Download as doc, pdf, or txt
Download as doc, pdf, or txt
You are on page 1of 156

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት

መደበኛ የጨረታ ሠነድ

ለመረጃ ሥርዓቶች አቅርቦትና ተከላ ግዥ


(Supply and Installation of Information System)

ብሔራዊ ግልጽ ጨረታ

የግዥው አይነት:- [የመረጃ ስርዓቶች አጠቃላይ መግለጫ ይግባ]

የግዥውመለያ ቁጥር:- [የግዥው መለያ ቁጥርይግባ]

የፕሮጀክቱ ስም:- [የፕሮጀክቱ ስምይግባ ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]

ጨረታው የወጣበት ቀን:- [ቀንይግባ]

አዲስ አበባ፣ ወር ዓ.ም

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
የጨረታ ሰነድ

ማውጫ
ምዕራፍ 1:የጨረታሥነ-ሥርዓት I
ክፍል 1: የተጫራቾችመመሪያ I

ክፍል 2፡የጨረታዝርዝርመረጃሠንጠረዥ II

ክፍል 3፡የጨረታዎችየግምግማዘዴናመስፈርቶች III

ክፍል 4: የጨረታቅፆች IV

ክፍል 5፡በጨረታውመሳተፍየሚችሉሀገሮች (ብቁሀገሮች) V

ምዕራፍ 2፡ክፍል 6: የፍላጐቶችመግለጫ …VI

ምዕራፍ 3: ውል VII
ክፍል 7: አጠቃላይየውልሁኔታዎች VII

ክፍል 8፡ልዩየውልሁኔታዎች VIII

ክፍል 9: የውልቅፆች IX

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ-በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ.ም
ምዕራፍ 1: የጨረታ ሥነ-ሥርዓት

ክፍል 1: የተጫራቾች መመሪያ

ማውጫ

ሀ. ጠቅላላ 1
1. መግቢያ 1
2. የገንዘብምንጭ 2
3. አጭበርባሪነት፣ሙስናናአቤቱታየሚታይበትሥርዓት 2
4. ተቀባይነትያላቸውተጫራቾች 4
5. ተቀባይነትያላቸውዕቃዎችናተያያዥአገልግሎቶች6
ለ. የጨረታሰነድይዘት 7
6. የጨረታሰነድ 7
7. በጨረታሰነዶችላይየሚሰጥየፅሑፍማብራሪያ 8
8. በጨረታሰነዶችላይስለሚደረግማሻሻያ 8
9. ቅድመ-ጨረታስብሰባናየሥራቦታጉብኝት 9
ሐ. የጨረታአዘገጃጀት 9
10. በጨረታየመሳተፍወጪ 9
11. የጨረታቋንቋ 9
12. የጨረታዋጋዎችናቅናሾች 10
13. የጨረታዋጋየሚቀርብባቸውየገንዘብአይነቶች 11
14. የተጫራችሙያዊብቃትናአቅም 11
15. የተጫራችየፋይናንስአቅም 12
16. የተጫራችየቴክኒክብቃት፣ክህሎትናልምድ 12
17. የቴክኒክብቃትማስረጃሰነዶች13
18. የናሙናአቀራረብ 14
19. የሽርክናወይምየሽሙርማህበርወይምጊዜያዊህብረት (ጥምረት) 15
20. አማራጭጨረታዎች 15
21. ጨረታዎችፀንተውየሚቆዩበትጊዜ 16
22. የጨረታዋስትና 16
23. ከጨረታውጋርመቅረብያለባቸውሰነዶች 18
24. የጨረታቅጾችናአቀራረብ 19
መ. የጨረታዎችአቀራረብናአከፋፈት 20
25. የጨረታሠነድአስተሻሸግናምልክትአደራረግ 20
26. የመጫረቻሠነዶችማቅረቢያቀነ-ገደብ 20
27. ዘግይተውየሚቀረቡጨረታዎች 21
28. ጨረታዎችንመሰረዝ፣መተካትናማሻሻል 21
29. የጨረታአከፋፈት 21
ሠ. ጨረታዎችንመገምገምናማወዳደር 22
30. ምስጢራዊነት 22
31. የማብራሪያጥያቄአቀራረብ 23
32. ተቀባይነትያላቸውጨረታዎች 23
33. የጨረታዎችአለመጣጣምናእናግድፈቶች 24
34. አጠራጣሪየጨረታዋጋዎችናየስሌትስህተቶች፣ 24
35. ልዩአስተያየት 25

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
I/IX
36. የመጀመሪያደረጃየጨረታዎችግምገማ 25
37. የጨረታን/የተጫራችንሕጋዊነት፣ሙያ፣የቴክኒክብቃትናየፋይናንስአቅምመለኪያመስፈርቶች 26
38. ጨረታዎችንስለመገምገም 29
39. ጨረታዎችንስለማወዳደር 29
40. ድህረ-ብቃትግምገማ 30
41. ጨረታዎችንስለመቀበልወይምውድቅስለማድረግ 30
42. ድጋሚጨረታዎችንስለማውጣት 30
ረ. ውልስለመፈፀም 31
43. አሸናፊተጫራችንመምረጫመስፈርቶች31
44. ከውልበፊትየግዥውንመጠንስለመለወጥ 31
45. የጨረታውጤትናአሸናፊተጫራችስለማሳወቅ 31
46. ውልአፈራረም 32
47. የውልማስከበሪያዋስትና 32

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
I/IX
ክፍል 1: የተጫራቾች መመሪያ

ሀ. ጠቅላላ

1. መግቢያ
1.1 በጨረታው ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ (ጨ.ዝ.መ.ሰ) ውስጥ የተጠቀሰው የመንግሥት አካል
ግዥውን የሚፈጸመው በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት የግዥ
አፈፃፀም ሕጐችና መመሪያዎች መሠረት ይሆናል፡፡ ይህ መንግሥታዊ አካል ዕቃዎችንና ተያየዥ
አገልግሎቶችን ግዥ ለመፈፀም ሥልጣንና ኃላፊነት ተሰጥቶታል፡፡ በመሆኑም ይህ ግዥ
የሚፈፀመው በቅርቡ ተሻሽሎ በወጣው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
መንግሥት የግዥና ንብረት አስተዳደር አዋጅና የአፈፃፀም መመሪያ፣ እንዲሁም በጨረታ
ዝርዝር መረጃ ሰነድ በተጠቀሰው የግዥ ዘዴ መሠረት ይሆናል፡፡

1.2 በዚህ የጨረታ ሰነድና በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ በተካተተው አጠቃላይ
መግለጫ መሰረት ግዥ ፈፃሚው አካል የመረጃ ሥርዓቶች አቅርቦትና ተከላ ግዥ ለማቅረብ
ፍላጐት ያላቸው ተወዳዳሪዎችን ይጋብዛል፡፡ የዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች ዝርዝር ሁኔታ
በተለይ በክፍል 6 በተቀመጠው የፍላጐቶች መግለጫና በዚሁ የጨረታ ሰነድ ውስጥ
የተመለከተው ይሆናል፡፡

1.3 የግዥው መለያ ቁጥርና የጨረታ ሰነዱ የሎት(lot) ቁጥር በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰነዱ ውስጥ
ቀርቧል፡፡ የጨረታ ጥሪ የቀረበው ለአያንዳነዱ ሎት ከሆነ ተጫራቹ ለአንድ ሎት(lot) ወይም
ለብዙ ሎቶች(lots) ወይም ለሁሉም መጫረት ይችላል፡፡ እያንዳንዱ ሎት(lot) የራሱ የሆነ ውል
የሚኖረው ሲሆን ለእያንዳንዱ የብዙ ምድብ የተጠየቀው መጠን ወይም መጠኖች ከፋፍሎ
ማቅረብ አይፈቀድም፡፡ ተጫራቹ ለእያንዳንዱ ሎት(lot) የተጠየቀውን ሙሉ መጠን ማቅረብ
ይኖርበታል፡፡

1.4 እያንዳንዱ ተጫራች በግሉ ወይም ከሌላ አጋር ጋር በመሆን በሽርክና የመጫረቻ ሰነዱን
ማቅረብ ይችላል፡፡ ሆኖም በተፈቀደ አማራጭ ጨረታ መልክ ወይም በንዑስ ኮንትራክተርነት
ካልሆነ በስተቀር ከአንድ በላይ የመጫረቻ ሰነድ ማቅረብ ከውድድር ውጪ ያስደርጋል፡፡

1.5 ይህ ክፍል 1 የተጫራቾች መመሪያ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን በምን መንገድና ምን ምን


ሁኔታዎች አሟልተው ማቅረብ እንዳለባቸው ለመጠቆም ዓላማ የተዘጋጀ እንጂ የጨረታው
የውል አካል አይደለም፡፡
1.6 የግዥ ፈፃሚው አካል ይህንን የጨረታ ሰነድ በማውጣቱ ምክንያት በማንኛውም ሁኔታ የግዥ
ውሉ እንዲፈፀም አያስገድደውም፡፡

1.7 የግዥ ፈፃሚው አካል ባወጣው ጨረታ ምክንያት ከተጫራቾች የቀረቡትን የመጫረቻ ሰነዶች
በባለቤትነት የመያዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ በመሆኑም ዘግይተው የደረሱ ጨረታዎች ካልሆኑ
በስተቀር ተጫራቾች ያቀረቡት የመጫረቻ ሰነድ እንዲመለስላቸው የመጠየቅ መብት
አይኖራቸውም፡፡

1.8 አንድ ተጫራች ጨረታ በሚያቀርብበት ጊዜ በጨረታ ሰነዱ የተመለከቱትን የግዥ ሥነ-
ሥርዓቶችና ሁኔታዎች ያለምንም ገደብ እንደተቀበለ ይቆጠራል፡፡ ስለሆነም ተጫራቾች ጨረታ
ከማቅረባቸው በፊት በጨረታ ሰነዱ ውስጥ የተመለከቱትን መመሪያዎች፣ ቅፆች፣ የውል
ሁኔታዎችና የፍላጐት ዝርዝሮች በጥንቃቄ ሊመረምሩዋቸው ይገባል፡፡ በጨረታ ሰነዱ ላይ
የተጠየቁት መረጃዎችና ሰነዶች ተሟልተው በተሰጠው የጊዜ ገደብ ካልቀረቡ ጨረታው
ተቀባይነት ላያገኝ ይችላል፡፡ በጨረታ ሰነዱ ላይ የተገለፁ ሁኔታዎች አሟልቶ አለማቅረብ
ያለምንም ተጨማሪ የማጠራት ስራ ከጨረታ ከውድድር ውጪ ለመሆን ምክንያት ይሆናል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
1/33
1.9 በግዥ ፈፃሚው አካልና በተጫራቾች መካከል የሚኖረው ግንኙነት በጽሑፍ ብቻ ይሆናል፡፡ በዚህ
የጨረታ ሰነድ መሠረት “በጽሑፍ” ሲባል በጽሑፍ የተላከው መልእክት መድረሱን የሚያረጋግጥ
ማስረጃ መኖሩ ሲረጋገጥ ይሆናል፡፡

2. የገንዘብ ምንጭ

2.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በክፍል 6 የፍላጐቶች መግለጫ ውስጥ የተመለከቱትን ዕቃዎችና ተያያዥ
አገልግሎቶች ግዥ ለመፈፀም የሚያስችል የተፈቀደ (የፀደቀ) በጀት ሊኖረው ይገባል፡፡ በዚህ
የጨረታ ሰነድ አማካኝነት በተፈቀደው ገንዘብ ግዥውን ለመፈፀምና ውል ለመግባት አስቧል፡፡

2.2 ክፍያዎች የሚፈፀሙት በቀጥታ በግዥ ፈፃሚው አካል ሲሆን ተፈፃሚነቱም በግዥው ውል
በተጠቀሱት የክፍያ ቃሎችና ሁኔታዎች መሠረት ይሆናል፡፡

3. አጭበርባሪነት፣ ሙስናና አቤቱታ የሚታይበት ሥርዓት


3.1 የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት (ካሁን በኋላ “መንግሥት“ እየተባለ
የሚጠራው) በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ (ካሁን በኋላ “ኤጀንሲ“ እየተባለ
የሚጠራው) የሚወከል ሲሆን፤ ግዥ ፈፃሚ አካላትና ተጫራቾች በግዥ ሂደት ወቅትና በውሎች
አፈፃፀም ወቅት የሥነ-ምግባር ደንቦችን በከፍተኛ ደረጃ እንዲያከብሩ ይጠበቅባቸዋል፡፡
በዚሁ ፖሊሲ መሠረት መንግሥት፦
(ሀ) ከላይ በአንቀፅ 3 ላይ ለተመለከተው አፈፃፀም ሲባል ለሚከተሉት ቃላት ቀጥሎ
የተመለከተውን ፍች ይሰጣል፡፡
(i) “የሙስና ድርጊት” ማለት የአንድን መንግሥት ባለሥልጣን በግዥ ሂደት ወይም በውል
አፈፃፀም ወቅት በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ ለማባበል (ለማማለል) በማሰብ
ማንኛውም ዋጋ ያለው ነገር መስጠት፣ ወይንም ለመስጠት ማግባባት ማለት ነው፡፡

(ii) “የማጭበርበር ድርጊት” ማለት ያልተገባን የገንዘብ ወይም ሌላ ጥቅም ለማግኘት፣


ወይም ግዴታን ላለመወጣት በማሰብ የግዥ ሂደቱንና የውል አፈፃፀሙን በሚጐዳ መልኩ
ሀቁን በመለወጥና አዛብቶ በማቅረብ ሆን ተብሎ ወይም በቸልተኝነት የሚፈፀም
ድርጊት ነው፡፡

(i) “የመመሳጠር ድርጊት” ማለት ሁለት ወይም ከሁለት በላይ የሆኑ ተጫራቾች የግዥ
ፈፃሚው አካል እያወቀም ሆነ ሳያውቀው በመመሳጠር ውድድር አልባና ተገቢ ያልሆነ
ዋጋን መፍጠር ማለት ነው፡፡

(iii) “የማስገደድ ድርጊት” ማለት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ የሰዎችን አካልና


ንብረት በመጉዳትና ለመጉዳት በማስፈራራት በግዥ ሂደት ውስጥ ያላቸውን ተሳትፎ
ወይም የውል አፈፃፀም ማዛባት ማለት ነው፡፡

(iv) “የመግታት (የማደናቀፍ) ድርጊት” ማለት


 ለምርመራ ጉዳይ በፌዴራል ስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን፣ በፌዴራል
ኦዲተር ጀነራልና በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ወይም
በኦዲተሮች የሚፈለጉ መረጃዎችን ሆን ተብሎ በማጥፋት፣ በማስፈራራትና
ጉዳት በማድረስ መረጃዎችን እንዳይታወቁ በማድረግ፣ የምርመራ ሂደቶችን
መግታት ወይም ማደናቀፍ ማለት ነው፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
2/33
 የዚህ መደበኛ የጨረታ ሰነድ አካል የሆነው የተጫራቾች መመሪያ ንዑስ
አንቀጽ 3.5 ላይ የተመለከቱትን የቁጥጥርና የኦዲት ሥራዎች ማደናቀፍ
ከመግታት ድርጊት ጋር አብሮ የሚታይ ይሆናል፡፡

(ለ) በአሸናፊነት የተመረጡ ተጫራቾች በራሳቸው ወይም በተወካያቸው አማካኝነት የሙስናና


የማጭበርበር፣ የማሴር፣ የማስገደድና የመግታት/ማደናቀፍ ድርጊት በጨረታው ሂደት
ወቅት ከፈፀሙ ከጨረታው ይሰረዛሉ፡፡
(ሐ) ተጫራቾች በማንኛውም በውድድሩ ጊዜ ወይም በውል አፈፃፀም ወቅት በሙስና፣
በማጭበርበር፣ በመመሳጠር፣ በማስገደድና በማደናቀፍ ተግባር ተካፋይ መሆናቸው
ከተረጋገጠ ለተወሰነ የጊዜ ገደብ በመንግሥት ግዥ ተካፋይ እንዳይሆኑ ይታገዳሉ፡፡ የታገዱ
ተጨራቸች ስም ዝርዝር ከኤጀንሲው ድረ-ገጽ (ዌብሳይት) http://www.ppa.gov.et ላይ
ማግኘት ይቻላል፡፡
3.2 ከላይ በንዑስ አንቀጽ 3.1 ላይ ከተጠቀሰው ጋር በተያያዘ የግዥ ፈፃሚ አካሉ ወይም ተጫራቹ
ወይም የተጫራቹ ተወካይ በዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች ግዥ ሂደት ወይም በውል
አፈፃፀም ወቅት በሙስና ወይም በማጭበርበር ወይም በመሳሰሉት ድርጊቶች መሳተፋቸው
ከተረጋገጠ/ከታወቀ ግዥ ፈፃሚው አካል የዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች ግዥ ውሉን
ሊያቋርጥ ይችላል፡፡
3.3 የጨረታውን ውጤት ባልተገባ ሁኔታ ለማስቀየር በማሰብ ለግዥ ፈፃሚው አካል ባለሥልጣን
ወይም ለግዥ ሠራተኛ ማማለያ የሰጠ ወይም ለመስጠት ጥያቄ ያቀረበ ተጫራች ከጨረታው
እንዲሰረዝ ይደረጋል፡፡ በሌሎች የመንግሥት ግዥዎችም እንዳይሳተፍ ይደረጋል፡፡ ያስያዘው
የጨረታ ዋስትናም ይወረሳል፡፡
3.4 ተጫራቾች በሙስናና በማጭበርበር ጉዳይ ላይ በዚሁ የጨረታ ሰነድ የተመለከቱትን ሁኔታዎች
መቀበላቸውን በጨረታው ማቅረቢያ ሰንጠረዥ ላይ ማመልከት ይኖርባቸዋል፡፡
3.5 ከውል አፈፃፀም ጋር በተያያዘ የአቅራቢዎች ሂሳቦችና ሰነዶች ኤጀንሲው በሚመድባቸው
ኦዲተሮች እንዲመረመሩና ኦዲት እንዲደረጉ ኤጀንሲው የመጠየቅ መብት አለው፡፡
3.6 ማናቸውም ተጫራች ሐርድ ዌርና ሶፍት ዌርን ወይም የተጫረተባቸውን ዕቃዎች በተመለከተ
የአእምሮ ንብረት ባለቤትነቱን ወይም ይህንን የመፍቀድ ሥልጣን ካላቸው አካላትና የአእምሮ
ንብረት ባለቤቶች አግባብነት ያለው አዎንታ እና/ወይም ፈቃድ ያለው ስለመሆኑ በጨረታ
ማስረከቢያው ቅጽ ላይ በመፈረም ያረጋግጣል፡፡
ለዚህአንቀጽተፈጻሚነትየአእምሮንብረትባለቤትነትትርጉምበአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ 1.1 እንደተገለጸው ይሆናል፡፡ እነዚህን እውነታዎች አዛብቶ ማቅረብ፣ በግዥ ፈጻሚው
አካል የሚወሰዱት ሌሎች ማስተካከያ እርምጃዎች እንደተጠበቁ ሁነው፣ ከዚህ በላይ በአንቀጽ
3.1 – 3.5 በተደነገገው መሠረት የማጭበርበር ተግባር ተደርጎ ይወሰዳል፡፡
3.7 በመንግሥት የግዥ አዋጅና መመሪያ መሠረት አንድ ተጫራች ከጨረታ አፈፃፀም ጋር በተያያዘ
የግዥ ፈፃሚው አካል አዋጁንና መመሪያውን የጣሰ ከመሰለውና ቅር ከተሰኘ አፈፃፀሙ እንደገና
እንዲታይለት ወይም እንዲጣራለት ለግዥ ፈፃሚ አካል የበላይ ሀላፊ አቤቱታ የማቅረብ መብት
አለው፡፡ ተጫራቹ ቅሬታ ያስከተለበትን ድርጊት ባወቀ ወይም ሊያውቅ ይገባ ከነበረበት ቀን
ጀምሮ በሚቆጠር አምስት የስራ ቀናት ውስጥ ለግዥ ፈፃሚው መስሪያ ቤት ሀላፊ አቤቱታውን
በፅሑፍ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል የበላይ ኃላፊ በአስር የስራ ቀናት ውስጥ
ውሳኔ ካልሰጠ ወይም ተጫራቹ በተሰጠው ውሳኔ ካልረካ ውሳኔ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ
በሚቆጠር አምስት የስራ ቀናት ውስጥ አቤቱታውን ለቦርድ ማቅረብ ይችላል፡፡ ቦርዱ
የሚሰጠው ውሳኔ በሁለቱም ወገኖች ላይ ተፈፃሚነት ይኖረዋል፡፡
4. ተቀባይነት ያላቸው ተጫራቾች

4.1 አንድ ተጫራች የተፈጥሮ ሰው፣ የግል ድርጅት፣ የመንግሥት ድርጅት (በተጫራቾች መመሪያ
ንዑስ አንቀጽ 4.5 መሠረት) ፣ ወይም በማንኛውም ዓይነት የጋራ (ሽርክና) ማህበር ፣ በጊዜያዊ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
3/33
ህብረት ደረጃ ወይም በማህበር መልክ በስምምነት ውስጥ ያለ ወይም አዲስ ስምምነት
ለመፍጠር ይፋዊ ዕቅድ ያለው ሊሆን ይችላል፡፡
ተጫራቹ የጋራ ማህበር፣ ጊዚያዊ ህብረት ወይም ማህበር ከሆነ፣
(ሀ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ በሌላ አኳኋን ካልተገለፀ በስተቀር የሽርክና
ማህበር፣ ጊዜያዊ ህብረት ወይም ማህበር የታቀፉ የጥምረቱ አባላት በጋራና በተናጠል
ተጠያቂ ይሆናሉ፡፡
(ለ) የሽርክና ማህበራት/ ጊዜያዊ ህብረቶችና ማህበሮች እነሱን ወክሎ በጨረታ ሂደት ጊዜና
በውል አፈፃፀም ወቅት ሊሰራላቸው የሚችል ተወካይ መምረጥ ይኖርባቸዋል፡፡
4.2 በዚሁ መደበኛ የጨረታ ሰነድ ክፍል 5 በተመለከተው መሠረት ይህ ጨረታ ለማናቸውም የብቁ
ሀገሮች ተጫራቾች ክፍት ነው፡፡ አንድ ተጫራች የአንድ ሀገር ዜጋ ከሆነ ወይም በዚያ ሀገር ሕግ
መሠረት ከተቋቋመ፣ ከተዋሃደ፣ ከተመዘገበ ወይም በዚያ ሀገር ሕግ የሚሰራ ከሆነ የዚያ ሀገር
ዜግነት እንዳለው ይቆጠራል፡፡ ይህ መስፈርት ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶችን ያቀርባሉ
ተብለው የሚታሰቡ የንዑስ ኮንትራክተሮች ዜግነትም ለመወሰን ጭምር ተግባራዊ ይሆናል፡፡
4.3 ማንኛውም ተጫራች የጥቅም ግጭት ሊኖረው አይገባም፡፡ በጥቅም ግጭት ውስጥ መኖራቸው
የተደረሰባቸው ተጫራቾች ሁሉ ውድቅ ይደረጋሉ፡፡ አንድ ተጫራች በዚሁ የጨረታ ሂደት ውስጥ
ከአንድ ወይም ከሌሎች አካላት ጋር የጥቅም ግጭት አለው ተብሎ የሚወሰደው፦
(ሀ) አሁን ወይም ከዚህ ቀደም በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ በጨረታ ለሚገዙ ዕቃዎችና
ተያያዥ አገልግሎቶች በሰነድ ዝግጅት ወይም በማማከር አገልግሎት ከተሳተፉ ድርጅቶች
ጋር ግንኙነት ካለው ወይም ከአጋሮቹ አንዱ በመሆን በስራው ተሳታፊ ከነበረ፣ ወይም

(ለ) በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ከሦስተኛ አካል ጋር ባለው ግንኙነት ምክንያት መረጃዎችን
በመስጠት በሌሎች ተጫራቾችና በግዥ ፈፃሚ አካል ላይ ተፅዕኖ በማሳደር የጨረታውን
ሂደት ሊያዛባ የሚችል ከሆነና

(ሐ) በጨረታ ሂደት ወቅት ከአንድ በላይ የመጫረቻ ሰነድ ያቀረበ እንደሆነ ነው፡፡

4.4 አንድ ተጫራች በጨረታ ማቅረቢያ ቀነ-ገደብ ወይም ከዚያ በኋላም ቢሆን በተጫራቾች
መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 3.1(ሐ) መሠረት ዕገዳ የተጣለበት ከሆነ ይህንን ጨረታ ለመካፈል ብቁ
አይሆንም፡፡
4.5 በግዥ ፈፃሚው መስሪያ ቤት የሚተዳደሩ እስካልሆኑ ድረስ ህጋዊ ሰውነት ያላቸው፣ በፋይናንስ
ራሳቸውን ችለው የሚተዳደሩ፤ በንግድ ሕግ መሠረት የተቋቋሙና የሚሰሩ የመንግሥት የልማት
ድርጅቶች ለመጫረት ብቁ ናቸው፡፡
4.6 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በሌላ ሁኔታ ካልተገለፀ በስተቀር ተጫራቾች ከዚህ በታች
የተመለከቱትን የብቁነት ማረጋገጫዎች ለግዥ ፈፃሚው አካል ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
(ሀ) ዕዳ መክፈል ያላቃታቸው፣ ያልከሰሩ፣ በመፍረስ ላይ ያልሆኑ፤ የንግድ ስራቸው
ያልታገደባቸውና በክስ ላይ የማይገኙ መሆናቸውን፣
(ለ) የሚከተሉትን ጨምሮ የተጫራቹን ህጋዊነት የሚያሳዩ ማስረጃዎች፤
(i) ተጫራቹ የተሰማራበትን የስራ ዘርፍ የሚያሳይ የታደሰ የንግድ ፈቃድ
(ii) የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርቲፊኬት (የሀገር ውስጥ ተጫራቾችን ብቻ
ይመለከታል)
(iii) በመንግሥት የግብር ሕግ መሠረት ግብር የመክፈል ግዴታቸውን የተወጡ
መሆኑን የሚያሳይ ሰርቲፊኬት (የሀገር ውስጥ ተጫራቾችን ብቻ ይመለከታል)
(iv)አግባብነት ያለው የሙያ ብቃት ሰርቲፊኬት (በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ
ከተጠየቀ ብቻ)

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
4/33
(ሐ) የውጭ ሀገር ተጫራቾች እንደአስፈላጊነቱ የንግድ ምዝገባ ሰርቲፊኬት ወይም የንግድ
ፈቃድ ከተመዘገቡበት ሀገር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

4.7 በመንግሥት ግዥ ለመሳተፍ በኤጀንሲው ድረ-ገፅ በአቅራቢነት መመዝገብ ቅድመ ሁኔታ ነው፡፡
(የሀገር ውስጥ ተጫራቾችን ብቻ ይመለከታል።)
(ሀ) በመንግሥት ግዥ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ዕጩ ተወዳዳሪዎች በኤጀንሲው ድረ-ገፅ ላይ ለዚሁ
ዓላማ የተዘጋጀውን ፎርም (ቅፅ) በመጠቀም መመዝገብ ይኖርባቸዋል፡፡
4.8 ተጫራቾች በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በተጠቀሰው መሠረት ህጋዊነታቸው ቀጠይነት
ያለው መሆኑን የሚያሳዩ ማስረጃዎች ለግዥ ፈጻሚው አካል ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
4.9 ተጫራቾች ትላልቅ አቅርቦቶችን ወይም አገልግሎቶችን በንዑስ ተቋራጮች ለማሠራት ሲፈልጉ
የንዑስ ተቋራጮቹ ስምና ዜግነት በመጫረቻው ሠነድ ውስጥ ማመልከት
ይጠበቅባቸዋል።አቅራቢው የንዑስ ተቋራጭነት አፈጻጸም በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 4
የተጠየቀውን፤ እንዲሁም ማናቸውም የመረጃ ሥርዓት ዕቃዎች አቅርቦትና ተከላ (ገጠማ) አካል
የሆኑት ዕቃዎችና አገልግሎቶች በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 5 የተጠየቀውን
ስለማሟላታቸው የማረጋገጥ ኃላፍነትና ግዴታ አለበት፡፡ተጫራቾች ለተለያዩ ሥራዎች ከአንድ
በላይ የሆኑ ንዑስ ተቋራጮችን የማቅረብ ነጻነት አላቸው፡፡ ተጫራቾች በማንኛውም ንዑስ
ተቋራጭ ቢያሠሩ በጨረታው ወቅት ባቀረቡት ነጠላ ዋጋ ላይ ለውጥም ሆነ ማስተካከያ
አያደርጉም፡፡ የግዥው ፈጻሚ አካል ከተዘረዘሩት ንዑስ ተቋራጮች መካከል ማናቸውንም
የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ይህም የሚፈጸመው ውል ከመፈረሙ በፊት ሲሆን ከውሉ
ዕዝል 1 ውስጥ ተቀባይነት ያላገኙት ንዑስ ተቋራጮች ተሠርዘው ተቀባይነት ያገኙ ንዑስ
ተቋራጮች ዝርዝር ውል ከመፈረሙ በፊት ይለያል፡፡ በቀጣይነት በጸደቀው ዝርዝር ላይ
የሚካሄደው ንዑስ ተቋራጮችን የመጨመር ወይም የመቀነስ ሥራ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ 13 (እንደአስፈላጊነቱ በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ እንደተገለፀው) መሠረት
የሚፈፀም ይሆና፡፡
4.10 አንድ በግሉም ሆነ በሽርክና የተጫረተ ተቋም በርሱ በኩል ለሺያጭ ገበያ ወጥተው በሚገኙት
ሐርድዌሮች ወይም ሶፍትዌሮች ላይ፤ እንዲሁም ድህረ ሽያጭ አገልግሎቶች ማለትም ተከላ፤
ገጠማ፣ ቅንብር፣ ተራ ሥልጠናና ተከታታይ ጥገና/ድጋፍ ካልሆነ በስተቀር ለሌላኛው ተጫራች
ንዑስ ተቋራጭ ሆኖ ሊቀርብ አይችልም፡፡ ሆኖም ለንዑስ ሥርዓቶች ወይም ለሎቶች የመጫረቻ
ሰነድ እንዲቀርብ የተጫራቾች መመሪያ 1.3 አስመልክቶ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ
አማካይነት የሚፈቅድ ከሆነ ለእነዚህ ንዑስ ሥርዓቶችና ሎቶች ብቻ የተጫራቾች መመሪያ
ንዑስ አንቀጽ 4.10 ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

5. ተቀባይነት ያላቸው ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች

5.1 ተቀባይነት ስላላቸው ሀገሮች በክፍል 5 ስር እንደተገለጸው በውሉ መሠረት የሚቀርቡ


ማናቸውም የመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች ተቀባይነት ካለው ሀገር የተገኙ
መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
5.2 ለእነዚህ የጨረታ ሠነዶች ዓላማ የመረጃ ሥርዓት የሚለው ቃል፣
(ሀ)

በተመረጠውተጫራችየሚቀርቡትንተፈላጊየመረጃቴክኖሎጂዎችን፤የመረጃዎችቅንጅትናከ
መገናኛጋርየተዛመዱሐርድዌሮችን፣ሦፍትዌሮችን፣የፍጆታዕቃዎችንናተያያዥሠነዶችንእን
ዲሁምሌሎችበአቅርቦት፣በገጠማ፣በቅንጅትናአገልግሎትላይ
እንዲውሉበማድረግሂደትተፈላጊነትያላቸው
(በጥቅሉዕቃዎችእየተባሉበአንዳንድየተጫራቾች መመሪያአንቀጾችውስጥየሚጠሩትን)፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
5/33
(ለ) የተዛማጅ ሶፍትዌሮች ልማት፣ የማጓጓዝ አገልግሎቶች፣ የመድን ዋስትናዎችን፣ ጥሬ
ዕቃዎችን፣ ማሽነሪዎችን፣ መገልገያ ዕቃዎችን፣ እና ተያያዥ አገልግሎቶች ማለትም
ተከላዎችን፣ ስልጠናና መጠነኛ ጥገናዎችን ይጨምራል፡፡
5.3 የመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችን በሚመለከት የመነሻ ሀገር የሚሆነው፣ ዕቃዎቹ በሶፍትዌሮች
የለሙበት፣ የተመረቱበት፣ የተፈበረኩበት ወይም የተዘጋጁበት ወይም በፋብሪካ ዝግጅት ወይም
የተለያዩ አካላትን በመገጣጠም ሌላ በንግድ ዕውቅና የተሰጠውና በመሠረታዊ ፀባዮቹ ከውጪ
ከመጡት አካላቶቹ የሚለይ ዕቃ የተሠራበት ሀገር ነው፡፡
5.4 በዚህ አንቀጽ መሰረት የተጫራቾች ዜግነት እና የመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና አገልግሎቶች የመነሻ
ሀገር የተለያዩ ጉዳዮች ናቸው።
5.5 በዚህ የተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ እንደተመለከተው ተጫራቾች በክፍል 4 ውስጥ በሚገኘው
የዋጋ ማቅረቢያ ቅጽ የመነሻ ሀገራቸውን በመሙላት የመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችን ተቀባይነት
ማረጋገጥ ይኖርባቸዋል፡፡
5.6 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ የተጠየቀ ከሆነ ተጫራቾች ዕቃዎቹንም ሆነ የዕቃዎቹን
ንዑስ አካላት በኢፌዴሪ መንግሥት የግዛት ክልል ውስጥ ለመሸጥ የተፈቀደላቸው ስለመሆኑ
በክፍል 4 የተያያዘውን ናሙና ደብዳቤ በመጠቀም ከአምራቹየተፈቀደበት ደብዳቤ ማቅረብ
ይኖርባቸዋል፡፡
5.7 በኢፌዴሪ መንግሥት የግዛት ክልል ውስጥ ቀደም ሲል ምንም ዓይነት ተመሣሣይ ሥራ ያልሠራ
ተጫራች፣ በጨረታው በአሸናፊነት ቢመረጥ በጨረታው አጠቃላይና ልዩ የውል ሁኔታዎች
እና/ወይም በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ የተመለከቱትን ግዴታዎች ለመወጣት በሀገር ውስጥ
ቋሚ አድራሻና እንዲሁም የቴክኒክ ድጋፍና ሥልጠና የመስጠት አቅምና ብቃት ካለው ድርጅት
ጋር ሊሠራ የሚችል ስለመሆኑ የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡

ለ. የጨረታ ሰነድ ይዘት

6. የጨረታ ሰነድ

6.1 ይህ የጨረታ ሰነድ ከዚህ በታች የተመለከቱትን ክፍሎች የሚያጠቃልልና በተጫራቾች መመሪያ
አንቀጽ 8 ከተመለከቱት ተጨማሪ ጽሑፎች ጋር በጥምረት መነበብ ያለባቸውን የጨረታ ሰነድ
ምዕራፎች 1፣ 2 እና 3 ያካትታል፡፡
ምዕራፍ 1:- የጨረታ ሥነ-ሥርዓቶች
ክፍል 1 - የተጫራቾች መመሪያ
ክፍል 2 - የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ
ክፍል 3 - የጨረታ ግምገማ ዘዴና መስፈርቶች
ክፍል 4 - የጨረታ ቅፆች
ክፍል 5 - በጨረታው መሳተፍ የሚችሉ ሀገሮች (ብቁ ሀገሮች)
ምዕራፍ 2:- የፍላጐቶች መግለጫ
ክፍል 6 - የፍላጐቶች መግለጫ
ምዕራፍ 3:- የውል ሁኔታዎች
ክፍል 7 - አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
ክፍል 8 - ልዩ የውል ሁኔታዎች
ክፍል 9 - የውል ቅፆች
6.2 የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታው ሰነድ አካል አይደለም፡፡ በጨረታ ማስታወቂያውና በጨረታ
ሰነዱ የተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 6.1 መካከል ልዩነት ቢኖር በጨረታው ሰነዱ ላይ
የተገለፀው የበላይነት ይኖረዋል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
6/33
6.3 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዶችን በቀጥታ ከግዥ ፈፃሚው አካል ካለመውሰዳቸው ጋር ተያይዞ
ለሚከሰት ማናቸውም ጉድለት ወይም አለመሟላት የግዥ ፈፃሚ መስሪያ ቤት ተጠያቂነት
የለበትም፡፡ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በቀጥታ ከግዥ ፈፃሚው አካል ያልተቀበሉ ከሆነ
በግምገማ ወቅት ውድቅ ሊደረጉ ይችላሉ፡፡ የጨረታ ሰነዶቹ በውክልና በሽያጭ የተወሰዱ ከሆነ
የጨረታ ሰነዶቹን በሚወሰዱበት ጊዜ የተጫራቾች ስም በግዥ ፈፃሚው አካል ዘንድ መመዝገብ
አለበት።
6.4 ተጫራቾች በጨረታ ሰነዶቹ ውስጥ የተመለከቱትን ሁሉንም ማሳሰቢያዎች፣ ቅፆች፣
ቃላቶችንና መዘርዝሮችን ይመረምራሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ አንድ ተጫራች በጨረታ ሰነዱ
የተጠየቁትን መረጃዎችና ሰነዶች አሟልቶ ካላቀረበ ግዥ ፈፃሚው አካል ከጨረታው እንዲወጣ
ሊያደርገው ይችላል፡፡

7. በጨረታሰነዶችላይየሚሰጥየፅሑፍማብራሪያ

7.1 በጨረታ ሰነዶቹ ላይ ማብራሪያ የሚፈልግ ተጫራች በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ
የተጠቀሰው የግዥ ፈፃሚ አካል አድራሻ ተጠቅሞ የሚፈልገውን ማብራሪያ በፅሑፍ መጠየቅ
ይኖርበታል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል ከጨረታ ማቅረቢያ የመጨረሻ ቀን አስር ቀናት በፊት
ለደረሱት የማብራሪያ ጥያቄዎች በሙሉ በፅሑፍ መልስ ይሰጣል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል
የመልሱን ቅጂዎች የጠያቂውን ማንነት ሳይገልፅ የጨረታ ሰነድ በቀጥታ ከተቋሙ ለገዙት
ተጫራቾች በሙሉ ይልካል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል በማብራሪያው ውጤት መሠረት የጨረታ
ሰነዶቹን የሚያሻሽል ከሆነም ይህንኑ የሚያደርገው በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 8 እና ንዑስ
አንቀጽ 26.2 የተመለከተውን ሥነ-ሥርዓት ተከትሎ ነው፡፡
7.2 በጨረታ ሂደትም ሆነ በጨረታ ግምገማ ወቅት ተቀባይነት የሚኖረው በቀጥታ ከግዥ ፈፃሚው
አካል በፅሑፍ የተሰጠ የማብራሪያ ጥያቄ መልስ ብቻ ነው፡፡ በሌላ አኳኋን ማለትም በቃል፣
በፅሑፍ፣ ወይም በግዥ ፈፃሚ አካል ሠራተኛ ወይም በሌላ ተወካይ ወይም በሌላ ሦስተኛ አካል
የተሰጡ መልሶች ወይም ማብራሪያዎች ከግዥ ፈፃሚ አካል የተሰጡ ማብራሪያዎች ተደርገው
አይቆጠሩም፡፡

8. በጨረታ ሰነዶች ላይ ስለሚደረግ ማሻሻያ

8.1 ግዥ ፈፃሚ አካል በራሱ ተነሳሽነት ወይም በተጫራቾች ጠያቂነት ምክንያት የጨረታ ሰነድ
ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው የጨረታ ማስረከቢያ ቀነ-ገደብ ከማለቁ በፊት የጨረታ
ሰነዶቹን በፅሑፍ ሊያሻሽላቸው ይችላል፡፡
8.2 ማንኛውም በግዥ ፈፃሚው አካል የተደረገ ማሻሻያ የጨረታ ሰነዱ አካል ሆኖ የጨረታ ሰነዱን
በቀጥታ ከግዥ ፈፃሚው አካል ለወሰዱ ተጫራቾች በሙሉ በተመሳሳይ ጊዜ በፅሑፍ
መሰራጨት አለበት፡፡ ተጫራቾችም የማሻሻያ ፅሑፉን በቀጥታ ከግዥ ፈፃሚው አካል
መረከባቸውን ማሳወቅና የጨረታ ሰነዱ አካል መሆኑን አውቀው የመጫረቻ ሰነዳቸውን
በተሻሻለው የጨረታ ሰነድ መሰረት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

8.3 ግዥ ፈፃሚው አካል በጨረታ ሰነዱ ላይ በተደረገው ማሻሻያ ምክንያት ተጫራቾች የመጫረቻ
ሰነዶቻቸውን ለማዘጋጀትና ለማስረከብ በቂ ጊዜ አይኖራቸውም ብሎ ሲያምን በተጫራቾች
መመሪያ ንዑሰ አንቀጽ 8.1 መሠረት የጨረታ ማቅረቢያ ቀነ-ገደብን ሊያራዝም ይችላል፡፡

9. ቅድመ-ጨረታ ስብሰባና የሥራ ቦታ ጉብኝት

9.1 የግዥው ፈጻሚ አካል የጨረታ ሠነዱን ለገዙት ተጫራቾች ማብራሪያ መስጠት አስፈላጊ ሆኖ
ካገኘው ቅድመ-ጨረታ ስብሰባ ሊጠራ ይችላል፡፡ ከስብሰባው ጋር አያይዞም ተጫራቾች ስለሥራ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
7/33
ቦታ/ዎች የጠለቀ ዕውቀት እንዲኖራቸውና ለመጫረቻ ሰነድ ዝግጅትም ሆነ ወደፊት
ስለሚገቡበት ውል የየራሳቸውን ግንዛቤ እንዲወስዱ የሚያስችል የሥራ ቦታ/ዎች ጉብኝት
በማደራጀት በየራሳቸው ኃላፊነትና ዋስትና እንዲጎበኙ ሊያደርግ ይችላል፡፡
9.2 የግዥው ፈጻሚ አካል የጨረታ ሠነዱን ለገዙት ተጫራቾች ሁሉ የቅድመ-ጨረታ ስብሰባ
እንዲሳተፉና በሥራ ቦታው ጉብኝትም ግንዛቤያቸውን እንዲያሳድጉ በጽሁፍ ያሳውቃል፡፡
በደብዳቤውም የስብሰባውን ሰዓት፤ ቀንና ቦታ እንዲሁም ስለጉብኝቱ በዝርዝር ያሳውቃል፡፡
9.3 የግዥው ፈጻሚ አካል ተጫራቾች በቅድመ-ጨረታ
ስብሰባውእንዲሣተፉናየሥራቦታጉብኝትእንዲያደርጉያበረታታል፡፡
በስብሰባውሂደትሁሉምተጫራቾችበቂተሣትፎእንዲያደርጉእያንዳንዱተጫራችየሚወክላቸው
ንተሣታፊዎችብዛትከሁለትባያስበልጥይመረጣል፡፡
9.4 ሁሉም ተጫራቾች ማብራሪያ እንዲሰጣቸው የሚፈልጉትን ጥያቄ በጨረታ ዝርዝር መረጃ
ሰንጠረዥ በተፈቀደው ሠዓት፤ ቀንና አድራሻ በጽሁፍ እንዲያቀርቡ የግዥው ፈጻሚ አካል
ይጋብዛል፡፡
9.5 የቅድመ-ጨረታው ስብሰባ ቃለ-ጉባኤ ተይዞ የጨረታውን ሰነድ የገዙት ተጫራቾች የመጫረቻ ሠነድ
በሚያዘጋጁበት ወቅት የማብራሪያውንም ሆነ የማሻሻያውን ይዘት በሠነዳቸው ለማካተት
እንዲችሉ ለሁሉም የቃለ ጉባኤው ኮፒ እንዲደርሳቸው ይደረጋል፡፡

ሐ. የጨረታ አዘገጃጀት

10. በጨረታ የመሳተፍ ወጪ

10.1 ተጫራቾች ከመጫረቻ ዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ማዘጋጃና ማስረከቢያ ጋር የተያያዙ ወጪዎችን


በሙሉ ራሳቸው የሚሸፍኑ ሲሆን፣ የግዢው ፈጻሚ አካል የጨረታው ሁኔታም ሆነ ውጤቱ
ምንም ይሁን ምን ለነዚህ ወጪዎች ኃላፊም ሆነ ተጠያቂ አይሆንም፡፡

11. የጨረታ ቋንቋ

11.1 ጨረታውም ሆነ በተጫራቾችና በግዥ ፈፃሚ አካል መካከል የሚደረጉ ሁሉም የፅሑፍ
ልውውጦች በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በተጠቀሰው ቋንቋ መሠረት መሆን አለበት፡፡
11.2 በሌላ ቋንቋ የተዘጋጁ ጨረታዎችና ደጋፊ ሰነዶች ሕጋዊና ብቃት ባለው ባለሙያ መተርጎም
ይኖርባቸዋል፡፡ የትርጉሙ ኮፒ ከዋናው ሰነድ ጋር ተያይዞ መቅረብ ይኖርበታል፡፡
11.3 ልዩነቱ ጥቃቅን ነው ብሎ ካላመነ በስተቀር በዋናው የመጫረቻ ሰነድና በተተረጐመው
የመጫረቻ ሰነድ መካከል ልዩነት መኖሩ ሲታወቅ የግዥ ፈፃሚው አካል የመጫረቻ ሰነዱን
ውድቅ ያደርገዋል፡፡

12. የጨረታ ዋጋዎችና ቅናሾች

12.1 ተጫራቾች የሚያቀርቡአቸው ዋጋዎችና ቅናሾች በጨረታ ማቅረቢያ ሠንጠረዥና በክፍል 4


በተመለከተው የጨረታ ቅፅ መሠረት ሲሆን ከዚህ በታች ከተዘረዘሩት ጋር የተጣጣሙ መሆን
ይኖርባቸዋል፡፡
12.2 በክፍል 6 ላይ የተመለከቱት የአቅርቦት ፍላጐቶች በዝርዝር ሊቀመጡና ለእያንዳንዳቸው ዋጋ
ሊቀርብላቸው ይገባል፡፡ የአቅርቦት ፍላጐቶች ተዘርዝረው ዋጋ ያልተሰጣቸው ከሆነ የነዚሁ
ፍላጐቶች ዋጋ በሌሎች ፍላጐቶች ውስጥ እንደተካተተ ይቆጠራል፡፡ በዝርዝር ውስጥ
ያልተካተቱ የአቅርቦት ፍላጐቶች የዋጋ አሰጣጥን በተመለከተ በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ
አንቀጽ 33.3 መሠረት የሚፈፀም ይሆናል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
8/33
12.3 በጨረታ ማቅረቢያ ሠንጠረዥ ላይ ተሞልቶ የሚቀርበው ጠቅላላ ዋጋ ማናቸውም ታክስ
ያካተተ መሆን ይኖርበታል። ሆኖም በሁኔታዎች ላይ የተመሰረቱ ቅናሾች የጠቅላላ ዋጋው አካል
አይሆኑም፡፡
12.4 ተጫራቹ ያቀረባቸውን ቅናሾችና የአተገባበራቸውን ዘዴ በጨረታ ማስረከቢያው ሠንጠረዥ
ውስጥ መጥቀስ ይኖርበታል፡፡
12.5 የኢንኮተርም (ዲ.ዲ.ፒ (DDP)፣ ኢ.ኤክስ.ደብሊው (EXW)፣ ሲ.አይ.አፍ (CIF)፣ ሲ.አይ.ፒ
(CIP)) እና ሌሎች ተመሳሳይ ቃሎች አረዳድ በተጫራቾች መመሪያና በጨረታ ዝርዝር መረጃ
ሠንጠረዥ በተመለከተው መሠረት ዓለም አቀፍ የንግድ ም/ቤት በሚያሳትመው ወቅታዊ
የኢንኮተርም ደንብ መሠረት የሚፈፀም ይሆናል፡፡
12.6 በግዥው ፈጻሚ አካል የሚከናወነውን የዋጋዎች ንጽጽርና ውድድር የተቀላጠፈ ለማድረግ
ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎች አቅርቦትና ገጠማ አገልግሎት ጨረታ በተዘጋጀው የዋጋ መመዝገቢያ
ቅጽ ላይ የሚሞላው ዋጋ በጥቅል ሳይሆን በዝርዝር መሆን ይኖርበታል፡፡ ይህም የግዥው ፈጻሚ
አካልን በየትኛውም ዓይነት የውል ሁኔታ ላይ የመዋዋል መብት የሚገድብ አይሆንም፡፡
(ሀ) ለመረጃ ሥርዓት እና ሌሎች ዕቃዎች
i. አስቀድሞ የተከፈለም ይሁን ወደፊት የሚከፈል የጉምሩክ ቀረጥና ታክስ ያልተካተተበት
EXW, FoB የዕቃ ዋጋ ተለይቶ ለብቻው፣
ii. ከኢፌደሪ መንግሥት ክልል ውጪ ከሆኑት ሀገሮች ስለሚቀርቡት ዕቃዎች አፈጻጸም በልዩ
የውል ሁኔታ በተጠቀሰው incoterms የተመለከተውን መሠረት በማድረግና የዕቃዎቹን
የባህር/የአየር ማጓጓዣና የመድን ዋስትና ዋጋ ለየብቻቸው፣
iii. ከባህር ወደብ/ከአየር መንገድ ጀምሮ ያለውን የሀገር ውስጥ የማጓጓዣ፣ የመድን ዋስትና፣
እና ሌሎች የሀገር ውስጥ አገልግሎቶች ወጪዎች፣ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ
የተጠቀሰ ከሆነም እስከመጨረሻው የዕቃዎች መድረሻ ያሉት ወጪዎች ለየብቻቸው፣ እና
iv. ሀገር ውስጥ ስለሚገቡት ዋና ዋና የመረጃ ሥርዓት ዕቃዎች፣ ሀገር ውስጥ ከገቡ በኋላ
ስለሚገጣጣሙ ንዑስ አካላትና ጥሬ ዕቃዎች አስቀድሞ የተከፈለም ይሁን ወደፊት
የሚከፈል ማናቸውም የኢትዮጵያ መንግሥት የጉምሩክ ቀረጥ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስና
ሌሎች ታክሶች ለየብቻቸው ተለይተው መሞላት ይኖርባቸዋል፡፡
(ለ) ለተያያዥ አገልግሎቶች
(i) የተያያዥ አገልግሎቶች ዋጋ
(ii) ውሉ ለተጫራቹ የሚሰጥ ከሆነ በተያያዥ አገልግሎቶች ላይ የሚከፈሉ ወይም የተከፈሉ
ማናቸውም የኢትዮጵያ መንግሥት የጉምሩክ ቀረጦች፣ የሽያጭ ታክሶች እና ሌሎች
ግብሮች ለየብቻቸው መሞላት ይኖርባቸዋል፡፡
12.7 በተጫራች የተሰጠው የመጫረቻ ዋጋ፣ ጸንቶ በሚቆይበትና ተጫራቹ የገባውን የውል ግዴታ
በሚወጣበት የጊዜ ገደብ ውስጥ በማናቸውም ሁኔታ የማይለዋወጥ ቋሚ መሆን ይኖርበታል፡፡
የሚስተካከል/የሚለዋወጥ/የሚቀያየር ዋጋ ተሞልቶበት የቀረበ የመጫረቻ ሰነድ ውድቅ
ይደረጋል፡፡
12.8 በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 1.3 ውስጥ ይኸው ተጠቅሶ ከሆነ የጨረታዎች ጥሪ ለአንድ
ሎት ውል ወይም ለማንኛውም ከአንድ በላይ ለሆኑ ሎቶች ውሎች ይደረጋል፡፡ በጨረታ ዝርዝር
መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ በሌላ አኳኋን ካልተገለፀ በስተቀር የተጠቀሱት ዋጋዎች መቶ በመቶ
በሎት ውስጥ ከተዘረዘሩት ዕቃዎች ጋር መጣጣምና እንዲሁም መቶ በመቶ በአንድ ሎት ውስጥ
ከሚገኝ ከያንዳንዱ ዕቃ ብዛት ጋር መጣጣም አለባቸው፡፡ ከአንድ ሎት በላይ ውል እንዲሰጣቸው
በመፈለግ የዋጋ ቅናሽ ሀሳብ ለማቅረብ የሚፈልጉ ተጫራቾች በጨረታው ውስጥ የዋጋ ቅናሹን
በየሎቱ ወይም በአማራጭ በሎቱ ውስጥ በሚገኘው ለእያንዳንዱ ውል መግለፅ ይኖርባቸዋል፡፡
የሁሉም ሎት መጫረቻዎች በአንድ ጊዜ ቀርበው በአንድ ጊዜም ተከፍተው ከሆነ የዋጋ ቅናሾች
በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 12.4 መሠረት ይቀርባሉ፡፡
12.9 የውጭ ሀገር ተጫራች በገባው የአቅርቦት ውል ግዴታ መሠረት ለመፈጸም የሀገር ውስጥ
ምርቶቹን በጥሬ ዕቃነት የሚጠቀም ከሆነ የዋጋ ማቅረቢያውን ቅጽ በመጠቀም ከጠቅላላው
የውል ዋጋ ጋር ይህንን የሀገር ውስጥ ፍጆታ መጠን በብር ማመልከት ይኖርበታል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
9/33
13. የጨረታ ዋጋ የሚቀርብባቸው የገንዘብ አይነቶች

13.1 የአቅርቦት ምንጫቸው ከሀገር ውስጥ የሆነ የመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና አገልግሎቶች የመሸጫ
ዋጋ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ ተለይቶ ካልተጠቀሰ በስተቀር የሚቀርበው
በኢትዮጵያ ብር ይሆናል፡፡
13.2 የአቅርቦት ምንጫቸው ከሀገር ውጭ የሆኑ የመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና አገልግሎቶች የመሸጫ
ዋጋቸው የሚገለጸው በነጻ ተቀያሪ ምንዛሪ ይሆናል፡፡ በተለያዩ ምንዛሪዎች እንዲከፈለው
የሚፈልግ ተጫራች ይህንኑ በግልጽ ማመልከት የሚጠበቅበት ሲሆን የምንዛሪዎቹ ዓይነትም
ከኢትዮጵያ ብር ውጪ ከሦስት መብለጥ የለበትም፡፡

14. የተጫራች ሙያዊ ብቃትና አቅም

14.1 ተጫራቾች የሙያ ብቃታቸውንና አቅማቸውን ማረጋገጥ እንዲቻልበጨረታ ዝርዝር መረጃ


ሰንጠረዥተለይቶ የተመለከተውን የጊዜ ክልል የሚሸፍን አግባብነት ያለው መረጃ በመጫረቻ
ማቅረቢያ ሠንጠረዥ ክፍል 4 በተዘረዘሩት የጨረታ ቅጾች ውስጥ በመሙላትአያይዘው ማቅረብ
ይኖርባቸዋል፡፡
14.2 ተጫራቹ በክፍል 6 የተገለጹትን ተግባራት ስልሚያከናውኑት ቁልፍ ግለሰቦች አጠቃላይ የስራ
ልምድ (በዓመታት) ፣ ከመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና አገልግሎቶች ጋር በተያያዘ አግባብነት ያለው
የሥራ ልምድ (በዓመት)፣ የትምህርት ደረጃና የወሰዳቸው ሥልጠናዎች ዝርዝር ማቅረብ
ይኖርባቸዋል፡፡
14.3 ተጫራቾች በዚህ ጨረታ ስላቀረቧቸው ባለሙያዎች የመጫረቻዎች ግምገማ በሚካሄድበት
የጊዜ ክልል ውስጥ ቢጠየቁ ሊያስረዱ የሚችሉ ሰዎችን ስምና አድራሻ አያይዘው ማቅረብ
ይኖርባቸዋል፡፡

15. የተጫራች የፋይናንስ አቅም

15.1 ተጫራቾች በዚህ የጨረታ ሂደት በአሸናፊነት ቢመረጡ ቀጣይ የውል ግዴታቸውን በብቃት
ለማስተዳደር የሚያስችል የፋይናንስ አቋም ያላቸው ስለመሆኑ እንዲያረጋግጡ በጨረታ
ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥመሠረት የተጠየቀ ከሆነ፣ አግባብነት ያለው የፋይናንስ መረጃ
በመጫረቻ ማቅረቢያ ሠንጠረዥ በክፍል 4 በተዘረዘሩት የጨረታ ቅጾች ውስጥ በመሙላት
አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
15.2 ከላይ በአንቀጽ 15.1 ከተጠቀሰው ጋር የሚከተሉት የፋይናንስ አቋም ማረጋገጫዎች ተያይዘው
መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

(ሀ)በተፈቀደለትናከተጫራችጥገኝነትነጻበሆነየሂሣብባለሙያየተመረመረዓመታዊየፋይናንስሪፖርት፣
(ለ) ሌሎች በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ የተመለከቱ ሰነዶች፣

16. የተጫራች የቴክኒክ ብቃት፣ ክህሎትና ልምድ

16.1 ተጫራቾች ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር የኩባንያቸውን መግለጫና አደረጃጀት፤ ስለእናት


ድርጅቶቻቸውና ቅርንጫፎቻቸው የሚያስረዳ ሰነድ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ በተጨማሪም
በክፍል 6 የፍላጎት መግለጫ ሥር በተዘረዘሩት የመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና አገልግሎቶች ዘርፍ
ያላቸውን ልምድና ችሎታ ዝርዝር ማብራሪያ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ እያንዳንዱ ተጫራች
ቀደም ሲል በገባባቸው ሌሎች የውል ግዴታዎች መሰረት በሂደት ላይ ከሚገኙት ሥራዎች ጎን

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
10/33
ለጎን ይህን ሥራ እንዴት እንደሚያስተዳድር የሚያሳይ ዝርዝር ፕላንና የአፈጻጸም መርሀ ግብር
አያይዞ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
16.2 ይህ መረጃ ለብቻው በክፍል 4 በተዘረዘሩት የመጫረቻ ቅጾች ውስጥ ተሞልቶ መቅረብ
ይኖርበታል፡፡
16.3 ተጫራች ከሌሎች ተዋዋዮች ጋር በበጀታቸው ረገድ ቢያንስ ከዚህ ጋር የተመጣጠኑ፣ በጨረታ
ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥበተገለጸው የጊዜ ክልልና የተመጣጣኝ ውሎች ብዛት፣ የገባባቸውን
የቀድሞ ግዴታዎች እንዴት እንደተወጣ የሚያስረዳ ማስረጃ በአፈጻጸም ብቃት ማረጋገጫነት
ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥበተለየ ሁኔታ ካልተጠየቀ በስተቀር
በግምገማው ሂደት የግዥው ፈጻሚ አካል በተጫራች የተሰጠውን መረጃ ትክክለኛነት
ለማረጋገጥ እንዲችል፣ እያንዳንዱ ተጫራች የተዋዋይ ድርጅቱን የሥራ ዘርፍ፣ ስምና አድራሻ፣
እንዲሁም ከተሰራው ሥራ ጋር አግባብነትና ቅርበት ኖሮት ስለተጫራቹ ተቋማዊ ጥንካሬም ሆነ
ድክመት የማስረዳት አቅም ያለው የሥራ ኃላፊ ወይም ባለሙያ ስም፣ የኢሜይል አድራሻና
የስልክ ቁጥር በዝርዝር ማመልከት ይኖርበታል፡፡
16.4 ከመጫረቻ ሠነድ ጋር የሚያያዘው የአፈጻጸም ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት የሚከተሉትን
መረጃዎች ይይዛል፡፡
(ሀ) የተዋዋይወገኖችንስምናየሥራአድራሻ፣
(ለ ) የውሉንርዕሰጉዳይ፣
(ሐ ) የውሉንገንዘብመጠን፣
(መ) ውሉየሚተገበርበትንጊዜናቦታ፣
(ሠ ) የውሉንአፈጻጸምየአጥጋቢነትደረጃናሁኔታንየተመለከተሐተታ፡፡
16.5 አሳማኝ በሆኑት ምክንያቶች በተጫራች የተፈለጉት ሠርቲፊኬቶች ከተዋዋይ ወገኖች በወቅቱ
ላይሰጡ ስለሚችሉ፣ ተጫራቹ የምሥክርነት ወረቀት እንዲሰጠው ለአሠሪው አካል ጥያቄውን
ያቀረበበት ደብዳቤ ኮፒ ካቀረበ ተቀባይነት ሊያገኝ ይችላል፡፡
16.6 ተጫራቹ/ቾቹ በሽርክና በሚሳተፉበት ጊዜ ከዚህ በላይ የተዘረዘሩትን የማረጋገጫ ሠነዶች
በያንዳንዱ አባል ስም ለየክፍሉ አሟልተው ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ በተጨማሪም የመጫረቻ
ሰነዳቸው ቅንጅታቸውን ከሚደግፍ የስምምነት ሰነድ ጋር ተያይዞ መቅረብ ይኖርበታል፡፡
16.7 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥውስጥ ተለይቶ ካልተጠቀሰ በስተቀር የግዥው ፈጻሚ አካል
ወቅታዊውን የተጫራቾች ቴክኒካዊ ብቃትና የተፎካካሪነት ደረጃቸውን በአካልበመጎብኘት
የማረጋገጥ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

17. የቴክኒክ ብቃት ማስረጃ ሰነዶች

17.1 ተጫራቾችበጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥበተለየ ሁኔታ እስካልተገለጸ ድረስ በመጫረቻ


ሰነዱ አማካይነት የሚያቀርቡዋቸው ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች ከጨረታ ሰነዶች ጋር
መጣጣማቸውን ለማረጋገጥና እንዲሁም በክፍል 6 በተያያዘው የቴክኒክ መግለጫና
የተጣጣሚነት ማረጋገጫ ላይ የመዘገባቸውን መረጃዎች የሚደግፉ ቴክኒካዊ የሰነድ
ማስረጃዎች ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር አያይዞ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
17.2 ተጫራቾች የሚያቀርቡዋቸው ዕቃዎችና አገልግሎቶች ከጨረታ ሰነዶቹ ጋር ስለመጣጣማቸው
የሚያስረዱ የሰነድ ማስረጃዎች በታተመ ጽሁፍ፣ በስዕላዊ መግለጫ ወይም በመረጃ መልክ ሆኖ፣
(ሀ) በክፍል 6 የተመለከተውንቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ፤ እንደሁም በጨረታ ሰነዱ የተለያዩ ክፍሎች
ስለዕቃዎቹና ተያያዥ አገልግሎቶቹ እንዲሁም ስለተገጣጣሚ አካሎቻቸው የተዘረዘሩትን ባካተተ
መልኩ መሠረታዊ የቴክኒክና የአሠራር ባህርይ ዝርዝር መግለጫ የያዘ መሆን ይኖርበታል፡፡
(ለ ) ተጫራቾች የሚያቀርቡዋቸው ዕቃዎችና አገልግሎቶች ለጨረታ ሰነዶቹ የፍላጐት መግለጫዎች
መሠረታዊ ምላሽ ሰጪ ስለመሆናቸው የቃል በቃል ትችት መደረግና የትችቱ ዋና ሃሳብ በተያያዘው
አስረጂ የቴክኒክ ሰነድ ውስጥ የሚገኝበትን የገጽ አድራሻ በመጻፍ ማመልከት ይኖርበታል፡፡ የቃል በቃል

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
11/33
ትችት በተደረገበት ሰነድና በአስረጂ የቴክኒክ ሰነድ መካከል ልዩነት ቢገኝ የቃል በቃል ትችት ውስጥ
የተመዘገበው ተፈጻሚነት ያገኛል፡፡
(ሐ) በጨረታው በአሸናፊነት የተመረጠ ተጫራች የውል ግዴታውን በአግባቡ ለመወጣት እንዲያስችለው
የሰው ኃይልና ሌሎች ግብዓቶችን አያያዝና አስተዳደር እንዲሁም ስልቶችን በዝርዝር የሚያሳይ
የመጀመሪያ ደረጃ የፕሮጀክት ፕላን አያይዞ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ የፕሮጀክት ፕላኑ የውል ግዴታውን
የሥራ መርሀ ግብር፣ በአፈጻጸም ቅደም ተከተልና የጊዜ ሰሌዳ እንዲሁም
የቁልፍሥራዎችንየርስበርስትሥሥርበሥዕላዊመግለጫጭምርማሳየትይኖርበታል፡፡
ከዚህበተጨማሪፕላኑተጫራቹከግዥፈጻሚውአካልናከሌሎችባለድርሻአካላትጋርበቅንጅትየሚሰራበት
ንሁኔታናእንዲሁምበጨረታ ዝርዝር መረጃ
ሰንጠረዥየተጠቀሱትንጭምርበማካተትማሳየትይኖርበታል፡፡
(መ) ተጫራቹ በውሉ ላይ የተመለከቱትን ግዴታዎች በአግባቡ ለመወጣት እንደሚሰራና ተግባራቱንም
በኃላፊነት ለመወጣት የተረከባቸው መሆኑን በጽሁፍ ማረጋገጥ አለበት፡፡
17.3 ከዚህ በላይ በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 17.2 ከተመለከተው ጋር በተያያዘ በፍላጐቶች መግለጫ ውስጥ
በግዥ ፈጻሚው አካል የተመለከቱት የንግድ ምልክቶች፣ የዕቃና የመሣሪያ ብራንዶችና ሞዴሎች
ስለሚገዙት ዕቃዎችና መሣሪያዎች በአጭሩ ለመግለጽ ታስቦ እንጂ ተጫራቾችን ለመገደብ አይደለም፡፡
በምትክነት የቀረቡት በፍላጐቶች መግለጫ ውስጥ ከተጠቀሱት ጋር መሠረታዊ አቻነትን ወይም
የበላይነት ያላቸውና የግዢው ፈጻሚ አካልን የሚያረኩ እስከሆነ ድረስ ተጫራቹ ሌላ የጥራት ደረጃ፣
የምልክት ስሞች ወይም ዝርዝር በማቅረብ የመወዳደሪያ ሀሳብ ሊሰጥ ይችላል፡፡

18. የናሙና አቀራረብ

18.1 በጨረታ ሰነዱ መሰረት የተፈለጉትን የመረጃ ሥርዓት ዕቃዎች በተመለከተ በመጫረቻ ሰነድ ተሞልተው
በምላሽነት የሚቀርቡትን ዕቃዎች የሚወክሉ ናሙናዎች ለተወሰኑት ዕቃዎች ብቻ ወይም ለሁሉም
እንዲመረቱና ተያይዘው እንዲቀርቡ የግዥው ፈጻሚ አካል የመጠየቅ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ በዚህ
መሰረት የተፈለጉትን መረጃዎች አሟልተው ያላቀረቡትን ተጫራቾች የግዥው ፈጻሚ አካል በራሱ
ውሳኔ ውድቅ ሊያደርጋቸው ይችላል፡፡ ተጫራቹ በጨረታው አሸናፊነት ቢመረጥ በውሉ መሠረት
የሚያቀርባቸው ዕቃዎች የጥራት ደረጃቸው በመጫረቻ ሰነዱ ከተመለከቱትና በናሙናነት ከቀረቡት ጋር
የተመጣጠነ ወይም የበለጠ እንደሚሆን ማረጋገጫ ይሰጣል፡፡በጨረታው ስለቀረቡት ዕቃዎች ናሙና
እንዲቀርብላቸው በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ የተገለጸ ከሆነ፣ ተጫራቾች በራሳቸው
ወጪና በወቅቱ ማስረከብ ይኖርባቸዋል፡፡ ተጫራቾች የሚያቀርቧቸውን ናሙናዎች በዕቃው ስምና ዕቃው
በፍላጎት መግለጫ ዝርዝር ውስጥ በሚገኝበት የተራ ቁጥር አድራሻው ሳያጣቅሱ ማስረከብ
አይኖርባቸውም፡፡
18.2 የግዥው ፈጻሚ አካል በመጫረቻ ሰነድ ተሞልተው የሚቀርቡትን ዕቃዎች የሚወክሉ ናሙናዎች
ለተወሰኑት ዕቃዎች ብቻ ወይም ለሁሉም እንዲመረቱና ተያይዘው እንዲቀርቡ የወሰነ ከሆነ፤ ናሙናዎቹ
የሚቀርቡበትን ቦታ/አድራሻና ጊዜ እንዲሁም ናሙናዎቹ መቼና የት በይፋ እንደሚታዩ ለሁሉም ተጫራቾች
በጽሁፍ ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡
18.3 ናሙናዎች በባህርያቸው፤ እንዲሁም በግዥው ፈጻሚ አካል በሚደረገው የፍተሻ ሥራ ምክንያት ሊበላሹ
ወይም ሊጠፉ የሚችሉ እንደመሆናቸው ለተጫራቾች ካሣ የሚከፈልባቸው ባይሆኑም የግዥው ፈጻሚ
አካላት በአግባቡ መያዝና በጥንቃቄ መፈተሸ ይኖርባቸዋል፡፡ በጨረታው አሸናፊነት ያልተመረጡ ተጫራቾች
ያቀረቡዋቸው ያልተበላሹና ያልጠፉ ናሙናዎች በየአድራሻቸው ይመለስላቸዋል፡፡ በጨረታው አሸናፊነት
ያልተመረጡት ተጫራቾች በስድስት ወራት ውስጥ ቀርበው ካልተረከቧቸው፣ ናሙናዎቹ ተወርሰው
የመንግሥት ንብረት ይደረጋሉ፡፡
18.4 በግዥው ፈጻሚ አካል በልዩ ሁኔታ ካልተወሰነ በስተቀር፣ አሸናፊው ተጫራች ያስረከባቸው ናሙናዎች
ለርክክብ ከሚቀርቡት ዕቃዎች ጋር ለማስተያየት ስለሚረዱ፣ የግዥ ሥራው ሂደት እስኪጠናቀቅ ድረስ
ከግዥው ፈጻሚ አካል ጋር የሚቆዩ ይሆናሉ፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
12/33
19. የሽርክና ወይም የሽሙር ማህበር ወይም ጊዜያዊ ህብረት (ጥምረት)

19.1 አንድ ተጫራች በሁለት ወይም ከዚያ በላይ በሆኑ ሕጋዊ ሰውነት ባላቸው አካላት የተቋቋመ የሽርክና
ማህበር ወይም ጊዜያዊ ህብረት የሆነ እንደሆነ፣ ሊቀርብ የሚችለው አንድ ነጠላ ውል ለመፈጸም
የሚያስችል አንድ የመጫረቻ ሰነድ ብቻ ሆኖ፣ የመጫረቻ ሰነዱ ከሽርክና ማህበሩ/ሕብረቱ ውክልና
በተሰጠውና ለጨረታውም ሆነ ለማናቸውም ቀጣይ የውል ሂደት በማይነጣጠል ኃላፊነት ተጠያቂ በሆነ
አንድ ሰው ይፈረማል፡፡ ከሽርክና ማሕበሩ/ህብረቱ ባለድርሻዎች መካከል አንዱ ሙሉ ሥልጣን ተሰጥቶት
በመሪነት መሠየም ይኖርበታል፡፡ በሽርክና ማሕበሩ/ሕብረቱ ባለድርሻዎች ጥምረት ላይ ለውጥ ለማድረግ
የሚቻለው በቅድሚያ ከግዥው ፈጻሚ አካል በጽሑፍ የተሰጠ ይሁንታ ሲኖር ብቻ ነው፡፡
19.2 በተወካይ የተፈረሙት የመጫረቻ ሰነዶች ተቀባይነት እንዲያገኙ በእያንዳንዱ የሽርክና ማሕበሩ/ህብረቱ
ባለድርሻ ፊርማ የተረጋገጠና ሥልጣኑን፣ ኃላፊነቱንና የተጠያቂነቱን ደረጃ በንብረት ዋስትና፣ በውርስ፣
ወዘተ በዝርዝር የያዘ የስምምነት ሰነድ ለግዥው ፈጻሚ አካል መቅረብ ይኖርበታል፡፡ በዚህ የውክልና
ሥልጣን ማረጋገጫ ሰነድም ሆነ በመጫረቻ ሰነድ ገጾች ላይ የተደረጉት ፊርማዎች እንደየሥልጣናቸውና
ጉዳያቸው ትክክለኛነታቸው በያንዳንዱ የጥምረቱ አባል ሀገሮች ውስጥ ለዚሁ ተግባር ሥልጣን
በተሰጣቸው አካላት የተረጋገጠበት ሰነድም ተያይዞ መቅረብ ይኖርበታል፡፡ በውሉ መሰረት ለመፈጸም
አስፈላጊ የሆኑ ማናቸውም ከሕግ፣ ከቴክኒክ፣ ከፋይናንስ አቅምና ከመሣሰሉት ጋር በተያያዘ በብቃት
እንደሚወጡ፣ ከእያንዳንዱ የጥምረት አባል ማረጋገጫው መያያዝ ይኖርበታል፡፡

20. አማራጭ ጨረታዎች

20.1 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ በሌላ አኳኋን ካልተገለፀ በስተቀር አማራጭ ጨረታዎች
ተቀባይነት አይኖራቸውም፡፡
20.2 የግዥው ፈጻሚ አካል የጨረታውን አሸናፊ ከማሳወቁ በፊት ለእያንዳንዱ ሥርዓትና ምርት
አማራጮችን ሊያይ የሚችለው ይህንኑ ለመፈጸም በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ የተፈቀደ
እንደሆነና ተጫራቹ፣
(ሀ) የመጫረቻሠነዱንያስገባውአስቀድሞበወጣውየጨረታሠነድበተጠየቀውመሠረትከሆነ፣
(ለ) የመጫረቻሠነዱንሲያቀርብአስቀድሞበወጣውየጨረታሠነድውስጥስለአማራጭጨረታ
አቀራረብየተቀመጠውንመሠረትአድርጎከሆነ፣
(ሐ) ከመጫረቻው ሰነድ ጋር ከመነሻው ሐሳብ ይልቅ አማራጩ ሐሳብ ስለሚያስገኛቸው በቁጥር
የሚገለጹ ማናቸውም ኢኮኖሚያዊ እና/ወይም ቴክኒካዊ ጠቀሜታዎች በማያያዝ አቅርቦ ከሆነና፤
(መ)

ስለቀረበውአማራጭበግዥውፈጻሚአካልሊካሄዱለሚችሉትግምገማዎችበስሌት፣በቴክኒካዊመግለጫ
፣በዋጋትንታኔ፣በቀረበውየአሠራርሥልትናሌሎችተገቢዝርዝሮች
የተሟሉመረጃዎችአያይዞያቀረበእንደሆነ፣
20.3 በጨረታ አሸናፊነት የተመረጠ ሆኖ መሠረታዊ የቴክኒክ ፍላጎቶችን የሚያሟላ አማራጭ ያቀረበ
እንደሆነ፣ የግዥው ፈጻሚ አካል ግምገማ ቴክኒካዊ ብቻ ይሆናል፡፡
20.4 የግዥው ፈጻሚ አካል የሂደት ወይም የምርት አማራጭ ይዞ የቀረበን የመጫረቻ ሠነድ የሚገመግመው
በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ እና በክፍል 3 የግምገማ አፈጻጸም ሥርዓትና ሁኔታ በሚለው ውስጥ
የተቀመጡትን የግምገማና የአሸናፊ አመራረጥ ሁኔታዎችን በመከተል ይሆናል፡፡
20.5 በግዥ ፈጻሚው አካል ሳይጠየቁ የቀረቡ አማራጮች ውድቅ ይደረጋሉ፡፡

21. ጨረታዎች ፀንተው የሚቆዩበት ጊዜ

21.1 የግዥው ፈጻሚ አካል ከወሰነው የጨረታ ማስረከቢያ ቀነ ገደብ በኋላ ጨረታዎች በጨረታ ዝርዝር
መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ ለተጠቀሰው ጊዜ ፀንተው ይቆያሉ፡፡ ከተፈለገው በታች ለሆነ ጊዜ ፀንተው
የሚቆዩ ጨረታዎች ውድቅ ይደረጋሉ፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
13/33
21.2 አስቀድሞ የቀረበ መጫረቻ ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ከማብቃቱ በፊት የግዥው ፈጻሚ አካል ለተጨማሪ
ጊዜ እንዲያራዝሙ ተጫራቾችን የሚጠይቅበት ሁኔታ ያጋጥማል፡፡ በዚህን ጊዜም ጥያቄውና መልሳቸው
በጽሑፍ ይደረጋል፡፡
21.3 በማናቸውም ምክንያት የማራዘም ጥያቄውን ያልተቀበሉት ተጫራቾች ያስያዙት የመጫረቻ
ማስከበሪያ ዋስትና ሳይወረስ ከጨረታው ሂደት ውጪ እንዲሆኑ ይደረጋል፡፡
21.4 የግዥው ፈጻሚ አካልን ጥያቄ በመቀበል የመጫረቻ ዋጋቸው ጸንቶ የሚቆይበትን ጊዜ ለማራዘም
የተስማሙት ተጫራቾች ይህንኑ ስምምነታቸውን በጽሁፍ መግለጽ ይኖርባቸዋል፡፡ በተመሣሣይ ሁኔታ
የመጫረቻ ማስከበሪያ ዋስትና ጸንቶ የሚቆይበት ጊዜም የመጫረቻው ዋጋ ጸንቶ ከሚቆይበት ጊዜ
አንጻር መስተካከል ስለሚኖርበት፣ በዚያው መሠረት የነበረው ዋስትና ማራዘም
ወይምበአማራጭየተራዘመውንጊዜጭምርየሚሸፍንአዲስየመጫረቻማስከበሪያዋስትናማስያዝይኖርባቸ
ዋል፡፡
21.5 የመጫረቻ ማስከበሪያ ዋስትናውን ለማራዘም ፍቃደኛ ያልሆነ ተጫራች የግዥው ፈጻሚ አካልን
የመጫረቻ ዋጋ ማራዘሚያ ጥያቄ ጭምር እንዳልተቀበለ ተቆጥሮ ከቀጣይ የጨረታው ሂደት ውጪ
እንዲሆን ይደረጋል፡፡

22. የጨረታ ዋስትና

22.1 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ በሌላ አኳኋን ካለተገለጸ በስተቀር ተጫራች የመጫረቻ
ማስከበሪያ ዋስትናውን ዋና ቅጽ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ በተገለጸው ሁኔታ፣ መጠንና
የገንዘብ ምንዛሬ የመጫረቻ ሠነዱ አካል አድርጎ ማስረከብ ይኖርበታል፡፡ የመጫረቻ ማስከበሪያ ዋስትና
ዋናው ቅጽ ካልሆነ በስተቀር የዋስትናው ኮፒ ተያይዞ ቢቀርብ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
22.2 የመጫረቻ ማስከበሪያ ዋስትና በተጫራቹ ምርጫ ከሚከተሉት ዓይነቶች አንዱ ሊሆን ይችላል፡፡

(ሀ) በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና፣


(ለ ) An Irrevocable Letter of Credit ተጫራች ከውጭ ሀገር ሲሆን ከባንክ የሚሰጥና
ሃሳብ መቀየርን የማያስተናግድ የባንክ ዋስትና ዓይነት ነው፣
(ሐ ) ጥሬ ገንዘብ ወይም አመኔታ ባለው ባንክ ወይም የፋይናንስ ተቋም የተረጋገጠ ቼክ ወይም
የክፍያ ትዕዛዝ፣
ሁሉም ዓይነት የዋስትና ሠነዶች ከታመነ ምንጭና ተቀባይነት ካለው ሀገር መሆን አለባቸው፡፡
ከውጭ አገር ባንክ ወይም የፋይናንስ ተቋም የተሰጠ ዋስትና በአገር ውስጥ ባንክ ተረጋግጦ መቅረብ
ይኖርበታል፡፡ የመጫረቻ ዋስትና በጨረታ ቅፆች ክፍል 4 ውስጥ የተካተተውን በመጠቀም ወይም
ሌላ ተመሳሳይ ይዘት ኖሮት በግዥው ፈጻሚ አካል ተቀባይነት ባገኘ የዋስትና ቅጽ በመጠቀም
ይቀርባል፡፡ በየትኛውም መልኩ ቅፁ የተጫራቹን ሙሉ ስም ማካተት መቻል አለበት፡፡ የመጫረቻ
ዋስትናው መጫረቻው ፀንቶ ከሚቆይበት ጊዜ የመጨረሻው ቀን ቀጥሎ ላሉት 28 ቀናት ፀንቶ
ይቆያል፡፡ መጫረቻው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ከተራዘመም ዋስትናው ከመጫረቻው የመጨረሻ ቀን
ቀጥሎ ላሉት 28 ቀናት ጭምር የሚራዘም ይሆናል፡፡
22.3 የሽርክና ማህበር ተጫራች ሕጋዊ ዕውቅና የተሰጠውና የተመዘገበ ስም ካለው፣ የመጫረቻ ማስከበሪያ
ዋስትናው በስሙ የሚቀርብ ሲሆን ካለበለዚያ ግን በእያንዳንዱ ባለድርሻ ስም የሚቀርብ ይሆናል፡፡
ከመካከላቸው ስለመጫረቻ ዋስትና የተቀመጡትን ሁኔታዎች ያላሟላ ቢያጋጥም በተጫራቾች መመሪያ
አንቀጽ 22.7 ውስጥ የተደነገገው በሁሉም የሽርክናው ባለድርሻዎች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
22.4 ማንኛውም የመጫረቻ ሠነድ በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 22.1 መሠረት ተቀባይነት ባለው
የመጫረቻ ማስከበሪያ ዋስትና ካልተደገፈ፣ የግዢው ፈጻሚ አካል ውድቅ ያደርገዋል፡፡
22.6 የአሸናፊው ተጫራች የመጫረቻ ዋስትና ተጫራቹ ውሉን እንደፈረመና ተፈላጊውን የውል ማስከበሪያ
ዋስትና እንዳቀረበ ወዲያውኑ ተመላሽ ይደረጋል፡፡
22.7 የመጫረቻ ዋስትና ሊወረስ የሚችለው፣
(ሀ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 21.2 ውስጥ ከተመለከተው በስተቀር፣ በመጫረቻ
ሠነድ ውስጥ በተጠቀሰው መሠረት መጫረቻው ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ ተጫራቹ
ከጨረታው ከወጣ፣ ወይም

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
14/33
(ለ) አሸናፊው ተጫራች ቀጥሎ የተመለከቱትን ለመፈጸም ካልቻለ፣
i. በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 45 መሠረት ውል መፈረም፣
ii. በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 47 መሠረት የውል ማስከበሪያ ዋስትና መስጠት
ወይም፣
iii. በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 31.5 መሠረት የመጫረቻ ዋጋ ማስተካከያውን
መቀበል፣
22.8 የውጭ ሀገር ተጫራቾች ከኢትዮጵያ ውጭ ካሉት ባንኮች የሚያቀርቧቸው የመጫረቻ
ማስከበሪያዎች በሁኔታ ላይ ያልተመሰረቱና በሀገር ውስጥ ባንክ የተመሰከረላቸው መሆን
ይኖርባቸዋል፡፡

23. ከጨረታው ጋር መቅረብ ያለባቸው ሰነዶች

23.1 የመጫረቻ ሰነዶች ሁሉ በጨረታ ሰነዱ ፍላጎት መሠረት የሚቀርቡ ሆነው፣ ይዘታቸውም
የሚከተሉትን ጭምር ያጠቃልላል:-
23.2 የተጫራቹን ብቃት የሚያስረዱ፣ የግዴታ መያያዝ ያለባቸው ሰነዶች፣
(ሀ) የመጫረቻ ሰነድ ይዘት መመዝገቢያ ሠንጠረዥ (በክፍል 4 ሥር ተያይዘው የቀረቡ
የመጫረቻ ቅጾች) ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መያያዝ ይኖርባቸዋል።
(i) በግብርአስከፋይባለሥልጣንየተሠጠየተጨማሪ እሴት ታክስምዝገባሠርቴፊኬት
(የውሉገንዘብመጠንበጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ አንቀጽ 4.6 (b)
(ii)የሚጠቀስሲሆንየሀገርውስጥተጫራቾችንብቻ ይመለከታል)፣
(ii) በግብርአስከፋይባለሥልጣንየተሠጠ፣ የመክፈል ግዴታዎቻቸውን የተወጡበት
ማረጋገጫ (ለሀገርውስጥተጫራቾችብቻ)፣
(iii) ከተቋቋመበት ሀገር የተሰጠ የንግድ ድርጅቶች የምዝገባ ሠርተፊኬት ወይም ንግድ
ፍቃድ (ለውጭ ሀገር ተጫራቾች ብቻ)
(iv) እንደአስፈላጊነቱ አግባብነት ያለው የሙያ ብቃትና ትግበራ ማረጋገጫ የምስክር
ወረቀት፣
(ለ) በተጫራች የቀረበ የአግባብነት ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት (በክፍል 4 ሥር በተመለከተው
መሰረት) ከዚህ በታች የተዘረዘሩትንሰነዶች መያያዝ ይኖርበታል።
(i) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 24.2 መሠረት የመጫረቻው ፈራሚ ፈርሞ ያቀረበውን
ጨረታ ለመቀበል የሚያስችል የስልጣን ማረጋገጫ ደብዳቤ፣
(ii) በተጫራቾች መመረያ አንቀጽ 15.2 መሠረት ተጫራቹ በፋይናንስ አቋሙ ረገድ
የመጫረት ብቃት ያለው ስለመሆኑ የሚያስረዳ የጽሑፍ ማስረጃ፣
(iii) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ አንቀጽ 16.3 በተለየ ሁኔታ ካልተገለጸ በስተቀር
በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ
በተመለከተውየጊዜክልልናየበጀትመጠንንያገናዘበ፣የተጫራቹን
የቀድሞውሎችአፈጻጸምበሚመለከትከተጫራችጋርተዋዋይከነበሩትአካላትስለአፈጻጸ
ሙብቃት የሚያስረዳ የጽሑፍ ማስረጃ፡፡
(ሐ) የቴክኒክ መግለጫ ሰነዶች + የአግባብነት ማረጋገጫ (በክፍል 6 በተያያዘው የቴክኒክ ፍላጎት
መግለጫ የቅጽ ናሙና መሰረት መቅረብ ያለበት) ተጫራች በመጫረቻ ሰነዱ አማካይነት
ስለሚያቀርባቸው ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች ዝርዝር መግለጫ የያዙና ዝቅተኛውን
የተፈላጊነት ደረጃ የሚያሟሉ ስለመሆኑ ካስፈለገ ተጨማሪ ገጾችን ጭምር በመጠቀም
መቅረብ ይኖርበታል፡፡ የቴክኒክ መግለጫ ሰነዶች + የተጣጣሚነት ማረጋገጫ ሠንጠረዥ
/ቅጽ የሚከተሉትን አስገዳጅ ሁኔታዎች የሚያረጋግጡ አባሪዎችን ማካተት ይኖርበታል፡፡
(i) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ከተጠየቀ፣በተጫራቾች መመሪያአንቀጽ 17
መሠረትየቴክኒክማስረጃሰነድ፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
15/33
(ii) በተ.መ. አንቀጽ 17.2 (ሐ) መሠረትየመጀመሪያደረጃየፕሮጀክትፕላን፣
(iii) በተጫራቾች መመሪያአንቀጽ 17.2 (መ) በተመለከተው መሠረት የመረጃ ሥርዓቱን
ዕቃዎች ቴክኖሎጂ ተደጋጋፊነትና ቅንብር እውን ለማድረግ በኃላፊነት እንደሚሰራ
የሚገልጽ የጽሁፍ ማረጋገጫ፣
(iv) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 5.6 መሰረት አምራቹ እንዲሸጥ የፈቀደበት ደብዳቤ፣
(v) በመጫረቻ ሰነዱ ተሞልተው የቀረቡ ንዑስ ተዋዋዮች ዝርዝር፣
(vi) በመጫረቻ ሰነዱ ተሞልተው የቀረቡ ሶፍትዌሮች ዝርዝር፣
(vii) የመገልገያ ዕቃዎች ዝርዝር፣
(መ) የአቅርቦት፣ የትግበራና የአፈጻጸም መርሃግብር፣
(ሠ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 22 መሠረት የጨረታ ዋስትና፣
(ረ) አማራጭ ጨረታ የተፈቀደ ከሆነ በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 20 መሰረት የመጫረቻ
ሠነድ ማቅረብ፣
(ሰ) በግልም ሆነ በሽርክና በጨረታው የመሳተፍ መብት በ 15 ከመቶ ልዩ አስተያየት
እንዲፈቀድላቸው በማመልከት ላይ የሚገኙት የሀገር ውስጥ ተጫራቾች፣ በተጫራቾች
መመሪያ አንቀጽ 35 የተዘረዘሩትን መሠረት በማድረግ ለባለመብትነት የሚፈለጉ
መረጃዎች አሟልተው ማቅረብ ይችላሉ፡፡
(ሸ) የመጫረቻው ሠነድ በሽርክና የቀረበ ከሆነ፣ በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 4.1 መሠረት
ሽርክናው ዝርዝር መረጃ የተመዘገበበት ቅጽ፣ ሽርክናው ነባር ከሆነ የሚተዳደርበት
ደንብ/የምሥረታው ስምምነት ወይም አዲስ ስምምነት ለመፍጠር ከሆነ ይፋዊ ፍላጎት
ስለመኖሩ የሚገልጽ ደብዳቤ ከስምምነት ረቂቅ ጋር፣
(ቀ) ተጫራች በክፍል 4 የተሰጡትን ቅፆችና የበለጠ ዝርዝር ለማያያዝ ካስፈለገም ተጨማሪ
ገጾች በመጠቀም የመጫረቻ ዋጋዎቹን በዋጋ ሠንጠረዦች ሞልቶ ማቅረብ አለበት፡፡
(በ) በጨረታ ዝርዝር ሰንጠረዥ ተለይቶ በተገለፀው መሠረት ተሟልቶ የሚቀርብ ማናቸውም
ሰነድ ወይም መረጃ፣
(ተ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 17 በተጫራቹ የሚቀርቡ ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶቹ
ተቀባይነት ካላቸው/ከባለመብት ሀገሮች የመነጩ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የጽሑፍ
ማስረጃ፣

24. የጨረታ ቅጾችና አቀራረብ

24.1 ተጫራቹ በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 23 ውስጥ እንደተገለፀው የመጫረቻ ሠዱ አካል የሆኑትን
ሰነዶች አንድ ኦሪጂናል አዘጋጅቶ ኦሪጂናል የሚል ምልክት በግልጽ ያደርግበታል፡፡ በተጫራቾች መመሪያ
አንቀጽ 20 መሠረት አማራጮች ጨረታዎች የተፈቀዱ ከሆነ አማራጭ የሚል ምልክት በግልጽ
ያደርግበታል፡፡ በተጨማሪም ተጫራቹ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ በተጠቀሰው መጠን
ቅጅዎችን (ኮፒ) አቅርቦ በላዩ ላይ በግልጽ ቅጅ የሚል ምልክት ያደርግበታል፡፡ በኦሪጂናልና በቅጅዎች
መካከል ያለመጣጣም ቢከሰት ኦርጂናሉ ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ
የተጠየቀ ከሆነ ተጫራቾች ከመጫረቻ ሠነዳቸው ውስጥ
የቴክኒክመረጃየያዙትንሠነዶችበሙሉበአንድኢንቨሎፕ፣የመሽጫዋጋናዋጋ
ነክመረጃዎችንየያዙትንሠነዶችደግሞለይቶለብቻቸውበሌላኢንቨሎፕበማሸግ፣እንዲያቀርቡሊጠየቁይች
ላሉ፡፡
24.2 የመጫረቻ ሰነዱ ኦርጂናልና ኮፒዎቹ በታይፕ ወይም በማይለቅ ቀለም ተጽፈው፣ ተጫራቹን በመወከል፣
እንዲፈርም ስልጣን በተሰጠው ፈራሚ በተጫራቹ ስም ይፈረማል፡፡ ይህ የስልጣን አሰጣጥ በጨረታ
ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ በተጠቀሰው መሠረት የጽሑፍ ማረጋገጫን ይዞ ከመጫረቻው ጋር
ይያያዛል፡፡ በሥልጣን ማረጋገጫው ደብዳቤ ላይ የፈረመ የእያንዳንዱ ሰው ስምና ስልጣን ከፊርማው
በታች በታይፕ መፃፍ ወይም መታተም አለበት፡፡ ሊሻሻል በማይችል ጽሑፍ ታትመው በመጽሔትነት
ከተያያዙት በስተቀር ሁሉም የመጫረቻ ሰነዶች ገፆች መጫረቻውን በሚፈርመው ሰው ይፈረማሉ
ወይም አጭር ፊርማ ይደረግባቸዋል፡፡
24.3 ማንኛውም የመስመር መደራረቦችና ስርዞች ወይም የበፊቱን አጥፍቶ ሌላ የተጻፈበት የመጫረቻ ሰነድ
ተቀባይነት የሚያገኘው በመጫረቻው ፈራሚ ሲፈረም ወይም አጭር ፊርማ ሲደረግበት ብቻ ነው፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
16/33
መ. የጨረታዎች አቀራረብና አከፋፈት

25. የጨረታ ሠነድ አስተሻሸግና ምልክት አደራረግ

25.1 ተጫራቾች የመጫረቻ ሠነዶቻቸውን ኦርጂናልና ኮፒዎች፣ በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 20


መሠረት የተፈቀደ ከሆነ አማራጭ ጨረታዎችን ጨምሮ በተለያዩ ኤንቬሎፖች ውስጥ ማስገባትና
ላያቸው ላይም ‹‹ኦርጂናል›› እና ‹‹ኮፒ›› የሚል ግልጽ የጽሁፍ ምልክት በማድረግ ለየብቻ
ያሽጉዋቸዋል፡፡ እነዚህ ኦርጂናል እና ኮፒ የያዙ ኤንቬሎፖች በሌላ ትልቅ ኤንቬሎፕ ውስጥ ተከተው
ይታሸጋሉ፡፡
25.2 የውስጣዊና ውጫዊው የኤንቬሎፖች ገፅታም፣
(ሀ)በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 26.1 መሠረት የግዥ ፈጻሚው አካል አድራሻ
ይጻፍባቸዋል፡፡
(ለ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ በተጠቀሰው መሠረት የግዥው ርዕስ ወይም
የፕሮጀክቱ ስም እና የግዥ መለያ ቁጥር ይጻፍባቸዋል፡፡
(ሐ)በግልፅ በሚታይ ሁኔታ ‹‹ለጨረታው መክፈቻ ከተወሰነው ቀንና ሰዓት በፊት የማይከፈት››
የሚል ይጻፍባቸዋል፡፡
25.3 በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 27.1 መሠረት የመጫረቻው ሠነድ ምናልባት ዘግይቶ የደረሰ ከሆነ
ሣይከፈት ወዲያውኑ መልሶ ለመላክ ይቻል ዘንድ በውጫዊው ኤንቬሎፕ ላይ የተጫራቹ ስምና አድራሻ
መጻፍ ይኖርበታል፡፡
25.4 በተፈለገው ሁኔታ ባልታሸጉና ምልክት ባልተደረገባቸው ኢንቨሎፖች ላይ በትክክል ካለመቀመጥና
ካለጊዜው መከፈት ጋር በተያያዘ ለሚደርሰው ሁሉ የግዥ ፈጻሚው አካል ኃላፊነት አይወስድም።

26. የመጫረቻ ሠነዶች ማቅረቢያ ቀነ-ገደብ

26.1 ተጫራቾች የመጫረቻ ሠነዳቸውን በፖስታ ቤት በተመዘገበ የመልዕክት አገልግሎት ወይም በራሳቸው
በአካል በመቅረብ ማስረከብ ይችላሉ፡፡ የመጫረቻ ሠነዶች በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ
ለማስረከቢያ ከተቀመጠው ቀንና ሰዓት ሳይዘገዩ በግዥ ፈጻሚው አካል ወደተጠቀሰው አድራሻ መድረስ
ይኖርባቸዋል፡፡
26.2 የግዥ ፈጻሚው አካል በራሱ ተነሳሽነት በተ.መ አንቀጽ 8 መሠረት የጨረታ ሰነዶችን በማሻሻል
የጨረታዎችን ማስረከቢያ ቀነ ገደብ ማራዘም ይችላል፡፡ ይህ በሆነበት ጊዜ የግዥ ፈጻሚውና ቀደም
ሲል በነበረው የጊዜ ገደብ ሥርዓት ውስጥ የነበሩ የተጫራቾቹ መብቶችና ግዴታዎች በተሻሻለው ሰነድ
መሠረት ይሆናሉ፡፡

27. ዘግይተው የሚቀረቡጨረታዎች

27.1 የግዥ ፈጻሚው አካል በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 26 መሠረት ከመጫረቻ ሰነድ ማስረከቢያ ቀነ
ገደብ በኋላ የሚመጣውን ማንኛውንም የመጫረቻ ሠነድ አያስተናግድም፡፡ ማናቸውም ከቀነ ገደቡ
በኋላ ለግዥ ፈጻሚው አካል የደረሱ የመጫረቻ ሠነዶች ‹‹የዘገዩ›› መሆናቸው በይፋ ተገልጾና
ከጨረታው ሂደት ውጪ ተደርገው ሳይከፈቱ ለተጫራቾች ይመለሳሉ፡፡

28. ጨረታዎችን መሰረዝ፣ መተካትና ማሻሻል

28.1 ተጫራቹ የመጫረቻውን ዋጋ ካስረከበ በኋላ፣ ከጨረታው ሂደት ራሱን ለማግለል፣ ለመተካት ወይም
ለማሻሻል፣ ሥልጣን በተሰጠው ተወካይ የተፈረመን የጽሁፍ ማስታወቂያ፣ በተጫራቾች መመሪያ
ንዑስ አንቀጽ 24.2 መሠረት እንዲፈርም ከተወከለበት ሠነድ ኮፒ ጋር አያይዞ በመስጠት ራሱን

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
17/33
ለማግለል ይችላል፡፡ የመጫረቻ ሠነድን የመተካት ወይም የማሻሻል ሂደትም በተመሣሣይ ሁኔታ
የሚቀርብን የጽሁፍ ማስታወቂያ ተከትሎ የሚፈጸም ይሆናል፡፡ ማናቸውም የጽሁፍ ማስታወቂያዎች፣
(ሀ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 24 እና 25 መሠረት የሚቀርቡ ኤንቬሎፖች
‹‹ከጨረታው መውጫ›› ወይም ‹‹መተኪያ›› ወይም ‹‹ማሻሻያ›› ተብሎ በግልጽ
ሊጻፍባቸው ይገባል፡፡

(ለ ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 26 መሠረት ከመጫረቻዎች ማስረከቢያ ቀነ ገደብ


በፊት ለግዢ ፈጻሚው አካል መድረስ ይኖርባቸዋል፡፡
28.2 ከጨረታ ሂደት ራስን የማግለል ማስታወቂያ የቀረበባቸው መጫረቻዎች በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ
አንቀጽ 28.1 መሠረት ሳይከፈቱ ለተጫራቾች መመለስ አለባቸው፡፡ ለመጫረቻ ሰነዶች ማስረከቢያ
የተቀመጠው ቀነ ገደብ ካለፈ በኋላ የሚቀርቡ ራስን የማግለል ማስታወቂያዎች ተቀባይነት የማያገኙ
ሲሆኑ አስቀድሞ የገቡት የመጫረቻ ሠነዶች ግን ሕጋዊ ተደርገው የሚወሰዱ ይሆናል፡፡
28.3 በመጫረቻ ሰነድ ማስረከቢያ ቀነ ገደብና ከተጫራች በመጫረቻ ሠነዱ ውስጥ እንደተጠቀሰው
ጨረታው ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ የመጨረቻ ሠነድን ማግለል፣ መተካት ወይም ዋጋ ማሻሻል
አይቻልም፣

29. የጨረታ አከፋፈት

29.1 የግዥ ፈጻሚው አካል ጨረታውን የሚከፍተው በመክፈቻው ሥነ ሥርዓት ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት
ያላቸው የተጫራቾች ተወካዮች በተገኙበት በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ በተጠቀሰው
ቀን፣ ቦታና ሰዓት ይሆናል፡፡ በራሳቸው ውሳኔ በአከፋፈቱ ላይ ባልተገኙት የተጫራቾች ተወካዮች
ምክንያት የመክፈቻው ሥነ-ሥርዓት አይስተጓጉልም፡፡
29.2 በመጀመሪያ ከጨረታ ‹‹መውጫ›› የሚል የተጻፈባቸው ኤንቬሎፖች ተከፍተው ከተነበቡ በኋላ ተጓዳኝ
የመጫረቻ ኤንቬሎፖቹ ተለይተው ሳይከፈቱ ለተጫራቾቹ እንዲመለሱ ይደረጋል፡፡ ሕጋዊ የስልጣን
ውክልና ባለው አካል ስለመጠየቁ የሚያስረዳ ተጓዳኝ ማስረጃ በመጫረቻ መክፈቻው ላይ ቀርቦ
እስካልተነበበ ድረስ፣ ከጨረታው መውጫ ጥያቄ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ ቀጥሎም ‹‹መተኪያ››
የተሰኙ ፖስታዎች ተከፍተው ከተነበቡ በኋላ ከተተካው ጋር ተለዋውጠው የመጀመሪያው ፖስታ
ሳይከፈት ለተጫራቹ ይመለሳል፡፡ ሕጋዊ የስልጣን ውክልና ባለው አካል ስለመጠየቁ የሚያስረዳ ተጓዳኝ
ማስረጃ በጨረታው መክፈቻው ላይ ቀርቦ እስካልተነበበ ድረስ፣ ጨረታውን የመተካት ጥያቄ ተቀባይነት
አይኖረውም፡፡ በጨረታአከፋፈት ሥነ-ሥርዓት ላይ ቀርበውና ተከፍተው ጎላ ባለ ድምፅ የተነበቡት
ሠነዶች ወደቀጣዩ የግዥ ሥራ ሂደት የሚሸጋገሩ ይሆናሉ፡፡ ‹‹የጨረታ ማሻሻያ›› ተብለው የቀረቡት
የማስታወቂያ ደብዳቤዎች ሕጋዊ ስልጣን ባለው አካል ስለመጠየቃቸው ማስረጃዎቻቸው እየታየ
ከዋናው የመጫረቻ ሰነድ ጋር የሚያያዙ ይሆናሉ፡፡ ሕጋዊ የስልጣን ውክልና ማስረጃ በጨረታ
መክፈቻው ላይ ቀርቦ እስካልተነበበ ድረስ የማሻሻያ ጥያቄዎቹ ተቀባይነት አያገኙም፡፡ በጨረታ
መክፈቻ ላይ ተከፍተው የተነበቡ መጫረቻሰነዶች ወደ ቀጣይ ግምገማ ይሸጋገራሉ፡፡
29.3 ሁሉም ኤንቬሎፖች አንድ በአንድ ተከፍተው የተጫራቹ ስምና ‹‹ማሻሻያ›› ካለ፣ የመጫረቻ ዋጋዎች፣
ቅናሾችም (ካሉ) እና ተለዋጭ የዋጋ ሀሳቦች (ካሉ)፣ የመጫረቻ ዋስትና ማቅረብ አስፈላጊ ከሆነ
እንዲሁም ሌሎች ግዥ ፈጻሚው አካል አግባብነት አላቸው የሚላቸው ዝርዝሮች ይነበባሉ፡፡
በመጫረቻ መክፈቻው ላይ የተነበቡ ቅናሾችና አማራጭ የዋጋ ሀሳቦች ብቻ ለግምገማ ዕውቅና
ያገኛሉ፡፡ በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀት 27.1 መሠረት ከዘገዩ መጫረቻዎች በስተቀር
ማናቸውም የመጫረቻ ሠነድ በመጫረቻ መክፈቻ ወቅት ውድቅ አይደረግም፡፡
29.4 የግዥ ፈጻሚው አካል የጨረታ መክፈቻውን ሂደት ቢያንስ የሚከተሉትን አካቶ ይመዘግባል፡፡
የተጫራቹን ስም፣ ከጨረታው ራስን የማግለል፣ በሌላ የመተካት ወይም የማሻሻል ጥያቄዎችን፣
የመጫረቻ ዋጋውን ከተቻለ በየሎቱ (ካለ)፣ማንኛውንም ቅናሾችና አማራጭ የዋጋ ሀሳቦች፣ የመጫረቻ
ማስከበሪያ ዋስትና መኖርና ያለመኖር፡፡ በመክፈቻው ላይ የተገኙት የተጫራች ተወካዮች የጨረታውን
ዘገባ እንዲፈርሙ ይጠየቃሉ፡፡ የተጫራቹ ፊርማ ከዘገባው ላይ መታጣት የጨረታውን ይዘትም ሆነ
ውጤት ዋጋ ሊያሳጣው አይችልም፡፡ የዘገባው ኮፒ ለሁሉም ተጫራቾች እንዲሠራጭ ይደረጋል፡፡
29.5 በጨረታ መክፈቻው ላይ ቀርቦ ያልተከፈተና ያልተነበበ ማንኛውም የመጫረቻ ሠነድ ወደ ቀጣዩ
የግምገማ ሥራ ሂደት እንዲሸጋገር አይደረግም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
18/33
ሠ. ጨረታዎችን መገምገምና ማወዳደር

30. ምስጢራዊነት

30.1 የጨረታው ውድድር አሸናፊ ተለይቶ ለሁሉም ተጫራቾች እስከሚገለጽ ድረስ ከመጫረቻ ሠነዶች
ምርመራ፣ ግምገማ፣ ማብራሪያ፣ ንጽጽር እና አሸናፊውን ተጫራች ለመለየት ከሚቀርብ የውሳኔ
ሀሳብ ጋር የተያያዘ መረጃ ለተጫራቾችም ሆነ ለሌሎች ጉዳዩ ለማይመለከታቸው ግለሰቦች መገለጽ
አይኖርበትም፡፡
30.2 ማንኛውም ተጫራች በመጫረቻው ሠነድ ምርመራ፣ ግምገማ፣ ንጽጽር ወይም የውል አሰጣጥ ውሳኔ
ሂደት የግዢ ፈጻሚውን አካል ውሳኔ ለማስቀየር የሚያደርገው ማናቸውም ዓይነት ጥረት፣ የመጫረቻ
ሰነዱን ውድቅ መደረግ ሊያስከትል ይችላል፡፡
30.3 በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 30.2 የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ፣ መጫረቻው ሰነድ
ከተከፈተበት ቀን አንስቶ እስከ ውል መፈራረም ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ ከጨረታው ሂደት ጋር
በተያያዘ በማናቸውም ጉዳይ የግዥ ፈጻሚውን አካል ለማግኘት የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች
ጥያቄውን በጽሑፍ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡

31. የማብራሪያ ጥያቄ አቀራረብ

31.1 ተጫራች ያስረከበውን የመጫረቻ ሠነድ በሚመለከት፣ የመጫረቻ ሠነዶችን የምርመራ፣ የግምገማ፣
ምዘናና የንጽጽር ሥራ የሚያግዝ ማብራሪያ እንዲሰጥ፣ የግዥ ፈጻሚው አካል በራስ ተነሳሽነት
ሊጠይቀው ይችላል፡፡ ከተጫራቹ የተሰጠው ማብራሪያ ለቀረበው ጥያቄ ምላሽ እስካልሆነ ድረስ እሳቤ
ውስጥ አይገባም፡፡ የማብራሪያ ጥያቄም ሆነ የሚሰጠው መልስ በጽሑፍ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 34 መሰረት የግዥ ፈጻሚው አካል በግምገማ ሂደት ባገኘው የስሌት
ስህተት ላይ ስላደረገው ማስተካከያ ስምምነት መግለጽ ካልሆነ በስተቀር፣ ማናቸውም በመጫረቻ ዋጋ
ላይ ወይም ዋና ዋና ሃሳቦች ላይ ለውጥ ማድረግ፣ ለውጥ የሚያስከትል ሃሳብ ማቅረብ፣ ወይም መፍቀድ
በጥብቅ የተከለከለ ነው፡፡
31.2 በመጫረቻ ሠነዱ ላይ ማብራሪያ እንዲሰጥ ከግዥ ፈጻሚው አካል ጥያቄ የቀረበለት ተጫራች ለምላሹ
በተሰጠውቀንና ሠዓት ምላሽ ካልሰጠ፣ የመጫረቻ ሠነዱ ውድቅ ሊደረግ ይችላል፡፡

32. ተቀባይነት ያላቸው ጨረታዎች

32.1 በግዥፈጻሚ አካል ተጫራቹ ያቀረበውን የመጫረቻ ሠነድ ሀሳብ ብቁነት የሚወስነው ለተጫራቾች
የተሰጠውን የጨረታ ሰነድ ይዘት መሠረት በማድረግ ይሆናል፡፡
32.2 ብቃት ያለው የመጫረቻ ሰነድ የሚባለውሠነዱ ካለአንዳች ጉልህ ልዩነት ወይም ግድፈት ከጨረታ
ሰነዶቹ ዝርዝር ሁኔታዎችና ቴክኒካዊ መግለጫዎች ጋር በሁሉም አቅጣጫ የተጣጣመና ተሟልቶ
የቀረበ እንደሆነ ነው፡፡
ጉልህ ልዩነት ወይም ግድፈት የሚወሰነው፡-
(ሀ) ጨረታው በአሸናፊነት ቢመረጥ፣በማንኛውም መንገድ በውሉ ውስጥ የተጠቀሱትን ዕቃዎችና
ተያያዥ አገልግሎቶች የጠቀሜታ ወሰን፣ ጥራት ወይም የአፈጻጸም የሚለውጥ ከሆነ፣
ወይምበማንኛውም መንገድ በውሉ ውስጥ የተጠቀሱ የግዥ ፈጻሚው አካልን መብቶች ወይም
የተጫራቹን ግዴታዎች የሚገድብ፣ ከጨረታ ሰነዶች ጋር ወጥ በሆነ መልኩ የማይጣጣም ከሆነ፣
ወይም
(ለ ) ሌሎች ብቃት ያለው የመጫረቻ ሠነድ ያቀረቡ ተጫራቾችን ተወዳዳሪነት፣ ሚዛናዊ ባልሆነ
መልኩ በመገደብ ውጤቱን የሚያስለውጥ ከሆነ ነው፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
19/33
32.3 አንድ የመጫረቻሰነድ በጨረታ ሰነዱ ላይ የተገለፁትንመሠረታዊ ፍላጐቶችየማያሟላ ከሆነ በግዢ
ፈጻሚው አካል ውድቅ የሚደረግ ሲሆን፣ ውድቅ ከተደረገ በኋላም የመጫረቻ ሠነዱን ልዩነት ወይም
ግድፈት በተጫራቹ ቢያስተካክል እንኳን ወደኋላ ተመልሶ ብቁ ማድረግ አይቻልም፡፡
32.4 አንድ የመጫረቻ ሠነድ ብቁ ያልሆነበትን ምክንያት የሚያረጋግጡ ሀሳቦች በግምገማው ሪፖርት ውስጥ
በግልፅ መመልከት ይኖርባቸዋል፡፡
32.5 ከቀረቡት የመጫረቻ ሠነዶች መካከል አንዱ ብቻ የተጠየቁትን ፍላጎቶች የሚያሟላው አንድ ብቻ ሆኖ
ቢገኝ፣ የግዥ ፈጻሚው አካል ቀሪውን የግምገማ ሂደት በማጠናቀቅ፣ የሠነዱ ዋጋ ከገበያ ዋጋ ጋር
የተመጣጠነ ወይም ያነሠ ከሆነና የቀረበው መሣሪያም በግዥ ፈጻሚው አካል እይታ አጥጋቢ ሆኖ
ከተገኘ፣ ከተጫራቹ ጋር ውል መፈራረም ይችላል፡፡

33. የጨረታዎች አለመጣጣምና እና ግድፈቶች

33.1 የመጫረቻው ሠነዱአጥጋቢ ከሆነ የግዥ ፈጻሚው አካል መሠረታዊ ያልሆኑ አለመጣጣሞችን
ወይም ጉድለቶችን ሊያልፋቸው ይችላል፡፡
33.2 የመጫረቻ ሠነዱአጥጋቢ ከሆነ የግዥ ፈጻሚው አካል መሠረታዊ ያልሆኑ አለመጣጣሞችን ወይም
ጉድለቶችን ለማስተካከል የሚያስችል መረጃ ወይም ሰነድ በሚፈለገው ጊዜ ውስጥ ተጫራቹ
እንዲያቀርብ ሊጠይቀው ይችላል፡፡ እንዲህ አይነቶቹን ያለመጣጣሞች ለማስተካከል የሚቀርብ
የመረጃ ወይም የሠነድ ጥያቄ በማናቸውም መንገድ ከመጫረቻ ሠነዱ ዋጋ ጋር መያያዝ የለበትም፡፡
ተጫራቹ በተጠየቀው መሠረት ካልፈጸመ ከጨረታው ሊሠረዝ ይችላል፡፡
33.3 የመጫረቻ ሠነዱ አጥጋቢ ከሆነ የግዢ ፈጻሚው አካል መሠረታዊ ያልሆኑ አለመጣጣሞችን ወይም
ጉድለቶችን ሊያስተካክል ይችላል፡፡ ለማወዳደር ዓላማ ብቻ ሲባል የተዘለለን፣ የጎደለን ወይም
ያልተጣጣመን ዕቃ ወይም የመሣሪያውን ንዑስ አካል ዋጋ ሊያንጸባርቅ በሚችል መልኩ፣ በዚሁ ጨረታ
ለተመሳሳይ ዕቃ ወይም ንዑስ አካል ከቀረቡት ዋጋዎች መካከል ከፍተኛውን በመውሰድ ማስተካከያ
እንዲሰላላቸው ይደረጋል፡፡

34. አጠራጣሪ የጨረታ ዋጋዎችና የስሌት ስህተቶች፣

34.1 የመጫረቻው ሠነድበመሰረቱ አጥጋቢ መሆኑ ከታወቀ የግዥ ፈጻሚው አካል የሚከተሉትን መሠረት
በማድረግ የስሌት ስህተቶችን ያስተካክላል፡፡
(ሀ) በግዥ ፈጻሚው አካል አስተያየት የዴሲማል ነጥብ አቀማመጥ ስህተት ካልሆነ በስተቀር፣ በአንዱ
ዋጋና የአንዱ ዋጋ በመጠን ተባዝቶ በሚገኘው ጠቅላላ ዋጋ መካከል ልዩነት ከመጣ፣ የአንዱ ዋጋ
የበላይነት ይኖረዋል፡፡ ጠቅላላ ዋጋም በአንፃሩ ይስተካከላል፡፡ በግዥ ፈጻሚው አካል አስተያየት
መሠረት በነጠላ ዋጋ ውስጥ የዴሲማል ነጥቦች አቀማመጥ ተዛብቷል ብሎ ካመነ ጠቅላላ ዋጋው
የበላይነት ያገኝና ያንዱ ዋጋ በዚያው መጠን ይስተካከላል፡፡
(ለ) የንዑሳን ድምሮች ወይም ቅናሾች ውጤት በሆነው ጠቅላላ ድምር ላይ ስህተት ካለ፣ ንዑሳን
ድምሮች ተቀባይነት የሚያገኙ ሆኖ ጠቅላላው ድምር በዚያው መሠረት ይስተካከላል፡፡
(ሐ) በቁጥሮችና በቃላት መካከል ልዩነት ከታየ በቃላት የተገለፀው ቁጥር ከስህተቱ ጋር የተያያዘ ካልሆነ
በስተቀር በፊደል የተገለፀው ቁጥር ይወሰዳል፡፡ በፊደል የተገለፀው ቁጥር ከስሌት ስህተት ጋር
የተያያዘ ከሆነ በቁጥር የተገለፀው መጠን ላይ በፊደል ‹‹ሀ›› እና ‹‹ለ›› ላይ ባለው መሠረት በቁጥር
የተገለፀው መጠን የበላይ ይሆናል፡፡
34.2 የግዥ ፈጻሚው አካል ያገኛቸውን የስሌት ስህተቶች በማስተካከል ለሚመለከተው ተጫራች፣
ጥያቄው ከደረሰበት ቀን ጀምሮ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥበተመለከተው ጊዜ ገደብ
መሰረት ማስተካከያውን ስለመቀበሉ ስምምነቱን እንዲገልፅ ወዲያውኑ በጽሑፍ ያሳውቃል፡፡
ማስተካከያዎቹ በመጫረቻ ሠነድ ውስጥ በግልፅ መታየት አለባቸው፡:
34.3 በአሸናፊነት የተመረጠ ተጫራች በስሌት ስህተቶች ላይ የተደረገን ማስተካከያ ካልተቀበለ ያቀረበው
የመጫረቻ ሠነድ ውድቅ ይደረጋል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
20/33
35. ልዩ አስተያየት

35.1 አግባብነት ባለው የመንግሥት አዋጅ መሠረት በተቋቋሙ አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት በሀገር ውስጥ
የተመረቱ ዕቃዎች የልዩ አስተያየት አሠራር ተጠቃሚ ይሆናሉ፡፡
35.2 በመጫረቻ ሠነዶች የግምገማ ሂደት የዋጋ ማወዳደር ሲካሄድ በሀገር ውስጥ ለተመረቱ ዕቃዎች
የሚሰጠው ልዩ አስተያየት 15% ነው፡፡
35.3 በንዑስ አንቀጽ 35.2 በተጠቀሰው መሠረት የልዩ አስተያየት አሠራር የሚተገበረው፣ በመጫረቻ ሠነዱ
ጠቅላላ ዋጋ ላይ ከ 35% ያላነሰ የሀገር ውስጥ እሴት የተጨመረ ስለመሆኑ በታወቀ የሂሣብ ምርመራ
ባለሙያ የተረጋገጠ ከሆነ ብቻ ነው፡፡
35.4 በንዑስ አንቀጽ 35.3 ለተጠቀሰው ዓላማ ሲባል፣ በኢትዮጵያ ውስጥ የተጨመረው የእሴት መጠን
የሚሠላው፣ ከምርቱ ጠቅላላ ዋጋ ላይ ቀጥተኛ ያልሆኑ ታክሶችን ሳይጨምር ይህንኑ ምርት ለማምረት
ሲባል ከውጭ ሀገር ለገቡት ጥሬ ዕቃዎችና ተያያዥ መገልገያዎች የተደረገውን ወጪ እና እንዲሁም
ይህንኑ ምርት በማምረት ሂደት ከውጭ ሀገር የተገኙ አገልግሎቶችን በመቀነስ ነው፡፡
35.5 አግባብነት ባለው ሕግ መሠረት የተቋቋሙ አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት የሚፎካከሩት ከሀገር ውስጥ
ተጫራቾች ጋር በሚሆንበት ጊዜ የሚሰጠው ልዩ አስተያየት 3% ነው፡፡

36. የመጀመሪያ ደረጃ የጨረታዎች ግምገማ

36.1 የግዥ ፈጻሚው አካል በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 23 መሠረት የተጠየቁት ማናቸውም የተጫራቹን
ብቃት የሚያስረዱ ሠነዶች ሙሉ ለሙሉ ተያይዘው የቀረቡ መሆኑን እና የመጫረቻ ሠነዱ በጨረታ
ሠነዱ ውስጥ የተዘረዘሩትን ፍላጎቶች አሟልቶ መቅረቡን ለማረጋገጥ በመጫረቻ ሠነዶቹ ላይ
የመጀመሪያ ደረጃ ምርመራ ያካሂዳል::
36.2 ተጫራቾች የመጫረቻ ሠነዶች ከተከፈቱበት ጊዜ አንሥቶ የጨረታው አሸናፊ እስኪታወቅ ድረስ ባለው
ጊዜ ውስጥ በማናቸውም ከመጫረቻ ሠነድ ጋር በተያያዘ ጉዳይ የግዥ ፈጻሚውን አካል ማግኘት
የለባቸውም፡፡ በግዥ ፈጻሚው አካል የሚካሄድን የምርመራ፣ የግምገማ፣ ደረጃ የማስያዝና አሸናፊነትን
በተመለከተ የውሳኔ ሃሣብ የማቅረብ ሂደት የተሣሣተ አቅጣጫ ለማስያዝ በተጫራቾች የሚካሄድ
ማንኛውም ዓይነት ጥረት በተጫራቹ የቀረበውን ሠነድ ውድቅ መደረግ ሊያስከትል ይችላል፡፡
36.3 የግዥው ፈጻሚ አካል የሚከተሉት ሁኔታዎች ሲኖሩ አንድን የመጫረቻ ሠነድ ብቁ አይደለም በማለት
ሊወስን ይችላል፣
(ሀ) ኩባንያውን/ሽርክናውን/ጊዜያዊውን ሕብረት በመወከል በመጫረቻ ሠነዱ ላይ ስለፈረመው ሰው
ማንነትና የሥልጣን ውክልና የሚያረጋግጥ ሥልጣን ባለው አካል የተሰጠ የጽሁፍ ማስረጃ
ከመጫረቻው ሠነድ ጋር አያይዞ አለማቅረብ (የተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 24.2)፣
(ለ ) የመጫረቻው ሠነድ ዋናው ቅጂና ሁሉም ኮፒዎች በታይፕ ወይም በማይለቅ ቀለም ያልተጻፉ
መሆንና ተጫራቹን በመወከል ሥልጣን በተሰጠው ሰው አለመፈረም ((የተጫራቾች መመሪያ ንዑስ
አንቀጽ 24.2)፣
(ሐ ) የማይቀየሩና የታተሙ ገላጭ መጽሄቶችን ሳይጨምር፣ የመጫረቻው ሠነድ አካል የሆኑ ሁሉም
ገጾች የመፈረም ሥልጣን በተሰጠው ሰው ያልተፈረሙ ወይም አጭር ፊርማ ያልተደረገባቸው
እንደሆነ(የተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 24.2)፣
(መ) የመጫረቻ ሠነዱ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 11.1 መሠረት በተፈቀደው ቋንቋ
ካልተጻፈ፤
(ሠ ) ተጫራቹ የመጫረቻ መረጃዎችን የማስረከቢያ ቅጽ ፈርሞና ቀን ጽፎበት ካላስረከበ፤
(ረ) ተጫራቹ የመጫረቻ የዋጋ መርሃግብር ማሳወቂያ ቅጽ ፈርሞና ቀን ጽፎበት ካላስረከበ፤
(ሰ) ተጫራቹ የተጫራች አግባብነት ማረጋገጫ ቅጽ ፈርሞና ቀን ጽፎበት ካላስረከበ፤
(ሸ) ተጫራቹ የመጫረቻን የቴክኒክ እና የአግባብነት ማረጋገጫ ቅጽ ፈርሞና ቀን ጽፎበት ካላስረከበ፤
(ቀ) ተጫራቹ የአቅርቦት፣ የትግበራና የአፈጻጸም መርሃግብር ፈርሞና ቀን ጽፎበት ካላስረከበ፤
(በ ) ተጫራቹየተፈረመና ቀን የተፃፈበት የጨረታ ዋስትና ካላቀረበ፤
(ተ) የቀረበው የጨረታ ዋስትና በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 22 መሠረት የቀረበ ካልሆነ፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
21/33
37. የጨረታን/የተጫራችን ሕጋዊነት፣ ሙያ፣ የቴክኒክ ብቃትና የፋይናንስ አቅም መለኪያ
መስፈርቶች

37.1 እያንዳንዱ የመጫረቻ ሠነድ ስለተጫራቾቹ ብቃት የሚያስረዱ ሠነዶችን አሟልቶ መያዙን የግዥው
ፈጻሚ አካል ካረጋገጠ በኋላ በያንዳንዱ የመጫረቻ ሠነድ ሕጋዊ፣ ሙያዊ፣ ቴክኒካዊና የገንዘብ አቋም ላይ
‹‹ተቀባይነት ያገኘ›› ‹‹ተቀባይነት ያላገኘ›› እያለ በመፈረጅ ብቃትን በሚመለከት በጨረታ ሰነዱ ውስጥ
በዝርዝር የተመለከተውን ፍላጎት መሠረት በማድረግ ውሣኔ ይሰጣል፡፡
37.2 ሕጋዊ ተቀባይነት
የግዥ ፈጻሚ አካል የመጫረቻ ሠነድን ‹‹ምላሽ ሰጪ ያልሆነ›› ብሎ የሚሰይመው፣
(ሀ) ተጫራቹበተጫራቾች መመሪያንዑስአንቀጽ 4.2 መሠረትዜግነትየሌለውከሆነ፣
(ለ) ተጫራቹበተጫራቾች መመሪያንዑስአንቀጽ
4.3 በተገለጸውመሠረትየጥቅምግጭትያለውከሆነ፣
(ሐ) ተጫራቹበተጫራቾች መመሪያአንቀጽ 4.6 (b)(i)
መሠረትየተሠማራበትንየሥራዘርፍየሚያመለክትየታደሠየንግድፍቃድአያይዞያላቀረበከሆነ

(መ) ተጫራቹበተጫራቾች መመሪያአንቀጽ 4.7
መሠረትበመንግሥትየግዥናንብረትአስተዳደርኤጀንሲ የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ
ያልተመዘገበ ከሆነ፤ (የሀገር ውስጥ ተጫራቾችን ብቻ ይመለከታል)፣
(ሠ) ተጫራቹከሀገርውስጥሆኖበተጫራቾች መመሪያአንቀጽ 4.6 (b)(ii)
መሠረትበግብርአስከፋይባለሥልጣንየተሠጠየተጨማሪ እሴት ታክስምዝገባሠርቴፊኬት
(የገንዘብመጠንአንቀጽ 4.6 (b)(ii) በተጠቀሰው መሰረት) ያላቀረበከሆነ፣
(ረ) ተጫራቹ ከሀገርውስጥሆኖበተጫራቾች መመሪያአንቀጽ 4.6 (b)( iii) መሠረት
በግብርአስከፋይባለሥልጣንየተሠጠ ግብር የመክፈል ግዴታውን የተወጣ
መሆኑንየሚያሣይማረጋገጫያላቀረበከሆነ፣
(ሰ) የውጭ ሀገር ተጫራች ሆኖ በተጫራቾች መመሪያአንቀጽ 4.6 (c) መሠረት
ከተቋቋመበትሀገርየተሰጠውንየንግድድርጅትምዝገባሠርቴፊኬትወይምየታደሠየንግድፍቃድያላቀረ
በከሆነ፣
(ሸ) ተጫራቹአስቀድሞየገባባቸውንየውልግዴታዎችባለመወጣቱምክንያት
በመንግሥትግዥዎችእንዳይሣተፍ
ከመንግሥትየግዥናንብረትአስተዳደርኤጀንሲበተጫራቾች መመሪያአንቀጽ 4.4 መሠረት
የተጣለበትእገዳካለ፣
(ቀ) የመጫረቻ ሰነዱ በሽርክና የቀረበ ሆኖ ስለሽርክናው የመተዳደሪያደንብስምምነት፣ አዲስ
ስምምነት ለመፍጠር ከሆነም ይፋዊ ፍላጎት ማሳያ ደብዳቤ፣ የመተዳደሪያ ደንቡን ረቂቅ
በማያያዝ በተጫራቾች መመሪያአንቀጽ 4.1 መሠረትዝርዝርመረጃያልተያያዘእንደሆነ፣
37.3 ሙያዊ ተቀባይነት

የግዥ ፈጻሚ አካል በሚከተሉት ምክንያቶች የጨረታውን ብቁ አለመሆን ሊወስን ይችላል፤


(ሀ) ተጫራቹበጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥአንቀጽ 4.6 (b)( iv)
የተጠየቀከሆነናአግባብነትያለውየሙያማረጋገጫያላቀረበ ከሆነ፣
(ለ) ተጫራቹበጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ አንቀጽ 14.1 በተጠቀሰው
የጊዜገደብመሰረተ ከሙያውብቃትናአቅምጋርበተያያዘየተጫራችአግባብነት
ማረጋገጫቅጽበመጠቀምተፈላጊመረጃያላቀረበከሆነ፣
37.4 ቴክኒካዊ ተቀባይነት

የግዥ ፈጻሚ አካል በሚከተሉት ምክንያቶች የጨረታውን ብቁ አለመሆን ሊወስን ይችላል፤

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
22/33
(ሀ) ተጫራቹ
የተጫረተባቸውንዕቃዎችየመነሻሀገርየሚገልጽመረጃየመጫረቻማስረከቢያቅጽበመጠ
ቀምዝርዝርመረጃያላቀረበ ከሆነ፣
(ለ) ተጫራቹበጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ በተጠቀሰውብዛትናየጊዜገደብ
አስቀድሞየገባባቸውንዋናዋናየውልግዴታዎችበበቂሁኔታስለመወጣቱየአግባብነት
ማረጋገጫቅጽበመጠቀምተፈላጊመረጃያላቀረበ ከሆነ፣
(ሐ) ተጫራቹ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ አንቀጽ 16.3
በተገለጸውበጀት፣የጊዜክልልናየተመጣጣኝውሎችብዛት፣ቀድምሲልየገባባቸውን
የውልግዴታዎችበበቂሁኔታእንደተወጣየሚያስረዳከተዋዋይአካላትየተሰጠማስረጃያላስረከበከሆ
ነ፣
(መ) በክፍል 6 በተገለፀው መሰረት ተጫራቹየተሟላ የፍላጎት መግለጫ፤ የቴክኒክ ሀሳብና
የአግባብነት ማረጋገጫ በተዘጋጀው ቅጽበመመስረት ከዚህ በታች ከተዘረዘሩት ወሳኝ
ማስረጃዎች ጋርካላቀረበ፣
i. ተጫራቹ በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 17 መሠረት ቴከኒካዊ የሰነድ ማስረጃዎች ካላቀረበ
(በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ የተጠየቀ ከሆነ)፣
ii. በተጫራቹ በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 17.2 (ሐ) መሠረት የመጀመሪያ ደረጃ የፕሮጀክት
ፕላን ካላቀረበ፣
iii. ተጫራቹ በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 17.2 (መ) መሠረት ከግዥ ፈጻሚው አካልና
ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅትና በተሣለጠ መልኩ በኃላፊነት የሚሰራበትን ሁኔታ
የሚያስረዳ የጽሁፍ ማስረጃ ካላቀረበ፣
iv. ተጫራቹበተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 5.6 መሠረት ከአምራች የተፈቀደለትን የውክልና
ደብዳቤ ካላቀረበ፣
v. ተጫራቹ የሚያሠራቸውን የንዑስ ተዋዋዮች ዝርዝር ካላያያዘ፣
vi. ተጫራቹ የሚያቀርባቸውን ሶፍትዌሮች ዝርዝር ካላያያዘ፣
vii. ተጫራቹ በትዕዛዝ የሚሠሩ ዕቃዎችን ዝርዝር ካላያያዘ፣

37.5 የፋይናንስ አቋም ተቀባይነት

የግዥ ፈጻሚ አካል ማናቸውንም የመጫረቻ ሠነድ ውድቅ የሚያደርገው፣


(ሀ) ተጫራቹበክፍል 4 የጨረታቅጾችጋርየተያያዘውንየተጫራቾችአግባብነት ማረጋገጫቅጽ
በአግባቡበመሙላትበዚህውልመሠረትየሚገባበትንግዴታለመወጣትየሚያስችልአስተማማኝየ
ፋይናንስምንጭእንዳለውካላረጋገጠ፣
(ለ ) ተጫራቹበክፍል 3 የግምገማዘዴና መስፈርቶች ሥርለተጠቀሰውጊዜ፣በተጫራቾች
መመሪያአንቀጽ 15.2 (ሀ)
መሠረትራሱንበቻለናበተፈቀደለትየሂሣብባለሙያየተረጋገጠዓመታዊየሂሣብመግለጫያልሰጠ
እንደሆነ፣
(ሐ) ተጫራቹሌሎችበተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 15.2 (ለ) መሠረትየተጠየቁትን
ስለተጫራቹየፋይናንስአቋምየሚያረጋግጡማስረጃዎችያልቀረቡ ከሆነ፣
(መ) ተጫራቹበክፍል 3 የግምገማዘዴና መስፈርቶች
ሥርበተጠቀሰውጊዜየታየውዓመታዊአማካይየፋይናንስገቢ ወጪ (በጨረታ ዝርዝር መረጃ
ሰንጠረዥ
ውስጥየመጫረቻዋጋንመሠረትበማድረግበገንዘብከተጠቀሰውመጠንየሚበልጥካልሆነ፣
(ሠ ) ተጫራቹየመጫረቻሠነዱንዋጋበተጫራቾች መመሪያአንቀጽ 12
በተመለከተውመሠረትማስላትካልቻለ፣
(ረ) ተጫራቹየመጫረቻሠነዱንዋጋበተጫራቾች መመሪያአንቀጽ 13
በተመለከተውየገንዘብምንዛሬካልሰጠ፣

38. ጨረታዎችን ስለመገምገም

38.1 የግዥ ፈጻሚው አካል ለዝርዝር ግምገማ ብቁ የሆኑትን የመጫረቻሠነዶች ብቻ የገመግማል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
23/33
38.2 ለግምገማና ለዋጋ ማነጻጸር ዓላማ ሲባል፣
የግዥውፈጻሚአካልበተለያዩምንዛሬዎችየቀረቡትንየመጫረቻዋጋዎችመጫረቻውበተከፈተበትቀንየዋለ
ውንየምንዛሬተመንከብሔራዊባንክበመውሰድበጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ
ወደተጠቀሰውብቸኛምንዛሬይቀይራል፡፡
38.3 የግዥ ፈጻሚው አካል እያንዳንዱን መጫረቻ ለመገምገም በዚህ አንቀጽና በግምገማና ብቃት መስፈርት
ክፍል 3 ውስጥ ትርጉም የተሰጣቸውን ሁሉንም መስፈርቶችና ዘዴዎችን ይጠቀማል፡፡ ሌላ ማንኛውንም
መስፈርትና ዘዴ መጠቀም አይፈቀድም፡፡
38.4 የመጫረቻንሠነድ ለመገምገም የግዢው ፈጻሚ አካል የሚከተሉትን ይጠቀማል፡
(ሀ) የመጫረቻ ዋጋ
(ለ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 34 መሠረት የዋጋ የስሌት ስህተት ማረሚያ (ማስተካከያ)
(ሐ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 12.4 መሠረት በቀረበው የዋጋ ቅናሽ ሀሳብ መሠረት ዋጋን
ማስተካከል፣
(መ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 38.2 መሠረት ከላይ ከ (ሀ) እስከ (ሐ) በተሠራውየሂሣብሥራ
(አስፈላጊከሆነ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስአንቀጽ 38.2 ወደብቸኛምንዛሬመቀየር፤
(ሠ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 33 መሠረት አለመጣጣሞችና ለጉድለቶች ማስተካከያ
ማድረግ፣
(ረ) በግምገማና ብቃት መስፈርቶች ክፍል 3 ውስጥ በተጠቀሰው መሠረት ሁሉንም የግምገማ ነጥቦች
መተግበር፣
(ሰ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 35 መሠረት ልዩ አስተያየት ተተግብሮ ከሆነ ለዚሁ ተገቢውን
ማስተካከያ ማድረግ፣
38.5 በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 12 መሠረት ከተጠቀሰው የመጫረቻ ዋጋ በተጨማሪ የግዥ ፈጻሚው
አካል ለጨረታ ዋጋ ግምገማ ሌሎች ነጥቦችን ማለትም የዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች ባህሪይ፣
አፈጻጸም፤ ቃላቶችና ሁኔታዎች ጋር ሊጠቀም ይችላል፡፡ የተመረጡ ነጥቦች ካሉ በግምገማና ብቃት
መስፈርት ክፍል 3 ውስጥ ጥቅም ላይ የሚውሉት የግምገማው ነጥቦችና የአተገባበር ዘዴያቸው መገለጽ
ይኖርበታል፡፡
38.6 እነዚህ የጨረታ ሰነዶች ተጫራቾች ለተለያየ ሎት የተለያዩ ዋጋዎች እንዲያቀርቡና በአንድ ተጫራች
የብዙ ሎቶች ውል እንዲሰጥ የሚፈቅዱ ከሆነ፣ በመጫረቻ ማስረከቢያ ሰነድ ውስጥ በዋጋ ቅነሳ የቀረበ
ሀሳብን ጨምሮ በዝቅተኛነት የተገመገሙ የሎት ውሁዶችን የመገምገሚያ ዘዴ በጨረታ ዝርዝር መረጃ
ሰንጠረዥ ውስጥ ተገልጿል፡፡ በግምገማ ዘዴና መስፈርት ክፍል 3 ውስጥም ተመልክተዋል፡፡

39. ጨረታዎችን ስለማወዳደር

39.1 ግዥ ፈፃሚው አካል በጨረታ ሰነዱ ክፍል 3 ላይ የተገለፀውን የማወዳደሪያና የግምገማ መስፈርት
በመጠቀም መሰረታዊ ወይም ዝቅተኛ የማወዳደሪያ መስፈርቶችን ካሟሉት መካከል በአሸናፊነት
መመረጥ የሚገባውን ተጫራች ይወስናል፡፡

40. ድህረ-ብቃት ግምገማ

40.1 የግዢ ፈጻሚው አካል በጨረታ ሠነዱ ውስጥ የተቀመጡትን የግምገማ ዘዴዎችና መሥፈርቶች
በመጠቀም የግምገማውን ሂደት በውጤታማነት ካጠናቀቁት መካከል በአሸናፊነት የተመረጠውን
ተጫራች ከለየ በኋላ፤ ተጫራቹ አሁን ከሚገኝበት ሁኔታና አቋም አንፃር ብቃቱን ለመወሰን የሚያስችል
ድህረ-ብቃት ግምገማ ያካሂዳል፡፡
40.2 በተመረጠው ተጫራች ላይ የሚካሄደው ድህረ-ብቃት ግምገማ በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 37
መሠረት ተጫራቹ ባቀረበው የብቃት የጽሑፍ ማስረጃ ጋር የተመሰረተ ሆኖ፤ የተጫራቹን ሕጋዊና
ሙያዊ ብቃት፣ የፋይናንስ አቋም፣ የቴክኒክ እና ሌሎች በጨረታ ሠነዱ ውስጥ የተገለፁትን መመዘኛ
መስፈርቶች ላይ ያተኮረ ይሆናል። በተጨማሪም ለተጫራቹ የመልካም አፈፃፀም ማረጋገጫ ደብዳቤ
ወደሰጡት ደምበኞች የሥራ አካባቢ ድረስ አካላዊ ጉብኝት በማድረግ ቃለ መጠይቅ ማድረግን፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
24/33
የተሠራውን የሥራ ሁኔታና ደረጃውን ማየትን እንዲሁም ሌሎች በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ
ውስጥ የተጠቀሱ ካሉም የሚያካትት ይሆናል:: በዚህ የድህረ--ብቃት ግምገማ ወቅት በጨረታው
አሸናፊነት የተመረጡትን መሣሪያዎች የአፈፃፀም ብቃትና የአሠራር ሁኔታ በተመለከተ ከቴክኒካዊ
የፍላጎት መግለጫ አንፃር የመፈተሸና የመሞከር ተግባርንም ጭምር የግዥ ፈጻሚው አካል ሊያከናውን
ይችላል፡፡
40.3 በድህረ-ብቃት ግምገማ ወቅት አሸናፊው ተጫራች በ 15 ቀናት ውስጥ ተጨባጭ ሰነዶች እንዲያቀርብ
ተጠይቆ ማቅረብ ካልቻለ ወይም ያቀረባቸው ሰነዶች የተሳሳቱ ሆነው ከተገኙ ጨረታው ውድቅ
ይደረጋል፡፡ በዚህ ጊዜ የግዥ ፈፃሚው አካል በሁለተኛ ደረጃ ዝቅተኛ ዋጋ ወደ አቀረበው ተጫራች
በማለፍ ብቃቱን ለማረጋገጥ በተመሳሳይ ሁኔታ በተጫራቹ ላይ አስፈላጊውን የድህረ-ብቃት ግምገማ
ያከናውናል፡፡

41. ጨረታዎችን ስለመቀበል ወይም ውድቅ ስለማድረግ

41.1 የግዢ ፈጻሚው አካል ማንኛውንም የመጫረቻ ሠነድ የመቀበልና ያለመቀበል መብት አለው፡፡ እንደዚሁም
የጨረታ ሂደቱን ሙሉ ለሙሉም ይሁን በከፊል የመሠረዝና ሁሉንም መጫረቻዎች ውል ከመስጠት
አስቀድሞ ውድቅ የማድረግ መብት አለው፡፡

42. ድጋሚ ጨረታዎችን ስለማውጣት

42.1 የግዢው ፈጻሚ አካል የሚከተሉት ሁኔታዎች ሲያጋጥሙ፣ ጨረታውን እንደገና እንዲወጣ ሊያደርግ
ይችላል፡፡
(ሀ) የመጀመሪያው የጨረታ ውጤት አጥጋቢ ሳይሆን ሲቀር ማለትም ብቃት ያላቸው ወይም የዋጋ
ጠቀሜታ ያላቸው መጫረቻዎች ያልቀረቡበት ከሆነ፣
(ለ )

በግዥፈፃሚውአካልጨረታውከመውጣቱበፊትስለሚገዙትዕቃዎችበተካሄደውየገበያዋጋግምትመሠረት
ከተቀመጠውበጀትአንፃርበተመረጠውየመጫረቻሠነድመሠረትየቀረበውዋጋበእጅጉከፍያለ(የተጋነነ)
ከሆነ፣
(ሐ) ብዙ ተጫራቾችን በሚያሳትፍ መልኩ የቀድሞውን ሠነድ ማስተካከል አስፈላጊነቱ ሲታመንበት፣
(መ) አስቀድሞ በተቀመጠው የጨረታሠነድድንጋጌመሠረትለመፈፀምየማይፈቅድ፣
(ሰ) ከአቅምበላይየሆነሁኔታቢያጋጥም፣

ረ. ውል ስለመፈፀም

43. አሸናፊ ተጫራችን መምረጫ መስፈርቶች

43.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በጨረታ ሰነዱ ላይ የተመለከቱትን መሰረታዊ መስፈርቶች በአጥጋቢ ሁኔታ
ካሟሉት መካከል የተሻለ ዋጋ ያቀረበውን ተጫራች የጨረታ አሸናፊ አድርጎ በመምረጥ ይህንኑ
ለአሸናፊው ተጫራች ያሳውቃል፡፡
43.2 በጨረታ ሰነዱ ላይ የተጠየቀው የሎት(lot) ኮንትራት ከሆነ በዚሁ መሠረት ለእያንዳንዱ ሎት
(lot) የአሸናፊነት ማስታወቂያ ይሰጣል፡፡ ይህም ሆኖ ግን የግዥ ፈፃሚው አካል የቀረቡት ቅናሾችና
አጠቃላይ ሁኔታዎችን አይቶ የሚሻለውን ሊመርጥ ይችላል፡፡
43.3 አንድ ተጫራች ያሸነፈው ከአንድ በላይ ሎት (lot) ከሆነ ሁሉም በአንድ ኮንትራት ሊጠቃለሉ
ይችላሉ፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
25/33
44. ከውል በፊት የግዥውን መጠን ስለመለወጥ

44.1 የግዥ ፈጻሚው አካል ውል በሚሰጥበት ጊዜ፣ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ የተገለጸውን
መቶኛ ሳይለቅ፣ ከዚህ በታች በተመለከቱት ምክንያቶች የግዥውን መጠን (ብዛት) የመጨመር
ወይም የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

(ሀ) እጅግተመሣሣይየሆኑ ንዑስአካላትንብዛት/መጠን፣ወይም


(ለ)የነጠላሐርድዌሮች፣ሶፍትዌር፣ተመሣሣይመሣሪያ፣ዕቃ፣ምርት፣
እናሌሎችየመረጃሥርዓቱዕቃዎችናመሣሪያዎችአካላትንብዛት/መጠን፣ወይም
(ሐ) የተከላወይምሌሎችአገልግሎቶችንብዛት/መጠን፡

45. የጨረታ ውጤትና አሸናፊ ተጫራች ስለማሳወቅ

45.1 የግዥ ፈጻሚው አካል ጨረታው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ከማለቁ በፊት የጨረታው ግምገማ
ውጤት ለሁሉም ተጫራቾች በተመሣሣይ ሁኔታና ጊዜ በጽሑፍ ያሳውቃቸዋል፡፡
45.2 በቴክኒክ ግምገማ ምክንያት ላልተሣካላቸው ተጫራቾች የሚጻፈው ደብዳቤ መጫረቻቸው በምን
ምክንየት እንደቀረና የአሸናፊውን ተጫራች ማንነት መግለጽ ይኖርበታል፡፡
45.3 ከግዥው ፈጻሚ አካል ለአሸናፊው ተጫራች የሚላከው የአሸናፊነት ደብዳቤ፣ በመካከላቸው
ቀጥሎ የሚፈጸመውን ውል አይተካም/አይወክለውም፡፡ በግዥው ፈጻሚ አካልና በአሸናፊው
ተጫራች መካከል ውል ተደረገ የሚባለው፣ ይህንን የግዥ ጉዳይ የአፈጻጸም ሂደት የሚያስተዳድሩ
ዝርዝር ድንጋጌዎችን የያዘ ሠነድ ተዘጋጅቶ በሁለቱም ወገኖች ሲፈረም ብቻ ነው፡፡
45.4 ለአሸናፊው ተጫራች የሚላከው የአሸናፊነት ደብዳቤ የሚከተሉትን መረጃዎች ሊይዝ ይችላል፡፡
(ሀ) የግዥፈጻሚውአካልየመጫረቻሠነዱንእንደተቀበለው፣
(ለ) የውሉንጠቅላላዋጋ፣
(ሐ) የዕቃዎቹንዝርዝርናየያንዳንዱንእቃዋጋ፣
(መ)
የጨረታውአሸናፊእንዲያስይዝየሚፈለገውንየውልማስከበሪያዋስትናእናለዋስትናውማስረከቢያየተ
ፈቀደለትንቀነገደብ፡፡

46. ውል አፈራረም

46.1 የግዥው ፈጻሚ አካል ስለውሉ አሰጣጥ በደብዳቤ ካስታወቀ በኋላ ለአሸናፊው ተጫራች ውሉን
ወዲያውኑ መላክ ይኖርበታል፡፡
46.2 አሸናፊው ተጫራች የአሸናፊነት ማስታወቂያውን ከተቀበለበት ቀን አንሥቶ ባሉት 15 ቀናት
ውስጥ ውሉን መፈረም፣ ቀን መጻፍና ለግዥው ፈጻሚ አካል መመለስ ይኖርበታል፡፡
46.3 የጨረታ ውጤቱን ለተጫራቾች ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 የሥራ ቀናት ውስጥ ወይም
በጨረታው ሂደት ላይ የቀረበ ቅሬታ ካለ የግዥ ፈጻሚው አካል ውሉን መፈረም የለበትም፡፡

47. የውል ማስከበሪያ ዋስትና

47.1 አሸናፊው ተጫራች ከግዥ ፈጻሚ አካል ውሉን በተቀበለ በ 15 ቀናት ውስጥ በአጠቃላይ የውል
ሁኔታዎች መሠረት በውል ቅጾች ክፍል 9 ውስጥ የተመለከተውን የውል ማስከበሪያ ዋስትና ቅጽ
ወይም በግዥ ፈጻሚ አካል ተቀባይነት ያለውን ሌላ ቅፅ በመጠቀም የውል ማስከበሪያ
ዋስትናውን ያቀርባል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
26/33
47.2 አሸናፊው ተጫራች ከላይ የተጠቀሰውን የውል ማስከበሪያ ዋስትና ማቅረብ ያለመቻል ወይም
ውሉን መፈረም ያለመቻል፣ ውል መስጠቱን ለመሠረዝና የመጫረቻ ማስከበሪያ ዋስትናውን
ለመውረስ በቂ ምክንያት ይሆናል፡፡
47.3 አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት የተጠየቁትን የጨረታ ዋስትና፣ የውል ማስከበሪያ ዋስትና፤ እንዲሁም
የቅድሚያ ክፍያ ዋስትናዎች ከሚመለከታቸውና ከሚያደራጃቸው አመኔታ ካለው አካል የተጻፉ
የደብዳቤ ዋስትናዎች ሊያቀርቡ ይችላሉ፡፡
47.4 አሸናፊው ተጫራች ውሉን ካልፈረመ ወይም ለመፈረም ካልፈለገ፣ ወይም ከላይ የተጠቀሰውን
የውል ማስከበሪያ ዋስትና ካላስረከበ፣ የግዥ ፈጻሚው አካል የመጫረቻ ሠነዱ በሁለተኛ ደረጃ
ዝቅተኛ ዋጋነት ለተገመገመለትና ብቁ መሆኑን ለወሰነለት ተጫራች ውሉን በመስጠት ውል
እንዲፈርም ያደርጋል ወይም የሁለቱን አማራጮች ጠቀሜታ ከፈተሸ በኋላ ወደ አዲስ የጨረታ
ማስታወቂያ የማውጣት ሂደት ውስጥ ሊገባ ይችላል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
27/33
ክፍል 2 ፡ የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ
ማውጫ

ሀ. መግቢያ 1
ለ. የጨረታሰነዶች 2
ሐ. የጨረታአዘገጃጀት 2
መ. የጨረታዎችአቀራረብናአከፋፈት 4
ሠ. ጨረታዎችንመገምገምናማወዳደር 5
ረ. ውልስለመፈፀም 6

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
II/IX
ክፍል 2
የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ
የተጫራቾች መመሪያ
ከተጫራቾች መመሪያ ጋር የተያያዘ
(ተ.መ) ማጣቀሻ

ሀ. መግቢያ
ተ.መ. 1.1 ግዥ ፈፃሚ አካል፦ [የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]
አድራሻ፦ [አድራሻ ይግባ]

ተ.መ. 1.1 የጨረታው ሰነድ የወጣበት የግዥ ዘዴ፦ [የግዥ ዘዴ ይግባ]

ተ.መ. 1.2 እና 25.2 (ለ) የፕሮጀክቱ ስም፦ [የፕሮጀክቱ ስም ይግባ]


አጠቃላይ የመረጃ ሥርዓት እና ሌሎች ዕቃዎች ግዥ አይነት፦ [አጠቃላይ የመረጃ
ሥርዓት እና ሌሎች የዕቃዎች መግለጫ ይግባ]

ተ.መ. 1.3 እና 25.2 (ለ) የግዥው መለያ ቁጥር፦……………..

ተ.መ. 1.3 የጨረታው ሰነድ የሎት (lot) ቁጥርና መለያ፦ [የ lot ቁጥርና መለያ ይግባ]

ተ.መ. 4.1 (ሀ) ግለሰቦች፣ የሽርክና ማህበራት፣ ጊዜያዊ ህብረት ወይም ማህበራት በጋራና
በተናጠል ተጠያቂ ናቸው
[ግለሰቦች ወይም የጋራ ማህበራት በጋራና በተናጠል ተጠያቂ ካልሆኑ “
በምትኩ፣የሚከተሉት ልዩ ተጠያቂነቶችና ሀላፊነቶች ለያንዳንዱ ግለሰብ ወይም
የጋራ ማህበራት ተግባራዊ እንደሚሆን ይግባ ” (በዝርዝር ይብራራ)]

ተ.መ. 4.6 (ለ) (ii) የሀገር ውስጥ ተጫራቾች የታክስ ባለሥልጣን በሚወስነው መጠንና [መጠኑ
በኢትዮጵያ ብር ይግባ] ከዚያ በላይ ለሆነ ጨረታ የተጨማሪ እሴት ታክስ
የምዝገባ ሠርቲፊኬት ማቅረብ አለባቸው

ተ.መ. 4.6 (ለ) (iv) አግባብነት ያለው የሙያ ብቃት [የሙያ ብቃት ይገለፅ] ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት
አስፈላጊ ነው፡፡

ተ.መ. 4.8 ተጫራቹ ህጋዊነቱንለማረጋግጥ የሚከተሉትን የታደሱ ሰነዶች (ማስረጃዎች)


ማቅረብ አለበት።
ሀ.
ለ.
ሐ.

ተ.መ. 5.6 ተጫራቹ የመረጃ ሥርዓት እና ሌሎች ዕቃዎች በኢትዮጵያ ለማቅረብ


ስለመቻሉ የሚያረጋግጥ በአምራቹ የተሰጠ የአቅራቢነት የውክልና ስልጣን
ደብዳቤ ማቅረብ አለበት፡፡

ለ. የጨረታ ሰነዶች
ተ.መ. 7.1 እና 9.4 ለጥያቄና ለማብራሪያ ዓላማ ብቻ የሚያገለግል የግዥ ፈፃሚ አካል አድራሻ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
1/6
የግዥው ፈፃሚ አካል [ግዥ ፈፃሚ አካል ስምይግባ]

የሚመለከተው ሰው [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]


ስም
ቢሮ ቁጥር [ቢሮ ቁጥር ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
ፖ.ሣ.ቁ. [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
ፓ.ሳ.ኮድ. [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]]
አገር ኢትዮጵያ
ስልክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ ቁጥር ይግባ]
የፋክስ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ ቁጥር ይግባ]
ኢሜይል አድራሻ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]
ተ.መ. 7.1 አና 9.4 የጥያቄዎች እና/ወይም ማብራሪያዎች ማቅረቢያ ቀነ-ገደብ
ቀን፦ [ቀን፣ወር፣ እና አመተ ምህረት ይግባ]
ሰዓት፦ [ሰዓት፣ከጠዋቱ ወይም ከሰአት በኋላ ተብሎ ይግባ]

ሐ. የጨረታ አዘገጃጀት
ተ.መ. 11.1 የጨረታ ቋንቋ፦ [የጨረታው ቋንቋ ይግባ]

ተ.መ. 12.5 አለም አቀፍ የንግድ ውል (ኢንኮተርም) ቃል እትም፦ [ጥቅም ላይ የሚውለው


የአለም አቀፍ የንግድ ውል (ኢንኮተርም) ቀን ይግባ]

ተ.መ. 12.6 (ሀ) (iii) ተጫራቾች ለመረጃ ሥርዓቱ እና ለሌሎች ዕቃዎች እስከመጨረሻው መድረሻ
የሚከፈለውን የሀገር ውስጥ የየብስ ማጓጓዣ ዋጋ መጥቀስ አለባቸው፡፡

ተ.መ. 12.8 ለእያንዳንዱ ሎት(lot) የቀረበው ዋጋ ቢያንስ [በፅሁፍ መቶኛ ፣በተለምዶ 100
ይግባ]% [በምልክት መቶኛ % ይግባ] ከተጠቀሰው እያንዳንዱ የዕቃ ዓይነት
መጣጣም አለበት፡፡
ለእያንዳንዱ ሎት(lot) የቀረበው ከእያንዳንዱ የዕቃ መጠን ጋር ቢያንስ [በፅሁፍ
መቶኛ ፣በተለምዶ 100 ይግባ]በ % [በምልክት መቶኛ % ይግባ] መጣጣም
አለበት፡፡

ተ.መ. 13.1 ተጫራቹ ከሀገር ውስጥ (ከኢትዮጵያ) ለሚያቀርባቸው የመረጃ ሥርዓት እና


ለሌሎች ዕቃዎች ዋጋ ማቅረብ ያለበት በ መሆን አለበት፡፡[የመገበያያ ገንዘብ
አይነት ይግባ]

ተ.መ. 14.1 ተጫራቹ የአሁኑንና [የአመታት ብዛት ይግባ] የበፊቱን የሙያ ብቃትና አቅም
ማረጋገጫውን በተጫራቾች አግባብነት ማረጋገጫ ቅጽ በመሙላት ማስረጃውን
ማቅረብ አለበት፡፡

ተ.መ. 15.2 (ለ) ለፋይናንስ አቋም ማረጋገጫነት ተጫራቹ የሚከተሉትን ሰነዶች ማቅረብ አለበት

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
2/6
ሀ.
ለ.
ሐ.

ተ.መ. 16.3 ተጫራቹ ከዚህ በፊት ላከናወናቸው ተመሳሳይ አገልግሎቶች ከአሠሪው አካል
የመልካም ሥራ ማረጋገጫ ማስረጃ [አስፈላጊው የምስክር ወረቀት ብዛት
ይግባ] ማቅረብ አለበት፡፡ የሚቀርበው ማስረጃ ባለፉት ዓመታት [አስፈላጊው
የአመታት ብዛት ይግባ] የተሠሩና የበጀት መጠናቸው[አስፈላጊው የበጀት መጠን
ይግባ] ቢያንስ የሆኑትን ነው፡፡

ተ.መ. 16.7 የግዥ ፈፃሚው አካል የተጫራቹን ወቅታዊ ቴክኒካዊ ብቃትና ክህሎት
ለማየት/ለማረጋገጥ አካላዊ ጉብኝት ሊያደርግ ይችላል፡፡

ተ.መ. 17.1 ተጫራቹ ከመጫረቻው ሠነድ ጋር የሚከተሉትን የቴክኒክ ማረጋገጫ ማስረጃ


ሰነዶች አያይዞ ማቅረብ አለበት፡፡
ሀ.
ለ.
ሐ.

ተ.መ. 17.2 (ሐ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 17.2 (ሐ) ከተመለከቱት ርዕሶች በተጨማሪ፣
የመጀመሪያ ደረጃ የፕሮጀክት ዕቅድ በሚከተሉት ርዕሶች ላይ ማተኮር
ይኖርበታል፡፡ [እንደ አስፈላጊነቱ ለመጀመሪያ ደረጃ የፕሮጀክት ዕቅድ ተጨማሪ
ርእሶች ይዘርዘር (ወይም በ አ.ው.ሀ የተዘረዘሩት ወይም/እና በቴክኒክ ፍላጎቶች
መሰረት ጥቀስ) ካልሆነ የለም ይባል]
ሀ.
ለ.

ተ.መ. 17.3 ተጫራቹ ለአስተማማኝ ስልጠት፣ ወጪ-ቆጣቢ ቴክኒካዊ ድጋፍ፤ ለአነሥተኛ


የሥልጠና ድግግሞሽና የሰው ኃይል ወጪዎች ሲባል ከዚህ በታች ተለይተው
ለተመለከቱት መሣሪያዎች ልዩ የብራንድ ስማቸውንና ሞዴላቸውን መጥቀስ
ይኖርባቸዋል፡፡ [እንደ አስፈላጊነቱ የለም ወይም የብራንድ ስም መሳርያዎችና
መሳርያዎቹ የተመለከቱበት የቴክኒክ ፍላጎቶች ይጠቀስ]
ሀ.
ለ.
ሐ.

ተ.መ. 18.1 ተጫራቹ ከተጫረተባቸው መካከል ለሚከተሉት የናሙና ምርቶች ማቅረብ


አለበት፡፡
ሀ.
ለ.
ሐ.

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
3/6
ተ.መ. 2 ዐ.1 አማራጭ መጫረቻዎች መፈቀዱ ወይም አለመፈቀዱ ይገለፅ፣

ተ.መ. 2 ዐ.4 ከላይ ንዑስ አንቀጽ 2 ዐ.1 መሠረት አማራጭ ጨረታዎች የተፈቀዱ ከሆነ፣
የሚከተሉትን ሁኔታዎች ማሟላት ይኖርባቸዋል። [አማራጭ ጨረታዎች
ለመፍቀድ መሟላት ያለባቸው መስፈርቶች ካለ ይግባ]
ሀ.
ለ.
ሐ.

ተ.መ. 21.1 የጨረታ ሠነድ ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ [የቀን ብዛት ይግባ]

ተ.መ. 22.1 የጨረታ ዋስትና ማስፈለግ ወይም አለማስፈለጉ ይገለፅ፡፡ (የጨረታ ዋስትናው
መጠን የሚወሰነው ከተገመተው የጨረታ ዋጋ ከ 0.5% -2% በማስላት ይሆናል)
[የመገበያያ ገንዘብ አይነትና መጠን ከተገመተው የጨረታ ዋጋ ከ 0.5% -2%
በማስላት ይግባ]

ተ.መ. 24.1 ከመጫረቻው ሠነድ ዋና (ኦሪጂናል) በተጨማሪ የሚፈለጉ ኮፒዎች ብዛት


[የኮፒዎች ብዛትይግባ]

ተ.መ. 24.1 ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን በሁለት የተለያዩ ኢንቨሎፖች (ቴክኒካዊ


መረጃዎችን በአንዱ እና ዋጋ-ነክ የሆኑትን በሁለተኛው) ማቅረብ አለባቸው፡፡
 ቴክኒካዊ የመወዳደሪያ ሃሳብ ማቅረቢያ፣ በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ
23.2 ከ (ሀ) እስከ (ሠ) የተመለከቱትን አስገዳጅ ቴክኒካዊ የሰነድ
ማስረጃዎችን ማካተት አለበት
 ፋይናንሻል የመወዳደሪያ ሀሳብ በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 23.2 (ረ)
እንደተመለከተው የመረጃ ሥርዓት እና ለሌሎች ዕቃዎች የተጠየቀውን የዋጋ
ዝርዝር ማካተት አለበት

መ. የጨረታዎች አቀራረብና አከፋፈት


ተ.መ. 26.1 የመጫረቻ ሠነድ ለማስረከብ ዓላማ ብቻ የሚያገለግል የግዥ ፈፃሚ አካል
አድራሻ

ግዥ ፈፃሚ አካል [ግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]


የሚመለከተው ሰው [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
ስም
ቢሮ ቁጥር [ቢሮ ቁጥር ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
ፖ.ሣ.ቁ. [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]

ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]


ፓ.ሣ.ኮድ. [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
አገር ኢትዮጵያ
የመጫረቻ ሠነድ ማስረከቢያ ቀነ-ገደብ
ቀን፦ [ቀን፣ወር፣ እና አመተ ምህረት ይግባ ምሳሌ፦15 ግንቦት 2003 ዓ.ም ፣ወሩ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
4/6
በፊደል ይፃፍ]
ሰዓት፦ [ሰዓት፣ከጠዋቱ ወይም ከሰአት በኋላ ተብሎ ይግባ]

ተ.መ. 29.1 ጨረታው የሚከፈትበት ቀን፣ ቦታና ጊዜ

ግዥ ፈፃሚ አካል [ግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]


ቢሮ ቁጥር [ቢሮ ቁጥር ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
ፓ.ሣ.ኮድ. [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
አገር ኢትዮጵያ
ቀን [ቀን፣ወር፣ እና አመተ ምህረት ይግባ ምሳሌ፦15 ግንቦት
2003 ዓ.ም ፣ወሩ በፊደል ይፃፍ]

ሰዓት [ሰዓት፣ከጠዋቱ ወይም ከሰአት በኋላ ተብሎ ይግባ]

ሠ. ጨረታዎችን መገምገምና ማወዳደር


ተ.መ. 34.2 ተጫራቹ የተደረጉትን የስሌት ስህተት ማስተካከያዎች ስለመቀበሉ በ___ ቀናት
ውስጥ ማሳወቅ አለበት [ጊዜ ይግባ]

ተ.መ. 37.4 (ለ) ተጫራቹ ባለፉት ዓመታት [አስፈላጊው የአመታት ብዛት ይግባ] በአጥጋቢ
ሁኔታ ያከናወናቸውን ዋና ዋና ኮንትራቶች[የኮንትራቶች ብዛትይግባ]
የሚያረጋግጥ በተጫራች አግባብነት ማረጋገጫ ቅጽ ሞልቶ ማቅረብ አለበት።

ተ.መ. 37.5 (መ) ያለፉት ----- ዓመታት የተጫራቹ አማካኝ አመታዊ ገቢ፣ በዚህ ጨረታ ካቀረበው
ጠቅላላ የመጫረቻው ዋጋ በ ጊዜ መብለጥ አለበት [አስፈላጊው ቁጥር ይግባ]

ተ.መ. 38.2 ለመጫረቻ ሠነዶች ግምገማና ውድድር ዓላማ ሲባል፣ በተለያዩ የገንዘብ
ምንዛሬዎች የቀረቡት ወደ ገንዘብ ይቀየራሉ [የመገበያያ ገንዘብ አይነት ይግባ]

ተ.መ. 38.6 ለአንድ ተጫራች ከአንድ በላይ ውል መስጠት መፈቀዱ ወይም አለመፈቀዱ
ይገለፅ፡፡
በዝቅተኛነት የተገመገሙ የሎት ውሁዶችን የመገምገሚያ ዘዴ፣ በግምገማ ዘዴና
መሥፈርት ክፍል 3 ውስጥ ተዘርዝሯል፡፡

ተ.መ. 40.2 ለአሸናፊው ተጫራች ውል ከመሰጠቱ በፊት የመረጃ ሥርዓቱና (ወይም


የሥርዓቱ አካላትና/ክፋዮቹ) መሣሪያዎች ቀጥሎ የተመለከቱትን ድኅረ-ብቃት
ፍተሻና የአቅም መመዘኛ ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡
[ጨረታዎቹ ለመገምገም የሚያስፈልጉ መስፈርቶች፣ የሙከራ ማሳያ፣
የአፈፃፀም ማሳያዎች፣ የመረጃ ማጣራት፣ የማሳያ ስራ ቦታ ጉብኝት ወ.ዘ.ተ
የመሳሰሉት እና ማን እንደሚያካሂዳቸውና እንዴት እንደሚካሄዱ ይገለፅ]
ሀ.
ለ.
ሐ.

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
5/6
ረ. ውል ስለመፈፀም
ተ.መ. 44.1 የሚገዙ ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች መጠን ሊጨመር የሚችልበት መቶኛ .
[የተፈቀደ ትልቁ መቶኛ ይግባ]
የሚገዙ ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች መጠን ሊቀነስ የሚችልበት መቶኛ .
[የተፈቀደ ትንሹ መቶኛ ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
6/6
ክፍል 3 ፡ የጨረታዎች የግምግማ ዘዴና መስፈርቶች

ማውጫ

1. ፕሮፌሽናል፣ቴክኒካልናፋይናንሻልየብቃትመስፈርቶች 1
2. አሸናፊጨረታንስለመወሰን 2
3. ልዩአስተያየት 5
4. የበርካታግዥዎችግምገማ 5
5. አማራጭጨረታዎች 5

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
III/IX
[ለግዥፈፃሚው አካል ማስታወሻ:- እነዚህ የብቃት መመዘኛ መስፈርቶች ዝርዝር የተሟሉስላልሆኑ በተጫራቾች
ምርጫ ብቸኛ የብቃት መመዘኛ ተደርገው መቆጠር የለባቸውም]

የመጫረቻዎችየግምገማ ዘዴና መስፈርቶች


ይህ ክፍል የተጫራቾች መመሪያ ከሚለው ክፍል 1 እና የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ከሚለው ክፍል
2 ጋር ተጣምሮ የሚነበብ ሲሆን፣ የግዥ ፈፃሚው አካል አንድ ተጫራች ተፈላጊዎቹ ብቃቶች ያሉት
ስለመሆኑ ለመገምገምና ለመወሰን መጠቀም ያለበትን ሁሉንም ነጥቦች፣ ዘዴዎችና መስፈርቶችን
ይይዛል፡፡ ሌሎች ማናቸውም የግምገማ ዘዴዎች ወይም መስፈርቶች ጥቅም ላይ አይውሉም፡፡

1. ፕሮፌሽናል፣ ቴክኒካልና ፋይናንሻል የብቃት መስፈርቶች

የሚከተሉት የብቃት መስፈርቶች በሁሉም ተጫራቾች ተፈፃሚ ይሆናሉ፡፡ የመጫረቻው ሠነድ የቀረበው
በጊዜያዊ ማህበር ከሆነ እነዚህ የብቃት መስፈርቶች በጊዜያዊ ማህበሩ በጥቅል ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
[ተስማሚ በሆነው ፊደል ምልክት ይደረግ]
1.1 የተጫራች ፕሮፌሽናል ብቃትና አቅም (የተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 14)

(ሀ) ተጫራቹ በአሁኑ ወቅት ቢያንስ ቁልፍ ሠራተኞች ያሉት [አስፈላጊው ቁጥር ይግባ]
(ለ) ከላይ በ“ሀ” ከተጠቀሱት ቁልፍ ሠራተኞች መካከል ቢያንስ ___ (የሙያ አይነትና ደረጃ፤ ወዘተ
ይጠቀስ)
(ሐ) ተጨማሪ መስፈርት ካለ ይጠቀስ
1.2 የተጫራቹ ቴክኒካል ብቃት፣ ክህሎትና የሥራ ልምድ (የተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 16)

(ሀ) ተጫራቹ ባለፉት --- ዓመታት [አስፈላጊው የአመታት ብዛት ይግባ] ቢያንስ ---ይህንን ጨረታ
የሚመጥን በጀት ያላቸው ኮንትራቶች [የኮንትራቶች ብዛት ይግባ] ማከናወኑን
(ለ) ያልተፈጸሙ ውሎች ታሪክ:- ስለተዘጉ ክርክሮችና የፍርድ ቤት ጉዳዮች ባለው መረጃ መሠረት፣
ከመጫረቻ ሠነድ ማስገቢያ ቀነገደብ በፊት በነበሩት ዓመታት [አስፈላጊው የአመታት ብዛት ይግባ]
ውስጥ ሳይፈጸም የቀረ ውል የለም፡፡ የተዘጉ ክርክሮችና የፍርድ ቤት ጉዳዮች ማለት
በየሚመለከተው ውል ውስጥ የተደነገገውን የአለመግባባቶች አወጋገድ ሥርዓት ተከትሎ የተፈታ
ክርክር ወይም ጉዳይ ሲሆን አቅራቢውን የሚመለከቱ የይግባኝ አቤቱታዎችም የመጨረሻ እልባት
ማግኘታቸውን ያመለክታል፡፡

(ሐ) በሂደት ላይ ያለ ክስ:- በሂደት ላይ የሚገኙ ክሶች ጠቅላላ የገንዘብ ግምታቸው ከአቅራቢው የተጣራ
የንብረትና የፋይናንስ አቅም አንጻር ከ --- ከመቶ በታች ከሆኑ፣ በአቅራቢው ላይ ቀርበው
እንደተፈቱ ክርክሮች ይቆጠራል፡፡

(መ) [ተጨማሪ መስፈርት ካለ ይግባ]

1.3 የተጫራቹ የፋይናንስ አቋም (የተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 15)

(ሀ) ተጫራቹ ባለፉት --- ዓመታት [የአመታት ብዛት ይግባ] ውስጥ ከተጠናቀቁና በሂደት ላይ ከሚገኙት
ውሎች በተቀበላቸው የተረጋገጡ ክፍያዎች ላይ ተመሥርቶ የተሰላው አማካይ የተረጋገጠ ዓመታዊ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
1/5
ገቢው ለዚህ ጨረታ ከቀረበው የፋይናንስ መወዳደሪያ ሀሳብ ቢያንስበ___ጊዜ [አስፈላጊው መጠን
ይግባ] የሚበልጥ መሆን አለበት፡፡
(ለ) ተጫራቹ የሚከተሉትን የጥሬ ገንዘብ ፍሰት ፍላጎት ለማሟላት መቻሉን፣ ከውሎች
የሚያገኛቸውን ቅድመ ክፍያዎች ሳይጨምር፣ አስተማማኝ የፋይናንስ አቅም ወይም የማግኛ
ምንጭ (ለመጥቀስ ያህል፣ በቀላሉ ወደ ገንዘብ የሚቀየሩ ንብረቶች፣ በወለድአግድ ያልተያዘ
ንብረት፣ የማበደር ስምምነቶች እና ሌሎች የገንዘብ ማግኛ ምንጮች) እንዳለው ማረጋገጥ
ይኖርበታል፡፡
(ሐ) [ተጨማሪ መስፈርት ካለ ይግባ]

2. አሸናፊ ጨረታን ስለመወሰን

በመንግሥት ግዥ አዋጅና መመሪያ መሠረት የግዥው ፈፃሚ አካል አሸናፊ የመጫረቻ ሠነድ
በሚመርጥበት ጊዜ የሚከተሉትን ዘዴዎች በመጠቀም ይሆናል፡፡ [ተስማሚ በሆነው ፊደል ምልክት
ይደረግ]

(ሀ) የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎቹንና የመረጃ ሥርዓቱን እንዲሁም ከተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 1.3 ጋር
በተያያዘ የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በሚፈቅድ ጊዜ ለእያንዳንዱ ንዑስ ሥርዓትና ጥቅል
ሃርድዌሮችን፣ ሦፍትዌሮችን፣ተያያዥ መሣሪያዎችን፣ምርቶችን፣ቁሳቁሶችንና ሌሎች
ዕቃዎችንና አገልግሎቶችን ጨምሮ፣ በመጠን ረገድ የተሟሉ በማድረግና በጨረታ ሰነዱ የቴክኒካዊ
መግለጫዎች መሠረት የተፈለጉትን ሙያዊ፣ ቴክኒካዊ እና ፋይናንሺያል የብቃትና የተስማሚነት
ደረጃ አሟልቶ ዝቅተኛ ዋጋ የሰጠ የመጫረቻ ሠነድ ብቁ ምላሽ ሰጪ ሠነድ ይሆናል፡፡
(ለ) ከላይ በ“ሀ” መሠረት የተመረጠው የመጫረቻ ሠነድ በዝቅተኛነት የተገመገመ የመጫረቻ ሠነድ
እንዲሆን ለገዥው አካል የሚያስገኘው ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ጉልህ መሆን ይኖርበታል፡፡
ሀ. ዝቅተኛ ዋጋ የቀረበበት ጨረታ
1.4 በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 23 መሠረት የተጠየቁት የአቅራቢውን ብቃቶች የሚያስረዱ
የሠነድ ማስረጃዎች በሙሉ መቅረባቸውን ለማረጋገጥ የሚያስችልየመጫረቻ ሠነዶች
ምርመራ ይካሄዳል፡፡
1.5 የአቅራቢዎችን ብቃት የሚያስረዱ አስገዳጅ የሰነድ ማስረጃዎች መሟላታቸው ከተረጋገጠ
በኋላ፣ የግዥ ፈፃሚው አካል በጨረታ ሰነዱ ውስጥ ከተቀመጠው የብቃት ፍላጎቶች አንጻር
በሕጋዊ፣ በቴክኒካዊ፣ በሙያዊ እና በፋይናንስ አቋም ተቀባይነት እያንዳንዱን የመጫረቻ
ሠነድ እየመዘነ የተሟላ ወይም ያልተሟላ በሚል ይለያል፡፡
1.6 በመቀጠልም የግዥው ፈፃሚ አካል ከቴክኒካዊ ፍላጐቶች አንጻር የእያንዳንዱን የመጫረቻ
ሠነድ አግባብነት በመተንተን በቴክኒክ ረገድ የተሟላ ወይም ያልተሟላ በማለት በሁለት
ይከፍላል፡፡
1.7 የግዥ ፈፃሚው አካል በብቁነት ተለይተው በታወቁት የመጫረቻ ሠነዶች ላይ ግምገማውን
በመቀጠል፣ በመጫረቻ ሠነዶቹ የታዩትን ያለመጣጣሞችና ጉድለቶች (የታየባቸው
ካሉ)ያጣራል፡፡
1.8 የግዥ ፈፃሚው አካል የስሌቶችና የድምር ስህተቶች ስለመኖራቸው ለማረጋገጥ ሁሉንም
የመጫረቻ ሠነዶች ይመረምራል፡፡ የግዥው ፈጻሚ አካል ስለተስተካከሉት የስሌትና የድምር
ስህተቶች ለሚመለከታቸው ተጫራቾች በማሳወቅ፣ ማስታወቂያውን ከተቀበሉበት ቀን
አንሥቶ በሦሥት ቀናት ውስጥ የተደረገውን ማስተካከያ ስለመቀበላቸው ስምምነታቸውን
እንዲያሳውቁ ይጠይቃል፡፡
1.9 የግዥ ፈፃሚው አካል የመጫረቻ ሠነዶቹንበሕጋዊ፣ በቴክኒካዊ፣ በሙያዊ እና በፋይናንስ
አቋም ተቀባይነት ረገድከገመገመ በኋላ፣ በጨረታ ሰነዱ ከተጠየቁት ፍላጐቶች አንጻር ብቁ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
2/5
መሆኑ የተረጋገጠለትን የመጫረቻ ሠነድ እና ዝቅተኛ ዋጋ የሰጠውን አቅራቢ በውሉ
አሸናፊነት ይመርጣል፡፡
ለ. ዝቅተኛውን መስፈርት በአጥጋቢ ሁኔታ ካሟሉት መካከል ዝቅተኛ ዋጋ የቀረበበትን ወይም
ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ የሚያስገኝ ጨረታንስለመወሰን
1.10 አስገዳጅ የሆኑት የህግ፣ የሙያ፣ የቴክኒክና የፋይናንስ ፍላጎቶችን እስካሟሉ ድረስ፣ በቴክኒክ
ረገድ የተሟሉ የመጫረቻ ሠነዶች በሙሉ፣ የሁለት ደረጃ የግምገማና የነጥብ አሰጣጥ ዘዴ
በመጠቀምና ነጥብ በመስጠት ይገመገማሉ፡፡ በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 38.4 (ረ)
መሠረት የግዥ ፈፃሚው አካል መጫረቻዎችን በሚገመግምበት ጊዜ ከመጫረቻ ዋጋ
በተጨማሪ የሚከተሉትን የቴክኒክ ግምገማ መስፈርቶች እንደጠቀሜታቸው ቅደም ተከተል
እና በአጠቃላይ የግምገማ ሥርዓት ውስጥ ባላቸው አንጻራዊ ክብደት መሠረት ነጥብ
በመስጠት የመጫረቻ ሠነዶቹን ይመዝናል፡፡
(ሀ) ተጨማሪ የመገምገሚያ መስፈርቶችና ለእያንዳንዱ የተቀመጠው የምዘና ነጥብ
እንደሚከተለው ተቀምጧል፡፡ወስነዋል፡፡
ቅደም አንጻራዊ
የመስፈርቱ ስም
ተከተል ክብደትበመቶኛ
1 [አፈፃፀም፣ አቅም፣ ወይም በስራ ላይ ያለው አቅምወሳኝ ተብለው በቴክኒክ [ነጥብ ይግባ]
ፍላጎቶች ከተጠቀሱት መስፈርቶች ይበልጣል ወይም/እና የመረጃ ስርአቱ
ጥቅም ላይ በሚውልበት ዋጋና አፈፃፀም ጫና ያሳድራል]
2 [ጥቅም ላይ በሚውልበት፣ ጥቅም ላይ ለመዋል ቀላል መሆን፣ ለማስተዳደር [ነጥብ ይግባ]
ቀላል መሆን፣ ለማስፋፋት ቀላል መሆን የመሳሰሉት፣ የመረጃ ስርአቱ ጥቅም
ላይ በሚውልበት ዋጋና አፈፃፀም ጫና ያሳድራል ]
3 [በጠንቃቃነት፣ ምክንያታዊነት እና ሀላፊነት በተረጋገጠው መሰረት [ነጥብ ይግባ]
የተጫራቹ የመጀመሪያ ደረጃ የፕሮጀክት ዕቅድ ጥራት
. የስራውና የሀብትአቅም የግዜ ሰሌዳ እቅድ በጥቅልና በተናጠል፣ እና
.ለማስተዳደርና ለማስተባበር፣ ለስልጠና፣ ለጥራት ማስጠበቅ፣ለቴክኒካል
ድጋፍ፣ ለማጓጓዣ አቅርቦት፣ ለችግር አፈታትና ለእውቀት ሽግግር እና
ሌሎች ተመሳሳይ ስራዎች በግዥ ፈፃሚው አካል ክፍል VI የተገለፁት
ወይም በተጫራቹ ልምድ መሰረት የቀረበ ሀሳብ አደረጃጀቶች]
4 [የመረጃ ስርአቱ ስራ ላይ በሚውልበት ጊዜ የግዥ ፈፃሚው አካል ስራ [ነጥብ ይግባ]
ፍላጎት በአግባቡ ሟሟላቱ ማሳየት (ጥራት ማስጠበቅና ከመረጃ ስርአቱ
አተገባበር ተያያዥነት ያላቸው ችግሮች የመቆጣጠር ስልቶች ጨምሮ)]
5 [የመረጃ ስርአቱ ስራ ላይ በሚውልበት ጊዜ የተቀመጠለት የአፈፃፀም ደረጃ [ነጥብ ይግባ]
በአግባቡ ሟሟላቱ]
6 [የመረጃ ስርአቱ ስራ ላይ በሚውልበት ጊዜ ለሀርድዌር፣ ለኔትዎክና፣ [ነጥብ ይግባ]
ግንኙነት፣ ለሶፍትዌርና ግልጋሎቶች አጠቃላይ የቴክኒክ ፍላጎቶች የአፈፃፀም
ደረጃ በአግባቡ ሟሟላቱ]
I አጠቃላይ ተጨማሪ መስፈርት (1+2+3+4+5+6) [ነጥብ ይግባ]
II የጨረታ ዋጋ [ነጥብ ይግባ]
III ጠቅላላ ድምር (I+II) 1 ዐዐ

(ለ) የግዥ ፈፃሚው አካል ማንኛውም ተጨማሪ መስፈርት የሚገመግመው በሚከተለው የነጥብ
ምዘና መሠረት ነው፡፡

ምዘና መግለጫ
1ዐ እጅግ በጣም ከተጠየቀው መሥፈርት በላይ የሆነ፣ በጣም ጠቃሚና በጣም
ጥሩ አስፈላጊ የሆነ
9 በጣም ጥሩ ከመስፈርት በላይ የሆነ፣ ለፍላጐታችን ጠቃሚ የሆነ
7-8 ጥሩ መስፈርቶችን በሙሉ ያሟላ
5-6 አጥጋቢ አብዛኛዎቹ መስፈርቶችን በተሻለ አኳኋን ያሟላ፣ የተወሰኑ ወሳኝ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
3/5
ያልሆኑ መስፈርቶችን ያላሟላ ሊሆን ይችላል
3-4 ደካማ የተጠየቁትን መስፈርቶች በዝቅተኛ ደረጃ የሚያሟላ
1-2 በጣም ደካማ ሁሉንም ሳይሆን የተወሰኑትን መስፈርቶች ብቻ ያሟላ ወይም
ወሳኝ የሆኑትን መስፈርቶች ያላሟላ
0 የማያሟላ በማንኛውም መንገድ የተጠየቁትን መስፈርቶች ያላሟላ

1.11 የእያንዳንዱ የቴክኒክ መስፈርት ከላይ በተቀመጠው መሠረት የምዘና ነጥብ ይሰጣቸዋል፡፡
የምዘና ውጤት የሚሰላው የምዘና ነጥቡ ከእያንዳንዱ መስፈርት ጋር በማባዛት ነው፡፡ በዚሁ
የአሠራር መንገድ መሠረት የሚገኘው ውጤት የጨረታዎች ደረጃ ለማውጣት ያገለግላል፡፡
1.12 ሁለት ተጫራቾች እኩል ነጥብ በሚያገኙበት ጊዜ የሀገር ውስጥ አገልግሎቶች ለሚያቀርብ
ተጫራች ቅድሚያ ይሰጣል፡፡
1.13 የግዥ ፈፃሚው አካል ተጫራቾች እኩል የግምገማ ውጤት በሚያገኙበት ጊዜ ለመለየት
እንዲቻል በተወሰኑ ነጥቦች ላይ የመወዳደሪያ ሀሳብ አንዲያቀርቡ መጠየቅ ይችላል፡፡
1.14 ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሀሳብ እንዲያቀርቡ ተጠይቀው ሳያቀርቡ ቢቀሩ ወይም ያቀረቡት
የመወዳደሪያ ሀሳብ አሁንም እኩል የግምገማ ነጥብ ቢያገኙና አሸናፊ ተጫራችን መለየት
ሳይቻል ሲቀር የግዥ ፈፃሚው አካል አሸናፊውን ተጫራች በተቻለ መጠን ባለጉዳዮቹ
በተገኙበት በሚወጣ ዕጣይወስናል፡፡

3. ልዩ አስተያየት

የግዥ ፈፃሚው አካል በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 35 መሠረት በኢትዮጵያ ለሚመረቱ ምርቶች ልዩ
አስተያየት እንዲደረግ የፈቀደ ከሆነ ለጨረታዎች ውድድር ዓላማ ሲባል ብቁ ጨረታዎች በሚከተሉት
መልክ ይመደባሉ፡፡
(ሀ) ምድብ “ሀ” - በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 35.3 መሰረት በሀገር ውስጥ የተመረቱ ዕቃዎች
የቀረቡ ጨረታዎች
(ለ) ምድብ “ለ” - ሌሎች ጨረታዎች
ለጨረታው ግምገማና ውድድር ብቻ ሲባል በአንቀጽ 35.3 መሠረት ምድብ “ለ” ተብለው በተለዩት
ተጫራቾች ዋጋ ላይ 15% ይጨመራል፡፡

4. የበርካታ ግዥዎች ግምገማ

በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 38.6 መሠረት የግዥው ፈፃሚ አካል አንድን ወይም ከአንድ በላይ
ሎቶችን ከአንድ በላይ ለሆኑ ተጫራቾች ውል እንዲሰጥ በመፈቀዱ፣ የብዙ ውሎች አሰጣጥ የሚከተለውን
ዘዴ በመጠቀም ይፈጸማል፡፡ አፈፃፀሙም እንደሚከተለው ይሆናል፡፡
(ሀ) በተጫራቾች መመሪያ 12.8 እንደተገለጸው ዕቃዎችን በየሎት እና የየዕቃውን ብዛት በየዕቃው
ቢያንስ የተሻለ መቶኛ ያካተቱትን ሎቶች ወይም ውሎች ብቻ መገምገም፣
(ለ ከግምት ውስጥ የሚገቡ፣
I. የመገምገሚያ መስፈርቶችን በማሟላት ዝቅተኛ ዋጋ የቀረበበት እያንዳንዱ ሎት (lot)
ግዥ፣

II. በእያንዳንዱ ሎት (lot) የቀረበው የዋጋ ቅናሽና የአፈፃፀም ዘዴዎች፣

III. በአቅርቦትና አፈፃፀም ዙሪያ ሊኖሩ የሚችሉትን የአቅም ውስንነቶችና ችግሮች ግምት
ውስጥ በማስገባት የሚኖረው የተሻለና ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
4/5
5. አማራጭ ጨረታዎች

በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ 2 ዐ.1 መሠረት አማራጭ ጨረታዎች የተፈቀዱ ከሆነ እንደሚከተለው
ይገመገማሉ፡፡

የግዥው ፈጻሚ አካል አማራጭ መጫረቻዎችን ለመገምገም ቀጥሎ የተመለከቱትን መሥፈርቶች


ይጠቀማል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
5/5
ክፍል 4: የጨረታ ቅፆች
ማውጫ

ሀ. የመጫረቻሠነድማስረከቢያቅጽ 1
ለ. ለመረጃሥርዓቱናተያያዥአገልግሎቶችየዋጋዝርዝርማቅረቢያ 4
ሐ. የተጫራችአግባብነትማረጋገጫሠንጠረዥ 5
1. ስለተጫራቹአጠቃላይመረጃ 5
2. የፋይናንስአቋም 6
3. የቴክኒክብቃት፣ክህሎትናልምድ 7
4. ውልያለመፈፀምታሪክ 8
5. አሁን በሂደትላይየሚገኙውሎች 9
6. የሙያብቃትናአቅም 9
7. በፍላጎትመግለጫላይየቀረበአስተያየትናሃሳብ 11
8. የጥራትማረጋገጫ፣የሥራአመራርናየቁጥጥርሥርዓት 11
9. መሣሪያዎችናድጋፍሰጪሁኔታዎች 11
10. የተጫራቹኦዲትኤጀንሲ 11
11. የኩባንያውአደረጃጀት 11
12. የባንክአድራሻናየባንክሂሳብቁጥር 11
መ. የባለሙያዎችተፈላጊብቃትናልምድመግለጫ (CV) 12
ሠ. የሽርክናማህበር/ጊዜያዊህብረትየመረጃቅጽ 14
ረ. የጨረታዋስትና 15
ሰ. ከአምራቹየተሰጠየአቅራቢነትፈቃድ 17

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
IV/IX
ሀ. የመጫረቻ ሠነድ ማስረከቢያ ቅጽ

ቦታና ቀን ፦ [ጨረታው የቀረበበት ቦታ እና ቀን(ቀን፣ወር እና አመተ ምህረት)ይግባ]


የግዥ መለያ ቁጥር፦ [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]

ለ፡
[የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]
[ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
[ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
[አድራሻ ይግባ]
. አዲስ አበባ
ኢትዮጵያ
አቅራቢው፣
የተጫራቹ ሕጋዊ ስምና የአሁን
ዜግነት
አድራሻ
የቡድን መሪው
ሌሎች አባላት
ወዘተ
እኛ ከታች የፈረምነው ከላይ የተጠቀሰው የግዥ መለያ ቁጥር [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ] እና የጨረታ
ሰነዱን በተመለከተ የሚከተለውን እናረጋግጣለን፡፡
(ሀ) የጨረታ ሰነዱን የግዥ መለያ ቁጥር [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ] መርምረን ሁሉንም ያለምንም
ተቃውሞ ተቀብለናል፣
(ለ) በጨረታ ሰነዱ ፍላጐቶች መግለጫ ውስጥ የተዘረዘሩትን ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች፣
እንዲሁም የማስረከቢያ ጊዜ ከጨረታ ሰነዶቹ ጋር በተጣጣመ ሁኔታ እናቀርባለን፡፡ [የመረጃ ስርአት
ዝርዝር መግለጫ ይግባ]
(ሐ) ለሚቀርቡት ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች የዋስትና ጊዜ___ነው፡፡ [የዋስትና ጊዜ ይግባ]
(መ) ከታች በፊደል ተራ “ሠ” ውስጥ የቀረበውን ቅናሽ ሳይጨምር የጨረታችን አጠቃላይ ዋጋ ነው፡፡
[የጨረታው አጠቃላይ ዋጋ በፊደልና በአሀዝ ይግባ] [የመገባባያ ዋጋ ይግባ]
(ሠ) የቀረበው የቅናሾች ሀሳብና የአተገባበራቸው ዘዴ፦ [ቅናሹ ይግባ]
 በሁኔታዎች ያልተገደቡ ቅናሾች፦ ጨረታችን ተቀባይነት ካገኘ፣ የሚከተሉት ቅናሾች ተግባራዊ
ይሆናሉ፡፡ [የእያንዳንዱ ቅናሽና የእያንዳንዱ እቃ የፍላጎቶች መግለጫ ለየትኛው ተግባራዊ
እንደሚሆን በዝርዝር ይገለፅ]
o ቅናሾቹ ተግባራዊ የሚሆኑባቸው ዘዴዎች፦ ቅናሾቹ ከዚህ ቀጥሎ ባሉት ዘዴዎች አማካይነት
ተግባራዊ ይሆናሉ፡፡ [ቅናሾቹ ተግባራዊ የሚሆኑበት ዘዴ በዝርዝር ይገለፅ]
 በሁኔታዎች የተገደቡ ቅናሾች፦ ጨረታችን (ጨረታዎቻችን) ተቀባይነት ካገኘ(ኙ) የሚከተሉት
ቅናሾች ተግባራዊ ይሆናሉ፡፡ [የእያንዳንዱ ቅናሽና የእያንዳንዱ እቃ የፍላጎቶች መግለጫ
ለየትኛው ተግባራዊ እንደሚሆን በዝርዝርይገለፅ]
o ቅናሾቹ ተግባራዊ የሚሆኑባቸው ዘዴዎች- ቅናሾቹ ቀጥሎ ባሉት ዘዴዎች አማካይነት
ተግባራዊ ይሆናሉ፡፡ [ቅናሾቹ ተግባራዊ የሚሆኑበት ዘዴ በዝርዝር ይገለፅ]
(ረ) ጨረታችን ፀንቶ የሚቆየው በጨረታ ሰነዱ በተጠቀሰው ከጨረታ ማቅረቢያ የማብቂያ ገደብ
ጀምሮ ለ___ነው፡፡ [የጊዜ ገደቡ ይገለፅ] ይህን የጊዜ ገደብ ከመጠናቀቁ በፊት ምንጊዜም ቢሆን
ውጤትና ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
1/17
(ሰ) ከታች የተዘረዘሩትን ነገሮች ያቀረብነውም ከሌሎች ተወዳዳሪዎችና ተጫራቾች ጋር ውይይት፣
ግንኙነት ወይም ስምምነት ሳናደርግ በግላችን ብቻ ነው፡፡
I. የጨረታ ዋጋዎች
II. የጨረታ ማቅረቢያ ሃሳብ
III. ዋጋን ለማውጣት የተጠቀምንባቸው ዘዴዎችና ነጥቦች
(ሸ) እዚህ ያቀረብነው የጨረታ ዋጋ በሌሎች ተጫራቾች አይታወቅም፤ ጨረታ ከመከፈቱ በፊትም
በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ሆን ተብሎ ሌሎች ተወዳዳሪዎች ወይም ተጫራቾች እንዲያውቁት
አይደረግም፡፡ [የተጫራች ስም ይግባ]
(ቀ) እኛና ንዑስተቋራጮቻችን በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.1 መሰረት በዚህ ጨረታ ሂደት
ለመሳተፍ ብቁነት ያለን ሲሆን በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲም ጥፋተኛ ናችሁ
ተብለን ከመንግሥት ግዥ አልታገድንም፡፡
(በ) እኛ አልከሰርንም ወይም በመክሰር ላይ አይደለንም፡፡ ከንግድ ሥራ አልታገድንም ወይም
በማንኛውም ሁኔታ የፍ/ቤት ክስ የለብንም፡፡
(ተ) በኢትዮጵያ የታክስ ህግ መሠረት የሚፈለግብንን ታክስ የመክፈል ግዴታችንን ተወጥተናል፡፡
[ለአገር ውስጥ ተጫራቾች ብቻ ይመለከታል]
(ቸ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 5 ስለማጭበርበርና ስለሙስና የተመለከተውን አንብበን
ተረድተናል፡፡ ስለሆነም በጨረታ ሂደትም ሆነ በውል አፈፃፀም ጊዜ በእንደዚህ ዓይነት ድርጊት
የማንሳተፍ መሆኑን እናረጋግጣለን፡፡
(ኀ) የምዝበራና የማጭበርበር ድርጊት አልፈፀምንም፤ ከማንኛውም ተጫራች ጋር አልተመሳጠርንም።
(ነ) ጨረታው ለአኛ እንዲወሰንልን ለማድረግ ለግዥ ፈፃሚው አካል ባለሥልጣን ወይም የግዥ
ሠራተኛ መደለያ አልሰጠንም፣ ወይም ለመስጠት ሀሳብ አላቀረብንም፡፡
(ኘ) ጨረታ ሰነዱ አማራጭ ጨረታ እንዲቀርብ ከፈቀደው ውጭ በዚህ የጨረታ ሂደት ከአንድ በላይ
ጨረታ አላቀረብንም፡፡
(አ) ግዥ ፈፃሚው አካል ዋና የፍላጐትመግለጫ ዝግጅት ወቅት አልተሳተፍንም፣ ምንም ዓይነት
የጥቅም ግጭት የለብንም፡፡
(ከ) ጨረታችን ተቀባይነት ካገኘ በአጠቃላይ የውሎች ሁኔታ አንቀጽ 47 በተጠየቀው መሠረት
አስፈላጊው የአፈጻጸም ዋስትና እናቀርባለን፡፡ [የመገበያያ ገንዘብ አይነት ይግባ] [የአፈጻጸም
ዋስትና በፊደልናበአሀዝ ይግባ]
(ኸ) እኛም ሆንን ንዑስ ተቋራጮቻችን እንዲሁም አቅራቢዎቻችን የብቁ ሀገሮች ዜግነት አለን፡፡
[የዋናው ተጫራች እና የሌሎችም ንኡስ ተጫራቾችን ዜግነት ይግባ]
(ወ) የምናቀርባቸው ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ
መንግሥት ከታገደ ሀገር የመጡ አይደሉም፡፡
(ዐ) የምናቀርባቸው ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶችበተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ም/ቤት
ማዕቀብ ከተጣለበት ወይም ድርጅቶችና ግለሰቦች የንግድ ሥራ እንዳይሠሩ ከተላለፈበት ሀገር
አይደለም፡፡
(ዘ) በውል አፈፃፀም ጊዜ ከላይ የተመለከቱትሁኔታዎችአስመልክቶ የተደረገ ለውጥ ካለ ወዲያውኑ
ለግዥ ፈፃሚው አካል ለማሳወቅ ቃል እንገባለን፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ሆን ብለን የተሳሳተ ወይም
ያልተሟላ መረጃ ብናቀርብ ከዚህ ጨረታ ውጭ እንደምንሆንና የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ
ዴሞክራሲያዊ መንግሥት ከሚያካሂዳቸው ሌሎች ኮንትራቶችም መሳተፍ እንደምንከለከል
ተረድተናል፡፡
(ዠ) ዋናው ውል ተዘጋጅቶ እስኪፈረም ድረስ ይህንን ጨረታም ሆነ የምትልኩልን የአሸናፊነት
ማሳወቂያ ደብዳቤ እንደውል ሆነው እንደማያገለግሉና የአስገዳጅነት ባህሪይ እንደሌላቸው
እንረዳለን፡፡
(የ) ጨረታውን በሙሉወይምበከፊልየመሰረዝመብትእንዳላችሁ እንረዳለን፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
2/17
ስም፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]
ኃላፊነት፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ኃላፊነት ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ጨረታው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]
ቀን፦ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም.ይግባ]

እዝሎች
1. አግባብነት ያለውና ከጨረታው ዓይነት የሚጣጣም የታደሰ የንግድ ፈቃድ [የተጫራች ስም
ይግባ]
2. በታክስ ባለሥልጣን የተሰጠ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ሰርቲፊኬት [የውል ዋጋ
በጨረታ ውል አንቀፅ 4.6 (ለ)(ii) ከተገለፀ ለአገር ውስጥ ተጫራቾች ብቻ ይመለከታል]
3. በታክስ ባለሥልጣን የተሰጠ የታደሰ የታክስ ከፍያ ሰርቲፊኬት [ለአገር ውስጥ ተጫራቾች
ብቻ]
4. ከተቋቋመበት ሀገር የተሰጠ የንግድ ምዝገባ ሰርቲፊኬትና የታደሰ የንግድ ፈቃድ [ለውጭ አገር
ተጫራቾች ብቻ]
5. አግባብነት ያለው የሙያ ብቃት ሰርቲፊኬት
6. የጨረታ ዋስትና
7. ሌሎች በግዥው ፈፃሚ አካል የተጠየቁ ሰነዶች

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
3/17
ለ. ለመረጃ ሥርዓቱና ተያያዥ አገልግሎቶች የዋጋ ዝርዝር ማቅረቢያ

ቀንና ቦታ፦ [ጨረታው የቀረበበት ቦታ እና ቀን(ቀን፣ወር እና አ.ም.)ይግባ]


የግዥ መለያ ቁጥር፦ .[የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]
አማራጭ ቁጥር፦ .[የአማራጭ መለያ ቁጥር ይግባ]

ለ፡
[የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]
[ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
[አድራሻ ይግባ]
አዲሰ አበባ

ነጠላ የባህር ላይ
ንዑስ የማጓ የሀገር ውስጥ የጉምሩክ ነጠላ ዋጋ
ቁጥ መነሻ መለ ብዛ ዋጋ የመድን ጠቅላላ ዋጋ
ሥርዓት/ ጓዣ ማጓጓዣ ቀረጦችና (6+7+8+9+1
ር ሀገር ኪያ ት (ኤፍ.ኦ ዋስትና 0)
(511)
መግለጫ ወጪ ወጪ ግብሮች
.ቢ) ወጪ
1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 11 12

ጠቅላላ ድምር

ስም፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]


ኃላፊነት፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ኃላፊነት ይግኀባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ጨረታው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]
ቀን፦ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም.ይግባ]

[ለግዥ ፈፃሚ አካል ማስታወሻ፦በቅፁ ላይ ጠቃሚ ያልሆነ ክፍል ይሰረዝ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
4/17
ሐ. የተጫራች አግባብነት ማረጋገጫ ሠንጠረዥ

ቦታና ቀን፦ [ጨረታው የቀረበበት ቦታ እና ቀን(ቀን፣ወር እና አመተ ምህረት)ይግባ].


የግዥ መለያ ቁጥር፦ .[የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ].
ለ፡ .
[የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]
[ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
[ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
[አድራሻ ይግባ]
አዲስ አበባ
ኢትዮጵያ

1. ስለተጫራቹ አጠቃላይ መረጃ

የተጫራች ህጋዊ ስም
የጋራ ማህበር ከሆነ የእያንዳንዱ አባል ህጋዊ ስም
የምዝገባ ቦታ
የተመዘገበበት ሀገር አድራሻ
የህጋዊ ወኪል መረጃ ስም፦……………
ኃላፊነት፦…………
አድራሻ፦…………..
ስልክ/ፋክስ ቁጥር፦…………
ኢሜይል አድራሻ……………
 የጋራ ማህበር ከሆነ የጋራ ማህበር
ለማቋቋም የስምምነት ደብዳቤ ወይም
ማህበሩ የተቋቋመበት ስምምነት
(በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.1)
መሠረት
የተያያዙ የኦሪጅናል ሰነዶች ቅጂዎች
 የጋራ ማህበሩ የመረጃ ቅፅ
[በተስማሚው ሳጥን ምልክት ይደረግ]
 በግዥው ፈፃሚ አካል ሀገር በመንግሥት
ይዞታ የሚተዳደር ከሆነ በተጫራቾች
መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.4 መሠረት በንግድ
ህግ መርህ የተቋቋመ፣ ህጋዊ ሰውነትና
የፋይናንስ ነፃነት ያለው ለመሆኑ
የሚያረጋግጡ ሰነዶች
በኩባንያው/በጋራ ማህበሩ/በጊዜያዊ ማህበሩ ስም የፈረመውና ከላይ የተጠቀሰው ሰው ይህንኑ ለመፈፀም
የሚያስችለውን ሙሉ ኃላፊነት የተሰጠው ለመሆኑ የሚያረጋግጥ ህጋዊ የውክልና ሰነድ አያይዘን
አቅርበናል፡፡

2. የፋይናንስ አቋም

[የተጫራች ስም ይግባ]ከመጫረቻ ሠነዳችን ጋር ተያይዞ የቀረበውና በውጭ ኦዲተር የተረጋገጠው


የፋይናንስ መረጃ እንደሚያመለክተው፣ ይህን ውል ለማከናወን በቂና አስተማማኝ የገንዘብ አቅም አለን፡፡
የሚከተለው ሠንጠረዥ የፋይናንስ መረጃዎችን ያሳያል፡፡ መረጃዎቹ በተመረመረ ዓመታዊ የፋይናንስ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
5/17
ሪፖርት ላይ የተመሠረቱ ናቸው፡፡ ሠንጠረዡ የየዓመቱን የፋይናንስ አቋም ሁኔታ በቀጥታ ለማነጻጸር
በሚያመች መልኩ ቀርቧል፡፡
ያለፉት ዓመታት መረጃ [የአመት ብዛት ይግባ] በ
[የመገበያያ ገንዘብ አይነት ይግባ]
የፋይናንስ መረጃ ከ3 ከ2
ያለፈው የአሁኑ
ዓመትበ ዓመት አማካይ
ዓመት ዓመት
ፊት በፊት
ሀ. ከገቢና ወጪ ዝርዝር መረጃ (ከባላንስ
ሺት መረጃ)
1. ጠቅላላ ሀብቶች
2. ጠቅላላ ዕዳዎች
I. ልዩነት (1-2)
3. ወቅታዊ ሀብቶች
4. የአጭር ጊዜ ዕዳዎች
II. ሥራ ማስኬጃ (3-4)
ለ. ከትርፍና ኪሳራ ዝርዝር መረጃ
(ከኢንካም ስቴትመንት መረጃ)
1. ጠቅላላ ገቢ
2. ትርፍ ከግብር በፊት
3. ኪሣራ
በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዡ መሠረት ከላይ ካቀረብነው የፋይናንስ መረጃ በተጨማሪ የፋይናንስ
አቋማችንን የሚያረጋግጡ የሚከተሉትን ሰነዶች አያይዘን አቅርበናል፡፡
(ሀ)
(ለ)
ወዘተ
የተያያዙት ሰነዶች ከሚከተሉት ሁኔታዎች ጋር የሚጣጣሙ ናቸው፡፡
 ሰነዶቹ የእህት ወይም እናት ኩባንያዎች ሳይሆኑ የተጫራቹን የፋይናንስ ሁኔታ የሚያንፀባርቁ ናቸው፡፡
 የፋይናንስ መረጃዎቹ በተመሰከረለት አካውንታንት ኦዲት የተደረጉ ናቸው፡፡
 የፋይናንስ መረጃዎቹ የተሟሉና አስፈላጊ የሆኑ ማስታወሻዎችን ያካተቱ ናቸው፡፡
 የፋይናንስ መረጃዎቹ ከተጠናቀቀና ኦዲት ከተደረገው የሂሳብ ዘመን ጋር የተጣጣሙ ናቸው፡፡
ዓመታዊ የገቢ መረጃ
ዓመት የገንዘቡ መጠንና አይነት

አማካይ ዓመታዊ ገቢ
አማካይ ዓመታዊ ገቢ የሚሰላው በከፍል 3 የግምገማ ዘዴና መስፈርቶች፣ ንዑስ ቁጥር 1.3 (ሀ)
በተመለከተው አግባብ በ---ዓመታት ውስጥ ከተጠናቀቁና በሂደት ላይ ከሚገኙት ውሎች የተሰበሰበው
ጠቅላላ ክፍያ ተደምሮ ለነዚሁ ዓመታት በማካፈል ይሆናል፡፡
[በን.አ. 1.3 (ሀ) ክፍል 3፣ ምዘናና ብቁነት መስፈርት እንደተመለከተው ለውል ወይም ውሎች ለተገመተው
ጠቅላላ የገንዘብ ዝውውር ፍላጎት ለሟሟላት የተመደበው የገንዘብ ምንጭ፤ ብድር እና ሌሎች የገንዘብ
ምንጮች፣ በቅርቡ ቃል የተገቡምካሉ ይገለፅ]

የፋይናንስ አቋም

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
6/17
ተራ ቁጥር የፋይናንስ ምንጭ መጠን

3. የቴክኒክ ብቃት፣ ክህሎትና ልምድ

[ተፈላጊው የአመት ብዛት ይግባ] በመጫረቻ ሠነዳችን የተዘረዘሩትን የመረጃ ሥርዓትና ሌሎች ዕቃዎች
በመሸጥና አገልግሎት በመስጠት ረገድ [ተፈላጊው የኮንትቶች ብዛት ይግባ] የተሟላ የቴክኒክና የሙያ
ችሎታ ያለን ስለመሆኑ በማረጋገጫነት፣ ባለፉት ዓመታት በአጥጋቢ ሁኔታ የፈፀምናቸውንና ጠቅላላ
በጀታቸው------ የሆነ [ተፈላጊው በጀት መጠን ይግባ]፣ የጨረታ ሠነዶቹን መውጣት ተከትለው
ከሚደረጉት ውሎች ጋር በስፋትም ሆነ በጥልቀት እንዲሁም በመረጃ ቴክኒዎሎጂውና በአጠቃቀም
ዘዴያቸው ተመሣሣይ የሆኑትን፣አግባብነት ያላቸውን ዋናዋና ውሎች ዝርዝር ከታች በተመለከተው
ሠንጠረዥ አቅርበናል [የተጫራች ስም ይግባ]፡፡ እያንዳንዱ የሽርክና ወይም ጥምረት ባለድርሻ የየራሱን
አግባብነት ያላቸውን ውሎች በተናጠል በመዘርዘር ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
[ለያንዳንዱ ውል ለየብቻው ቅፅ ይዘጋጅለት]
የተጫራቹ ወይም የጋራ ማህበሩ ባለድርሻ ስም
1 የውሉ ስም
አገር
2 የደንበኛው ስም
የደንበኛው አድራሻ
የተጠሪ ስም
የተጠሪው ኃላፊነት
የስልክ ቁጥር
ኢሜይል አድራሻ
3 የመረጃ ሥርዓቱ ዓይነትና ልዩ ባህሪና ይህን የጨረታ ሰነድ
ተከትሎ ከሚፈጸም ውል ጋር ያለው አግባብነት
4 በውሉ ያለው ሚና (አንዱን ይምረጡ)  ዋና ተቋራጭ
 ንዑስ ተቋራጭ
 የጋራ ማህበሩ ባለድርሻ
5 አጠቃላይ የአቅርቦት መጠን በ.[የመገበያያገንዘብ አይነት
ይግባ]
6 ውሉ የተሰጠበት/የተጠናቀቀበት
7 የመጨረሻ ርክክብ ተፈጽሟል አዎ ገና ነው አይደለም
8 በዚሁ ሥራ የተሰማሩ ሠራተኞች ብዛት
9 በንዑስ ተቋራጮች የተሰሩ የመረጃ ሥርዓት
ሥራዎች(ካሉ) በግምት በመቶኛ ከጠቅላላ የውል መጠን
ምን ያህል እንደሆነና የመረጃ ሥርዓቱ ልዩ ባህርይ ይግለጹ፡፡
10 ሌሎች አግባብነት ያላቸው መረጃዎች

ኮንትራቶችን በአጥጋቢ ሁኔታ ስለመፈፀማችን ከደንበኞቻችን የተሰጡ ማረጋገጫዎች/ ሰርቲፊኬቶች


ከዚህ ሠነድ ጋር አያይዘን አቅርበናል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
7/17
4. ውል ያለመፈፀም ታሪክ

በከፍል 3 የግምገማ ዘዴና መስፈርቶች መሠረትያልተጠናቀቁ ውሎች

በከፍል 3 የግምገማ ዘዴና መስፈርቶች ጋር በተያያዘ በንዑስ ቁጥር 1.2 (ለ) መሠረት ባለፉት --- ጊዜ
ውስጥ ውል ያለመፈጸም አላጋጠመንም፡፡
በከፍል 3 የግምገማ ዘዴና መስፈርቶች ጋር በተያያዘ በንዑስ ቁጥር 1.2 (ለ) መሠረት ባለፉት --- ጊዜ
ውስጥ ያልተፈጸሙት ውሎች የሚከተሉት ናቸው፡፡
ውጤት ከጠቅላላ ጠቅላላ የውል ዋጋ(በአሁን
ዓመት የውሉ መግለጫ
ንብረት በመቶኛ ሂሣብ)

የውል መግለጫ:
የደንበኛው ስም:
የደንበኛው አድራሻ:
የአለመግባባቱ ምክንያት:

በከፍል 3 የግምገማ ዘዴና መስፈርቶች መሠረት በሂደት ላይ የሚገኝ ክርክር


በከፍል 3 የግምገማ ዘዴና መስፈርቶች ጋር በተያያዘ በንዑስ ቁጥር 1.2 (ሐ) መሠረት በሂደት ላይ
የሚገኝ ክርክር የለም፡፡
በከፍል 3 የግምገማ ዘዴና መስፈርቶች ጋር በተያያዘ በንዑስ ቁጥር 1.2 (ሐ) መሠረት በሂደት ላይ
የሚገኙ ክርክሮች የሚከተሉት ናቸው፡፡
ውጤት ከጠቅላላ ጠቅላላ የውል ዋጋ (በአሁን
ዓመት የውሉ መግለጫ
ንብረት በመቶኛ ሂሣብ)

የውል መግለጫ:
የደንበኛው ስም:
የደንበኛው አድራሻ:
በክርክር ላይ ያለ ፍሬ ነገር:

የውል መግለጫ:
የደንበኛው ስም:
የደንበኛው አድራሻ:
በክርክር ላይ ያለ ፍሬ ነገር:

5. አሁንበሂደት ላይ የሚገኙውሎች

[ተጫራቾች እና እያንዳንዳቸው አጋሮቻቸው በጋራ ላሸነፍዋቸው ሁሉም ጨረታዎች ወይም አሸናፊነታቸው


ተቀባይነት እንዳገኘ በደብዳቤ ለተገለፀላቸው ወይም ውል ለመፈፀም በመጠናቀቅ ላይ ለሚገኙ ሆኖም የመጨረሻ
ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት ተዘጋጅቶ ያልተጠናቀቀባቸው ውሎች ውላቸው በአግባቡ ለመፈፀም ያላቸው ቁርጠኝነት
የሚያሳይ መረጃ ማቅረብ አለባቸው]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
8/17
የመረጃ
የተገመተው ላለፉት 6 ወራት በየወሩ
የደንበኛው ኃላፊ ስም፣ ስልክ፣ ሥርዓት ቀሪ
ቁ. የውል ስም የማጠናቀቂያ የተጠየቀው ክፍያ
ሥራ መጠን
ኢሜይል፣ አድራሻ፤ ወዘተ ቀን አማካይ መጠን
በገንዘብ

6. የሙያ ብቃትና አቅም

የፕሮፌሽናል ብቃታችንንና አቅማችንን ለማረጋገጥ ይረዳ ዘንድ በአሁኑና ባለፉት ሁለት ዓመታት
የነበረውን [የተጫራች ስም ይግባ] የሰው ኃይል ስታቲስቲክስ በሚከተለው ሠንጠረዥ አቅርበናል፡፡

ከአንድ ዓመት በፊት ባለፈው ዓመት በዚህ ዓመት


አማካይ የሰው ቁልፍ ቁልፍ ቁልፍ
ኃይል ጠቅላላ ባለሙያዎች ጠቅላላ ባለሙያዎች ጠቅላላ ባለሙያዎች
በቴክኒክ ሙያ በቴክኒክ ሙያ በቴክኒክ ሙያ
ቋሚ
ጊዜያዊ
ጠቅላላ

የሚከተለው የቡድን ዕውቀት ስብስብ፣ ለውጤታማ የውል አፈጻጸም የሚሠማራውን አግባብነት ያለውን
ዕውቀት በግልጽ ያሣያል፡፡

የባለሙያው ስም

ሚና: (ምሣሌ፣ የስርዓቱ መሃንዲስ፣ የፕሮጀክት ሥ/አስኪያጅ፣ ፕሮግራመር፣ ወዘተ)

በሠነድ ማረጋገጫው
ዕውቀት የዕውቀት ደረጃ አስተያየት
የተገለጸበት ገጽ

በሠነድ ማረጋገጫው
ልምድ የልምድ ደረጃ አስተያየት
የተገለጸበት ገጽ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
9/17
በሠነድ ማረጋገጫው
ተጨማሪ ዕውቀትና ልምድ የክህሎት ደረጃ አስተያየት
የተገለጸበት ገጽ

ከላይ በሠንጠረዥ የተመለከቱት ልምዶች በየግለሰቡ የሠነድ ማረጋገጫ የተደገፈ ነው፡፡


የቡድናችንን የዕውቀት ደረጃ በትክክል ለመሠየም እንዲያስችለን እንደሚከተለው ተጠቅመናል፡፡
በቀለም ትምህርት ረገድ በዘርፉ ዝግጁነት ያለው ሆኖ ነገር ግን በተግባር ላይ
መ መረዳት የሚችል
ያልዋለ
በመሥራት ላይ በቀለም ትምህርት ረገድ በዘርፉ ዝግጁነት ያለውና የተወሰነ የተግባር ልምድ
በ ያለው
የሚገኝ
በቀለም ትምህርት ረገድ በዘርፉ ዝግጁነት ያለውና ከ 2 እስከ 5 የተለያየ ስፋትና
ብ ብቁ ባለሙያ
ጥልቀት ያላቸውን ፕሮጀክቶች/ውሎች የፈጸመ
በቀለም ትምህርት ረገድ በዘርፉ ዝግጁነት ያለውና ከ 5 በላይ የሆኑ፣ የተለያየ
ከ ከፍተኛ ባለሙያ
ስፋትና ጥልቀት ያላቸውን ፕሮጀክቶች/ውሎች የፈጸመ

7. በፍላጎት መግለጫ ላይ የቀረበ አስተያየትና ሃሳብ


[ተጫራቹ በተጫራቾች ፍላጎት መግለጫ ለሚደረግ ማነኛውም ለመረጃ ስርአቱ አፈፃፀም ተብሎ
የሚደረግ ማሻሻያ ወይም ማስተካከያ ሀሳቦች እጥር ምጥን ያሉ፣ ግልፅና በጨረታ ሰነዱ የተካተቱ
መሆናቸው ማቅረብና ማብራራት አለበት]
8. የጥራት ማረጋገጫ፣የሥራ አመራርና የቁጥጥር ሥርዓት
[ተጫራቹ የመረጃ ስርአቱ በአግባቡ ለመከናወኑ የሚያረጋግጥበት ዝርዝር የቴክኒክ ክፍል በውሉ አፈፃፀም
አስተዳደራዊ ስራ የሚያከናውን፣ ውሉን ለማስፈፀም የሚያስችል በተግባር ላይ ያለ የቁጥጥር ስርአት
አይነት፣ የጥራት ማስጠበቅያ ዝርዝር ስልት ማቅረብ አለበት]
9. መሣሪያዎችና ድጋፍ ሰጪ ሁኔታዎች
[ተጫራቹውሉን ለመፈፀም የሚያስችሉ አስፈላጊ የሆኑ የሚዳሰሱ መሳርያዎች፣ የቴክኒክና የምርምር
መሳርያዎች እና የጥራት ማስጠበቅያ ስርአትእንዳለው ማሳየት አለበት]
10. የተጫራቹ ኦዲት ኤጀንሲ
[ተጫራቹ የኦዲት ስራ የሚያከናውንለት የኦዲተሮች ስም፣ አድራሻና ስልክ ቁጥር ማቅረብ አለበት]
11. የኩባንያው አደረጃጀት
[ተጫራቹ ድርጅቱ እንዴት እንደተዋቀረ ለምሳሌ፣ በክልል ወይም በስራ ክፍል እናም በዚህ ጨረታ
የተካተተው ስራ ከሌሎች መደበኛ የፕሮጀክቶች ስራው እንዴት አጣጥሞበማቀድማከናወን እንደሚችል
ማብራራት አለበት]

12. የባንክ አድራሻና የባንክ ሂሳብ ቁጥር

ክፍያ የሚፈፀምበት የባንክ ሂሳብ ቁጥራችን የሚከተለው ነው፡፡ [የባንክ ሂሳብ ቁጥር ይግባ]

ስም፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]


ኃላፊነት፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ኃላፊነት ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ጨረታው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
10/17
ቀን፦ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም. ይግባ]

እዝሎች
1. የመጫረቻ ሠነዱን ለፈረመው ሰው የተሰጠ ሕጋዊ የውክልና ማስረጃ
2. ኦዲት የተደረገ የፋይናንስ ሰነድ
3. የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ በተጠየቀው መሠረት የፋይናንስ አቋም የሚያሳይ ሰነድ
4. የጨረታዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ በተጠየቀው መሠረት ባለፉት ዓመታት [ተፈላጊው የአመት ብዛት
ይግባ] በአጥጋቢ ሁኔታ ለተከናወኑ ውሎች ከአሠሪዎች የተሰጡ ሰርቲፊኬቾች [ተፈላጊው የሰርቲፊኬቾች
ብዛት ይግባ]
5. የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ በተጠየቀው መሠረት የግለሰቦች የትምህርትና የሥራ ልምድ
ማጠቃለያ (CV) [የኮፒዎቸ ብዛት ይግባ]
[ለተጫራቾች ማስታወሻ:- ለያንዳንዱ ሙያዊ ሰራተኛ የሚፈለገው መረጃ ከዚህ በታች ባለው ቅፅ መሰረት ሲሆን
ተጫራቹም ከሚያቀርበው የቴክኒካል ፕሮፐፐፖዛል ጋር አብሮ ማቅረብ አለበት]

መ. የባለሙያዎች ተፈላጊ ብቃትና ልምድ መግለጫ (CV)

1. የሥራ መደብ[ለያንዳንዱ ስራ መደብ አንድ እጩ]-----------------------------------


2. የድርጅቱ ስም ----------------------------------------------------------------
3. የሠራተኛው ስም -------------------------------------------------------------
4. የልደት ቀን ----------------------------- ዜግነት ----------------------------
5. ትምህርት ደረጃ[ኮሌጅ/ዩኒቨርሲቲ ወይም ሌላ ልዩ የትምህርት አይነት፣ የተቋማት ስም፣ ያገኘው የትምህርት
ማረጋገጫ/ዲግሪና በመቸ ጊዜ እንደተገኘ]……………………..………………………
6. የሙያ ማህበር አባልነት --------------------------------------------------------
7. ሌሎች ሥልጠናዎች [ከመደበኛ ትምህርት ውጭ ሌሎች ጠቃሚ ስልጠናዎች አመልክት]------
8. የሥራ ልምድ የተገኘበት አገር [ባለፉት አስር አመታት የስራ ልምድ የተገኘበት አገሮች
ይዘርዘር]-----------------------------------------------------------------------
9. የቋንቋ ችሎታ[ለያንዳንዱ ቋንቋ ችሎታ ለመናገር፣ ለማንበብና ለመፃፍ ጥሩ፣ መካከለኛ ወይም ደካማ ተብሎ ይገለፅ]
………………………………………………………………………………………
10. የቅጥር ታሪክ (የስራ ልምድ)[ትምህርት ከተመረቀበት/ችበት ጀምሮ አሁን እየሰራበት/ችበት ያለው የስራ መደብ
በማስቀደም የቀጣሪ መስርያ ቤት ስም፣ ቅጥር የተፈፀመበት ጊዜ እና ስራው ለመምራት የተሰጠው ሀላፊነት በዝርዝር
ይስፈር]……………………………………………
ከ/[አ.ም] ------------- እስከ /[አ.ም]-------------
አሰሪ -----------------------------------------------------
የነበረው የሥራ ኃላፊነት --------------------------------------
11. ለሠራተኛው የተሰጡ 12. የሚመደብበትን ተግባር በሚገባ የሚያከናውን መሆኑን
ሥራዎች ዝርዝር` የሚያረጋግጥ ቀደም ሲል ያከናወነው ሥራ
11 ሥር የተዘረዘሩትን ተግባራት ለማከናወን ችሎታ
[ሠራተኛው በነጥብ
[በዚህ ሥራ የሚፈጸሙ ተግባራት
ያለው መሆኑን በተሻለ የሚያሳዩ መረጃዎች እንደሚከተለው ይገለጹ]
ሁሉ ይዘርዘሩ]
የሥራው ወይም የፕሮጀክቱ አይነት --------------

ዓመት ----------------------------------------

አካባቢ -----------------------------------------

ደንበኛ -----------------------------------------

የፕሮጀክቱ ዋነኛ ገጽታ ---------------------

የያዘው ሥልጣን ---------------------------

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
11/17
የተከናወኑ ተግባራት ------------------------

13. ማረጋገጫ
እኔ ከዚህ በታች የፈረምኩት እስከማውቀው እና እስከማምንበት ድረስ ይህ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ
በትክክል እኔን፣ ችሎታዬንና ልምዴን እንደሚገልፅ አረጋግጣለሁ፡፡ ማንኛውም በዚህ ሰነድ ውስጥ ሆን ተብሎ
የተገለጸ የተሳሰተ ቃል ከተገኘ በጨረታው መሳተፍ እንዳልችል በማድረግ ከጨረታው ውጪ መሆንን የሚያስከትል
መሆኑን እገነዘባለሁ፡፡

---------------------------------------- ቀን---------------------[የሰራተኛው ወይም ስልጣን ያለው


ወኪል ፊርማ][ቀን/ወር/ዓ.ም]
ሥልጣን ያለው ወኪል ሙሉ ስም ይሞላ ------------------------------------

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
12/17
ሠ. የሽርክና ማህበር/ጊዜያዊ ህብረት የመረጃ ቅጽ

ቀን፦ [ጨረታው የቀረበበት ቀን(ቀን፣ወር እና አመተ ምህረት)ይግባ]


የግዥ መለያ ቁጥር፦ .[የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]
አማራጭ ቁጥር፦ [የአማራጭ መለያ ቁጥር ይግባ]
.1 የጋራ ማህበሩ/ጊዜያዊ ማህበሩ [የጋራ ማህበሩ/ጊዜያዊ ማህበሩ ስም ይግባ]
ስም፦
የቦርዱ አድራሻ፦
ፓ.ሳ.ቁ.፦ [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም፦ [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ፦ [የከተማ ስም ይግባ]
2 ፓ.ሳ.ኮድ.፦ [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
አገር፦ [አገር ይግባ]
ስልክ ቁጥር፦ [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ ቁጥር ይግባ]
ፋክስ ቁጥር፦ [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ ቁጥር ይግባ]
ኢሜይል አድራሻ፦ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]
በኢትዮጵያ የጋራ ማህበሩ/ጊዜያዊ ማህበሩ ተወካይ፦
ፓ.ሳ.ቁ.፦ [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም፦ [የመንገድ ስም ይግባ]
3 ከተማ፦ [የከተማ ስም ይግባ]
ፓ.ሳ.ኮድ.፦ [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
ስልክ ቁጥር፦ [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ ቁጥር ይግባ]
ፋክስ ቁጥር፦ [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ ቁጥር ይግባ]
ኢሜይል አድራሻ፦ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]
የአባላት ስም
አባል 1፦ [የአባሉ ህጋዊ ስምና አድራሻ ይግባ]
4 አባል 2፦ [የአባሉ ህጋዊ ስምና አድራሻ ይግባ]
ወዘተ. [የአባሉ ህጋዊ ስምና አድራሻ ይግባ]
5 የቡድን መሪው አባል ስም [የአባሉ ህጋዊ ስምና አድራሻ ይግባ]
የጋራ ማህበሩ/ጊዜያዊ ማህበሩ የተቋቋመበት ማስረጃ
6 የተፈረመበት ቀን፦ [ቀን ይግባ]
ቦታ [ቦታ ይግባ]
7 እያንዳንዱ የሚሰራው የስራ
አይነት ተጠቅሶ የአባላት [የአባላቱ የሀላፊነት ድርሻ በመቶኛ ይግባ]
የኃላፊነት መጠን በመቶኛ

ስም፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]


ኃላፊነት፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ኃላፊነት ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ጨረታው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]
ቀን: [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [ፊርማው የተፈረመበት አ.ም. ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
13/17
ለተጫራቾች ማስታወሻ፤ ይህ የጨረታ ዋስትና፣ ዋስትና በሰጠው የፋይናንስ ተቋም አርማ ባለበት ደብዳቤ ሰፍሮ እና
የጨረታው ዋስትና የመፈረም ስልጣን ባለው አካል ተፈርሞ ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር አብሮ መቅረብ አለበት።

ረ. የጨረታ ዋስትና

ቀን:-[ጨረታው የቀረበበት ቀን (ቀን፣ወር እና አ.ምሸ)ይግባ]


የግዥ መለያ ቁጥር:- [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]
አማራጭ ቁጥር: -[የአማራጭ መለያ ቁጥር ይግባ]

ለ:- [የግዥ ፈፃሚ አካል ሙሉ ስም ይግባ]

(የተጫራች ሙሉ ስም ይግባ) (ከዚህ በኋላ “ተጫራች” እየተባለ የሚጠራው) በግዥ መለያ ቁጥር [የግዥ
መለያ ቁጥር ይግባ] በተደረገው ጥሪ መሠረት (የዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች አጭር መግለጫ ይፃፍ)
ለማቅረብ የመወዳደሪያ ሐሳብ (ከዚህ በኋላ “የመወዳደሪያ ሐሳብ’’ እየተባለ የሚጠራውን) በቀን
[ጨረታው የቀረበበት ቀን(ቀን፣ወር እና አመተ ምህረት)ይግባ] ያቀረበ በመሆኑ፡፡
ሁሉም ሰዎች እንደሚያውቁት እኛ (የጨረታ ዋስትና ሰጪ ድርጅት ሙሉ ስም፤ አድራሻና የተመዘገበበት
አገር ስም ይሞላ) የሆነ (ከዚህ በኋላ “ዋስ” እየተባልን የምንጠራ) ለ (የግዥ ፈፃሚው አካል ሙሉ ስም
ይሞላ) (ከዚህ በኋላ “የግዥ ፈፃሚ አካል” እየተባለ ለሚጠራው) (የጨረታ ዋስትናው የመገበያያ ገንዘብ
አይነትና የገንዘብ መጠን በአሀዝና በፊደል ይሞላ) ለመክፈል የዋስትና ግዴታ የገባን ሲሆን ከዚህ በላይ
ለተገለፀው ግዥ ፈፃሚ አካል ክፍያው በሙሉ እና በትክክል የሚከፈል ለመሆኑ ወራሾቻችን ወይም መብት
የሚተላለፍላቸውን ሰዎች ግዴታ አስገብተናል፡፡ ለዚህም የዋሱ ማኀተም በ___(ቀን) ____ (ወር) _____
ዓ.ም. ታትሞበታል በቁጥር [ቀን ይግባ]፣ [ወር ይግባ]፣[አ.ም. ይግባ]፡፡
ይህ የዋስትና ሰነድ ተፈፃሚ የሚሆነው የሚከተሉት ሁኔታዎች ሲያጋጥሙ ይሆናል፡፡
1) በተጫራቶች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 21.2 ካልሆነ በስተቀር ተጫራቹ በጨረታ ማቅረቢያ
ሰንጠረዥ ውስጥ በገለጸው መሰረት ጨረታው ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ ከጨረታው ከወጣ፤
ወይም
2) ግዥ ፈጻሚው አካል ጨረታው ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ ያቀረበው የመወዳደሪያ ሐሳብ
ተቀባይነት ማግኘቱን ለተጫራቹ ካሳወቀው በኋላ ተጫራቹ ጨረታው ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ፣
(ሀ) ውሉን ለመፈረም ወይም/
(ለ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 47 መሠረት የውል ማስከበሪያ ዋስትና ለማቅረብ፣
ፈቃደኛ ሳይሆን የቀረ እንደሆነ፡፡
የግዥ ፈፃሚው አካል ከዚህ በላይ ከተዘረዘሩት ሁኔታዎች አንዱ ወይም ከአንድ በላይ የሆኑ ሁኔታዎች
በማጋጠማቸው ምክንያት ገንዘቡ ሊከፈለው እንደሚገባ ጠቅሶ ከጠየቀ ለጥያቄው ማስረጃ ማቅረብ
ሳያሰፈልገው ጥያቄውን ባቀረበ ጊዜ እላይ እስከተጠቀሰው ገንዘብ መጠን ድረስ ለግዥ ፈፃሚው አካል
ለመክፈል ግዴታ እንገባለን፡፡
ይህ የጨረታ ዋስትና የጨረታ ዋጋው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ካበቃበት ዕለት ጀምሮ አስከ ሃያ
ስምንተኛው(28) ቀን ድረስ (ሃያ ስምንተኛውን ቀን ጨምሮ) የፀና ሆኖ የሚቆይ ሲሆን ማኛቸውም
በጉዳዩ ላይ የሚቀርቡ ጥያቄዎች ከተጠቀሰው ጊዜ የዘገየ መሆን የለበትም፡፡
ስም፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]
ኃላፊነት፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ኃላፊነት ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ቀን:ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም. ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
14/17
[ማስታወሻ፤ይህ ከአምራቹ የተሰጠ የአቅራቢነት ፈቃድ ፣ፈቃድ በሰጠው የማምረቻ ተቋም
አርማ ባለበት ደብዳቤ ሰፍሮ እና የመፈረም ስልጣን ባለው አካል ተፈርሞ ከመጫረቻ ሰነዱ
ጋር አብሮመቅረብ አለበት።]

ሰ.ከአምራቹ የተሰጠ የአቅራቢነት ፈቃድ

ቀን:- [ጨረታው የቀረበበት ቀን(ቀን፣ወር እና አመተ ምህረት)ይግባ]


የግዥመለያቁጥር:- [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]
አማራጭቁጥር:- [የአማራጭ መለያ ቁጥር ይግባ]

ለ [የግዥ ፈፃሚ አካል ሙሉ ስም ይግባ]

የ (የዕቃዎች አጭር መግለጫ ይግባ) ይፋዊ አምራች የሆነው እና (የአምራቹን ሙሉ አድራሻ የጻፉ) ፋብሪካዎች ያሉት
(የአምራቹ ሙሉ ስም ይግባ )የወጣውን የጨረታ ማስታወቂያ በተመለከተ (የተጫራቹን ሙሉ ስም አስገባ) የጨረታ
መወዳደሪያ ሀሳብ እንዲያስገባ ስልጣን ሰጥተነዋል፣ ዓላማውም እኛ ያመረትናቸውን የሚከተሉትን የመረጃ
ቴክኒዎሎጂዎችና ሌሎች ዕቃዎች ለማቅረብና ቀጥሎም ለመደራደርና ውሉን ለመፈረም ነው፡፡
በዚህ ጨረታ ማስታወቂያ መሰረት እላይ የተጠቀሰው ተጫራች ያቀረባቸው የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎችና ሌሎች ዕቃዎች
ተመርጠው በእናንተና በተጫረቹ መካከል ውል የሚፈረም ከሆነ፣ ከላይ የተመለከቱት ዕቃዎች ከተሟላ መደበኛ ዋስትና
ጋር የምንልክላችሁ መሆኑን እናረጋግጣለን፡፡
ስም፦ [ከአምራቹ የተሰጠ የአቅራቢነት ፈቃድ የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]
ኃላፊነት፦ [ከአምራቹ የተሰጠ የአቅራቢነት ፈቃድ የሚፈርመው ሰው ህጋዊ ኃላፊነት ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ቀን:ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም.ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
15/17
ክፍል 5 ፡ በጨረታውመሳተፍየሚችሉሀገሮች ( ብቁ ሀገሮች )

የግዥ መለያ ቁጥር፣

የሚከተሉት ድንጋጌዎች ተግባራዊ ከሚሆኑባቸው ሀገሮች በስተቀር ሌሎች ሀገሮች ሁሉ በውድድሩ መሳተፍ
ይችላሉ፡፡

(ሀ) ተፈላጊ የሆነውን አገልግሎት ለመስጠት የሚደረገውን ውድድር የሚያስተጓጉል ያለመሆኑ በመንግሥት
እስከታመነበት ድረስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት በሕግ ወይም በደንብ ከአንድ
የተወሰነ ሀገር የንግድ ግንኙነት እንዳይደረግ የከለከለ ከሆነ፣

(ለ) በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በቻርተሩ ምዕራፍ 7 መሠረት የተላለፈውን
ውሳኔ መሠረት በማድረግ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ከአንድ ሀገር
ማንኛውም ዕቃ ወይም አገልግሎት እንዳይገዛ ወይም ለዚያ አገር ዜጋ ወይም ድርጅት ክፍያዎች
እንዳይፈፀም የከለከለ ከሆነ፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
V/IX
ምዕራፍ 2፡ ክፍል 6: የፍላጐቶችመግለጫ

ማውጫ
ሀ. መግቢያ 1
1 የግዥውፈጻሚአካል 1
2. የግዥውፈጻሚአካልሥራዓላማ 1
3. በዚህቴክኒካዊየፍላጎቶችመግለጫውስጥየተሰጡአህጽሮተ-ቃላት 1
ለ. ከሥርዓቱ (ከሲስተሙ) የሚጠበቅድርጊትናየአፈጻጸምአቅም 2
1. ሥርዓቱእንዲያሟላየሚጠበቅየድርጊትፍላጎት 2
2. ሥርዓቱእንዲያሟላየሚጠበቅየአፈጻጸምአቅምፍላጎት 2
3. ተዛማጅየመረጃቴክኒዎሎጂጉዳዮችናውጥኖች 2
ሐ. የቴክኒክመግለጫ 2
1. የቴክኒካዊፍላጎቶችአጠቃላይማስታወሻ 2
2. የሐርድዌርመግለጫዎችአዘገጃጀት 3
3. የመረጃመረብናመገናኛዎችመግለጫ 4
4 የሦፍትዌርመግለጫ 5
5. የሥርዓቱየአያያዝ፣የአስተዳደርናየደህንነትጥበቃመግለጫ 6
6. የአገልግሎትመግለጫ 6
7. የሠነድአስተዳደርፍላጎቶች 7
8. የፍጆታዕቃዎችናሌሎችተደጋጋሚወጪየሚያስከትሉጉዳዮች 7
9. ሌሎችየመረጃቴክኖሎጂአካልያልሆኑዕቃዎች 7
መ. ሙከራእናጥራትየማረጋገጥፍላጎት 8
1. ፍተሻዎች8
2. ተከላእሰኪጠናቀቅድረስየሚካሄዱሙከራዎች 8
3. የትግበራርክክብሙከራ 8
ሠ. ቴክኒካዊየመወዳደሪያሃሳብማቅረብያቅጽ 10
1. የመረጃቴክኖሎጂዎች፣ቁሳቁሶች፣ሌሎችዕቃዎችናአገልግሎቶችመግለጫ 10
2. የቴክኒካዊመግለጫዎችየቃልበቃልትችት 10
3. የመጀመሪያደረጃየፕሮጀክትዕቅድ 11
4. የመረጃቴክኖሎጂዎቹንተቀናጅቶናተግባብቶመሥራትስለማረጋገጥ 11
ረ. የቴክኒካዊመወዳደሪያሀሳብማቅረቢያእናየአግባብነትመግለጫሠንጠረዥ 12
ሰ. የማጓጓዝ፣ሥራየመጀመርናየማጠናቀቅዝርዝርመርሃግብር 13
ሸ. ከቴክኒካዊመወዳደሪያሀሳብጋርተያይዘውየሚቀርቡቅጾች 14
1. በአቅራቢውተመርጠውየቀረቡንዑስተቋራጮችዝርዝር 14
2. በአቅራቢውተመርጠውየቀረቡሦፍትዌሮችዝርዝር 14
3. በአቅራቢውተመርጠውየቀረቡበትዕዛዝየሚመረቱቁሳቁሶችዝርዝር 14

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
VI/IX
[ማስታወሻ፤የሚከተሉት ለናሙና ብቻ የቀረቡ ናቸወ።ለሚቀርበው ወይም ተግባራዊ
ለሚሆነው ልዩ ስርአት ዝርዝር ሲካተት እንደአስፈላጊነቱ ማሻሻል፣ ማራዘም፣ እና/ወይም
መሰረዝ አለበት]

ሀ. መግቢያ

1. የግዥው ፈጻሚ አካል


1.1 [ጠቅለል ባለ መልኩ የግዥ ፈፃሚው አካል ህጋዊ ሰውነት፣ ድርጅታዊ ሀላፊነት እና ዋና ዋና
ተግባሮቶቹይገለፅ]።
1.2 [ጠቅለል ባለ መልኩ ለውሉ አሰራርና አፈፃፀም ተግባራዊነት የተባባሪ አካላት ድርጅቶችና
የውሳኔ አሰጣጥ አፈፃፀም ስርአት ይገለፅ]።
2. የግዥው ፈጻሚ አካል ሥራ ዓላማ

2.1 [ጠቅለል ባለ መልኩ አሁን ያለው የስራ ተግባሮቹ አላማ፣ ቅደም ተከተሎች፣ ሂደቶችና እንዴት
በስርአቱ ሊደናቀፉ እንደሚችሉ ይገለፅ]።
2.2 [ጠቅለል ባለ መልኩ የስራ ተግባሮቹ አላማ ለውጦች፣ ቅደም ተከተሎችና ሂደቶች እንዴት
በስርአቱ አመቺ መሆን እንደሚችሉ ይገለፅ]።
2.3 [ከስርአቱ ሊገኙ የሚችሉ ጥቅሞች ዝርዝር መግለጫ ይቅረብ]።
3. በዚህ ቴክኒካዊ የፍላጎቶች መግለጫ ውስጥ የተሰጡ አህጽሮተ-ቃላት

3.1 [በፍላጎቶች መግለጫ ላይ ጥቅም ላይ የሚውሉት አህፅሮተ-ቃላት በሰንጠረዥ ተሟልቶ


ይቅረቡ፤ ለምሳሌ፣ ከዚህ በታች ያለው ሰንጠረዥ በመለጠጥ]።

ቃሎች የቃሎች ፍቺ
Bps ቢትስ በሴኮንድ
Cps ባህርያት በሴኮንድ
DBMS የመረጃ ቋት ማስተዳደሪያ ሥርዓት
DOS የዲስክ ማስተናገጃ ሥርዓት
Dpi ነጥቦች በአንድ ኢንች
Ethernet IEEE 802.3 መደበኛ የመንደር መረጃ መረብ ፕሮቶኮል
GB ጊጋባይት
Hz ዙሮች በሴኮንድ
IEEE የኤሌክትሪክና ኤሌክትሮኒክስ መሃንዲሶች ተቋም
ISO የዓለምአቀፍ ደረጃዎች ድርጅት
KB ኪሎባይት
kVA ኪሎቮልት አምፒር
LAN ውሱን ሽፋን ያለው መረጃ መረብ
Lpi መሥመሮች በአንድ ኢንች
Lpm መሥመሮች በአንድ ደቂቃ
MB ሜጋባይት
MTBF በመቋረጦች መካከል ያለው አማካይ ጊዜ
NIC የመረጃ መረብ መናበቢያ ካርድ
NOS የመረጃ መረብ ማስተናገጃ ሥርዓት
ODBC ክፍት የመረጃ ቋት ግንኙነት

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
1/14
ቃሎች የቃሎች ፍቺ
OLE Object Linking and Embedding
OS የማስተናገጃ ሥርዓት
PCL የማተሚያ ማዘዣ ቋንቋ
Ppm ገጾች በደቂቃ
PS PostScript - የአዶቤ ገጽ መግለጫ ቋንቋ
RAID Redundant array of inexpensive disks
RAM አልፎ አልፎ የሚፈለግ ማሰቢያ
RISC Reduced instruction-set computer
SCSI አነሥተኛ የኮምፒውተር ሥርዓት ግንኙነት
SNMP አነሥተኛ የመረጃ መረብ ማስተዳደሪያ ቋንቋ
SQL የተቀረጸ መጠየቂያ ቋንቋ
TCP/IP የማስተላለፍ መቆጣጠሪያ ፕሮቶኮል /የኢንተርኔት ፕሮቶኮል
V ቮልት
WAN ሰፊ ሽፋን ያለው መረጃ መረብ

ለ. ከሥርዓቱ (ከሲስተሙ) የሚጠበቅ ድርጊትና የአፈጻጸም አቅም

4. ሥርዓቱ እንዲያሟላ የሚጠበቅ የድርጊት ፍላጎት


4.1 [ስርአቱተግባራዊ ሲሆን ልዩ የስራ ሂደቱና ቅደም ተከተል በስርአቱ አማካኝነት የተቀላጠፈ
የሚሆንበት መንገድ በተገቢው ማብራርያ ይገለፅ]።
4.2 [እንደአስፈላጊነቱ የስራ ሂደቱና ቅደም ተከተል በስርአቱ አማካኝነት የተቀላጠፈ የሚሆንበት መንገድ
ገዢ የሚሆን ጠቃሚ የህግ ማእቀፎችና ደንቦች ይገለፅ፤አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ፣ ከደንቦቹ በትክክል
በመጥቀስ ወይም በማጣቀስ አባሪ ይዘጋጅ]።
5. ሥርዓቱ እንዲያሟላ የሚጠበቅ የአፈጻጸም አቅም ፍላጎት
5.1 [ተግባራዊ ለሚሆነው ልዩ ስርአትበተወሰነ ጊዜ የሚያልፍበት እና/ወይም ለተወሰነ የስራ ሂደቱና ቅደም
ተከተል በስርአቱ አማካኝነት እንዲቀላጠፍ የተደረገበት የጊዜ ፍጥነት በተገቢው ማብራርያ ይገለፅ፤
በተጨማሪም በስራ ሂደት ደንብ መሰረት ስርአቱ የሚፈለገው መመዘኛ ሟሟላቱ ይገለፅ (ለምሳሌ፤
በአንድ ጊዜ የሚጠቀሙ የተጠቃሚዎች ብዛት፣ የግንኙነት አይነቶች፣ ስርአቱ የስራው መረጃ እንዴትና
በምንያህል የተቀመጠው መመዘኛ ለሟሟላት የሚያስችለው አቅም እንዳለው፣ ወ.ዘ.ተ)]።
6. ተዛማጅ የመረጃ ቴክኒዎሎጂ ጉዳዮችና ውጥኖች
6.1 [ጉዳዩ አሁን ያሉት ስርአቶች ሊናበቡ የሚችሉት በሌላ የመረጃ ቴክኖሎጂ አማካኝነት ከሆነ ወይም
የግዥ ፈፃሚው አካል ስርአቱ በወሳኝነት ተግባር ላይ ለማዋል አደናቃፊ ሊሆን የሚኝል ማንኛውም
ሌላ የመረጃ ቴክኖሎጂ ውጥኖች ለመጠቀም እቅድ ካለው፤ተዛማጅ ጉዳይ ወይም ውጥኖች ጠቅለል
ባለ መልኩ በተገቢው ማብራርያ ይገለፅ]።

ሐ. የቴክኒክ መግለጫ

1. የቴክኒካዊ ፍላጎቶች አጠቃላይማስታወሻ


1.1 የቋንቋ ድጋፍ፣ ሁሉም የመረጃ ቴክኖሎጂዎች ድጋፍ ማድረግ አለባቸው ለ[የተጠቃሚ/ዎች አገራዊ
ወይም የስራ ቋንቋ/ዎችይግባ]፤ በተለይ፣ ሁሉም የማሳያ ቴክኖሎጂዎችና ሶፍትዌር የ ISO
መስፈርት [የመስፈርት ቁጥር ይግባ] ሟሟላትና በመመዘኛው ዘዴ መሰረት ማከናወን አለባቸው
[ተስማሚው የመመዘኛ ዘዴ ይግባ]።

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
2/14
1.2 ቀናቶች፣ ሁሉም የመረጃ ቴክኖሎጂዎች በተገቢው ማሳየት፣ ማስላት፣ የቀን መረጃ ማስተላለፍ
አለባቸው። ሆኖም ለ 21 ኛ ክፍለ ዘመን መረጃ ብቻ መገደብ የለበትም።

1.3 የኤሌክትሪክ ኃይል፣ ሁሉም የኤሌክትሪክ መሳርያ የሀይል ማስተላለፍያናመስጫ መስመር በኢትዮጵያ
ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፓብሊክ የሀይል ልኬት መጠን መሰረት ማግኘት አለባቸው፤ ከሀገር ውስጥ የሀይል
ስርጭት መጠን መጣጣም አለበት [የቮልቴጅና የፍሪኴንሲ መጠን ይገለፅ፤ ለምሳሌ፣ 220V+/-20V፣
50Hz +/-2Hz] በስራ ቦታው ለሚኖረው የተፈጥሮ አደጋ ተጋላጭነት የመቋቋም አቅምም
ሊኖረው ይገባል።

1.4 አከባቢያዊ፣ በተለየ ሁኔታ ካልተገለጸ በስተቀር፣ ማናቸውም መሣሪያ በአካባቢው መስራት አለበት
[ሙቀት፣እርጥበትና አቧራማነት፣ ምሳሌ፤ 10-30 ድግሪስ ሰንትግሬድ፣ 20-80% ተነፃፃሪ
እርጥበት፣ እና 0-40 ግራምስ/ኲቢክ ሜትር አቧራ ተብሎ ይገለፅ]

1.5 የደህንነት ጥበቃ፣


(ሀ) በተለየ ሁኔታ ካልተገለጸ በስተቀር፣ ሁሉም መሣሪያዎች የሚያወጡት ድምፅ ከተፈቀደው
(decibels) በላይ [ትልቁ ቁጥር ምሳሌ፣55 ይግባ] መሆን የለበትም።
(ለ) ሁሉም የኤሌክትሮኒክ መሳሪያዎች ተፈላጊውን ስታንዳርድ (emission standard)
ስለማሟላታቸው መረጋገጥ አለበት [ኢሙሽን ስታንዳርድ ይግባ፤ ለምሳሌ፣ US FCC
class B ወይም EN 55022 እና EN 50082-1]፣ ወይም ተመሳሳይ ኢሙሽን
ስታንዳርድ።

2. የሐርድዌር መግለጫዎች አዘገጃጀት

2.1 [የፕሮሴሲንግ ዩኒት አይነት-1 ይገለፅ]


ሀ).የፕሮሴሲንግ ዩኒት አቅም፣ ለመጫረቻ ሠነዶች በተስተካከለው መሠረት ፕሮሰሲንግ ዩኒቱ
እጅግ ቢያንስ የሚከተሉትን ማሟላት ይኖርበታል፡፡
i) ፕሮሶሲንግ ዩኒቶቹ ዝቅተኛውን መመዘኛ ማሟላት አለባቸው። [ሟሟላት ያለበት
የተወሰነ ዝቅተኛመመዘኛ ሙከራ/ዎች እና ዝቅተኛ የአፈፃፀም ደረጃ ይገለፅ፤ ለምሳሌ፣
“SPEC CPU2006 rating”] ወይም፣ ለኮምፒዩተሮች (PCs) ዝቅተኛ የአፈፃፀም ደረጃ
ከተቀመጠው አነስተኛው የመመዘኛ[አነስተኛ መመዘኛ ይገለፅ፤ ለምሳሌ፣”SYS Mark
2004 Rating”] ነጥብ [ነጥቡ ይገለፅ] ያሟላል
ii) ግብዓት-ምርት የአፈጻጸም አቅም እንደሚከተለው ይቅረብ [አነስተኛ የግብአት-
ውጤት የአፈፃፀም ደረጃዎች ይገለፅ፤ (ለምሳሌ፣ data bus transfer rates, standard
peripheral interfaces, minimum number of concurrent terminal sessions, etc.)]
ለ)የፕሮሴሰሩ የመስፋፋት ሁኔታ:- [ለምሳሌ፤ ተቀባይነት ያለው አነስተኛ የፕሮሰሰሩ ቁጥር፣ ተቀባይነት
ያለው አነስተኛ የአፈፃፀም ደረጃ፣ በጨረታ ሰነዱ ለተዘረዘረው መስፈርት ተዛማጅ የሆነ ተቀባይነት
ያለው አነስተኛ የፕሮሰሰሩ/የአፈፃፀም የመለጠጥ/መስፋፋት አቅም፣ ተቀባይነት ያለው አነስተኛ
የውስጣዊ ንኡስ ሲስተም የመስፋፋት አቅም፣ ወ.ዘ.ተ ይገለፅ]፤

ሐ) የፕሮሴሰሩ የማሰቢያ(memory) ና ሌላ ማከማቻ:- [ለምሳሌ፤ዋናው ማሰብያ መጠባበቅያ


ማሰብያ፣ disk storage; tape storage; CD-ROM; optical WORM; etc ይገለፅ]፤

መ) የፕሮሴሲንግ ዩኒቱ ችግር የመቋቋም ሁኔታ:- [ለምሳሌ፤ የተወሰነ ስህተት ማረም፣ ችግር ያለበት
ቦታ መጠቆም፣ መተንበይ፣ ሪፖርትና አስተዳደር፣ ካስፈላጊው በላይ የሀይል ስርጭቶች፣እና ሌሎች
ክፍሎች፣ “hot-ewappable modules’ ወዘተ ይገለፅ]፤

ሠ) የፕሮሴሲንግ ዩኒቱ የአስተዳደር ባህርያት:- [ለምሳሌ፤ልዩ ባህርያትና ተቀባይነት ያላቸው


መመዘኛዎች፣ በአገር ውስጥና በውጭ/በቅርብ እና በሩቅ ማስተዳደር ወዘተ ይገለፅ]፤

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
3/14
ረ) የፕሮሴሲንግ ዩኒቱ ግብዓትና ውጤት መሳርያዎች:- [ለምሳሌ፤የመረጃ መረብ ቅንጅቶችና
መቆጣጠሪያቸው፣ማሳያ፣ የፊደላት መፃፍያ ቦታ/keyboard/፣ የኮምፒዩተር ማውስ/mouse/፣
bar-code, smart-card፣ የመለያ ካርድ ማንበብያ/identification card readers/፣የቴሌፎን
ማገናኛ መስመር/modems/፣የድምፅና የምስል ማስተላለፍያ መስመሮችና መሳርያዎች/audio
and video interfaces and devices/፣ወዘተ ይገለፅ]፤

ሰ) ሌሎች የፕሮሴሲንግ ዩኒቱ ተዛማጅና አጋዥመሳርያዎች ባህርያት:- [ለምሳሌ፤ የኤሌክትሪክ


ሀይል መቆጣጠርያ መሳርያ/UPS/፣ የእቃዎች ማስቀመጫ /equipment cabinet/፣ የመረጃ
ደህንነት/data safe/፣ የአካባብያዊ ደህንነት መቆጣጠርያ መሳርያዎች/environmental control
equipments/፣ ወዘተ ይገለፅ]፤

2.2 [የፕሮሴሲንግ ዩኒት አይነት-2 ይገለፅ]


2.3 የግብአትና ውጤት መሳርያዎች ተወራራሽነት
(ሀ) አጠቃላይ ፍላጎቶች:-በተለየ ሁኔታ ካልተገለፀ በስተቀር፣ሁሉም የጋራ ግብአትና ውጤት መሳርያዎች
የኤ-4/A4/ ማተምያ ወረቀት መጠን የመቀበል አቅም ሊኖራቸው ይገባል፤
(ለ) ማተምያዎች:- [ለምሳሌ፤ ከፍተኛ ፍጥነት፣ ፣ከፍተኛ ጥራት ያለው ማተምያ፣ መካከለኛ ፍጥነት፣
ከፍተኛ-ጥራት ያለው ማተምያ፣ ከፍተኛ ፍጥነት፣ ትልቅ መጠን/A3/ ማተምያ፣ የተለያየ ቀለም
የሚያትም፣ ከፍተኛ ጥራት ያለው ማተምያ፣ የምስልና ውጤት መሳርያዋች/video and output
devices/፣ ወዘተ ይገለፅ]፤
(ሐ) ስካነሮች:- [ለምሳሌ፤ የማጉላት አቅም/scanner resolution/፣ ወረቀት የመቀበል
አቅም/peper/film-hundling featurs/፣ ፍጥነት/speed/፣ ወዘተ ይገለፅ]

3. የመረጃ መረብና መገናኛዎች መግለጫ


3.1 ውሱንሽፋንያለውየመረጃመረብ (ቦች)

(ሀ) መሣሪያና ሦፍትዌር:- [ለምሳሌ፤እንደ አስፈላጊነቱ ለያንዳንዱ መሳርያና ሶፍትዌር ተስማሚ


የሆኑት መስመሮች/ፕሮቶኮል/፣ የአፈፃፀም አቅሞች፣ የመስፋፋት አቅም/ተለጣጭነት/፣ ስህተት
የመቋቋም አቅም፣ የማስተዳደር አቅም፣ አሰተዳደራዊና የደህንነት ጥበቃ ባህሪዎች፣ ወዘተ
ይገለፅ]፤
(ለ) የገመዶች ሁኔታ:- [ለምሳሌ፤የገመድ አይነት/ቶች፣አቀማመጥ/ጣቸው፣ የገመድ መከላከያዎች፣
መስመሮችና ሌሎች የማስተግበርያ/ስራ ላይ መዋያ/ መስፈርቶች (ለምሳሌ፤ ANSI/ EIA/ TIA
598)፣ ከግቢው ካርታ ጋር የተጣጣመ የገመድ ዝርጋታ ስልቶች፣ወዘተ፣ ይገለፅ]፤
3.2. ሰፊሽፋንያለውየመረጃመረብ

(ሀ) መሣሪያና ሦፍትዌር:- [ለምሳሌ፤ ተስማሚ መስመሮች/ፕሮቶኮል/፣ የአፈፃፀም አቅሞች፣


የመስፋፋት አቅም/ተለጣጭነት/፣ ስህተት የመቋቋም አቅም፣ የማስተዳደር አቅም፣ አሰተዳደራዊና
የደህንነት ጥበቃ ባህሪዎች፣ ወዘተ ይገለፅ]፤
(ለ) የቴሌኮሙኒኬሺን /መገናኛ/ አገልግሎቶች ሁኔታ:- [ለምሳሌ፤ የመገናኛ አይነት፣ አቅም፣
ተስማሚ የሆኑት መስመሮች/ፕሮቶኮል/፣ የአፈፃፀም አቅሞች፣ የመስፋፋት
አቅም/ተለጣጭነት/፣ ስህተት የመቋቋም አቅም፣ የማስተዳደር አቅም፣ አሰተዳደራዊና የደህንነት
ጥበቃ ባህሪዎች ወዘተ፣ ይገለፅ]፤
III.3. ሌሎች የመገናኛ መሣሪያዎች:- [ለምሳሌ፤ የቴሌፎን ማገናኛ መስመር /modems/፣ የፋክስ
መሳርያዎች፣ የቴሌፎን ማገናኛ መስመርና የፋክስ ማከማቻ ማእከል/modem and facsimile
servers/፣ ወዘተ ይገለፅ]፤

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
4/14
4. የሦፍትዌር መግለጫ
4.1 የሥርዓቱ ሦፍትዌር እና የሥርዓት ማስተዳደሪያ መጠቀሚያዎች

(ሀ) የፕሮሴሲንግ ዩኒት ዓይነት 1:- [ለምሳሌ፤ የማስተግበርያ/ማስርያ ስርአት /operating system/፣
መጠባበቅያ/back-up/፣ ተስማሚነት/optimaization/፣ የብልሽት አጋላጭ መከላከያ/anti-virus/
እና ሌሎች ማስፈፀምያዎች፣የስርአቶቾ አስተዳደር፣ ጥገናና የብልሽት መፍፍሄ ሰጪ
መሳርያዎች/troubleshooting/፣ ወዘተ ይገለፅ]፤
(ለ) የፕሮሴሲንግ ዩኒት ዓይነት 2:- [ለምሳሌ፤ የማስተግበርያ/ማስርያ ስርአት /operating system/፣
መጠባበቅያ/back-up/፣ ተስማሚነት/optimaization/፣ የብልሽት አጋላጭ መከላከያ/anti-virus/
እና ሌሎች ማስፈፀምያዎች፣ የስርአቶቾ አስተዳደር፣ ጥገናና የብልሽት መፍፍሄ ሰጪ
መሳርያዎች/troubleshooting/፣ ወዘተ ይገለፅ]፤
4.2. የመረጃ መረብ መዘርጊያና የግንኙነት መፍጠሪያ ሦፍትዌር [ለምሳሌ፤ ተስማሚ
መስመሮች/ፕሮቶኮል/፣የመገናኛ አይነትና መሳርያዎች ፣ የመረጃ መረብ አገልግሎቶች፣
የማስተዳደር አቅም፣ አሰተዳደራዊ ባህሪዎች፣ የደህንነት ጥበቃና የአስተዳደራዊ ውድቀት
ባህሪዎች፣ ወዘተ ይገለፅ]፤
4.3. የጠቅላላ አገልግሎት ሦፍትዌር [ለምሳሌ፤ የቢሮ አሰራር ማቀላጠፍያ ሶፍትዌር፣ ማደራጃ ስርአቶች፣
እና ቤተመፃህፍቶች፣ ወዘተ ይገለፅ]፤
4.4. የመረጃ ቋት ሦፍትዌር እና የልማት መገልገያዎች [ለምሳሌ፤ የመረጃ ቋትና የመረጃ ቋት አስተዳደር
ባህርይ፣ የልማት መገልገያዎችና ምቹ ከባብያዊ ሁኔታዎች/፣ ወዘተ ይገለፅ]፤
4.5. ቢዝነስ አፕልኬሽን ሦፍትዌር [ለምሳሌ፤ ድጋፍ የሚፈልጉ ልዩ የስራ ሂደቶች፣የአስተዳደር ስራ
የማቀላጠፍ ባህርይ፣ የማላመድ አማራጮችና አሰራር፣ ወዘተ ይገለፅ]፤

5. የሥርዓቱ የአያያዝ፣ የአስተዳደርና የደህንነት ጥበቃ መግለጫ


5.1 አጠቃላይ ፍላጎቶች፣ የሥርዓቱን ሀርድዌሮችና ሦፍትዌር አካላትንበተመለከተ ከተጠቀሰው የአያያዝ፣
የአስተዳደርና የደህንነት ጥበቃ መግለጫ በተጨማሪ በአጠቃላይ በሥርዓት ደረጃ ሥርዓቱ
የሚከተሉትን የአያያዝ፣ የአስተዳደርና የደህንነት ጥበቃ ባህርያትን ማረጋገጥ/ማካተት ይኖርበታል፡፡
5.2 ቴክኒካዊ አያያዝና ችግር ፈቺነት
5.3 የተጠቃሚ እና የአጠቃቀም አስተዳደር
5.4 የደህንነት ጥበቃ

6. የአገልግሎት መግለጫ
6.1 የሥርዓቱ ቅንጅት [ለምሳሌ፤ስራ ላይ ያለው የመረጃ ስርአት(እንደአስፈላጊነቱ፣ ማንኛውም ዝርዝር
ማብራርያ ከቴክኒካል መግለጫዎች በስራ ላይ ያለው ስርአት ጠቃሚ እዝል በመጥቀስ) ይብራራ፣
እና ከሲስተሙያለው ቴክኒካላዊናየአሰራር ደረጃተዛማጅነትይገለፅ]፤
6.2 ሥልጠናና የማሠልጠኛ ቁሳቁሶች
(ሀ) የተጠቃሚ:- [ለምሳሌ፤ ለኮምፒዩተር ጀማሪ ስልጠና ዝቅተኛ የስርአተ ትምህርት፣ የስልጠናው
አሰጣጥ ስልት፣ የፈተና አሰጣጥ ስልት እና የማስልጠኛ ቁሳቁሶች፣በሲስተሙ የተካተቱት ጠቃሚ
የስልጠና ቁሳቁሶች አጠቃቀም እንዲሁም በሲስተሙ የተካተቱት የሶፍትዌር አጠቃቀም፣
እንደአስፈላጊነቱ፣ ማንኛውም ዝርዝር ማብራርያ ከቴክኒካል መግለጫዎች ስለ ስልጠና ቁሳቁሶች
አቅርቦት በተመለከተ ጠቃሚ እዝል በመጥቀስ፣ ወዘተ፣ ይገለፅ]፤
(ለ) ቴክኒካዊ
(ሐ) የአያያዝ/የአስተዳደር

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
5/14
6.3 ቴክኒካዊ ድጋፍ
ሀ) የድኅረ-ርክክብ ዋስትና:- [ለምሳሌ፤ የሽፋን ጊዜ፣ የምላሽ መስጫ ጊዜና የችግር አፈታት
አፈፃፀም መመዘኛ፣ የአገልግሎት አሰጣጥ ስልት፣ በስራ ቦታ፣ በስልክ መስመር፣ ወይም ወደ
መጋዝን በመመለስ የመሳሰሉ ወዘተ፣ ይገለፅ]፤
ለ) የተጠቃሚ ድጋፍ/ሆት ላይን:- [ለምሳሌ፤ የሽፋን ጊዜ፣ የምላሽ መስጫ ጊዜና የችግር አፈታት
አፈፃፀም መመዘኛ፣ ወዘተ፣ ይገለፅ]፤
ሐ) ቴክኒካዊ እገዛ:- [ለምሳሌ፤አስፈላጊው የቴክኒክ ሰራተኛ መለየት፣ የሚጠበቁ ስራዎችና
አላማቸው፣የምላሽ መስጫ ጊዜ አፈፃፀም መመዘኛዎች፣ወዘተ፣ ይገለፅ]፤
መ) ድኅረ-ዋራንቲ የጥገና አገልግሎቶች:- [ለምሳሌ፤የሽፋን ጊዜ፣ የምላሽ መስጫ ጊዜና የችግር
አፈታት አፈፃፀም መመዘኛ፣ የአገልግሎት አሰጣጥ ስልት፣ በስራ ቦታ፣ በስልክ መስመር፣ ወይም
ወደ መጋዝን በመመለስ የመሳሰሉ ፣ ወዘተ፣ ይገለፅ]፤
6.4 መረጃ መለወጥ እና ማዘዋወር:- [ለምሳሌ፤ የመረጃ ብዛት/ስፋት፣አይነት፣ ቅርፅ፣ እና የመረጃው
መገናኛ፣ ለመለወጥ የሚያስፈልገው ጊዜ፣ የጥራት ማስጠበቅያ እና ማረጋገጫ ስልቶች፣ ወዘተ፣
ይገለፅ]፤

7. የሠነድ አስተዳደር ፍላጎቶች


7.1 የመጨረሻ ተጠቃሚ ሠነዶች:- [ለምሳሌ፤ የመጨረሻ ተጠቃሚ ሠነዶች አይነት/ቶች፣ ቋንቋ፣ ይዘት፣
ቅርፅ፣ የጥራት መቆጣጠርያና ክለሳ አስተዳደር፣ የማባዛትና የማሰራጨት ስልቶች፣ ወዘተ፣ ይገለፅ]፤
7.2 ቴክኒካዊ ሠነዶች:- [ለምሳሌ፤ ቴክኒካዊ ሠነዶች አይነት/ቶች፣ ቋንቋ፣ ይዘት፣ ቅርፅ፣ የጥራት
መቆጣጠርያና ክለሳ አስተዳደር፣ የማባዛትና የማሰራጨት ስልቶች፣ ወዘተ፣ ይገለፅ]፤

8. የፍጆታ ዕቃዎችና ሌሎች ተደጋጋሚ ወጪ የሚያስከትሉ ጉዳዮች

9. ሌሎች የመረጃ ቴክኖሎጂ አካል ያልሆኑ ዕቃዎች

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
6/14
መ. ሙከራ እና ጥራት የማረጋገጥ ፍላጎት

1. ፍተሻዎች
1.1 በፋብሪካ ውስጥ የሚካሄዱ ፍተሻዎች:- [የመረጃ ቴክኖሎጂዎችና ሌሎች እቃዎች ወደ
ስራ ቦታ/ዎች ከመጓጓዛቸው በፊት በግዥ ፈፃሚው አካል ወይም ወኪል በፋብሪካ ውስጥ
ፍተሻዎች ሲካሄድ የሚተገበሩ መስፈርትና ዘዴዎች፣ ፣ ካለ አይነቶቹ ይገለፅ]፤

1.2 ማጓጓዝንተከትለውየሚካሄዱፍተሻዎች:- [የመረጃ ቴክኖሎጂዎችና ሌሎች እቃዎች በርክክብ


እና እቃዎቹ በሚከፈቱበት ወቅት በግዥ ፈፃሚው አካል ወይምወኪል የሚተገበሩ የፍተሻ
መስፈርትና ዘዴዎች፣ ፣ ካለ አይነቶቹ ይገለፅ]፤

2. ተከላ እሰኪጠናቀቅ ድረስ የሚካሄዱ ሙከራዎች

2.1 አቅራቢው ከሚያደርጋቸው መደበኛ ፍተሻዎችና የአደረጃጀት ሙከራዎች በተጨማሪ


የተከላው ሥራ ተጠናቀቀ ተብሎ ከመወሰዱ እና በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 52
እና ከተያያዥ ልዩ የውል ሁኔታዎች አንቀጾች መሠረት የግዥው ፈጻሚ አካል የተከላ
ምሥክር ወረቀት ከመስጠቱ አስቀድሞ በግዥው ፈጻሚ አካል ድጋፍ ሰጪነት አቅራቢው
በሥርዓቱና በንዑስ ሥርዓቶቹ የሚከተሉትን ሙከራዎች ማከናወን ይኖርበታል፡፡
2.2 [ንኡስ ዘዴ 1 (በአተገባበር የጊዜ ሰሌዳ አባሪ ተደርጎ በስራ ቦታ ሰንጠረዥ በተገለፀው
መሰረት)ይገለፅ:- ሙከራዎች፣ የሙከራ ሁኔታዎች፣የብቃት መስፈርት፣ ወዘተ፣ይገለፅ]፤
2.3 [ንኡስ ዘዴ 2(በስራ ቦታ ሰንጠረዥ በተገለፀው መሰረት) ይገለፅ:- ሙከራዎች፣ የሙከራ
ሁኔታዎች፣ የብቃት መስፈርት፣ ወዘተ፣ ይገለፅ]፤
2.4 አጠቃላይ ሥርዓቱን በሚመለከት፣ ከተከላው መጠናቀቅ በፊት ለአጠቃላይ ሥርዓቱ
የሚከተሉት ሙከራዎች ይከናወናሉ [ሙከራዎች፣ የሙከራ ሁኔታዎች፣ የብቃት
መስፈርት፣ ወዘተ፣ ይገለፅ]፤

3. የትግበራ ርክክብ ሙከራ

3.1 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53 እና ከተያያዥ ልዩ የውል ሁኔታዎች አንቀጾች መሠረት
የግዥው ፈጻሚ አካል በአቅራቢው ድጋፍ ሰጪነት ተከላውን ተከትሎ ሥርዓቱና ንዑስ
ሥርዓቶቹ ለትግበራ ርክክብ በኃላፊነት የተሰጡትን ፍላጎቶች በሙሉ መሟላታቸውን
ለማረጋገጥ፣ በሥርዓቱና በንዑስ ሥርዓቶቹ የሚከተሉትን ሙከራዎች ማከናወን ይኖርበታል፡፡
3.2 [ንኡስ ዘዴ 1(በአተገባበር የጊዜ ሰሌዳ በተገለፀው መሰረት) ይገለፅ:- ሙከራዎች፣ የሙከራ
ሁኔታዎች፣ የብቃት መስፈርት፣ ወዘተ፣ ይገለፅ]፤

3.3 [ንኡስ ዘዴ 2 (በአተገባበር የጊዜ ሰሌዳ በተገለፀው መሰረት) ይገለፅ:- ሙከራዎች፣ የሙከራ
ሁኔታዎች፣ የብቃት መስፈርት፣ ወዘተ፣ ይገለፅ]፤
3.4 አጠቃላይ ሥርዓቱን በሚመለከት፣ ከተከላው መጠናቀቅ በፊት ለአጠቃላይ ሥርዓቱ
የሚከተሉት ሙከራዎች ይከናወናሉ [ሙከራዎች፣ የሙከራ ሁኔታዎች፣ የብቃት መስፈርት፣
ወዘተ፣ ይገለፅ]።

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
7/14
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
8/14
ሠ. ቴክኒካዊ የመወዳደሪያ ሃሳብ ማቅረብያ ቅጽ

ተጫራቾች ከዚህ ጋር የተያያዘውን የቴክኒካዊመወዳደሪያሀሳብ ማቅረቢያ እና የአግባብነት መግለጫ ሠንጠረዥ


እንደሚከተለው ሞልተው እንዲያቀርቡ ይጠየቃሉ፡፡

1. የመረጃ ቴክኖሎጂዎች፣ ቁሳቁሶች፣ ሌሎች ዕቃዎችና አገልግሎቶችመግለጫ

1.1 የቴክኒክ መወዳደሪያ ሃሳብ እና የአግባብነት መግለጫ ሠንጠረዥ አምስተኛው ቁልቀል ረድፍ
(column) የሚያሳየው ተጫራች ስለተጫረተባቸው የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎቹን፣ ቁሳቁሶች፣
ሌሎች ዕቃዎችና አገልግሎቶች መሠረታዊ ዝርዝር መግለጫዎች (ለመጥቀስ ያህል፣ በጣም
ቅርብ ወይም የጊዜው ሞዴሎች የሆኑትን የሁሉንም ዕቃዎች ጠቃሚ ነገሮችን በማካተት፣
የአዲሱ ስም መለያ፣ የምዝገባ ቁጥሮች ወይም ሌሎች ዝርዝሮችና ሌሎች የተወሰኑ
አምራቾችን የሚመለከቱ መሣሪያዎችና ዕቃዎች መለያ ሞዴል) እንዲሰጥ ያስችለዋል፡፡
የመወዳደሪያ ሀሳብን በተጠየቀው መሠረት ዝርዝር ሁኔታዎችን በግልፅና በበቂ ያለማቅረብ
ከውድድር ወጪ መደረግን ያስከትላል፡፡ (“አዎ” ወይም “ያሟላል” ብሎ መሙላት ብቻ በቂ አይደለም).

1.2 የመጫረቻ ሠነዶችን የግምገማ ሥራ ሂደት ለማገዝ፣ ከዚህ በታች ከተመለከተው የቴክኒካዊ
ፍላጎቶች የቃል በቃል ትችት ላይ እንደተደረገው፣ ዝርዝር መግለጫዎች መደራጀትና
ከሌሎች ተዛማጅ ሠነዶች ጋር መጣቀስ አለባቸው፡፡ ማናቸውም በዚህ መልኩ የሚሰጡት
ማጣቀሻዎች ቢያንስ ግልፅ መጠሪያዎችና የገፅ ቁጥሮችን ማመልከት ይኖርባቸዋል፡፡

2. የቴክኒካዊ መግለጫዎች የቃል በቃል ትችት

2.1 የቴክኒክ መወዳደሪያ ሃሳብ + የአግባብነት መግለጫ ሠንጠረዥ ሰባተኛው ቁልቀል ረድፍ
(column) አቅራቢው በመወዳደሪያ ሃሳቡ አማካይነት ያቀረባቸው የሥርዓቱና እያንዳንዱ
ኢንፎርሜሽን ቴክኒዎሎጂዎች፣ ቁሳቁሶች፣ ሌሎች ዕቃዎችና አገልግሎቶች አጠቃላይ
ንድፋቸው ብቁ ምላሽ ሰጪ ስለመሆኑ በማብራራት በግዥው ፈፃሚ አካል የቴክኒክ
ፍላጎቶች መግለጫ ላይም የቃል በቃል ትችት ለመስጠት ያገለግላል፡፡ የሚሰጠው ትችትም
ከመጫረቻ ሠነድ ጋር በተያያዙት ደጋፊ ሠነዶች ውስጥ ትክክለኛውንና አግባብነት ያለውን
ገፅ ማመልከት ይኖርበታል፡፡ በቃል በቃል ትችት እና በሌሎች ከመጫረቻው ሠነድ ጋር
በተያያዙት (ምሳሌ፣ ማናቸውም ካታሎግ፣ የቴክኒክ መግለጫ፣ ሌሎች አስቀድሞ የታተሙ
ሠነዶች) መካከል ልዩነት ቢፈጠር፣ የቃል በቃል ትችት የበላይነት ይኖረዋል፡፡
2.2 ስምንተኛው ቁልቀል ረድፍ (column) ለገምጋሚዎች አስተያየት መስጫ ስለሆነ ባዶውን ይተዋል፡፡

3. የመጀመሪያ ደረጃ የፕሮጀክት ዕቅድ

3.1 አቅራቢው ውሉ ከተሰጠው ለንድፍ፣ ለማስተዳደር፣ ለማስተባበበር እና ኃላፊነቶቹን


በሙሉ ለመወጣት የሚጠቀምባቸውን ዘዴዎችና የሚያሠማራው የሰውና መሣሪያ ኃይል
ጭምር የሚገልፅና እንዲሁም ዋና ዋና ተግባራት የሚፈጁትን የጊዜ ርዝመትና
የሚጠናቀቁበትን ጊዜ የሚያሣይ የመጀመሪያ ደረጃ የፕሮጀክት ዕቅድ ማዘጋጀት
ይኖርበታል፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ የፕሮጀክቱ ዕቅድ የግዥው ፈፃሚ አካልን ትላልቅ
ኃላፊነቶች፣ ማናቸውም በሥርዓቱ አቅርቦትና ተከላ የሚሣተፉ ሌሎች ሦሥተኛ ወገኖችን
እና እንዲሁም ዝግየታዎችንና ጣልቃ ገብነቶችን ለማስወገድ በያንዳንዱ ወገን በኩል

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
9/14
ሊከናወኑ ስለሚገባቸው የማስተባበር ሥራዎች የአቅራቢው ዳሰሳ ተያይዞ መቅረብ
ይኖርበታል፡፡
3.2 ከዚህ በላይ ከተመለከቱት ርዕሶችና ትኩረት ከተሰጠባቸው ነጥቦች በተጨማሪ፣ የመጀመሪያ
ደረጃ የፕሮጀክት ዕቅድ የሚከተሉትን ጉዳዮች ማካተት ይኖርበታል [ለምሳሌ፣ የፕሮጀክቱ
ክንውን ሪፖርት ሲደረግ ድክመት ካለ ምን አይነት እርምጃ እንደሚወሰድ፣ ወዘተ፣ ይገለፅ]፡፡

4. የመረጃ ቴክኖሎጂዎቹን ተቀናጅቶና ተግባብቶ መሥራት ስለማረጋገጥ

4.1 አቅራቢው ውል ከተሰጠው፣በሥርዓቱ ውስጥ የተካተቱት የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎች በሙሉ


ውጤታማ ቅንጅትና ሥልጠት እንደሚኖራቸው የማረጋገጥ ኃላፊነት መውሰዱን በፅሁፍ
ያረጋግጣል፡፡ ይህም በጨረታ ሠነድ ውስጥ በበለጠ የሚገለፅ ይሆናል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
10/14
ረ. የቴክኒካዊ መወዳደሪያ ሀሳብ ማቅረቢያ እና የአግባብነት መግለጫ ሠንጠረዥ

ቀንናቦታ፦ [ጨረታው የቀረበበት ቦታ እና ቀን(ቀን፣ወር እና አ.ም.)ይግባ].


የግዥመለያቁጥር፦. [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]
አማራጭቁጥር፦ .[የአማራጭ መለያ ቁጥር ይግባ]
ለ፡ [የግዥ ፈፃሚ አካል ሙሉ ስም ይግባ]
[ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
[ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
[አድራሻ ይግባ]
ኢትዮጵያ
የመወዳደሪያ ሃሳብ በቀረበው የመወዳደሪያ ሃሳብ ላይ የገምጋሚ
ንዑስ የመወዳደሪ በቀረበለት መግለጫ ኮሚቴው አስተያየት
የዕቃው የቴክኒክ ተስማሚነት ላይ
ሥርዓት / መለኪ ያ ሃሳብ
መግለጫው ብዛት የተሰጠ የአቅራቢው
አካል / ያ የቀረበለት በአጠቃላይ ተስማሚ ነው
ተ.ቁ. ማጣቀሻ ትችት
መግለጫ መግለጫ ግኝት/ትዝብት
አዎን አይደለም

1 2 3 4 5 6 7 8 9 10

ስም፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]


ኃላፊነት፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ህጋዊ ኃላፊነት ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ጨረታው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]
ቀን:ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም.ይግባ]

አባሪዎች፣
1. በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 17 (በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠነድ ተጠይቆ እንደሆነ) መሠረት ቴክኒካዊ ማስረጃ
ሠነድ
2. በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 17.2 (ሐ) መሠረት የመጀመሪያ ደረጃ የፕሮጀክት ዕቅድ
3. በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 17.2 (መ) መሠረት የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎቹን ተቀናጅቶና ተግባብቶ መሥራት
በኃላፊነት የተሰጠ ማረጋገጫ
4. በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 5.6 መሠረት ከአምራቾች የተሰጠ ውክልና ሥልጣን
5. በአቅራቢው ተመርጠው የቀረቡ ንዑስ ተቋራጮች ዝርዝር
6. በአቅራቢው ተመርጠው የቀረቡ ሦፍትዌሮች ዝርዝር
7. በአቅራቢው ተመርጠው የቀረቡ በትዕዛዝ የሚመረቱ ቁሳቁሶች ዝርዝር

ሰ. የማጓጓዝ፣ ሥራ የመጀመርና የማጠናቀቅ ዝርዝር መርሃግብር

ቀንናቦታ፦ [ጨረታው የቀረበበት ቦታ እና ቀን(ቀን፣ወር እና አ.ም.)ይግባ].


የግዥመለያቁጥር፦ .[የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]
አማራጭቁጥር፦. [የአማራጭ መለያ ቁጥር ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
11/14
ለ፡ [የግዥ ፈፃሚ አካል ሙሉ ስም ይግባ]
[ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
[ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
[አድራሻ ይግባ]
ኢትዮጵያ

የርክክብ
ማጓጓዝ ተከላ (ውሉ ርክክብ (ውሉ
ንዑስ የቴክኒክ ማጠናቀቂያ ጊዜ የሥራው የታወቁ
(በመጀመሪያው ሥራ ላይ ሥራ ላይ
የዕቃው ሥርዓት / መግለጫ መለኪ ቦታ / ጉዳቶችየሚጠበ
ብዛት የፕሮጀክት ዕቅድ ከዋለበት ከዋለበት
ተ.ቁ. አካል / ው ያ (ቀናት/ የሥራው ቁባቸው የሥራ
ላይ ከአቅራቢው አንሥቶ አንሥቶ
መግለጫ ማጣቀሻ ሣምንታት/ ቦታ መለያ ደረጃዎች
የሚገለፅ) በሣምንታት) በሣምንታት)
ወሮች)

1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 11

ስም፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]


ኃላፊነት፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ህጋዊ ኃላፊነት ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ጨረታው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]
ቀን:ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም. ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
12/14
ሸ. ከቴክኒካዊመወዳደሪያሀሳብ ጋር ተያይዘው የሚቀርቡ ቅጾች

1. በአቅራቢው ተመርጠው የቀረቡ ንዑስ ተቋራጮች ዝርዝር

ቁ. የሥራው ዓይነት የንዑስ ተቋራጭ ስም የምዝገባው ቦታና ብቃት

2. በአቅራቢው ተመርጠው የቀረቡ ሦፍትዌሮች ዝርዝር

[ከሶስቱ አንድ ምረጥ] [ከሁለቱ አንድ ምረጥ]

ቁ. የሦፍትዌሩ ዓይነት የጠቅላላ


የሥርዓቱ አፕልኬሺን መደበኛ በትዕዛዝ
አገልግሎት
ሦፍትዌር ሦፍትዌር ሦፍትዌር የሚመረት
ሦፍትዌር

3. በአቅራቢው ተመርጠው የቀረቡ በትዕዛዝ የሚመረቱ ቁሳቁሶች ዝርዝር

ቁ. በትዕዛዝ የሚመረቱ ቁሳቁሶች

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
13/14
ምዕራፍ 3: ውል

ክፍል 7: አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች

ማውጫ
ሀ. አጠቃላይድንጋጌዎች 1
1. ፍቺዎች 1
2. ኃላፊነትስለመስጠት 7
4. ተገቢጥንቃቄ 8
5. ማጭበርበርናሙስና 9
6. ትርጓሜ 10
ለ. ውል 11
7. የውልሰነዶች 11
8. ውሉየሚመራበት/የሚገዛበትሕግ 12
9. የጨረታቋንቋ 12
10. ማስታወቂያዎችናየፅሑፍግንኙነቶች 13
11. ተወካይባለሥልጣናት 13
12. ኋላፊነትንለሌላማስተላለፍ 15
13. ንዑስተቋራጭ 16
14. የውልማሻሻያዎችናለውጦች 17
15 በሕጐችናበደንቦችላይየሚደረግለውጥ 20
16. ግብሮችናቀረጦች 20
17. አስገዳጅሁኔታዎች 21
18. ውልማፍረስ 22
19. ሀላፊነትለሌላማስተላለፍንስለማገድ 23
20. ውልመቋረጥ 23
21. ከውልመቋረጥበኋላያሉሁኔታዎች 29
22. የመብቶችናግዴታዎችመቋረጥ 30
23. የአለመግባባቶችአፈታት 30
24. የታወቁጉዳቶችካሳ 31
25. ምስጢራዊነት 31
26. የፈጠራባለቤትነትመብት 33
27. የሶፍትዌርፈቃድስምምነት 34
28. ስራመጀመርናየትግበራርክክብ 35
29. ልዩልዩ 36
ሐ. የግዥፈፃሚአካልግዴታዎች 37
30. ድጋፍስለመስጠት 37
መ. ክፍያ 38
31. የውልዋጋ 38
32. የዋጋማስተካከያ 39
33. የክፍያአፈፃፀም 39
ሠ. የአቅራቢውግዴታዎች 41
34. የአቅራቢውኃላፊነቶች 41
35. ሽርክና፣ጊዜያዊሕብረትወይምማህበር 42
36. ብቁነት (ውልለመፈፀም) 42
37. የስነምግባርደንቦች 43

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
VII/IX
38. የጥቅምግጭቶች 44
39. የሂሳብአያያዝ፣ኢንስፔክሽንናኦዲት 44
40. የመረጃአጠባበቅ 45
41. ክለሳ 45
42. የውልማስከበሪያዋስትና 45
ረ. ውልስለመፈፀም 46
43. የአቅርቦትተፈፃሚነትወሰን 46
44. የፕሮጀክትዕቅድ 47
45. ኢንጂነሪንግናዲዛይን 47
46. ርክክብ 49
47. ማሸግ፣ምልክትማድረግናሰነዶች 51
48. የዕቃማሸጊያኮንቴይነሮችናሳጥኖች 51
49. የምርቶችየደረጃዕድገት 52
50. መተግበር፣መትከልናሌሎችአገልግሎቶች 53
51. ምርመራዎችናሙከራዎች 53
52. ተከላ 54
53. ሙከራናየትግበራርክክብ 55
54. ጊዜንስለማራዘም 59
55. የአፈፃፀምመለኪያ 59
ሰ.የዋስትናናየተጠያቂነትሁኔታዎች 60
56. የትግበራርክክብጊዜዋስትና 60
57. የጉድለት/ብልሽትተጠያቂነት 61
58. የትግበራዋስትና 64
59. የአእምሯዊሀብትባለቤትነትመብትከለላ 65
60. የአእምሯዊሀብትባለቤትነትየካሣክፍያ 65
61. የተጠያቂነትገደብ 67
ሸ. የስጋትስርጭት 68
62. ባለቤትነትንስለማስተላለፍ 68
63. ጥንቃቄዎች 69
64. የንብረትጥፋት/ጉዳት፣የሠራተኞችአደጋወይምጉዳት፣ዋስትናናካሣ 70
65. የመድንዋስትናዎች 72

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
VII/IX
ክፍል 7: አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች

ሀ. አጠቃላይ ድንጋጌዎች

1. ፍቺዎች
1.1 በዚህ አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ውስጥ የተመለከቱት መሪ ቃሎችና አርዕስቶች የውሉን
ትርጉም የሚገድቡ፣ የሚቀይሩ ወይም የሚለውጡ አይሆኑም፡፡
1.2 በሌላ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ቃላትና
ሀረጐች በዚህ ውል ውስጥ የሚከተለው ትርጉም ይኖራቸዋል፡፡

ሀ.የትግበራ ማለት አንድን የተለየ ሥራ ወይም የቴክኒክ ድርጊት ለመፈጸምና በሥርዓቱ


ሶፍትዌር ውስጥ የሙያ ወይም የቴክኒክ ተጠቃሚዎችን እርስ በርስ ለማስተሳሰር የተቀረጸ
ሶፍትዌር ሆኖ በውል ስምምነቱ በእዝል 2 መሠረት ተለይቶ የተመለከተና
ተዋዋይ አካላት በሚያደርጉት የጽሁፍ ስምምነት ‹‹የትግበራ ሶፍትዌር›› ብለው
የሚጠሯቸውን ያጠቃልላል፡፡
ለ.ተወካይ ለሥልጣን ማለት በማናቸውም ከውሉ ጋር ግንኙነት ባላቸው ጉዳዮች ወክሎ እንዲሠራ
ከግዥ ፈፃሚው አካል ኃላፊነት የተሰጠውና፣ ከጊዜ ወደ ጊዜ ለአቅራቢው
ድርጀት በጽሁፍ የሚመደብ ሰው ሲሆን ማናቸውንም በዚህ ሰው የተወከለ ሌላ
ሰው ጭምር ያጠቃልላል፡፡
ሐ. መክሰር ማለት ማንኛውም ህጋዊ ሰውነት ያለው አካል ሆኖ፣
(i) መክሰሩን ለማስታወቅ ለሚመለከተው ህጋዊ
አካል (ለፍ/ቤት) ማመልከቻ በማቅረብ ሂደት ላይ የሚገኝ ወይም
ማመልከቻ ያቀረበ፣
(ii) ለአበዳሪዎች ጥቅም ሲባል
(iii) የከሰረ መሆኑ በፍ/ቤት የተረጋገጠ፣
(iv) ሀብቱንና ንብረቱን የሚያስተዳድርለት ወይም የሚጠብቅለት ባለአደራ
የተመደበለት፣
(v) በአጠቃላይ ዕዳውን መክፈል ያቃተወ፣ ማለት ነው
መ. ቅድመ-ርክክብ ማለት በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.1 እንደተገለጸው አንድ አቅራቢ
ፍተሻ የተከላን ሥራ እንዳጠናቀቀ፣ በተተከለው ዋና ሥርዓት ላይ ወይም ማንኛውም
ንዑስ ሥርዓት ላይ ተግባራዊ የርክክብ ፍተሻን ዓላማ አድርጎ የሚፈጸም ተግባር
ነው፡፡
ማለት በተደረገው የውል ስምምነት ውስጥ የተዘረዘረውን ኃላፊነትና ግዴታ ሙሉ ለሙሉ
ሠ. ማጠናቀቅ
ማሟላት ማለት ነው፡፡

ረ. የውል ስምምነት ማለት በውሉ ውስጥ የተጠቀሱ ሰነዶችን፣ አባሪዎችን፣ ተጨማሪ መግለጫዎችና
ማሻሻያዎች እንዲሁም በጨረታ ሠነዶች ክፍል 9 ቅጾች ተመዝግበው የቀረቡትን
መረጃዎች በመጠቀም የግዥ ፈጻሚ አካልና አቅራቢ በመካከላቸው የገቡበት
ስምምነት ማለት ነው፡፡ የውል ስምምነት ቀን በተፈረመው ቅጽ ላይ የሚመዘገብ
ይሆናል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
1/74
ሰ. የውል ሰነዶች ማለት በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች የተዘረዘሩትን ሰነዶች ማለት ሲሆን
ሁሉንም አባሪዎች፣ ተጨማሪ መግለጫዎች፣ እንዲሁም በዚሁ ውስጥ
በማጣቀሻነት የተካተቱትን ሁሉንም ሰነዶች እና ማንኛቸውም የእነዚሁ
መሻሻያዎችን ይጨምራል፡፡
ሸ. የውል ሥራ መሪ ማለት የአቅራቢውተወካይ ሆኖ በማናቸውም ከውሉ ጋር ግንኙነት ባላቸው
ጉዳዮች ወክሎ እንዲሠራ፣ ከጊዜ ወደ ጊዜ ለግዥ ፈጻሚው አካል በጽሁፍ
የሚመደብ ሰው ሲሆን ማናቸውንም በዚህ ሰው የተወከለ ሌላ ሰው ጭምር
ያጠቃልላል፡፡
ቀ. የውሉ ዘመን ማለት በልዩ የውል ሁኔተዎች ውስጥ የተዘረዘሩት ሁኔታዎች በአቅራቢውና
በግዥው ፈጻሚ አካል መካከል በተደረገው ውል አማካይነት አስገዳጅ ሆኖ
የሚቆይበት ጊዜ ነው፡፡
በ. የውል ዋጋ ማለት በውሉ መሠረት ሊደረጉ የሚችሉ ጭማሪዎችና ማስተካከያዎች ወይም
ቅናሾች ያገናዘበ በውል ውስጥ የተጠቀሰና ከግዥ ፈጻሚው አከል ለአቅራቢው
የሚከፈል ገንዘብ ማለት ነው፡፡
ተ. ውል ማለት በተዋዋይ የግዥ ፈጻሚና በአቅራቢ አካላት ስምምነት ተቀባይነት ያገኙ
ሰነዶችን፣ አባሪዎችን፣ ተጨማሪ መግለጫዎችን እንዲሁም በጨረታ ሠነዶች
ክፍል 9 የተመለከቱትን ቅጾች በመጠቀም የተሞሉ መረጃዎችን በውስጡ የያዘና
በተዋዋዮቹ ፊርማ በመጽደቅ ዘመኑ እስኪጠናቀቅ ድረስ የሚያስገደድ ሠነድ
ነው፡፡
ቸ. የሽፋን ወቅት ማለት የጥገና፣ የትግበራ እና/ወይም የቴክኒክ ድጋፍ አገልግሎት ዝግጁ ሁኖ
የሚገኝበት የሣምንቱ ቀናትና በያንዳንዱ ቀን ውስጥ የሚገኝ ሠዓት ማለት ነው፡፡
ኀ. በትዕዛዝ ማለት በግዥ ፈጻሚ አካልና በአቅራቢ መካከል የተደረገን የውል ስምምነትና
የተመረቱ ዕቃዎች የጽሁፍ ትዕዛዝ ተከትሎ በግዥ ፈጻሚው አካል ወጪ አቅራቢው
የሚያለማቸውና የሚያመርታቸው በውሉ ሠነድ ውስጥም በእዝል 3 ሥር
የተዘረዘሩት ዕቃዎች ማለት ነው፡፡
ነ. በትዕዛዝ ማለት በግዥ ፈጻሚ አካልና በአቅራቢ መካከል የተደረገን የውል ስምምነትና
የተመረቱ የጽሁፍ ትዕዛዝ ተከትሎ በግዥ ፈጻሚው አካል ወጪ አቅራቢው
ሶፍትዌሮች
የሚያለማቸውና የሚያመርታቸው በውሉ ሠነድ ውስጥም በእዝል 2 ሥር
የተዘረዘሩት ሶፍትዌሮች ማለት ነው፡፡
ኘ. ቀን ማለት በተከታታይ ያሉ ቀናት ማለት ነው፡፡
አ. ለእክሎች በተጨማሪም የዋራንቲ ዘመን እየተባለ ይጠራል፣ የአገልግሎት ዕድሜው በአቅራቢው
የተጠያቂነት ዘመን የሚሰጥና ከግዥ ፈጻሚው አካል የርክክብ ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ከተሰጠበት ቀን
ጀምሮ ርክክብ በተካሄደባቸው ዕቃዎች/ንዑስ ዕቃዎች ላይ ለሚደርስባቸው ችግሮችና
ብልሽቶች ሁሉ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 57 እንደተመለከተው አቅራቢው
ኃላፊነት የሚወስድበት የጊዜ ክልል ነው፡፡
ከ. ርክክብ ማለት በውሉ ውስጥ በተጠቀሱ ሁኔታዎችና ጊዜያት መሠረት ዕቃዎችን
ከአቅራቢ ወደ ግዥ ፈጻሚው አካል የማስተላለፍ ተግባር ማለት ነው፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
2/74
ወ. ብቁ ሀገሮች ማለት በጨረታ ሰነድ ክፍል 5 ውስጥ በተዘረዘረው መሠረት በግዥዎች ለመሳተፍ
የሚችሉ ሀገሮችና ግዛቶች ማለት ነው፡፡
ዐ. አጠቃላይ የውል ማለት ከዚህ በኋላ አ.ው.ሁ ተብሎ የሚጠቀሰው ሲሆን፣ በልዩ የውል ሁኔታዎች
ሁኔታዎች ካልተጠቀሰና ካልታረመ በስተቀር ጠቅላላ የግዥ ውሉን የሚገዙና የሚመሩ
አንቀጾችን የያዘ ሰነድ ነው፡፡
ዘ. ዘርፈ-ብዙ ማለት የተለያዩ የሶፍትዌር ልማት ወይም ተያያዥ የቴክኒክ ድርጊቶችን
ሶፍትዌር የሚያግዝ ሶፍትዌር ሆኖ በውል ስምምነቱ በእዝል 2 መሠረት ተለይተው
የተመለከቱትንና ተዋዋይ አካላት በሚያደርጉት የጽሁፍ ስምምነት ዘርፈ-ብዙ
ሶፍትዌር ብለው የሚጠሯቸውን ያጠቃልላል፡፡
ዠ. መልካም ከአንድ በዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች አቅርቦት ዘርፍ ከተሠማራ
የኢንዱስትሪ ተግባር አቅራቢየሚጠበቅ የክህሎት፣ የጥንቃቄና የአርቆ አስተዋይነትደረጃ ሆኖ በዓለም
አቀፍ የንግድ ማኅበራትና በመሳሰሉት ተቋማት በሚታተሙ የንግድ ትግበራ
ደንቦች ውስጥ የተገለጹ ተግባራትን ያጠቃልላል፡፡
የ. ዕቃዎች ማለት በውሉ መሠረት አቅራቢው ለግዥ ፈጻሚ አካል ሊያቀርብ የሚገባ ሁሉም
ምርቶች፣ ጥሬ ዕቃዎች፣ ማሽነሪ መሳሪያና ሌሎች ነገሮች በልዩ የውል ሁኔታዎች
ውስጥ እንደተጠቀሰው ማለት ነው፡፡
ደ. መንግሥት ማለት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ማለት ነው፡፡
ጀ. በፅሑፍ ማለት በእጅ ወይም በታይፕራይተር በወረቀት ላይ ትርጉም ባላቸው ቃላትና
ዐረፍተነገሮች የተመዘገበን መረጃ ማለት ነው፡፡
ገ. የመረጃ ሥርዓት ማለት አቅራቢው ድርጅት በውሉ መሠረት የሚያቀርባቸው፣ የሚተክላቸው፣
አገልግሎት በሚሰጡበት ሁኔታ የሚያቀናጃቸው ማናቸውም የመረጃ ቴክኖሎጂዎች፣
ቁሣቁሶች እናሌሎች ዕቃዎች (የአቅራቢውን ንብረትሳይጨምር) በውሉ መሠረት
ከአቅራቢው የሚሰጡ አገልግሎቶች ጭምር ማለት ነው፡፡
ሀሀ. የመረጃ ማለት አቅራቢው ድርጅት በውሉ መሠረት የሚያቀርባቸው፣ የሚተክላቸው፣
ቴክኖሎጂዎች አገልግሎት በሚሰጡበት ሁኔታ የሚያቀናጃቸው ማናቸውም መረጃዎችን የሚይዙ፣
የሚያደራጁና የሚያስተናግዱ ከግንኙነት ጋር የተያያዙ ሐርድዌሮች፣ ሶፍትዌሮች፣
አቅርቦቶችና የፍጆታ ዕቃዎች ማለት ነው፡፡
ለለ. ተከላ ማለትበአጠቃላይ የውል ሁኔታዎችአንቀጽ 52 በተመለከተው መሠረት አቅራቢው
ያቀረባቸውን ዕቃዎችና መሣሪያዎች ለአገልግሎት ዝግጁ እንዲሆኑ የሚፈጸም የመገጣጠም
ተግባር ነው፡፡
ሐሐ. የአዕምሮ ማለት ማንኛውምና ሁሉም የባለቤትነት መብቶች፣ የህሊና መብት፣ የንግድ
ሀብት ባለንብረትነት ምልክት፣ እና ማናቸውም የፈጠራና በባለቤትነት የማቆየት መብቶች፣
መብቶች በዓለምአቀፍ ደረጃ የታወቁ መጠሪያዎችና ጥቅሞች፣ የማባዛትን፣ የመግጠምን፣
የማጣመርን፣ የማሻሻልን፣ የመተርጎምን፣ በዚያ የተመሠረተ ፈጠራ የማድረግን፣
ከዚያ መረጃ አውጥቶ በድጋሚ መጠቀምን፣ ማምረትን፣ በመረጃ መረብ ውስጥ
ገብቶ ማስተዋወቅን፣ ማሳተምን፣ማሠራጨትን፣ መሸጥን፣ ፍቃድ መስጠትን፣
ነዑስ ፍቃድ መስጠትን፣ ማስተላለፍን፣ ማከራየትን፣ ማኮናተርን፣ በኤሌክትሮኒክ
መገናኛ ማስተላለፍን፣ በአየር ሞገድ ማሠራጨትን፣ በኮምፒዩተሮች ሜሞሪ
ውስጥ ማስገባትን፣ ወይም ማናቸውንም አካል በሌላ አኳኋን መጠቀምን፣
በማንኛውም መልኩ ሙሉ ለሙሉ ወይም በከፊል መጠቀምን፣ ማባዛትን፣
በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ሌሎች እንዲጠቀሙበት የመፍቀድን እና

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
3/74
የመሳሰሉትን እና ኢኮኖሚያዊና ጥገኛ ያልሆኑ መብቶች ማለት ነው፡፡
መመ. የታወቁ ማለት አቅራቢው በውሉ መሰረት ዕቀዎችንና ተያያዥ አገልግሎቶችን በሙሉ
ጉዳቶች ወይም በከፊል በውሉ ማቅረቢያ ጊዜ ለግዥ ፈፃሚው አካል ማቅረብ ሲያቅተው
ወይም አንደኛው ተዋዋይ ወገን በውሉ በተጠቀሱት ሁኔታዎች ውሉን ሲያፈርስ
የሚከፈል ካሳ
ማለት ነው፡፡
ሠሠ. ቁሳቁሶች ማለት የግዥው ፈጻሚ አካል በውሉ መሠረት የሚረከባቸው ማናቸውም በወረቀት ላይ
የታተሙ ወይም የሚታተሙ ሠነዶች፣ ማናቸውም ትዕዛዝና መረጃ ሰጪ ድጋፍ በማናቸውም
ሚዲያ ሊሰጡ የሚችሉ (በድምፅ፣ በምሥል፣ በፅሁፍ ሊሆኑ ይችላሉ) ማለት ነው፡፡
ረረ. አባል ማለት ማናቸውም የሽርክና ሕብረት፣ ጊዜያዊ ማኅበር ወይም ጥምረት
ለመመሥረት የሚያስችል ሕጋዊ ሰውነት ያለው አካል ማለት ሲሆን፣ አባላት
የሚለው ደግሞ ሁሉንም ለመጥቀስ ይሆናል፡፡

ሰሰ. የትግባራ ማለት በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫው ክፍልና በስምምነት በጸደቀው


ርክክብ ፍተሻ የመጨረሻው የፕሮጀክት ዕቅድ መሠረት የመረጃ ሥርዓቱና የንዑስ ሥርዓቱ
አካላት አቅርቦትና ተከላ እንደተጠናቀቀ፣ በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫውና
በስምምነት በጸደቀው የመጨረሻው የፕሮጀክት ዕቅድ መሠረት ስለመከናወኑ
ለማረጋገጥ በአ.የው.ሁ. አንቀፅ 53.2 (የትግበራ ርክክብ ፍተሻ) የሚከናወን
ተግባርነው፡፡
ሸሸ. የትግበራ ማለት የመረጃ ሥርዓቱ (በከፊል መረከብን ውሉ የሚፈቅድ ከሆነም በዚያው
ርክክብ መሠረት) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 53.2 (የትግበራ ርክክብ ፍተሻ)
መሠረት በግዥው ፈፃሚ አካል የሚከናወን የርክክብ ተግባርነው፡፡
ቀቀ. ወገን ማለት የግዥ ፈፃሚው አካል ወይም አቅራቢው ሲሆን “ወገኖች” ማለት
ሁለቱንም ማለት ነው፡፡
በበ. ድኅረ-ዋራንቲ አቅራቢው ለመረጃ ሥርዓቱ ባለው ውል ወይም አዲስ በሚደረገው ውል መሠረት የሦፍት
አገልግሎቶች ጊዜ ዌሮችን ፍቃድ፣ ጥገና እና/ወይም ቴክኒካዊ የድጋፍ አገልግሎቶችን ለመስጠት
የሚገደድበትን፣ የዋራንቲ አገልግሎት ጊዜ ማለቅን ተከትሎ ያለውና በልዩ የውል ሁኔታዎች
ውስጥ በዓመታት ብዛቱ ተለይቶ (ከተገለፀ) የተገለፀ ጊዜ ማለት ነው፡፡
ተተ. ቅድመ-ሙከራ ማለት በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 52 መሠረት የሙከራ ተግባር
ከመጀመሩ ቀደም ብሎ በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫው ውስጥ በተዘረዘረው
መሠረት መፈፀሙን ለማረጋገጥ በአቅራቢው የሚከናወን የፍተሻ ተግባርነው፡፡
ቸቸ. የፕሮጀክት ማለት በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በስም የተገለፀ ሰው ወይም ይህ ካልሆነ
ሥራ አስኪያጅ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 11.1 (የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ)
በተገለፀው መሠረትበግዥ ፈፃሚው አካል የተወከለባቸውን ተግባራት የሚፈፅም
ሰው ነው፡፡
ኀኀ. የፕሮጀክት በውሉ ፍላጎትና በተጫራቹ የመጫረቻ ሰነድ ውስጥ በተመለከተው የመጀመሪያ
ፕላን ደረጃ ፕላን መሠረት በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 44 መሠረት
በአቅራቢው እየተዘጋጀ የሚቀርብና በግዥው ፈፃሚ አካል እየፀደቀ የሚተገበር

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
4/74
ሠነድ ነው፡፡ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 44.2 መሠረት በስምምነት
የፀደቀው የመጨረሻው የፕሮጀክት ፕላን የፕሮጀክት ፕላኑ የቅርብ ጊዜ ህትመት
ሲሆን፣ የዚህ ሠነድ ይዘት ከማናቸውም የውሉ ጉዳይ ጋር ቢጋጭ፣ አግባብነት
ያለው የውሉ ድንጋጌ ወይም የሚደረገው የውል ማሻሻያ የበላይነት ይኖረዋል፡፡
ነነ. የፕሮጀክት ቦታ ማለት በዚህ ውስጥ በተጠቀሰው መሠረት የግዥ ፈፃሚው አካልና አቅራቢው
(አድራሻ) የተስማሙበት፣ ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች የሚቀርቡበት ቦታ ማለት ነው፡፡
ኘኘ. የግዥው ማለት በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ በፌደራል መንግስት በጀት የሚተዳደሩና
ፈፃሚ አካል በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተመለከተው መሰረት የዕቃዎችንና
ተያያዥ አገልግሎቶችን አቅርቦት ውል ለመፈጸም ስልጣንና ግዴታ የተሰጣቸው
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና ተመሳሳይ ባህሪይ ያላቸው ሌሎች የመንግስት
መስሪያ ቤቶች ማለት ነው፡፡
አአ. የግዥ ትዕዛዝ ማለት የውሉን ቃሎችና ሁኔታዎች፣ እንዲሁም ውሉ ውስጥ ያለውን ዋጋ
መሰረት በማድረግ በግዥ ፈጻሚው አካል ለአቅራቢው የሚሰጥ የዕቃዎችና
ተያያዥ አገልግሎቶች አቅርቦት ትዕዛዝ ነው፡፡ እያንዳንዱ የግዥ ትዕዛዝ ግዴታ
ውስጥ የሚያስገባ የውል መሳሪያ ሲሆን የሚዘጋጀውም የውሉን ቃሎችና
ሁኔታዎች ባገናዘበ መልክ ሆኖ የአቅርቦት ዝርዝር፣ የርክክብ ጊዜና ቦታ፣
እንዲሁም ዋጋ አካቶ የያዘ ማለት ነው፡፡
ከከ. አገልግሎቶች ማለት በውሉ መሠረት የአቅራቢው ግዴታዎች የሆኑ እንደ መድን ዋስትና፣
ተከላ፣ ሥልጠና፣ የመጀመሪያ ጥገናና በውሉ ምክንያት የሚከተሉ ተመሳሳይ
አገልግሎቶች ማለት ነው፡፡
ወወ. ሶፍትዌር ማለት ንዑስ ሥርዓቱ መረጃዎችን በተለየ ሁኔታ እንዲያስተናግድ ወይም
ተፈጻሚ እንዲያደርግ መመሪዎችን የሚሰጡ የመረጃ ሥርዓቱ አካላት ናቸው፡፡
ዐዐ. የምንጭ መለያ ማለት የመረጃ ቋቱ ቅርጾች፣ መዝገበ-ቃላቶች፣ ትርጓሜዎች፣ የፕሮግራም
ምንጭ ማህደሮችና ሌላ ማናቸውም በምልክት የሚገለጹ፣ ለሦፍትዌሮቹ
ቅንብር፣ ውጤታማ አፈጻጸምና ቀጣይ እደሳ አስፈላጊ መለያ ነው፡፡
ዘዘ. ልዩ የውል (ከዚህ በኋላ ‹‹ልውሀ›› እየተባለ የሚጠራ) ከስምምነቱ ጋር የተያያዙ የውል
ሁኔታዎች ሁኔታዎች ሲሆኑ፣ ውሉን የሚከተሉና ከአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች የበላይነት
ያለው ማለት ነው፡፡
ዠዠ. መደበኛ ማለት ማናቸውም በትዕዛዝ ከሚሠሩት ውጪ የሆኑ ቁሣቁሶች ማለት ነው።
ቁሣቁሦች
የየ. መደበኛ ማለት በውል ስምምነቱ በእዝል 2 መሠረት ተለይተው የተመለከቱትንና ተዋዋይ
ሶፍትዌር አካላት በሚያደርጉት የጽሁፍ ስምምነት መደበኛ ሶፍትዌር ብለው
የሚጠሯቸውን ያጠቃልላል፡፡
ደደ. ንዑስ ተቋራጭ ማለት ከአቅራቢው ጋር ዕቃዎችን ወይም ተያያዥ አገልግሎቶችን ለማከናወን
የተዋዋለ ማንኛውም የተፈጥሮ ሰው፣ የግል ወይም የመንግሥት ድርጅት ወይም
የነዚሁ ወካይና ወራሾቻቸውን ጨምሮ ማለት ነው፡፡

ጀጀ. ንዑስ ስርዓት ማለት አጠቃላዩ የመረጃ ሥርዓት ተከላ ተጠናቅቆ ሙከራ ከመጀመሩ በፊት

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
5/74
ራሳቸውን ችለው/በየግላቸው/ የሚቀርቡ፣ የሚተከሉ፣ የሚፈተሹና ሙከራ
የሚደረግላቸው በውሉ ውስጥ የዋናው ሥርዓት ንዑስ ስብስብ ተደርገው
የሚወሰዱ አካላት ናቸው፡፡
ገገ. አቅራቢ ማለት ዕቃዎችን ወይም ተያያዥ አገልግሎቶችን ለማቅረብ ከግዥ ፈፃሚው
አካል ጋር የተዋዋለ ማንኛውም የተፈጥሮ ሰው፣ የግል ወይም የመንግሥት
ድርጅት ወይም የእነዚህን ህብረት ጨምሮ ማለት ነው፡፡

ሀሀሀ. የአቅራቢው ማለት በውሉ መሠረት አቅራቢው ለግዥ ፈጻሚ አካል ሊያቀርብ የሚገባ ሁሉም
መሣሪያ ምርቶች፣ ጥሬ ዕቃዎች፣ ማሽነሪ መሳሪያና ሌሎች ነገሮች በልዩ የውል ሁኔታዎች
ውስጥ እንደተጠቀሰው ማለት ነው፡፡
ለለለ. የአቅራቢው ማለት በማናቸውም ከውሉ ጋር ግንኙነት ባላቸው ጉዳዮች አቅራቢውን ወክሎ
ተወካይ እንዲሠራ በውሉ ስምምነት ውስጥ በስም የተጠቀሰ ወይም ይህ ካልሆነ
ከአቅራቢው በውክልና የተሰጠውን ተግባር እንዲፈጽም በአጠቃላይ የውል
ሁኔታዎች አንቀጽ 11.2 (የአቅራቢው ተወካይ) መሠረት በግዥው ፈጻሚ አካል
የተፈቀደለት ማንኛውም ሰው ነው፡፡
ሐሐሐ.የሥርዓቱ ማለት በሥራቸው ለሚገኙት ሐርድዌሮች የመሥሪያና የማስተዳደሪያ
(የሲስተሙ) መመሪያዎች የሚሰጡ ሁነው፣ በውል ስምምነቱ በእዝል 2 መሠረት ተለይተው
ሶፍትዌር
የተመለከቱትንና ተዋዋይ አካላት በሚያደርጉት የጽሁፍ ስምምነት የሥርዓቱ
ሶፍትዌር ብለው የሚጠሯቸውን ያጠቃልላል፡፡ የሥርዓቱ ሦፍትዌሮች ተብለው
ከሚጠሩት መካከል፣ በሐርድዌሮች ውስጥ የሚገኙ ጥቃቂን መለያዎች (ማለት
ፈርምዌር ተብለው የሚጠሩ)፣ የመሥሪያ ሥርዓቶች፣ መገናኛዎች፣ የሥርዓትና
የመረጃ መረብ አስተዳደር፣ እና የፍጆታ ሦፍትዌሮች ይጠቀሳሉ፡፡

2. ኃላፊነት ስለመስጠት
2.1 የግዥው ፈጻሚ አካል ከዚህ በታች እንደተጠቀሰው በውሉ መሠረት እንዲፈጽም አቅራቢውን ድርጅት ኃላፊነት
ሲሰጥ፣
(ሀ) የግዥ ፈጻሚውን አካል ጥሩ ገጽታ በሚያንጸባርቅና በሚያስተዋውቅ መልኩ (በክፍል 6 የፍላጎቶች
መግለጫ ውስጥ ሊጠቀሱ በሚችሉት ሁኔታዎችና የጊዜ ገደቦች) በፍጥነትና ሙያዊ በሆነ መልኩ
መፈጸም አለበት፡፡
(ለ) በትክክል በፍላጎቶች መግለጫና በሁሉም የውል ድንጋጌዎች መሠረት ይፈጽማል፡፡
(ሐ) አግባብነት ባላቸው የኢፌዴሪ መንግሥት ሕጎችና ደንቦች እና የኢንዱስትሪው ጥሩ ተሞክሮ
በሚፈቅደው መሠረት ይፈጽማል፡፡
(መ) አግባብ ባላቸውና በየወቅቱ ሊሻሻሉ በሚችሉት በባለሥልጣን መ/ቤቶች የወጡትን መመሪያዎች፣
ሥነ ሥርዓቶችና ሕጎች ያከብራል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
6/74
(ሠ) በኢትዮጵያ የጥራትና ደረጃዎች ባለሥልጣን እና አግባብነት ባላቸው አለም አቀፍ ተቋሞች
የሚወጡትን የጥራት ደረጃዎች ያከብራል፡፡
(ረ) አቅራቢው በሚከፈለው የውል ዋጋ እና በዚህ አንቀጽ በተዘረዘሩት የቅጥር ቃሎችና ሁኔታዎች
መሠረት ይፈጽማል፡፡

3. የተዋዋይ ወገኖች ግንኙነት

3.2 አቅራቢው በግዥ ፈፃሚው አካል ስም ምንም ዓይነት ውል ወይም ግዴታ ሊገባ አይችልም
ወይም ምንም ዓይነት ዕዳ ውስጥ መግባት አይችልም፡፡

3.3 አቅራቢው በውሉ መሠረት ለመፈጸም ራሱን ችሎ የሚሠራ ተቋራጭ ነው፡፡ ይህ ውልም
በሁለቱ ተዋዋዮች መካካል ማንኛውንም ዓይነት የተጠሪ፣ የባለድርሻ፣ የሽርክና፣ ወይም
ሌላ የሚያስተሳስር ግንኙነት አይፈጥርም፡፡

3.4 አቅራቢው በውሉ ሁኔታዎች መሠረት ውሉን በማስፈፀም ረገድ ብቸኛው ኃላፊ ነው፡፡
ውሉን በማስፈፀም ተግባር የተሰማሩ ሁሉንም ሠራተኞች፣ ተወካዮች ወይም ንዑስ
ተቋራጮች በአቅራቢው ቁጥጥር ሥር ሆነው ሲሆን የግዥ ፈፃሚው አካል ሠራተኞች
አይደሉም፡፡ ለአቅራቢው ውል በመስጠቱ ምክንያት እነዚህ ሠራተኞች፣ ተወካዮችና ንዑስ
ተቋራጮች ከግዥ ፈፃሚው አካል ጋር የውል ግንኙት የላቸውም፡፡

4. ተገቢ ጥንቃቄ
4.2 አቅራቢው ሊገነዘባቸው የሚገቡ ጉዳዮች፤

(ሀ) በግዥ ፈፃሚው አካል ወይም ተወካይ የሚሰጠውን መረጃ ትክክለኛነት በተመለከተ
ራሱን ለማርካት ተገቢ የሆነ ማጣራት ያደርጋል፡፡
(ለ) ውሉ ተግባራዊ ከሚሆንበት ቀን በፊት ሁሉንም ተገቢነት ያላቸው ጥያቄዎች ለግዥ
ፈፃሚው አካል ማቅረቡን ማረጋገጥ አለበት፡፡
(ሐ) ውሉ ውስጥ የገባው ራሱ ባደረጋቸው ተገቢ የሆኑ ጥንቃቄዎች በመተማመን ብቻ
መሆን አለበት፡፡

4.3 ከተገቢ ጥንቃቄ ጋር በተያያዘ የሚነሱ አለመግባባቶች አግባብነት ባለው የኢፌዴሪ ህግ


የሚፈቱ ይሆናል፡፡

5. ማጭበርበርና ሙስና

5.1 የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ፖሊሲ የግዥ ፈጻሚ


አካላት፤ ተጫራቾችና አቅራቢዎች በግዥ ሂደትና በውል አፈጻጻም ጊዜ የግዥ ስነምግባር
ደንቦችን እንዲያከብሩ አጥብቆ የሚጠይቅ ነው፡፡ በዚሁ ፖሊሲ መሰረት የኢትዮጵያ
ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት የመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
7/74
ኤጀንሲን (ካሁን በኋላ “ኤጀንሲ“ እየተባለ የሚጠራውን) የሚወክል ሲሆን፣ የግዥ ፈፃሚ
አካላት በጨረታ ሰነዶቻቸው ውስጥ የፀረ-ሙስና ድርጊቶች ድንጋጌዎችን እንዲያካትቱ
ይጠይቃቸዋል፡፡

5.2 ለዚህ ጨረታ ሰነድ ሲባል ኤጀንሲው ቀጥሎ ለቀረቡት ቃላት የሚከተሉትን ፍቺዎች
ይሰጣል፡፡

(ሀ) “የሙስና ድርጊት” ማለት የአንድን የመንግሥት ባለሥልጣን በግዥ ሂደት ወይም በውል
አፈፃፀም ወቅት በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ ለማባበል (ለማማለል) በማሰብ
ማንኛውም ዋጋ ያለው ነገር መስጠት፣ ወይንም ለመስጠት ማግባባት ማለት ነው፡፡
(ለ) “የማጭበርበር ድርጊት” ማለት ያልተገባን የገንዘብ ወይም ሌላ ጥቅም ለማግኘት፣
ወይም ግዴታን ላለመወጣት በማሰብ የግዥ ሂደቱንና የውል አፈፃፀሙን በሚጐዳ
መልኩ ሀቁን በመለወጥና አዛብቶ በማቅረብ ሆን ተብሎ የሚፈፀም ድርጊት ነው፡፡
(ሐ) “የመመሳጠር ድርጊት” ማለት ሁለት ወይም ከሁለት በላይ የሆኑ ተጫራቾች የግዥ
ፈፃሚው አካል እያወቀም ሆነ ሳያውቀው በመመሳጠር ውድድር አልባና ተገቢ ያልሆነ
ዋጋን መፍጠር ማለት ነው፡፡
(መ) “የማስገደድ ድርጊት” ማለት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ የሰዎችን አካልና
ንብረት በመጉዳትና ለመጉዳት በማስፈራራት በግዥ ሂደት ውስጥ ያላቸውን ተሳትፎ
ወይም የውል አፈፃፀም ማዛባት ማለት ነው፡፡
(ሠ) “የመግታት (የማደናቀፍ) ድርጊት” ማለት፣
(i) በፌዴራል ስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን፤ በፌዴራል ኦዲተር ጀነራልና
በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ወይም በኦዲተሮች የሚፈለጉ
መረጃዎችን ሆን ብሎ በማጥፋት፣ በማስፈራራትና ጉዳት በማድረስ መረጃዎችን
እንዳይታወቁ በማድረግ፤ የምርመራ ሂደቶችን መግታት ወይም ማደናቀፍ ማለት
ነው፡፡
(ii) በዚሁ አ.የው.ሁ. ንዑስ አንቀጽ 39.2 የተመለከቱትን የቁጥጥርና የኦዲት ሥራዎች
ማደናቀፍ ከመግታት ድርጊት ጋር አብሮ የሚታይ ይሆናል፡፡
5.5 ለአሸናፊነትየተሰጠውሀሳብወይምአሸናፊነትየተወሰነለትተጫራችአሸናፊነቱበራሱወይምበተወካዩበኩልበ
ጨረታው ሒደት ወይም በውል አፈጻጸም ወቅት በተፈጸመ የሙስና፣ የአጭበርባሪነት፣
የማሴር እና የማስገደድ ድርጊት ስለመሆኑ ኤጀንሲው ከደረሰበት፣ አሸናፊነቱ ወይም ውሉ
እንዲሠረዝ በማድረግ ተጫራቹ ለተወሰነ ጊዜ በመንግሥት ግዢዎች እንዳይሣተፍ ያደርጋል፡፡
5.6 በብሔራዊምሆነበአለምአቀፍደረጃበማጭበርበርናበሙስናድርጊትላይየተሰማራአቅራቢ፣በመንግስትበጀት
በሚከናወኑግዥዎችላይየመሣተፍምሆነውሎችየመፈጸምመብትለተወሰነጊዜየሌለውመሆኑንማሳወቅየኤጀ
ንሲውመብትነው፡፡
5.7 ከውልአፈፃፀምጋርበተያያዘየአቅራቢዎችሂሳቦችናሰነዶችኤጀንሲው በሚመድባቸው ኦዲተሮች
እንዲመረመሩና ኦዲት እንዲደረጉ ኤጀንሲው የመጠየቅ መብት አለው፡፡
5.8 ማንኛውምከማጭበርበርናከሙስናጋርበተያያዘከአቅራቢውናከግዥፈጻሚውአካልወይምከኤጀንሲውጋርየ
ሚኖረውግንኙነትበጽሁፍመሆንአለበት፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
8/74
6. ትርጓሜ
6.1 በነጠላ ወይም በብዙ የተገለፁ ቃላቶች እንደፅሑፉ ይዘት ይተረጐማሉ፡፡

6.2 በእነዚህ ቃሎችና ሁኔታዎች ስለተወሰነ ፆታ ሲነሳ ሌሎች ፆታዎችንም ይጨምራል፡፡

6.3 ኢንኮተርም

(ሀ) በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በሌላ አኳኋን ካልተገለፀ በስተቀር የማናቸውም ተዋዋይ ወገኖች
የንግድ ሁኔታ፣ መብቶችና ግዴታዎቸቸው በኢንኮተርም ውስጥ በተገለፀበት ሁኔታ ብቻ ይሆናል፡፡

(ለ ) ዲ.ዲ.ፒ (DDP)፣ ኢ.ኤክስ.ደብሊው (EXW)፣ ሲ.አይ.ኤፍ (CIF)፣ ሲ.አይ.ፒ (CIP) እና


ሌሎች ተመሳሳይ የንግድ ቃሎች የጨረታ ማስታወቂያ በወጣበት ጊዜ ወይም በልዩ የውል
ሁኔታዎች በተገለጸው መሰረት ዓለም አቀፍ የንግድ ምክር ቤት በቅርብ ባሳተመው የኢንኮተርም
እትም ውስጥ በተጠቀሱት ደንቦች ይገዛል፡፡

6.4 ሙሉ ስምምነት

ውሉ በግዥ ፈጻሚው አካልና በአቅራቢው መካከል ሙሉ ስምምነት የሚያቋቁም ሲሆን ቀደም ሲል


በተዋዋዮቹ መካከል የነበሩትን ሁሉንም ግንኙነቶች፣ ድርድሮችና ስምምነቶችን (የተጻፉትንም ሆኑ
የቃል) ይተካል፡፡

6.5 ማሻሻያ

ማንኛውም በጽሑፍ ያልተደረገ፣ ቀን ያልተጻፈበት፣ በግልጽ ውሉን የማይጠቅስና ስልጣን ባላቸው


የግራ ቀኝ ተወካዮች ያልተፈረመ ማሻሻያ ወይም ለውጥ ዋጋ አይኖረውም፡፡

6.6 የተተወ ሆኖ ያለመቆጠር

(ሀ) ማንኛውም መዘግየት፣ መታቀብ፣ መላላት በማንኛውም ወገን የሚደረግ ፍላጐት


ማርካት የውሉን ቃሎችና ሁኔታዎች በማስከበር ሂደት ወይም ያንዱ ወገን ለሌላው ጊዜ
መስጠት፣ ማላላት፣ መታቀብ፣ መዘግየት እታች በተጠቀሰው አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
ንዑስ አንቀጽ 6.6 (ለ) መሠረት የሌላውን ተዋዋይ መብት ሊያጣበት፣ ሊጐዳው ወይም
ሊለውጠው ስለሚችል አንዱ የጣሰውን የውል ግዴታ ሌላው ቸል በማለቱ ብቻ ቀጣይ
ውል ማፍረስን እንደተቀበለ አያስቆጥርም፡፡

(ለ) በውሉ ውስጥ የተጠቀሰው የማንም ተዋዋይ መብቶች፣ ሥልጣኖች ወይም መፍትሔዎች
መቅረት ቀን በተፃፈበት ፅሑፍና በሕጉ አግባብ ለተሾመ ተወካይ ሆኖ እንዳይከፈል
የተደረገ መብት በግልጽ መጥቀስና እንዳይከፈል የተደረገውንም ደረጃ መግለጽ
ያስፈልጋል፡፡

6.7 ተከፋፋይነት

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
9/74
ማንኛውም የውሉ ድንጋጌ ወይም ሁኔታ መከልከል ወይም ዋጋ ማጣት ወይም ያለመከበር፣
የሌላውን ባለ ዋጋነት ወይም መከበር ወይም መፈፀምን አያስቀርም፡፡

ለ.ውል

7. የውል ሰነዶች
7.2 በውሉውስጥበተካተቱትሰነዶችመካከልግጭትቢኖርከዚህበታችበተመለከተውቅደምተከተልመሠረትክብ
ደት/ቅድሚያይኖራቸዋል፡፡

(ሀ) የውል ስምምነትና በእዝልነት ከውል ስምምነቱ ጋር የሚያያዙት ሠነዶች፣


(ለ) ልዩ የውል ሁኔታዎች
(ሐ) አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
(መ) የመጫረቻ መረጃዎች መሙሊያ ቅጽና አባሪዎች
(ሠ) የዋጋ ዝርዝር
(ረ) የተጫራቹ ተጣጣሚነት/አግባብነት ማረጋገጫ ቅፅ ከነአባሪዎቹ
(ሰ) የቴክኒክ መግለጫ፤ከመጫረቻው ሠነድ ጋር የተያያዘው የቴክኒክ መረጃ እና የአግባብነት መግለጫ ቅፅ
ከነአባሪዎቹ
(ሸ)ሌሎች ማናቸውም በል.የው.ሁ. ውስጥ የውሉ አካል እንደሚሆን የተገለጸ ሠነድ፡፡

7.3 የዚህ ውል አካል የሆኑት ሠነዶች እርስ በርስ የተዛመዱ፣ የሚተራረሙ (ያንዱ ጉድለት
በሌላኛው ይሟላል ለማለት ነው)፣ በየራሳቸው ገላጭ እንደሆኑ ይታመናል፡፡

7.4 ውሉን መሠረት በማድረግ በግዥ ፈጻሚው አካል ወይም በአቅራቢው ማናቸውም
እንዲወሰድ የተጠየቀ ወይም የተፈቀደ እርምጃና ማንኛውም እንዲሰጥ የተጠየቀ ወይም
የተፈቀደ ሠነድ በል.የው.ሁ. በተጠቀሰው የተፈቀደለት ተወካይ እንደተወሰደ ወይም
እንደተሰጠ ይቆጠራል፡፡
7.5 ይህ ውል በግዥ ፈፃሚ አካልና በአቅራቢው መካከል የተደረገውን ስምምነት ሙሉ በሙሉ
የሚይዝ ነው፡፡ ስለሆነም ውሉ ከመፈረሙ በፊት በተዋዋዮቹ መካከል ከተደረጉት
ማናቸውም ግንኙነቶች፣ ድርድሮችና ስምምነቶች (በቃል ወይም በፅሑፍ ተደርጐ
ቢሆንም) የበላይነት ይኖረዋል፡፡ የየትኛውም ተዋዋይ ወገን ወኪል በዚህ ውል ከተመለከተው
ውጪ መግለጫ የመስጠት፣ ማረጋገጫ የመስጠት ወይም ቃል ኪዳን የመግባት ወይም በዚህ
ውል ያልተጠቀሱትን ስምምነቶች ማድረግ ሥልጣን የለውም፡፡ የዚህ ዓይነቱ ተግባር
ተፈፅሞ ቢገኝ ተዋዋዮቹ አይገደዱበትም ወይም ባለዕዳ አይሆኑም፡፡

8. ውሉ የሚመራበት/የሚገዛበት ሕግ

8.1 በልዩ የውል ሁኔታዎች በሌላ ሁኔታ ካልተገለጸ በስተቀር ውሉ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ
ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ሕጐች መሠረት የሚገዛና የሚተረጐም ይሆናል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
10/74
9. የጨረታ ቋንቋ
9.1 በአቅራቢውና በግዥ ፈፃሚው አካል የተመሰረተው ውልም ሆነ በተዋዋዮቹ መካከል
የተደረጉት ሁሉም ተያያዥ መፃፃፎችና ሰነዶች በልዩ የውል ሁኔታዎች በተጠቀሰው ቋንቋ
ይጻፋሉ፡፡ ደጋፊ ሰነዶችና ሌሎች የውሉ አካል የሆኑ የታተሙ ፅሑፎች በሌላ ቋንቋ ሊሆኑ
ይችላሉ፡፡ ይሁን እንጂ በሌላ ቋንቋ የተፃፉ ሰነዶች በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ
በተጠቀሰው ቋንቋ በትክክለኛ መንገድ ተተርጉመው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ለዚህ ውል
ሲባል ተተርጉመው የቀረቡ ሰነዶች የበላይነት ይኖራቸዋል፡፡

9.2 ወደ ገዥው ቋንቋ የሚደረገውን የትርጉም ወጪ እና ከትርጉም ትክክለኛ ያለመሆን ጋር


ሊከተል የሚችለውን የጉዳት ኃላፊነት አቅራቢው ይወስዳል፡፡

10 ማስታወቂያዎችና የፅሑፍ ግንኙነቶች


10.1 በውሉ መሠረት በአንዱ ተዋዋይ ለሌላው የሚሰጠው ማንኛውም ማስታወቂያ፣ የሚፈለግ
ሃሳብ ወይም ጥያቄ ወይም እንደሰጥ መፍቀድ በጽሑፍ መሆን አለበት፣ በጽሑፍ የተደረገ
ግንኙነት ማለት ጽሑፉ ለተቀባዩ መድረሱ ሲረጋገጥ ነው፡፡

10.2 ማናቸውም በዚህ መልክ የሚፈጸሙ ማስታወቂያዎች ጥያቄ ወይም ሃሳብ እንደተሰጠ ወይም
እንደተደረገ የሚወሰደው፣ ለግንኙነቱ ባለአድራሻ በአካል ተወስዶ ለተፈቀደለት ተወካይ
ማስረከብ የተቻለ እንደሆነ ወይም ለዚሁ አካል በል.የው.ሁ. ውስጥ በተጠቀሰው አድራሻ
የተላከ እንደሆነ ብቻ ነው፡፡
10.3 ከተዋዋዮች መካከል አድራሻውን የሚቀይር ተዋዋይ በል.የው.ሁ. በተጠቀሰው አድራሻ
ተጠቅሞ ለሌላኛው አካል ማስታወቅ አለበት፡፡
11 ተወካይ ባለሥልጣናት

11.1 የፕሮጀክትሥራ አሰኪያጅ፣

(ሀ) የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ ስም በውል ውስጥ ያልተጠቀሰ እንደሆነ፣ ግዥ ፈጻሚው አካል ውል


ከተፈረመበት ቀን አንሥቶ ባሉት 14 ቀናት ውስጥ ሥራ አስኪያጁን በመመደብ፣ ለአቅራቢው ስሙን
በጽሁፍ ያሳውቃል፡፡ ግዥ ፈጻሚው አካል የሥራ አስኪያጅ ለውጥ ባደረገ ጊዜ ሁሉ ካለምንም መዘግየት
ለአቅራቢው በጽሁፍ ያሣውቃል፡፡ የሥራ አስኪያጅ ለውጥ የሚደረግበት ጊዜና ሁኔታ እየተመረጠ፣
የሥራውን እንቅስቃሴ በማይጎዳ መልኩ መፈጸም ይኖርበታል፡፡ የዚህ ዓይነት ምደባ ተግባራዊነቱ
ማስታወቂያው ለአቅራቢው ሲደርሰው ብቻይሆናል፡፡ማራዘሚያዎች እና/ወይም ገደቦችን በተመለከተ በልዩ
የውል ሁኔታዎችየተገለጸው (ካለ) እንደተጠበቀ ሁኖ፣ የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጁ በማናቸውም ከውሉ
በሚነሱ የቀን ተቀን ጉዳዮች ላይ ግዥ ፈጻሚውን አካል የመወከል ሥልጣን ያለው ሆኖ፣ በአጠቃላይ የውል
ሁኔታዎችአንቀጽ 10 መሠረት የግዥ ፈጻሚውን አካል በመወከልም ማስታወቂያዎች የመስጠትና የመቀበል
ተግባር ጭምር ያከናውናል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
11/74
11.2 የአቅራቢው ተወካይ፣

(ሀ) የአቅራቢው ተወካይ ስም በውል ውስጥ ያልተጠቀሰ እንደሆነ፣ አቅራቢው ውል ከተፈረመበት ቀን አንሥቶ
ባሉት 14 ቀናት ውስጥ ተወካይ በመመደብ፣ የግዥ ፈጻሚው አካል የተመደበውን ሰው እንዲያጸድቅ በጽሁፍ
ይጠይቃል፡፡ ከጥያቄው ጋርም ስለተተወካዩ የትምህርትና የሥራ ልምድ ዝርዝር ማጠቃለያ፤ እንዲሁም
በተወካይነቱ የሚተገብራቸውን ዝርዝር ኃላፊነቶች አያይዞ ይልካል፡፡ የግዥው ፈጻሚ አካል ምደባውን በ 14
ቀናት ውስጥ ካልተቃወመ፣ የአቅራቢው ተወካይ ምደባ እንደጸደቀ ይቆጠራል፡፡ የግዥው ፈጻሚ አካል
ምክንያት በመስጠት ምደባውን በ 14 ቀናት ውስጥ ከተቃወመ፣ አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ 11.2 (ሀ) መሠረት በ 14 ቀናት ውስጥ ተተኪውን ይመድባል፡፡
(ለ) ማራዘሚያዎች እና/ወይም ገደቦችን በተመለከተ በልዩ የውል ሁኔታዎች የተገለጸው (ካለ) እንደተጠበቀ ሁኖ፣
የአቅራቢው ተወካይ በማናቸውም ከውሉ በሚነሱ የቀን ተቀን ጉዳዮች ላይ አቅራቢውን የመወከል ሥልጣን
ያለው ሆኖ፣ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 10 መሠረት አቅራቢውን በመወከልም ማስታወቂያዎች
የመስጠትና የመቀበል ተግባር ጭምር ያከናውናል፡፡
(ሐ) አቅራቢው በቅድሚያ የግዥ ፈጻሚውን ይሁንታ በጽሁፍ ካላገኘ በስተቀር የተወካዩን ምደባ ሊሠርዝ
አይችልም፡፡ የግዥ ፈጻሚው አካል ይሁንታ እንደተገኘ፣ አቅራቢው ሌላ የተመጣጠነ ወይም የበለጠ ብቃት
ያለውን ሰው፣ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 11.2 (ሀ) የተቀመጠውን የአፈጻጸም አግባብ ተከትሎ
ተወካዩን ይመድባል፡፡
(መ) አቅራቢው ተወካይና ሠራተኛቹ ከውሉ ጋር አግባብነት ያላቸውን የግዥ ፈጻሚውን አካል ደንቦች በማክበር
በራሳቸው ኃላፊነት ሥር ባሉት ሥራዎች ከግዥው ፈጻሚ አካል ሠራተኞችና የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ
ጋር ተቀራርበው የመሥራት ግዴታ አለባቸው፡፡ የአቅራቢው ተወካይም በሥሩ የሚገኙትን ሠራተኞችና
የንዑስ ተቋራጮችን ሠራተኞች የማስተዳደር ኃላፊነት አለበት፡፡
(ሠ) የግዥ ፈጻሚው አካል እስካፀደቀው ድረስ (ጥያቄው ከቀረበለት ምላሹ ካለ ምክንያት የማይዘገይ)
የአቅራቢው ተወካይ ማናቸውንም ኃላፊነት በማናቸውም ጊዜ ለማንኛውም ሰው በውክልና ለመስጠት
ይችላል፡፡ ውክልናው በማንኛውም ጊዜ ሊሠረዝ ይችላል፡፡ ውክልናውም ሆነ ሥረዛው በቅድሚያ
በአቅራቢው ተወካይ በተፈረመ ማስታወቂያ መረጋገጥ ያለበት ሲሆን የውክልናውንም ሆነ የሥረዛውን
ሥልጣንና ተግባር ለይቶ ማሳየት ይኖርበታል፡፡ ከማስታወቂያው አስቀድሞ የሚፈጸም ውክልናም ሆነ ሥረዛ
ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
(ረ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 11.2 (ሠ) መሠረት በውክልና በተሰጠው ሥልጣንና ተግባር የሚንቀሳቀስ
ማንኛውም ተወካይ የወሰዳቸው እርምጃዎችና ድርጊቶች በአቅራቢው ተወካይ እንደተፈፀሙ ይቆጠራሉ፡፡

11.3 የመቃወምና የማስወጣት እርምጃዎች

(ሀ) ከግዥ ፈጻሚው አካል በሚዛናዊ እይታ ባህርይ ከአግባብ ውጪ የሆነን፣ ለሥራው
የማይመጥንን ወይም ቸልተኛ የሆነ የአቅራቢ ተወካይ ወይም ተቀጣሪ ሠራተኛ የፅሁፍ
ማስታወቂያ ለአቅራቢው በመስጠት መቃወም ይችላል፡፡ አቅራቢው ተቃውሞው የቀረበበትን

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
12/74
ሠራተኛ ከሥራው ለማስወገድ እንዲያስችለው የግዥው ፈፃሚ አካል ለተቃውሞው ማስረጃ
ማስረከብ ይኖርበታል፡፡

(ለ) የአቅራቢው ተወካይና ሠራተኛ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 11.3 (ሀ) መሠረት
ከሥራው በተወገደ ጊዜ አቅራቢው ወዲያውኑ (እንዳስፈላጊነቱ) ተተኪ መመደብ
ይኖርበታል፡፡

12 ኋላፊነትንለሌላማስተላለፍ

12.1 ኋላፊነትን ለሌላ ማስተላለፍ ማለት አቅራቢው ውሉን በሙሉ ወይም በከፊል በፅሑፍ
ስምምነት ለሦስተኛ ወገን ማስተላለፍ ማለት ነው፡፡

12.2 በሚከተሉት ሁኔታዎች ካልሆነ በስተቀር አቅራቢው የግዥ ፈፃሚውን አካል በቅድሚያ
በፅሑፍ ሳያሳውቅ ውሉን በሙሉም ሆነ በከፊል ወይም ከውሉ ጋር የተያያዘ ጥቅሞችና
ፍላጐቶች ለሦስተኛ ወገን ማስተላለፍ የለበትም፡፡

(ሀ) ለአቅራቢው ደንበኛ ባንክ በዚሁ ውል መነሻነት የመክፈል ግዴታ ሲኖርበት፣


(ለ) ለአቅራቢው የመድን ዋስትና የሰጠው አካል ከአቅረቢው መብት ጋር በተያዘ ከዕዳና
ከኪሣራ ለመውጣት ሲባል ለሌላ ሰው የወጣውን ወጪ ለመተካት፡፡

12.3 ዕቃዎችን ወደተፈለገው ቦታ ለማጓጓዝ ካልሆነ በስተቀር ዕቃዎቹን የማምረትና የማቅረብ


ሥራ በቅድሚያ ግዥ ፈፃሚውን አካል በፅሑፍ ሳያሳውቅና ይሁንታ ሳያገኝ ለንዑስ
ተቋራጮች መስጠት አይችልም፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካልም አቅራቢው የሚያቀርበውን
የይሁንታ ጥያቄ ያለበቂ ምክንየት መያዝና ማዘግየት የለበትም፡፡

12.4 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 12.2 ዓላማ መሠረት ግዥ ፈፃሚው አካል
ኃላፊነትን ለሌላ ለማስተላለፍ ጥያቄ በመቀበሉ ምክንያት አቅራቢው በውል አፈፃፀም
ከሚኖረው ግዴታ (በተላለፈውም ሆነ ባልተላለፈው) ነፃ አያደርገውም፡፡

12.5 አቅራቢው ከግዥ ፈፃሚው አካል ፈቃድ ሳያገኝ ኃላፊነቱን ለሌላ ካስተላለፈ ያለምንም
የፅሑፍ ማስጠንቀቂየ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 18 እና 2 ዐ ውስጥ
በተመለከተው መሠረት የውል መቋረጥ መብቶች ተግባራዊ ያደርጋል፡፡

12.6 ሀላፊነት ተቀባዮች በጨረታ አሸናፊ ምርጫ ጊዜ ተግባር ላይ የዋሉትን የብቁነት


መስፈርቶች ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡

12.7 ሀላፊነት ለሌላ የማስተላለፍ ተግባር በዚህ ውል ውስጥ ያሉትን ቃሎችና ሁኔታዎች
ማካተት ይኖርበታል፡፡

13 ንዑስ ተቋራጭ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
13/74
13.1 ንዑስ ውል መስጠት ተቀባይነት የሚኖረው በአቅራቢውና በንዑስ ተቋራጩ መካከል ንዑስ
ውሉን ለማከናወን የፅሑፍ ስምምነት ሲኖር ብቻ ነው፡፡

13.2 በግዥ ፈጻሚው አካል በከፊል ሊኮናተሩ ስለሚችሉት የአቅርቦት ሥራዎች ወይም
አገልግሎቶች፤ እንዲሁም ለየሥራው ዓይነት የተመረጡት ንዑስ ተቋራጮች ዝርዝር
መረጃ በዋናው የውል ስምምነት ዕዝል 1 ላይ ተመልክተዋል፡፡ በመሆኑም በዚህ አጠቃላይ
የውል ሁኔታዎች አንቀጽ እንደተመለከተው አቅራቢው በራሱ ውሳኔ ከንዑስ
ተቋራጮቹዝርዝር ውስጥ በመምረጥ ስራውን ሊያከናውን ይችላል፡፡

13.3 አቅራቢው በውሉ ውስጥ ያልተካተቱን ተያያዥ አገልግሎቶች ለንዑስ ተቋራጭ


ለመስጠት ሲፈልግ በቅድሚያ ከግዥ ፈፃሚው አካል የፅሑፍ ፈቃድና ይሁንታ ማግኘት
አለበት፡፡ የንዑስ ተቋራጩ ማንነትና ሊሰጡት የታሰቡትን ተያያዥ አገልግሎቶች ለግዥ
ፈፃሚው አካል ማስታወቂያ መቅረብ አለባቸው፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል በአጠቃላይ
የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 1 ዐ መሠረት ማስታወቂያው በደረሰው በ 15 ቀናት ውስጥ
ከበቂ ምክንያቶች ጋር ውሳኔውን ያሳውቃል፡፡

13.4 የማንኛውም ንዑስ ውል ቃሎች በዚህ ውል ከተመለከቱት ቃሎችና ሁኔታዎች ጋር


የሚጣጣሙ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡

13.5 የግዥ ፈፃሚው አካል ከንዑስ ተቋራጭ ጋር ምንም አይነት የውል ግንኙነት የለውም፡፡

13.6 ንዑስ ተቋራጮች በጨረታ አሸናፊ ምርጫ ጊዜ አገልግሎት የዋሉትን የብቁነት


መስፈርቶች ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡

13.7 አቅራቢው በንዑስ ተቋራጩ፣ በወኪሎቹ ወይም በሠራተኞቹ ለሚፈጠሩ ድርጊቶች፣


ስህተቶችና ግድየለሽነቶች የራሱ ስህተቶችናና ግድ የለሽነቶች እንደሆኑ በመቁጠር
ኃላፊነት መውሰድ አለበት፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል ከፊል ውሉ በንዑስ ተቋራጭ
እንዲከናወን በመፍቀዱ ምክንያት አቅሪቢው ከኃላፊነት ነፃ አያደርገውም፡፡

13.8 አቅራቢው ያለግዥ ፈፃሚው አካል ፈቃድ ከፊል ውሉን ለንዑስ ተቋራጭ ከሰጠ ግዥ
ፈፃሚው አካል ያለምንም የፅሑፍ ማስታወቂያ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 18
እና 2 ዐ በተመለከተው መሠረት የውል መቋረጥ መብቶች ተግባራዊ ያደርጋል፡፡

13.9 አቅራቢው ግዴታዎቹን በመወጣት ረገድ ደካማ ሆኖ ከተገኘ የግዥ ፈፃሚው አካል
አቅራቢውን ሊተካ የሚችል ብቃት ያለው ንዑስ ተቋራጭ እንዲያቀርብ ወይም ሥራውን
ራሱ እንደገና እንዲያከናውን ሊጠይቀው ይችላል፡፡

14 የውል ማሻሻያዎችና ለውጦች


14.1 ለውጥ ስለማድረግ

(ሀ) የግዥ ፈፃሚው አካል በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 14.2 (መ) እና 14.2 (ሰ)
መሠረት በውሉ የአፈጻጸም ሂደት የሚያጋጥሙና ከውሉ ክልል ያልወጡ፣ ተጨባጭነት
ያላቸውን የቴክኖሎጂ መሻሻልና የደረጃ እድገት ያገናዘቡ ማናቸውም ለውጦች፣
ማስተካካያዎች፣ ከአጠቃላይ የሥርዓቱ አቅርቦቶችንና አገልግሎቶችን የመጨመር ወይም

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
14/74
የመቀነስ ሃሳብና እንዲሁም ፍላጎቱን በፕሮጀክቱ ሥራአስኪያጅ በኩል አቅራቢው
እንዲታዘዝ የማድረግ መብት አለው፡፡ ከለውጦቹ መካከልም (ከብዙ በጥቂቱ ለመጥቀስ
ያህል) ውል ውስጥ የተመለከቱትን ዕቃዎችና አገልግሎቶች በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ 49 (ደረጃውየተሸሻለ ምርት) እንደጠቀሰውበተሻሻለ አቻው መተካትን
ይጨምራል፡፡

(ለ) አቅራቢው በውሉ የአፈጻጸም ሂደት የሥርዓቱን አገልግሎት ደረጃና ጥራት


እንደሚጨምሩ ያመነባቸውን የለውጥ ጥያቄዎች ለግዥው ፈጻሚ አካል (የፕሮጀክቱን
ሥራ አስኪያጅ በግልባጭ እያሣወቀው) ሊያቀርብ ይችላል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካልም
በራሱ ውሳኔ የአቅራቢውን የለውጥ ጥያቄ ሊቀበለው ወይም ውድቅ ሊያደርገው
ይችላል፡፡

(ሐ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 14.1 (ሀ) እና 14.1(ለ) የተመለከቱት እንደተጠበቁ
ሁነው፣ የተደረገው ለውጥ አቅራቢው በውል አፈጻጸሙ ሂደት ያሣየውን ማናቸውንም
የውል አለማክበር ድርጊት ለመሸፈን እስካልሆነ ድረስ ተቀባይነት ያለው ሲሆን፣ ለውጦቹ
የዋጋ ማሻሻልን ወይም የጊዜ ማራዘም የሚያስከትሉ መሆን የለባቸውም፡፡

(መ) የለውጥ አደራረግ ሥነሥርዓትና አፈጻጸሙን በተመለከተ በአ.የው.ሁ. አንቀጽ 14.2 እና


14.3 የተገለጸ ሲሆን፣ ዘርዘር ያለ መግለጫና የቅጾች ናሙናም ከጨረታ ሠነዶች ጋር
ተያይዘዋል፡፡

(ሠ) የግዥው ፈጻሚ አካልና አቅራቢውየፕሮጀክቱን ዕቅድ በሚፈትሹባቸው ጊዜያትና


እንዲሁም ከትግበራ ርክክብ በኋላ የሚቀርቡ የቴክኒካዊ ፍላጎቶች ጉዳይ ተቀባይነት
ስለማይኖራቸው ለትግበራ ርክክብ ከተቀመጠው ቀነ ገደብ በፊት ባሉት ጊዜያት
የለውጡን ስምምነት ሊያደርጉ ይችላሉ፡፡ ከዚህ በኋላ የሚነሱ ማናቸውም የለውጥ
ጥያቄዎች ከትግበራ ርክክብ በኋላ የሚስተናገዱ ናቸው፡፡

14.2 ከግዥው ፈጻሚ አካል የሚነሱ ለውጦች

(ሀ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 14.1 (ሀ) መሠረት የለውጥ ሃሳቡን የግዥው ፈጻሚ
አካል የሚያቀርብ ከሆነ፣ ለዚሁ አገልግሎት የተዘጋጀውን ቅፅ በመጠቀም መጠየቂያውን
በማዘጋጀት፣ አቅራቢው ለተጠየቀው ለውጥ የሚከተሉትን መረጃዎች የያዘ የዋጋ
ማቅረቢያ ሃሳቡን በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለፕሮጀክት ሥራአስኪያጁ
እንዲያቀርብ ያሳውቃል፡፡

(i) የለውጡን ዝርዝር መግለጫ፣


(ii) ለርክክብ በተቀመጠ የጊዜ መርሃ-ግብር ላይ የሚኖረውን ተፅእኖ፣
(iii) የለውጡን ዝርዝር የዋጋ ግምት፣
(iv)የመተማመኛ ዋስትና (ካለ) ላይ የሚኖረው አስተዋፅዖ፣ እና
(v) በማናቸውም ሌሎች የውል ድንጋጌዎች ላይ የሚኖረው አስተዋፅዖ

(ለ) አቅራቢውም ለውጡን ለመተግበር የሚያስፈልገውን የወጪ መግለጫ ከማቅረቡ በፊት


በቅድሚያ የመጀመሪያ ግምቱን የያዘ ረቂቅ ሃሳብ ለፕሮጀክቱ ሥ/አስኪያጅ ያቀርባል፡፡
ግምቱን እንዳገኘም የግዥው ፈጻሚ አካል ከሚከተሉት አንዱን ይፈጽማል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
15/74
i) ስለለውጡ ከአቅራቢው በቀረበለት የአፈጻጸምና የዋጋ ረቂቅ ሃሳብ
መሠረት የዋጋ ማቅረቢያውን ዝግጅት እንዲቀጥልበት ያዛል፣
ii) ከረቂቅ ሃሳቡ ውስጥ ያልተቀበላቸውን በመለየት አቅራቢው በድጋሚ
iii) አይቶ እንዲያሻሽላቸው ያሳስባል፣
iii) የግዥው ፈጻሚ አካል በለውጡ እንደማይቀጥልበት ለአቅራቢው ያሳስባል፡፡

(ሐ) ባቀረበው የአፈጻጸምና የዋጋ ረቂቅ ሃሳብ መሠረት አቅራቢው በዝግጅቱ እንዲቀጥልበት
በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 14.2 (ለ) (i) ከግዥው ፈጻሚ አካል ለአቅራቢው
በተሰጠው መመሪያና በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 14.2 (ሀ) መሠረት ለለውጡ
የዋጋ ማቅረቢያውን ያዘጋጃል፡፡ አቅራቢውም አስፈላጊ ሆኖ ካገኘው የሚሰጠው የዋጋ
ማቅረቢያ ጸንቶ የሚቆይበትን ጊዜ የሚጠቅስ ሲሆን፣ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ 14.2 (ረ) መሠረት ሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች ስምምነት ላይ የማይደርሱ ሲሆን
በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 14.2 (ሰ) ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

(መ) እስከተቻለ ድረስ ለእያንዳንዱ ለውጥ የሚሞላው ነጠላ ዋጋ በውሉ ውስጥ ለተመሣሣይ
ጉዳይ የተመዘገበውን ዋጋ መሠረት ያደረገ መሆን ይኖርበታል፡፡ የለውጡ ዝርዝር ሁኔታ
አስቀድሞ ውል ውስጥ ከተመዘገቡት ጋር የሚቀራረብበት ሁኔታ ከሌለ፣ ሁለቱም ወገኖች
ሌላ የሚመጥን አዲስ ተመን አውጥተው በመስማማት ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

(ሠ) አቅራቢው አዲስ የቀረበውን የለውጥ ጥያቄ እያዘጋጀ እንዳለ ወይም ከዚያም አስቀድሞ
ቀደም ሲል ግዴታ ከገባባቸው ለውጦች ጋር ሲታይ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ
14 መሠረት ከተፈቀደው የውሉን ዋጋ ከ 15%በበለጠ መጨመር ወይም መቀነስ ጋር
ያልተጣጣመ ሆኖ ካገኘው፣ የለውጡን የዋጋ ማቅረቢያ ከማስረከቡ በፊት የለውጡን
ሃሳብ መቃወሚያ በጽሁፍ ያቀርባል፡፡ የግዥው ፈጻሚ አካልም የአቅራቢውን መቃወሚያ
ከተቀበለ ለውጡን በመሠረዝ በአቅራቢው ሃሳብ መስማማቱን በጽሁፍ ያስታውቃል፡፡
የአቅራቢው በዚህ ደረጃ ተቃውሞ አለማቅረብ በቀጣይ የለውጥ ጥያቄ ወቅት ወይም
ትዕዛዝ ወቅት እስቀድሞ ስለተፈጸመው ለውጥ ጭምር በማንሣት የመቃወምም ሆነ
መሠረታዊውን የውል ድንጋጌ ባከበረ መልኩ የማቅረብ መብቱን አያጎድልበትም፡፡

(ረ) የግዥው ፈጻሚ አካል የዋጋ ማቅረቢያውን እንደተቀበለ ከአቅራቢው ጋር ነጻ ውይይት


በማድረግ በለውጡ ዝርዝር አፈጻጸም ላይ ይስማማሉ፡፡ የግዥው ፈጻሚ አካል ሥራው
እንዲቀጥል ከወሰነ ከስምምነቱ ቀጥሎ ባሉት 14 ቀናት ውስጥ ለአቅራቢው የለውጥ
ትዕዛዝ በጽሁፍ ይሰጠዋል፡፡ በተጠቀሱት 14 ቀናት ውስጥ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ካልቻለም
እስከመቼ ድረስ ውሳኔውን እንደሚያሳውቀው ለአቅራቢው ያሳውቃል፡፡በማናቸውም
ምክንያት የግዥው ፈጻሚ አካል ሥራው እንዳይቀጥል ከወሰነ፣ በተመሣሣይ ሁኔታ
ከስምምነቱ ቀጥሎ ባሉት 14 ቀናት ውስጥ ለአቅራቢው ይህንኑ በጽሁፍ ያሳውቃል፡፡ ይህ
በሚሆንበት ጊዜ አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 14.2 (ለ) መሠረት
ባቀረበው የለውጥ ሃሳብ ረቂቅ ውስጥ ከተመለከተው የገንዘብ መጠን ባልበለጠ፣ ያወጣው
ወጪ እንዲተካለት ለመጠየቅይችላል፡፡

(ሰ) የግዥው ፈጻሚ አካልና ከአቅራቢው ለለውጡ በቀረበው ዋጋ ላይ፣ ለማጠናቀቂያው


በተፈቀደው የጊዜ ርዝመት፣ ወይም በለውጡ ሌሎች ጉዳዮች ከስምምነት ለመድረስ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
16/74
ካልቻሉ፣ ለውጡ አይተገበርም፡፡ ይሁን እንጂ ይህ ድንጋጌ የተዋዋዩን በአጠቃላይ የውል
ሁኔታዎች አንቀጽ 23 (የአለመጋባባቶች አፈታት) የተመለከተውን መብት አይገድብም፡፡

14.3 ከአቅራቢው የሚነሱ ለውጦች

(ሀ) አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 14.1 (ለ) መሠረት የለውጥ ሃሳቡን
የሚያቀርብ ከሆነ፣ ለለውጡ ሃሳብ መነሻ ምክንየቶችን በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀፅ 14.2 (ሀ) ከተመለከተው መረጃ ጋር ለፕሮጀክት ሥራአስኪያጁ በማመልከቻው
ቅጽ በመሙላትና በማያዝ ያቀርባል፡፡ የለውጥ ሃሳብ ማመልከቻውን መድረስ ተከትሎ
ሁለቱም ወገኖች በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 14.2 (ረ) እና 14.2 (ሰ)
የተመለከተውን አግባብ ይከተላሉ፡፡ ይሁን እንጂ የግዥው ፈጻሚ አካል ላለመቀጠል
ከመረጠ ወይም ስለለውጡ አቅራቢው ካቀረበው ሠነድ መሠረት ሃሳቡ ጸንቶ በሚቆይበት
ጊዜ ውስጥ የግዥው ፈጻሚ አካልና አቅራቢው ከስምምነት ላይ ለመድረስ ካልቻሉ፣
በተለየ ሁኔታ በሁለቱ ወገኖች ስምምነት ካልሆነ በስተቀር አቅራቢው የለውጥ ሃሳቡን
ሲያዘጋጅ ያወጣው ወጪ እንዲተካለት የመጠየቅ መብት አይኖረውም፡፡

15 በሕጐችና በደንቦች ላይ የሚደረግ ለውጥ


15.1 በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በሌላ አኳኋን ካልተጠቀሰ በስተቀር የጨረታ ማስታወቂያ
ከወጣ በኋላ ማንኛውም ሕግ፣ ደንብ፣ ትዕዛዝ ወይም የሕግ አቅም ያለው ውስጠ ደንብ
ታትሞ ቢወጣ፣ ቢጣስ ወይም የውሉ ቦታ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
መንግሥት ውስጥ ባለው (ሥልጣን ባለው አካል በሚደረግ ትርጉም ወይም ትግበራን
ይጨምራል ተብሎ የሚገመት) እና ይህም የማስረከቢያውን ቀን ወይም የውሉን ዋጋ
ቢያቃውስ፣ በደረሰው ቀውስ ምክንያት የማስረከቢያውን ቀን ወይም የውሉን ዋጋ
ለመጨመር ወይም ለመቀነስ ማስተካከያ አይደረግም፡፡
16 ግብሮችና ቀረጦች

16.1 በልዩ የውል ሁኔታዎች በሌላ አኳኋን ከተገለፁ በስተቀር ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ
ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ውጭ ለሚቀርቡ ዕቃዎች ግብሮችና ቀረጦች፣ የንግድ ፈቃድ
ክፍያዎችና ሌሎች ተመሳሳይ ከኢትዮጵያ ውጭ የሚከፈሉ ክፍያዎች በውሉ አቅራቢው
መከፈል አለበት፡፡

16.2 ከኢ.ፌ.ዲ.ሪ. መንግሥት የግዛት ክልል ውጪ የሚቀርቡ ዕቃዎችን በተመለከተ በጉምሩክ


ክሊራንስ ወቅት ከግዥው ፈጻሚ አካል በሚቀርብለት ጥያቄ መነሻነት አቅራቢው ተጠሪ
ወይም ተወካይ ይመድባል፡፡ ከአቅራቢው ኃላፊነት ውጪ በሆኑ ምክንያቶች የጉምሩክ
ክሊራንሱ ቢዘገይ፣

ሀ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 54 መሠረት አቅራቢው ተጨማሪ ጊዜ


እንዲሰጠው የመጠየቅ መብት ይኖረዋል፡፡
ለ) በዝግየታው ምክንያት አቅራቢውን ተጠያቂ የሚያደርጉ የመጋዘን ክፍያዎች
ቢያጋጥሙ፣ ይህንን ለማካካስ የሚያስችል ማስተካከያ በውሉ ዋጋ ላይ ይደረጋል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
17/74
16.3 በልዩ የውል ሁኔታዎች በተለይ እስካልተጠቀሰ ድረስ ከኢ.ፌ.ዴ.ሪ መንግሥት የግዛት ክልል
የሚያቀርብ ማናቸውም አቅራቢ ዕቃዎቹን እስከሚያስረክብበት ጊዜ ድረስ
የሚፈለግባቸውን ግብሮች፣ የንግድ ፍቃድ ክፍያዎች፣ ወዘተ በሙሉ የመክፈል ግዴታ
አለበት፡፡
17 አስገዳጅ ሁኔታዎች

17.1 ለዚህ ውል ዓላማ ሲባል ከአቅም በላይ የሆኑ ጉዳዮችማለት ከአቅራቢው አቅም በላይ
የሆኑ ያልተጠበቁ፣ ማስወገድ የማይችላቸውና በተፈለገው ሁኔታ ግዴታውን ለመፈፀም
የማያስችሉ የሚከተሉት ክስተቶች ሲፈጠሩ ማለት ነው፡፡

(ሀ) ውሉን አንዳይፈፅም የተደረገ የታወቀ ክልከላ፣


(ለ) የተፈጥሮ አደጋዎች ማለትም የመሬት መንቀጥቀጥ፣ እሳት፣ ፍንዳታዎች፣ ጐርፍና
ሌሎች ተዛማጅ የአየር ሁኔታዎች፣
(ሐ) ዓለም አቀፍ ወይም ሲቪል ጦርነቶች
(መ) ያልተጠበቀ ወይም በድንገተኛ ሁኔታ የአቅራቢው መሞት ወይም በፅኑ መታመም፣
(ሠ) ሌሎች በሲቪል ኮድ የተመለከቱ አስገዳጅ ሁኔታዎች፣

17.2 የሚከተሉት ሁኔታዎች ሲከሰቱ፣ከአቅም በላይ የሆኑ ጉዳዮች ተደርገው አይወሰዱም፡፡

(ሀ) ውሉን በመፈጸም ሂደት ግንኙነት ባላቸው ቅርንጫፍ መ/ቤቶች የሚከሠቱ የሥራ
ማቆም አድማዎች፣
(ለ) ውሉን ከማስፈፀም አንፃር የጥሬ ዕቃዎች ዋጋ መቀነስ ወይም መጨመር፣
(ሐ) አዲስ ሕግ በመውጣቱ ምክንያት የአበዳሪዎች ግዴታ መለወጥ፣
(መ) በአቅራቢው ወይም በንዑስ ተቋራጩ ወይም በወኪሉ ወይም በሠራተኞቹ ሆነ
ተብሎ ወይም በግድየለሽነት የሚፈጠሩ ችግሮች፣
(ረ) አቅራቢው በሚከተሉት ላይ በቅድሚያ ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግና መገመት
የነበረበት ሲሆን፤
I. ውሉ ስራ ላይ የሚውልበት ጊዜ
II. ግዴታን በመወጣት ሂደት ሊያስወግዳቸው ወይም ሊቋቋማቸው የሚችሉትን
ሁኔታዎች
(ሠ) የገንዘብ እጥረት ወይም ክፍያዎችን አለመክፈል፣

17.3 ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ የገጠመው አቅራቢ የውሉ ቃሎችና ሁኔታዎች በሚፈቅዱት
መሠረት ለመፈጸም የሚያስችል ጥንቃቄና አማራጭ መፍትሔዎች ለመፈለግ ጥረት
እስካደረገ ድረስ፣ ከአስገዳጅ ሁኔታው በመነጨ ምክንያት አንዳንድ የውል ግዴታዎች
ባይፈጸሙ፣ እንደ ውል ያለማክበር አይቆጠርበትም፡፡

17.4 ከአቅም በላይ የሆኑ ጉዳዮችየገጠሙት አቅራቢ የሚከተሉትን እርምጃዎች መውሰድ


አለበት፡፡

(ሀ) በአጭር ጊዜ ውስጥ ግዴታውን ለመፈፀም ያላስቻሉትን ሁኔታዎች ማስወገድ፣


(ለ) ከአቅም በላይ የሆኑ ጉዳዮችሊያስከትሉ የሚችሉትን ጉዳት ለመቀነስ ጥረት ማድረግ፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
18/74
17.5 ከአቅም በላይ የሆኑ ጉዳዮች የደረሰበት አቅራቢ ለግዥ ፈፃሚው አካል በአስቸኳይ
ማሳወቅ የሚገባው ሲሆን፣ በማንኛውም መንገድ ክስተቱ ከተፈጠረ ቀን ቀጥሎ ባሉት
14 ቀናት ውስጥ ስለተከሰተው ችግር ሁኔታ፣ ስለችግሩ መነሻ ምክንያትና ዝርዝር መረጃ
በማያያዝና እንዲሁም መደበኛውእንቅስቃሴ ስለሚጀመርበት ሁኔታና ጊዜ በመግለፅ
ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡

17.6 ከአቅም በላይ በሆኑ ጉዳዮች ምክንየት አቅራቢው አቅም የለሽ ከሆነበት ጀምሮ ባሉት
ጊዜያት ውስጥ አስፈላጊና ምክንያታዊ የሆነ በችግሩ ምክንየት የደረሰበት ወጪና በውሉ
መሠረት ተቀባይነት ያለው ክፍያ፣ ችግሩ እንደተወገደ ቀሪው ግዴታ የሚጠናቀቅበትን
ሁኔታ ለማመቻቸት ሲባል፣ ለአቅራቢው የሚከፈል ይሆናል፡፡

17.7 ከአቅም በላይ በሆኑ ጉዳዮችምክንያት አቅራቢው ግዴታውን ማከናወን ካልቻለበት ጊዜ


ጀምሮ ከ 3 ዐ ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ሁለቱም ወገኖች በመልካም መተማመን
የተፈጠሩት ችግሮች ተወግደው የውሉ አፈፃፀም የሚቀጥልበት ሁኔታ ለማመቻቸት
መወያየት/መደራደርና መስማማት ይኖርባቸዋል፡፡
18 ውል ማፍረስ

18.1 አንደኛው ተዋዋይ ወገን በውሉ ውስጥ ከተጠቀሱት ግዴታዎቹ የትኛውንም ያልተወጣ
ከሆነ ውል እንዳላከበረ ይቆጠራል፣

18.2 ውል አለማክበር በሚያጋጥምበት ጊዜ በዚሁ ምክንያት የተጐዳው ወገን የሚከተሉትን


እርምጃዎች ይወስዳል፡፡

(ሀ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 24 መሠረት የጉዳት ካሣ መጠየቅ፣ እና/ወይም


(ለ) ውሉን ማቋረጥ

18.3 ተጐጂው ግዥ ፈፃሚ አካል በሚሆንበት ወቅት የጉዳት ካሣውን ለአቅራቢው


ከሚከፍለው ክፍያ ወይም የውል ማስከበሪያ ዋስትናውን በመጠቀም ይቀንሳል፡፡
19 ሀላፊነት ለሌላ ማስተላለፍን ስለማገድ

19.1 አቅራቢው በውሉ ከተዘረዘሩት ግዴታዎቹመካከል በውሉ መሠረት ያልፈጸመው ግዴታ


ቢኖር፣የግዥው ፈፃሚ አካል ለአቅራቢው የሚፈጸሙ ክፍያዎች በሙሉ እንዲቆዩ
በማድረግ ከታች የተዘረዘሩትን ነጥቦች የያዘ የምደባ እገዳ የፅሑፍ ማስታወቂያ
ይሰጣል፡፡

(ሀ) የጉድለቱን ሁኔታና ምንነት መግለጽ፣ እና


(ለ) አቅራቢው የጽሁፍ ማስታወቂያውን ከተቀበለበት ቀን አንሥቶ ከ 30 ባልበለጡ
ቀናት ውስጥ ጉድለቶቹን እንዲያስተካክል መጠየቅ፣

20 ውል መቋረጥ
20.1 ውል የሚቋረጠው በግዥ ፈጻሚው አካልና በአቅራቢው በተገባው ውል ውስጥ
የተካተቱትን ሌሎች መብቶች ወይም ስልጣኖች በማይጻረር መልኩ መሆን አለበት፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
19/74
ለግዥ ፈጻሚው አካል አመቺነት የሚቋረጥ ውል

20.2 የግዥ ፈፃሚ አካል በራሱ ተነሣሽነትናበማናቸውም ምክንየት ለአቅራቢው ይህን


አ.የው.ሁ. አንቀጽ 20.2 የተመለከተ ከ 6 ዐ ቀናት ያላነሰ የፅሑፍ ማስታወቂያ በመስጠት
ውሉን ሊያቋርጥ ይችላል፡፡

20.3 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች 20.2 መሠረት የውል ማቋረጥ ማስታቂያ እንደደረሰው
አቅራቢው በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ ውስጥ ወይም በውል ማቋረጥ ማስታወቂያ
ደብዳቤው በተቀመጠ የጊዜ ገደብ ውስጥ የሚከተሉትን ይፈጽማል፡፡

(ሀ) የተጠናቀቁትንና በሂደት ላይ የሚገኙትን ሥራዎች ጤንነት ለመጠበቅ ሲባል


የግዥው ፈጻሚ አካል በማቋረጫው ማስታወቂያ ላይ ከዘረዘራቸው ሥራዎች
በስተቀር ሌሎች ሥራዎች ሁሉ በደረሱበት ደረጃቸው ይቆማሉ፡፡

(ለ) ከዚህ በታች በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20.3 (መ) (ii) እንደተመለከተው
ለግዥው ፈጻሚ አካል ከሚሠየሙት በስተቀር ንዑስ ውሎች ሁሉ ይቋረጣሉ፡፡
(ሐ) ማናቸውንም የአቅራቢውን መሣሪያዎች፣ የአቅራቢውንም ሆነ የንዑስ
ተቋራጮችን ሠራተኞችና እንዲሁም በሥራው ቦታ የሚገኙ ማናቸውንም ዓይነት
ፍርስራሽ፣ ስብርባሪና ቆሻሻ በሙሉ ያስወጣል፡፡

(መ)በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20.4 የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ


አቅራቢው በተጨማሪም፣

i) ውሉ እስከተቋረጠበት ቀን ድረስ ከተጠናቀቁት ሥራዎች ጋር የሚያያዙ አካላትን


ለግዥው ፈጻሚ አካል ያስረክባል፡፡
ii) በሕግ አግባብ እስከተቻለ ድረስ በአቅራቢውና በንዑስ ተዋዋዮች ውሉ
እስከተቋረጠበት ቀን ድረስ ስለተጠናቀቁት ሥራዎች የመጠቀም፣ የባለቤትነትና
እንዲሁም ከሥርዓቱና ንዑስ ሥራዎቹ አቅራቢው ተጠቃሚ የሆነባቸውን
መብቶችና ጥቅሞች ሁሉ ለግዥው ፈጻሚ አካል ያስተላልፋል፡፡
iii) ከሥራው ጋር ተያያዥ የሆኑና ውሉ እስከተቋረጠበት ቀን ድረስ በአቅራቢውና
በንዑስ ተዋዋዮች እጅ የሚገኙ ሥዕላዊና ቴክኒካዊ መግለጫዎች፣ ሠነዶችና
ሌሎች መረጃዎች ሁሉ ለግዥው ፈጻሚ አካል ያስረክባል፡፡

20.4 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20.2 የተመለከተውን ተከትሎ የውል መቋረጥ
ሲያጋጥምየግዥው ፈጻሚ አካል የሚከተሉትን ክፍያዎች ለአቅራቢው ይፈጽማል፡፡

(ሀ) ውሉ እስከተቋረጠበት ቀን ድረስ የተጠናቀቁት ሥራዎች ተለይተው የውል ዋጋቸው፣

(ለ) የአቅራቢውን መሣሪያዎች እና እንዲሁም የአቅራቢውንም ሆነ የንዑስ ተቋራጮችን


ሠራተኞች ከሥራው ቦታ መልሶ በማስወጣቱ ምክንየት አቅራቢውን የገጠሙት
አግባብነት ያላቸው ወጪዎች፣

(ሐ) ማናቸውንም ንዑስ ውሎች በማቋረጡ ምክንየት አቅራቢው ለንዑስ ተቋራጭ


የከፈላቸውን ክፍያና ማናቸውንም የሥረዛ ወጪዎች ጭምር፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
20/74
(መ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20.3 (ሀ) መሠረት አቅራቢው የሥራ
ቦታውን በሚለቅበት ሂደት ለተጠናቀቁት ሥራዎች በሚያደርገው ጥንቃቄና
አካባቢውን ጽዱ በማድረግ ሂደት የከፈላቸው ወጪዎች፣ እና

(ሠ) ከውሉ ጋር በተያያዘ አቅራቢው ከላይ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20.3
(ሀ) እስከ (መ) ባለው ያልተሸፈኑትንና እንዲሁም በውሉ መሠረት የገባውን ቃል፣
ግዴታ፣ ኃላፊነትና እንዲሁም ከሌሎች ሦሥተኛ ወገኖች የቀረቡትን አቤቱታዎች
የግዥው ፈጻሚ አካልን ስምና ዝና በጠበቀና በአጥጋቢ ሁኔታ በመፈጸም ሂደት
የገጠሙትን ወጪዎች፡፡

20.5 የግዥው ፈጻሚ አካል ውሉን የሚያቋርጠው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20.2
የተገለጸውን አጋጣሚ በመጠቀም ከሆነ፣ የውል ማቋረጫ ማስታወቂያው የውል
ማቋረጡ ለግዥው ፈጻሚ አካል ምቾት ሲባል መሆኑን፣ የውል አፈጻጸሙ ከመቋረጡ
በፊት እስከምን ድረስ መዝለቅ እንዳለበትና የውሉ መቋረጥ ተፈጻሚነቱ
የሚጀምርበትን ቀን መግለጽ ይኖርበታል፡፡

በአቅራቢው ችግር የሚቋረጥ ውል

20.6 ውል ስለሚቋረጥበት ሁኔታ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ከተገለጸው በተጨማሪ


የግዥው ፈጻሚ አካል ከውል ማቋረጫው 30 ቀናት በፊት ውሉ የሚቋረጥበትን
ምክንያትና ተግባራዊነቱም ከመቼ እንደሚጀምር ለአቅራቢው የጽሁፍ ማስታወቂያ
ይሰጣል፡፡ ምክንያቶቹም፣

(ሀ) አቅራቢው ካለበቂ ምክንየትየመረጃ ሥርዓት ሥራውን በውሉ በተጠቀሰው ጊዜ


ወዲያውኑ መጀመር ካልቻለ ወይም ግዴታዎቹን በውሉ መሠረት ለመፈጸም
ያለመቻል ሁኔታ በተደጋጋሚ ካሳየ ወይም የውል ግዴታዎቹን በቸልተኝነት
የሚመለከታቸው እንደሆነ፣
(ለ) አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 19 መሠረት ግዴታዎቹን እንዲወጣ
የተሰጠውንየፅሑፍ ማስጠንቀቂያ/ማስታወቂያ ተከትሎ በ 3 ዐ ቀናት ውስጥ
ጉድለቶቹን ለማስተካከል ካልቻለ፡
(ሐ) አቅራቢው ዕዳውን መክፈል ሲያቋርጥ ወይም ሲከስር፣
(መ) አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 23.2 በተደረሰበት የመጨረሻ
ውሳኔ መሠረት ሳይፈፅም ሲቀር፣
(ሠ) ከአቅም በላይ በሆኑ ጉዳዮች ምክንያት አቅራቢው ከ 6 ዐ ቀናት ላላነሰ ጊዜ
የአገልግሎቶቹን ዋነኛውን ክፍል መፈፀም የሚያቅተው ሲሆን፣
(ረ) አቅራቢው ያለግዥ ፈፃሚው አካል ስምምነት ሥራውን ለንዑስ ተቋራጭ
ሲያስተላልፍ፣
(ሰ) አቅራቢው ከስነ ምግባር ጋር በተያያዘ በወንጀል ተግባር መሳተፉን በግዥ ፈፃሚው
አካል ሲረጋገጥ፡
(ሸ) አቅራቢው የውል ግዴታዎቹን ባለመፈፀሙ ምክንያት በፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ
ሪፐብሊክ ኢትዮጵያ በጀት የሚከናወን የሥራ ውል አለማክበር ተግባር መፈፀሙ
ሲታወቅ፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
21/74
(ቀ) አቅራቢው ውሉን በሚያስፈፅምበት ጊዜ በማጭበርበርና በሙስና ድርጊት መሳተፉ
ሲታወቅ፣
(በ) በውሉ ማሻሻያ አካል ካልተመዘገበ በስተቀር የአቅራቢው ድርጅት መሠረታዊ የሆነ
የሕግ ሰውነት ለውጥ ሲያደረግ፣
(ተ) ማናቸውም ውሉን ለማስፈፀም የማያስችሉ ሕጋዊ ሁኔታዎች ሲከሰቱ፣
(ቸ) አቅራቢው ተፈላጊውን ዋስትና ሳያቀርብ ሲቀር ወይም ዋስትና የሚሰጠው አካል
በገባው ቃል መሠረተ ቃሉን ሳይጠብቅ ሲቀር፣
(ኀ) የግዥ ፈፃሚው አካል የግዥ ፍላጐት አሳማኝ በሆነ ምክንያት ሲለወጥ፣
(ነ) በውል ዋጋውና ገበያ ላይ ባለው የገበያ ዋጋ ሰፊ ልዩነት በመኖሩ ምክንያት የግዥ
ፈፃሚው አካል ጥቅሞች የሚጐዳ ሆኖ ሲገኝ፣
(ኘ) ከፍተኛ የጉዳት መጠን ደረጃ ላይ ተደረሰ የሚባለው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
ንዑስ አንቀጽ 24.1(ለ) የተመለከተው ሲሟላ ነው፡፡

20.7 የግዥው ፈጻሚ አካል ውሉን የሚያቋርጠው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ
20.2 ከ (ሀ) እስከ (ኘ) ባሉት ምክንያቶች ከሆነ፣ በውሉ ውስጥ የተዘረዘሩትን የግዥ
ፈጻሚውን አካል መብት በማይጎዳ ወይም በማይገድብ መልኩ፣ የጥፋቱን ዓይነት
በመግለጽ ችግሩ እንዲወገድ/እንዲታረም የጽሁፍ ማስታወቂያ ለአቅራቢው ይሰጣል፡፡
አቅራቢው ማስታወቂያውን ከተረከበበት ቀን አንሥቶ ባሉት 14 ቀናት ውስጥ ችግሩን
ለማስወገድ ካልቻለ ወይም አግባብነት ያላቸውን እርምጃዎች ካልወሰደ፣ የግዥው
ፈጻሚ አካል በአ.የው.ሁ. ንዑስ አንቀጽ 20.6 (ሀ) እስከ (ኘ) ተጠቃሾች በመጠቆም
ለአቅራቢው ውል መቋረጡን ያሳውቃል፡፡

20.8 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 20.6 (ሀ) እስከ (ኘ) መሠረት የውል ማቋረጥ
ማስታወቂያ እንደደረሰው አቅራቢው በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ ውስጥ ወይም በውል
ማቋረጥ ማስታወቂያ ደብዳቤው በተቀመጠ የጊዜ ገደብ ውስጥ የሚከተሉትን
ይፈጽማል፡፡

ሀ) የተጠናቀቁትንና በሂደት ላይ የሚገኙትን ሥራዎች ጤንነት ለመጠበቅ ሲባል


የግዥው ፈጻሚ አካል በማቋረጫው ማስታወቂያ ላይ ከዘረዘራቸው ሥራዎች
በስተቀር ሌሎች ሥራዎች ሁሉ በደረሱበት ደረጃቸው ይቆማሉ፡፡
ለ) ከዚህ በታች በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20.8 (መ) እንደተመለከተው
ለግዥው ፈጻሚ አካል ከሚሠየሙት በስተቀር ንዑስ ውሎች ሁሉ ይቋረጣሉ፡፡
ሐ) ውሉ እስከተቋረጠበት ቀን ድረስ ከተጠናቀቁት ሥራዎች ጋር የሚያያዙ አካላትን
ለግዥው ፈጻሚ አካል ያስረክባል፡፡
መ) በሕግ አግባብ እስከተቻለ ድረስ በአቅራቢውና በንዑስ ተዋዋዮች ውሉ
እስከተቋረጠበት ቀን ድረስ ስለተጠናቀቁት ሥራዎች የመጠቀም፣ የባለቤትነትና
እንዲሁም ከሥርዓቱና ንዑስ ሥራዎቹ አቅራቢው ተጠቃሚ የሆነባቸውን
መብቶችና ጥቅሞች ሁሉ ለግዥው ፈጻሚ አካል ያስተላልፋል፡፡
ሠ) ከሥራው ጋር ተያያዥ የሆኑና ውሉ እስከተቋረጠበት ቀን ድረስ በአቅራቢውና
በንዑስ ተዋዋዮች እጅ የሚገኙ ሥዕላዊና ቴክኒካዊ መግለጫዎች፣ ሠነዶችና
ሌሎች መረጃዎች ሁሉ ለግዥው ፈጻሚ አካል ያስረክባል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
22/74
20.9 የግዥው ፈጻሚ አካል ወደ ሥራው ቦታ በመግባትና አቅራቢውን አስገድዶ በማስወጣት
ሥራውን በሌላ ሦሥተኛ ወገን ያሠራል ወይም በራሱ ኃይል ይሰራዋል፡፡የግዥው ፈጻሚ
አካል ሥራውን እንዳጠናቀቀ ወይም ሊጠናቀቅ የሚችልበትን ቀን በመጥቀስ
የአቅራቢው መሣሪያዎች በዚያን ቀን እንደሚመለሱለት ወይም ስራው ቦታ ወይም
አጠገብ ድረስ መጥቶ ለመረከብ እንደሚችል በጽሁፍ ያሳውቃል፡፡ አቅራቢውም
ካለምንም መዘግየት በራሱ ወጪ በተሰጠው አቅጣጫ መሠረት ማስወጣት ይኖርበታል፡፡

20.10 በዚህ አንቀጽ ሥር በግዥው ፈጻሚ አካል ማናቸውም የውል ማቋረጥ ሲያጋጥም ውሉ
እስከተቋረጠበት ቀን ድረስ የተከናወኑ ሥራዎች ክፍያ በውሉ መሠረትና እንዲሁም
የተጠናቀቁትንና በሂደት ላይ የሚገኙትን ሥራዎችና መሣሪያዎች ጤንነት ለመጠበቅ
አቅራቢው ያወጣቸው ወጪዎች እንዲሁም በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ
20.8 (ሀ) መሠረት በሥራው ቦታ የሚገኙ ማናቸውንም ዓይነት ፍርስራሽ፣ ስብርባሪና
ቆሻሻ በሙሉ ያስወጣበት ለአቅራቢው የሚከፈሉ ይሆናሉ፡፡ ማናቸውም ከውሉ
መቋረጥ በፊት ከነበሩት ሁኔታዎች እየተሸጋገሩ የመጡ ከአቅራቢው ለግዥው ፈጻሚ
አካል የሚመለሱ ክፍያዎች ቢኖሩ በውሉ መሠረት ለአቅራቢው ከሚከፈሉት መቀነስ
ይኖርባቸዋል፡፡

20.11 የግዥ ፈጻሚው አካል ቀሪ ሥራዎችን እንዳጠናቀቀ የማጠናቀቂያው ጠቅላላ ወጪ


ተለይቶ ይታወቃል፡፡ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20.10 መሠረት ለአቅራቢው
የሚከፈለውና ቀሪ ሥራዎችን ለማጠናቀቅ የግዥ ፈጻሚው አካል ያወጣው ወጪ
ድምር ከውሉ ዋጋ የበለጠ እንደሆነ፣ አቅራቢው ተጨማሪውን ወጪ ይከፍላል፡፡ይህ
ተጨማሪ የገንዘብ መጠን በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20.10 መሠረት
ለአቅራቢው ከሚከፈለው የሚበልጥ ከሆነ፣ ልዩነቱን አቅራቢው የሚከፍል ሲሆን፣
ተጨማሪው የገንዘብ መጠን በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20.10 መሠረት
ለአቅራቢው ከሚከፈለው ያነሰ እንደሆነ ግን ልዩነቱን የግዥው ፈጻሚ አካል
ለአቅራቢው ይከፍላል፡፡ ከላይ ስለተመለከቱት የሂሣብ ስሌቶች አሠራርና
ስለአከፋፈላቸው ሂደት የጽሁፍ ስምምነት ሊያደርጉ ይችላሉ፡፡

በአቅራቢው ውሳኔ የሚቋረጥ ውል

20.12 አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 20.12 ከ (ሀ) እስከ (ሠ)
ከተጠቀሱት ሁኔታዎች አንደኛው ሲያጋጥም ለግዥው ፈፃሚ አካል ከ 30 ቀናት ያላነሰ
የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ውሉን ማቋረጥ ይችላል፡፡

(ሀ) የግዥው ፈፃሚ አካል በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 23 መሠረት በግልግል ጉዳይ
ላይ የሚገኝ በመሆኑ ምክንያት ካልሆነ በስተቀር በውሉ መሠረት ለአቅራቢው መክፈል
የሚገባውን ክፍያ ከአቅራቢው የጽሑፍ ማስታወቂያ አንሥቶ በ 45 ቀናት ውስጥ ሳይከፍል
የቀረ እንደሆነ፣

(ለ) የግዥ ፈፃሚው አካል በውሉ ግዴታ የገባበትን ለመጥቀስ ያህል፣ የሥራ ቦታ/ሣይት መዳረሻ
መንገድ፣ የሥራው/ሣይት ርክክብ፣ በውሉ መሠረት ለመፈጸም አስፈላጊ የሆኑ የሥራ
ፍቃዶች፣ ወዘተ የመሳሰሉትን መሠረታዊ የሆኑ ጉዳዮችን ሳይፈጸም በመቅረቱ የጽሑፍ
ማስጠንቀቂያ በደረሰው በ 45 ቀናት ጊዜ ውስጥ (በአቅራቢው በጽሑፍ በተሰጠው
ተጨማሪ ጊዜ ውስጥ)፣ በውሉ መሠረት ሳይፈፀም የቀረ እንደሆነ፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
23/74
(ሐ) የግዥው ፈፃሚ አካል ጉልህ የሆነ የውል አለማክበር ተግባር የፈጸመ እንደሆነና በ 45 ቀናት
ጊዜ ውስጥ (በአቅራቢው በጽሑፍ በተሰጠው ተጨማሪ ጊዜ ውስጥ) በውሉ መሠረት
ሳይፈጽም የቀረ እንደሆነ፣
(መ) አቅራቢው ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ከአገልግሎቱ ዋነኛውን ክፍል ከ 60 ቀናት ባላነሰ
ጊዜ መፈፀም ሳይችል የቀረ እንደሆነ፣
(ሠ) የግዥ ፈፃሚው አካል በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 23 መሠረት በግልግል
በተሰጠው የመጨረሻ ውሳኔ መሠረት ሳይፈጽም የቀረ እንደሆነ፣

20.13 ውሉ የተቋረጠው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 20.12 (ሀ) እስከ (መ)
መሠረት ከሆነ፣ አቅራቢው በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ ውስጥ የሚከተሉትን
ይፈጽማል፡፡

ሀ) የተጠናቀቁትንና በሂደት ላይ የሚገኙትን ሥራዎች ጤንነት ለመጠበቅ ሲባል


የግዥው ፈጻሚ አካል በማቋረጫው ማስታወቂያ ላይ ከዘረዘራቸው ሥራዎች
በስተቀር ሌሎች ሥራዎች ሁሉ በደረሱበት ደረጃቸው ይቆማሉ፡፡
ለ) ከዚህ በታች በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20.13 (መ) (ii)
እንደተመለከተው ለግዥው ፈጻሚ አካል ከሚሠየሙት በስተቀር ንዑስ ውሎች
ሁሉ ይቋረጣሉ፡፡
ሐ) ማናቸውንም የአቅራቢውን መሣሪያዎች፣ የአቅራቢውንም ሆነ የንዑስ
ተቋራጮችን ሠራተኞችበሙሉ ከሥራው ቦታ ያስወጣል፡፡
መ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20.14 የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ
አቅራቢው በተጨማሪም፣

i) ውሉ እስከተቋረጠበት ቀን ድረስ ከተጠናቀቁት ሥራዎች ጋር የሚያያዙ


አካላትን ለግዥው ፈጻሚ አካል ያስረክባል፡፡
ii) በሕግ አግባብ እስከተቻለ ድረስ በአቅራቢውና በንዑስ ተዋዋዮች ውሉ
እስከተቋረጠበት ቀን ድረስ ስለተጠናቀቁት ሥራዎች የመጠቀም፣
የባለቤትነትና እንዲሁም ከሥርዓቱና ንዑስ ሥራዎቹ አቅራቢው ተጠቃሚ
የሆነባቸውን መብቶችና ጥቅሞች ሁሉ ለግዥው ፈጻሚ አካል ያስተላልፋል፡፡
iii) በሕግ አግባብ እስከተቻለ ድረስ ከሥራው ጋር ተያያዥ የሆኑና ውሉ
እስከተቋረጠበት ቀን ድረስ በአቅራቢውና በንዑስ ተዋዋዮች እጅ የሚገኙ
ሥዕላዊና ቴክኒካዊ መግለጫዎች፣ ሠነዶችና ሌሎች መረጃዎች ሁሉ ለግዥው
ፈጻሚ አካል ያስረክባል፡፡

20.14 ውሉ የተቋረጠው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 20.12 (ሀ) እስከ (መ)
መሠረት ከሆነ፣የግዥው ፈጻሚ አካል ለአቅራቢው በአ.የው.ሁ. አንቀጽ 20.4
የተመለከቱትን ክፍያዎች በሙሉ፣ እና በአቅራቢው ምክንየት ለውሉ መቋረጥ ምክንየት
ከሆኑት ችግሮች ጋር ተያይዘው የደረሱ ጉዳቶችንና የአቅራቢውን የትርፍ መጠን መቀነስ
ሳይጨምር ለሌሎች ጉዳቶች አግባብነት ያለው ተመጣጣኝ ካሣ ይከፍላል፡፡

20.15 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20 የተመለከተውን መሠረት በማድረግ አቅራቢው


ውሉን ቢያቋርጥ፣ ለአቅራቢው በዚሁ አንቀጽ መሠረት ያለውን የመክሰስ መብት ወይም
ሌላ መፍትሄ የሚጎዳ ወይም የሚገድብ መሆን የለበትም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
24/74
20.16 በዚህ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20 ውስጥ ‹‹ሥራው የተጠናቀቀለት››
ተብሎ የተጠቀሰው ሁሉንም የተጠናቀቀ ሥራ፣ የተሰጠ አገልግሎት፣ እስከውል
ማቋረጫው ቀን ድረስ ለስራው ሲጠቀመባቸው የነበሩትንና እንዲጠቀምባቸው በውሉ
ምክንየት በአቅራቢው ኃላፊነት ውስጥ የሚገኙትን የመረጃ ቴክኒዎሎጂና ሌሎች
ዕቃዎች ያጠቃልላል::
20.17 በዚህ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20 ውስጥ ከግዥው ፈጻሚ አካል
ለአቅራቢው የሚከፈል ማናቸውም የሂሳብ ስሌት በውሉ መነሻነት ከግዥው ፈጻሚ
አካል ቀደም ሲል የተፈጸሙትን ክፍያዎች በሙሉ የቅድሚያ ክፍያን ጨምሮ ያገናዘበ
መሆን ይኖርበታል፡፡

20.18 ማንኛውም የውል መቋረጡ ሂደት በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20


የተመለከተውን ተከትሎ ስለመፈጸሙ ቅር የተሰኘ ተዋዋይ ወገን የውል ማቋረጫ
ማስታወቂያውን ከተረከበበት ቀን አንሥቶ ባሉት 45 ቀናት ውስጥ በአጠቃላይ የውል
ሁኔታዎች አንቀጽ 23 በተገለጸው አግባብ መሠረት ለአቤቱታ ሰሚ ማቅረብ
የሚጠበቅበት ሲሆን፣ ይህ ሁኔታ የተከሰተ እንደሆነም ውል የመሠረዙ ሂደት ከአቤቱታ
ሰሚው አካል የሚሰጠውን ውሳኔ የሚጠብቅ ይሆናል፡፡
21 ከውል መቋረጥ በኋላ ያሉ ሁኔታዎች

21.1 የግዥፈጻሚውአካልናአቅራቢው የውሉ መቋረጥ ወይም መጠናቀቅ ከውሉ መቋረጥ ወይም


መጠናቀቅ በኋላ በሁለቱም ወገኖች በተገባው ውል ውስጥ የተካተቱትን ቀሪ ግዴታዎች
በማይጎዳ መልኩ እንዲሆን ተስማምተዋል፡፡

21.2 ውሉ ከተጠናቀቀ በኋላ ከዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች አቅርቦት ጋር በተያያዘ በሙሉም ሆነ በከፊል
የተያዙ መረጃዎች፣ ሰነዶች እና ጽሑፎች (በኤሌክትሮኒክስ የተያዙትንም ይጨምራል) አቅራቢው ለግዥ
ፈፃሚው አካል ማስረከብ አለበት፡፡ የውሉ ሁኔታዎች አቅራቢው የመረጃዎቹ፣ የሰነዶቹና የጽሑፎቹ ኮፒዎች
እንዲያስቀምጥ የሚፈቅድ ሲሆን አቅራቢው ይህንን ይፈጽማል፡፡ ከዚሁ በተጨማሪ አቅራቢው በርክክብ
ወቅት ለግዢ ፈፃሚው አካል ሙሉ ትብብር ማድረግ አለበት፡፡ የሚያደርገው ትብብርም ያለምንም እንቅፋት
ሰነዶችን፣ ሪፖርቶችን፣ ማጠቃለያዎችንና ሌሎች መረጃዎችን በተሟላ ሁኔታ ለግዥው ፈፃሚ አካል
በማስረከብ ይሆናል፡፡
22 የመብቶችና ግዴታዎች መቋረጥ

22.1 ውሉ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 20 መሠረት ሲቋረጥ ወይም ውሉ ሲጠናቀቅ ከውሉ
ጋር የተያያዙት መብቶችና ግዴታዎችም ከዚህ በታች በተጠቀሱት ምክንያቶች ካልሆነ በስተቀር
ይቋረጣሉ፡፡

(ሀ) እነዚህ መብቶችና ግዴታዎች በውሉ መቋረጥ ወይም መጠናቀቅ ቀን የነበሩ ከሆነ፣
(ለ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 39 መሠት አቅራቢው የሂሳብ ሰነዶችንና ሌሎች
ጽሑፎችን ኦዲት የማስደረግና የማስመርመር ግዴታ ሲኖርበት፣
(ሐ) በተዋዋይ ወገኖች በህግ የተሰጠ መብት ሲሆን፣ '
(መ) ከታች በተመለተው አንቀፅ ------ መሠረት የዋስትና መብት ሲኖር፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
25/74
23 የአለመግባባቶች አፈታት
23.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በጽሑፍ ካላሳወቀ በስተቀር አቅራቢው አለመግባባቶች በሚፈጠሩበት
ጊዜም ቢሆን የውሉን ሁኔታዎች ማስፈፀሙን ለመቀጠል ሁለቱም ወገኖች ተስማምተዋል፡፡

23.2 ከውሉ የሚመነጩ ማናቸውንም አለመግባባቶች ወይም ውዝግቦች የግዥ ፈፃሚው አካልና
አቅራቢው በቀጥታና ይፋዊ ባልሆነ ሰላማዊ ድርድር ለመፍታት ማንኛውንም ጥረት ያደርጋሉ፡፡

23.3 ተዋዋዮቹ የተነሱትን አለመግባባቶች በሰላማዊ መንገድ መፍታት ካልቻሉ በተጫራቾች መመሪያ
ንዑስ አንቀጽ 23.4 በተመለከተው የአለመግባባቶች አፈታት ስርዓት መሠረት የሚከናወን ይሆናል፡፡

23.4 ከላይ በንዑስ አንቀፅ 23.3 መሠረት ሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች አንድ ሲኒየር የሆነ ሰው በተገኘበት
አለመግባባቶቻቸውን ለመፍታት ውይይት ያካሂዳሉ፡፡ ውይይቱ የሚካሄደው በግዥ ፈፃሚው አካል
ሰብሳቢነት ሲሆን የስብሰባው ውጤቶችም በቃለ ጉባዔ ይመዘገባሉ፡፡ እንደዚህ ዓይነት ስብሰባዎች
የሚካሄዱት ስምምነት በተደረሰባቸው ቦታዎች (በስልክ የሚካሄድ ስብሰባም ይጨምራል)
በሰብሳቢው ፍላጐት መሠረት ሲሆን ዓላማቸውም አለመግባባቶችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት
ነው፡፡

23.5 ተዋዋዮች አለመግባባትን ወይም ውዝግብን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ከጀመሩበት ዕለት ጀምሮ
በ 28 ቀናት ውስጥ መፍታት ካልቻሉ አንደኛው ወገን የኢትዮጵያ ህግ በሚፈቅደው መሠረት
ጉዳዩን ወደ ፍ/ቤት ሊያቀርበው ይችላል፡፡

23.6 በህጉ መሠረት ወደ ዳኝነት አካል መቅረብ የሚችሉት በተዋዋዮቹ ወገኖች ሥልጣን የተሰጣቸው
አካላት ናቸው፡፡
24 የታወቁ ጉዳቶች ካሳ

24.1 በአጠቃላይየውልሁኔታዎችአንቀፅ 17
በተመለከተውካልሆነበስተቀርአቅራቢውዕቃዎቹንናተያያዥአገልግሎቶችንበሙሉወይምበከፊልበውሉጊዜውስጥ
መፈጸምሲያቅተውሌሎችየመፍትሔእርምጃዎችእንደተጠበቁሆነውግዥፈፃሚውአካልየውልዋጋንመሠረትአድርጎየ
ጉዳትማካካሻውንበሚከተሉትስልቶችበመጠቀምሊቀንስይችላሉ፡፡

(ሀ) ያልቀረቡ ዕቃዎች ዋጋ ላይ በየቀኑ 0.1% ወይም 1/1000 (ከአንድ ሺ አንድ) ቅጣት፡፡ በየቀኑ
የሚፈፀመው ቅጣት ዕቃዎቹ እስኪቀርቡ ድረስ ይቀጥላል፡፡
(ለ) ከፍተኛው የጉዳት ካሣ መጠን ከውል ዋጋው 10% በላይ መብለጥ አይችልም፡፡
24.1 አቅራቢው ውል በመፈጸም ረገድ ሲዘገይና የውሉ ስራዎች ላይ የሚጎዳ ሲሆን የግዥ ፈጻሚው አካል በአጠቃላይ
የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20 መሰረት ከፍተኛውን የጉዳት ካሳ መጠን (10%) እስኪደርስ ድረስ መጠበቅ
ሳያስፈልገው የቅድሚያ ማስታወቂያ በመስጠት ውሉን ሊያቋርጥ ይችላል::

25 ምስጢራዊነት
25.1 ተዋዋይወገኖችሰነዶችንናመረጃዎችንለሦስተኛወገንሳያስተላልፉበምስጢርመያዝይኖርባቸዋል፡፡
ያለአንደኛውወገንስምምነትየተፃፈስምምነትወይም በሌላኛው ወገን የተሰጠውን ማንኛውም ሰነድ
(ማስረጃ) ወይም ሌላ መረጃከውል በፊት፣ በውል ጊዜ ወይም በኋላ የተሰጠ ቢሆንም እንኳ
ለሌላኛው ተዋዋይም ሆነ ለሶስተኛ ወገን አሳልፎ መስጠት ከህግ ጋር የሚቃረን፣ ተቀባይነት
የሌለውና ውድድርን የሚገታ ተግባር ነው፡፡ ከላይ የተጠቀሱት ቢኖሩም አቅራቢው ለንዑስ
ተቋራጩ ለውሉ አፈፃፀም የሚረዱትንና ከግዥ ፈጻሚው አካል የተረከባቸውን ሰነዶች፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
26/74
ማስረጃዎችና ሌሎች መረጃዎች ምስጢርነታቸው እንዲጠበቅ ቃል በማስገባት ሊሰጠው
ይችላሉ፡፡

25.2 ግዥ ፈጻሚው አካል ከአቅራቢው የተቀበላቸውን ሰነዶች፣ ማስረጃዎችና ሌሎች መረጃ ከውሉ ጋር
ለማይዛመዱ ምክንያቶች ሊገለገልባቸውአይችልም፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታም አቅራቢው ከግዥ ፈጻሚው አካል
የተቀበላቸውን ሰነዶች፣ መረጃና ሌላ ማስረጃ ከተፈለገው ግዥ ወይም ተያያዥ አገልግሎት ውጭ ለሌላ ዓላማ
አይገለገልባቸውም፡፡

25.3 በዚህ አንቀፅ መሠረት የተጣለባቸው የምስጢራዊነት ግዴታዎች ቢኖሩም ተዋዋይ ወገኖች ቀጥለው
በተዘረዘሩት መረጃዎች ላይ ተግባራዊ ለማድረግ አይገደዱም፡፡

(ሀ) ግዥ ፈፃሚው አካል ወይም አቅራቢው የውሉን አፈጻጸም ፋይናንስ ከሚያደርጉ ሌሎች
ተቋማት ጋር የሚጋራው መረጃ፣
(ለ) በተዋዋዮች ጥፋት ባልሆነ ሁኔታ አሁኑኑ ወይም ወደፊት በህዝብ ይዞታ ስር የሚገባ መረጃ፣
(ሐ) መረጃውን ለማውጣት ህጋዊ ሥልጣን ባለው አካል አማካኝነት ሦስተኛ አካል ዘንድ የደረሰ
መሆኑ ሲረጋገጥ፣
(መ) ይፋ በወጣበት ጊዜ ለተዋዋይ ወገን ከመወሰኑ አስቀድሞ በሶስተኛ ሰው የተያዘ ስለመሆኑ
ሊረጋገጥ የሚችል መረጃ፣
(ሠ) አንደኛው ተዋዋይ መረጃው ይፋ እንዲሆን በጽሑፍ የፈቀደ መሆኑ ሲረጋገጥ፣
25.4 ተዋዋይ ወገኖች ውሉ ከመቋቋሙ በፊት የነበራቸውን ጠቅላላ ዕውቀት፣ ልምድና ክህሎት
ለመጠቀም አይከለከሉም፡፡

25.5 አቅራቢው ምሥጢራዊ መረጃዎችን ከዚህ በታች እንደተመለከተው የግዥ ፈፃሚው አካል ይፋ
ማድረግ ይችላል፡፡

(ሀ) በየጊዜው ለአቅራቢው በጽሁፍ እየተገለጸ፣ ከሂሣብ ምርመራና ከወቅታዊ የገበያ ዋጋዎች
ጥናት ጋር የተያያዙ ምስጢራዊ መረጃዎች ለሶስተኛ ወገን መስጠት ይቻላል፡፡ መረጃውን
የሚቀበሉት የሶስተኛ ወገን አካላትም መረጃውን ለተፈለገበት ዓላማ በመጠቀም ረገድ
በምስጢር እንዲጠበቁና እንዲጠቀሙ የግዢ ፈፃሚው አካል ጥረት ያደርጋል፡፡ የግዥ
ፈፃሚው አካል በተጨባጭ መረጃ ትክክለኛውን የገበያ ዋጋ ሳያረጋግጥ የዝቅተኛ ዋጋ
ጥያቄ አያቀርብም፡፡
(ለ ) የተፈለገበትን ምክንያት ትክክለኛነትና አሳማኝነት በማረጋገጥ የገቡበትን የውል ግዴታ
በአግባቡ ለመወጣት እንዲችሉ ለድጋፍ ሰጪ አገልግሎት አቅራቢዎችና ለንዑስ
ተቋራጮቻቸው እና
(ሐ ) በሥሩ ለሚተዳደሩና ለሚያስተዳድሩት የበላይ ተቋማት፡፡

25.6 አቅራቢው ከዚህ በታች በተመለከቱት ሁኔታዎች ተስማምቷል፡፡

(ሀ) በንዑስ አንቀጽ 25.6 (ለ) መሠረት መረጃን ይፋ ማድረግ ወይም አለማድረግ ውሳኔ የግዥ
ፈፃሚው አካል ውሳኔ ብቻ መሆኑን፣
(ለ) በንዑስ አንቀጽ 25.6 (ሀ) መሠረት አቅራቢው በመረጃዎች ይፋ ማድረግና አለማድረግ
ሂደት ከግዥ ፈፃሚው አካል ጋር መተባበር አለበት፡፡ በዚሁ ረገድ አቅራቢው የግዥ
ፈፃሚው አካል የሚያቀርብለትን የትብብርና የድጋፍ ጥያቄ በ 5 የሥራ ቀናት ውስጥ
መልስ ለመስጠት ተስማምቷል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
27/74
25.7 አቅራቢውና ንዑስ ተቋራጩ በቁጥጥራቸው የሚገኘውን መረጃ የግዥ ፈፃሚው አካል ሲጠይቅ
በ 5 የሥራ ቀናት (ወይም የግዥ ፈፃሚው አካል በሚወስነው ሌላ የጊዜ ገደብ ) መስጠት
አለባቸው፡፡

25.8 የግዥ ፈፃሚው አካል የአቅራቢውን ምስጢራዊ መረጃ ይፋ በማድረግ ሂደት መመሪያዎች
በሚፈቅዱት መሠረት አቅራቢውን ማማከር ይኖርበታል፡፡

25.9 በዚህ አንቀፅ የተዘረዘሩት የምስጢራዊነት የውሉ ሁኔታዎች ከመፈጸማቸው በፊት በማንኛውም
ሁኔታ በማንኛውም ወገን ሊሻሻሉ አይችሉም፡፡

25.10 ይህን አንቀጽ 25 ያካተታቸው የምስጢራዊ መረጃዎች (የግል መረጃን ይጨምራል) ሁኔታዎች
ላልተወሰነ ጊዜ ፀንተው ይቆያሉ፡፡ በዚህ ውል በሌላ አኳኋን ካልተገለጸ በስተቀር የዚህ አንቀፅ
ሁኔታዎች ውሉ ከተቋረጠ ወይም ከተጠናቀቀ በኋላ ለ 3 ዓመታት ፀንተው ይቆያሉ፡፡

25.11 አቅራቢው በዚህ አንቀጽ 25 የተመለከቱትን ሁኔታዎች ሳይፈጽም ቢቀር የግዥ ፈፃሚው አካል
ወዲያውኑ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ውሉን የማቋረጥ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
26 የፈጠራ ባለቤትነት መብት

26.1 የማናቸውም መደበኛ ሶፍትዌሮችና መደበኛ ቁሣቁሶች የአእምሮ ሀብት ባለቤትነት መብት የባለቤቱ መብት እንደነበሩ
ይቀጥላሉ፡፡

26.2 አቅራቢው የመደበኛ ሶፍትዌሮቹን ኮፒ እንዲያቀርብ በግዥው ፈጻሚ አካል ከተጠየቀበት ቀን አንሥቶ ባሉት 30 ቀናት
ውስጥ ካላስረከበ፣ ለፕሮጀክቱ ዓላማ ማስፈጸሚያ ሲባል የግዥው ፈጻሚ አካል ተጨማሪ ኮፒዎች ከሚያዘጋጅ
በስተቀር፣ የአጠቃቀም የማባዛትና የመሣሰሉት ነጻነቶች በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 27 መሠረት
እንዲገደቡ ለማድረግ የግዥው ፈጻሚ አካል ተስማምቷል፡፡

26.3 አግባብ ያለው የፍቃድ ስምምነት ካልተደረገ ወይም በል.የው.ሁ. ውስጥ ካልተገለጸ በስተቀር፣ በውሉ መነሻነት ለግዥው
ፈጻሚ አካል የተሰጠው መደበኛ ሶፍትዌሮችን የመጠቀም መብት ለሌላ ሦሥተኛ ወገን ሊፈቀድ፣ ሊሠየም ወይም
በፍቃደኝነት ሊተላለፍ አይችልም፡፡

26.4 በትዕዛዝ የቀረቡትን ሦፍትዌሮች ወይም የሦፍትዌሮቹን አካላትና የፍቃድ ስምምነታቸውን በተመለከተ የግዥው ፈጻሚ
አካልና የአቅራቢው መብቶችና ግዴታዎች በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ ተመልክተዋል፡፡ በልዩ የውል ሁኔታዎች
ውስጥ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ በውሉ እዝል 2 እና 3 የተዘረዘሩትን በትዕዛዝ የቀረቡ ሶፍትዌሮች
በተመለከተ የአእምሮ ሀብት ባለቤትነት መብት ከውሉ ቀን ጀምሮ ወይም ከዚያ በኋላ የተደረገ ከሆነም መብቱ ሥራ
ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ የግዥው ፈጻሚ አካል ነው፡፡ የግዥው ፈጻሚ አካል ይህንኑ መብትና ተያያዥ
አገልግሎቶችን በተሟላ ሁኔታ ለመጠቀም እንዲችል አቅራቢው ተገቢውን ሁሉ እርምጃ የመውሰድ፣ ሠነድ
የማቅረብ፣ ወዘተ ኃላፊነት አለበት፡፡ ከእነዚሁ በትዕዛዝ የቀረቡ ሦፍትዌሮች ወይም የሦፍትዌሮቹ አካላት ጋራ
በተያያዘ የግዥው ፈጻሚ አካል እስከተጠየቀና ውሉን በሚገዙት ሕጎች እስከተፈቀደ ድረስ የሞራል መብት ያላቸው
ሌሎች አካላት ቢኖሩ መብቱን እንደማይጠቀሙበት ስለመደረጉ ወይም መብቱ እንደተነፈገባቸው ማረጋገጥ
የአቅራቢው ኃላፊነት ነው፡፡

26.5 የአንዳንድ ወይም የሁሉም ሦፍትዌሮች የመነሻ ምንጫቸው መለያ ጋር በተያያዘ ተዋዋይ ወገኖች እነዚህን ሁኔታዎች
የማመቻቸት ተግባር ውስጥ የሚገቡት በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተገለጸውና በዚያው መሠረት ይሆናል፡፡
27 የሶፍትዌር ፈቃድ ስምምነት

27.1 ለግዥውፈጻሚአካልየተሰጠው የሦፍትዌሮች የአእምሮ ሀብት ባለቤትነት መብት ሽፋን እስከተጠበቀ


ድረስ፣ የግዥው ፈጻሚ አካል በተሰጠው ፍቃድ በመጠቀም ሦፍትዌሮቹንም ሆነ በውስጣቸው

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
28/74
የያዙትን አዳዲስ ግኝቶች፣ ፈጠራዎችና የመነሻ መዋቅሮች የሚያገኝበትንና የሚጠቀምበትን ሁኔታ
አቅራቢው አመቻችቷል፡፡

ሀ) ይህም ሶፍትዌሩን የማግኚያና የመጠቀሚያ ፍቃድ፣


I) የማያገልል፣
II) የማይሠረዝና ሙሉ ለሙሉ የተከፈለበት (በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ
20.2 ወይም 20.12 መሠረት ውሉ ሲቋረጥ አብሮ የሚቋረጥ ከመሆኑ ውጪ)፣
III) በኢፌዴሪ የግዛት ክልል ውስጥ (ወይም በተገለጸው ግዛት) ሙሉ የአገልግሎት ሽፋን
የሚሰጥ፣
IV) በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ የተጠቀሰውን ሌላ ማዕቀብ (ካለ) ያገናዘበ መሆን
ይኖርበታል፡፡
ለ) ሦፍትዌሮቹን በሚከተሉት ሁኔታዎች ለመጠቀም የሚያስችል መሆን ይኖርበታል፡፡

i) በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ ውስጥ የተዘረዘሩ እና/ወይም አቅራቢው በመጫረቻው


ሠነድ የጠቀሳቸው ኮምፒውተሮች እና እንዲሁም ተቀራራቢ ወይም ተመሣሣይ
አቅም ላላቸው የመጠባበቂያ መረጃ ማከማቻ ኮምፒውተሮች፣ የመጀመሪያ ደረጃ
መጠቀሚያ ኮምፒውተር ከአገልግሎት ውጪ ሲሆን በተተኪው ኮምፒውተርና
በመረጃ ማከማቻው ኮምፒውተር መካከል የአገልግሎት ሽግግር በሚካሄድበት የጊዜ
ክልል ውስጥ፣ በቀጥታ ወይም አባዝቶ ለመጠቀም፣
ii) በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ ውስጥ የተዘረዘሩ እና/ወይም አቅራቢው በመጫረቻው
ሠነዱ መሠረት ሦፍትዌሩ እንዳይጫንባቸው ፍቃዱ ያገለላቸው ኮምፒውተሮች
የደረጃ ምድብእስካለ ድረስ፣ የመጀመሪያው ኮምፒውተር ሲበላሽየአገልግሎት
ሽግግር በሚካሄድበት የጊዜ ክልል ውስጥ፣ በተተኪው ኮምፒውተር ላይና ቀጥሎም
የተበላሸው ተጠግኖ ሲመለስ ጎን ለጎን በሁለቱም ኮምፒውተሮች ለመጠቀም
በሚያስችል ሁኔታ፣ ከአቅራቢው ጋር የተደረገው የጽሁፍ ስምምነት በሌላ መልኩ
እንዲፈጸም ካላስገደደ በስተቀርበተቀራረበ ምድብ ውስጥ በሚገኝ/ኙ
ኮምፒውተሮች፣ በል.የው.ሁ. ውስጥ እንደተገለጸው በቀጥታ ወይም አባዝቶ
ለመጠቀም፣
iii) የተዘረጋው የመረጃ ሥርዓቱ ሁኔታ እስከፈቀደ ድረስ የመጀመሪያ ደረጃ
ኮምፒውተሮችና የመጠባበቂያ መረጃ ማከማቻ ኮምፒውተሮች በቅርብ ርቀት
መሸፈኛ የመረጃ መረብ በተያያዙበት ሁኔታ ከእነዚህ ጋር እንዲገናኙ ለሚደረጉት
ኮምፒውተሮች በቀጥታ ወይም አባዝቶ ለመጠቀም፣
iv) ለአያያዝ ጥንቃቄ ወይም በመጠባበቂያ መረጃ ማከማቻ አገልግሎት ሲባል ማባዛት፣
v) በዚህ ውል ውስጥ የተመለከቱት ገደቦች እስካልተጣሱ ድረስ የግዥው ፈጻሚ አካል
አሻሽሎ፣ አስተካክሎ ወይም ከሌላ ኮምፒውተር ሦፍትዌር ጋር አቀናጅቶ መጠቀም፣
vi) በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ እንደተመለከተው ከግዥው ፈጻሚ አካል ጋር በድጋፍ
አገልግሎት ሰጪነት ለተዋዋሉ አቅራቢዎችና ለንዑስ ተቋራጮቻቸው ጉልህ
ጠቀሜታ እስካለው ድረስ (የግዥው ፈጻሚ አካል ግለሰቦቹ በቀጥታ ወይም ኮፒ
በማድረግ እንዲጠቀሙ ንዑስ ፍቃድ ሊሰጣቸው ይችላል) በውል ውስጥ
የተቀመጡትን ገደቦች ባገናዘበ መልኩ ይፋ ማድረግና አባዝቶ እንዲጠቀሙ መስጠት፣
vii) በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ እንደተመለከተው ለማንኛውም ሌላ ሰው (የግዥው
ፈጻሚ አካል ግለሰቡ በቀጥታ ወይም ኮፒ በማድረግ እንዲጠቀም ንዑስ ፈቃድ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
29/74
ሊሰጠው ይችላል) በውል ውስጥ የተቀመጡትን ገደቦች ባገናዘበ መልኩ ይፋ
ማድረግና አባዝቶ እንዲጠቀም መስጠት፣

27.2 የመደበኛ ሦፍትዌሮቹ አጠቃቀም በፈቃዱ ስምምነትና በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተመለከተው
መሠረት መሆኑን ለማረጋገጥ አቅራቢው ፍተሻ ያደርጋል፡፡

28 ስራ መጀመርና የትግበራ ርክክብ

28.1 አቅራቢው በልዩ የውል ሁኔታዎች በተጠቀሰው ጊዜውስጥና በኢ.የው.ሁ አንቀጽ 56.2 ከተጠቀሰው
ጋር (የትግበራ ርክክብ የጊዜ ዋስትና) በማይጋጭ መልኩ ሥራውን በመጀመር፣ በክፍል 6 በተገለጸው
የሥራ መርሃ-ግብርና በስምምነት ማሻሻያ ተደርጎበት በጸደቀው የፕሮጀክቱ እቅድ መሠረት ተግባሩን
ያከናውናል፡፡

28.2 አቅራቢው በልዩ የውል ሁኔታዎች በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥና በክፍል 6 በተገለጸው የሥራ መርሃ-ግብርና
በስምምነት ማሻሻያ ተደርጎበት በጸደቀው የፕሮጀክቱ እቅድ መሠረት ወይም በአጠቃላይየውል
ሁኔታዎች አንቀጽ 54 (የትግበራ ርክክብ ለመፈጸም ሲባል የተፈቀደ ተጨማሪ ጊዜ) መሠረት
በተራዘመለት የጊዜ ክልል ውስጥ የትግበራ ርክክብ ደረጃ ላይ ይደርሳል፡፡

29 ልዩ ልዩ

29.1 ማናቸውም የውሉ ደንቦች በዚህ ቦታ ላይ ተፈጻሚነት የላቸውም ወይም በማንኛውም አካባቢ
በተግባር ላይ አይውሉም ተብለው የሚገመቱ፣ ተፈጻሚነት አለመኖራቸው ወይም በተግባር ላይ
ባለመዋላቸው ምክንያት የቀሪውን በዚህ ላይ የሚገኙትን ህጎች ተፈጻሚነት እንዳይኖራቸው
የሚያደርግ ወይም ተግባራዊ እንዳይሆን የሚሰጡ አንቀጾች በሌላ አካባቢዎች ውስጥ እነዚህን
የመሳሰሉትን ደንቦች ከተፈጻሚነት ወይም ተግባራዊ አለመሆን የሚያግዳቸው የለም።

29.2 የግዥ ፈጻሚ አካሉ ወይም አቅራቢው ውሉን ካለመፈጸሙ የተነሳ ወይም የውሉን ደንቦችና
ሁኔታዎች በትክክል ካለማካሄዱ የተነሳ ወይም ደግሞ ይህንን ውል የሚጥስ ሁኔታ ከተከሰተ የዚህ
ውል ተከታታይ ደንቦችና ሁኔታዎች ማስቀረት ወይም መጣስ ሆኖ አይቆጠርም።

29.3 እያንዳንዱ ወገን ውሉን ለማዘጋጀት ወይም ለማስፈጸም የሚወጡትን ማንኛውም ወጪዎች፤
የህግና ሌሎች ወጪዎችን ጨምሮ የየራሱን ወጪዎች የመሸፈን ሀላፊነት አለበት።

29.4 አቅራቢው በህግ በኩል ወይም በማንኛውም ፍ/ቤት የክስ ሂደት እንደሌለበት፤ በማንኛውም
የአስተዳደር አካላት የአቅራቢው የፋይናንስ ሁኔታ ወይም የንግድ ስራውን ወይም እንቅስቃሴውን
ሊነካ ወይም ሊያስጠይቅ የሚችል ጉዳይ የሌለው መሆኑን ዋስትና ይሰጣል:: ከዚሁ በተጨማሪ
አቅራቢው ውሉን ለመዋዋል የሚያግደው ምንም አይነት የውል ሁኔታ እንደሌለ፤ እንዲሁም
አቅራቢው በውሉ ውስጥ ሊኖሩ የሚችሉ አደጋዎችና አጋጣሚዎች በመገንዘብ ወይም በውሉ ውስጥ
ያሉትን ማንኛውም ግዴታዎችና መረጃዎች በመረዳት በዚሁ መሰረት ሊፈጽም የተስማማ መሆኑን
ያረጋግጣል።

29.5 በውሉ ውስጥ የተሰጡት መብቶችና መፍትሔዎች በሌላ ማንኛውም አይነት ውል ወይም ሰነድ
ውስጥ ያልተካተቱ መብቶች ወይም መፍትሔዎች ሲሆኑ አጠቃላይነታቸው ግን ከሌላው ጋር
ሊራመድ ይችላል። በዚህ አንቀጽ ውስጥ “መብት’’ ሲባል ማንኛውም ስልጣን፣ መብት፣ መፍትሔ
ወይም የንብረት ባለቤትነት ወይም የዋስትና ባለመብትነት ያካትታል።

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
30/74
ሐ. የግዥ ፈፃሚ አካል ግዴታዎች

30 ድጋፍስለመስጠት

30.1 በውል ውስጥ በሌላ አኳኋን ካልተገለፀ በስተቀር የግዥው ፈጻሚ አካል ለአቅራቢው የሚሰጣቸው
ማናቸውም መረጃ እና/ወይም ጥቆማ ትክክለኛነት ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡

30.2 የግዥው ፈጻሚ አካል አቅራቢው በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ ክፍል ውስጥ በተመለከተው የሥራ
መርሃ-ግብርና በስምምነት በጸደቀው የፕሮጀክቱ እቅድ (በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ
44.2 እንደተመለከተው) መሠረት ለመፈጸም የሚያስችሉ ቁሳቁሶች፣ መረጃዎችና በቁጥጥሩ ሥር
የሆኑ ውሳኔዎችን ለአቅራቢው በወቅቱ የማቅረብ ኃላፊነት አለበት፡፡ በዚህ መልኩ ቁሳቁሶችን፣
መረጃዎችንና በቁጥጥሩ ሥር የሆኑ ውሳኔዎችን ለአቅራቢው በወቅቱ ያለመስጠት በአ.የው.ሁ.
አንቀጽ 20.12 (ለ) መሠረት ውል ለማቋረጥ እንደመነሻ ሊወሰድ ይችላል፡፡

30.3 የግዥ ፈጻሚው አካል የሥራውን ቦታና መዳረሻዎች እንዲሁም ውሉን በአግባቡ ለመፈጸም
ተገቢነት ያላቸውን ቦታዎችና መዳረሻዎቻቸውን ለአቅራቢው ለማስረከብ የሚያችሉት ሕጋዊና
አካላዊ ሁኔታዎች የማግኘት ኃላፊነት አለበት፡፡

30.4 አቅራቢው ውሉን በአግባቡ ለመወጣት የሚያስችሉና በሀገር ውስጥ ባለሥልጣናት ተፈላጊ የሆኑ
የድጋፍ ደብዳቤዎችን የይለፍና የማስገቢያ ፈቃዶች ሲፈለግና ድጋፍ እንዲደረግለት ሲጠይቅ የግዥ
ፈፃሚው አካል አስፈላጊውን ድጋፍና እገዛ ያደርግለታል፡፡

30.5 በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ፣ በልዩ የውል ሁኔታዎቸ፣ በስምምነት በጸደቀው የፕሮጀክት ዕቅድ
ወይም በውሉ ሌሎች ክፍሎች በተገለጸው መሠረት የመገናኛ እና/ወይም የኃይል በበቂ ደረጃ
ማግኘት ወይም ከፍ ማድረግና መጨመር በአቅራቢው ኃላፊነት ሥር በሚሆኑበት ጊዜ፣ የግዥው
ፈጻሚው አካል ሁኔታው ለማመቻቸት ተገቢውን ሁሉ ወቅታዊ ድጋፍ ያደርጋል፡፡

30.6 የግዥው ፈጻሚ አካል በውል ውስጥ በአቅራቢው ግዴታነት ተለይተው ከተቀመጡት ውጪ፣ አቅራቢው
የሥርዓቱን ዕቃዎችና መሣሪያዎች ተከላና የትግበራ ርክክብ (ለመጥቀስ ያህል፣ ማናቸውንም
ተፈላጊ የመገናኛና የኃይል አገልግሎቶች) በስምምነት በጸደቀው የፕሮጀክቱ እቅድ መሠረት
ለመፈጸም የሚያስችሉ ቁሳቁሶችን፣ መዳረሻዎችንና መረጃዎችን ለአቅራቢው በወቅቱ የማቅረብ
ኃላፊነት አለበት፡፡የግዥው ፈጻሚ አካል ዝግየታ አቅራቢው እስከፈለገ ድረስ ለትግበራው ርክክብ
የጊዜ ማራዘም ጥያቄ ሊያስከትል ይችላል፡፡

30.7 በውሉ ውስጥ በሌላ አኳኋን ካልተገለጸ ወይም ተዋዋይ ወገኖች ካልተስማሙ በስተቀር፣ አቅራቢው
የርክክብ፣ የተከላ፣ የድኅረ-ተከላና የትግበራ ርክክብ በተገቢው ሁኔታ እንዲፈጸም ጥያቄውን
በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ ክፍል ውስጥ በተመለከተው የሥራ መርሃ-ግብርና በስምምነት
በጸደቀው የፕሮጀክቱ እቅድ የጊዜ ክልል ውስጥ ለግዥው ፈጻሚ አካል ካቀረበ፣ አግባብነት ያላቸውን
ብቁ ባለሙያዎችና ሠራተኞች በበቂ መጠን ያቀርባል፡፡

30.8 የግዥው ፈጻሚ አካል በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ፣ በልዩ የውል ሁኔታዎች፣ በስምምነት በጸደቀው
የፕሮጀክት ዕቅድ ወይም በውሉ ሌሎች ክፍሎች በተገለጸው መሠረት በአቅራቢው በሚሰጡት
ሥልጠናዎች ላይ የሚሣተፉ አግባብነት ያላቸውን ሠራተኞች በመምረጥ ከሚያስፈልጋቸው ድጋፍ
ጋር ይመድባል፡፡

30.9 የግዥው ፈጻሚ አካልበአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.3 መሠረት የትግበራ ርክክብ
ፍተሻ/ዎች የማድረግና ቀጥሎ ባሉት ጊዜያት የሥራውን ሂደት የመከታተል ከፍተኛ ኃላፊነት

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
31/74
አለበት፡፡ ይሁን እንጂ በውል ውስጥ በሌላ አኳኋን ካልተገለጸ በስተቀር ከርክክብ በኋላ ከአቅራቢው
የሚጠበቁበትን ኃላፊነቶች የሚገድብ አይሆንም፡፡

30.10 በውል ውስጥ ኃላፊነቱ የአቅራቢው ስለመሆኑ ተለይቶ ካልተገለጸ በስተቀር፣ የግዥው ፈጻሚ አካል
ተቀባይነት ያገኘ የመረጃ አስተዳደር ደንብ የሚፈቅደውን ደረጃ በጠበቀ ሁኔታ የመጠቀምና
መረጃዎች ለአደጋ ተጋላጭ በማይሆኑበት ሁኔታ የማከማቸት ኃላፊነት አለበት፡፡

30.11 በዚህ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 30 ሥር የተመለከቱትን ግዴታዎች በመፈጸም ሂደት
የሚያጋጥሙትን ማናቸውንም ወጪዎች (በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.3 መሠት
የትግበራ ርክክብ ፍተሻ/ዎች በሚካሄድበት ወቅት በአቅራቢው ላይ የሚደርሱበትን ወጪዎች
ሳይጨምር) መሸፈን የግዥ ፈጻሚው አካል ኃላፊነት ነው፡፡

30.12 ሌሎች በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ የግዥው ፈጻሚ አካል ኃላፊነት ተደርገው የተመዘገቡትን (ካሉ)
ይጨምራል፡፡

መ. ክፍያ

31 የውል ዋጋ

31.1 በዚህ ውል መሠረት ለቀረቡት ዕቃዎችና ለተከናወኑ ተያያዥ አገልግሎቶች አቅራቢው የሚጠይቀው
ዋጋ በመጫረቻ ሠነዱ ካቀረበው ዋጋ የተለየ መሆን የለበትም፡፡

31.2 የውል ዋጋ ስምምነት የተደረገባቸው ቅናሾችን አይጨምርም፡፡በተዋዋይ ወገኖች መካከል በፅሁፍ


ስምምነት ተለይቶ ካልተገለፀ በስተቀር የውል ዋጋ የማሸጊያ ወጪዎች፤ የመጫንና የማውረድ እና
የመሳሰሉት ወጪዎችን፤ እንዲሁም ተገቢ የሆኑ ግብሮችና ቀረጦችን ይጨምራል።

31.3
በውሉውስጥበተለየመልኩካልተጠቀሰበስተቀርበውሉዋጋትክክለኛነትናይህምበውሉመሠረትየገባባቸ
ውንግዴታዎችበሙሉእንደሚሸፍንለትእርግጠኛናእርካታእንደተሰማውተደርጎይወሰዳል፡፡

31.4 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀፅ 15.1 በሌላ ሁኔታ ካልተገለፀ በስተቀር የውል ዋጋ
በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 31.1 ውስጥ ከተመለከተው በላይ ሊጨምር የሚችለው
ተዋዋዮች በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 14 መሠረት በተጨማሪ ክፍያ ላይ የተስማሙ ከሆነ
ብቻ ነው፡፡

32 የዋጋ ማስተካከያ

32.1 የውሉ ዋጋ አቅራቢው የውል ሁኔታዎች በሚያከናውንበት ጊዜ የማይለወጥና የዋጋ ማስተካከያ


የማይደረግበት የተወሰነ ዋጋ ነው፡፡

32.2 ይህ ድንጋጌ ሥራ ላይ ከዋለበት ጊዜ አንሥቶ በውሉ ዘመን ውስጥ ተፈጻሚ ሆኖ ይቆያል፡፡


32.3 ውሉ ሥራ ላይ በዋለበት ጊዜ በአቅራቢው የሚቀርቡ ማንኛውም የዋጋ ቅናሾች ያለ ግዥ ፈፃሚው አካል
የጽሑፍ ፈቃድ ሊቀነሱ አይችሉም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
32/74
33 የክፍያ አፈፃፀም

33.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በዚህ አንቀፅ የውል ግዴታዎች መሠረት አቅራቢው ላቀረባቸው ዕቃዎችና
ተያያዥ አገልግሎቶች በውል ዋጋው መሠረት ለአቅራቢው ክፍያ ይፈጽማል፡፡

33.2 አቅራቢው ለግዥ ፈፃሚው አካል የሚያቀርበው የክፍያ ጥያቄ ተገቢ ፋክቱሮችን በማያያዝ በጽሑፍ
መሆን አለበት፡፡ ግዥ ፈፃሚው አካል ክፍያ መፈጸም የሚችለው በውሉ ውስጥ የተጠቀሱት
ግዴታዎች መሟላታቸውን ካረጋገጠ በኋላ ነው፡፡

33.3 ትክክለኛ ፋክቱር የሚከተሉትን ማካተት ይኖርበታል፡፡


(ሀ) በግዥ ትዕዛዙ በተመለከተው አድራሻ መሠረት ጥያቄው በቀጥታ ለግዥ ፈፃሚው አካል
መቅረብ አለበት፡፡ የውሉንና የግዥ ትዕዛዙን መጥቀስ አለበት፡፡
(ለ) የተፃፈበት ቀንና መለያ ቁጥር
(ሐ) እንዲከፈል የተጠየቀው መጠን
(መ) እንዲከፈል የተጠየቀው መጠን በውሉ መሠረት በትክክል የተሰላ መሆን አለበት
(ሠ) የሚቀርበው ፋክቱር በግዥ ፈፃሚው አካል በቀላሉ ሊረጋገጥ በሚችል አኳኋን የዕቃዎቹ ወይም
ተያያዥ አገልግሎት መግለጫ፣ ብዛት፣ መለኪያና የእያንዳንዱ ዋጋ የሚያሳይ መሆን አለበት፡፡
(ረ) የሚቀርበው ፋክቱር በግዥ ፈፃሚው አካል ተወካይ ከተረጋገጠ የዕቃ መረከቢያ ሰነድ ጋር አብሮ
መቅረብ አለበት፡፡ የዕቃ መረከቢያ ሰነዱ በውሉና በግዥ ትዕዛዙ መሠረት ዕቃዎችና
አገልግሎቶች መቅረባቸውን ማረጋገጫ ነው፡፡
(ሰ) ፋክቱሩ ክፍያ ለማዘጋጀት የሚያስችል የአቅራቢው ስምና አድራሻ ማካተት አለበት፡፡
(ሸ) በፋክቱሩ ውስጥ አንዳንድ ችግሮች ሲኖሩ ለማሳወቅ እንዲቻል የሚመለከተው ስም፣ ኃላፊነትና
የስልክ ቁጥር ማካተት አለበት፡፡
(ቀ) ፋክቱሩ የአቅራቢው የባንክ ቁጥርና አድራሻ መረጃ ማካተት አለበት፡፡
(በ ) እንደአስፈላጊነቱ ፋክቱሩ ከሽያጭ ታክስ ነፃ መሆኑን ማረጋገጥ አለበት፡፡ ከላይ የተዘረዘሩት
ሁኔታዎች ተሟልተው ካልቀረቡ የግዥ ፈፃሚው አካል ተሟልተው እስኪቀርቡለት ድረስ
ክፍያውን ሊያዘገየው ይችላል፡፡

33.4 በዚሁ ንዑስ አንቀጽ 33.3 መሠረት ተቀባይነት ያለው ፋክቱር ሲቀርብ የግዥ ፈፃሚው አካል በልዩ
የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተሰጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ለአቅራቢው ክፍያ መፈፀም አለበት፡፡
33.5 በዚሁ ውል መሠረት ለአቅራቢው የሚፈፀመው ክፍያ በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተመለከተው
የገንዘብ ዓይነት ነው፡፡
33.6 በአቅራቢው የሚቀርበው ፋክቱር የታክስ ክፍያዎችን ለይቶ የሚያሳይ መሆን አለበት፡፡
33.7 ተጨማሪ የግዥ ወይም የሥራ ትዕዛዝ በጽሑፍ በቅድሚያ ካልተሰጠ በስተቀር በትርፍነት ለሚቀርቡ
ዕቃዎች የግዥ ፈፃሚው አካል ኃላፊነት የለበትም፡፡
33.8 ከውሉ ዋጋ ላይ የተፈፀመ/የሚፈፀም ክፍያ፣ የውል ግዴታ በተገቢው መንገድ ስለመጠናቀቁ እንደማረጋገጫ ተደርጎ
በግዥ ፈጻሚው አካል አይወሰድም::
33.9 አቅራቢው የቅድሚያ ክፍያ እንዲሰጠው ከጠየቀ የግዥ ፈፃሚው አካል ከውል ዋጋው ከ 30% ያልበለጠ
ሊከፍለው ይችላል፡፡
33.10 አቅራቢው የቅድሚያ ክፍያ ጥያቄ በሚጠይቅበት ጊዜ፣ ከተጠየቀው የገንዘብ መጠን ጋር እኩል የሆነና
በራሱ ምርጫ ከታማኝ ባንኮች የተሰጠ የተረጋገጠ የባንክ ቼክ ወይም ካለምንም ቅድመ -ሁኔታ
የሚከፈል የባንክ ዋስትና ከጥያቄው ጋር አያይዞ በውሉ መሠረት ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
33.11 የቅድሚያ ክፍያ ዋስትናው የጊዜ ገደብ ካበቃና አቅራቢው ሊያራዝመው ፈቃደኛ ካልሆነ የግዥ
ፈጻሚው አካል በውሉ መሠረት ከሚከፍለው ክፍያ እኩል መጠን ያለው ገንዘብ ቀንሶ ያስቀራል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
33/74
33.12 ውል በማንኛውም ምክንያት ከተቋረጠ አቅራቢው የወሰደውን የቅድሚያ ክፍያ ለማካካስ ሲባልየግዥ
ፈጻሚው አካል የቅድሚያ ክፍያ ዋስትናውን መውረስ ይችላል፡፡

ሠ. የአቅራቢው ግዴታዎች

34 የአቅራቢው ኃላፊነቶች

34.1 አቅራቢው የሚፈጽማቸው ማናቸውም ተግባራት በውሉ ውስጥበተመለከተውና የኢንዱስሪው ጥሩ


ተሞክሮ በሚፈቅድ ደረጃ እንዲሁም ከተፎካካሪ የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎች፣ የመረጃ ሥርዓት፣ ድጋፍ፣
ጥገና፣ ሥልጠናና ተዛማጅ አገልግሎቶች ሰጪ የሚጠበቀውን ደረጃ ያሟሉና በከፍተኛ ጥንቃቄ
መከናወን ይኖርባቸዋል፡፡ በተለይም አቅራቢው ወደሥራው የሚያስገባቸው ሠራተኞች
በየሚሠማሩበት ዘርፋቸው የሙያው ብቃትና ልምድ ያላቸው፣ ተቆጣጣሪ ሠራተኞች ደግሞ
በእጃቸው የሚገኙትን ሥራዎች በአጥጋቢ ሁኔታ የመቆጣጠርና የማስፈጸም ብቃት ሊኖራቸው
ይገባል፡፡

34.2 አቅራቢው ስለመረጃ ሥርዓቱ በግዥው ፈጻሚ አካል የተዘጋጀውን ዝርዝር መረጃና ሠነድ እንዲሁም
የሥራውን ቦታ በአካል በመጎብኘት፣ ከመጫረቻው ሠነድ ማስረከቢያ ቀነ -ገደብ 28 ቀናት በፊት ዝግጁ
ተደርገው የነበሩትን ተዛማጅ ጉዳዮች በመረዳትና መሠረት በማድረግ ከግዥው ፈጻሚ አካል ጋር ይህንን
ውል አድርጓል፡፡ የቀረቡለትን መረጃዎችና ሠነዶች ለመጠቀም ያለመቻል፣ ውጣ ውረዶችን በአግባቡ
ከመገመት ኃላፊነት ወይም ውሉን በአግባቡ ለመፈጸም ከሚከፈለው ወጪ ነጻ እንደ ማያደርገው
አቅራቢው ተቀብሏል፡፡

34.3 አቅራቢው በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ ክፍል ውስጥ በተመለከተው የሥራ መርሃ-ግብርና በስምምነት
በጸደቀው የፕሮጀክቱ እቅድ (በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 44.2 እንደተመለከተው)
መሠረት ለመፈጸም የሚያስችሉ ቁሳቁሶች፣ መረጃዎችና በቁጥጥሩ ሥር የሆኑ ውሳኔዎችን ለግዥው
ፈጻሚ አካል በወቅቱ የማቅረብ ኃላፊነት አለበት፡፡ በዚህ መልኩ ቁሳቁሶችን፣ መረጃዎችንና በቁጥጥሩ
ሥር የሆኑ ውሳኔዎችንበወቅቱ ያለመስጠት በአ.የው.ሁ. አንቀጽ 20.6 መሠረት ውል ለማቋረጥ
እንደመነሻ ሊወሰድ ይችላል፡፡

34.4 አቅራቢው ውሉን በአግባቡ ለመወጣት የሚያስችሉና ተፈላጊ የሆኑ የድጋፍ ደብዳቤዎችን የይለፍና
የማስገቢያ ፈቃዶች በኤፌዲሪ መንግሥት የግዛት ክልል ውስጥ ከሚገኙት ባለሥልጣን መ /ቤቶች በስሙ
የሚያገኝ ሲሆን፣ ይህም የአቅራቢውንና የንዑስ ተቋራጮችን ሠራተኞች የመግቢያ ቪዛና የሥራ
ፈቃድ፣ ከውጭ ሀገር ለሚያስገቧቸው መሣሪያዎቻቸውም የይለፍ ፍቃድ ማግኘትን ጭምር
ያካትታል፡፡ በተጨማሪም በአ.የው.ሁ. አንቀጽ 30.4 መሠረት የግዥው ፈጻሚ አካል ኃላፊነት ውጪ
ለሆኑና ውሉን በአግባቡ ለመወጣት አስፈላጊ ለሆኑት ሁሉ ተገቢውን ሁሉ ፍቃድና የይለፍ ድጋፎች
ያገኛል፡፡

34.5 አቅራቢው በኢፌዴሪ መንግሥት የግዛት ክልል ውስጥ ተፈጻሚ የሆኑ ማናቸውንም ብሔራዊ፣ ክልላዊ‹
የከተማ አስተዳደርና ከውሉ አፈጻጸም ጋር ግንኙነት ያላቸውን ጨምሮ አስገዳጅ ሕጎችን ሁሉ
ያከብራል፡፡ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 30.1 የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሁኖ አቅራቢው
ራሱና ሠራተኞቹ እንዲሁም ንዑስ ተቋራጮቹና ሠራተኞቹ በፈጸሙት የሕግ ጥሰት ምክንየት
ከሚደርሱት በዕዳ ተጠያቂነት፣ ጉዳት፣ ክስ፣ ቅጣት፣ እና ማናቸውም ዓይነት ወጪ ከሚያስከትሉት
ተዛማጅ ሁኔታዎች ሁሉከለላ በመሆን ወይም ካሣ በመክፈል የግዥው ፈጻሚ አካልን ነጻነት
ያረጋግጣል፡፡ይሁን እንጂ በዕዳ ተጠያቂነት፣ ጉዳት፣ ክስ፣ ቅጣት፣ እና ማናቸውም ዓይነት ወጪ
የሚያስከትሉ ተዛማጅ ሁኔታዎች የግዥው ፈጻሚ አካል በፈጸመው ስህተት ወይም አስተዋጽዖ
ምክንያት የደረሱ ከሆነ አቅራቢው ተጠያቂ አይሆንም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
34/74
34.6 አቅራቢው ከራሱ ሠራተኞችና ከንዑስ ተቋራጮች ሠራተኞች ጋር ከውሉ ጋር በተያያዘ ማናቸውንም
ዓይነት ድርድር በሚያደርግበት ጊዜ ሁሉ ለሁሉም ለታወቁ የጾም ፍቺዎችና የታወቁ በዓላት፣
ለሃይማኖታዊና ሌሎች ልማዳዊ/ባህላዊ ሁኔታዎችን እንዲሁም ከሰው ኃይል ቅጥር ጋር የተያያዙ
ሀገራዊ ሕጎችና ደንቦችን ያከብራል፡፡

34.7 ሌሎች በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ የአቅራቢው ኃላፊነት ተደርገው የተመዘገቡትን (ካሉ)
ይጨምራል፡፡

35 ሽርክና፣ ጊዜያዊ ሕብረት ወይም ማህበር

35.1 አቅራቢው ሽርክና፣ ጊዜያዊ ሕብረት ወይም ማህበር ከሆነ ከግዥ ፈጻሚው አካል የሚኖረውን ውል
በማስፈፀም ሂደት አባላቱ በጋራና በግል ተጠያቂ ናቸው፡፡ ሸርክናውን፣ ጊዜያዊ ሕብረቱን ወይም
ማህበሩን የሚመራ ሰው በተወካይ ባለሥልጣንነት ይመርጣሉ፡፡ ሽርክናው፣ ጊዜያዊ ሕብረቱ ወይም
ማሕበሩ ጥምረቱን፣ ውህደቱንም ሆነ የአመሠራረትና የመተዳደሪያ ደንቦቹን ለግዥ ፈፃሚው አካል
ሳያሳውቅ መቀየር አይችልም፡፡

36 ብቁነት (ውል ለመፈፀም)

36.1 በውሉ መሠረት የሚቀርቡ ዕቃዎችና አገልግሎቶች በክፍል 5 በተመለከተው መሠረት ተቀባይነት
ካላቸው/ባለመብት ከሆኑት አገሮችና ግዛቶች መነሻ ይኖራቸዋል፡፡

36.2 ለዚህ አንቀፅ ዓላማ ሲባል ‹‹መነሻ›› ማለት ዕቃዎቹ የተቆፈሩበት፤ ያደጉበት፤ ወይም የተመረቱበት
ወይም አገልግሎቱ የቀረበበት ማለት ነው። ዕቃዎች ተመረቱ የሚባለው በፋብሪካ ተፈብርከው
ሲወጡና በምርት ሂደት ውስጥ ሲያልፉ ወይም መሠረታዊ የሆነ አካላዊ መገጣጠሞች ተደርጎባቸው
ሲሰሩና አካላቶቹ በመሠረታዊ ፀባዮቻቸው በዓላማ ወይም በአገልግሎት ተቀባይነት ያለው አዲስ
ምርት ሲገኝ ማለት ነው፡፡

36.3 የዕቃዎቹና የገአልግሎቶቹ የመነሻ ሀገር ከአቅራቢው ዜግነት ጋር የተለየ ነው፡፡


37 የስነ ምግባር ደንቦች

37.1 አቅራቢው በዚህ ውል የተመለከቱትን ግዴታዎች በሚያከናውንበት ጊዜ የግዥ ፈፃሚው አካል


ታማኝ አማካሪ ሆኖ ማከናወን ያለበት ሲሆን፣ የግዥ ፈፃሚው አካል ፈቃድ ሳያገኝ በማንኛውም
ጊዜ ከውሉ ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ላይ መግለጫ የመስጠት ወይም ከውሉ አፈፃፀም ጋር ተቃራኒ
የሆኑ ድርጊቶች መፈጸም የለበትም፡፡

37.2 አቅራቢው፣ ንዑስ ተቋራጩ ወይም የአቅራቢው ሠራተኛ ወይም ወኪል ከዚህ ውል ጋር በተያያዘ
ለግዥ ፈፃሚው አካል ማባበያ ለመስጠት የጠየቀ፣ ወይም የሰጠ ከሆነ፣ ስጦታዎችና ጉቦ ያቀረበ
ከሆነና ተመሳሳይ ድርጊቶችን መፈፀሙ ከተረጋገጠ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ የግዥ ፈፃሚው አካል
ውሉን ሊያቋርጥ ይችላል፡፡

37.3 አቅራቢው ከዚህ ውል ሊያገኝ የሚገባው ሙሉ ክፍያ በውል ዋጋው የተመለከተውን ብቻ ነው፡፡ ከዚህ
ውጭ በውሉ መሠረት ከሚያከናውናቸው ተግባራት ወይም ሊፈጽማቸው ከሚገባ ግዴታዎች ጋር
በተያያዘ የንግድ ኮሚሽን፣ ቅናሾች ወይም ቀጥተኛ ያልሆኑ ክፍያዎች መጠየቅና መቀበል የለበትም፡፡

37.4 ከዚህ ውል ጋር በተያያዘ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ አቅራቢው ያለግዥ ፈፃሚው አካል ፈቃድ ምንም
ዓይነት ኮሚሽን ወይም የባለቤትነት ክፍያ መቀበል አይችልም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
35/74
37.5 አቅራቢውና ሠራተኞች ከዚህ ውል ጋር በተያያዘ በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ የሚያገኙትን መረጃ
(መረጃው ከውሉ በፊት፣ በውሉ ጊዜ ወይም ከውሉ በኋላ የተገኘ ቢሆንም) በምስጢር መጠበቅ
አለባቸው፡፡ ከግዥ ፈፃሚው አካል በጽሑፍ ካልተፈቀደላቸው በስተቀር መረጃውን ለሦስተኛ ወገን
አሳልፈው መስጠት የለባቸውም፡፡ ከዚሁ በተጨማሪ ለዚሁ ውል አፈፃፀም ሲባል ከግዥ ፈፃሚው
አካል በጥናትና ምርምር እንዲሁም በሙከራ የተገኙ ውጤቶችን በምስጢር መጠበቅ ይኖርባቸዋል፡፡

37.6 የዚህ ውል ሁኔታዎች ያልተለመዱ የንግድ ወጪዎችን አያስተናግዱም፡፡ ያልተለመዱ የንግድ ወጪዎች
የሚባሉት ውሉ ውስጥ ያልተጠቀሱ ሕጋዊ ላልሆኑ አገልግሎቶች የሚከፈሉ ኮሚሽኖችና
የመሳሰሉትን ያካትታል፡፡ እንደዚህ ዓይነት ያልተለመዱ የንግድ ወጪ ጥያቄዎች ሲነሱ ውሉ
እንዲቋረጥ ይደረጋል፡፡

37.7 አቅራቢው ከውሉ አፈጻጸም ጋር በተያያዘ በግዥ ፈጻሚው አካል ውሉ ያለበትን ደረጃ የሚያሳይ
ማረጋገጫ እንዲያቀርብ ሲጠየቅ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ የግዥ ፈጻሚው አካል
አጠራጣሪ የሆኑ የንግድ ሁኔታዎች ስለመኖራቸው ከገመተ እውነታውን ለማወቅ አስፈላጊ ናቸው
የሚላቸውን የሰነድ ማስረጃዎች ሊጠይቅ ወይም በአካል ተገኝቶ ሊያጣራ ይችላል፡፡

38 የጥቅም ግጭቶች

38.1 አቅራቢው በውል አፈጻጸም ሂደት እንቅፋት ሊሆኑ የሚችሉ የፍላጎቶች ግጭትን ለመከላከልና
ለማስወገድ አስፈላጊ የሆኑ እርምጃዎች መውሰድ አለበት፡፡ የፍላጎቶች ግጭት በተለይ
ከኢኮኖሚያዊ ፍላጎት፣ በዝምድና ወይም በሌሎች ግንኝነቶች ወይም የጋራ ፍላጎቶች ምክንያት
ሊመነጩ ይችላሉ፡፡ ማንኛውም በውል አፈጻጸም ወቅት የሚከሰቱ የፍላጎቶች ግጭት
የለምንም መዘግየት ከግዥ ፈጻሚው አካል በጽሑፍ መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

38.2 ግዥ ፈጻሚው አካል የፍላጎቶች ግጭት ለመከላከል በአቅራቢው በኩል እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎች
ትክክለኛነት የማጣራትና አስፈላጊ ከሆነም ተጨማሪ እርምጃዎች እንዲወሰዱ የማድረግ
መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ የአቅራቢው ሰራተኞችና የማኔጅሜንት አባላት የፍላጎቶች ግጭት
ሊፈጥሩ በሚችሉ ተግባራት አለመሳተፋቸውን አቅራቢው ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡ በእንደዚህ
አይነት ተግባር ላይ የተሰማሩ ሰራተኞች ቢኖሩ አቅራቢው በአንቀጽ 24 የተመለከተውን
በማይጻረር መልኩ ከግዥ ፈጻሚው አካል ምንም አይነት ካሳ ሳይጠይቅ አቅራቢው ወዲያውኑ
በሌሎች ሰራተኞች መለወጥ ይኖርበታል፡፡
38.3 አቅራቢው የሰራተኞቹን ነጻነት ከሚጎዳ ከማንኛውም ግንኙነት መቆጠብ አለበት፡፡ ከእንደዚህ
አይነት ተግባር ካልተቆጠበና ራሱን ችሎ በነጻነት የማይሰራ ከሆነ በውሉ ውስጥ የተመለከቱት
የጉዳት ካሳ ክፍያዎች እንደተጠበቁ ሆነው የግዥው ፈጻሚ አካል ያለምንም ማስታወቂያ ውሉን
ሊያቋርጥ ይችላል፡፡

38.4 ውል ከተጠናቀቀ ወይም ከተቋረጠ በኋላ ከዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች አቅርቦት ጋር


በተያያዘ የአቅራቢው ሚና የተገደበ ይሆናል፡፡ በግዥ ፈጻሚው አካል በጽሑፍ ካልተፈቀደ
በስተቀር አቅራቢው ወይም ሌላ ከአቅራቢው ጋር ግንኙነት ያለው ሌላ አቅራቢ በዕቃዎቹ
አቅርቦትም ሆነ በተያያዥ አገልግሎቶች አሠጣጥ ሥራ ላይ እንዳይሳተፉ ይደረጋል፡፡

39 የሂሳብ አያያዝ፣ ኢንስፔክሽንና ኦዲት

39.1 አቅራቢው በዚህ ውል መሠረት ለሚያቀርባቸው ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች አለም


አቀፍ የሂሳብ አያያዝ መርሆችን የተከተለ ትክክለኛ የሆኑ የሂሳብ መዝገቦች መያዝ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
36/74
ይኖርበታል፡፡ የሂሳብ መዝገቦቹ የዕቃዎቹን ዝርዝርና ዋጋዎች በግልጽ የሚያሳይ መሆን
ይኖርበታል፡፡
39.2 የፌዴራል ጀነራል ኦዲተርና የመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ወይም
የኤጀንሲው ኦዲተሮች በየጊዜው የግዥው ኢኮኖሚያዊ ብቃትና ጥራት ለማረጋገጥ
ሰነዶችን ሊመረምሩ ይችላሉ፡፡ በዚህ ጊዜ አቅራቢው እንደአስፈላጊነቱ የፅሑፍ
ማብራሪያዎች እንዲያቀርብ ሊጠየቅ ይችላል፡፡ አቅራቢው ከዚህ ውል ሁኔታዎች ጋር
በማያያዝ ሥልጣን በተሰጠው አካል የሙስናና ሌሎች ማጣራቶች ሲደረጉ ሙሉ
ትብብር ማድረግ አለበት፡፡

40 የመረጃ አጠባበቅ

40.1 አቅራቢው የመረጃ ጥበቃ ህጐች በሚፈቅዱት መሠረት ውሉን መፈፀም አለበት፡፡
አቅራቢው በተለይ በሚከተሉት ሁኔታዎች ላይ ተስማምቷል፡፡

(ሀ) አስፈላጊ የሆኑ ቴክኒካዊና ድርጅታዊ የጥበቃ ሥርዓቶች ለማደራጀት


(ለ) የውሉን ሁኔታዎች ሲያስፈጽም በግዥ ፈፃሚው አካል ስም የግል መረጃዎችን
መጠቀም የሚችለው ከግዥ ፈፃሚው አካል ትዕዛዝ (ፈቃድ) ሲያገኝ ብቻ
መሆኑን፣
(ሐ) በዚህ አንቀጽ በተመለከቱት ግዴታዎች መሠረት የግዥ ፈፃሚው አካል የአቅራቢው
አግባብነት ኦዲት እንዲያደርግ ለመፍቀድና አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን ለማቅረብ
ተስማምቷል፡፡

40.2 አቅራቢውና ሠራተኞቹ ወይም ወኪሎቹ ተዋዋይ ወገኖች ከተስማሙበት ውጭ ፈቃድ


ሳያገኝ የግለሰብ ወይም ሕጋዊ ሰውነት ያለው ሰው የግል መረጃ በመጠቀሙ ምክንያት
የግዥ ፈፃሚው አካል ለሚደርሱበት ጉዳቶች፣ ወጪዎችና ዕዳዎች ካሣ ለመክፈል
አቅራቢው ተስማምቷል፡፡

41 ክለሳ

41.1 የግዥ ፈፃሚው አካል ባለሥልጣን በሚጠይቀው መሠረት በዚህ የውል ሁኔታዎች ከቀረቡት
ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች በተገናኘ የግዥ ፈፃሚው አካል የእርካታ ደረጃ ለማየት
አቅራቢው በሚጠራው ስብሰባ ላይ ተገኝቶ የውይይቱ ተካፋይ መሆን ይጠበቅበታል፡፡ በውይይቱ
ላይ የሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች ከፍተኛ ባለሙያዎችና ሌሎች ሠራተኞች ተሳታፊ ይሆናሉ፡፡
ሁለቱም ወገኖች የውይይት አጀንዳ በስምምነት ያዘጋጃሉ፡፡

42 የውል ማስከበሪያ ዋስትና

42.1 አቅራቢው ውሉን በፈረመ በአሥራ አምስት (15) ቀናት ውስጥ ለመልካም አፈፃፀም ዋስትና በልዩ የውል
ሁኔታዎች የተጠቀሰውን የውል ማስከበሪያ ዋስትና ያቀርባል፡፡

42.2 የውል ማስከበሪያ ዋስትናው ገንዘብ አቅራቢው የውል ግዴታዎችን መወጣት ሲያቅተው በግዥ
ፈፃሚው አካል ላይ ለሚደርሰው ማንኛውም ኪሣራ በካሣ መልክ ይከፈላል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
37/74
42.3 የውል ማስከበሪያ ዋስትናው በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተጠቀሰው የገንዘብ አይነት በጥሬ ገንዘብ፣
በተረጋገጠ ቼክ፣ በሌተር ኦፍ ክሬዲት ወይም በባንክ ጋራንቲ መቅረብ አለበት፡፡

42.4 በልዩ የውል ሁኔታዎች በሌላ ሁኔታ ካልተገለፀ በስተቀር የአቅራቢው የውል ግዴታዎችና ሌሎች
የዋስትና ጉዳዮች መጠናቀቃቸውን ከተረጋገጠ ከ 28 ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ የግዥ ፈፃሚው
አካል የውል ማስከበሪያ ዋስትናውን ለአቅራቢው ይመልስለታል፡፡

42.5 የአጠቃላይ ሥርዓቱ የትግበራ ርክክብ እንደተካሄደ የዋስትናው መጠን በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ
በተገለፀው መጠን ዝቅ እንዲል የሚደረግ ሲሆን ቀሪው የዋስትናው መጠንም ለድኅረ-ርክክብ ዋስትና
ሽፋን ይውላል፡፡

42.6 ከላይ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 42.2 የተመለከተው እንዳለ ሆኖ በውል አፈፃፀም
ግዴታዎች ያልተሟሉ ሁኔታዎች ቢኖሩም እንኳ የግዥ ፈፃሚው አካል የግዥ አጣሪ ኮሚቴ
ያልተሟሉት ጉዳዮች በአቅራቢው ምክንያት አለመሆኑን ካረጋገጠ የውል ማስከበሪያ ዋስትናው
ለአቅራቢው ይመለሳል፡፡

42.7 የውል ማስከበሪያ ዋስትናው ለአቅራቢው እንዲመለስ የተፈቀደበትና በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ
አንቀጽ 42.6 መሠረት የተፈፀሙ ተግባራትን የሚያስረዱበግዥ ፈፃሚው አካል ኃላፊነት ሥር
የሚገኙ ሰነዶችን ለመንግሥት የግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ወይም ሌሎች ሕጋዊ አካላት
ማስረከብ አስፈላጊ ሆኖ በተገኘ ጊዜ ሁሉ ሰነዶቹን ማስረከብ ይኖርበታል፡፡

ረ. ውል ስለመፈፀም

43 የአቅርቦት ተፈፃሚነት ወሰን

43.1 በልዩ የውል ሁኔታዎች ወይም በቴክኒካዊ የፍላጎቶች መግለጫ ውስጥ በተለየ ሁኔታ በግልጽ ካልተገደበ
በስተቀር በዕቅዶች፣ በመመሪያዎች፣ በመግለጫዎች፣ በምሥሎችና በመለያዎች እንዲሁ በሌሎች
በውሉ ውስጥ በተዘረዘሩት ሠነዶችና በጋራ ስምምነት በጸደቀው የፕሮጀክት ዕቅድ መሠረት
የአቅራቢው ግዴታዎች የመረጃ ሥርዓቱን ቴክኒዎሎጂዎችና ተዛማጅ ዕቃዎችን የማቅረብና
እንዲሁም ለንድፍ፣ ለልማትና ሥራ ላይ ለማዋል (ግዥን፣ ጥራት ማረጋገጥን፣ መገጣጠምን፣
የተያያዙ የቦታ ዝግጅቶችን፣ ርክክብን፣ ቅድመ-ትግበራ ሙከራዎችን፣ ተከላን፣ ፍተሻን፣
የማጠናቀቂያ ሙከራን ጨምሮ) የሚሸፍን ይሆናል፡፡

43.2 በውሉ ውስጥ ያለመካተታቸው በግልጽ ካልተመለከተ በስተቀር የአጠቃላይ ሥራው የትግበራ ርክክብ
በሚካሄድበት ወቅት ውጤታማ አፈጻጸም ሊያረጋግጡ የሚችሉ ሁነው ነገር ግን በውሉ ውስጥ
ራሳቸውን ችለው በግልጽ ያልተመለከቱትን ሥራዎች፣ ዕቃዎችና አገልግሎቶች፣ በውሉ ውስጥ
በግልጽ እንደተመለከቱ አድርጎ በመቁጠር፣ ሥራዎቹን መሥራትን፣ አገልግሎቶቹን መስጠትንና
ዕቃዎቹን ጭምር ማቅረብን ያጠቃልላል፡፡

43.3 አቅራቢው ስለሚያቀርባቸው ዕቃዎችና አገልግሎቶች በመጫረቻ ሠነዱ የተጠቆመ ቢሆንም፣


የገባባቸው ግዴታዎች የፍጆታ ዕቃዎችን፣ መለዋወጫዎችን፣ እንዲሁም እንደ ጥገና፣ ቴክኒካዊና
የትግበራ ድጋፍ የመሳሰሉ የቴክኒክ አገልግሎቶች መስጠትን ጭምር እንደሚያካትት ከተገቢዎቹ
ሁኔታዎች፣ ባሕሪያትና የጊዜ ሠሌዳ ጋር በልዪ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በዝርዝር ተመልክቷል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
38/74
44 የፕሮጀክት ዕቅድ

44.1 አቅራቢው በመጫረቻ ሠነዱ ባስቀመጠው የመጀመሪያ ደረጃ የፕሮጀክት ዕቅድ መነሻነት ከግዥው
ፈጻሚ አካል ጋር ተገቢውን የቀረበ ትብብር በመፍጠር በውሉ ውስጥ የተመለከቱትን ሥራዎች
ያካተተ የፕሮጀክት ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡ የፕሮጀክት ፕላኑ ይዘትም በልዩ የውል ሁኔታዎች እና
በቴክኒካዊ የፍላጎቶች መግለጫ ውስጥ በተዘረዘረው መልኩ ይሆናል፡፡

44.2 አቅራቢው በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ እንደተገለጸው የፕሮጀክት ፕላኑን ለግዥው ፈጻሚ አካል
በይፋ ያስረክባል፡፡

44.3 የፕሮጀክት ፕላኑን በስምምነት በማጽደቁ ሂደት የተደረጉ የአፈጻጸም መርሃ -ግብር ማሻሻያዎች
ቢኖሩ፣ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 14 እና 54 መሠረት ተዘጋጅቶ በሁለቱ ወገኖች
በሚፈረም የውል ማሻሻያ አማካይነት ከዋናው ውል ውስጥ ይካተታል፡፡

44.4 አቅራቢው በጋራ ስምምነት በጸደቀው የፕሮጀክት ፕላንና በውሉ መሠረት የመረጃ ሥርዓቱን
አቅርቦት፣ ተከላ፣ ፍተሻና ሥራ የማስጀመር ተግባሩን ያከናውናል፡፡

44.5 አቅራቢው በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ የተመለከቱትን የሥራ እንቅስቃሴ ማሻሻያዎችና
ዘገባዎች፣ በቴክኒካዊ የፍላጎቶች መግለጫ ውስጥ በተያያዙት ቅጾች በመመዝገብና በጊዜ ሠሌዳ
መሠረት ለግዥው ፈጻሚ አካል ያቀርባል፡፡

45 ኢንጂነሪንግና ዲዛይን

45.1 የቴክኒክመግለጫዎችና ሥዕላዊ ንድፎች

(ሀ) አቅራቢው ውጤታማ የሥርዓት ተከላን እውን ለማድረግ የሚያከናውናቸው


መሠረታዊና ዝርዝር የዲዛይን ተግባራት በሙሉ በውሉ ውስጥ በተደነገገው መሰረት
መሆንና ይህ ባልተጠቀሰበት ሁኔታም የኢንዱስትሪውን የበጎ ተሞክሮ ደረጃ ያሟሉ
መሆን ይኖርባቸዋል፡፡በፕሮጀክት ሥራአስኪያጁ ቢጸድቁም ባይጸድቁም በግዥው
ፈጻሚ አካል ወይም በተወካዩ አማካይነት ለአቅራቢው በጽሁፍ በተሰጠው ሠነድ ላይ
በተመዘገበ የተሳሳተ መረጃ መነሻነት እስካልተከሰቱ ድረስ፣ ለማናቸውም አቅራቢው
ባዘጋጃቸው መግለጫዎች፣ ሥዕላዊ ንድፎችና ሌሎች ቴክኒካዊ ሠነዶች ምክንየት
ለሚፈጠሩ ዝንፈቶች፣ ስህተቶች ወይም ሥረዛዎች አቅራቢው ሙሉ ኃላፊነት
ይወስዳል፡፡
(ለ) አቅራቢው በግዥ ፈፃሚው አካል ወይም በወኪሉ የተዘጋጀውን ንድፍ፣ መረጃ፣ ስዕል፣
ዝርዝር መግለጫ ወይም ሌላ ሰነድ ማሻሻያዎቹን ወይም በግዥ ፈፃሚው አካል ስም
የተነደፉ ወይም የቀረቡ ዝርዝር መግለጫዎችን የፅሑፍ ማስታወቂያ በመስጠት
ኃላፊነት ላይወስድ ወይም ላይቀበላቸው ይችላል፡፡
45.2 መለያዎችና ደረጃዎች
በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተለየ ሁኔታ ካልተገለጸ በስተቀር፣ በውሉ ውስጥ
መለያዎችና ደረጃዎች ከተጠቀሱና በዚያው መሠረት እንዲፈጸም የታዘዘ ከሆነ፣ ከጨረታው
መዝጊያ 28 ቀናት በፊት በተከለሱ የቅርብ ጊዜ ህትመቶች ውስጥ የተመዘገቡት መለያዎችና
ደረጃዎች ተቀባይነት ይኖራቸዋል፡፡በውሉ የአፈጻጸም ሂደት በተጠቀሱት ደረጃዎችና

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
39/74
መለያዎች ላይ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎችአንቀጽ 14.3 የተመለከተውን ተከትሎ የሚደረግ
ማናቸውም ዓይነት ለውጥ በቅድሚያ ለግዥው ፈጻሚ አካል ቀርቦ የጸደቀ እንደሆነ ብቻ
ነው፡፡
45.3 በፕሮጀክት ሥ/አስኪያጅ የሚካሄድ የቴክኒክ ሠነዶች ክለሳ/ማፅደቅ
(ሀ) አቅራቢው በፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ እየተከለሱ እንዲጸድቁ በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ
የተገለጹ ሠነዶችን እያዘጋጀ ያቀርባል፡፡ ማናቸውም የሥርዓቱ አካል የሆኑ የተሠሩ ሥራዎች
ወይም ተዛማጅ ሠነዶች ለዋናው ሥራ አስኪያጅ ክለሣና ማጽደቅ የሚቀርቡት በቅድሚያ
በፕሮጀክት ሥራ አስኪያጁ የታመኑበትን የማረጋገጫ ፊርማውን የያዙ እንደሆነ ብቻ ነው፡፡
ለፕሮጀክት ሥራ አስኪያጁ ክላሳ ብቻ የሚቀርቡትን ሳይጨምር፣ የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጁ
እንዲያጸድቃቸው የሚቀርቡት ሠነዶች አፈጻጸማቸው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ
45.3 (ለ) እስከ 45.3 (ሰ) በተመለከተው መሠረት ይሆናል፡፡
(ለ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 45.3 (ሀ) በተመለከተው መሠረት የፕሮጀክት ሥራ
አስኪያጁ የሚያጸድቃቸውን ሠነዶች ከተረከበበት ቀን አንሥቶ ባሉት 14 ቀናት ውስጥ
ሠነዶቹን ያጸደቀ ከሆነ ፊርማው ያረፈበትን የሠነዱን ኮፒ፣ ካላጸደቀውም ያላጸደቀበትን
ምክንያትና ስለሚደረገው ማስተካከያ የራሱን አስተያየት በማካተት ለአቅራቢው በጽሁፍ
ይልካል ወይም ያሣውቃል፡፡ ከላይ የተጠቀሰውን እርምጃ በ 14 ቀናት ውስጥ ካልወሰደ፣
ለፕሮጀክት ሥራ አስኪያጁ የቀረቡት ሠነዶች እንደጸደቁ ይቆጠራል፡፡

(ሐ) ከተወሰኑ የውል ድንጋጌዎች ጋር የማይጣጣም ካልሆነ በስተቀር ወይም ጥሩ


የኢንዱስትሪ ተሞክሮን የሚቃረን ካልሆነ በስተቀር፣ የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጁ
የቀረቡለትን ማናቸውንም ሠነድ ውድቅ አያደርግም፡፡

(መ) የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጁ ውድቅ ያደረጋቸውን ሠነዶች አቅራቢው አስተካክሎ


በፕሮጀክት ሥራ አስኪያጁ እንዲጸድቁ በአ.የው.ሁ. አንቀጽ 45.3 (ለ) መሠረት በድጋሚ
ያቀርባል፡፡ የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ ተስተካክለው በድጋሚ የቀረቡትን ሠነዶች ካጸደቀ
አቅራቢው በዚያው መሠረት የተፈለጉትን ማስተካከያዎች ካደረገበት ጊዜ ጀምሮ
ሠነዶቹ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 45.3 (መ) መሠረት እንደጸደቁ ይቆጠራል፡፡
የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ ሠነዶቹን እስከሚያጸድቅ ድረስ እንዳስፈላጊነቱ፣በአጠቃላይ
የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 45.3 (ለ) እስከ 45.3 (መ) የተመለከተው የአካሄድ ሥነሥርዓት
እየተደጋገመ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

(ሠ) በፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ ባልጸደቀ ማናቸውም ሠነድ እና/ወይም ማስተካከያ ወይም


ከዚህ ጋር በተያያዘ ምክንያት በግዥው ፈጻሚ አካልና በአቅራቢው መካከል ያለመግባባት
ቢፈጠር፣ በሁለቱም ወገኖች መካከል የተፈጠረውን ማናቸውንም ዓይነት ያለመግባባት፣
ጭቅጭቅና ክርክር በቀጥተኛና ይፋ ባልሆነ ድርድር በሠላማዊ መንገድ ለመፍታት
የተቻላቸውን ሁሉ ጥረት ያደርጋሉ፡፡

(ረ) በፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ ፍላጎት መሠረት የተደረገውን ማስተካከያ ወይም በግዥው ፈጻሚ
አካል ወይም በተወካዩ አማካይነት ለአቅራቢው በጽሁፍ የተሰጠውን የተሣሣተ መረጃ ተከትሎ
የደረሰ የአፈጻጸም ችግር ካልሆነ በስተቀር፣ ከአቅራቢው የቀረበለትን ሠነድ ማስተካከያ
ቢኖርበትም ባይኖርበትም የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ ቢያጸድቅ አቅራቢውን ከተጠያቂነት ነጻ
አያደርገውም፡፡

(ሰ) አቅራቢው አስቀድሞ የተስተካከለን ሠነድ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 45.3
መሠረት ለፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ አቅርቦ የጸደቀ ሠነድ እስካልያዘ ድረስ፣
ከማናቸውም በሥራ አስኪያጁ ከጸደቀ ሠነድ ራሱን ማራቅ አይችልም፡፡ የፕሮጀክቱ
ሥራ አስኪያጅ አስቀድሞ ባጸደቀው ማናቸውም ሠነድ ላይና/ወይም በዚያ በጸደቀው
የቀድሞ ሠነድ ላይ ተመሥርቶ በተፈጠረ ማናቸውም ሠነድ ላይ ማናቸውንም ዓይነት

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
40/74
ለውጥ ለማድረግ ቢጠይቅ፣ ጥያቄው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 14 መሠረት
ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

46 ርክክብ

46.1 የግዥ ፈጻሚውን አካል ኃላፊነት በተመለከተ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 30
የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ አቅራቢው በተፋጠነና በተደራጀ ሁኔታ የታዘዘባቸውን የመረጃ
ቴክኒዎሎጂዎች፣ ቁሣቁሶችና ሌሎች ዕቃዎች በማምረት ወይም በመግዛትና በማጓጓዝ
ወደፕሮጀክት ሥራው ቦታ ማድረስ ይኖርበታል፡፡

46.2 አቅራቢው የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎች፣ ቁሣቁሶችና ሌሎች ዕቃዎች በልዩ የውል ሁኔታዎች ወይም
በግዥ ትዕዛዝ በተመለከተው ወይም ከግዥ ፈፃሚው አካል በፅሑፍ በተስማሙበት ቦታ
ማስረከብ አለበት፡፡

46.3 የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎች፣ ቁሣቁሶችና ሌሎች ዕቃዎች ርክክብ የሚፈፀመው ዕቃዎቹ በመረከቢያ
ቦታው ደርሰው ከጭነት ሲራገፉና በግዥ ፈፃሚው አካል በተመደበ ተወካይ ወይም ሠራተኛ
ተቀባይነት ሲያገኙ ነው፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል ዕቃዎቹን የሚረከብ ወኪል በመቅጠር፣ ሠራተኛ
ወይም የቦታው ተጠሪ በመመደብ በመረከቢያው ቦታው ተገኝቶ እንዲረከብ ይመድባል፡፡

46.4 በልዩ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 46.2 ከተመለከተው ውጪ የግዥ ፈፃሚው አካል ዕቃዎቹ
በአስቸኳይ (በአጭር ጊዜ) ውስጥ እንዲቀርብለት ሲፈልግ በዚሁ ምክንያት አቅራቢው
የሚያጋጥሙትን ተጨማሪ ወጪዎች ለግዥ ፈፃሚው አካል ሊያስተላልፍ ይችላል፡፡

46.5 በውሉ ከተቀመጠው ጊዜ አስቀድመው የሚቀርቡትን ወይም በከፊል የሚደርሱትን ዕቃዎች


ርክክብ በተመለከተ በቅድሚያ የግዥው ፈፃሚ አካል የፅሑፍ ስምምነት ማግኘት አስፈላጊ ሲሆን፣
ለዚህ ተብሎ የቀረበ ጥያቄ ምላሽም ካለምክንያት መዘግየት የለበትም፡፡

46.6 በልዩ የውል ሁኔታዎች በሌላ አኳኋን ካልተገለፀ በስተቀር አቅራቢው ከታዘዘባቸው የመረጃ
ቴክኒዎሎጂዎች፣ ቁሣቁሶችና ሌሎች ዕቃዎች ጋር በተያያዘ ማናቸውንም ዓይነት የማስገቢያና
የማስወጫ ፍቃዶችን የማግኘት ኃላፊነት ያለበት ሲሆን፣ ይህንን ባለማድረጉ ምክንየት
ለሚፈጠረው ዝግየታ ተጠያቂው ራሱ ይሆናል፡፡

46.7 የሚቀርቡት የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎች፣ ቁሣቁሶችና ሌሎች ዕቃዎች ከኢትዮጵያ ውጭ የሆኑ


እንደሆነ፣ አቅራቢው ስለዕቃዎቹ የመነሻ ሀገር ትክክለኛ መረጃ ለግዥ ፈፃሚው አካል መሰጠቱን
የማረጋገጥ ግዴታ ያለበት ሲሆን፣ ምናልባትም የመነሻ ሀገር ለውጥ የተደረገበት አጋጣሚ ቢኖር
በዚህ ምክንየት የግዥ ፈጸሚውን አካል ተጠያቂ ሊያደርጉ የሚችሉትን ማናቸውንም
ተጨማሪቀረጦችና ታክሶች የመክፈል ኃላፊነትም የአቅራቢው ይሆናል፡፡

46.8 የዕቃዎቹ ማጓጓዣ ወጪ ለብቻው እንዲሆን ሲፈለግ ወይም በውል ዋጋ ላይ በተደረጉ ቅናሾች
ምክንያት ሸቀጦቹ በግዥ ፈፃሚው አካል ለማጓጓዝ ሲፈለግ ይህንኑ የሚያረጋግጥ በግዥ ፈፃሚው
አካል ኃላፊነት በተሰጣቸው ኃላፊዎች ስምምነት ተዘጋጅቶ የተፈረመ የፅሑፍ መረጃ መኖር
አለበት፡፡በአስቸኳይ ሁኔታዎች ምክንያት የመረጃውዝግጅት አስቀድሞ ያልተጠናቀቀ እንደሆነም
ተዋዋይ ወገኖች ስምምነቱን አከታትለው በጽሁፍ በማዘጋጀት ማረጋገጥ ይኖርባቸዋል፡፡

46.9 በአቅራቢው ስለሚዘጋጁት የጭነትና ሌሎች ሰነዶችበልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በዝርዝር
ተመልክቷል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
41/74
47 ማሸግ፣ ምልክት ማድረግና ሰነዶች

47.1 በውሉ በተመለከተው መሠረት አቅራቢው ዕቃዎቹ በሚጓጓዙበት ወቅት ጉዳት እንዳይደርስባቸው ወይም
እንዳይሰበሩ፣ መጠኑን ያለፈ ሙቀትና ቅዝቃዜ እንዳይጐዳቸው፣ በጉዞ ወቅት ጨውና እርጥበት
እንዲሁም በክፍት መጋዘን ጉዳት እንዳይደርስባቸው ዕቃዎቹ ጥንቃቄ በተሞላበት ሁኔታ መታሸግ
አለባቸው፡፡ በእሸጋ ጊዜ የታሸጉት ዕቃዎች መጠንና ክብደት፣ እንዲሁም በተራራቁ ማስረከቢያ
ቦታዎች መካከል የሚያጋጥሙ ችግሮችና የከባድ ዕቃዎች አያያዝ አገልግሎት በሌለባቸው ሩቅ
ማስረከቢያ ቦታዎች ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮች ግምት ውስጥ መግባት አለባቸው፡፡

47.2 በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በሌላ አኳኋን ካልተገለፀ በስተቀር የሚከተሉት መረጃዎች በእሽጉ
ውጫዊ አካል መታየት (መለጠፍ) አለባቸው፡፡

(ሀ) የዕቃዎቹ መግለጫ (ዓይነት)፣ የዕቃዎቹ ክብደትና የግዥ ፈፃሚ አካል የግዥ ትዕዛዝ ቁጥር፣
(ለ) በእሽጉ ውስጥ ያለው የዕቃዎች ብዛት፣
(ሐ) ስለማከማቻ ቦታና ሁኔታ ልዩ መመሪያ፣
(መ) የዕቃዎቹ የመጨረሻ መጠቀሚያ ቀን (የሚኖር ከሆነ)፣
(ሠ) የጓዙ ምድብ ቁጥር
(ረ) የዕቃዎቹ አምራች ስምና የአቅራቢው ስም
47.3 ከዚህ በላይ ከተዘረዘሩት በተጨማሪ፣ ሌሎች በመደበኛነት እንደየዕቃውና መሣሪያው ዓይነትና
በሕርይ ሊለጠፉ/ሊታተሙ/ሊያያዙ የሚችሉምልክቶች፣ ስሞች፣ መለያ ቁጥሮች፣ የፍተሸ
ማረጋገጫ፣ የሥሪት ሀገር ማመልከቻ፣ የጥራት ደረጃና ወዘተ ጠቋሚዎችና መረጃዎች
በሙሉ በጥንቃቄ መደረግ/መያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

48 የዕቃ ማሸጊያ ኮንቴይነሮችና ሳጥኖች

48.1 በግዥ ፈፃሚው አካል እንዲቆይ ካልታዘዘ በስተቀር አቅራቢው ዕቃ ታሽጐባቸው የመጡት ኮንቴይነሮችና ሳጥኖች
በማስረከቢያ ሰነዱ ላይ ከተመለከተው የርክክብ ቀን ጀምሮ ባሉት 21 ቀናት መመለስ አለባቸው፡፡ በአቅራቢው
ያልተመለሱ ባዶ ኮንቴይነሮች በግዥ ፈፃሚው አካል ሊመለሱ ወይም እንደአመቺነቱ የግዥ ፈፃሚው አካል
በመረጠው ቦታ ሊቀመጡ ይችላሉ፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል ኮንቴይነሮቹን ለመመለስ ወይም
ለማስቀመጥ ያወጣቸው ወጪዎች በሙሉ የአቅራቢው ኃላፊነት ይሆናሉ፡፡

49 የምርቶች የደረጃ ዕድገት

49.1 አቅራቢው ውሉን በመፈፀም ሂደት ላይ ባለበት በማንኛውም ወቅት በመጫረቻ ሠነዱ ካቀረባቸው የመረጃ
ቴክኒዎሎጂ ዕቃዎች መግለጫ አንፃር ቴክኒዎሎጂያዊ የመሻሻል ዕድገት ከታየና ይህ በሆነበት ሁኔታም ቢሆን
ዕቃዎቹን ማቅረብ ካለበት፣ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 14 (በውሉ አካላት ላይ ለውጥ
ስለማድረግ) መሠረት በመረጃ ቴክኒዎሎጂዎቹ ዕቃዎች ላይ የታየው የዕድገት ለውጥ ከቀድሞው ጋር ሲነፃፀር
የተመጣጠነ ወይም የተሻለ አቅምና በዋጋ ረገድም ተመሣሣይ ወይም ዝቅ ያለ ስለመሆኑና ስለለውጡ የሚያስረዳ
የቅርብ ጊዜ መረጃ ለግዥ ፈፃሚው አካል ማቅረብ ይኖርበታል፡፡

49.2 አቅራቢው ውሉን በመፈፀም ሂደት ላይ ባለበት በማንኛውም ወቅት በታዘዘባቸው የመረጃ ቴክኒዎሎጂ ዕቃዎች ላይ
ቴክኒዎሎጂያዊ የመሻሻል ዕድገት ከታየና ይህ በሆነበት ሁኔታም ቢሆን ዕቃዎቹን ማቅረብ ካለበት፣ በአጠቃላይ
የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 14 (በውሉ አካላት ላይ ለውጥ ስለማድረግ) መሠረት በመረጃ ቴክኒዎሎጂዎቹ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
42/74
ዕቃዎች ላይ የታየው የዕድገት ለውጥ ያስከተለውን የወጪዎች ቅነሳና ጭማሪ እና/ወይም መሻሻል የታየባቸውን
ዕቃዎች በኢፌዴሪ መንግሥት የግዛት ክልል ውስጥ ለሚገኙት ሌሎች ደንበኞቹ የሸጠበትን የዋጋ መረጃጭምር
ለግዥ ፈፃሚው አካል ማቅረብ ይኖርበታል፡፡

49.3 አቅራቢው ውሉን በመፈፀም ሂደት ላይ እንዳለ ስለተከሰቱት ቴክኒዎሎጂያዊ የመሻሻል ዕድገት
ለውጦች፣ ስለመደበኛ ሦፍትዌሮች ወቅታዊ መደረግ፣ እንዲሁም ተዛማጅ ሠነዶችና የቴክኒካዊ ድጋፍ
አገልግሎቶችን ከምንጫቸው ከወጡበት ቀን አንሥቶ ከ 12 ወራት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ፣ እንዲሁም
በኢፌዴሪ መንግሥት የግዛት ክልል ውስጥ ለሚገኙት ሌሎች ደንበኞቹ ካሳወቀበት ቀን አንሥቶ ከ 30
ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ለግዥ ፈፃሚው አካል ማሳወቅና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ የእነዚህ
ሦፍትዌሮች ወጪ ግን በማናቸውም መንገድ አቅራቢው በመጫረቻ ሠነዱ መሠረት በሠንጠረዥ
ከሰጠው ወጪ መብለጥ አይኖርበትም፡፡

49.4 በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በሌላ አኳኋን ካልተጠቀሰ በስተቀር በድኅረ-ርክክብ የዋስትና ጊዜ ውስጥ በመረጃ
ሥርዓቱ ውስጥ ስለሚገኙት መደበኛ ሦፍትዌሮች ቴክኒዎሎጂያዊ የመሻሻል ዕድገት ለውጥ፣ ወቅታዊ መደረግና
እንዲሁም ተዛማጅ ሠነዶችና የቴክኒካዊ ድጋፍ አገልግሎቶችን ከምንጫቸው ከወጡበት ቀን አንሥቶ ከ 12 ወራት
ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ፣ እንዲሁም በኢፌዴሪ መንግሥት የግዛት ክልል ውስጥ ለሚገኙት ሌሎች ደንበኞቹ
ካሳወቀበት ቀን አንሥቶ ከ 30 ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ለግዥ ፈፃሚው አካል ካለምንም ክፍያ ማቅረብ
ይኖርበታል፡፡

49.5 የግዥ ፈፃሚው አካል ሥራውን በማይረብሽና ለራሱ ጥቅም በሚያመች መንገድ ከአቅራቢው የተሰጠውን የምርት
መረጃ ከጊዜ ወደ ጊዜ በኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት የውስጥ ግንኙነት በኤሌክትሮኒክስ መልክ ወይም በመንግስት
አካላት ድረ ገጽ ወይም በማንኛውም ሚዲያ ወይም የመንግስት ካታሎግ ውስጥ እንዲወጣ የማድረግ መብት
አለው፡፡የምርት መረጃው የተሟላ ወይም ትክክለኛ ባልሆነበት ወቅት፣ አቅራቢው ለግዥ ፈፃሚው አካል
ያልተሟሉትን ወይም የተዘለሉትን በመግለጽ በምርት መረጃው ውስጥ ስለሚጨመሩ ወይም ስለሚሻሻሉ ሁኔታዎች
ወዲያውኑ ያሳውቃል፡፡አቅራቢው የሚሰጠውን የምርት መረጃ ድጋፍ የቅርብ ጊዜ መረጃ ለግዥ ፈፃሚው አካል
ከሰጠበት ጊዜ አንሥቶ ከ 24 ወራት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ማቋረጥ የለበትም፡፡የ 24 ወራት ርዝመት ያለው የማቆሚያ
ቀን ገደብ እንደተጠበቀ ሆኖ የግዥው ፈፃሚ አካልም የደረሰውን የምርት መረጃ ሥራ ላይ ለማዋል የበኩሉን ጥረት
ሁሉ ያደርጋል፡፡

50 መተግበር፣ መትከልና ሌሎች አገልግሎቶች

50.1 አቅራቢው ማናቸውንም በውሉና በስምምነት በፀደቀው የመጨረሻው የፕሮጀክት ፕላን


የተዘረዘሩትን አገልግሎቶች በከፍተኛ የሙያ ብቃትና ጥራት እንዲሁም በተቀናጀ ሁኔታ ይፈፅማል፡፡

50.2 በውሉ ውስጥ ላልነበሩት አገልግሎቶች አቅራቢው የሚያስከፍለውን የገንዘብ መጠን በተመለከተ
ሁለቱም ወገኖች በቅድሚያ መስማማት እና ለተመሣሣይ አገልግሎቶች አቅራቢው በኢፌዴሪ
መንግሥት የግዛት ክልል ውስጥ የሚገኙ ሌሎች ደንበኞቹን ያስከፈለበትን ዋጋ መሠረት በማድረግ
መፈፀም ይኖርበታል፡፡

51 ምርመራዎችና ሙከራዎች

51.1 የግዥ ፈጻሚው አካል ወይም ኃላፊነት የተሰጠው ወኪል ማናቸውም የሥርዓቱ ዕቃዎችና አካላት
በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ መሠረት ስለመሆናቸው እና/ ወይም በትዕዛዙና በውሉ መሠረት
ስለመሆናቸው ለማረጋገጥ በመረካከቢያ ቦታ እና/ወይም በፕሮጀክቱ የሥራ ቦታ ምርመራና ፍተሻ
ያካሄዳል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
43/74
51.2 የግዥ ፈጻሚው አካል ወይም ኃላፊነት የተሰጠው ወኪል የራሱን ወጭዎች ለመጥቀስ ያህል ፍተሻውን
ለሚያካሂድ ወኪል የሚፈጸምን ክፍያ፣ የመጓጓዣ ትራንስፖርት ክፍያና ሌሎች ወጪዎች በሙሉ
ችሎ በሥርዓቱ ዕቃዎችና አካላት ላይ የሚደረጉትን ምርመራዎችና ፍተሻዎችለመታዘብ ይችላል፡፡

51.3 በምርመራና ፍተሻው ወቅት በውሉ መሠረት ሁነው ያልተገኙትን የመረጃ ሥርዓቱ አካል የሆኑትን
ዕቃዎች፣ በግዥው ፈጻሚው አካል ላይ ምንም ወጭ ሳያስከትል አቅራቢው መተካት ወይም የውሉን
ፍላጎት በሚያሟላ ሁኔታ ማስተካከል አለበት፡፡

51.4 አሳማኝ የምርመራና ፍተሻ ማካሄጃ ወጪዎች በውሉ ዋጋ ውስጥ የተካተቱ እንደሆነ፣የፕሮጀክቱ ሥራ
አስኪያጅ በውሉ ውስጥ ያልተመለከተ ማንኛውም ተጨማሪ ምርመራ እና/ወይም ፍተሻ እንዲደረግ
መጠየቅ ይችላል፡፡ ይህ ተጨማሪ ምርመራና ፍተሻ አቅራቢው በውሉ መሠረት ለመፈጸም
የሚያደርገውን እንቅስቃሴእና/ወይም የሥርዓቱን ሥራዎች የአፈጻጸም ሂደት የሚያጓትት ሆኖ
የተገኘ እንደሆነ፣ ለትግበራ ርክክብ ማከናወኛና ለተጎዱት የአቅራቢው ግዴታዎች ማስተካከያ የሚሆን
ተጨማሪ የጊዜ ማራዘሚያ ይደረጋል፡፡

51.5 ከማንኛውም የሥርዓቱ አካል ከሆነ ዕቃ ምርመራና ፍተሻ ጋር በተያያዘ በሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች
መካከል የሚፈጠሩ አለመግባባቶች በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ ውስጥ በሁለቱ ወገኖች ቅን መንፈስ
በወይይት ያልተፈታ እንደሆነ፣ ከሁለቱም አንዱ ወገን በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 23
(ያለመግባባቶች አፈታት) የተመለከተው ተፈጻሚ እንዲሆን ለማድረግ ይችላል፡፡

52 ተከላ

52.1 በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ፣ በልዩ የውል ሁኔታዎች እና በስምምነት በጸደቀው የመጨረሻው
የፕሮጀክት ፕላን መሠረት የሥርዓቱ ዕቃዎችና አካሎቻቸው በትክክል የቀረቡ ስለመሆናቸው
አቅራቢው ካመነበት፣ ቀጣይ ድኅረ-ተከላ፣ ቅድመ-ርክክብና የትግበራ ርክክብ ፍተሻ ሥራዎች
እንዲከናወኑ ለግዥው ፈጻሚ አካል በጽሁፍ ያሳውቃል፡፡

52.2 በፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 52.1 መሠረት የአቅራቢውን
የጽሁፍ ማስታወቂያ ከተቀበለበት ቀን አንስቶ ባሉት 14 ቀናት ውስጥ የሥርዓቱ መሣሪያዎች
ወይምዋና አካላት ወይም ንዑስ ሥርዓቶች፣ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.3 የዋና
ዋና አካላቱ ወይም የንዑስ ሥርዓቱ ተቀባይነት በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ የተገለጸ እንደሆነ፣
አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 52.1 መሠረት ባስታወቀበት ዕለት ለተከላ ዝግጁ
መሆናቸውን ገልጾ የተከላ ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ይሰጣል ወይም ሥርዓቱን እውን
በሚያደርጉት በንዑስ ሥርዓቱና በዋና ዋና አካላት መካከል የመጣጣምና አብሮ የመሄድ ችግር
እንዳለባቸው በመግለጽ ለአቅራቢው በጽሁፍ ያሳውቃል፡፡ አቅራቢውም ከሥራ አስኪያጁ
በተጻፈው ማስታወቂያ የተዘረዘሩትን ችግሮች ለማስተካከል ተገቢውን ሁሉ ወቅታዊ እርምጃዎች
ይወስዳል፡፡ በማስከተልም አቅራቢው ሥርዓቱና ንዑስ ሥርዓቱ ለቅድመ-ርክክብ ፍተሻና ለትግበራ
ርክክብ ዝግጁ ስለመሆናቸው ካመነበት፣ ድጋሚ ፍተሻ በማድረግበአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ 52.1 መሠረት ለግዥው ፈጻሚ አካል በጽሁፍ ያሳውቃል፡፡ የተከላ ማረጋገጫ የምሥክር
ወረቀት እስኪሰጥ ድረስ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 52.1 መሠረት የተመለከተው
ሥነሥርዓት የሚደጋገም ይሆናል፡፡

52.3 የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 52.1 መሠረት የአቅራቢውን
የጽሁፍ ማስታወቂያ ከተቀበለበት ቀን አንስቶ ባሉት 14 ቀናት ውስጥ የተከላ ማረጋገጫ
የምሥክር ወረቀት ካልሰጠ ወይም ሥርዓቱን እውን በሚያደርጉት በንዑስ ሥርዓቱና በዋና ዋና
አካላት መካከል የመጣጣምና አብሮ የመሄድ ችግር ለአቅራቢው ካልገለጸ ወይም የግዥው ፈጻሚ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
44/74
አካል ሥርዓቱን ወይም ንዑስ ሥርዓቱን የማምረት ሥራ ላይ ካዋለ፣ እንደጉዳዩ ሁኔታ አቅራቢው
የጽሁፍ ማስታወቂያ ወይም ድጋሚ ማሳሰቢያ ከሰጠበት ቀን ወይም የግዥው ፈጻሚ አካል
ሥርዓቱን ወይም ንዑስ ሥርዓቱን የማምረት ሥራ ላይ ካዋለበት ቀን ጀምሮ ውጤታማ ተከላ
እንደተካሄደላቸው ይቆጠራል፡፡

53 ሙከራና የትግበራ ርክክብ

ሙከራ

53.1 የሥርዓቱ (ወይም ለአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.3 በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ
የተገለጸ ከሆነም ለንዑስ ሥርዓቱ) ሙከራ የሚካሄደው በአቅራቢው ሲሆን፣

(ሀ)በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 52.2 መሠረት ከፕሮጀክት ሥራ አስኪያጁ የተከላ


ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት እንደተሰጠው፣ ወይም
(ለ) በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ ወይም በስምምነት በጸደቀው የመጨረሻው የፕሮጀክት ፕላን
በሌላ መልኩ ተገልጾ እንደሆነም በዚያው መሠረት፣ ወይም
(ሐ)በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 52.3 መሠረት ተከላው እንደተጠናቀቀ ተደርጎ
ከተወሰደበት ጀምሮ፡፡

53.2 አቅራቢው ከተከላው ሥራ ጋር በተያያዘ ግዴታዎቹን በአግባቡ ለመወጣት እንዲችል፣ የግዥው


ፈጻሚ አካል የተግባርና የቴክኒክ ሠራተኛና ማናቸውንም ቁሣቁሶችና መረጃዎች እንዳስፈላጊነቱ
ያቀርባል፡፡ የትግበራ ርክክብ ፍተሻ እስካልተጠናቀቀ ድረስ ሥርዓቱን ወይም ንዑስ ሥርዓቱን
ለማምረት አገልግሎት መጠቀም አይጀመርም፡፡

የትግበራ ርክክብ ፍተሻ

53.3 የትግበራ ርክክብ ፍተሻ (እና የተደጋገመ ፍተሻ) ግንባር ቀደም ኃላፊነት በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ 30.9 እንደተመለከተው የግዥው ፈጻሚ አካል ቢሆንም፣ ሥርዓቱም ሆነ የሥርዓቱ ዋና ዋና
አካላት በአቅራቢው የመጫረቻ ሠነድ ከተመለከተው የቴክኒክ መግለጫ ጋር ስለመጣጣማቸውና
መደበኛውን የብቃት ደረጃ ያሟሉ ስለመሆናቸው ለማረጋገጥ እንዲቻል በልዩ የውል ሁኔታዎች
ውስጥ ከተጠቀሰና በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫም ከተደገፈ ዋና ዋና አካላትን ወይም ንዑስ
ሥርዓቶችን ጨምሮ በአቅራቢው ሙሉ ትብብር መከናወን ይኖርበታል፡፡ የትግበራ ርክክብ ፍተሻ
የሚከናወነው በልዩ የውል ሁኔታዎች፣ በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ እና/ወይም በስምምነት በጸደቀው
የመጨረሻው የፕሮጀክት ዕቅድ በተገለጸው መሠረት ይሆናል፡፡ የግዥው ፈጻሚ አካል እስከፈለገው
ድረስ የትግበራ ርክክብ ፍተሻ በተተኪ ዕቃዎች፣ የደረጃ ዕድገት መሻሻል ባሳዩትና በአዳዲስ ግኝቶች
እንዲሁም ከሥርዓቱ የትግበራ ርክክብ በኋላመስክ ላይ በተጨመሩና ማስተካከያ በተደረገባቸው ላይ
ጭምር ይሆናል፡፡

53.4 ከተከላው ቀን ጀምሮ ወይም ከሌላ በሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች በጽሁፍ ስምምነት ከተደረገበት ቀን
ጀምሮ በልዩ የውል ሁኔታዎች በተመለከተው ጊዜ ውስጥ ከግዥው ፈጻሚ አካል ጋር በተያያዘ
ምክንየት ከአጠቃላይ የውል ሁኔታዎችአንቀጽ 53.3 ጋር ተያይዞ በልዩ የውል ሁኔታዎች በተገለጸው
መሠረት የሥርዓቱ፣ የንዑስ ሥርዓቱ ወይም የዋና ዋና አካላት የትግበራ ርክክብ ፍተሻ በአጥጋቢ ሁኔታ
ካልተጠናቀቀ፣ በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ፣ በልዩ የውል ሁኔታዎች እና/ወይም በስምምነት
በጸደቀው የመጨረሻው የፕሮጀክት ዕቅድ መሠረት አቅራቢው በቴክኒክና በተግባራዊነቱ ረገድ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
45/74
የሚጠበቅበትን ግዴታ ሙሉ ለሙሉ እንዳሟላ የሚቆጠር ሲሆን፣አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ
56.2 እና 56.3 ተፈጻሚነት አይኖራቸውም፡፡

የትግበራ ርክክብ

53.5 ስለከፊል ርክክብ ከዚህ በታች በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.11፣ 53.12 እና 53.13
የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ከመረጃ ሥርዓቱ ጋር በተያያዘ የትግበራ ርክክብ ተደረገ የሚባለው፣

ሀ) የትግበራ ርክክብ ፍተሻ በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ፣ በል.የው.ሁ. እና/ወይም በስምምነት


በጸደቀው የመጨረሻው የፕሮጀክት ዕቅድ በተገለጸው መሠረት በአጥጋቢ ሁኔታ ከተጠናቀቀ፣
ወይም
ለ) የትግበራ ርክክብ ፍተሻ በአጥጋቢ ሁኔታ ካልተጠናቀቀ ወይም ከተከላው መጠናቀቅ ጀምሮ
ወይም ከግዥው ፈጻሚ አካል ጋር በተያያዘ ምክንየት ከዚህ በላይ በአጠቃላይ የውል
ሁኔታዎች አንቀጽ 53.4 እንደተመለከተው በስምምነት በተወሰነ በማናቸውም የጊዜ ገደብ
ውስጥ ካልተከናወነ፣ ወይም
ሐ) የግዥው ፈጻሚ አካል ሥርዓቱን ለ 60 ተከታታይ ቀናት በማምረት ተግባር ወይም ሥራ ላይ
ያዋለ እንደሆነ፡፡ ሥርዓቱ በዚህ መልኩ በማምረት ተግባር ወይም ሥራ ላይ ከዋለ አቅራቢው
ለግዥው ፈጻሚ አካል በጽሁፍ በማሳወቅ መጠቀሙን በሠነድ ማስረጃ ይይዛል፡፡

53.6 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.5 ከተመለከቱት ማንኛውም ቢያጋጥም፣ አቅራቢው ቀጥሎ
ባለው በማንኛውም ጊዜ የትግበራ ርክክብ ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት እንዲሰጠው መጠየቂያውን
ለፕሮጀክት ሥራ አስኪያጁ ያቀርባል፡፡

53.7 የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጁ የአቅራቢውን የምሥክር ወረቀት መጠየቂያ ከተቀበለበት አንሥቶ ባሉት 14
ቀናት ውስጥ ከግዥው ፈጻሚ አካል ጋር በመመካከር፣

ሀ) የትግበራ ርክክብ ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ይሰጣል፣ ወይም


ለ) የትግበራ ርክክብ ፍተሻ አለመፈጸም ምክንያት የሆኑ ማናቸውንም ግድፈት ወይም ጉድለት
ወይም ሌላ ምክንያት ለአቅራቢው በጽሁፍ ያሳውቃል፣ ወይም
ሐ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.5 (ለ) የተዘረዘረው ሁኔታ ከገጠመም፣ የትግበራ
ርክክብ ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ይሰጣል፡፡

53.8 የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጁ ለአቅራቢው በሰጠው ማስታወቂያ መሠረት የትግበራ ርክክብ ፍተሻ
እንዳይተገበር እንቅፋት የሆኑትን ማናቸውንም ጉድለቶች እና/ወይም ግድፈቶች በተቻለ መጠን
በአጭር ጊዜ ውስጥ በማስወገድ ለማስተካከል አቅራቢው ማናቸውንም እርምጃ ይወስዳል፡፡
አቅራቢው የማስተካከያ እርምጃ እንደወሰደ ይህንኑ ለግዥው ፈጻሚው አካል የሚያሳውቅ ሲሆን
የግዥው ፈጻሚው አካልም በአቅራቢው ሙሉ ትብብር የሥርዓቱን ወይም የንዑስ ሥርዓቱን ድጋሚ
የትግበራ ርክክብ ፍተሻ በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ ውስጥ ያካሂዳል፡፡ የትግበራው ርክክብ ፍተሻ
በውጤታማነት ከተጠናቀቀ፣ አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.7 መሠረት
የትግበራ ርክክብ ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት እንዲሰጠው ጥያቄውን ለግዥው ፈጻሚ አካል
ያቀርባል፡፡ የግዥው ፈጻሚው አካልም ለአቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.7 (ሀ)
መሠረት የትግበራ ርክክብ ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ይሰጠዋል ወይም የትግበራ ርክክብ ፍተሻው
እንዳይጠናቀቅ ምክንያት ስለሆኑትሌሎች ጉድለቶች፣ ግድፈቶች ወይም ሌላ ምክንያት ካለ
ለአቅራቢው ያሳውቃል፡፡ የትግበራ ርክክብ ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት እስኪሰጥ ድረስ
እንዳስፈላጊነቱ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.8 የተመለከተው የአካሄድ ሥነሥርዓት
የሚደጋገም ይሆናል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
46/74
53.9 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.3 እና 53.4 መሠረት ሥርዓቱ ወይም ንዑስ ሥርዓቱ
የትግበራ ርክክብ ፍተሻ/ዎች ያላለፈ እንደሆነ፣

ሀ) የግዥው ፈጻሚው አካልበአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20.6 (ሀ) መሠረት ውሉ


እንዲቋረጥ ሊያደርግ ይችላል፣ ወይም
ለ) የትግበራ ርክክብ ፍተሻው በተወሰነ ጊዜ ውስጥ ያልተጠናቀቀው የግዥው ፈጻሚ አካል
ግዴታውን በውሉ መሠረት ባለመወጣቱ ምክንያት ከሆነ፣ አቅራቢው በቴክኒክና
በተግባራዊነቱ ረገድ የሚጠበቅበትን ግዴታ ሙሉ ለሙሉ እንዳሟላ የሚቆጠር ሲሆን፣
አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 58.3 ተፈጻሚነት አይኖረውም፡፡

53.10 የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ የአቅራቢውን የጽሁፍ ማስታወቂያ ከተቀበለበት ቀን አንስቶ ባሉት 14


ቀናት ውስጥ የትግበራ ርክክብ ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ካልሰጠ ወይም ላለመስጠቱ አሳማኝ
ምክንያቶቹን ለአቅራቢው በጽሁፍ ካልገለጸ፣ አቅራቢው የጽሁፍ ማስታወቂያ ከሰጠበት ቀን
ጀምሮየሥርዓቱ ወይም የንዑስ ሥርዓቱ ርክክብ እንደተካሄደ ይቆጠራል፡፡

በከፊል ስለመረከብ

53.11 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.3 ጋር በተያያዘ በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ የተገለጸ
እንደሆነ፣ ለያንዳንዱ ራሱን ለቻለ የሥርዓቱ ዋና አካል ወይም የንዑስ ሥርዓቱ/ቶቹ ተከላና ቅድመ
ርክክብ ፍተሻ ለየራሱ መካሄድ ይኖርበታል፡፡በዚህን ወቅት የትግበራ ርክክብ ፍተሻን ጨምሮ የተከላና
የቅድመ-ርክክብ ፍተሻን በተመለከተ ለእያንዳንዱ የሥርዓቱ ዋና አካል ወይም የንዑስ ሥርዓቱ /ቶቹ
ተከላና ቅድመ ርክክብ ፍተሻ ለየራሱ እንዲካሄድ በውሉ ውስጥ የተደነገገው ተፈጻሚ የሚሆን
ሲሆን፣ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.12 የተመለከቱት ገደቦች እንደተጠበቁ ሁነው
የትግበራ ርክክብ ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀትለያንዳንዱ ራሱን ለቻለ የሥርዓቱ ዋና አካል ወይም
የንዑስ ሥርዓቱ/ቶቹ የሚሰጥ ይሆናል፡፡

53.12 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.11 መሠረት ለያንዳንዱ ራሱን ለቻለ የሥርዓቱ ዋና
አካል ወይም ለንዑስ ሥርዓቱ የትግበራ ርክክብ ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት መሰጠት፣ የሁሉም
የሥርዓቱ ዋና አካላት ወይም የንዑስ ሥርዓቱ ዕቃዎች አቅርቦት፣ ተከላ፣ ፍተሻና ሙከራ የተጠናቀቀ
ቢሆንም ከአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 33.2 እና 53.3 ጋር በተያያዘ በልዩ የውል ሁኔታዎች
ውስጥ የተገለጸ ከሆነ) አጠቃላይ ሥርዓቱበተሟላ ቅንጅት መሥራቱን የሚያረጋግጥ የትግበራ ርክክብ
ፍተሻ ከማካሄድ ግዴታው አቅራቢውን ነጻ አያደርገውም፡፡

53.13 በባሕርያቸው የቅድመ ርክክብ ወይም የትግበራ ርክክብ ፍተሻ የማይፈልጉ የሥርዓቱን አነሥተኛ
አካላት (ለመጥቀስ ያህል፣ ጥቃቅን መገጣጠሚያዎች፣ ቅቦች ወይም የሥራ ቦታ ጽዳት፣ ወዘተ)
በተመለከተ፣ የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ እነዚህ ዕቃዎች ከቀረቡበት ወይም ከተገጠሙበት
እንዲሁም የሳይት ሥራው ከተጠናቀቀበት ቀን አንሥቶ ባሉት 14 ቀናት ውስጥ የትግበራ ርክክብ
ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ይሰጣል፡፡ እነዚህን በራሱም ሆነ በግዥው ፈጻሚ አካል ተለይተው
የታወቁትን ጉድለቶችና ግድፈቶች አቅራቢው በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማስተካከል ተገቢውን ሁሉ
ጥረት ማድረግ ይኖርበታል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
47/74
54 ጊዜን ስለማራዘም

54.1 አቅራቢው በውሉ መሠረት የገባባቸውን ግዴታዎች ለመወጣት የሚደርገው እንቅስቀሴ ከዚህ በታች ከተመለከቱት
በማናቸውም የተጓተተ ወይም የተስተጓጎለ እንደሆነ፣ የትግበራውን ርክክብ በአፈጻጸም መርሃ ግብሩ መሠረት
ለማጠናቀቅ የተቀመጠው ጊዜ ሊራዘም ይችላል፡፡

ሀ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 14 (የመረጃ ሥርዓቱ ላይ ለውጥ ስለማድረግ) መሠረት


በሥርዓቱ ላይ ማናቸውም ለውጥ ሲደረግ፣
ለ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 17 (ከአቅም በላይ የሆኑ ጉዳዮች) መሠረት ያጋጠመ
ከአቅም በላይ የሆነ ጉዳይ ሲኖር፣
ሐ) በግዥፈፃሚውአካል በተፈጠረ ጉዳይ፣ ወይም
መ) በውል ውስጥ የተጠቀሰ ሌላ ማንኛውም ጉዳይ ሲኖር፣
ሁኔታውን በመገምገም ሚዛናዊና የአቅራቢው አፈጻጸም የተጓተተበትን የጊዜ ርዝመት ባገናዘበ መጠን
ተጨማሪ ጊዜ ይፈቀዳል፡፡

54.2 በውሉ ውስጥ ተለይቶ እስካልተገለጸ ድረስ አቅራቢው ለተጨማሪ ጊዜው መፈለግ ምክንያት የሆነው ጉዳይ
ሲደርስበት ወዲያውኑ ስለተፈጠረው ችግር የተሟላ ዝርዝር ማብራሪያ በማያያዝ የማራዘሚያ ጥያቄውን
ለፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ በጽሁፍ ያቀርባል፡፡ የማራዘሚያ ጥያቄው ከተሟላ ዝርዝር ማብራሪያ ጋር እንደቀረበ
ሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች ተነጋግረው በሚፈቀደው የጊዜ ርዝመት ላይ ይስማማሉ፡፡ ስለተጨማሪው የጊዜ
ርዝመት በግዥው ፈጻሚ አካል በቀረበው ሃሣብ ላይ አቅራቢው ካልተስማማ፣ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ 23 ድንጋጌ መሠረት እንዲፈጸም ሊያደርግ ይችላል፡፡

54.3 አቅራቢው የውል ግዴታውን ለመወጣት የሚያደርገውን እንቅስቃሴ የሚያጓትቱ አጋጣሚዎችን ለመቀነስ በማናቸውም
ጊዜ የተቻለውን ሁሉ ጥረት ማድረግ ይኖርበታል፡፡

55 የአፈፃፀምመለኪያ

55.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በአቅራቢው የቀረቡት የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎች፣ ቁሣቁሶችና ሌሎች ዕቃዎች
በፍላጎት መግለጫው የተጠቀሰውን መስፈርት ወይም መስፈርቱ ካልተጠቀሰም የዕቃው መደበኛ የሙያ ደረጃ
የሚፈቅደውን ማሟላት አለማሟላቱን ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል በውሉ የስምምነት ጊዜ
ወር በገባ በ 15 ኛው ቀን ወይም ከዚያ በፊት፣ እንዲሁም የውል ስምምነቱ ከተቋረጠ በኋላ ባሉት 14 ቀናት
ውስጥ፣

(ሀ) እያንዳንዱ በግዥ ፈፃሚው አካል የሚወጣ የአፈጻጸም ማስታወቂያ በውል ዋጋው ላይ የዋጋ ቅናሽ
(Rebate) ማካተት ያለበት ሆኖ፣ የዋጋ ቅናሹ በአፈጻጸም ማስታወቂያው ላይ በተመለከተው
መሰረት የአቅራቢው ከአቅም በታች የአፈጻጸም ሁኔታ መሰረት ያደረገ መሆን ይኖርበታል፡፡
(ለ) አቅራቢው በአፈጻጸም ማስታወቂያው ላይ ወይም በውል ዋጋው የዋጋ ቅናሽ ላይ ቅሬታ ካለው ቅሬታውን
ለግዥ ፈፃሚው አካል ማቅረብ ይችላል፡፡ ቅሬታው በሰባት ቀናት ውስጥ መፍትሔ ካላገኘ ወደ
አስታራቂ ክፍል ይመራል፡፡
(ሐ) አቅራቢው የአፈጻጸም ማስታወቂያ በደረሰው በሰባት ቀናት ውስጥ ምንም አይነት ቅሬታ
ካላቀረበ የአፈጻጸም ማስታወቂያው በአቅራቢው ተቀባይነት እንዳገኘ ተቆጥሮ ከላይ
የተጠቀሰው የውል ዋጋ ቅናሽ ወዲያውኑ ተፈጻሚነት ይኖረዋል፡፡
55.2 በዚህ አንቀጽ ውስጥ የተመለከቱት የግዥ ፈፃሚው አካል መብቶች ማንኛውም የመንግስት አካል ሊኖረው
የሚገባ መብቶችና መፍትሔዎች ያካተተ ይሆናል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
48/74
55.3 የግዥ ፈፃሚው አካል አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ተዋዋይ ወገኖች የውሉን አፈጻጸም የተሳካ ለማድረግ መረጃዎችን
በመለዋወጥና የአፈጻጸም መመዘኛ መስፈርቶችን በማዘጋጀት ተባብረው ይሰራሉ፡፡ እንደዚህ አይነት ስምምነቶች
በግዥ ፈፃሚው አካል በጽሀፍ ተመዝግበው ይቀመጣሉ፡፡

ሰ. የዋስትናና የተጠያቂነት ሁኔታዎች

56 የትግበራ ርክክብ ጊዜ ዋስትና

56.1 አቅራቢው የመረጃ ሥርዓቱን (ወይም ከአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.3 ጋር በተያያዘው
ልዩ የውል ሁኔታዎችውስጥ የተገለጸ ከሆነ የንዑስ ሥርዓቱን) አካላት አቅርቦት፣ ተከላ፣ ሙከራና
የትግበራ ርክክብ ፍተሻ፣ በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫው ክፍል ውስጥ በተገለጸው የአፈጻጸም
መርሃግብር እና/ወይም በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 28.2 እንደተመለከተው በስምምነት
በጸደቀው የመጨረሻው የፕሮጀክት ዕቅድ መሠረት ወይም በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 54
(ለትግበራ ርክክብ ጊዜ ስለማራዘም)መሠረት ለአቅራቢው የተፈቀደ ተጨማሪ ጊዜ ካለም ይህንን
ጭምር ታሳቢ በማድረግ፣ በአጥጋቢ ሁኔታ ለማጠናቅቅ የማረጋገጫ ዋስትናይሰጣል፡፡

56.2 አቅራቢው የመረጃ ሥርዓቱን (ወይም ከአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.3 ጋር በተያያዘው
ልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ የተገለጸ ከሆነ የንዑስ ሥርዓቱን) አካላት አቅርቦት፣ ተከላ፣ ሙከራና
የትግበራ ርክክብ ፍተሻ፣ በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫው ክፍል ውስጥ በተገለጸው የአፈጻጸም
መርሃግብር እና/ወይም በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 28.2 እንደተመለከተው በስምምነት
በጸደቀው የመጨረሻው የፕሮጀክት ዕቅድ መሠረት ወይም በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 54
(ለትግበራ ርክክብ ጊዜ ስለማራዘም) መሠረት ለአቅራቢው የተፈቀደ ተጨማሪ ጊዜ ካለም ይህንን
ጭምር ታሳቢ በማድረግ፣ በአጥጋቢ ሁኔታ ለማጠናቅቅ ካልቻለ፣ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ 24.1 (ሀ) ሥር ስለታወቁት ጉዳቶች በተመለከተው ተመን መሠረት ከውሉ ዋጋ ላይ
በመቶኛ ወይም የንዑስ ሥርዓቱ የትግበራ ርክክብ ያልተጠናቀቀ እንደሆነ ከውሉ ዋጋ ላይ ተገቢውን
መጠንለግዥው ፈጻሚ አካል ይከፍላል፡፡ በታወቀ ጉዳትነት የሚፈጸመው ጠቅላላ የክፍያ መጠን
እጅግ ቢበዛ ተብሎ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 24.1 (ለ) ከተጠቀሰው በምንም ዓይነት
ሁኔታ መብለጥ የለበትም፡፡ ከፍተኛው የክፍያ ጣራ የደረሰ እንደሆነም የግዥው ፈጻሚ አካል
በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች 20.6 (ሀ) መሠረት ውሉ እንዲቋረጥ ሊያደርግ ይችላል፡፡

56.3 በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተለየ ሁኔታ ካልተገለጸ በስተቀር፣ ስለታወቁት ጉዳቶች በአጠቃላይ
የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 56.2 ሥር የተመለከተው ክፍያ ተግባራዊ የሚሆነው አቅራቢውበቴክኒካዊ
የፍላጎት መግለጫው ክፍል ውስጥ በተገለጸው የአፈጻጸም መርሃግብር እና/ወይም በስምምነት
በጸደቀው የመጨረሻው የፕሮጀክት ዕቅድ በተመለከተው መሠረት የመረጃ ሥርዓቱን (እና የንዑስ
ሥርዓቱን) አካላትየትግበራ ርክክብ ያልፈጸመ እንደሆነ ብቻ ነው፡፡ ሌሎች ዝግየታዎችን አስመልክቶ
በውሉ መሠረት የግዥው ፈጻሚ አካል የሆኑትን ሌሎች መብቶችና የሚወስዳቸውን እርምጃዎች
ይህ አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 56.3 ን አይገድብም፡፡

56.4 የመረጃ ሥርዓቱን (እና የንዑስ ሥርዓቱን) አካላት አስመልክቶ ከግዥው ፈጻሚ አካል የታወቁ
ጉዳቶች ክፍያ ጥያቄ ከቀረበ፣ የመረጃ ሥርዓቱን (እና የንዑስ ሥርዓቱን) አካላትየትግበራ ርክክብ
ጊዜ ዋስትናን አስመልክቶ ለግዥው ፈጻሚ አካል አቅራቢው ተጠያቂ የሚሆንበት ምንም ዓይነት
ሁኔታ አይኖርም፡፡ ይሁን እንጂ ይህን ክፍያ መፈጸም ሥርዓቱን ከማጠናቀቅ ግዴታውና በውሉ
መሠረት ከገባባቸው ሌሎች ግዴታዎችና ተጠያቂነት አቅራቢውን ነጻ አያደርገውም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
49/74
57 የጉድለት/ብልሽት ተጠያቂነት

57.1 አቅራቢው የሚያቀርባቸው ማናቸውም የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎች፣ ቁሣቁሶችና ሌሎች ዕቃዎች


እንዲሁም አገልግሎቶች ጭምር ሥርዓቱን እና/ወይም ንዑስ ሥርዓቱን በፍላጎት መግለጫ መሠረት
ለመጠቀም ከማያስችሉ ወይም የዕቃዎቹን ትክክለኛነትና ታማኝ አገልግሎት ሰጪነት ከሚገድቡ
የንድፍ፣ የምህንድሥና ወዘተ ግድፈቶችና ችግሮች ነፃ መሆናቸውን በአቅራቢው መረጋገጥ አለበት፡፡
ከሦፍትዌር (ወይም የሦፍትዌር ምድብ) ጋር በተያያዘ ማናቸውም ዓይነት ገደቦች ቢኖሩ በልዩ የውል
ሁኔታዎች ውስጥ ይገለፃሉ፡፡ ዕቃዎቹ አዲስ፣ ከዚህ በፊት ጥቅም ላይ ያልዋሉ፣ ወቅታዊ፣ ዘመናዊ
ሞዴሎችና ንድፎችን ያካተቱ መሆን አለባቸው፡፡ የቀረበውን ምርት በተመለከተ የንግድ ዘርፉ
ዋስትና ድንጋጌዎች የዚህን ውል ድንጋጌዎች እስካልተቃረኑ ድረስ ተፈፃሚነት ይኖራቸዋል፡፡

57.2 በተጨማሪም አቅራቢው በውሉ መሠረት የሚያቀርባቸው ማናቸውም የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎች፣


ቁሣቁሶችና ሌሎች ዕቃዎች በሙሉ አዲስ፣ ያላገለገሉ እና የሥርዓቱ ወይም የንዑስ ሥርዓቱ
ዕቃዎች ቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫን የማሟላት አቅም እንዳላቸው የሚያረጋግጡ ማናቸውንም
የንድፍ ማሻሻያዎች ያካተቱ መሆናቸውን ማረጋገጥ አለበት፡፡

57.3 ከዚህ በተጨማሪም አቅራቢው፣


(ሀ) ማናቸውም ከመረጃ ቴክኒዎሎጂዎች፣ ቁሣቁሶችና ሌሎች ዕቃዎች ጋር አብረው የሚሄዱ
ዕቃዎች በሙሉ በአቅራቢው እና በንዑስ ተቋራጩ የሚቀርቡ የቅርብ ጊዜ ምርቶች
ሰለመሆናቸው ያረጋግጣል፣
(ለ) አስቀድሞ በገበያ ላይ የወጡ/ያሉ መሆናቸውን ያረጋግጣል፣ እንዲሁም
(ሐ) በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ ተለይተው የተመለከቱ ዕቃዎች (ካሉ) ቢያንስ በልዩ የውል
ሁኔታዎች ለተመለከተው ያህል ጊዜ በገበያ ላይ የወጡ/የነበሩ መሆናቸውን ያረጋግጣል፡፡

57.4 አቅራቢው የሚሰሠውዋስትና ለመረጃ ሥርዓቱ የትግበራ ርክክብ (ወይም በውሉ መሠረት የትግበራ
ርክክብ በተናጠል ለተካሄደላቸው ማናቸውም የሥርዓቱ ዋና አካል ወይም ለንዑስ ሥርዓቱ)
ከተካሄደበት ጊዜ ጀምሮ በልዩ የውል ሁኔታዎች ለተጠቀሰው ጊዜ የሚያገለግል መሆን ይኖርበታል፡፡
57.5 በዋስትናው የሽፋን ጊዜ ውስጥ አቅራቢው ባቀረባቸው የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎች፣ ዕቃዎችና
ሌሎች ቁሣቁሶች ወይም በተሰጡት አገልግሎቶች ላይ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ
እንደተገለፀው ማንኛውም ዓይነት የንድፍ፣ የምህንድሥና ወዘተ ግድፈትና ችግር እንዳለባቸው
ከተረጋገጠ፣ አቅራቢው ወዲያውኑ ከግዥው ፈጻሚ አካል ጋር የተፈጠረው ችግር በሚወገድበት ሁኔታ
ላይ በመነጋገርና በመስማማት፣ ከግዥ ፈፃሚው አካል ምንም ተጨማሪ ወጪ ሳይጠይቅ፣ በራሱ ወጪ
ችግር ያለባቸውን ዕቃዎች መቀየር ወይም መጠገን ይኖርበታል፡፡ ተተኪ የቀረበላቸው ዕቃዎች
ንብረትነታቸው የአቅራቢው ነው፡፡
57.6 አቅራቢው ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ምክንያቶች ችግር የደረሰባቸውን ዕቃዎች የመጠገን፣ የመተካት
ወይም እንዲሠራ አድረጎ የማስተካከል ኃላፊነት የለበትም፡፡
ሀ) በግዥው ፈጻሚ አካል የተፈፀመ አግባብ ያልሆነ አጠቃቀም ወይም ጥገና፣
ለ) የአገልግሎት ዕድሜ በጨመረ ቁጥር የሚያጋጥም ለውጥ፣
ሐ) በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ ላይ ተለይተው እስካልተገለፁና በአቅራቢው እስካልፀደቁ ድረስ፣
የመረጃ ሥርዓቱን በአቅራቢው በኩል ካልቀረቡት ዕቃዎች ጋር መጠቀም፣ ወይም
መ) በመረጃ ሥርዓቱ ላይ በግዥው ፈፃሚ አካል ወይም በሌላ ሦሥተኛ ወገን የሚካሄዱ በአቅራቢው
ያልፀደቁ የማሻሻያ ሥራዎች፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
50/74
57.7 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 57 ውስጥ የተመለከቱት የአቅራቢው ግዴታዎች ከዚህ በታች
በተመለከቱት ሁኔታዎች ላይ ተፈፃሚነት አይኖራቸውም፡፡
ሀ) ከዋስትናው የአገልግሎት ዘመን ያጠረ ዕድሜ ላላቸው ወይም የሚጠበቅባቸውን መደበኛ
አገልግሎትሰጥተው ያለቁ ዕቃዎች፣ ወይም
ለ) በግዥው ፈፃሚ አካል ወይም በተወካዩ የተነደፈ ንድፍ፣ የቀረበ ወይም የተገለፀ መግለጫ ወይም
ሌላ ማናቸውም አቅራቢው በኃላፊነት እንደማይጠየቅበት በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ 45.1 (ለ) መሠረት ያስታወቀበት ጉዳይ፡፡
57.8 አቅራቢው ባቀረባቸው ዕቃዎች ላይ ግድፈትና ችግር ያለባቸው እንደተገኙ፣ የግዥው ፈጻሚ አካል
ወዲያውኑ ስለችግሩና ግድፈቱ ተገቢውን ማስረጃ በማያያዝ ለአቅራቢው ያሳውቃል፡፡ አቅራቢው
የችግሩን/ግድፈቱን ሁኔታ ለመለየትና በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 56 መሠረት ግዴታውን
ለመወጣት ለሚያደርገው ጥረት የግዥው ፈጻሚ አካል የመረጃ ሥርዓቱንና የሥራ ቦታውን ለመጎብኘት
ከመፍቀድ ጀምሮ ተገቢውን ሁሉ ትብብር ያደርጋል፡፡
57.9 ማናቸውንም ግድፈት/ጉዳት የደረሰባቸውን የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎች፣ ቁሣቁሶችና ሌሎች
ዕቃዎች ባሉበት ሁኔታ በአጭር ጊዜ ውስጥ ለመጠገን ካልተቻለ፣ አቅራቢው የግዥው ፈፃሚ አካል
ስምምነት መሠረት በማድረግ ከሥራው ቦታ ውጪ ያደርጋቸዋል፡፡ የመጠገንና የመተካት
እንዲሁም የማስተካከሉ ሥራ የዋናውን የመረጃ ሥርዓት የአገልግሎት አቅም የሚያናጋ ሆኖ
ከተገኘ፣ የግዥው ፈፃሚ አካል ሥራው እንደተጠናቀቀ በተበላሹት አካላት ላይ ፍተሻ እንዲካሄድ
ለአቅራቢው ያሳውቃል፡፡ ፍተሻውን በብቃት ባላሟላው አካል ላይ የመጠገን፣ የመተካትና
የማስተካከል እርምጃ ተወስዶ በድጋሚ እንዲፈተሸ ይደረጋል፡፡ የግዥው ፈፃሚ አካልና አቅራቢው
በሚካሄደው የፍተሻ ዘዴ ላይ መስማማት ይኖርባቸዋል፡፡

57.10 አቅራቢው በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተመለከተው ጊዜ ውስጥ ከጉድለትና ግድፈት ጋር በተያያዘ
ተገቢውን ሥራ ለመጀመር ካልቻለ፣ የግዥው ፈፃሚ አካል በራሱ ወይም በሌላ 3 ኛ ወገን/ኖች
ሥራውን በማከናወን፣ ያወጣውን ወጪ እንዲተካ ለአቅራቢው ያስታውቃል ወይም ከአፈጻጸም ዋስትና
ላይ በመቀነስ ገቢ ያደርጋል፡፡
57.11 ከጉድለቱና ግድፈቱ ጋር በተያያዘ ሥርዓቱ ወይም ንዑስ ሥርዓቱ ተገቢውን አገልግሎት ለመስጠት
ካልቻለ፣ በዚሁ ምክንየት የግዥው ፈፃሚ አካል ሥርዓቱን ወይም ንዑስ ሥርዓቱን ለመጠቀም
ባልቻለበት የጊዜ ርዝመት መጠን የዋስትናው የሽፋን ዘመን እንዲራዘም ይደረጋል፡፡
57.12 በዋራንቲ ጊዜ ውስጥ የተተኩት ዕቃዎች ከቀሪው የዋስትና ሽፋን ጊዜ ውስጥ ወይም ከሦሥት ወር
በሚረዝመው፣ በጉዳትና ብልሽት ተጠያቂነት ዋስትና የሚሸፈኑ ይሆናሉ፡፡
57.13 በግዥው ፈፃሚ አካል ጠያቂነትና ሌሎች በውሉ መሠረት የግዥው ፈጻሚ አካል የሆኑትን ሌሎች
መብቶችና በአቅራቢው ላይ የሚወስዳቸውን እርምጃዎች በማይገድብ መልኩ፣ የግዥው ፈፃሚ
አካል ጋር በተደረገ ስምምነት መሠረት ከሥርዓቱ አካላት ጋር የተገጠሙትን ሌሎች ዕቃዎች
በንዑስ ተዋዋይነት ካመረቱት ሦሥተኛ ወገኖች ወይም ሥርዓቱ ውስጥ ለገቡት ዕቃዎች ፍቃድ
ሰጪ ከሆኑት አካላት የተሰጡትን የጉዳት ተጠያቂነት ዋስትናዎች የግዥው ፈፃሚ አካል በአግባቡ
እንዲጠቀምባቸው የሚያስችል ማንኛውም ዓይነት ድጋፍ በአቅራቢው ይሰጠዋል፡፡

58 የትግበራ ዋስትና

58.1 የትግበራ ርክክብ የማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ከተሰጠበት ጊዜ ጀምሮ የመረጃ ሥርዓቱ በቴክኒካዊ
የፍላጎት መግለጫ ለተመለከተው የግዥው ፈጻሚ አካል ፍላጎት የተሟላና የተቀናጀ መፍትሄ የሚሰጥ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
51/74
ስለመሆኑና በሁሉም ረገድ በውሉ መሠረት ስለመከናወኑ አቅራቢው ማረጋገጫ መስጠት አለበት፡፡
የሥርዓቱን ከውሉ ፍላጎቶች መጣጣም በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53 መሠረት የሚከናወነው
የቅድመ ርክክብ ሙከራና የትግበራ ርክክብ ወሰኝ ሚና እንዲኖራቸው አቅራቢው ተስማምቷል፡፡
58.2 ከአቅራቢው ጋር በተያያዘ ምክንያት የመረጃ ሥርዓቱ ከቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ ጋርና በሁሉም ረገድ
ከውሉ ጋር ካልተጣጣመ፣ አቅራቢው በራሱ ወጪና ኪሣራ በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ
በተመለከተውና ማናቸውንም የአሠራርና የአፈጻጸም ደረጃ የጠበቁ መሆናቸውን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ
ለውጦች፣ ማሻሻያዎች እና/ወይም ተጨማሪ አካላትን በሥርዓቱ የማካተት እርምጃዎች ይወስዳል፡፡
አቅራቢው የማስተካከያ እርምጃ እንደወሰደ የግዥው ፈጻሚው አካልበተደረጉት ለውጦች፣
ማሻሻያዎች እና/ወይም ተጨማሪ አካላትን በሥርዓቱ የማካተት እርምጃዎች ላይድጋሚ የትግበራ
ርክክብ ፍተሻ የሚያሳውቅ ሲሆን ይህም በውጤታማነት እስከተጠናቀቀ ድረስ የሚቀጥል ይሆናል፡፡

58.3 ሥርዓቱ/ቶቹ (ወይም ንዑስ ሥርዓቱ/ቶቹ) የትግበራ ርክክብ ፍተሻ/ዎች ያላለፈ እንደሆነ፣ የግዥው
ፈጻሚው አካል በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20.6 (ሀ) መሠረት ውሉ እንዲቋረጥ ሊያደርግ
እና በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 42 መሠረት በተፈጠረው ችግር ምክንየት የደረሰበትን
መጉላላትና ተጨማሪ ወጪ ለማካካስ የአፈጻጸም ዋስትናውን ሊወርስ ይችላል፡፡

59 የአእምሯዊ ሀብት ባለቤትነት መብት ከለላ

59.1 አቅራቢው፣
(ሀ) የመረጃ ሥርዓቱ በቀረበበት፣ በተተከለበት፣ በተፈተሸበት እና ተቀባይነት ባገኘበት ሁኔታ፣
(ለ) የመረጃ ሥርዓቱን በውሉ መሠረት መጠቀም እና
(ሐ) በውሉ መሠረት ለግዥው ፈጻሚ አካል የቀረቡትን ሦፍትዌሮችና ቁሣቁሶች ማባዛት፣
ከማናቸውም በሌላ ሦሥተኛ ወገኖች ተይዘው ከሚገኙት የአእምሯዊ ሀብት ባለንብረትነት መብቶች ጋር
ያልተያያዘና የማይያያዝ፣ ራሱን የቻለ ሙሉ መብት ያለው ወይም የግዥው ፈጻሚ አካልን ባለቤትነት
እና ሙሉ ባለመብት ለማድረግ የሚስችሉ የመብቶችን ዝውውሮችና የመሣሠሉትን በውሉ መሠረት ስለ
ድኅረ-ርክክብ ዋስትናዎችና ስለአእምሯዊ ሀብት ባለንብረትነት መብቶችተፈላጊ ሁኔታዎችን በራሱ ወጪ
አጠናቅቆ የተሟላ የጽሁፍ ማስረጃ እንደሚያስረክብ ማረጋገጫ ሰጥቷል፡፡ ካለምንም ገደብ አቅራቢው
በሥርዓቱ ልማት ሥራ ላይ አገልግሎት ከሚሰጡት ሠራተኞቹ፣ ሌሎች ግለሰቦች ወይም ተቋማት
ማናቸውንም አስፈላጊ የሆኑ የጽሁፍ ስምምነቶች፣ አስተያየቶችና የመብቶችን ዝውውሮች እንደሚፈጽም
ማረጋገጫ ሰጥቷል፡፡

60 የአእምሯዊ ሀብት ባለቤትነትየካሣ ክፍያ

60.1 አቅራቢው፣ የግዥ ፈፃሚውን አካልንና ሰራተኞቹን ወይም ሀላፊዎቹንና ተጠሪዎቹን በማንኛውም አይነት
ክሶች፣ እርምጃዎች ወይም የአስተዳደር ሂደቶች፣ አቤቱታዎች፣ ኪሳራዎችና ጉዳቶች ምክንያት የሚከሰቱ
ማንኛውም አይነት ወጪዎችን (የጠበቃ ክፍያና ተያያዥ ወጪዎችን ይጨምራል) ከዚህ በታች
በተመለከቱት የአዕምሮአዊ መብቶች ምክንያት የሚከሰቱ ወጪዎችን ለመካስና ከጉዳት ነጻ ለማድረግ
ተስማምቷል፡፡

ሀ) በአቅራቢው የተካሄደው የሥርዓቱ ተከላ ወይም በኢፌዴሪ መንግሥት የግዛት ክልል ውስጥ፣
በፕሮጀክቱ የሥራ ቦታ ላይ ሥርዓቱንና ተያያዥ ቁሣቁሶችን መጠቀም፣
ለ) በውሉ መሠረት አቅራቢው ያስረከባቸውን ሦፍትዌሮችና ቁሣቁሶች ማባዛት፣

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
52/74
ሐ) ኪሣራዎቹ፣ ተጠያቂነቶቹና ወጪዎቹ የግዥው ፈጻሚ አካል በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ 59.2 የተደነገገውን በማፍረሱ ምክንያት የደረሱ እስካልሆነ ድረስ፣ በመረጃ
ሥርዓቱ የተመረቱትን ዕቃዎች በማንኛውም ሀገር መሸጥ፡፡
60.2 ይህ ክፍያ ሥርዓቱንም ሆነ ቁሳቁሶቹን ጨምሮ በውሉ ውስጥ ከተመለከተው ወይም እንደሁኔታው
እየታየ ከሚጠቀሰው ግልጋሎት ውጪ ሥራ ላይ በመዋላቸው ምክንየት ወይም የመረጃ ሥርዓቱን
ወይም ማንኛውንም በአቅራቢው በኩል ያልቀረቡትን ዕቃዎችና አገልግሎቶች በጥምረት በመጠቀም
የተመረተ የሥርዓቱ ምርት ሲኖርና፣ በአቅራቢው የቀረበውን ሥርዓት ለብቻው ያለውን
መብትበመጠቀም ሳይሆን ከሌሎች ጋር በጥምረት በመጠቀም ምክንያት የደረሰ ችግር ከሆነ ሽፋን
አይሰጥም፡፡
60.3 በተጨማሪም የካሳ ክፍያው ከሚከተሉት አቤቱታዎች በማናቸውም ላይ ተፈጻሚ አይሆንም፡፡
ሀ) የግዥው ፈጻሚ አካል መ/ቤት ቅርንጫፍ፣ ዋና ወይም ተባባሪ ከሆነው መ/ቤት የቀረበ
እንደሆነ፣
ለ) የግዥው ፈጻሚ አካል የቴክኒክ ፍላጎት መግለጫ ባዘዘው ንድፍ ቀጥተኛ ምክንየትነት
ከሆነና አቅራቢው ስለሚፈጠረው ሁኔታ በመጫረቻው ሠነድ ላይ በመመዝገብ የጠቆመ
ከሆነ፣ወይም
ሐ) በሥርዓቱና በቁሳቁሶቹ ላይ በግዥው ፈጻሚ አካል ወይም ከአቅራቢው ውጪ በሆነና
ከአቅራቢው ባልተፈቀደለት ሌላ ሰው በተደረገ ለውጥ የተፈጠረ ከሆነ፡፡
60.4 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 59.1 መሰረት የተነሳ በግዥ ፈፃሚው አካሉ ላይ የፍ/ቤት
አቤቱታ ከቀረበ የግዥ ፈፃሚው አካሉ ወዲያውኑ ለአቅራቢው ያሳውቃል፡፡ አቅራቢውም በራሱ ወጪ እና
በግዥ ፈፃሚው አካሉ ስም ለቀረቡት ክሶች ወይም አቤቱታዎች ፍ/ቤት በመቅረብ ምላሽ ይሰጣል፡፡
አቅራቢው ከግዥ ፈፃሚው አካል ማስታወቂያው በደረሰው በ 28 ቀናት ውስጥ ለቀረቡት ክሶች ወይም
አቤቱታዎች ምላሽ እንደሚሰጥ ካላሳወቀ፣ የግዥ ፈፃሚው አካል በራሱ ስም ጉዳዩን የመከታተልና የማካሄድ
ነጻነት አለው፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል ከአቅራቢው በሚቀርብለት ጥያቄ መሰረት የቀረቡትን የፍ/ቤት ክሶች
ወይም አቤቱታዎች ምላሽ በመስጠት ረገድ የሚችለውን ጥረት ሁሉ ያደርጋል፡፡ በዚሁ ሂደት ውስጥ የግዥ
ፈፃሚው አካል የሚያወጣቸው ማንኛውም አግባብነት ያላቸው ወጪዎች በአቅራቢው ይመለስለታል፡፡
60.5 የግዥ ፈፃሚው አካል፣ አቅራቢውን፣ የአቅራቢውን ሠራተኞች፣ ሀላፊዎችና ንዑስ ኮንትራክተሮች፣
በማንኛውም አይነት ክሶች፣ እርምጃዎች ወይም የአስተዳደር ሂደቶች፣ አቤቱታዎች፣ ኪሳራዎችና ጉዳቶች
ምክንያት የሚከሰቱ ማንኛውም አይነት ወጪዎችን (የጠበቃ ክፍያና ተያያዥ ወጪዎችን ይጨምራል)፣
እንዲሁም በማናቸውም አይነት የፈቃድ ማስረጃዎች፣ የአገልግሎት ሞዴሎች፣ የተመዘገቡ ንድፎች፣ የንግድ
ምልክቶች፣ የባለቤትነት ይዞታዎች ወይም ሌሎች በተመዘገቡም ሆነ ባልተመዘገቡ የአዕምሮአዊ መብቶች
ወይም በማንኛውም በንድፍ፣ በዳታ፣ በስዕል ወይም በስፔስፊኬሽን ምክንያት የሚከሰቱ ወጪዎችን፣
አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 59.8 የተደነገገውን በማፍረሱ ምክንያት የደረሱ
እስካልሆነ ድረስ፣ ለመካስና ከጉዳት ነጻ ለማድረግ ተስማምቷል፡፡
60.6 የካሳ ክፍያው የሚከተሉትን አይሸፍንም፡፡
ሀ) ማንኛውንም ንድፍ፣ ዳታ፣ ስዕል ወይም ስፔስፊኬሽን በውሉ ውስጥ ከተመለከተው አግባብ የተለየ ወይም
ውጪ የሆነ አጠቃቀም፣
ለ) የንድፍ፣ የዳታ፣ የስዕል ወይም የስፔስፊኬሽን ወይም የሌላ ሠነድና የቁሳቁሶቹ አጠቃቀም በግዥው ፈፃሚ
አካል ወይም በተወካዩ ከታዘዘው ውጪ ሥራ ላይ በመዋላቸው ምክንየት ወይም የመረጃ
ሥርዓቱን ወይም ማንኛውንም በግዥው ፈፃሚ አካል በኩል ያልቀረቡትን ዕቃዎችና
አገልግሎቶች በጥምረት በመጠቀም የተመረተ የሥርዓቱን ምርት ሲኖርና፣ በግዥው ፈፃሚ አካል

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
53/74
የቀረበው ንድፍ፣ ዳታ፣ ስዕል ወይም ስፔስፊኬሽን ወይም ሌላ ሠነድና ቁሳቁሶቹ ለብቻቸው ያላቸውን
መብት በመጠቀም ሳይሆን ከሌሎች ጋር በጥምረት በመጠቀም ምክንያት የደረሰ ችግር ከሆነ
ሽፋን አይሰጥም፡፡
60.7 በተጨማሪም የካሳ ክፍያዎቹ በሚከተሉት ላይ ተፈጻሚነት አይኖራቸውም፡፡
ሀ) የአቅራቢው መ/ቤት ቅርንጫፍ፣ ዋና ወይም ተባባሪ ከሆነው መ/ቤት የቀረበ እንደሆነ፣
ለ) ከግዥው ፈፃሚ አካል ወይም ከተወካዩ በተሰጠው ንድፍ፣ ዳታ፣ ስዕል ወይም ስፔስፊኬሽን ወይም
ሌላ ሠነድ ወይም ቁሳቁሶቹ ላይ አቅራቢው ወይም የአቅራቢው ተወካይ በሆነ ሌላ ሰው
በተደረገ ለውጥ ምክንያት የተፈጠረ ከሆነ፡፡
60.8 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 59.5 መሰረት የተነሳ በአቅራቢውላይ የፍ/ቤት አቤቱታ ከቀረበ
አቅራቢው ወዲያውኑ ለግዥው ፈፃሚ አካል ያሳውቃል፡፡ የግዥው ፈፃሚ አካልም በራሱ ወጪ እና
በአቅራቢው ስም ለቀረቡት ክሶች ወይም አቤቱታዎች ፍ/ቤት በመቅረብ ምላሽ ይሰጣል፡፡የግዥው ፈፃሚ
አካል የአቅራቢውን ማስታወቂያ ከተቀበለበት ቀን አንሥቶ ባሉት 28 ቀናት ውስጥ ለቀረቡት ክሶች ወይም
አቤቱታዎች ምላሽ እንደሚሰጥ ካላሳወቀ፣ አቅራቢው በራሱ ስም ጉዳዩን የመከታተልና የማካሄድ ነጻነት
አለው፡፡ አቅራቢው የግዥው ፈፃሚ አካል በሚያቀርብለት ጥያቄ መሰረት የቀረቡትን የፍ/ቤት ክሶች ወይም
አቤቱታዎች ምላሽ በመስጠት ረገድ የሚችለውን ጥረት ሁሉ ያደርጋል፡፡ በዚሁ ሂደት ውስጥ አቅራቢው
የሚያወጣቸው ማንኛውም አግባብነት ያላቸው ወጪዎች በግዥው ፈፃሚ አካል ይመለስለታል፡፡

61 የተጠያቂነት ገደብ

61.1 በወንጀል፣ በግድየለሽነት ወይም ሆን ተብሎ በሚፈጠር ያልተገባ ሥነ ምግባር ካልሆነ በስተቀር፣
(ሀ) በውል ውስጥም ሆነ ከውል ውጭ በማንኛውም ቀጥተኛ ካልሆነ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ የሚከሰት
ጥፋትና ጉዳት፣ ከጥቅም ውጭ መሆን ወይም የምርትና ትርፍ መጥፋት አቅራቢው ለግዥ ፈፃሚው
አካል ኃላፊ አይሆንም፡፡ እነዚህ ገደቦች ግን ከውል ሁኔታዎች ጋር በተያያዘ ለሚከሰቱ ሌሎች ጉዳቶች
አቅራቢው ለግዥ ፈፃሚው አካል የጉዳት ካሣ እንዳይከፍል አያደርጉትም፡፡
(ለ) የአቅራቢው አጠቃላይ ኃላፊነት በውሉ መሠረትም ሆነ ከውል ውጭ በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ
ከተመለከተው አጠቃላይ የውል ዋጋ አይበልጥም፡፡ ነገርግን ይህ ገደብ ችግር ያለባቸውን ዕቃዎች
ወይም መሣሪያዎች ማስጠገኛና መተኪያ ዋጋን አይጨምርም፣ ወይም በመብት ማስከበሪያ ጥሰት
ምክንያት ለግዥ ፈፃሚው አካል ሊከፈል የሚገባውን ግዴታ አይመለከትም፡፡

ሸ. የስጋት ስርጭት

62 ባለቤትነትን ስለማስተላለፍ

62.1 ሦፍትዌሮችና ሌሎች ቁሣቁሶች ሳይጨምር የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎችና ሌሎች ዕቃዎች ባለቤትነት
መብት ለግዥው ፈፃሚ አካል የሚተላለፈው በርክክብ ጊዜ ወይም በሌላ የጋራ ስምምነት በተወሰነና
በውል ስምምነቱ ውስጥ በተገለፀው መሠረት ይሆናል፡፡

62.2 የሦፍትዌሮችና የሌሎች ቁሣቁሶች የአጠቃቀም ሁኔታና የባለቤትነት መብት በበአጠቃላይ የውል
ሁኔታዎች አንቀፅ 26 እና በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ ውስጥ በተብራራው መሠረት የሚፈፀም
ይሆናል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
54/74
62.3 ከግዥ ትዕዛዙ ጋር በተገናኘ ማናቸውም በግዥ ፈፃሚው አካል ለአቅራቢው የተሰጡ መገልገያዎች፣ ንድፎች፣
ዝርዝሮች ወይም ሌሎች መረጃዎች ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ስጋቶች ኃላፊነት የአቅራቢው ቢሆንም ንብረትነታቸው ግን
የግዥ ፈፃሚው አካል ሆኖ ይቆያል፡፡አቅራቢው ይህንኑ የግዥ ትዕዛዝ ለማስፈፀም ብቻ ይጠቀምባቸዋል፡፡ በግዥ
ፈፃሚው አካል እንዲመለስ ሲጠየቅም አቅራቢው ወዲያውኑ መመለስ አለበት፡፡

62.4 ማናቸውም አቅራቢው ከመረጃ ቴክኒዎሎጂዎችና ሌሎች ዕቃዎች ውል ጋር በተያያዘ ውሉን ለማስፈፀም
የሚጠቀምባቸው የራሱ የሆኑ መገልገያዎች፣ የግዥው ፈፃሚ አካል የዕቃዎቹን ዋጋ ከፍሎ ባለቤትነቱን
ለማስተላለፍ የሚያስችል የፅሑፍ ስምምነት ካልተደረገ በስተቀር የአቅራቢው ሆነው ይቆያሉ፡፡

63 ጥንቃቄዎች

63.1 የግዥ ፈፃሚው አካል የመረጃ ሥርዓቱና የንዑስ ሥርዓቱ መሣሪያዎችና ዕቃዎች ወደፕሮጀክቱ የሥራ ቦታ ከደረሱበት
ጊዜ አንሥቶ ያለውን ጥንቃቄና ጥበቃ የማድረግ ኃላፊነት አለበት፡፡ በበአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53
(ቅድመ-ርክክብ ሙከራና የትግበራ ርክክብ) መሠረት የመረጃ ሥርዓቱና የንዑስ ሥርዓቱ መሣሪያዎችና ዕቃዎች
የትግበራ ርክክብ እስከሚጠናቀቅበት ጊዜ ድረስ የሚደርስባቸውን ጥፋትና ጉዳት (ጥፋቱና ጉዳቱ የደረሰባቸው
በአቅራቢው፣ በሠራተኞቹ ወይም በንዑስ ተቋራጮቹ ድርጊትና የጥንቃቄ ጉድለት እስካልሆነ ድረስ)
የግዥፈፃሚውአካልበራሱ ወጪም ቢሆን እየሸፈነ ያስተካክላል፡፡ የዕቃዎቹን ዋጋ ከፍሎ ባለቤትነቱን ለማስተላለፍ
የፅሑፍ ስምምነት ካልተደረገ በስተቀር የአቅራቢው ሆነው ይቆያሉ፡፡

63.2 ከዚህ በታች በተመለከቱት ምክንያቶች በመረጃ ሥርዓቱ ወይም በማናቸውም የሥርዓቱ አካል ላይ ማናቸውም ጥፋትና
ጉዳት የደረሰ እንደሆነ፣

(ሀ) (በኢፌዴሪ መንግሥት የግዛት ክልል ከፕሮጀክቱ የሥራ ቦታ ጋር አግባብነት እስካለው ድረስ)
የኒውክለር ፍንዳታ፣ የኒውክለር ጨረር፣ የኒውክለር ብክለት ወይም የአውሮፕላን የሞገድ ግፊት
ወይም ሌሎች ተመሣሣይነት ያላቸው ገጠመኞች፣ በአንድ ልምድ ባለው የሥራ ተቋራጭ ሊገመቱና
ሊተነበዩ የማይችሉ፣ ወይም ቢገመቱም ድንጋጌዎች በማስቀመጥና የዚህ ዓይነት ሥጋቶች በመድን
ዋስትናዎች ገበያ ተቀባይነት ስለማይኖራቸውና በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 65
መሰረት በመድን ዋስትና ፖሊሲዎች ውስጥም በጥቅሉ ከተገለሉት ዝርዝር ውስጥ የሚካተቱ
እንደመሆናቸው፣የመድን ዋስትና ለመግዛት የማይቻልባቸው ናቸው፡፡

(ለ) የግዥው ፈጻሚ አካል ወይም ማንኛውም ሦሥተኛ ወገን የመረጃ ሥርዓቱን ወይም ማናቸውንም
የሥርዓቱን አካልና መሣሪያዎች በውሉ መሠረት ከተፈቀደው ውጪ መጠቀም፣

(ሐ) በግዥው ፈፃሚ አካልወይም በተወካዩ የቀረበውን ወይም የተሠየመውን ንድፍ፣ዳታ፣ስዕል ወይም
ስፔስፊኬሽን መተማመን ወይም መጠቀም ወይም ማናቸውም አቅራቢው በአጠቃላይ የውል
ሁኔታዎች አንቀጽ 45.1 (ለ) መሠረት ኃላፊነት እንደማይወስድ ያሳወቀባቸው ጉዳዮች፣
የጠፉትን፣ የተደመሰሱትን ወይም የተበላሹትን ጨምሮ የትግበራ ርክክብ የተካሄደባቸውን የመረጃ
ሥርዓት ወይም ንዑስ ሥርዓት በተመለከተ በግዥው ፈጻሚ አካል ለአቅራቢው የሚከፈል ይሆናል፡፡
የግዥው ፈጻሚ አካል በሥርዓቱ ላይ የደረሰውን ጥፋትና ጉዳት በማስተካከሉ ሂደት የአቅራቢውን
ድጋፍ በጽሁፍ የጠየቀ እንደሆነ፣ አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 14 መሠረት
ወጪውን የግዥው ፈጻሚ አካል የሚሸፍን ሆኖ ተገቢውን ድጋፍ ይሰጣል፡፡ የግዥው ፈጻሚ አካል
በሥርዓቱ ላይ የደረሰውን ጥፋትና ጉዳት በማስተካከሉ ሂደት የአቅራቢውን ድጋፍ በጽሁፍ
የማይጠይቅ ከሆነ፣ከሥርዓቱ ውስጥ ጥፋትና ብልሽት የደረሰበትን አካባቢ ከአፈጻጸም ላይ በመቀነስ
በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ መሠረት የ ‹ለውጥ› ጥያቄ ያቀርባል፣ ወይም ጥፋቱና ጉዳቱ
አብዛኛውን የሥርዓቱን ክፍሎች ለጉዳት የዳረገ ከሆነ፣ የግዥው ፈጻሚ አካል በአጠቃላይ የውል
ሁኔታዎች አንቀጽ 20.2 መሠረት ውሉን ያቋርጣል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
55/74
63.3 አቅራቢው የውል ግዴታውን ለማሟላት የሚጠቀምባቸው በግዥው ፈጻሚ አካል ፈቃደኝነት በፕሮጀክቱ
የሥራ አካባቢ በሚገኙት የአቅራቢው መሣሪያዎች ላይ ለሚደርስባቸውማናቸውም ጥፋትና ጉዳት (ጥፋቱና
ጉዳቱ የደረሰባቸው በአቅራቢው፣ በሠራተኞቹ ወይም በንዑስ ተቋራጮቹ ድርጊትና የጥንቃቄ ጉድለት
እስካልሆነ ድረስ) የግዥፈፃሚውአካል ተጠያቂ ነው፡፡

64 የንብረት ጥፋት/ጉዳት፣ የሠራተኞች አደጋ ወይም ጉዳት፣ ዋስትናና ካሣ

64.1 አቅራቢውም ሆነ ንዑስ ተቋራጮቹ በኢፌዴሪ መንግሥት የግዛት ክልል ውስጥ በሥራ ላይ የሚገኙትንና
አስገዳጅ የሆኑትን የሥራ ላይ ደኅንነት፣ የመድን ዋስትና፣ የጉምሩክና የኢሚግሬሺን ሕጎች የማክበርና
በሚፈቅዱት መሠረት ብቻ የመፈጸም ግዴታ አለባቸው፡፡

64.2 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 63.3 እንደተጠበቀ ሁኖ አቅራቢው፣ ከመረጃ ሥርዓቱ አቅርቦት፣ ተከላ፣
ፍተሻና ሙከራጋር በተያያዘ እና በአቅራቢው፣ በሰራተኞቹ፣ በሀላፊዎቹ፣ በንዑስ ኮንትራክተሮቹና በተጠሪዎቹ
ቸልተኝነት (በግዥው ፈጻሚ አካል፣ በሰራተኞቹ፣ በሀላፊዎቹ፣ በንዑስ ኮንትራክተሮቹና በተጠሪዎቹ
ቸልተኝነት የደረሰውን የሰው ሞትና ጉዳት እንዲሁም የንብረት ጥፋትና ጉዳት ሳይጨምር) ምክንያት
በማንኛውም ሰው ሞትና ጉዳት ወይም በማንኛውም ንብረት ጥፋትና ጉዳት ምክንያት (ርክክብ ቢካሄድም
ባይካሄድም የመረጃ ሥርዓቱን ሳይጨምር) የግዥ ፈፃሚው አካልና ሰራተኞቹን ወይም ሀላፊዎቹን
በማንኛውም አይነት ክሶች፣ እርምጃዎች ወይም የአስተዳደር ሂደቶች፣ አቤቱታዎች፣ ኪሳራዎችና ጉዳቶች
ምክንያት ከሚደርሱት ወጪዎች (የጠበቃ ክፍያና ተያያዥ ወጪዎችን ይጨምራል) መካስና ከጉዳት ነጻ
ማድረግ ይኖርበታል፡፡

64.3 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 63.2 መሰረት አቅራቢውን በሚመለከት ጉዳይ የተነሳ በግዥ ፈፃሚው
አካሉ ላይ የፍ/ቤት አቤቱታ የቀረበ እንደሆነ፣ የግዥ ፈፃሚው አካልወዲያውኑ ለአቅራቢው ያሳውቃል፡፡
አቅራቢውም በራሱ ወጪ እና በግዥ ፈፃሚው አካሉ ስም ለቀረቡት ክሶች ወይም አቤቱታዎች ፍ/ቤት
በመቅረብ ምላሽ ይሰጣል፡፡አቅራቢው ከግዥ ፈፃሚው አካል ማስታወቂያው በደረሰው በ 28 ቀናት ውስጥ
ለቀረቡት ክሶች ወይም አቤቱታዎች ምላሽ እንደሚሰጥ ካላሳወቀ፣ የግዥ ፈፃሚው አካል በራሱ ስም ጉዳዩን
የመከታተልና የማካሄድ ነጻነት አለው፡፡የግዥ ፈፃሚው አካል ከአቅራቢው በሚያቀርብለት ጥያቄ መሰረት
የቀረቡትን የፍ/ቤት ክሶች ወይም አቤቱታዎች ምላሽ በመስጠት ረገድ የሚችለውን ጥረት ሁሉ ያደርጋል፡፡
በዚሁ ሂደት ውስጥ የግዥ ፈፃሚው አካል የሚያወጣቸው ማንኛውም አግባብነት ያላቸው ወጪዎች
በአቅራቢው ይመለስለታል፡፡

64.4 የግዥው ፈጻሚ አካል፣ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 65 (የመድን ዋስትና) መሠረት በተገዛው ዋስትና
ሽፋን ከሚተካው በላይ ለሆነና የትግበራ ርክክብ ያልተካሄደባቸውን የመረጃ ሥርዓት ሳይጨምር፣ በግዥው
ፈጻሚ አካል ንብረት ላይ በደረሰው የእሣት ቃጠሎ፣ ፍንዳታ፣ ወይም ማናቸውም ሌላ አደጋ ምክንየት
በማንኛውም ሰው ሞትና ጉዳት ወይም በማንኛውም ንብረት ጥፋትና ጉዳት ምክንያት አቅራቢውን፣
ሰራተኞቹን ወይም ሀላፊዎቹን በማንኛውም አይነት ክሶች፣ እርምጃዎች ወይም የአስተዳደር ሂደቶች፣
አቤቱታዎች፣ ኪሳራዎችና ጉዳቶች ምክንያት ከሚደርሱት ወጪዎች (የጠበቃ ክፍያና ተያያዥ ወጪዎችን
ይጨምራል)፣የእሣት ቃጠሎው፣ ፍንዳታው፣ ወይም ማናቸውም ሌላ አደጋ የደረሰው በአቅራቢው፣
በሰራተኞቹ፣ በሀላፊዎቹ፣ በንዑስኮንትራክተሮቹና በተጠሪዎቹ ቸልተኝነት እስካልሆነ ድረስ፣መካስና ከጉዳት
ነጻ ማድረግ ይኖርበታል፡፡

64.5 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 63.4 መሰረት የግዥ ፈፃሚውን አካል በሚመለከት ጉዳይ የተነሳ
በአቅራቢውላይ የፍ/ቤት አቤቱታ የቀረበ እንደሆነ፣ አቅራቢው ወዲያውኑ ለግዥ ፈፃሚው አካል ያሳውቃል፡፡
የግዥ ፈፃሚው አካልም በራሱ ወጪ እና በአቅራቢውስም ለቀረቡት ክሶች ወይም አቤቱታዎች ፍ/ቤት
በመቅረብ ምላሽ ይሰጣል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል ከአቅራቢው ማስታወቂያው በደረሰው በ 28 ቀናት ውስጥ
ለቀረቡት ክሶች ወይም አቤቱታዎች ምላሽ እንደሚሰጥ ካላሳወቀ፣ አቅራቢውበራሱ ስም ጉዳዩን የመከታተልና

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
56/74
የማካሄድ ነጻነት አለው፡፡አቅራቢው ከግዥ ፈፃሚው አካል በሚቀርብለት ጥያቄ መሰረት የቀረቡትን የፍ/ቤት
ክሶች ወይም አቤቱታዎች ምላሽ በመስጠት ረገድ የሚችለውን ጥረት ሁሉ ያደርጋል፡፡ በዚሁ ሂደት ውስጥ
አቅራቢው የሚያወጣቸው ማንኛውም አግባብነት ያላቸው ወጪዎች በግዥው ፈጻሚ አካል ይመለስለታል፡፡

64.6 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 63 መሠረት የካሣ ክፍያውን ጥቅም ያገኘው ወገን ፣ የደረሰበትን ጥፋትና
ጉዳት አቻችሎ ለመሸፈን መናቸውንም የተቻለውን ሁሉ እርምጃ ይወስዳል፡፡

65 የመድን ዋስትናዎች

65.1 አቅራቢው ውሉን በሚፈጽምበት የሥራ ሂደት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የመድን ዋስትናዎች በራሱ ወጪ
መግዛትና አገልግሎት እየሰጡ እንዲቆዩ ማድረግ ወይም ማስገዛትና አገልግሎት እየሰጡ እንዲቆዩ ማድረግ
ይኖርበታል፡፡ የዋስትናው ሽፋን ተጠቃሚ ማንነትና የዋስትናው ፖሊሲ ቅጽ ይዘትም ለግዥው ፈጻሚ አካል
ቀርቦ እየጸደቀ የሚፈጸም ይሆናል፡፡ የግዥው ፈጻሚ አካልም እንዲያጸድቀው የሚቀርቡለትን ጥያቄዎች
ካለምክንያት የሚያዘገይ አይሆንም፡፡

(ሀ) ለጭነት የጉዞ ላይ ዋስትና፤


እንዳስፈላጊነቱ፣ በዚህ ውል መሠረት የሚቀርቡ የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎች፣ ዕቃዎችና ሌሎች
ቁሣቁሶች ጠቅላላ ዋጋን 110 ከመቶ (የጠቅላላ ዋጋው ላይ ተጨማሪ 10 ፐርሰንት
በመጨመር)፣ በቀላሉ ሊቀየሩ የሚችሉ ገንዘቦችን በመጠቀምና አለም አቀፍ የንግድ ቃሎችን
መሠረት በማድረግ በፕሮጀክቱ ሣይት ርክክብ እስኪካሄድ ድረስ ባለው የመንገድና የጉዞ ሂደትላይ
ለሚደርስባቸው አካላዊ ጥፋት ወይም ጉዳት የሚገባላቸው የመድን ዋስትና ነው፡፡
(ለ) ለተከላ የአጠቃላይ ሥጋት ዋስትና፤
እንዳስፈላጊነቱ፣ በዚህ ውል መሠረት የሚቀርቡ የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎች፣ ዕቃዎችና ሌሎች ቁሣቁሶች
ጠቅላላ ዋጋን 110 ከመቶ (የጠቅላላ ዋጋው ላይ ተጨማሪ 10 ፐርሰንት በመጨመር)፣ በቀላሉ
ሊቀየሩ የሚችሉ ገንዘቦችን በመጠቀምና አለምአቀፍ የንግድ ቃሎችን መሠረት በማድረግ፣ የሥርዓቱ
የትግበራ ርክክብ ከመካሄዱ በፊት፣ በፕሮጀክቱ ሣይት የሚገኙትን ዕቃዎች ከሁሉም አካላዊ ጥፋት
ወይም የጉዳት ሥጋት ሽፋን ለማግኘት የሚገባላቸው የመድን ዋስትና ሲሆን፣ በዚህ ርዕስ ሥር ሁነው
ነገር ግን በታዋቂ የመድን ተቋማት ፖሊሲ ውስጥ ያልተካተቱትን አደጋዎች አያጠቃልልም፡፡
(ሐ) የሦሥተኛ ወገን ተጠያቂነት ዋስትና፤
በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተገለፁት ሁኔታዎችና ከመረጃ ሥርዓቱ አቅርቦትና ተከላ ጋር በተያያዘ
የግዥ ፈፃሚው አካል ሠራተኞችን ጨምሮ በሦሥተኛ ወገኖች ላይ የሚደርሰውን የአካል ጉዳትና ሞት
፣ የግዥው ፈፃሚውን አካል ንብረትና ርክክብ የተካሄደባቸውን ንዑስ የመረጃ ሥርዓት ጨምሮ
የሦሥተኛ ወገኖችን ንብረት ጥፋትና ጉዳት ሽፋን ለማግኘት የሚገባላቸው የመድን ዋስትና ነው፡፡

(መ) የተሸከርካሪ ዋስትና፤


የውል ግዴታን ከመወጣት ሂደት ጋር በተያያዘ አቅራቢውም ሆነ ንዑስ ተቋራጮች የሚጠቀሙባቸው
ተሸካርካሪዎች (ባለቤትነቱ ቢመለከታቸውም ባይመለከታቸውም) በኢፌዴሪ መንግሥት የግዛት
ክልል ውስጥ ሥራ ላይ ባሉት ሕጎች መሠረት የሚገባላቸው የመድንዋስትና ነው፡፡
(ሠ) በልዩ የውል ሁኔታዎች በተመለከተው መሠረት ሌላ ተጨማሪ ዋስትና (ካለ)

65.2 ለጭነት ጉዞ የሚገባውን ዋስትና ሳይጨምር በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 64.1 መሠረት በሁሉም
በአቅራቢው በተገዙት የመድን ዋስትናዎች ውስጥ ሽፋኑ እንደሚያካትታቸው በስማቸው ከሚገለጹት

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
57/74
ከሦሥተኛ ወገን የመድን ዋስትናዎች እና ከአቅራቢው ንዑስ ተቋራጮች በስተቀር በማንኛውም የመድን ዋስትና
ውስጥ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 64.1 መሠረት የግዥው ፈጻሚ አካል ስም መጠቀስ
ይኖርበታል፡፡ በውሉ የአፈጻጸም ሂደት በሽፋኑ ተጠቃሚነት በመድን ዋስትናው በተመዘገቡት አካላት ላይ
ለሚደርስባቸው ጥፋትና አቤቱታዎች ሽፋን በተመለከተ የመድን ዋስትና ሰጪው የመጠቅለል/የማካተት መብት
በዚህ ፖሊሲ አማካይነት ይሠረዛል፡፡

65.3 አቅራቢው የተፈለጉት የመድን ዋስትና ፖሊሲዎች በተሟላ ሁኔታ ሥራ ላይ ስለመሆናቸው፣ የዋስትናውን
የምሥክር ወረቀቶች (ወይም የመድን ዋስትና ፖሊሲዎቹን ኮፒ) በማስረጃነት ለግዥው ፈፃሚ አካል
ያስረክባል፡፡

65.4 እንዳስፈላጊነቱ፣ ንዑስ ተቋራጮች ውሉን በሚፈፅሙበት የሥራ ሂደት ለሠራተኞቻቸው፣


ለተሸከርካሪዎቻቸውና ለሥራው ተገቢ የሆኑትን የመድን ዋስትናዎች በራሳቸው ወጪ መግዛትና አገልግሎት
እየሰጡ እንዲቆዩ መደረጉን (የመድን ዋስትናዎቹ በአቅራቢው ወጪ ተገዝተው እያገለገሉ የሚገኙ እስካልሆነ
ድረስ) የማረጋገጥ ኃላፊነት የአቅራቢው ነው፡፡

65.5 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 64.1 መሠረት ለሥራው ተገቢ የሆኑትን የመድን ዋስትናዎች በራሱ
ወጪ በመግዛት ስራ ላይ እንዲውል ለማድረግ ካልቻለ፣ የግዥው ፈፃሚ አካል የዋስትናውን አረቦን ራሱ
እየከፈለ ማናቸውንም ተፈላጊ ዋስትናዎች በመግዛት ስራ ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፡፡ የከፈለውን ወጪም
ለአቅራቢው በየወቅቱ ከሚከፈለው ሂሣብ ላይ አንድ ባንድ ወይም በድምሩ ይቀንሳል፡፡

65.6 በውሉ ውስጥ በተለየ ሁኔታ ካልተጠቀሰ በስተቀር፣ አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 64
መሠረት ከገባባቸው የመድን ዋስትናዎች ጋር በተያያዘ ማናቸውንም እና ሁሉንም የካሣ ጥያቄ አቤቱታዎች
ማዘጋጀት፣ ማቅረብና መከታተል እንዲሁም የዋስትና ሰጪው የከፈላቸውን/የሚከፍላቸውን ካሣዎች
መከታተል ይኖርበታል፡፡ አቅራቢው እንደየጉዳዩ ለሚያደርጋቸው የመድን ዋስትና ሽፋን አቤቱታዎች
ክትትሎች ተፈጻሚነት የግዥው ፈጻሚ አካል የተቻለውን ሁሉ ድጋፍ ይሰጠዋል፡፡ የዋስትና ሽፋን አቤቱታዎቹ
የግዥው ፈጻሚ አካልን የሚመለከቱ በሆነ ጊዜ ሁሉ አቅራቢው የግዥው ፈጻሚ አካልን ሃሳብ በጽሁፍ ካላገኘ
በስተቀር ምንም ዓይነት ፍቃድ መስጠት ወይም የማቻቻል እርምጃ ለመውሰድ አይችልም፡፡ በተመሣሣይ
ሁኔታም የዋስትና ሽፋን አቤቱታዎቹ አቅራቢውን የሚመለከቱ በሆነ ጊዜ ሁሉ የግዥው ፈጻሚ አካል
የአቅራቢውን ሃሳብ በጽሁፍ ካላገኘ በስተቀር ምንም ዓይነት ፍቃድ መስጠት ወይም የማቻቻል እርምጃ
ለመውሰድ አይችልም፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
58/74
ክፍል 8 ፡ ልዩ የውል ሁኔታዎች

ማውጫ

ሀ. አጠቃላይድንጋጌዎች 1
ለ. ውል 1
ሐ. የግዥፈፃሚውአካልግዴታዎች 5
መ. ክፍያ 5
ረ. የአቅራቢውግዴታዎች 7
ሠ. ውልስለመፈፀም 7
ሰ. የዋስትናናየተጠያቂነትሁኔታዎች 10
ሸ. የሥጋትሥርጭት 11

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
VIII/IX
ክፍል 8
ልዩ የውል ሁኔታዎች

የሚከተሉት ልዩ የውል ሁኔታዎች አጠቃላይ የውል ሁኔታዎችን የሚያሟሉ ናቸው፡፡ በማንኛውም ያለመጣጣም
በሚኖርበት ጊዜ እዚህ ውስጥ የተጠቀሱት ድንጋጌዎች በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ውስጥ ከተጠቀሱት የበላይነት
ይኖራቸዋል፡፡

አጠቃላይ የውል
ሁኔታዎች (አ.ው.ሁ) ልዩ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ ማጣቀሻ

ሀ. አጠቃላይ ድንጋጌዎች
የግዥ መለያ ቁጥር፡- [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]

አ.ው.ሁ. 1.2 (ቀ) ወሳኝ ቀኖቹ ካልተገለፀ የመረጃ ስርአቶችና ተዛማጅ አገልግሎቶች
እስከሚቀርቡ ድረስ ዉሉ በግዴታም ቢሆን ቀጣይነት ይኖረዋል።
አ.የው.ሁ. 1.2 (በበ) ድኅረ-ዋራንቲ የአገልግሎት ጊዜ የሚጀምረው የዋራንቲ ጊዜው [የወራት
ብዛት ይግባ] እንዳበቃ ነው፡፡

አ.ው.ሁ. 1.2 (ቸቸ) የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ [የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ ስምና ሀላፊነት


ይግባ]
አ.ው.ሁ. 1.2 (ነነ) የፕሮጀክት ሥራ ቦታ/ዎች [የፕሮጀክት ሥራ ቦታ/ዎች ስም፣የመንገድ
አድራሻና ከተማይግባ]
አ.ው.ሁ. 1.2 (ኘኘ) የግዥ ፈፃሚ አካል [የግዥ ፈፃሚ አካል ሙሉ ስም ይግባ]
አ.ው.ሁ. 1.2 (ጀጀ) አቅራቢው [የአቅራቢው ሙሉ ስም ይግባ]
አ.ው.ሁ. 6.3 (ሀ) የንግድ ቃሎቹ ትርጉም የሚገለፁት በ _ ነው [የንግድ ድርጅት ስም ይግባ]
አ.የው.ሁ. 6.3 (ለ) የአለም አቀፍ የንግድ ቃሎች (የኢንኮተርም) እትም [የአለም አቀፍ የንግድ
ቃሎች አመልክት ምሳሌ፡-የአለም አቀፍ የንግድ ቃሎች 2000]

ለ. ውል
አ.ው.ሁ. 7.1 (ሸ) በአ.ው.ሁ አንቀጽ 7.1 ከተዘረዘሩት ሰነዶች በተጨማሪ የሚከተሉት ሰነዶች
የውሉ አካል ናቸው፡፡
ሀ.
ለ.
ሐ.
አ.ው.ሁ. 7.3 የግዥው ፈፃሚ አካል ተወካይ/ኃላፊ የሚከተለው ነው፡፡
ተወካይ /ኃላፊ [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስምና ሀላፊነት ይግባ]
ፓ.ሣ.ቁ [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
ፓ.ሣ.ኮድ [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
አገር ኢትዮጵያ
ስልክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ ቁጥር ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
1/11
ፋስክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ ቁጥር ይግባ]
ኤ.ሜይል አድራሻ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]
የአቅራቢው ተወካይ/ኃላፊ የሚከተለው ነው፡፡
ተወካይ /ኃላፊ [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስምና ሀላፊነት ይግባ]
ፓ.ሳ.ቁ [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
ፓ.ሳ.ኮድ [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
አገር [አገር ይግባ]
ስልክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ ቁጥር ይግባ]
ፋስክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ ቁጥር ይግባ]
ኤ.ሜይል አድራሻ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]
አ.የው.ሁ. 8.1 ውሉ የሚገዛበት ህግ [ውሉ የሚገዛበት ህግ ይግባ]
አ.የው.ሁ 9.1 የውል ቋንቋ [ቋንቋ ይግባ]
አ.የው.ሁ 10.2 እና 10.3 ለማስታወቂያ አገልግሎት የግዥው ፈፃሚ አካልአድራሻ የሚከተለው ነው
የግዥው ፈፃሚ አካል [የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]
የሚመለከተው ሰው [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
ስም
የቢሮ ቁጥር [ቢሮ ቁጥር ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
ፓ.ሣ.ቁ [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
ፓ.ሣ. ኮድ [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
አገር ኢትዮጵያ
የስልክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ ቁጥር ይግባ]
የፋስክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ ቁጥር ይግባ]
ኢሜይል አድራሻ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]
ለማስታወቂያ አገልግሎት የአቅራቢው አድራሻ የሚከተለው ነው
አቅራቢው [የአቅራቢው ስም ይግባ]
የሚመለከተው ሰው [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
ስም
የቢሮ ቁጥር [ቢሮ ቁጥር ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
ፓ.ሣ.ቁጥር [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
የፓ.ሣ. ኮድ [ፓ.ሳ. ቁጥር ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
አገር ኢትዮጵያ
የስልክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ ቁጥር ይግባ]
የፋክስ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ ቁጥር ይግባ]
ኤሜይል አድራሻ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]
አ.ው.ሁ. 11.1 (ሀ) ከውሉ ጋር በተያያዙ ጉዳዮች የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ የግዥው ፈጻሚ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
2/11
አካልን ተክቶ ሲሰራ የሚከተሉት ተጨማሪ ሥልጣኖች እና/ወይም ገደቦች
ይኖሩታል፡፡ [ጠቃሚና ተስማሚ አንቀፅ ይስፈር፣ ወይም ተጨማሪ ስልጣኖች
ወይም ገደቦች የሉትም ተብሎ ይስፈር]
ከውሉ ጋር በተያያዙ ጉዳዮች የአቅራቢው ተወካይ አቅራቢውን ተክቶ ሲሰራ
የሚከተሉት ተጨማሪ ሥልጣኖች እና/ወይም ገደቦች ይኖሩታል፡፡ [ጠቃሚና
አ.ው.ሁ. 11.2 (ለ)
ተስማሚ አንቀፅ ይስፈር፣ ወይም ተጨማሪ ስልጣኖች ወይም ገደቦች
የሉትም ተብሎ ይስፈር]
አ.ው.ሁ. 15.1 የመጫረቻ ዋጋ ማስረከቢያ ጊዜ ካለፈ በኋላ በህጐችና ደንቦች ላይ ለውጥ
ቢደረግ፣ የውሉን ዋጋየመቀነስ ወይም የመጨመር እና/ወይም የማስረከቢያ
ቀን ማስተካከል፣አቅራቢው የውል ግዴታውን ለመፈጸም በሚያደርገው
እንቅስቃሴ ላይ ለውጡ ከሚያደርስበት ጉዳት ጋር መመጣጠን ይኖርበታል፡፡
አ.ው.ሁ 16.1 ከኢ.ፌ.ዴ.ሪ መንግሥት የግዛት ክልል ውጭ ለሚቀርቡ የመረጃ
ቴክኒዎሎጂዎች፣ ቁሳቁሶችና ሌሎች ዕቃዎች አቅራቢው ከሚከተሉት
በስተቀር ማናቸውንም ታክሶች፣ የጉምሩክ ቀረጦች፣ የንግድ ፈቃድ
ክፍያዎችና ተፈላጊ ሁኔታዎች የማሟላት ኃላፊነት አለበት፡፡ [አቅራቢው
የማይጠየቅባቸው ጠቃሚ የሆኑ የታክሶችና የጉምሩክ ግዴታዎች ዝርዝር ይግባ]
ሀ.
ለ.
ሐ.
አ.ው.ሁ 16.3 በ ኢ.ፌ.ዴ.ሪ መንግሥት የግዛት ክልል ውስጥ ለሚቀርቡ የመረጃ
ቴክኒዎሎጂዎች፣ ቁሳቁሶችና ሌሎች ዕቃዎች አቅራቢው ከሚከተሉት
በስተቀር ማናቸውንም ታክሶች፣ የጉምሩክ ቀረጦች፣ የንግድ ፈቃድ
ክፍያዎችና ተፈላጊ ሁኔታዎች የማሟላት ኃላፊነት አለበት፡፡ [አቅራቢው
የማይጠየቅባቸው ጠቃሚ የሆኑ የታክሶችና የጉምሩክ ግዴታዎች ዝርዝር ይግባ]
አ.ው.ሁ 26.3 የግዥው ፈጻሚ አካል በውሉ ያገኛቸውን መደበኛ ሦፍትዌሮችና
ክፋዮቻቸውን የመጠቀም መብቶች፣ በሚከተሉት ሁኔታዎች የአቅራቢውን
የጽሁፍ ስምምነት በቅድሚያ ማግኘት ሳያስፈልገው ለመመደብ፣ ለመፍቀድ
ወይም በፈቃደኝነት ለማስተላለፍ ይችላል፡፡ [የለም ወይም በሌላ ቦታ ሊገለፅ
ይችላል የሚል ይስፈር]
አ.ው.ሁ 26.4 በትዕዛዝ የሚመረቱ ሦፍትዌሮችና ክፋዮቻቸውን በተመለከተ የግዥው
ፈጻሚ አካልና የአቅራቢው መብቶችና ግዴታዎች የሚከተሉት ናቸው፡፡
[በትዕዛዝ የሚመረት ሶፍትዌር የስርአቱ አካል ካልሆነ “አይመለከተውም”
ተብሎ ይስፈር፣ አልያም መብቶች፣ ግዴታዎች፣ ገደቦች፣ ከህግ ውጭ
የሆነ/ለየት ያለ/፣ ወይም ቅድምያ መሟላት ያለበት ተብሎ ይገለፅ]
በትዕዛዝ የሚመረቱ ቁሣቁሶችና ክፋዮቻቸውን በተመለከተ የግዥው ፈጻሚ
አካልና የአቅራቢው መብቶችና ግዴታዎች የሚከተሉት ናቸው፡፡ [በትዕዛዝ
የሚመረቱ ቁሳቁሶች የስርአቱ አካል ካልሆነ “አይመለከተውም” ተብሎ
ይስፈር፣ አልያም መብቶች፣ ግዴታዎች፣ ገደቦች፣ ከህግ ውጭ የሆነ/ለየት
ያለ/፣ ወይም ቅድምያ መሟላት ያለበት ተብሎ ይገለፅ]
አ.ው.ሁ 26.5 [የማይመለከተው ከሆነ፣ “ውሉ ስራ ላይ ለማዋል የሶፍትዌር የሚስጢር
ቁጥር የመግለፅ ውል አያስፈልግም ተብሎ ይስፈር፤ ካልሆነ የግዥ ፈፃሚው

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
3/11
አካል በቅድምያ የሚስጢር ቁጥር የመግለፅ ውል መፈፀም ከፈለገ ውሉ
የሚፈፀመበት ትልቁ የቀናት ብዛት ይገለፅ]
አ.ው.ሁ 27.1(ሀ) (iii) የመደበኛ ሦፍትዌሮች ፍቃድ ለ ----- ማገልገል ይኖርበታል፡፡ [በሁሉም
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ክልል ውስጥ ተበሎ ይስፈር
ወይም ከኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ክልል ውጭ ከሆነ
የቦታው ሽፋን ይገለፅ]
አ.ው.ሁ 27.1(ሀ) (iv) የሶፍትዌሮች አጠቃቀም የሚከተሉትን ተጨማሪ ማዕቀቦች ያገናዝባል፡፡
[“የለም” ይባል፣ ወይም ማእቀቦቹ ተገልፀው ይስፈሩ]
አ.የው.ሁ 27.1(ለ) (ii) የሦፍትዌር ፍቃድ ሦፍትዌሩን መጠቀምን፣ ለመጠቀም ወይም ወደ ተተኪ
ኮምፒውተር ለማስተላለፍ ማባዛትን መፍቀድ ይኖርበታል፡፡ [ብዙ ተጠቃሚ
ያለው ኮምፒዩተር ከሆነ ተተኪው ኮምፒዩተር በተመሳሳይ መልኩ ተቀራራቢ
የሆነ የተጠቃሚ ብዛት የሚያስተናግድና ተመሳሳይነት ያለው የኮምፒዩተር
አይነት መሆን አለበት፣ ወይም በተተኪው ኮምፒዩተር ሌላ ጠቃሚና አስፈላጊ
እገዳዎች ካለ ይገለፅ ]
አ.ው.ሁ 27.1(ለ) (vi) በዚህ ውል ውስጥ የተቀመጡት ማዕቀቦች እንደተጠበቁ ሆነው፣ የሦፍትዌር
ፍቃድ ሦፍትዌሩን ለ----ይፋ ማድረግን እና ለ-----እንደገና አምርቶ
መጠቀምን (የሚያገለግል ንዑስ ፍቃድ መስጠትን ጨምሮ) መፍቀድ
ይኖርበታል፡፡ [ድጋፍ ሰጪ አቅራቢዎች ወይም ንኡስ ተቋራጮች በድጋፍ ሰጪ
ውል አፈፃፀም ብቸኛ አካላት ናቸው ፣ ወይም ሌላ ጠቃሚና አስፈላጊ ድጋፍ
ሰጪ አካላትና ደንቦች ይገለፅ]
አ.ው.ሁ 27.1(ለ) (vii) በዚህ ውል ውስጥ የተቀመጡት ማዕቀቦች እንደተጠበቁ ሁነው፣ በአ.የው.ሁ.
አንቀጽ 27.1(ለ) (vi) ከተጠቀሱት ሰዎች በተጨማሪ [የሰዎቹ ማንነት
ይገለፅ]ሦፍትዌሩን ለ----ይፋ ማድረግን እና ለ-----እንደገና አምርቶ
መጠቀምን (የሚያገለግል ንዑስ ፍቃድ መስጠትን ጨምሮ) መፍቀድ
ይኖርበታል፡፡በዚህ ውል ውስጥ የተቀመጡት ማዕቀቦች እንደተጠበቁ ሆነው
አ.ው.ሁ 27.2 የአቅራቢው መደበኛ ሦፍትዌር ኦዲት የማድረግ መብት የሚከተሉትን
ሁኔታዎች ያገናዝባል፡፡ [ሁኔታዎች ይግባ]
አ.ው.ሁ 28.1 አቅራቢው ውሉ ሥራ ላይ ከዋለበት ቀን አንሥቶ በ ------ ቀናት [ቁጥር ይግባ]
ውስጥ የሥርዓቱን ሥራ ይጀምራል፡፡
አ.ው.ሁ 28.2 የትግበራ ርክክብ እስከ ----- [የትግበራ ርክክብ ቀን ይግባ] ወይም ከዚያ በፊት
ይከናወናል፡፡

ሐ. የግዥ ፈፃሚው አካል ግዴታዎች


አ.የው.ሁ 30.12 የግዥው ፈፃሚ አካል የሚከተሉት ተጨማሪ ኃላፊነቶች ይኖሩታል፡፡
[እንደአስፈላጊነቱ ተጨማሪ ኃላፊነቶች ይግባ ወይም “የለም” ይባል]
ሀ.
ለ.
ሐ.

መ. ክፍያ
አ.ው.ሁ 33.1 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 33 ውስጥ የተደነገጉት እንደተጠበቁ
ሆነው፣ የግዥው ፈጻሚ አካል ለአቅራቢው የሚከፍለው የውል ዋጋ ከዚህ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
4/11
በታች በተመለከቱትዘርፎች መሠረት እና ሁኔታዎችን የተከተለ ይሆናል፡፡
ከአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ዋጋ ጋር የሚዛመዱት የቅድሚያ ክፍያናየሙሉ
ሥርዓቱ ቅንጅት ዘርፎች ብቻ ናቸው፡፡ በሌሎች የክፍያ ዘርፎች አጠቃላይ
የውል ዋጋ ተብሎ የሚጠራው በአንድ የክፍያ ዘርፍ ሥር የዕቃዎቹና
አገልግሎቶቹ ጠቅላላ ወጪ ይሆናል፡፡ በየዘርፉ ውስጥ ለቀረቡት፣ለተተከሉት
ወይም የትግበራ ርክክብ ለተካሄደላቸው ዕቃዎችና አገልግሎቶች፣ በውል
ስምምነቱ የዋጋ መርሃግብር የተጠቀሱትን ነጠላ ዋጋና ምንዛሬ በመጠቀም
ተገቢውን የውል ጠቅላላ ዋጋ የኋሊት እየተሄደ ጭምር እንዲከፈል የውሉ
መርሃግብር ሊያስገድድ ይችላል፡፡
(ሀ) የቅድሚያ ክፍያ
ከውሉ ጠቅላላ ዋጋ ውስጥ (በደረሰኝ የሚተኩትን ጥቃቅንና ተደጋጋሚ
ወጪዎች ሳይጨምር) 10% ፣በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 33.10
ከተጠቀሰው የቅድሚያ ክፍያ ዋስትና ጋር ለቀረበ መጠየቂያ የሚከፈል
ይሆናል፡፡
(ለ) በትዕዛዝ የሚመረቱ ሦፍትዌሮችና ቁሳቁሶችን ሳይጨምር፣ የመረጃ
ቴክኒዎሎጂዎች፣ ቁሳቁሶችና ሌሎች ዕቃዎች፣
i) ለዚህ የክፍያ ዘርፍ ዕቃዎቹ ደርሰው ርክክብ እንደተካሄደ
የጠቅላላው የውሉ ዋጋ (ወይም የኋሊት ተሠልቶ) 60 ከመቶ
ii) የዚያው ዋጋ 10 ከመቶ፣ ተከላ እንደተጠናቀቀ
iii) የዚያው ዋጋ 10 ከመቶ፣ የትግበራ ርክክብ እንደተጠናቀቀ
(ሐ) በትዕዛዝ የሚመረቱ ሦፍትዌሮችና ቁሳቁሶችን በተመለከተ፣
iv) ለዚህ የክፍያ ዘርፍ ተከላ እንደተካሄደ የጠቅላላው የውሉ ዋጋ
(ወይም የኋሊት ተሠልቶ) 60 ከመቶ
v) የዚያው ዋጋ 20 ከመቶ፣ የትግበራ ርክክብ እንደተጠናቀቀ

(መ) ከሥልጠና ውጪ ሌሎች አገልግሎቶችን በተመለከተ፣ ስለተጠናቀቀው


አገልግሎት ዝርዝሩ ከደረሰኝ ጋር ለግዥው ፈጻሚ አካል ቀርቦ ተቀባይነት
ሲያገኝ ወደኋላ ተሠልቶ ከውሉ ዋጋ 80 ከመቶው በየወሩ ይከፈላል፡፡
(ሠ) ሥልጠና
i) ሙሉ የሥልጠና ፕሮግራም እንደተጀመረ ከጠቅላላው የውል
ዋጋ 30 ከመቶ ይከፈላል፡፡
ii) ስለተጠናቀቀው የሥልጠና አገልግሎት ዝርዝሩ ከደረሰኝ ጋር
ለግዥው ፈጻሚ አካል ቀርቦ ተቀባይነት ሲያገኝ ወደኋላ
ተሠልቶ ከውሉ ዋጋ 50 ከመቶው በየወሩ ይከፈላል፡፡
(ረ) የተሟላ የሥርዓቱ ቅንጅት
በተሟላ ቅንጅት ላይ ለደረሰው የመረጃ ሥርዓት የትግበራ ርክክብ ሲፈጸም፣
ማናቸውንም በተደጋጋሚ የሚከሰቱ ወጪዎች ሳይጨምር የአጠቃላይ የውሉ
ዋጋ አሥር ከመቶ (10%) የመጨረሻው ክፍያ ይፈጸማል፡፡
(ሰ) በተደጋጋሚ የሚከሰቱ ወጪዎች
በተደጋጋሚ የሚከሰቱ ወጪዎች እንደተጠናቀቁ ዝርዝሩ ከደረሰኝ ጋር
ለግዥው ፈጻሚ አካል ቀርቦ ተቀባይነት ሲያገኝ ወደኋላ ተሠልቶ ከውሉ ዋጋ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
5/11
100 ከመቶው በየወሩ ይከፈላል፡፡

አ.ው.ሁ 33.4 የግዥው ፈፃሚ አካል የውል ዋጋውን ለአቅራቢው የሚከፍለው በ----ጊዜ
ውስጥ ነው፡፡ [የቀን ብዛት ይግባ]
አ.ው.ሁ 33.5 አቅራቢው ከሀገር ውስጥ ላቀረባቸው ዕቃዎችና አገልግሎቶች በሙሉ
ክፍያቸው የሚፈጸመው በኢትዮጵያ ብር ነው፡፡
ከኢትዮጵያ ውጭ ለሚቀርቡ ዕቃዎች ለአቅራቢው ክፍያ የሚከፍለው በ
[መገበያያ ገንዘብአይነት ይግባ]____ ይሆናል፡፡

ረ. የአቅራቢውግዴታዎች
አ.ው.ሁ 34.7 አቅራቢው የሚከተሉት ተጨማሪ ኃላፊነቶች ይኖሩታል፡፡ [እንደአስፈላጊነቱ
ተጨማሪ ኃላፊነቶች ይግባ ወይም “የለም” ይባል]
ሀ.ለ.ሐ.
አ.ው.ሁ 42.1 የውል ማስከበሪያ ዋስትናው መጠን [የውል አፈጻጸም ዋስትና መጠን አመልክት]
__ ይሆናል
አ.ው.ሁ 42.3 ተቀባይነትያላቸውየውልማስከበሪያ ዋስትና ዓይነቶች የሚከተሉት ናቸው [በግዥ
ፈፃሚው አካል ተቀባይነት ያላቸው የዉል ዋስትና ስምና መግለጫ ይግባ]
ሀ.
ለ.
ሐ.
የውልማስከበሪያ ዋስትናው የገንዘብ ዓይነት [የዉል ዋስትና መገበያያ ገንዘብ
ይግባ]____ ነው፡፡
አ.ው.ሁ 42.4 የውልማስከበሪያው ዋስትና የሚለቀቀው (ነፃ የሚሆነው) [በአ.ው.ሀ 42.4
መሰረት ወይም የውል ማስከበሪያ ዋስትና በምን አይነት ሁኔታ ነፃ እንደሚሆን ይግባ]
አ.ው.ሁ 42.5 በዋራንቲው የአገልግሎት ዘመን (ማለት ከሥርዓቱ የትግበራ ርክክብ በኋላ)
የውል ማስከበሪያው ዋስትና ማናቸውንም ተደጋጋሚ ቁርጥራጭ ወጪዎች
ሳይጨምር ወደውሉ ጠቅላላ ዋጋ [ቁጥር ይግባ]--- ከመቶ ዝቅ ይደረጋል፡፡

ሠ. ውልስለመፈፀም
አ.ው.ሁ 43.1 የአቅርቦት ወሰን/ሽፋን የሚተረጐምበት [ክፍል 6፣ የፍላጎቶች መግለጫ ወይም
የአቅርቦት ወሰን የት እንደሚተረጎም ይግባ]
አ.ው.ሁ 43.3 አቅራቢው በውሉ መሠረት ከገባባቸው ግዴታዎች በተጨማሪ የሚከተሉትን
ተደጋጋሚና ቁርጥራጭ ወጪ የሚያስከትሉ ዕቃዎች ያቀርባል፡፡ [በውሉ
የተካተቱት የተደጋጋሚ ወጪ አይነቶች/ግልጋሎቶች ይገለፅ በተጨማሪም
በቴክኒክ ፍላጎቶች በዝርዝር የሰፈሩበት ቦታ ይጠቀስ]
አቅራቢው ከዚህ በታች እንደተመለከተው ለሥርዓቱ ትግበራና ጥገና
የሚፈለጉ መለዋወጫዎችን ለማቅረብ ተስማምቷል፡፡
ለማስጀመር [የአመት ብዛት ይግባ] ----- ከትግበራ ርክክብ ጋር -------.
በአንጻሩም የመለዋወጫዎቹ ዋጋ አቅራቢው በመጫረቻ ሠነዱ ውስጥ
ባስቀመጠው የዋጋ መርሃ-ግብር መሠረት ይሆናል፡፡ እነዚህ ዋጋዎችም
ከመለዋወጫዎቹ አቅርቦት ጋር የተያያዙ የመለዋወጫዎቹን የመግዣ ዋጋና
የአቅራቢውን ክፍያ ጨምሮ ሌሎች ወጪዎችን ይጨምራል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
6/11
[የመለዋወጫዎቹ ፍላጎት ይዘርዘር፣ ወይም የመለዋወጫዎቹ አይነት
አቅራቢው ያዘጋጀው ከሆነ የመለዋወጫዎቹ ዋጋ አቅራቢው በመጫረቻ
ሠነዱ ውስጥ ባስቀመጠው የዋጋ መርሃ-ግብር መሠረት መሆኑ ይጠቀስ]
አ.ው.ሁ 44.1 የፕሮጀክት ዕቅድ ምዕራፎች ለሚከተሉት ጉዳዮች ትኩረት ይሰጣሉ፡፡
[ለምሳሌ፣
(ሀ)የፕሮጀክት ቅንጅትና የአሰራር ዕቅድ
(ለ) የአቅርቦትና የስራ ትግበራ እቅድ
(ሐ) የስልጠና እቅድ
(መ) የቅድመ ክፍያና የትግበራ ሙከራ ተቀባይነት እቅድ
(ሠ)የጥገና ዋስትና እቅድ
(ረ) የስራ፣ የሰአትና የአቅርቦት መርሀ ግብር
(ሰ) የድህረ ዋስትና የጥገና እቅድ (አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ)
(ሸ) የቴክኒክ ድጋፍ እቅድ (አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ)
(ቀ) ወዘተ፣
ተጨማሪ ዝርዝር በቴክኒክ ፍላጎት ክፍል ይገኛል (ማጣቀሻ ይግባ) ይገለፅ]፡፡
አ.ው.ሁ 44.2 አቅራቢው ውል ከተፈረመበት ቀን አንሥቶ ባሉት[ቁጥር ይግባ፣ ምሳሌ ሰላሳ
(30)] -- ቀናት ውስጥ የፕሮጀክት ዕቅድ ለግዥው ፈጻሚ አካል ያስረክባል፡፡
የግዥው ፈጻሚ አካልም በ[ቁጥር ይግባ፣ ምሳሌ ሰላሳ (14)]--- ቀናት ውስጥ
የፕሮጀክት ፕላኑ ይዘት በልዩ የውል ሁኔታዎች (በዚህ አንቀጽ 44.2
ያለመጣጣሞች ተብለው በመሠየም ከታች የተመለከቱትን) እና በቴክኒካዊ
የፍላጎቶች መግለጫ ውስጥ በተዘረዘረው መልኩ ያላካተታቸው የመረጃ
ቴክኒዎሎጂዎቹ የአፈጻጸም መርሃ-ግብር ማሻሻያዎች እንዲካተቱ ያለውን
ሃሳብ ለአቅራቢው በጽሁፍ ያሳውቃል፡፡ አቅራቢውም ማስታወቂያውን
ከተቀበለበት ቀን አንሥቶ በ [ቁጥር ይግባ፣ ምሳሌ ሰላሳ (5)]--- ቀናት ውስጥ
የፕሮጀክት ፕላኑን በማስተካከል እንደገና ለግዥው ፈጻሚ አካል ያስረክባል፡፡
ያልተካተቱ ማስተካከያዎች ካሉ የግዥው ፈጻሚ አካል በ[ቁጥር ይግባ፣ ምሳሌ
ሰላሳ (5)]--- ቀናት ውስጥ ለአቅራቢው ያሳውቃል፡፡ ያልተጣጣሙ ጉዳዮች
ሙሉ ለሙሉ እስኪስተካከሉ ድረስ ሂደቱ የሚቀጥል ይሆናል፡፡ የፕሮጀክት
ፕላኑ እንደተሟላ የግዥው ፈጻሚ አካል ለአቅራቢው በጽሁፍ ያረጋግጣል፡፡
የጸደቀው የፕሮጀክት ፕላንም በስምምነት የጸደቀ የመጨረሻው የፕሮጀክት
ዕቅድ ሆኖ ሁለቱን ወገኖች የማስገደድ አቅም ያለው የውሉ አካል ይሆናል፡፡
አ.ው.ሁ 44.5 አቅራቢው የሚከተሉትን ዘገባዎች ለግዥው ፈጻሚው አካል ያቀርባል፡፡
[“የለም” ይባል ወይም ለምሳሌ፣
(ሀ) የፕሮጀክት ቅንጅትና የአሰራር ዕቅድ፣
(i)ጊዜው ከመጠናቀቁ በፊት የተከናወኑ ውጤቶች፣
(ii)በፕሮጀክት እቅዱ ከተጠቀሰው መርሀ ግብርእስከ አሁን ያለው ልዩነት፣
(iii) በመርሀ ግብሩ መሰረት እንዲከናወን ሊወሰድ የሚገቡ የማስተካከያ
እርምጃዎች፣
(iv) ሌሎች ጉዳዮችና ያልተገመቱ ችግሮች፣ የቀረበ መፍትሄ፣
(v)ከግዥ ፈፃሚው አካል በአቅራቢው የሚጠበቅ የሀብት፣ እና/ወይም በቀጣይ
የሪፖርት ጊዜ ሊወሰድ የሚገባው ድርጊት
(vi) አቅራቢው በፕሮጀክት ሀደቱ ላይ ልያደናቅፉ የሚችሉ ሌሎች ጉዳዮች
ወይም ያልተገመቱ ችግሮች።

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
7/11
(ለ) የቁጥጥርና የጥራት ማስጠበቅያ ሪፖርት፣
(ሐ) የስልጣኞች የፈተና ውጤት፣
(መ) በየወሩ የቀረቡ የጥገና ጥያቄዎችና የተሰጠ መፍትሄ፣ይገለፅ፡፡]
አ.ው.ሁ 45.2 ውሉ እስኪጠናቀቅ ድረስ አስገዳጅነት ያለው የቅርብ ጊዜ ህትመት ማጣቀሻ
[በ”አ.ው.ሁ እንደተገለፀው” ይስፈር ወይም ከጨረታ ማስገብያ በፊት ያሉት
ቀናት ይግባ]
አ.ው.ሁ 45.3 (ሀ) አቅራቢው በሥርዓቱም ሆነ በንዑስ ሥርዓቱ ሥራውን ከመጀመሩ በፊት
የሚከተሉትን ሠነዶች በማዘጋጀት ለፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ እያቀረበ
አዎንታውን ማግኘት ይኖርበታል፡፡ [“የለም” ይባል ወይም ለምሳሌ፣
(ሀ) ዝርዝር የስራ ቦታ ምልከታዎች፣
(ለ) የመጨረሻ የንኡስ ስርአት ክንውኖች
(ሐ) ወዘተ፣ ይገለፅ፡፡]
አ.ው.ሁ 46.2 አቅራቢው የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎቹን፣ ቁሣቁሶቹንና ሌሎች ዕቃዎችን
የሚያስረክብባቸው አድራሻዎች የሚከተሉት ናቸው፡፡ [የማስረከብያ
ቦታዎች/አድራሻዎች ይዘርዘር]
አ.ው.ሁ 46.6 ለመረጃ ቴክኒዎሎጂዎቹ፣ ለቁሣቁሶቹና ለሌሎች ዕቃዎች ማናቸውንም
የመላኪያና የማስገቢያ ንግድ ፍቃዶች፣ የመያዝ ሙሉ ኃላፊነት የአቅራቢው
ነው፡፡
አ.ው.ሁ 46.9 በአቅራቢው መቅረብ ያላባቸው የጭነትና ሌሎች ሰነዶች የሚከተሉት ናቸው
[ተፈላጊው ሰነዶች ዝርዝር ይግባ፣ የሚከተሉት ለምሳሌ የተጠቀሱ ናቸው
እናም በኢንኮተርምስ እና በሌሎች የውል ፍላጎቶች መሰረት መስተካከል
ይገባቸዋል። አስፈላጊ ያልሆነ ይሰረዝ]
 የአየር መንገድ ደረሰኝ ወይም የእቃ ማጓጓዟ ደረሰኝ ዋናውና ሁለት
ኮፒ፣
 የያንዳንዱ ጥቅል እሽግ ምንነት በማመልከት የእሽጎቹ ዝርዝር፣
 የግዥ ፈፃሚ አካል ተጠቃሚ መሆኑ የሚያመለክት የመድህን
ሰርቲፊኬት፣
 ሁሉም እቃዎች የቀረቡበት አገር የሚያሳይ የአቅራቢው ሰርትፊኬት
 በተመረጠው የተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ለአቅራቢው የተሰጠ የማረጋገጫ
ሰርተፊኬት (ቁጥጥር በሚያስፈልግበት ቦታ)
 በግዥ ፈፃሚው አካል ተወካይ የተፈረመ የመረከብያ ማስታወሻ
 ለርክክብ/ለክፍያ ጥቅም የሚያስፈልጉ ሌላ ማንኛውም ግዥ ነክ
ሰነዶች
አ.ው.ሁ 47.2 የሚከተሉት ዝርዝሮች ዕቃዎቹ በታሸጉበት መያዣ ውጫዊ አካል ላይ
መታየት (መለጠፍ) አለባቸው [የማሸግያው ዝርዝር ይግባ]
ሀ.ለ.ሐ.
አ.ው.ሁ 49.4 አቅራቢው የሚከተሉትን ለግዥው ፈጻሚ አካል ያስረክባል፡፡ [“በዋስትናው
ጊዜ መደበኛ/ነባር ሶፍትዌር በአደዲስ ሶፍትዌር በነፃ ማሻሻል፣ በአ.ው.ሁ
እንደተጠቀሰው፣” ወይም በሌላ ፍላጎቶች እንደ ጠቃሚነቱና አስፈላጊነቱ
በመጥቀስ ይቀመጥ]
አ.ው.ሁ 52.1 [ጠቃሚና አስፈላጊ አንቀጽ ይግባ፣ ወይም “ለአ.ው.ሁ አንቀፅ 52 ተስማሚ
የሆነ ልዩ የውል ሁኔታዎች የለም” ተብሎ ይቀመጥ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
8/11
አ.ው.ሁ 53.3 የትግበራ ርክክብ ፍተሸ የሚካሄደው በ ------ መሠረት ነው፡፡ [ስርአት ወይም
ንኡስ ስርአቶች፣ ሙከራዎች፣ የሙከራ ሂደቶችና ለተቀባይነት ተፈላጊ
ውጤቶች፣ እንደአማራጭ የቴክኒክ ፍላጎቶች ተቀባይነት ያላቸው ሙከራዎች
በሚል ከተቀመጡት ዝርዝር መስፈርቶች ተስማሚው አንቀፅ/ፆች በመጥቀስ
ይቀመጥ]
አ.ው.ሁ 53.4 የሥርዓቱ፣ የንዑስ ሥርዓቱ ወይም የዋና ዋና አካላት የትግበራ ርክክብፍተሻ
ከተከላውቀንጀምሮወይምከሌላበሁለቱምተዋዋይወገኖችበጽሁፍስምምነትከተደረገበትቀ
ንጀምሮበ ----- [ከዘጠና (90) ያልበለጠ ቁጥር ይግባ] ቀናት ውስጥ በአጥጋቢ
ሁኔታ ካልተጠናቀቀ፣ ሁኔታው እንደፈቀደ፣ አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ
አንቀጽ 53.9 (ሀ) ወይም (ለ) ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

ሰ. የዋስትናና የተጠያቂነት ሁኔታዎች


አ.ው.ሁ 56.3 በታወቁ ጉዳቶች ላይ የማጣራት ተግባር ይከናወናል፡፡ [“በትግበራ ስራ ሂደት
ተቀባይነት ደረጃ ሲደርስ ብቻ ይሆናል” ካልሆነ በሌላ ወሳኝ ሂደት አመልክት፣
ለምሳሌ፣ በትግበራ ወቅት የመሳሰሉ ይቀመጥ]
አ.ው.ሁ 57.1 ለሦፍትዌሮች ከአቅራቢው የድኃረ-ርክክብ ዋስትና ግዴታ ውጪ የሆኑት
ወይም ያልተካተቱት የሚከተሉት ናቸው፡፡ [“የለም” ይባል፣ ወይም
የሶፍትዌር አይነት ወይም አይነቶችና ተዛማጅ ጠንካራ ወይም ደካማ ጎኖች
ይገለፅ]
አ.ው.ሁ 57.3 (iii) የሚከተሉት ዕቃዎች ከዚህ በታች ለተጠቀሰው ዝቅተኛ የጊዜ ርዝመት ገበያ
ላይ ሊለቀቁ እንደሚችሉ አቅራቢው ማረጋገጫ ሰጥቷል፡፡ [“የመረጃ
ቴክኖሎጂው ቀደም ብሎ ወደ ገበያ ካልወጣ በሰተቀር ለዚህ ውል የተቀመጡ
ዝቅተኛ የጊዜ ርዝማኔ ፍለጎቶች የለም፣” ወይም የተወሰኑ/ልዩ የቴክኖሎጂ
አይነቶች እና የተወሰነ ዝቅተኛ የጊዜ ርዝማኔ፣ ለምሳሌ፤ “ሁሉም መደበኛ
ሶፍትዌር ገበያ ላይ የሚቆዩበት ጊዜ ለሶስት ወር መሆን አለበት” በማለት
ይገለፅ]።
አ.ው.ሁ 57.4 የድኅረ-ርክክብ ዋስትና ሽፋን የሚጀምረው የትግበራ ርክክብ ከተጠናቀቀበት
ቀን አንሥቶ ሲሆን የሚራዘመውም [ለ“36 ወራት” ወይም የተለየ ጊዜ
ካስፈለገ፣ የወሮች ብዛትይገለፅ፣ ወይም፣ ካስፈለገ ለተለያዩ የቴክኖሎጂዎች
አይነቶች ምሳሌ፣ ሀርድዌርና ሶፍትዌር፣ የሚያስፈልግ የጊዜ ርዝማኔ ይገለፅ]።
አ.ው.ሁ 57.10 በድኅረ-ርክክብ ዋስትና ሽፋን ወቅት አቅራቢው የብልሽቶችንና ጉዳቶችን
ማስታወቂያ ከተረከበበት ቀን አንሥቶ በ [የስራቀናት ብዛት/የሰአት ብዛት
ይግባ]--- ቀናት ውስጥ የማስተካከያ ሥረውን ይጀምራል፡፡

ሸ. የሥጋት ሥርጭት
አ.ው.ሁ 65.1 (ሐ) አቅራቢው የሦሥተኛ ወገን ተጠያቂነት የመድን ዋስትና የሚገባው ለ
[የገንዘብ መጠን]--- ሲሆን፣ የተቀናናሾች መጠንም ከ [የገንዘብ መጠን]----
አይበልጥም፡፡ የመድን ዋስትና የሚገባላቸው አካላትም -[የመድን ዋስትና
የሚገባላቸው አካላት ይግባ]---- ናቸው፡፡ የመድን ዋስትናው የሚሸፍንበት
ጊዜም ከ [ውሉ ከሚፀናበት የመጀመርያ ቀን ይግባ] ----- እስከ [ውሉ
የሚያበቃበት ቀን ይግባ]---- ነው፡፡
አ.ው.ሁ 65.1 (ሠ) [ጠቃሚና አስፈላጊ አንቀፆች ይግባ፣ ወይም “ለአ.ው.ሁ 65.1 (ሠ) የሚሆን ልዩ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
9/11
የውል ሁኔታዎች የሉም” ይባል]
ለምሣሌ፣
አቅራቢውየሠራተኛ ማካካሻ የመድን ዋስትና በኢፌዴሪ መንግሥት የግዛት ክልል ውስጥ
ሥራ ላይ ባሉት ሕጎችፍላጎት [ህግጋቶች ይግባ] መሠረት መግባት ይኖርበታል፡፡
የመድን ዋስትናው የሚሸፍንበት ጊዜም ከ [ውሉ ከሚፀናበት የመጀመርያ
ቀን ይግባ]---- እስከ [ውሉ የሚያበቃበት ቀን ይግባ]---- ነው፡፡
አቅራቢውየአሠሪተጠያቂነት የመድን ዋስትና በኢፌዴሪ መንግሥት የግዛት ክልል ውስጥ
ሥራ ላይ ባሉት ሕጎች ፍልጎት [ህግጋቶች ይግባ] መሠረት መግባት ይኖርበታል፡፡
የመድን ዋስትናው የሚሸፍንበት ጊዜም ከ [ውሉ ከሚፀናበት የመጀመርያ ቀን
ይግባ]---- እስከ [ውሉ የሚያበቃበት ቀን ይግባ]---- ነው፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
10/11
ክፍል 9: የውል ቅፆች

ማውጫ

ሀ. የስምምነትውል 1
1. ስምምነት1
2. የትግበራ ርክክብየሚጀምርበትቀን 2
3. እዝሎች 3
ለ. እዝሎች 4
1. እዝል 1: የተፈቀደላቸውንዑስተቋራጮችዝርዝር 4
2. እዝል 2: የሦፍትዌሮችዝርዝር 5
3. እዝል 3: በትዕዛዝየሚመረቱቁሳቁሶችዝርዝር 5
ሐ. የውልማስከበሪያዋስትና 6
መ. የቅድሚያክፍያዋስትና 7
ሠ. የተከላናየትግበራርክክብማረጋገጫየምሥክርወረቀት 8
1. የተከላማረጋገጫየምሥክርወረቀት 8
2. የትግበራርክክብማረጋገጫየምሥክርወረቀት 9

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
IX/IX
ሀ. የስምምነት ውል

ግዥው የሚፈፀመው፡- [የመረጃ ስርአት ስም ይግባ]

የግዥ መለያ ቁጥር [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]:

ይህ የስምምነት ውል ዛሬ ቀን [ቀን ይግባ] ወር [ወር ይግባ] ዓ.ም. [ዓ.ም. ይግባ][የግዥ ፈፃሚው አካል
ስም ይግባ] በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አድራሻ [አድራሻ ይግባ] (ከዚህ በኋላ “ግዥ
ፈፃሚ አካል” እየተባለ የሚጠራ) በአንድ በኩል
እና
[የአቅራቢው ሙሉ ስም ይግባ] በ----በ ---ሕግ የተቋቋመ [የአቅራቢው ሀገርይግባ] ዋና የስራ ቦታ አድራሻ
[የአቅራቢው አድራሻ ይግባ] (ከዚህ በኋላ “አቅራቢ” እየተባለ የሚጠራ) በሌላ በኩል በመሆን፣

(ሀ) የግዥው ፈፃሚ አካል የመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች (ከዚህ በኋላ “ዕቃዎች”
እየተባሉ የሚጠሩ) ለመግዛት ጨረታ አውጥቶ፣ አቅራቢው ዕቃዎቹን ለማቅረብ ያቀረበውን
የመጫረቻ ሠነድና ጠቅላላ ዋጋ [የውል ዋጋ በፊደልና በአሀዝ ይግባ] (ከዚህ በኋላ “የውል ዋጋ”
እየተባለ የሚጠራ) ሰለተቀበለ፣

(ለ) አቅራቢው የግዥው ፈፃሚ አካሉን በመወከል ተፈላጊውን የሙያ ችሎታ፣ ሠራተኞችና የቴክኒክ
ብቃት በመጠቀም የተጠየቁት ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች በዚሁ የውል ሁኔታዎች መሠረት
ለማቅረብ ስለተስማማ፣

ሁለቱ ወገኖች እንደሚከተለው ተዋውለዋል፡፡

1. ስምምነት
1.1 በዚህ ስምምነት ውስጥ ቃላቶችና አገላለፆች በተጠቀሰው የውል ሁኔታዎች ውስጥ
በቅደም ተከተል የተሰጣቸው ተመሳሳይ ትርጉሞች ይኖራቸዋል፡

1.2 ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ሰነዶች በግዥ ፈፃሚው አካልና በአቅራቢው መካከል በተደረገው
ስምምነት ውስጥ የተካተቱና የውሉ አካል ሆነው የሚነበቡ/የሚቆጠሩ ናቸው
1. ይህ የስምምነት ውልና የተያያዙት እዝሎች
2. ልዩ የውል ሁኔታዎች
3. አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
4. የመጫረቻዎች ማቅረቢያ ሠንጠረዥና አባሪዎቹ
5. የዋጋ ዝርዝር
6. የተጫራች አግባብነት ሰርቲፊኬትና አባሪዎቹ
7. የቴክኒክ ዝርዝር መግለጫ፣ የቴክኒክ መወዳደሪያ ሃሳብ፣ የአግባብነት ሠንጠረዥና
አባሪዎች
8. [በልዩ የውል ፍላጎቶች ከተዘረዘሩት ውስጥ ሌላ ተጨማሪ ማስረጃ ካለ ይጨመር]
___________

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
1/9
1.3 ይህ ውል በሁሉም ሰነዶች ላይ የበላይነት ይኖረዋል፡፡ በውሉ ሰነዶች ላይ ልዩነት ወይም
ያለመጣጣም በሚኖርበት ጊዜ ከላይ በተዘረዘሩት ቅደም ተከተል መሠረት የበላይነት
ይኖራቸዋል፡፡
1.4 ግዥ ፈፃሚው አካል ለአቅራቢው የሚፈጽመውን ክፍያ ግምት ውስጥ በማስገባት በዚሁ
ውል ውስጥ እንደተመለከተው አቅራቢው የመረጃ ሥርዓቱን ዕቃዎችና ተያያዥ
አገልግሎቶች ለማቅረብና በውሉ ድንጋጌዎች መሠረት ግድፈቶችን ለማረም ከግዥ
ፈፃሚው አካል ጋር ግዴታ ይገባል፡፡
1.5 ግዥ ፈፃሚው አካል አቅራቢው ላቀረባቸው የመረጃ ሥርዓቱ ዕቃዎችና ተያያዥ
አገልግሎቶች፣ እንዲሁም ግድፈቶች ለማረም ለገባው ግዴታ የውሉን ዋጋ ወይም በውሉ
ድንጋጌዎች መሠረት ተከፋይ የሚሆነውን መጠን በተባለው ጊዜና ሁኔታ ለመክፈል ግዴታ
ይገባል፡፡

2. የትግበራ ርክክብ የሚጀምርበት ቀን


2.1 የመረጃ ሥርዓቱ አቅርቦት፣ ተከላ እና የትግበራ ርክክብ መፈጸሚያ ጊዜ የሚወሰነው
የሚከተሉት ሁኔታዎች ከተሟሉበት ቀን ጀምሮ ይሆናል፡፡

(ሀ) ይህ የስምምነት ውል በግዥው ፈጻሚ አካልና በአቅራቢው መፈረም አለበት፡፡


(ለ) አቅራቢው አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 55 እና 33.10 መሠረት የውል ማስከበሪያ
ዋስትናና የቅድሚያ ክፍያ ዋስትና ለግዥው ፈጻሚ አካል ማስረከብ አለበት፡፡
(ሐ) የግዥው ፈጻሚ አካል በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 33 መሠረት ለአቅራቢው
የቅድሚያ ክፍያ መፈጸም አለበት፡፡
(መ)[ሌላ ማንኛውም አግባቦች፣ ለምሳሌ፣ የለተር ኦፍ ከረዲት መከፈቱ/መኖሩ ማረጋገጥ
ይገለፅ]

ከላይ የተመለከቱትን ሁኔታዎች ለማሟላት እያንዳንዱ ወገን የየበኩሉን ጥረት በማድረግ


የሚመለከተውን ኃላፊነት በአጭር ጊዜ መወጣትይኖርበታል፡፡
2.2 ከአቅራቢው ጋር ባለተያያዙት ምክንያቶች ከላይ በ 2.1 ሥር የተመለከቱት ሁኔታዎች ይህ
ውል ከተፈረመበት ቀን አንሥቶ በሁለት ወራት ውስጥ ካልተሟሉ፣ ሁለቱም ወገኖች
በውሉ ዋጋ እና የትግበራ ርክክብ መፈጸሚያ ጊዜ እና/ወይም በሌላ አግባብነት ባላቸው
የውል ሁኔታዎች ላይ የተመጣጠነ ማሻሻያ ለማድረግ መነጋገርና ስምምነት ላይ መድረስ
ይኖርባቸዋል፡፡
3. እዝሎች

3.1 ከዚህ በታች የተዘረዘሩት እዝሎች የዚህ የስምምነት ውል አካል ናቸው፡፡


3.2 በውሉ ውስጥ ስለእዝሎች የተመለከተው ማናቸውም ማጣቀሻ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን
እዝሎች የሚጠቅሱ ሲሆን እዝሎቹም በስምምነት ውሉ ውስጥ የተካተቱና የውሉ አካል
ሆነው የሚነበቡ/የሚቆጠሩ ናቸው፡፡

ለማስረጃነት ይሆን ዘንድ ተዋዋዮች ከላይ በተጠቀሰው ቀን፣ ወርና ዓ.ም. በየስማቸው አንፃር በመፈረም
ይህንን ውል መስርተዋል፡፡

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
2/9
ስለግዥ ፈፃሚው አካል ስለአቅራቢው

[የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ] [የአቅራቢው ስም ይግባ]


ፊርማ፡- [ፊርማ ይግባ] ፊርማ ፡- [ፊርማ ይግባ] .
ስም ፡- [አግባብ ያለው ተወካይ ስም ይግባ] ስም [አግባብ ያለው ተወካይ ስም ይግባ]
ኃላፊነት፡- [ኃላፊነት ይግባ] ኃላፊነት፡- [ኃላፊነት ይግባ]
ቀን፡- [ቀን ይግባ] ቀን፡- [ቀን ይግባ] .

ምስክሮች

[የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ] [የአቅራቢው ስም ይግባ]


ፊርማ፡- [ፊርማ ይግባ] ፊርማ ፡- [ፊርማ ይግባ] .
ስም ፡- [የምስክር ስም ይግባ] ስም [የምስክር ስም ይግባ]
ኃላፊነት፡- [ኃላፊነት ይግባ] ኃላፊነት፡- [ኃላፊነት ይግባ]
ቀን፡- [ቀን ይግባ] ቀን፡- [ቀን ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
3/9
ለ. እዝሎች

1. እዝል 1: የተፈቀደላቸው ንዑስ ተቋራጮች ዝርዝር

የግዥው ፈፃሚ አካል በየስማቸው አንፃር የተመለከቱትን ሥራዎች ወይም የመረጃ ሥርዓቱን አካላት
እንዲያከናውኑ በአቅራቢው ተመርጠው የተጠቆሙትን ንዑስ ተቋራጮች አፅድቋል፡፡ በተፈቀደው ዝርዝር
ውስጥ ከአንድ በላይ ንዑስ ተቋራጮች ለአንድ ሥራ የተመለከቱ ከሆነ፣ አቅራቢው አንዱን መርጦ
የማሠራት መብት ቢኖረውም የግዥው ፈፃሚ አካል በቂ ጊዜ ኖሮት ሃሳቡን እንዲሰጥበት ሥራው
ከመጀመሩ አስቀድሞ ስለምርጫው ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ
13.3 መሠረት ከጊዜ ወደ ጊዜ ለተጨማሪ ጉዳዮች ስለንዑስ ተቋራጮች ሃሳብ ለግዥው ፈፃሚ አካል
የማቅረብ መብት አለው፡፡ ከግዥው ፈፃሚ አካል የጽሁፍ ስምምነት አግኝቶ ስማቸው በተፈቀደላቸው
ንዑስ ተቋራጮች ዝርዝር ውስጥ ላልገባላቸው ንዑስ ተቋራጮች ንዑስ ውል መስጠት አይፈቀድም፡፡

[አቅራቢው ከጨረታው ዝርዝር ካቀረባቸው ንኡስ ተቋራጮች በግዥ ፈፃሚው አካል ተቀባይነት ያገኙ ንኡስ
ተቋራጮች የተመዘገቡበት ቦታና የስራው አይነት ይገለፅ። ካስፈለገ ተጨማሪ ገፆች መጠቀም ይቻላል]

ተ.ቁ. የሥራው መግለጫ የተፈቀደለት ንዑስ ተቋራጭ የምዝገባ ቦታና ብቃት

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
4/9
2. እዝል 2: የሦፍትዌሮች ዝርዝር
[ቀጥሎ ያለው ሰንጠረዥበውሉ መሰረት ለያንዳንዱ የቀረበና የተተገበረ የሶፍትዌር አይነት ከሶስቱ የስራ ባህርያቶች
(i) የሥርዓት ሦፍትዌር (ii) የጠቅላላ ግልጋሎት ሦፍትዌር (iii) አፕሊኬሺን ሦፍትዌር ለአንዱ እና ከሁለቱ የስራ
ባህርያቶች(i) መደበኛ ሶፍትዌር (ii) በትእዛር የሚሰራ ሶፍትዌር ለአንዱ እንደሚያገለግል የሚያመለክት ነው፤]

ተ. የሦፍትዌሩ [ለያንዳነዱመግለጫ/አይነት አንድ ምረጥ] [ለያንዳነዱ አይነት አንድ ምረጥ]

ቁ. መግለጫ የሥርዓት የጠቅላላ አፕሊኬሺን መደበኛ በትዕዛዝ


ሦፍትዌር አገልግሎትሦ ሦፍትዌሮች ሦፍትዌሮች የሚሠሩ
ፍትዌር ሦፍትዌሮች

3. እዝል 3: በትዕዛዝ የሚመረቱ ቁሳቁሶች ዝርዝር


[ቀጥሎ ያለው ሰንጠረዥ የሚያመለክተው አቅራቢው በውሉ መሰረት በትዕዛዝ የሚሠሩ ቁሳቁሶች የሚያቀርብበት
ነው፤]

ተ.ቁ. በትዕዛዝ የሚሠሩ ቁሳቁሶች ዝርዝር መግለጫ

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
5/9
ሐ. የውል ማስከበሪያ ዋስትና

(የባንክ ዋስትና)

ቀን:- [ጨረታው የቀረበበት ቀን(ቀን፣ወር እና አመተ ምህረት)ይግባ]


የግዥመለያቁጥር:- [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]
ለ:- [የግዥ ፈፃሚ አካል ሙሉ ስም ይግባ]

(የአቅራቢው ሙሉ ስም ይግባ) (ካሁን በኋላ “አቅራቢ” እየተባሉ የሚጠሩት) በቀንና ወር [ቀንና ወር


ይግባ] [ዓ.ም ይግባ] በተፈረመው ውል ቁጥር [የዉል ቁጥር ይግባ] (ካሁን በኋላ “ውል” እየተባለ
የሚጠራው) መሠረት /የዕቃዎቹና ተያያዥ አገልግሎቶች ዝርዝር ይገለጽ/ ለማቅረብ ግዴታ የገቡ ሲሆን፣

በተጠቀሰው ውል ውስጥ እርስዎ መጠኑ ከተጠቀሰው ገንዘብ አቅራቢው ለገቡበት የውል ግዴታ ይሆንዎ
ዘንድ /ዋስትና አይነት ይገለጽ/ ከታወቀ ዋስትና ሰጭ መጠኑ ለተጠቀሰው ገንዘብ ዋስትና እንዲያቀርቡ
አጥብቀው የጠየቁ ስለሆነ፡፡

እኛ/የዋሱ ሙሉ ስም ይግባ/ ሕጋዊ የመኖሪያ አድራሻው /ሙሉ የዋሱ አድራሻ ይግባ፣ የሆንን (ካሁን በኋላ
“ዋስ” እየተባልን የምንጠራው) ለአቅራቢው ዋስትና ለመስጠት የተስማማን ስለሆነ፣

ስለዚህ እኛ አቅራቢውን በመወከል እስከ /የዋስትናው የገንዘብ ዓይነትና መጠኑ በአሀዝ እና በፊደል ይግባ/
ለሚደርስ ዋስትና ተጠያቂ መሆናችንንና አቅራቢው ውሉን መጣሱን በመግለጽ የክፍያ ጥያቄ በጽሑፍ
እንደቀረበልን ያላንዳች ማስረጃና ክርክር ክፍያ ለተጠየቀበት ምክንያት እስከ /የመገበያያ ገንዘብ
አይነትናየዋስትናው መጠን በአሀዝና በፊደል ይግባ/ የሚደረግ ለመክፈል ግዴታ እንገባለን፡፡

ይህ ዋስትና የሚፀናው እስከ /ቀን [ቀን ይግባ]፣ ወር[ወር ይግባ]፣ ዓ. ም. [ዓ.ም ይግባ] ለ ___ ቀናት
ይሆናል፡፡

ይህ ዋስትና በዓለም አቀፍ የንግድ ምክር ቤት እትም ቁ. 458 በጥያቄ ለሚሰጥ ዋስትና አንድ ዓይነት
ደንቦች መሠረት ነው፡፡

ስም፦ [ዋስትናው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]


ኃላፊነት፦ [ዋስትናው የሚፈርመው ሰው ኃላፊነት ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ዋስትናው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]
ቀን:ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም. ይግባ]

መ. የቅድሚያ ክፍያ ዋስትና

(የባንክ ዋስትና)

ቀን:- [ጨረታው የቀረበበት ቀን(ቀን፣ወር እና አ.ም.)ይግባ]


የግዥመለያቁጥር:- [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
6/9
ለ:- [የግዥ ፈፃሚ አካል ሙሉ ስም ይግባ]

በውሉ ውስጥ በተጠቀሰው የአከፋፈል ድንጋጌ መሠረት ቅድሚያ ክፍያን በተመለከተ /የአቅራቢው ሙሉ
ስም ይግባ/ (ካሁን በኋላ “አቅራቢ” ተብሎ የሚጠራው) በውሉ አንቀጽ የተጣለበትን ግዴታ በአግባቡና
በሃቀኝነት ለመፈጸም ግምቱ /የዋስትናው ገንዘብ ዓይነትና መጠን በፊደልና በአሃዝ ይግባ/ የሆነ
/የዋስትናው ዓይነት ይግባ/ እገዥው ዘንድ ማስቀመጥ አለበት፡፡

እታች ፊርማችን የሚታየውና ሕጋዊ አድራሻችን /የዋሱ ሙሉ አድራሻ ይግባ/ የሆነው /የዋሱ የተሟላ
ስም ይግባ/ (ካሁን በኋላ “ዋስ” እየተባልን የምንጠራው) አቅራቢው እንዳዘዘን ያለ ቅድመ ሁኔታና
ቃላችንን ባለማጠፍ ተራ ዋስ ሳንሆን በማይሻር ዋስትና እንደ መጀመሪያ ተገዳጅ ገዥው በመጀመሪያ
እንደጠየቀን ያለምንም ተቃውሞና ክርክር አቅራቢው ሳይጠየቅ /የዋስትናው ገንዘብ ዓይነትና መጠን
በፊደልና በአሃዝ ይግባ/ ለመክፈል ተስማምተናል፡፡

ይህ ዋስትና የሚጸናው በውሉ መሠረት የቅድሚያ ክፍያ ለአቅራቢው ከተፈጸመበት እለት ጀምሮ እስከ
_____ ነው፡፡ [ቀንና ወር ይግባ]፣[ዓ.ም ይግባ]

ስም፦ [ዋስትናው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]


ኃላፊነት፦ [ዋስትናው የሚፈርመው ሰው ኃላፊነት ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ጨረታው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]
ቀን:ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም. ይግባ]

ሠ. የተከላና የትግበራ ርክክብ ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት

1. የተከላ ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት

ቦታና ቀን፦ [ቦታ እና ቀን(ቀን፣ወር እና አመተ ምህረት)ይግባ].


የግዥ መለያ ቁጥር፦. [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ].
ለ፡ .
[የአቅራቢው ስም ይግባ]
[ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
[አድራሻ ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
7/9
በግዥው ፈፃሚ አካል [የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ] (----) እና በኩባኒያዎ (-----) መካከል በ ----- ቀን
--- ዓ.ም [የውሉ ቀን ይግባ]. በተገባው የመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች ጋር በተያያዘ
በአ.የው.ሁ. አንቀፅ 52 (የሥርዓቱ ተከላ) የሥርዓቱ (ወይም የንዑስ ሥርዓቱ ዋናዋና አካላት) ከዚህ በታች
በተመለከቱት ቀናት ተከላቸው የተጠናቀቀ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
1. የሥርዓቱ ዝርዝር መግለጫ(ወይም አግባብነት ያላቸው የንዑስ ሥርዓቱ ዋናዋና አካላት) [መግለጫ
ይግባ]፡
2. የተከላው ቀን [ቀን ይግባ]፡
ከላይ የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ ከዚህ ጋር ዝርዝራቸው የተያያዙትን ቀሪ ጉዳዮች በተቻለ መጠን
በአጭር ጊዜ ውስጥ እንዲያጠናቅቁ እናሳስባለን፡፡ ይህ ደብዳቤ በውሉ መሠረት የትግበራ ርክክብ
የመፈፀምና የድኅረ-ርክክብ ዋስትና ጋር ከተያያዙት ጉዳዮች ነፃ የሚያደርግዎ አለመሆኑን እንገልፃለን፡፡
ስለ የግዥው ፈፃሚ አካል
ስም፦ [የተከላ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]
ኃላፊነት፦ [የፕሮጀክቱ ሀላፊ ወይም በግዥ ፈፃሚው አካል የከፍተኛ ባለስልጣን መአርግ ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
የተከላ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የግዥ ፈፃሚ አካል ሙሉ
ስም ይግባ]
ቀን:ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም. ይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
8/9
2. የትግበራ ርክክብ ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት

ቦታና ቀን፦ [ቦታ እና ቀን(ቀን፣ወር እና አመተ ምህረት)ይግባ].


የግዥ መለያ ቁጥር፦ .[የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ].
ለ፡ .
[የአቅራቢው ስም ይግባ]
[ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
[አድራሻ ይግባ]

በግዥው ፈፃሚ አካል [የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ] (----) እና በኩባኒያዎ (-----) መካከል በ ----- ቀን
--- ዓ.ም .[ የውሉ ቀን ይግባ] በተገባው የመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች ጋር በተያያዘ
በአ.የው.ሁ. አንቀፅ 53 (የሥርዓቱ ሙከራና የትግበራ ርክክብ) የሥርዓቱ (ወይም የንዑስ ሥርዓቱ ዋናዋና
አካላት) ከዚህ በታች በተመለከቱት ቀናት የትግበራ ርክክብ ፍተሻው በውሉ መሠረት የተጠናቀቀ በመሆኑ፣
የግዥው ፈፃሚው አካል የሥርዓቱን (ወይም የንዑስ ሥርዓቱን ዋናዋና አካላት) ለወደፊቱ ከተጣለበት
የጥበቃ፣ የጥንቃቄ የጥፋቶች ሥጋት ኃላፊነት ጋር ቀጥሎ በተመለከቱት ቀናት የተረከባቸው መሆኑን
እናሳውቃለን፡፡
1. የሥርዓቱ ዝርዝር መግለጫ(ወይም አግባብነት ያላቸው የንዑስ ሥርዓቱ ዋናዋና አካላት)
[መግለጫ ይግባ]፡
2. የተከላው ቀን [ቀን ይግባ]፡

ይህ ደብዳቤ በውሉ መሠረት ቀጣይ ሥራዎችን የመፈፀም ግዴታዎችዎን እና የድኅረ-ርክክብ ዋስትና ጋር


ከተያያዙት ጉዳዮች ነፃ የሚያደርግዎ አለመሆኑን እንገልፃለን፡፡

ስለ የግዥው ፈፃሚ አካል

ስም፦ [የተከላ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]


ኃላፊነት፦ [የፕሮጀክቱ ሀላፊ ወይም በግዥ ፈፃሚው አካል የከፍተኛ ባለስልጣን መአርግ ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
የተከላ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የግዥ ፈፃሚ አካል ሙሉ
ስም ይግባ]
ቀን:ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አመተ ምህረትይግባ]

መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
9/9

You might also like