትን በመመዛገብ ወጥ የሽንሻኖ ቁጥር ይሰጣሌ፤ በጨረታ እና በምዯባ
የሚተሊሇፈ ቦታዎችን ይሇያሌ፤ ቦታው ሇተጠቃሚ እስከሚተሊሇፌ ዴረስም
የመከሊከሌና የመጠበቁን ሥራ ያከናውናሌ፤
ተ) በክፌሇ ከተማው አስተዲዯር ወሰን ውስጥ ያሇውን የመሬት ሃብት እና የአሰራር ጥራት
ኦዱት ያዯርጋሌ፤ በኦዱት ግኝቱ መሠረት ህጋዊ እርምጃ ይወስዲሌ ወይም
እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፤
ቸ) ሇሌዩ ሌዩ የሌማት ሥራዎች በምዯባ፣ በጨረታ፣ ሇምትክ እና ሇጊዚያዊ መጠቀሚያ
የተሊሇፈ ቦታዎችን በመስክ በመገኘት ያስረክባሌ፣ የሉዛ ውሌ ያዋውሊሌ፣ የይዜታ
ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት በማዖጋጀት ይሰጣሌ፤
ኀ) ሇሌዩ ሌዩ የግንባታ ሥራዎች ሉያገሇግለ የሚችለ የማዔዴን ማውጫ ቦታዎች
በመዋቅራዊ ፕሊኑ መሠረት ከሌል ይይዙሌ፤ ከአካባቢ ጥበቃ ባሇስሌጣን በሚሰጥ
የማዔዴን ማውጫ ፇቃዴ መሠረት በጊዚያዊነት መሬቱን በሉዛ ሲተሊሇፌ ቦታውን
ያስረክባሌ፤ የቦታዎቹ ጠቀሜታ ሲያበቃም ተከታትል በመረከብ ሇዲግም ሌማት
ያዖጋጃሌ፤
ነ) አግባብ ባሇው ህግ ሇህጋዊ ባሇይዜታዎች የዋጋ ሇውጥ የላሇባቸውን የሉዛ ይዜታዎች
የቦታ አገሌግልት ሇውጥ ጥያቄዎች መርምሮ ውሳኔ ይሰጣሌ፤
ኘ) በሉዛ ህግና ውሌ መሠረት የሉዛ ክፌያ ይሰበስባሌ፣ በሉዛ ውሊቸው መሰረት ግንባታ
መከናወኑን ያረጋግጣሌ፤ አግባብ ባሇው ሕግና በውለ በተወሰነው ጊዚና ሁኔታ
ግንባታ ካሌተጀመረ ወይም ካሌተጠናቀቀ በሉዛ ህጉ መሠረት ተገቢውን እርምጃ
ይወስዲሌ፤ እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፡፡
81. የክፌሇ ከተማ አስፇጻሚ አካሊት
1. በዘህ አዋጅ አንቀጽ 14 ንዐስ አንቀጽ (2) የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ ሇዋና ሥራ
አስፇጻሚው ተጠሪ የሆኑና የክፌሇ ከተማው አስፇጻሚ አካሇት ባሌተማከሇ መርህ መዋቅራዊ
የሥራ ክፌፌሌ በሚወሰነው መሠረት የአስፇጻሚ አካሊት ተዋረዲዊ አዯረጃጀት አካሌ ሆነው
ይዯራጃለ፤
2. የክፌሇ ከተማው ጽህፇት ቤት ወይም የላሊ አስፇጻሚ የሥራ ክፌሌ፡-
ሀ) በከተማ ዯረጃ ሇከንቲባ ተጠሪ የሆነ አስፇጻሚ አካሌ በክፌሇ ከተማ ከተዯራጀ
ተጠሪነቱ ሇክፌሇ ከተማው ዋና ሥራ አስፇጻሚ ይሆናሌ፤

97
ሇ) በከተማ ዯረጃ ሇከተማ ሥራ አስኪያጅ ተጠሪ የሆነ አስፇጻሚ አካሌ በክፌሇ ከተማ
ከተዯራጀ ተጠሪነቱ ሇክፌሇ ከተማው ሥራ አስኪያጅ ይሆናሌ፤
ሐ) በከተማ ዯረጃ የተዯራጁ ላልች አስፇጻሚ አካሊት በክፌሇ ከተማ ከተዯራጁ
ተጠሪነታቸው በከተማ ዯረጃ ያሇውን ተጠሪነት ሥርዒት ይከተሊሌ፤
መ) የዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (2) ተራ ፉዯሌ (ሀ) ዴንጋጌ ቢኖርም የክፌሇ ከተማ
መሬት ሌማትና አስተዲዯር ጽህፇት ቤት ተጠሪነት ሇመሬት ሌማትና አስተዲዯር
ቢሮ ይሆናሌ፤
3. በዘህ አዋጅ የተሰጡትን ሥሌጣንና ተግባራት ሇማስፇጸም በጸዯቀ ወይም በሚጸዴቅ
መዋቅራዊ አዯረጃጀት ተዋረዲዊ ኃሊፉነት ይኖሩታሌ፡-

ሀ) የእቅዴና በጀት ዛግጅት፣ የአፇጻጸም ክትትሌና ግምገማ፣ የሠራተኞች ውስጥ


ዛውውርና የዯረጃ ዔዴገትን ጨምሮ ላልች ሙያዊና ቴክኒካዊ ጉዲዮችን በሥራው
መስክ ሇሚመሇከተው ቢሮ ተጠሪ መሆኑ እንዯተጠበቀ ሆኖ የከተማው ማዔከሌ ተከትል
በሥሩ የሚዯራጁትን ላልች ጽህፇት ቤቶች፣ ዲይሬክቶሬቶች ወይም የሥራ ክፌልች
በበሊይነት ይመራሌ፤ ያስተባብራሌ፤
ሇ) እያንዲንደ ጽሕፇት ቤት ወይም በክፌሇ ከተማው ዯረጃ የሚቋቋም የአስፇጻሚ አካሌ
ኃሊፉ፣ የሥራ ክፌልችና ሠራተኞች ይኖሩታሌ፤
ሐ) የክፌሇ ከተማ ጽሕፇት ቤቶች ከሚያስተባብሯቸው አስፇጻሚ አካሊት ዴጋፌ ሰጪ
አገሌግልቶችን በጋራ ሉጠቀሙ ይችሊለ፤ ዛርዛሩ የከተማው ካቢኔ በሚያጸዴቀው
መዋቅራዊ አዯረጃጀት መሠረት ከንቲባው በሚያወጣው መመርያ ይወሰናሌ፤
መ) በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) እና (2) እና በሕግ በላሊ ሁኔታ የተዯነገገው
እንዯተጠበቀ ሆኖ የክፌሇ ከተማ ዋና ሥራ አስፇጻሚ፣ ምክትሌ ዋና ሥራ አስፇጻሚ
እና የአስፇፃሚ አካሊት ኃሊፉዎች የሥራ ሁኔታ ካቢኔው በሚያወጣው ዯንብ ይወሰናሌ፤
ሠ) በዘህ አንቀጽ የተዯራጁ የክፌሇ ከተማ አስፇጻሚ ተቋማት የራሳቸውን በጀት ጥያቄ
አዖጋጅተው ሇዋና ሥራ አስፇጻሚ ያቀርባለ፤ ሲፇቀዴሊቸው በህግ አግባብ ሥራ ሊይ
ያውሊለ፤ ተገቢውን ክትትሌና ቁጥጥር ያዯርጋለ፡፡

98
ክፌሌ ስዴስት
ስሇ ወረዲ
ምዔራፌ አንዴ
ስሇወረዲ ተጠሪነት፣ አስፇጻሚ አካሊት
82. የወረዲ ተጠሪነት
የወረዲው አስተዲዯር ተጠሪነት ሇወረዲው ነዋሪና ሇክፌሇ ከተማው አስተዲዯር ይሆናሌ፡፡
83. አዯረጃጀት
የከተማውን ፖሉሲ፣ ስትራቴጂና ሕጎች በወረዲው የሚያስፇጽሙ አስፇጻሚ አካሊት፡-
1. የወረዲ ዋና ሥራ አስፇጻሚ፤
2.. ምክትሌ ዋና ሥራ አስፇጻሚ
3.. የወረዲ ካቢኔ፤
4. የወረዲ ሥራ አስኪያጅ፤
5. ላልች አስፇጻሚ አካሊት፤
ናቸው፡፡

ምዔራፌ ሁሇት
ስሇ ዋና ሥራ ሥራ አስፇጻሚ፣ ምክትሌ ዋና ሥራ አስፇጻሚ፣ ካቢኔ፣ ሥራ አስኪያጅ

84. የወረዲ ዋና ሥራ አስፇጻሚ


1. የወረዲው ዋና ሥራ አስፇፃሚ ከወረዲ ምክር ቤት አባሊት ውስጥ ይመረጣሌ፤ የሥራ
ዖመኑም የምክር ቤቱ የሥራ ዖመን ይሆናሌ፤ ሆኖም በራሱ ፇቃዴ ሲሇቅ ወይም በምክር
ቤቱ ከኃሊፉነት ሲታገዴ የሥራ ዖመኑ ሳያሌቅ ከኃሊፉነት ሉሰናበት ይችሊሌ፤
2. የወረዲው ዋና ሥራ አስፇፃሚ ተጠሪነቱ ሇወረዲው ምክር ቤትና ሇክፌሇ ከተማው ዋና ሥራ
አስፇጻሚ ሆኖ ወረዲውን ይመራሌ፤
2. የዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ /፪/ አጠቃሊይ አነጋገር እንዯተጠበቀ ሆኖ ዋና ሥራ
አስፇጻሚው የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
ሀ) የወረዲ ካቢኔ አባሊትን ከምክር ቤት አባሊት ወይም የምክር ቤት አባሊት ካሌሆኑት
መካከሌ መርጦ ሇወረዲው ምክር ቤት በማቅረብ ሹመታቸውን ያፀዴቃሌ፤
ሇ) የወረዲው ዒመታዊ ዔቅዴና የበጀት ዴሌዴሌ ሃሳብ በወረዲው ካቢኔ ከተመከረበት በኋሊ
ሇወረዲው ምክር ቤት ያቀርባሌ፣ የወረዲውን የገቢ ማሰባሰብ በበሊይነት ይመራሌ፤
ሐ) የወረዲውን ካቢኔ ይሰበስባሌ፤

99
መ) በወረዲው ሕግና ሥርዒትን ያስከብራሌ፤ የወረዲውን የፀጥታ ሥራዎችን በበሊይነት
ይመራሌ፤ ከወረዲው አቅም በሊይ የሆነ የፀጥታ ችግር ሲያጋጥም ሇክፌሇ ከተማው ዋና
ሥራ አስፇጻሚ ያሳውቃሌ፤
ሠ) የማዖጋጃ ቤት አገሌግልት በወረዲው ካቢኔ እንዱገመገም ያዯርጋሌ፤ ውጤቱን
ሇወረዲው ምክር ቤት እና ሇክፌሇ ከተማው ዋና ሥራ አስፇጻሚ ሪፖርት ያዯርጋሌ፤
ረ) በብሔራዊና በሕዛብ በዒሊት ሥነ-ሥርዒቶች ሊይ እንዯአስፇሊጊነቱ ወረዲውን ይወክሊሌ፤
ሰ) ዒመታዊና ወቅታዊ ሪፖርት ሇክፌሇ ከተማው ሥራ አስፇጻሚና ሇወረዲው ምክር ቤት
ያቀርባሌ፤
ሸ) በወረዲው ምክር ቤትና በክፌሇ ከተማው ዋና ሥራ አስፇጻሚ የሚሰጡትን ላልች
ተግባራት ያከናውናሌ፡፡
85. የወረዲ ምክትሌ ዋና ሥራ አስፇፃሚ
ተጠሪነቱ ሇወረዲው ዋና ሥራ አስፇጻሚ ሆኖ የወረዲው ምክትሌ ዋና ሥራ አስፇጸሚ፡-
1. የወረዲ ምክትሌ ዋና ሥራ አስፇፃሚ ከወረዲ ምክር ቤት አባሊት ወይም ከምክር ቤት
አባሊት ውጪ ሉመረጥ ይችሊሌ፤
2. የወረዲ ምክትሌ ዋና ሥራ አስፇፃሚ የሥራ ዖመን የምክር ቤቱ የሥራ ዖመን ይሆናሌ፤
ሆኖም በራሱ ፇቃዴ ሲሇቅ ወይም በምክር ቤቱ ከኃሊፉነት ሲታገዴ የሥራ ዖመኑ ሳያሌቅ
ከኃሊፉነት ሉሰናበት ይችሊሌ፡፡
3. ከወረዲው ዋና ሥራ አስፇፃሚ የሚሰጡትን ተግባራት ያከናውናሌ፤
4. የወረዲው ዋና ሥራ አስፇፃሚ በማይኖርበት ወቅት ተክቶት ይሰራሌ፡፡
86. የወረዲ ካቢኔ ሥሌጣንና ተግባር
1. የወረዲ ካቢኔ የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፣
ሀ) በወረዲው ዔቅዴና የበጀት ዴሌዴሌ ሃሳብ ሊይ ይመክራሌ፤
ሇ) በወረዲው ውስጥ ፖሉሲዎች፣ አዋጆች፣ ዯንቦችና የከተማው የበሊይ አካሊት ውሣኔዎች
በሥራ ሊይ መዋሊቸውን ያረጋግጣሌ፤
ሐ) በወረዲው ምክር ቤትና በዋና ሥራ አስፇጻሚው የሚሰጡት ላልች ተግባራት
ያከናውናሌ፤
2. የወረዲው ካቢኔ የሥራ ዖመን የወረዲው ምክር ቤት የሥራ ዖመን ይሆናሌ፡፡
87. የወረዲ ካቢኔ አባሊት
1. የወረዲ ካቢኔ ተጠሪነት ሇወረዲው ዋና ሥራ አስፇጻሚ እና በጋራ ሇሚወስነው ውሣኔ
ሇወረዲው ምክር ቤት ሆኖ የወረዲ ካቢኔ የሚከተለት አባሊት ይኖሩታሌ፣
ሀ) የወረዲው ዋና ሥራ አስፇጻሚና ምክትሌ ዋና ሥራ አስፇጻሚ፤

100
ሇ) የክፌሇ ከተማ ካቢኔ አባሊት የሆኑ አስፇጻሚ አካሊት በወረዲ ዯረጃ ከተዯራጁ
ኃሊፉዎቻቸው፤
ሐ) ዋና ሥራ አስፇጻሚው እንዯአስፇሊጊነቱ በአባሌነት እንዱሳተፈ የሚመርጣቸው
የወረዲው ላልች ኃሊፉዎች፤
2. የወረዲ ካቢኔ አባሌ በካቢኔው ስብሰባ ሊይ ሉገኝ በማይችሌበት ጊዚ በግሌጽ ተሇይቶ
ውክሌና የተሰጠው ኃሊፉ በተተኪ አባሌነት በወረዲው ካቢኔ ስብሰባ ሊይ ይሳተፊሌ፡፡
88. የወረዲ ካቢኔ የስብሰባ ስነ ሥርዒት
የወረዲው ካቢኔ የስብሰባ ሥነ-ሥረዒት የወረዲው ካቢኔ በሚያወጣው ውስጠ ዯንብ
ይወሰናሌ፡፡
89. የወረዲ ሥራ አስኪያጅ ሥሌጣንና ተግባር
1. የወረዲ ሥራ አስኪያጅ ተጠሪነቱ ሇክፌሇ ከተማው ሥራ አስኪያጅና ሇወረዲው ዋና ሥራ
አስፇጻሚ ሆኖ የወረዲው ማዖጋጃ ቤት አገሌግልቶች አስፇጻሚ በመሆን ይሠራሌ፤
2. የዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) አጠቃሊይ አነጋገር እንዯተጠበቀ ሆኖ የወረዲው ሥራ
አስኪያጅ የሚከተለት ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
ሀ) በወረዲው የማዖጋጃ ቤት አገሌግልት አሰጣጥ ስለጥ፣ ውጤታማና ፌትሐዊ እንዱሆን
ሀሳብ ያቀርባሌ፣ ሲፇቀዴ ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤
ሇ) የወረዲው ማዖጋጃ ቤት አገሌግልት ሠራተኞችን አግባብ ባሇው ሕግ መሠረት
ያስተዲዴራሌ፤
ሐ) ከወረዲው ማዖጋጃ ቤት አገሌግልት ሰጪ አካሊት ኃሊፉዎች የተውጣጣና በከተማ ሥራ
አስኪያጅ በሚወሰነው መሠረት የሚሠራ የሥራ አመራር ኮሚቴ ያቋቁማሌ፤
ይመራሌ፤
መ) የማዖጋጃ ቤት አገሌግልትን የሚመሇከቱ ፖሉሲዎች፣ ሕጏችና ውሣኔዎችን በወረዲው
ተግባራዊ ያዯርጋሌ፤ ይከታተሊሌ፣
ሠ) ስሇሥራው አፇጻጸም ሇክፌሇ ከተማው ሥራ አስኪያጅና ሇወረዲው ዋና ሥራ አስፇጻሚ
ወቅታዊና ዒመታዊ ሪፖርት ያቀርባሌ፤
ረ) ከክፌሇ ከተማው ሥራ አስኪያጅና ከወረዲው ዋና ሥራ አስፇጻሚ የሚሰጡትን ላልች
ተግባራት ያከናውናሌ፡፡
90. የወረዲ አስፇጻሚ አካሊት ሥሌጣንና ተግባር
ወረዲው ከክፌሇ ከተማው አግባብ ያሇው አስፇጻሚ አካሌ ሥሌጣንና ተግባር አኳያ በተዋረዴ
በተዯራጀ ወይም በሚዯራጅ አስፇጻሚ አካሌ የሥራ መስክ ተከፊፌል የሚከናወኑ የሚከተለት
ሥሌጣንና ተግባራት ይኖሩታሌ፡-
1. የወረዲውን በጀትና ዔቅዴ በማዖጋጀት ሇክፌሇ ከተማው አስተዲዯር ያቀርባሌ፤

101
2. የዯረጃ “ሐ” ግብር ከፊዮችን ግብር ይሰበስባሌ፤ አግባብ ባሇው ህግ መሠረት የማዖጋጃ ቤት
አገሌግልት ክፌያዎች ይሰበስባሌ፤
3. የወሳኝ ኩነትና የነዋሪዎች ምዛገባ እንዱሁም ላልች አገሌግልቶች ይሰጣሌ፤
4. ነዋሪዎች በህብረት ሥራ ማህበር እንዱዯራጁ ያበረታታሌ፤ ያዯራጃሌ፤
5. ወረዲዎች የሌማትና የአገሌግልት መስጫ ማዔከሌ ሆኖ ያገሇግሊሌ፤
6. የህብረተሰቡን ቀጥተኛ ተሳትፍ በማጠናከር በሌማት ተጠቃሚ እንዱሆኑ ያዯርጋሌ፤ የበጎ
ፇቃዴ ሥራዎችን ያስተባብራሌ፤
7. የወረዲውን የመንግሥት ሠራተኞች አግባብ ባሇው ሕግ መሰረት ይቀጥራሌ፤
ያስተዲዴራሌ፤ያሰናብታሌ፤
8. በወረዲ ዯረጃ የሚሰጡ አገሌግልቶች ግሌጽ፣ ቀሌጣፊና ውጤታማ እንዱሆኑ ያዯርጋሌ፤
9. የአካባቢው የሌማት ሥራዎች የከተማውን ኘሊን፤ የግንባታ ሕጏችንና ዯረጃዎችን ጠብቀው
መሠራታቸውን እንዱሁም ሕገ ወጥ ግንባታዎችን ይቆጣጠራሌ፤
10. ሕገ ወጥ ዴርጊቶች እንዲይካሄደ ይከታተሊሌ፣ ይቆጣጠራሌ፤ ፀጥታ ሥራዎችን
ይከታተሊሌ፤ ነዋሪውን በኮሚኒቲ ፖሉሲንግ እንዱሳተፈ ያዯርጋሌ፤
11. ነዋሪው የአካባቢውን ጽዲት እንዱጠብቅና እንዱያስውብ ያስተባብራሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
12. የነዋሪዎችን ተሳትፍ ሇማጏሌበት የተሇያዩ ብ዗ሃን ማኀበራትና ማኀበራዊ ተቋማት
እንዱዯራጁ ዴጋፌ ይሰጣሌ፤ ያስተባብራሌ፤
13. የጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከሇኛ ኢንተርኘራይዜች የአንዴ ማዔከሌ አገሌግልት ይሠጣሌ፤
በሥራ ዔዴሌ ፇጠራና በዔዯጥበብ ሥራ ሊይ የተሰማሩ የሕብረተሰብ ክፌልችን በማኀበር
እንዱዯራጁ ያበረታታሌ፤ ያዯራጃሌ፤
14. የጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከሇኛ ኢንተርኘራይዜች የተሰማሩበትን የሥራ ዖርፌ በአግባቡ
ማካሄዴ የሚያስችሊቸው የሙያዊ ዴጋፌና ክትትሌ፣ የብዴር፣ የካፒታሌ ሉዛ ፊይናንስ
አገሌግልትና የገበያ ትስስር ያመቻቻሌ፣ የመስሪያና መሸጫ ቦታ ዴጋፌና ክትትሌ
ያዯርጋሌ፤
15. የንግዴ ምዛገባ፣ ፇቃዴ፣ እዴሳት እና ላልች ተያያዥ አገሌግልቶችን ይሰጣሌ፤ የንግዴ
እንቅስቃሴውን ይቆጣጠራሌ፤
16. የሴቶችና ወጣቶች ተሳትፍና ተጠቃሚነት እንዱያዴግ፣ የህብረተሰቡ ማህበራዊ ችግሮች
እንዱፇቱ ህብረተሰቡን በማስተባበር ይሰራሌ፤
17. አፀዯ ሕፃናትንና የመጀመሪያ ዯረጃ ትምህርት ቤቶችን ይከታተሊሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
መሠረተ-ትምህርት እንዱስፊፊ ያዯርጋሌ፤
18. የመሬት ሌማትና አስተዲዯርን በሚመሇከት፡-
ሀ) ሇመብት ፇጠራ ሥራ የባሇይዜታዎች ማህዯራትን ያዯረጃሌ፣ ሇክፌሇ ከተማ ይሌካሌ፤

102
ሇ) የሕንፃ ግብር እና የቦታ ኪራይ ማስከፇያ ሰነዴ በማዖጋጀት የቤት ግብር ተመን አስሌቶ
ሇሚመሇከተው አካሌ በወቅቱ ያስተሊሌፊሌ፤
ሐ) የጂ.አይ.ኤስ እና ሲ.አይ.ኤስ የተጠየቁ የመረጃ እርማት አጣርቶ ሇክፌሇ ከተማው ምሊሽ
ይሰጣሌ፤
መ)የከተማ ማዯስ ሥራዎች በሚሰሩበት ወቅት የወረዲው አስፇጻሚ አካሊት
ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመተባበር አስፇሊጊውን ሁለ ይፇጽማሌ፤
ሠ) ክፌት የመንግስት ቦታዎችን ይሇያሌ፣ በመሬት ባንክ እንዱመዖገብ ያዯርጋሌ፣ በመሬት
ባንክ የተመዖገቡ ቦታዎችን እንዱጠበቁ ሇዯንብ ማስከበር ጽህፇት ቤት መረጃ
ያስረክባሌ፣ ክትትሌ ያዯርጋሌ በህገወጦች ተወሮ ሲገኝ እንዱሇቀቅ ያስዯርጋሌ፣
ረ) የሉዛ አፇጻጸም ክትትሌ ያዯርጋሌ፣ በሉዛ ውሊቸው መሰረት ያሊሇሙትን ይሇያሌ
ያስተሊሌፊሌ፤
19. ተፊሰስና አረንጓዳ አካባቢዎችን፣ አነስተኛ ፓርኮችንና መዛናኛ ሥፌራዎችን
ይጠብቃሌ፤ ይቆጣጠራሌ፤
20. የወረዲውን የተዯራጀ ማኀበራዊና ኢኮኖሚያዊ መረጃ ይይዙሌ፤ ሇሚመሇከተው አካሌ
ሲጠየቅ ያቀርባሌ፡፡
91. ስሇወረዲ አስፇጻሚ አካሊት
1. እያንዲንደ ወረዲ በከተማው ካቢኔ በጸዯቀ ወይም በሚፀዴቀው መዋቅራዊ አዯረጃጀት
መሠረት ሥሌጣንና ተግባራቸው የሚወሰንሊቸው አስፇጻሚ አካሊት ይኖሩታሌ፤
2. ወረዲዎች በዘህ አዋጅ የተሰጣቸውን ሥሌጣንና ተግባር ሥራ ሊይ ሇማዋሌ የሚያስችሊቸው
ላልች የሥራ ክፌልችና እንዯአስፇሊጊነቱም ነዋሪውን የሚያሳትፈ የበጏ ፇቃዯኞች
ኮሚቴዎች፣ እና የተሇያዩ አገሌግልቶች የሚሰጡባቸውን ማዔከሊት በከተማው ካቢኔ በጸዯቀ
ወይም በሚጸዴቅ መዋቅራዊ አዯረጃጀትና የሥራ ዴርሻ ዛርዛር መሠረት ሇማዯራጀት
ይችሊለ፤
5. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሠረት የሚዯራጅ እያንዲንደ ጽሕፇት ቤት በአጠቃሊይ
ሇወረዲው ዋና ሥራ አስፇጻሚ ተጠሪ ይሆናሌ፤
6. የዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (3) ዴንጋጌ ቢኖርም የወረዲ መሬት ሌማትና አስተዲዯር
ጽህፇት ቤት ተጠሪነት ሇክፌሇ ከተማው የመሬት ሌማትና አስተዲዯር ጽህፇት ቤት
ይሆናሌ፤
7. የዔቅዴና በጀት ዛግጅት የዔቅዴ አፇጻጸም ክትትሌና ግምገማ፣ የሠራተኞች የውስጥ
ዛውውርና የዯረጃ ዔዴገትን ጨምሮ ላልች ሙያዊና ቴክኒካዊ ጉዲዮችን በተመሇከተ ዯግሞ
በሥራው መስክ ሇሚመሇከተው የክፌሇ ከተማ ጽሕፇት ቤት ተጠሪነቱ እንዯተጠበቀ ሆኖ
የከተማው ቢሮዎችና የሚያስተባብሯቸው ላልች አስፇጻሚ አካሊትን አዯረጃጀት ተከትል

103
በሥሩ የሚዯራጁትን ላልች ጽሕፇት ቤቶች ወይም ላልች የሥራ ክፌልች በበሊይነት
ይመራሌ፣ ያስተባብራሌ፤
8. የወረዲ ጽሕፇት ቤቶች ከሚያስተባብሯቸው አስፇጻሚ አካሊት ጋር እና ጽሕፇት ቤቶቹ
በአንዴ ሊይ ዯጋፉ የሥራ ሂዯቶችን በጋራ ሉጠቀሙ ይችሊለ፤ ዛርዛሩ የከተማው ካቢኔ
በሚያፀዴቀው መዋቅራዊ አዯረጃጀት መሠረት በከንቲባው በሚወጣ መመሪያ ይወሰናሌ፤
9. በዘህ አንቀጽ ከንዐስ አንቀጽ (1) እስከ (5) እና በሕግ በላሊ ሁኔታ የተዯነገገው
እንዯተጠበቀ ሆኖ የወረዲ ዋና ሥራ አስፇጻሚዎችና ምክትሌ ዋና ሥራ አስፇጻሚዎች
እንዱሁም የአስፇጻሚ አካሊት ኃሊፉዎች የሥራ ሁኔታ በካቢኔው በሚወጣ ዯንብ ይወሰናሌ፡፡
92. ስሇ ቦርዴ፣ አማካሪ ምክር ቤት፣ ጠቅሊሊ ጉባኤ፣ ምክክር መዴረክ
1. ካቢኔው ሇአስፇፃሚ አካሊት እና ሇላልች የከተማው ተቋማት የሥራ አመራር ቦርዴ፣
አማካሪ ምክር ቤት፣ ጠቅሊሊ ጉባኤ ወይም የምክክር መዴረክ በዯንብ ሉያቋቁምሊቸው
ይችሊሌ፤
2. የከተማ አስተዲዯሩ የአሰሪና ሰራተኛ ጉዲይ ወሳኝ ቦርዴ፣ የሌማት ዴርጅቶች ቦርዴ እና
በሥራ ሊይ ያለ የከተማው አስተዲዯር ቦርድች በተመሇከተ አግባብነት ያሊቸው ህጎች
ዴንጋጌ የተጠበቀ ነው፡፡
93. አስፇፃሚ አካሌ፣ የሌማት ዴርጅት ስሇ ማዯራጀትና ማቋቋም
1. ሇከተማው ምክር ቤት ተጠሪ የሆኑት እና በከተማው ምክር ቤት በሚሾሙ ኃሊፉዎች
የሚመሩ አስፇፃሚ አካሊት ሳይጨምር ካቢኔው አስፇሊጊ ሆኖ ሲያገኘው ዯንብ በማውጣት
አዱስ አስፇፃሚ አካሌ እንዱሁም አግባብ ባሇው ሕግ መሠረት የሌማት ዴርጅት
የማቋቋምና የማዯራጀት ሥሌጣን ተሰጥቶታሌ፤
2. በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሰረት የተቋቋመ አስፇጻሚ አካሌ በዘህ አዋጁ አንቀጽ
16 የተዯነገገውን የወሌ ስሌጣንና ተግባር ይኖረዋሌ፡፡
94. የአስፇፃሚ አካሊትን አዯረጃጀትና አሰራር ስሇመወሰን
ካቢኔው አስፇሊጊነቱን ሲያምንበት የአስፇፃሚ አካሊትን አዯረጃጀትና አሰራር ሇመወሰን ዯንብ
ሉያወጣ ይችሊሌ፡፡

104
ክፌሌ ሰባት
ሌዩ ሌዩ ዴንጋጌዎች
95. ዯንብ የማውጣት ሥሌጣን
ካቢኔው ሇዘህ አዋጅ አፇፃፀም ዯንብ ሉያወጣ ይችሊሌ፡፡
96. ስሇ ማህበራዊ ፌርዴ ቤቶች የዲኞች አስተዲዯር ጉባኤ ጽህፇት ቤት
1. የአዱስ አበባ ከተማ አስተዲዯር የማህበራዊ ፌርዴ ቤቶች የዲኞች አስተዲዯር ጉባኤ ጽህፇት
ቤት ተጠሪነት ሇከተማ ምክር ቤት ይሆናሌ፤
2. በዘህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (፩) የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ ጽህፇት ቤቱ የአዱስ አበባ
ከተማ አስተዲዯር የማህበራዊ ፌርዴ ቤቶች አዋጅ የተዯነገገው ስሌጣንና ተግባር
ይኖረዋሌ፡፡
97. ከፌርዴ ቤት ውጭ የመዲኘት ስሌጣን የተሰጣቸው አካሊትን ስሇማዯራጀት
ካቢኔው በሚያወጣው ዯንብ በቻርተሩ አንቀጽ 40 የተጠቀሱትን አስተዲዯራዊ የመዲኘት
ሥሌጣን የተሰጣቸው አካሊትን አዯረጃጀትና አሰራር የመወሰን ስሌጣን ተሰጥቶታሌ፡፡

98. የመብቶችና ግዳታዎች መተሊሇፌ


1. የአዱስ አበባ ከተማ አስተዲዯር የአስፇጻሚ አካሊት ሥሌጣንና ተግባር ሇመወሰን የወጣው
አዋጅ ቁጥር 74/2014 የተሊሇፈ መብትና ግዳታዎች እንዯአግባቡ በዘህ አዋጅም የሚቀጥለ
ይሆናሌ፤
2. የሥራ፣ ኢንተርፕራይዛ እና ኢንደስትሪ ሌማት ቢሮ መብትና ግዳታ እንዯአግባነቱ
ሇኢንደስትሪ ሌማት ቢሮ፣ ሇሥራና ክህልት ቢሮ ወይም የመስሪያ ቦታዎች ሌማትና
አስተዲዯር ኤጀንሲ ተሊሌፎሌ፤
3. የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥሌጠና ቢሮ መብትና ግዳታ ሇሥራን ክህልት ቢሮ
ተሊሌፎሌ፤
4. የፕሊንና ሌማት ኮሚሽን መብትና ግዳታ ሇፕሊን ሌማት ቢሮ ተሊሌፎሌ፤
5. የትራፉክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ መብትና ግዳታ ሇመንገዴ ትራፉክ ማኔጅመንት ባሇስሌጣን
ተሊሌፎሌ፤
6. የምግብና መዴሃኒት አስተዲዯርና ቁጥጥር ባሇስሌጣን መብትና ግዳታ ሇምግብና መዴሃኒት
ባሇስሌጣን ተሊሌፎሌ፤
7. የህብረት ሥራ ማህበራት ኤጀንሲ መብትና ግዳታ ሇህብረት ሥራ ኮሚሽን ተሊሌፎሌ፡፡

105
99. የመሸጋገሪያ ዴንጋጌዎች
1. በዘህ አዋጅ ያሌተካተቱ አስፇጻሚ አካሊት ከዘህ አዋጅ ጋር ባሌተቃረነ መሌኩ
በተቋቋሙበት ህግ ሥራቸውን ይቀጥሊለ፤
2. በአዋጁ መሠረት የወጡ ዯንቦች የዘህን አዋጅ ዴንጋጌዎች እስካሌተቃረኑ ዴረስ
ተፇፃሚነታቸው ይቀጥሊሌ፤
3. የዘህ አዋጅ አንቀጽ 101 ዴንጋጌ ቢኖርም በዘህ አዋጅ መሰረት የአዯረጃጀት ማሻሻያ
እሰከሚዯረግ ዴረስ በከተማ፣ በክፌሇ ከተማ እና በወረዲ ዯረጃ ተዯራጅተው በመሥራት ሊይ
የሚገኙ አስፇፃሚ አካሊት በተዯራጁበት ህግና አግባብ ሥራቸውን ይቀጥሊለ፡፡
100. ስሇተጠያቂነት
በዘህ አዋጅና በላልች ህጎች በተሰጠው ስሌጣንና ተግባር ኃሊፉነቱን ያሌተወጣ ኃሊፉ ወይም
ሰራተኛ አግባብነት ባሇው ህግና አሰራር ተጠያቂ ይሆናሌ፡፡
101. የተሻሩ ሕጎች
የአዱስ አበባ ከተማ አስተዲዯር አስፇፃሚ አካሊትን ሥሌጣንና ተግባር ሇመወሠን የወጣ አዋጅ
ቁጥር 74/2014 ከነማሻሻያው፡፡
102. ተፇፃሚነት ስሇማይኖራቸው ሕጎች
ከዘህ አዋጅ ጋር የሚቃረኑ የከተማው አስተዲዯር አዋጅ፣ ዯንብ፣ መመሪያ እና ሌማዲዊ አሰራር
በዘህ አዋጅ የተዯነገጉትን ጉዲዮች በሚመሇከት ተፇጻሚነት አይኖራቸውም፡፡
103. አዋጁ የሚጸናበት ጊዚ
ይህ አዋጅ ከ ህዲር 15 ቀን 2016 ዒ.ም. ጀምሮ የጸና ይሆናሌ፡፡

አዱስ አበባ ህዲር 15 ቀን 2016 ዒ.ም.

አዲነች አቤቤ
የአዱስ አበባ ከተማ ከንቲባ

106

You might also like