Professional Documents
Culture Documents
SBD IT FFinal 2
SBD IT FFinal 2
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
የጨረታ ሰነድ
ማውጫ
ምዕራፍ 1:የጨረታሥነ-ሥርዓት I
ክፍል 1: የተጫራቾችመመሪያ I
ክፍል 2፡የጨረታዝርዝርመረጃሠንጠረዥ II
ክፍል 4: የጨረታቅፆች IV
ምዕራፍ 3: ውል VII
ክፍል 7: አጠቃላይየውልሁኔታዎች VII
ክፍል 9: የውልቅፆች IX
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ-በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ.ም
ምዕራፍ 1: የጨረታ ሥነ-ሥርዓት
ማውጫ
ሀ. ጠቅላላ 1
1. መግቢያ 1
2. የገንዘብምንጭ 2
3. አጭበርባሪነት፣ሙስናናአቤቱታየሚታይበትሥርዓት 2
4. ተቀባይነትያላቸውተጫራቾች 4
5. ተቀባይነትያላቸውዕቃዎችናተያያዥአገልግሎቶች6
ለ. የጨረታሰነድይዘት 7
6. የጨረታሰነድ 7
7. በጨረታሰነዶችላይየሚሰጥየፅሑፍማብራሪያ 8
8. በጨረታሰነዶችላይስለሚደረግማሻሻያ 8
9. ቅድመ-ጨረታስብሰባናየሥራቦታጉብኝት 9
ሐ. የጨረታአዘገጃጀት 9
10. በጨረታየመሳተፍወጪ 9
11. የጨረታቋንቋ 9
12. የጨረታዋጋዎችናቅናሾች 10
13. የጨረታዋጋየሚቀርብባቸውየገንዘብአይነቶች 11
14. የተጫራችሙያዊብቃትናአቅም 11
15. የተጫራችየፋይናንስአቅም 12
16. የተጫራችየቴክኒክብቃት፣ክህሎትናልምድ 12
17. የቴክኒክብቃትማስረጃሰነዶች13
18. የናሙናአቀራረብ 14
19. የሽርክናወይምየሽሙርማህበርወይምጊዜያዊህብረት (ጥምረት) 15
20. አማራጭጨረታዎች 15
21. ጨረታዎችፀንተውየሚቆዩበትጊዜ 16
22. የጨረታዋስትና 16
23. ከጨረታውጋርመቅረብያለባቸውሰነዶች 18
24. የጨረታቅጾችናአቀራረብ 19
መ. የጨረታዎችአቀራረብናአከፋፈት 20
25. የጨረታሠነድአስተሻሸግናምልክትአደራረግ 20
26. የመጫረቻሠነዶችማቅረቢያቀነ-ገደብ 20
27. ዘግይተውየሚቀረቡጨረታዎች 21
28. ጨረታዎችንመሰረዝ፣መተካትናማሻሻል 21
29. የጨረታአከፋፈት 21
ሠ. ጨረታዎችንመገምገምናማወዳደር 22
30. ምስጢራዊነት 22
31. የማብራሪያጥያቄአቀራረብ 23
32. ተቀባይነትያላቸውጨረታዎች 23
33. የጨረታዎችአለመጣጣምናእናግድፈቶች 24
34. አጠራጣሪየጨረታዋጋዎችናየስሌትስህተቶች፣ 24
35. ልዩአስተያየት 25
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
I/IX
36. የመጀመሪያደረጃየጨረታዎችግምገማ 25
37. የጨረታን/የተጫራችንሕጋዊነት፣ሙያ፣የቴክኒክብቃትናየፋይናንስአቅምመለኪያመስፈርቶች 26
38. ጨረታዎችንስለመገምገም 29
39. ጨረታዎችንስለማወዳደር 29
40. ድህረ-ብቃትግምገማ 30
41. ጨረታዎችንስለመቀበልወይምውድቅስለማድረግ 30
42. ድጋሚጨረታዎችንስለማውጣት 30
ረ. ውልስለመፈፀም 31
43. አሸናፊተጫራችንመምረጫመስፈርቶች31
44. ከውልበፊትየግዥውንመጠንስለመለወጥ 31
45. የጨረታውጤትናአሸናፊተጫራችስለማሳወቅ 31
46. ውልአፈራረም 32
47. የውልማስከበሪያዋስትና 32
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
I/IX
ክፍል 1: የተጫራቾች መመሪያ
ሀ. ጠቅላላ
1. መግቢያ
1.1 በጨረታው ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ (ጨ.ዝ.መ.ሰ) ውስጥ የተጠቀሰው የመንግሥት አካል
ግዥውን የሚፈጸመው በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት የግዥ
አፈፃፀም ሕጐችና መመሪያዎች መሠረት ይሆናል፡፡ ይህ መንግሥታዊ አካል ዕቃዎችንና ተያየዥ
አገልግሎቶችን ግዥ ለመፈፀም ሥልጣንና ኃላፊነት ተሰጥቶታል፡፡ በመሆኑም ይህ ግዥ
የሚፈፀመው በቅርቡ ተሻሽሎ በወጣው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
መንግሥት የግዥና ንብረት አስተዳደር አዋጅና የአፈፃፀም መመሪያ፣ እንዲሁም በጨረታ
ዝርዝር መረጃ ሰነድ በተጠቀሰው የግዥ ዘዴ መሠረት ይሆናል፡፡
1.2 በዚህ የጨረታ ሰነድና በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ በተካተተው አጠቃላይ
መግለጫ መሰረት ግዥ ፈፃሚው አካል የመረጃ ሥርዓቶች አቅርቦትና ተከላ ግዥ ለማቅረብ
ፍላጐት ያላቸው ተወዳዳሪዎችን ይጋብዛል፡፡ የዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች ዝርዝር ሁኔታ
በተለይ በክፍል 6 በተቀመጠው የፍላጐቶች መግለጫና በዚሁ የጨረታ ሰነድ ውስጥ
የተመለከተው ይሆናል፡፡
1.3 የግዥው መለያ ቁጥርና የጨረታ ሰነዱ የሎት(lot) ቁጥር በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰነዱ ውስጥ
ቀርቧል፡፡ የጨረታ ጥሪ የቀረበው ለአያንዳነዱ ሎት ከሆነ ተጫራቹ ለአንድ ሎት(lot) ወይም
ለብዙ ሎቶች(lots) ወይም ለሁሉም መጫረት ይችላል፡፡ እያንዳንዱ ሎት(lot) የራሱ የሆነ ውል
የሚኖረው ሲሆን ለእያንዳንዱ የብዙ ምድብ የተጠየቀው መጠን ወይም መጠኖች ከፋፍሎ
ማቅረብ አይፈቀድም፡፡ ተጫራቹ ለእያንዳንዱ ሎት(lot) የተጠየቀውን ሙሉ መጠን ማቅረብ
ይኖርበታል፡፡
1.4 እያንዳንዱ ተጫራች በግሉ ወይም ከሌላ አጋር ጋር በመሆን በሽርክና የመጫረቻ ሰነዱን
ማቅረብ ይችላል፡፡ ሆኖም በተፈቀደ አማራጭ ጨረታ መልክ ወይም በንዑስ ኮንትራክተርነት
ካልሆነ በስተቀር ከአንድ በላይ የመጫረቻ ሰነድ ማቅረብ ከውድድር ውጪ ያስደርጋል፡፡
1.7 የግዥ ፈፃሚው አካል ባወጣው ጨረታ ምክንያት ከተጫራቾች የቀረቡትን የመጫረቻ ሰነዶች
በባለቤትነት የመያዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ በመሆኑም ዘግይተው የደረሱ ጨረታዎች ካልሆኑ
በስተቀር ተጫራቾች ያቀረቡት የመጫረቻ ሰነድ እንዲመለስላቸው የመጠየቅ መብት
አይኖራቸውም፡፡
1.8 አንድ ተጫራች ጨረታ በሚያቀርብበት ጊዜ በጨረታ ሰነዱ የተመለከቱትን የግዥ ሥነ-
ሥርዓቶችና ሁኔታዎች ያለምንም ገደብ እንደተቀበለ ይቆጠራል፡፡ ስለሆነም ተጫራቾች ጨረታ
ከማቅረባቸው በፊት በጨረታ ሰነዱ ውስጥ የተመለከቱትን መመሪያዎች፣ ቅፆች፣ የውል
ሁኔታዎችና የፍላጐት ዝርዝሮች በጥንቃቄ ሊመረምሩዋቸው ይገባል፡፡ በጨረታ ሰነዱ ላይ
የተጠየቁት መረጃዎችና ሰነዶች ተሟልተው በተሰጠው የጊዜ ገደብ ካልቀረቡ ጨረታው
ተቀባይነት ላያገኝ ይችላል፡፡ በጨረታ ሰነዱ ላይ የተገለፁ ሁኔታዎች አሟልቶ አለማቅረብ
ያለምንም ተጨማሪ የማጠራት ስራ ከጨረታ ከውድድር ውጪ ለመሆን ምክንያት ይሆናል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
1/33
1.9 በግዥ ፈፃሚው አካልና በተጫራቾች መካከል የሚኖረው ግንኙነት በጽሑፍ ብቻ ይሆናል፡፡ በዚህ
የጨረታ ሰነድ መሠረት “በጽሑፍ” ሲባል በጽሑፍ የተላከው መልእክት መድረሱን የሚያረጋግጥ
ማስረጃ መኖሩ ሲረጋገጥ ይሆናል፡፡
2. የገንዘብ ምንጭ
2.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በክፍል 6 የፍላጐቶች መግለጫ ውስጥ የተመለከቱትን ዕቃዎችና ተያያዥ
አገልግሎቶች ግዥ ለመፈፀም የሚያስችል የተፈቀደ (የፀደቀ) በጀት ሊኖረው ይገባል፡፡ በዚህ
የጨረታ ሰነድ አማካኝነት በተፈቀደው ገንዘብ ግዥውን ለመፈፀምና ውል ለመግባት አስቧል፡፡
2.2 ክፍያዎች የሚፈፀሙት በቀጥታ በግዥ ፈፃሚው አካል ሲሆን ተፈፃሚነቱም በግዥው ውል
በተጠቀሱት የክፍያ ቃሎችና ሁኔታዎች መሠረት ይሆናል፡፡
(i) “የመመሳጠር ድርጊት” ማለት ሁለት ወይም ከሁለት በላይ የሆኑ ተጫራቾች የግዥ
ፈፃሚው አካል እያወቀም ሆነ ሳያውቀው በመመሳጠር ውድድር አልባና ተገቢ ያልሆነ
ዋጋን መፍጠር ማለት ነው፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
2/33
የዚህ መደበኛ የጨረታ ሰነድ አካል የሆነው የተጫራቾች መመሪያ ንዑስ
አንቀጽ 3.5 ላይ የተመለከቱትን የቁጥጥርና የኦዲት ሥራዎች ማደናቀፍ
ከመግታት ድርጊት ጋር አብሮ የሚታይ ይሆናል፡፡
4.1 አንድ ተጫራች የተፈጥሮ ሰው፣ የግል ድርጅት፣ የመንግሥት ድርጅት (በተጫራቾች መመሪያ
ንዑስ አንቀጽ 4.5 መሠረት) ፣ ወይም በማንኛውም ዓይነት የጋራ (ሽርክና) ማህበር ፣ በጊዜያዊ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
3/33
ህብረት ደረጃ ወይም በማህበር መልክ በስምምነት ውስጥ ያለ ወይም አዲስ ስምምነት
ለመፍጠር ይፋዊ ዕቅድ ያለው ሊሆን ይችላል፡፡
ተጫራቹ የጋራ ማህበር፣ ጊዚያዊ ህብረት ወይም ማህበር ከሆነ፣
(ሀ) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ በሌላ አኳኋን ካልተገለፀ በስተቀር የሽርክና
ማህበር፣ ጊዜያዊ ህብረት ወይም ማህበር የታቀፉ የጥምረቱ አባላት በጋራና በተናጠል
ተጠያቂ ይሆናሉ፡፡
(ለ) የሽርክና ማህበራት/ ጊዜያዊ ህብረቶችና ማህበሮች እነሱን ወክሎ በጨረታ ሂደት ጊዜና
በውል አፈፃፀም ወቅት ሊሰራላቸው የሚችል ተወካይ መምረጥ ይኖርባቸዋል፡፡
4.2 በዚሁ መደበኛ የጨረታ ሰነድ ክፍል 5 በተመለከተው መሠረት ይህ ጨረታ ለማናቸውም የብቁ
ሀገሮች ተጫራቾች ክፍት ነው፡፡ አንድ ተጫራች የአንድ ሀገር ዜጋ ከሆነ ወይም በዚያ ሀገር ሕግ
መሠረት ከተቋቋመ፣ ከተዋሃደ፣ ከተመዘገበ ወይም በዚያ ሀገር ሕግ የሚሰራ ከሆነ የዚያ ሀገር
ዜግነት እንዳለው ይቆጠራል፡፡ ይህ መስፈርት ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶችን ያቀርባሉ
ተብለው የሚታሰቡ የንዑስ ኮንትራክተሮች ዜግነትም ለመወሰን ጭምር ተግባራዊ ይሆናል፡፡
4.3 ማንኛውም ተጫራች የጥቅም ግጭት ሊኖረው አይገባም፡፡ በጥቅም ግጭት ውስጥ መኖራቸው
የተደረሰባቸው ተጫራቾች ሁሉ ውድቅ ይደረጋሉ፡፡ አንድ ተጫራች በዚሁ የጨረታ ሂደት ውስጥ
ከአንድ ወይም ከሌሎች አካላት ጋር የጥቅም ግጭት አለው ተብሎ የሚወሰደው፦
(ሀ) አሁን ወይም ከዚህ ቀደም በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ በጨረታ ለሚገዙ ዕቃዎችና
ተያያዥ አገልግሎቶች በሰነድ ዝግጅት ወይም በማማከር አገልግሎት ከተሳተፉ ድርጅቶች
ጋር ግንኙነት ካለው ወይም ከአጋሮቹ አንዱ በመሆን በስራው ተሳታፊ ከነበረ፣ ወይም
(ለ) በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ከሦስተኛ አካል ጋር ባለው ግንኙነት ምክንያት መረጃዎችን
በመስጠት በሌሎች ተጫራቾችና በግዥ ፈፃሚ አካል ላይ ተፅዕኖ በማሳደር የጨረታውን
ሂደት ሊያዛባ የሚችል ከሆነና
(ሐ) በጨረታ ሂደት ወቅት ከአንድ በላይ የመጫረቻ ሰነድ ያቀረበ እንደሆነ ነው፡፡
4.4 አንድ ተጫራች በጨረታ ማቅረቢያ ቀነ-ገደብ ወይም ከዚያ በኋላም ቢሆን በተጫራቾች
መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 3.1(ሐ) መሠረት ዕገዳ የተጣለበት ከሆነ ይህንን ጨረታ ለመካፈል ብቁ
አይሆንም፡፡
4.5 በግዥ ፈፃሚው መስሪያ ቤት የሚተዳደሩ እስካልሆኑ ድረስ ህጋዊ ሰውነት ያላቸው፣ በፋይናንስ
ራሳቸውን ችለው የሚተዳደሩ፤ በንግድ ሕግ መሠረት የተቋቋሙና የሚሰሩ የመንግሥት የልማት
ድርጅቶች ለመጫረት ብቁ ናቸው፡፡
4.6 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በሌላ ሁኔታ ካልተገለፀ በስተቀር ተጫራቾች ከዚህ በታች
የተመለከቱትን የብቁነት ማረጋገጫዎች ለግዥ ፈፃሚው አካል ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
(ሀ) ዕዳ መክፈል ያላቃታቸው፣ ያልከሰሩ፣ በመፍረስ ላይ ያልሆኑ፤ የንግድ ስራቸው
ያልታገደባቸውና በክስ ላይ የማይገኙ መሆናቸውን፣
(ለ) የሚከተሉትን ጨምሮ የተጫራቹን ህጋዊነት የሚያሳዩ ማስረጃዎች፤
(i) ተጫራቹ የተሰማራበትን የስራ ዘርፍ የሚያሳይ የታደሰ የንግድ ፈቃድ
(ii) የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርቲፊኬት (የሀገር ውስጥ ተጫራቾችን ብቻ
ይመለከታል)
(iii) በመንግሥት የግብር ሕግ መሠረት ግብር የመክፈል ግዴታቸውን የተወጡ
መሆኑን የሚያሳይ ሰርቲፊኬት (የሀገር ውስጥ ተጫራቾችን ብቻ ይመለከታል)
(iv)አግባብነት ያለው የሙያ ብቃት ሰርቲፊኬት (በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ
ከተጠየቀ ብቻ)
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
4/33
(ሐ) የውጭ ሀገር ተጫራቾች እንደአስፈላጊነቱ የንግድ ምዝገባ ሰርቲፊኬት ወይም የንግድ
ፈቃድ ከተመዘገቡበት ሀገር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
4.7 በመንግሥት ግዥ ለመሳተፍ በኤጀንሲው ድረ-ገፅ በአቅራቢነት መመዝገብ ቅድመ ሁኔታ ነው፡፡
(የሀገር ውስጥ ተጫራቾችን ብቻ ይመለከታል።)
(ሀ) በመንግሥት ግዥ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ዕጩ ተወዳዳሪዎች በኤጀንሲው ድረ-ገፅ ላይ ለዚሁ
ዓላማ የተዘጋጀውን ፎርም (ቅፅ) በመጠቀም መመዝገብ ይኖርባቸዋል፡፡
4.8 ተጫራቾች በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በተጠቀሰው መሠረት ህጋዊነታቸው ቀጠይነት
ያለው መሆኑን የሚያሳዩ ማስረጃዎች ለግዥ ፈጻሚው አካል ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
4.9 ተጫራቾች ትላልቅ አቅርቦቶችን ወይም አገልግሎቶችን በንዑስ ተቋራጮች ለማሠራት ሲፈልጉ
የንዑስ ተቋራጮቹ ስምና ዜግነት በመጫረቻው ሠነድ ውስጥ ማመልከት
ይጠበቅባቸዋል።አቅራቢው የንዑስ ተቋራጭነት አፈጻጸም በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 4
የተጠየቀውን፤ እንዲሁም ማናቸውም የመረጃ ሥርዓት ዕቃዎች አቅርቦትና ተከላ (ገጠማ) አካል
የሆኑት ዕቃዎችና አገልግሎቶች በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 5 የተጠየቀውን
ስለማሟላታቸው የማረጋገጥ ኃላፍነትና ግዴታ አለበት፡፡ተጫራቾች ለተለያዩ ሥራዎች ከአንድ
በላይ የሆኑ ንዑስ ተቋራጮችን የማቅረብ ነጻነት አላቸው፡፡ ተጫራቾች በማንኛውም ንዑስ
ተቋራጭ ቢያሠሩ በጨረታው ወቅት ባቀረቡት ነጠላ ዋጋ ላይ ለውጥም ሆነ ማስተካከያ
አያደርጉም፡፡ የግዥው ፈጻሚ አካል ከተዘረዘሩት ንዑስ ተቋራጮች መካከል ማናቸውንም
የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ይህም የሚፈጸመው ውል ከመፈረሙ በፊት ሲሆን ከውሉ
ዕዝል 1 ውስጥ ተቀባይነት ያላገኙት ንዑስ ተቋራጮች ተሠርዘው ተቀባይነት ያገኙ ንዑስ
ተቋራጮች ዝርዝር ውል ከመፈረሙ በፊት ይለያል፡፡ በቀጣይነት በጸደቀው ዝርዝር ላይ
የሚካሄደው ንዑስ ተቋራጮችን የመጨመር ወይም የመቀነስ ሥራ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ 13 (እንደአስፈላጊነቱ በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ እንደተገለፀው) መሠረት
የሚፈፀም ይሆና፡፡
4.10 አንድ በግሉም ሆነ በሽርክና የተጫረተ ተቋም በርሱ በኩል ለሺያጭ ገበያ ወጥተው በሚገኙት
ሐርድዌሮች ወይም ሶፍትዌሮች ላይ፤ እንዲሁም ድህረ ሽያጭ አገልግሎቶች ማለትም ተከላ፤
ገጠማ፣ ቅንብር፣ ተራ ሥልጠናና ተከታታይ ጥገና/ድጋፍ ካልሆነ በስተቀር ለሌላኛው ተጫራች
ንዑስ ተቋራጭ ሆኖ ሊቀርብ አይችልም፡፡ ሆኖም ለንዑስ ሥርዓቶች ወይም ለሎቶች የመጫረቻ
ሰነድ እንዲቀርብ የተጫራቾች መመሪያ 1.3 አስመልክቶ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ
አማካይነት የሚፈቅድ ከሆነ ለእነዚህ ንዑስ ሥርዓቶችና ሎቶች ብቻ የተጫራቾች መመሪያ
ንዑስ አንቀጽ 4.10 ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
በተመረጠውተጫራችየሚቀርቡትንተፈላጊየመረጃቴክኖሎጂዎችን፤የመረጃዎችቅንጅትናከ
መገናኛጋርየተዛመዱሐርድዌሮችን፣ሦፍትዌሮችን፣የፍጆታዕቃዎችንናተያያዥሠነዶችንእን
ዲሁምሌሎችበአቅርቦት፣በገጠማ፣በቅንጅትናአገልግሎትላይ
እንዲውሉበማድረግሂደትተፈላጊነትያላቸው
(በጥቅሉዕቃዎችእየተባሉበአንዳንድየተጫራቾች መመሪያአንቀጾችውስጥየሚጠሩትን)፣
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
5/33
(ለ) የተዛማጅ ሶፍትዌሮች ልማት፣ የማጓጓዝ አገልግሎቶች፣ የመድን ዋስትናዎችን፣ ጥሬ
ዕቃዎችን፣ ማሽነሪዎችን፣ መገልገያ ዕቃዎችን፣ እና ተያያዥ አገልግሎቶች ማለትም
ተከላዎችን፣ ስልጠናና መጠነኛ ጥገናዎችን ይጨምራል፡፡
5.3 የመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችን በሚመለከት የመነሻ ሀገር የሚሆነው፣ ዕቃዎቹ በሶፍትዌሮች
የለሙበት፣ የተመረቱበት፣ የተፈበረኩበት ወይም የተዘጋጁበት ወይም በፋብሪካ ዝግጅት ወይም
የተለያዩ አካላትን በመገጣጠም ሌላ በንግድ ዕውቅና የተሰጠውና በመሠረታዊ ፀባዮቹ ከውጪ
ከመጡት አካላቶቹ የሚለይ ዕቃ የተሠራበት ሀገር ነው፡፡
5.4 በዚህ አንቀጽ መሰረት የተጫራቾች ዜግነት እና የመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና አገልግሎቶች የመነሻ
ሀገር የተለያዩ ጉዳዮች ናቸው።
5.5 በዚህ የተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ እንደተመለከተው ተጫራቾች በክፍል 4 ውስጥ በሚገኘው
የዋጋ ማቅረቢያ ቅጽ የመነሻ ሀገራቸውን በመሙላት የመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችን ተቀባይነት
ማረጋገጥ ይኖርባቸዋል፡፡
5.6 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ የተጠየቀ ከሆነ ተጫራቾች ዕቃዎቹንም ሆነ የዕቃዎቹን
ንዑስ አካላት በኢፌዴሪ መንግሥት የግዛት ክልል ውስጥ ለመሸጥ የተፈቀደላቸው ስለመሆኑ
በክፍል 4 የተያያዘውን ናሙና ደብዳቤ በመጠቀም ከአምራቹየተፈቀደበት ደብዳቤ ማቅረብ
ይኖርባቸዋል፡፡
5.7 በኢፌዴሪ መንግሥት የግዛት ክልል ውስጥ ቀደም ሲል ምንም ዓይነት ተመሣሣይ ሥራ ያልሠራ
ተጫራች፣ በጨረታው በአሸናፊነት ቢመረጥ በጨረታው አጠቃላይና ልዩ የውል ሁኔታዎች
እና/ወይም በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ የተመለከቱትን ግዴታዎች ለመወጣት በሀገር ውስጥ
ቋሚ አድራሻና እንዲሁም የቴክኒክ ድጋፍና ሥልጠና የመስጠት አቅምና ብቃት ካለው ድርጅት
ጋር ሊሠራ የሚችል ስለመሆኑ የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
6. የጨረታ ሰነድ
6.1 ይህ የጨረታ ሰነድ ከዚህ በታች የተመለከቱትን ክፍሎች የሚያጠቃልልና በተጫራቾች መመሪያ
አንቀጽ 8 ከተመለከቱት ተጨማሪ ጽሑፎች ጋር በጥምረት መነበብ ያለባቸውን የጨረታ ሰነድ
ምዕራፎች 1፣ 2 እና 3 ያካትታል፡፡
ምዕራፍ 1:- የጨረታ ሥነ-ሥርዓቶች
ክፍል 1 - የተጫራቾች መመሪያ
ክፍል 2 - የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ
ክፍል 3 - የጨረታ ግምገማ ዘዴና መስፈርቶች
ክፍል 4 - የጨረታ ቅፆች
ክፍል 5 - በጨረታው መሳተፍ የሚችሉ ሀገሮች (ብቁ ሀገሮች)
ምዕራፍ 2:- የፍላጐቶች መግለጫ
ክፍል 6 - የፍላጐቶች መግለጫ
ምዕራፍ 3:- የውል ሁኔታዎች
ክፍል 7 - አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
ክፍል 8 - ልዩ የውል ሁኔታዎች
ክፍል 9 - የውል ቅፆች
6.2 የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታው ሰነድ አካል አይደለም፡፡ በጨረታ ማስታወቂያውና በጨረታ
ሰነዱ የተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 6.1 መካከል ልዩነት ቢኖር በጨረታው ሰነዱ ላይ
የተገለፀው የበላይነት ይኖረዋል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
6/33
6.3 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዶችን በቀጥታ ከግዥ ፈፃሚው አካል ካለመውሰዳቸው ጋር ተያይዞ
ለሚከሰት ማናቸውም ጉድለት ወይም አለመሟላት የግዥ ፈፃሚ መስሪያ ቤት ተጠያቂነት
የለበትም፡፡ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በቀጥታ ከግዥ ፈፃሚው አካል ያልተቀበሉ ከሆነ
በግምገማ ወቅት ውድቅ ሊደረጉ ይችላሉ፡፡ የጨረታ ሰነዶቹ በውክልና በሽያጭ የተወሰዱ ከሆነ
የጨረታ ሰነዶቹን በሚወሰዱበት ጊዜ የተጫራቾች ስም በግዥ ፈፃሚው አካል ዘንድ መመዝገብ
አለበት።
6.4 ተጫራቾች በጨረታ ሰነዶቹ ውስጥ የተመለከቱትን ሁሉንም ማሳሰቢያዎች፣ ቅፆች፣
ቃላቶችንና መዘርዝሮችን ይመረምራሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ አንድ ተጫራች በጨረታ ሰነዱ
የተጠየቁትን መረጃዎችና ሰነዶች አሟልቶ ካላቀረበ ግዥ ፈፃሚው አካል ከጨረታው እንዲወጣ
ሊያደርገው ይችላል፡፡
7. በጨረታሰነዶችላይየሚሰጥየፅሑፍማብራሪያ
7.1 በጨረታ ሰነዶቹ ላይ ማብራሪያ የሚፈልግ ተጫራች በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ
የተጠቀሰው የግዥ ፈፃሚ አካል አድራሻ ተጠቅሞ የሚፈልገውን ማብራሪያ በፅሑፍ መጠየቅ
ይኖርበታል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል ከጨረታ ማቅረቢያ የመጨረሻ ቀን አስር ቀናት በፊት
ለደረሱት የማብራሪያ ጥያቄዎች በሙሉ በፅሑፍ መልስ ይሰጣል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል
የመልሱን ቅጂዎች የጠያቂውን ማንነት ሳይገልፅ የጨረታ ሰነድ በቀጥታ ከተቋሙ ለገዙት
ተጫራቾች በሙሉ ይልካል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል በማብራሪያው ውጤት መሠረት የጨረታ
ሰነዶቹን የሚያሻሽል ከሆነም ይህንኑ የሚያደርገው በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 8 እና ንዑስ
አንቀጽ 26.2 የተመለከተውን ሥነ-ሥርዓት ተከትሎ ነው፡፡
7.2 በጨረታ ሂደትም ሆነ በጨረታ ግምገማ ወቅት ተቀባይነት የሚኖረው በቀጥታ ከግዥ ፈፃሚው
አካል በፅሑፍ የተሰጠ የማብራሪያ ጥያቄ መልስ ብቻ ነው፡፡ በሌላ አኳኋን ማለትም በቃል፣
በፅሑፍ፣ ወይም በግዥ ፈፃሚ አካል ሠራተኛ ወይም በሌላ ተወካይ ወይም በሌላ ሦስተኛ አካል
የተሰጡ መልሶች ወይም ማብራሪያዎች ከግዥ ፈፃሚ አካል የተሰጡ ማብራሪያዎች ተደርገው
አይቆጠሩም፡፡
8.1 ግዥ ፈፃሚ አካል በራሱ ተነሳሽነት ወይም በተጫራቾች ጠያቂነት ምክንያት የጨረታ ሰነድ
ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው የጨረታ ማስረከቢያ ቀነ-ገደብ ከማለቁ በፊት የጨረታ
ሰነዶቹን በፅሑፍ ሊያሻሽላቸው ይችላል፡፡
8.2 ማንኛውም በግዥ ፈፃሚው አካል የተደረገ ማሻሻያ የጨረታ ሰነዱ አካል ሆኖ የጨረታ ሰነዱን
በቀጥታ ከግዥ ፈፃሚው አካል ለወሰዱ ተጫራቾች በሙሉ በተመሳሳይ ጊዜ በፅሑፍ
መሰራጨት አለበት፡፡ ተጫራቾችም የማሻሻያ ፅሑፉን በቀጥታ ከግዥ ፈፃሚው አካል
መረከባቸውን ማሳወቅና የጨረታ ሰነዱ አካል መሆኑን አውቀው የመጫረቻ ሰነዳቸውን
በተሻሻለው የጨረታ ሰነድ መሰረት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
8.3 ግዥ ፈፃሚው አካል በጨረታ ሰነዱ ላይ በተደረገው ማሻሻያ ምክንያት ተጫራቾች የመጫረቻ
ሰነዶቻቸውን ለማዘጋጀትና ለማስረከብ በቂ ጊዜ አይኖራቸውም ብሎ ሲያምን በተጫራቾች
መመሪያ ንዑሰ አንቀጽ 8.1 መሠረት የጨረታ ማቅረቢያ ቀነ-ገደብን ሊያራዝም ይችላል፡፡
9.1 የግዥው ፈጻሚ አካል የጨረታ ሠነዱን ለገዙት ተጫራቾች ማብራሪያ መስጠት አስፈላጊ ሆኖ
ካገኘው ቅድመ-ጨረታ ስብሰባ ሊጠራ ይችላል፡፡ ከስብሰባው ጋር አያይዞም ተጫራቾች ስለሥራ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
7/33
ቦታ/ዎች የጠለቀ ዕውቀት እንዲኖራቸውና ለመጫረቻ ሰነድ ዝግጅትም ሆነ ወደፊት
ስለሚገቡበት ውል የየራሳቸውን ግንዛቤ እንዲወስዱ የሚያስችል የሥራ ቦታ/ዎች ጉብኝት
በማደራጀት በየራሳቸው ኃላፊነትና ዋስትና እንዲጎበኙ ሊያደርግ ይችላል፡፡
9.2 የግዥው ፈጻሚ አካል የጨረታ ሠነዱን ለገዙት ተጫራቾች ሁሉ የቅድመ-ጨረታ ስብሰባ
እንዲሳተፉና በሥራ ቦታው ጉብኝትም ግንዛቤያቸውን እንዲያሳድጉ በጽሁፍ ያሳውቃል፡፡
በደብዳቤውም የስብሰባውን ሰዓት፤ ቀንና ቦታ እንዲሁም ስለጉብኝቱ በዝርዝር ያሳውቃል፡፡
9.3 የግዥው ፈጻሚ አካል ተጫራቾች በቅድመ-ጨረታ
ስብሰባውእንዲሣተፉናየሥራቦታጉብኝትእንዲያደርጉያበረታታል፡፡
በስብሰባውሂደትሁሉምተጫራቾችበቂተሣትፎእንዲያደርጉእያንዳንዱተጫራችየሚወክላቸው
ንተሣታፊዎችብዛትከሁለትባያስበልጥይመረጣል፡፡
9.4 ሁሉም ተጫራቾች ማብራሪያ እንዲሰጣቸው የሚፈልጉትን ጥያቄ በጨረታ ዝርዝር መረጃ
ሰንጠረዥ በተፈቀደው ሠዓት፤ ቀንና አድራሻ በጽሁፍ እንዲያቀርቡ የግዥው ፈጻሚ አካል
ይጋብዛል፡፡
9.5 የቅድመ-ጨረታው ስብሰባ ቃለ-ጉባኤ ተይዞ የጨረታውን ሰነድ የገዙት ተጫራቾች የመጫረቻ ሠነድ
በሚያዘጋጁበት ወቅት የማብራሪያውንም ሆነ የማሻሻያውን ይዘት በሠነዳቸው ለማካተት
እንዲችሉ ለሁሉም የቃለ ጉባኤው ኮፒ እንዲደርሳቸው ይደረጋል፡፡
ሐ. የጨረታ አዘገጃጀት
11.1 ጨረታውም ሆነ በተጫራቾችና በግዥ ፈፃሚ አካል መካከል የሚደረጉ ሁሉም የፅሑፍ
ልውውጦች በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በተጠቀሰው ቋንቋ መሠረት መሆን አለበት፡፡
11.2 በሌላ ቋንቋ የተዘጋጁ ጨረታዎችና ደጋፊ ሰነዶች ሕጋዊና ብቃት ባለው ባለሙያ መተርጎም
ይኖርባቸዋል፡፡ የትርጉሙ ኮፒ ከዋናው ሰነድ ጋር ተያይዞ መቅረብ ይኖርበታል፡፡
11.3 ልዩነቱ ጥቃቅን ነው ብሎ ካላመነ በስተቀር በዋናው የመጫረቻ ሰነድና በተተረጐመው
የመጫረቻ ሰነድ መካከል ልዩነት መኖሩ ሲታወቅ የግዥ ፈፃሚው አካል የመጫረቻ ሰነዱን
ውድቅ ያደርገዋል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
8/33
12.3 በጨረታ ማቅረቢያ ሠንጠረዥ ላይ ተሞልቶ የሚቀርበው ጠቅላላ ዋጋ ማናቸውም ታክስ
ያካተተ መሆን ይኖርበታል። ሆኖም በሁኔታዎች ላይ የተመሰረቱ ቅናሾች የጠቅላላ ዋጋው አካል
አይሆኑም፡፡
12.4 ተጫራቹ ያቀረባቸውን ቅናሾችና የአተገባበራቸውን ዘዴ በጨረታ ማስረከቢያው ሠንጠረዥ
ውስጥ መጥቀስ ይኖርበታል፡፡
12.5 የኢንኮተርም (ዲ.ዲ.ፒ (DDP)፣ ኢ.ኤክስ.ደብሊው (EXW)፣ ሲ.አይ.አፍ (CIF)፣ ሲ.አይ.ፒ
(CIP)) እና ሌሎች ተመሳሳይ ቃሎች አረዳድ በተጫራቾች መመሪያና በጨረታ ዝርዝር መረጃ
ሠንጠረዥ በተመለከተው መሠረት ዓለም አቀፍ የንግድ ም/ቤት በሚያሳትመው ወቅታዊ
የኢንኮተርም ደንብ መሠረት የሚፈፀም ይሆናል፡፡
12.6 በግዥው ፈጻሚ አካል የሚከናወነውን የዋጋዎች ንጽጽርና ውድድር የተቀላጠፈ ለማድረግ
ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎች አቅርቦትና ገጠማ አገልግሎት ጨረታ በተዘጋጀው የዋጋ መመዝገቢያ
ቅጽ ላይ የሚሞላው ዋጋ በጥቅል ሳይሆን በዝርዝር መሆን ይኖርበታል፡፡ ይህም የግዥው ፈጻሚ
አካልን በየትኛውም ዓይነት የውል ሁኔታ ላይ የመዋዋል መብት የሚገድብ አይሆንም፡፡
(ሀ) ለመረጃ ሥርዓት እና ሌሎች ዕቃዎች
i. አስቀድሞ የተከፈለም ይሁን ወደፊት የሚከፈል የጉምሩክ ቀረጥና ታክስ ያልተካተተበት
EXW, FoB የዕቃ ዋጋ ተለይቶ ለብቻው፣
ii. ከኢፌደሪ መንግሥት ክልል ውጪ ከሆኑት ሀገሮች ስለሚቀርቡት ዕቃዎች አፈጻጸም በልዩ
የውል ሁኔታ በተጠቀሰው incoterms የተመለከተውን መሠረት በማድረግና የዕቃዎቹን
የባህር/የአየር ማጓጓዣና የመድን ዋስትና ዋጋ ለየብቻቸው፣
iii. ከባህር ወደብ/ከአየር መንገድ ጀምሮ ያለውን የሀገር ውስጥ የማጓጓዣ፣ የመድን ዋስትና፣
እና ሌሎች የሀገር ውስጥ አገልግሎቶች ወጪዎች፣ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ
የተጠቀሰ ከሆነም እስከመጨረሻው የዕቃዎች መድረሻ ያሉት ወጪዎች ለየብቻቸው፣ እና
iv. ሀገር ውስጥ ስለሚገቡት ዋና ዋና የመረጃ ሥርዓት ዕቃዎች፣ ሀገር ውስጥ ከገቡ በኋላ
ስለሚገጣጣሙ ንዑስ አካላትና ጥሬ ዕቃዎች አስቀድሞ የተከፈለም ይሁን ወደፊት
የሚከፈል ማናቸውም የኢትዮጵያ መንግሥት የጉምሩክ ቀረጥ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስና
ሌሎች ታክሶች ለየብቻቸው ተለይተው መሞላት ይኖርባቸዋል፡፡
(ለ) ለተያያዥ አገልግሎቶች
(i) የተያያዥ አገልግሎቶች ዋጋ
(ii) ውሉ ለተጫራቹ የሚሰጥ ከሆነ በተያያዥ አገልግሎቶች ላይ የሚከፈሉ ወይም የተከፈሉ
ማናቸውም የኢትዮጵያ መንግሥት የጉምሩክ ቀረጦች፣ የሽያጭ ታክሶች እና ሌሎች
ግብሮች ለየብቻቸው መሞላት ይኖርባቸዋል፡፡
12.7 በተጫራች የተሰጠው የመጫረቻ ዋጋ፣ ጸንቶ በሚቆይበትና ተጫራቹ የገባውን የውል ግዴታ
በሚወጣበት የጊዜ ገደብ ውስጥ በማናቸውም ሁኔታ የማይለዋወጥ ቋሚ መሆን ይኖርበታል፡፡
የሚስተካከል/የሚለዋወጥ/የሚቀያየር ዋጋ ተሞልቶበት የቀረበ የመጫረቻ ሰነድ ውድቅ
ይደረጋል፡፡
12.8 በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 1.3 ውስጥ ይኸው ተጠቅሶ ከሆነ የጨረታዎች ጥሪ ለአንድ
ሎት ውል ወይም ለማንኛውም ከአንድ በላይ ለሆኑ ሎቶች ውሎች ይደረጋል፡፡ በጨረታ ዝርዝር
መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ በሌላ አኳኋን ካልተገለፀ በስተቀር የተጠቀሱት ዋጋዎች መቶ በመቶ
በሎት ውስጥ ከተዘረዘሩት ዕቃዎች ጋር መጣጣምና እንዲሁም መቶ በመቶ በአንድ ሎት ውስጥ
ከሚገኝ ከያንዳንዱ ዕቃ ብዛት ጋር መጣጣም አለባቸው፡፡ ከአንድ ሎት በላይ ውል እንዲሰጣቸው
በመፈለግ የዋጋ ቅናሽ ሀሳብ ለማቅረብ የሚፈልጉ ተጫራቾች በጨረታው ውስጥ የዋጋ ቅናሹን
በየሎቱ ወይም በአማራጭ በሎቱ ውስጥ በሚገኘው ለእያንዳንዱ ውል መግለፅ ይኖርባቸዋል፡፡
የሁሉም ሎት መጫረቻዎች በአንድ ጊዜ ቀርበው በአንድ ጊዜም ተከፍተው ከሆነ የዋጋ ቅናሾች
በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 12.4 መሠረት ይቀርባሉ፡፡
12.9 የውጭ ሀገር ተጫራች በገባው የአቅርቦት ውል ግዴታ መሠረት ለመፈጸም የሀገር ውስጥ
ምርቶቹን በጥሬ ዕቃነት የሚጠቀም ከሆነ የዋጋ ማቅረቢያውን ቅጽ በመጠቀም ከጠቅላላው
የውል ዋጋ ጋር ይህንን የሀገር ውስጥ ፍጆታ መጠን በብር ማመልከት ይኖርበታል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
9/33
13. የጨረታ ዋጋ የሚቀርብባቸው የገንዘብ አይነቶች
13.1 የአቅርቦት ምንጫቸው ከሀገር ውስጥ የሆነ የመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና አገልግሎቶች የመሸጫ
ዋጋ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ ተለይቶ ካልተጠቀሰ በስተቀር የሚቀርበው
በኢትዮጵያ ብር ይሆናል፡፡
13.2 የአቅርቦት ምንጫቸው ከሀገር ውጭ የሆኑ የመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና አገልግሎቶች የመሸጫ
ዋጋቸው የሚገለጸው በነጻ ተቀያሪ ምንዛሪ ይሆናል፡፡ በተለያዩ ምንዛሪዎች እንዲከፈለው
የሚፈልግ ተጫራች ይህንኑ በግልጽ ማመልከት የሚጠበቅበት ሲሆን የምንዛሪዎቹ ዓይነትም
ከኢትዮጵያ ብር ውጪ ከሦስት መብለጥ የለበትም፡፡
15.1 ተጫራቾች በዚህ የጨረታ ሂደት በአሸናፊነት ቢመረጡ ቀጣይ የውል ግዴታቸውን በብቃት
ለማስተዳደር የሚያስችል የፋይናንስ አቋም ያላቸው ስለመሆኑ እንዲያረጋግጡ በጨረታ
ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥመሠረት የተጠየቀ ከሆነ፣ አግባብነት ያለው የፋይናንስ መረጃ
በመጫረቻ ማቅረቢያ ሠንጠረዥ በክፍል 4 በተዘረዘሩት የጨረታ ቅጾች ውስጥ በመሙላት
አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
15.2 ከላይ በአንቀጽ 15.1 ከተጠቀሰው ጋር የሚከተሉት የፋይናንስ አቋም ማረጋገጫዎች ተያይዘው
መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
(ሀ)በተፈቀደለትናከተጫራችጥገኝነትነጻበሆነየሂሣብባለሙያየተመረመረዓመታዊየፋይናንስሪፖርት፣
(ለ) ሌሎች በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ የተመለከቱ ሰነዶች፣
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
10/33
ለጎን ይህን ሥራ እንዴት እንደሚያስተዳድር የሚያሳይ ዝርዝር ፕላንና የአፈጻጸም መርሀ ግብር
አያይዞ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
16.2 ይህ መረጃ ለብቻው በክፍል 4 በተዘረዘሩት የመጫረቻ ቅጾች ውስጥ ተሞልቶ መቅረብ
ይኖርበታል፡፡
16.3 ተጫራች ከሌሎች ተዋዋዮች ጋር በበጀታቸው ረገድ ቢያንስ ከዚህ ጋር የተመጣጠኑ፣ በጨረታ
ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥበተገለጸው የጊዜ ክልልና የተመጣጣኝ ውሎች ብዛት፣ የገባባቸውን
የቀድሞ ግዴታዎች እንዴት እንደተወጣ የሚያስረዳ ማስረጃ በአፈጻጸም ብቃት ማረጋገጫነት
ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥበተለየ ሁኔታ ካልተጠየቀ በስተቀር
በግምገማው ሂደት የግዥው ፈጻሚ አካል በተጫራች የተሰጠውን መረጃ ትክክለኛነት
ለማረጋገጥ እንዲችል፣ እያንዳንዱ ተጫራች የተዋዋይ ድርጅቱን የሥራ ዘርፍ፣ ስምና አድራሻ፣
እንዲሁም ከተሰራው ሥራ ጋር አግባብነትና ቅርበት ኖሮት ስለተጫራቹ ተቋማዊ ጥንካሬም ሆነ
ድክመት የማስረዳት አቅም ያለው የሥራ ኃላፊ ወይም ባለሙያ ስም፣ የኢሜይል አድራሻና
የስልክ ቁጥር በዝርዝር ማመልከት ይኖርበታል፡፡
16.4 ከመጫረቻ ሠነድ ጋር የሚያያዘው የአፈጻጸም ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት የሚከተሉትን
መረጃዎች ይይዛል፡፡
(ሀ) የተዋዋይወገኖችንስምናየሥራአድራሻ፣
(ለ ) የውሉንርዕሰጉዳይ፣
(ሐ ) የውሉንገንዘብመጠን፣
(መ) ውሉየሚተገበርበትንጊዜናቦታ፣
(ሠ ) የውሉንአፈጻጸምየአጥጋቢነትደረጃናሁኔታንየተመለከተሐተታ፡፡
16.5 አሳማኝ በሆኑት ምክንያቶች በተጫራች የተፈለጉት ሠርቲፊኬቶች ከተዋዋይ ወገኖች በወቅቱ
ላይሰጡ ስለሚችሉ፣ ተጫራቹ የምሥክርነት ወረቀት እንዲሰጠው ለአሠሪው አካል ጥያቄውን
ያቀረበበት ደብዳቤ ኮፒ ካቀረበ ተቀባይነት ሊያገኝ ይችላል፡፡
16.6 ተጫራቹ/ቾቹ በሽርክና በሚሳተፉበት ጊዜ ከዚህ በላይ የተዘረዘሩትን የማረጋገጫ ሠነዶች
በያንዳንዱ አባል ስም ለየክፍሉ አሟልተው ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ በተጨማሪም የመጫረቻ
ሰነዳቸው ቅንጅታቸውን ከሚደግፍ የስምምነት ሰነድ ጋር ተያይዞ መቅረብ ይኖርበታል፡፡
16.7 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥውስጥ ተለይቶ ካልተጠቀሰ በስተቀር የግዥው ፈጻሚ አካል
ወቅታዊውን የተጫራቾች ቴክኒካዊ ብቃትና የተፎካካሪነት ደረጃቸውን በአካልበመጎብኘት
የማረጋገጥ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
11/33
ትችት በተደረገበት ሰነድና በአስረጂ የቴክኒክ ሰነድ መካከል ልዩነት ቢገኝ የቃል በቃል ትችት ውስጥ
የተመዘገበው ተፈጻሚነት ያገኛል፡፡
(ሐ) በጨረታው በአሸናፊነት የተመረጠ ተጫራች የውል ግዴታውን በአግባቡ ለመወጣት እንዲያስችለው
የሰው ኃይልና ሌሎች ግብዓቶችን አያያዝና አስተዳደር እንዲሁም ስልቶችን በዝርዝር የሚያሳይ
የመጀመሪያ ደረጃ የፕሮጀክት ፕላን አያይዞ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ የፕሮጀክት ፕላኑ የውል ግዴታውን
የሥራ መርሀ ግብር፣ በአፈጻጸም ቅደም ተከተልና የጊዜ ሰሌዳ እንዲሁም
የቁልፍሥራዎችንየርስበርስትሥሥርበሥዕላዊመግለጫጭምርማሳየትይኖርበታል፡፡
ከዚህበተጨማሪፕላኑተጫራቹከግዥፈጻሚውአካልናከሌሎችባለድርሻአካላትጋርበቅንጅትየሚሰራበት
ንሁኔታናእንዲሁምበጨረታ ዝርዝር መረጃ
ሰንጠረዥየተጠቀሱትንጭምርበማካተትማሳየትይኖርበታል፡፡
(መ) ተጫራቹ በውሉ ላይ የተመለከቱትን ግዴታዎች በአግባቡ ለመወጣት እንደሚሰራና ተግባራቱንም
በኃላፊነት ለመወጣት የተረከባቸው መሆኑን በጽሁፍ ማረጋገጥ አለበት፡፡
17.3 ከዚህ በላይ በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 17.2 ከተመለከተው ጋር በተያያዘ በፍላጐቶች መግለጫ ውስጥ
በግዥ ፈጻሚው አካል የተመለከቱት የንግድ ምልክቶች፣ የዕቃና የመሣሪያ ብራንዶችና ሞዴሎች
ስለሚገዙት ዕቃዎችና መሣሪያዎች በአጭሩ ለመግለጽ ታስቦ እንጂ ተጫራቾችን ለመገደብ አይደለም፡፡
በምትክነት የቀረቡት በፍላጐቶች መግለጫ ውስጥ ከተጠቀሱት ጋር መሠረታዊ አቻነትን ወይም
የበላይነት ያላቸውና የግዢው ፈጻሚ አካልን የሚያረኩ እስከሆነ ድረስ ተጫራቹ ሌላ የጥራት ደረጃ፣
የምልክት ስሞች ወይም ዝርዝር በማቅረብ የመወዳደሪያ ሀሳብ ሊሰጥ ይችላል፡፡
18.1 በጨረታ ሰነዱ መሰረት የተፈለጉትን የመረጃ ሥርዓት ዕቃዎች በተመለከተ በመጫረቻ ሰነድ ተሞልተው
በምላሽነት የሚቀርቡትን ዕቃዎች የሚወክሉ ናሙናዎች ለተወሰኑት ዕቃዎች ብቻ ወይም ለሁሉም
እንዲመረቱና ተያይዘው እንዲቀርቡ የግዥው ፈጻሚ አካል የመጠየቅ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ በዚህ
መሰረት የተፈለጉትን መረጃዎች አሟልተው ያላቀረቡትን ተጫራቾች የግዥው ፈጻሚ አካል በራሱ
ውሳኔ ውድቅ ሊያደርጋቸው ይችላል፡፡ ተጫራቹ በጨረታው አሸናፊነት ቢመረጥ በውሉ መሠረት
የሚያቀርባቸው ዕቃዎች የጥራት ደረጃቸው በመጫረቻ ሰነዱ ከተመለከቱትና በናሙናነት ከቀረቡት ጋር
የተመጣጠነ ወይም የበለጠ እንደሚሆን ማረጋገጫ ይሰጣል፡፡በጨረታው ስለቀረቡት ዕቃዎች ናሙና
እንዲቀርብላቸው በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ የተገለጸ ከሆነ፣ ተጫራቾች በራሳቸው
ወጪና በወቅቱ ማስረከብ ይኖርባቸዋል፡፡ ተጫራቾች የሚያቀርቧቸውን ናሙናዎች በዕቃው ስምና ዕቃው
በፍላጎት መግለጫ ዝርዝር ውስጥ በሚገኝበት የተራ ቁጥር አድራሻው ሳያጣቅሱ ማስረከብ
አይኖርባቸውም፡፡
18.2 የግዥው ፈጻሚ አካል በመጫረቻ ሰነድ ተሞልተው የሚቀርቡትን ዕቃዎች የሚወክሉ ናሙናዎች
ለተወሰኑት ዕቃዎች ብቻ ወይም ለሁሉም እንዲመረቱና ተያይዘው እንዲቀርቡ የወሰነ ከሆነ፤ ናሙናዎቹ
የሚቀርቡበትን ቦታ/አድራሻና ጊዜ እንዲሁም ናሙናዎቹ መቼና የት በይፋ እንደሚታዩ ለሁሉም ተጫራቾች
በጽሁፍ ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡
18.3 ናሙናዎች በባህርያቸው፤ እንዲሁም በግዥው ፈጻሚ አካል በሚደረገው የፍተሻ ሥራ ምክንያት ሊበላሹ
ወይም ሊጠፉ የሚችሉ እንደመሆናቸው ለተጫራቾች ካሣ የሚከፈልባቸው ባይሆኑም የግዥው ፈጻሚ
አካላት በአግባቡ መያዝና በጥንቃቄ መፈተሸ ይኖርባቸዋል፡፡ በጨረታው አሸናፊነት ያልተመረጡ ተጫራቾች
ያቀረቡዋቸው ያልተበላሹና ያልጠፉ ናሙናዎች በየአድራሻቸው ይመለስላቸዋል፡፡ በጨረታው አሸናፊነት
ያልተመረጡት ተጫራቾች በስድስት ወራት ውስጥ ቀርበው ካልተረከቧቸው፣ ናሙናዎቹ ተወርሰው
የመንግሥት ንብረት ይደረጋሉ፡፡
18.4 በግዥው ፈጻሚ አካል በልዩ ሁኔታ ካልተወሰነ በስተቀር፣ አሸናፊው ተጫራች ያስረከባቸው ናሙናዎች
ለርክክብ ከሚቀርቡት ዕቃዎች ጋር ለማስተያየት ስለሚረዱ፣ የግዥ ሥራው ሂደት እስኪጠናቀቅ ድረስ
ከግዥው ፈጻሚ አካል ጋር የሚቆዩ ይሆናሉ፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
12/33
19. የሽርክና ወይም የሽሙር ማህበር ወይም ጊዜያዊ ህብረት (ጥምረት)
19.1 አንድ ተጫራች በሁለት ወይም ከዚያ በላይ በሆኑ ሕጋዊ ሰውነት ባላቸው አካላት የተቋቋመ የሽርክና
ማህበር ወይም ጊዜያዊ ህብረት የሆነ እንደሆነ፣ ሊቀርብ የሚችለው አንድ ነጠላ ውል ለመፈጸም
የሚያስችል አንድ የመጫረቻ ሰነድ ብቻ ሆኖ፣ የመጫረቻ ሰነዱ ከሽርክና ማህበሩ/ሕብረቱ ውክልና
በተሰጠውና ለጨረታውም ሆነ ለማናቸውም ቀጣይ የውል ሂደት በማይነጣጠል ኃላፊነት ተጠያቂ በሆነ
አንድ ሰው ይፈረማል፡፡ ከሽርክና ማሕበሩ/ህብረቱ ባለድርሻዎች መካከል አንዱ ሙሉ ሥልጣን ተሰጥቶት
በመሪነት መሠየም ይኖርበታል፡፡ በሽርክና ማሕበሩ/ሕብረቱ ባለድርሻዎች ጥምረት ላይ ለውጥ ለማድረግ
የሚቻለው በቅድሚያ ከግዥው ፈጻሚ አካል በጽሑፍ የተሰጠ ይሁንታ ሲኖር ብቻ ነው፡፡
19.2 በተወካይ የተፈረሙት የመጫረቻ ሰነዶች ተቀባይነት እንዲያገኙ በእያንዳንዱ የሽርክና ማሕበሩ/ህብረቱ
ባለድርሻ ፊርማ የተረጋገጠና ሥልጣኑን፣ ኃላፊነቱንና የተጠያቂነቱን ደረጃ በንብረት ዋስትና፣ በውርስ፣
ወዘተ በዝርዝር የያዘ የስምምነት ሰነድ ለግዥው ፈጻሚ አካል መቅረብ ይኖርበታል፡፡ በዚህ የውክልና
ሥልጣን ማረጋገጫ ሰነድም ሆነ በመጫረቻ ሰነድ ገጾች ላይ የተደረጉት ፊርማዎች እንደየሥልጣናቸውና
ጉዳያቸው ትክክለኛነታቸው በያንዳንዱ የጥምረቱ አባል ሀገሮች ውስጥ ለዚሁ ተግባር ሥልጣን
በተሰጣቸው አካላት የተረጋገጠበት ሰነድም ተያይዞ መቅረብ ይኖርበታል፡፡ በውሉ መሰረት ለመፈጸም
አስፈላጊ የሆኑ ማናቸውም ከሕግ፣ ከቴክኒክ፣ ከፋይናንስ አቅምና ከመሣሰሉት ጋር በተያያዘ በብቃት
እንደሚወጡ፣ ከእያንዳንዱ የጥምረት አባል ማረጋገጫው መያያዝ ይኖርበታል፡፡
20.1 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ በሌላ አኳኋን ካልተገለፀ በስተቀር አማራጭ ጨረታዎች
ተቀባይነት አይኖራቸውም፡፡
20.2 የግዥው ፈጻሚ አካል የጨረታውን አሸናፊ ከማሳወቁ በፊት ለእያንዳንዱ ሥርዓትና ምርት
አማራጮችን ሊያይ የሚችለው ይህንኑ ለመፈጸም በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ የተፈቀደ
እንደሆነና ተጫራቹ፣
(ሀ) የመጫረቻሠነዱንያስገባውአስቀድሞበወጣውየጨረታሠነድበተጠየቀውመሠረትከሆነ፣
(ለ) የመጫረቻሠነዱንሲያቀርብአስቀድሞበወጣውየጨረታሠነድውስጥስለአማራጭጨረታ
አቀራረብየተቀመጠውንመሠረትአድርጎከሆነ፣
(ሐ) ከመጫረቻው ሰነድ ጋር ከመነሻው ሐሳብ ይልቅ አማራጩ ሐሳብ ስለሚያስገኛቸው በቁጥር
የሚገለጹ ማናቸውም ኢኮኖሚያዊ እና/ወይም ቴክኒካዊ ጠቀሜታዎች በማያያዝ አቅርቦ ከሆነና፤
(መ)
ስለቀረበውአማራጭበግዥውፈጻሚአካልሊካሄዱለሚችሉትግምገማዎችበስሌት፣በቴክኒካዊመግለጫ
፣በዋጋትንታኔ፣በቀረበውየአሠራርሥልትናሌሎችተገቢዝርዝሮች
የተሟሉመረጃዎችአያይዞያቀረበእንደሆነ፣
20.3 በጨረታ አሸናፊነት የተመረጠ ሆኖ መሠረታዊ የቴክኒክ ፍላጎቶችን የሚያሟላ አማራጭ ያቀረበ
እንደሆነ፣ የግዥው ፈጻሚ አካል ግምገማ ቴክኒካዊ ብቻ ይሆናል፡፡
20.4 የግዥው ፈጻሚ አካል የሂደት ወይም የምርት አማራጭ ይዞ የቀረበን የመጫረቻ ሠነድ የሚገመግመው
በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ እና በክፍል 3 የግምገማ አፈጻጸም ሥርዓትና ሁኔታ በሚለው ውስጥ
የተቀመጡትን የግምገማና የአሸናፊ አመራረጥ ሁኔታዎችን በመከተል ይሆናል፡፡
20.5 በግዥ ፈጻሚው አካል ሳይጠየቁ የቀረቡ አማራጮች ውድቅ ይደረጋሉ፡፡
21.1 የግዥው ፈጻሚ አካል ከወሰነው የጨረታ ማስረከቢያ ቀነ ገደብ በኋላ ጨረታዎች በጨረታ ዝርዝር
መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ ለተጠቀሰው ጊዜ ፀንተው ይቆያሉ፡፡ ከተፈለገው በታች ለሆነ ጊዜ ፀንተው
የሚቆዩ ጨረታዎች ውድቅ ይደረጋሉ፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
13/33
21.2 አስቀድሞ የቀረበ መጫረቻ ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ከማብቃቱ በፊት የግዥው ፈጻሚ አካል ለተጨማሪ
ጊዜ እንዲያራዝሙ ተጫራቾችን የሚጠይቅበት ሁኔታ ያጋጥማል፡፡ በዚህን ጊዜም ጥያቄውና መልሳቸው
በጽሑፍ ይደረጋል፡፡
21.3 በማናቸውም ምክንያት የማራዘም ጥያቄውን ያልተቀበሉት ተጫራቾች ያስያዙት የመጫረቻ
ማስከበሪያ ዋስትና ሳይወረስ ከጨረታው ሂደት ውጪ እንዲሆኑ ይደረጋል፡፡
21.4 የግዥው ፈጻሚ አካልን ጥያቄ በመቀበል የመጫረቻ ዋጋቸው ጸንቶ የሚቆይበትን ጊዜ ለማራዘም
የተስማሙት ተጫራቾች ይህንኑ ስምምነታቸውን በጽሁፍ መግለጽ ይኖርባቸዋል፡፡ በተመሣሣይ ሁኔታ
የመጫረቻ ማስከበሪያ ዋስትና ጸንቶ የሚቆይበት ጊዜም የመጫረቻው ዋጋ ጸንቶ ከሚቆይበት ጊዜ
አንጻር መስተካከል ስለሚኖርበት፣ በዚያው መሠረት የነበረው ዋስትና ማራዘም
ወይምበአማራጭየተራዘመውንጊዜጭምርየሚሸፍንአዲስየመጫረቻማስከበሪያዋስትናማስያዝይኖርባቸ
ዋል፡፡
21.5 የመጫረቻ ማስከበሪያ ዋስትናውን ለማራዘም ፍቃደኛ ያልሆነ ተጫራች የግዥው ፈጻሚ አካልን
የመጫረቻ ዋጋ ማራዘሚያ ጥያቄ ጭምር እንዳልተቀበለ ተቆጥሮ ከቀጣይ የጨረታው ሂደት ውጪ
እንዲሆን ይደረጋል፡፡
22.1 በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ በሌላ አኳኋን ካለተገለጸ በስተቀር ተጫራች የመጫረቻ
ማስከበሪያ ዋስትናውን ዋና ቅጽ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ በተገለጸው ሁኔታ፣ መጠንና
የገንዘብ ምንዛሬ የመጫረቻ ሠነዱ አካል አድርጎ ማስረከብ ይኖርበታል፡፡ የመጫረቻ ማስከበሪያ ዋስትና
ዋናው ቅጽ ካልሆነ በስተቀር የዋስትናው ኮፒ ተያይዞ ቢቀርብ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
22.2 የመጫረቻ ማስከበሪያ ዋስትና በተጫራቹ ምርጫ ከሚከተሉት ዓይነቶች አንዱ ሊሆን ይችላል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
14/33
(ለ) አሸናፊው ተጫራች ቀጥሎ የተመለከቱትን ለመፈጸም ካልቻለ፣
i. በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 45 መሠረት ውል መፈረም፣
ii. በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 47 መሠረት የውል ማስከበሪያ ዋስትና መስጠት
ወይም፣
iii. በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 31.5 መሠረት የመጫረቻ ዋጋ ማስተካከያውን
መቀበል፣
22.8 የውጭ ሀገር ተጫራቾች ከኢትዮጵያ ውጭ ካሉት ባንኮች የሚያቀርቧቸው የመጫረቻ
ማስከበሪያዎች በሁኔታ ላይ ያልተመሰረቱና በሀገር ውስጥ ባንክ የተመሰከረላቸው መሆን
ይኖርባቸዋል፡፡
23.1 የመጫረቻ ሰነዶች ሁሉ በጨረታ ሰነዱ ፍላጎት መሠረት የሚቀርቡ ሆነው፣ ይዘታቸውም
የሚከተሉትን ጭምር ያጠቃልላል:-
23.2 የተጫራቹን ብቃት የሚያስረዱ፣ የግዴታ መያያዝ ያለባቸው ሰነዶች፣
(ሀ) የመጫረቻ ሰነድ ይዘት መመዝገቢያ ሠንጠረዥ (በክፍል 4 ሥር ተያይዘው የቀረቡ
የመጫረቻ ቅጾች) ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መያያዝ ይኖርባቸዋል።
(i) በግብርአስከፋይባለሥልጣንየተሠጠየተጨማሪ እሴት ታክስምዝገባሠርቴፊኬት
(የውሉገንዘብመጠንበጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ አንቀጽ 4.6 (b)
(ii)የሚጠቀስሲሆንየሀገርውስጥተጫራቾችንብቻ ይመለከታል)፣
(ii) በግብርአስከፋይባለሥልጣንየተሠጠ፣ የመክፈል ግዴታዎቻቸውን የተወጡበት
ማረጋገጫ (ለሀገርውስጥተጫራቾችብቻ)፣
(iii) ከተቋቋመበት ሀገር የተሰጠ የንግድ ድርጅቶች የምዝገባ ሠርተፊኬት ወይም ንግድ
ፍቃድ (ለውጭ ሀገር ተጫራቾች ብቻ)
(iv) እንደአስፈላጊነቱ አግባብነት ያለው የሙያ ብቃትና ትግበራ ማረጋገጫ የምስክር
ወረቀት፣
(ለ) በተጫራች የቀረበ የአግባብነት ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት (በክፍል 4 ሥር በተመለከተው
መሰረት) ከዚህ በታች የተዘረዘሩትንሰነዶች መያያዝ ይኖርበታል።
(i) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 24.2 መሠረት የመጫረቻው ፈራሚ ፈርሞ ያቀረበውን
ጨረታ ለመቀበል የሚያስችል የስልጣን ማረጋገጫ ደብዳቤ፣
(ii) በተጫራቾች መመረያ አንቀጽ 15.2 መሠረት ተጫራቹ በፋይናንስ አቋሙ ረገድ
የመጫረት ብቃት ያለው ስለመሆኑ የሚያስረዳ የጽሑፍ ማስረጃ፣
(iii) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ አንቀጽ 16.3 በተለየ ሁኔታ ካልተገለጸ በስተቀር
በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ
በተመለከተውየጊዜክልልናየበጀትመጠንንያገናዘበ፣የተጫራቹን
የቀድሞውሎችአፈጻጸምበሚመለከትከተጫራችጋርተዋዋይከነበሩትአካላትስለአፈጻጸ
ሙብቃት የሚያስረዳ የጽሑፍ ማስረጃ፡፡
(ሐ) የቴክኒክ መግለጫ ሰነዶች + የአግባብነት ማረጋገጫ (በክፍል 6 በተያያዘው የቴክኒክ ፍላጎት
መግለጫ የቅጽ ናሙና መሰረት መቅረብ ያለበት) ተጫራች በመጫረቻ ሰነዱ አማካይነት
ስለሚያቀርባቸው ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች ዝርዝር መግለጫ የያዙና ዝቅተኛውን
የተፈላጊነት ደረጃ የሚያሟሉ ስለመሆኑ ካስፈለገ ተጨማሪ ገጾችን ጭምር በመጠቀም
መቅረብ ይኖርበታል፡፡ የቴክኒክ መግለጫ ሰነዶች + የተጣጣሚነት ማረጋገጫ ሠንጠረዥ
/ቅጽ የሚከተሉትን አስገዳጅ ሁኔታዎች የሚያረጋግጡ አባሪዎችን ማካተት ይኖርበታል፡፡
(i) በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ከተጠየቀ፣በተጫራቾች መመሪያአንቀጽ 17
መሠረትየቴክኒክማስረጃሰነድ፣
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
15/33
(ii) በተ.መ. አንቀጽ 17.2 (ሐ) መሠረትየመጀመሪያደረጃየፕሮጀክትፕላን፣
(iii) በተጫራቾች መመሪያአንቀጽ 17.2 (መ) በተመለከተው መሠረት የመረጃ ሥርዓቱን
ዕቃዎች ቴክኖሎጂ ተደጋጋፊነትና ቅንብር እውን ለማድረግ በኃላፊነት እንደሚሰራ
የሚገልጽ የጽሁፍ ማረጋገጫ፣
(iv) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 5.6 መሰረት አምራቹ እንዲሸጥ የፈቀደበት ደብዳቤ፣
(v) በመጫረቻ ሰነዱ ተሞልተው የቀረቡ ንዑስ ተዋዋዮች ዝርዝር፣
(vi) በመጫረቻ ሰነዱ ተሞልተው የቀረቡ ሶፍትዌሮች ዝርዝር፣
(vii) የመገልገያ ዕቃዎች ዝርዝር፣
(መ) የአቅርቦት፣ የትግበራና የአፈጻጸም መርሃግብር፣
(ሠ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 22 መሠረት የጨረታ ዋስትና፣
(ረ) አማራጭ ጨረታ የተፈቀደ ከሆነ በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 20 መሰረት የመጫረቻ
ሠነድ ማቅረብ፣
(ሰ) በግልም ሆነ በሽርክና በጨረታው የመሳተፍ መብት በ 15 ከመቶ ልዩ አስተያየት
እንዲፈቀድላቸው በማመልከት ላይ የሚገኙት የሀገር ውስጥ ተጫራቾች፣ በተጫራቾች
መመሪያ አንቀጽ 35 የተዘረዘሩትን መሠረት በማድረግ ለባለመብትነት የሚፈለጉ
መረጃዎች አሟልተው ማቅረብ ይችላሉ፡፡
(ሸ) የመጫረቻው ሠነድ በሽርክና የቀረበ ከሆነ፣ በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 4.1 መሠረት
ሽርክናው ዝርዝር መረጃ የተመዘገበበት ቅጽ፣ ሽርክናው ነባር ከሆነ የሚተዳደርበት
ደንብ/የምሥረታው ስምምነት ወይም አዲስ ስምምነት ለመፍጠር ከሆነ ይፋዊ ፍላጎት
ስለመኖሩ የሚገልጽ ደብዳቤ ከስምምነት ረቂቅ ጋር፣
(ቀ) ተጫራች በክፍል 4 የተሰጡትን ቅፆችና የበለጠ ዝርዝር ለማያያዝ ካስፈለገም ተጨማሪ
ገጾች በመጠቀም የመጫረቻ ዋጋዎቹን በዋጋ ሠንጠረዦች ሞልቶ ማቅረብ አለበት፡፡
(በ) በጨረታ ዝርዝር ሰንጠረዥ ተለይቶ በተገለፀው መሠረት ተሟልቶ የሚቀርብ ማናቸውም
ሰነድ ወይም መረጃ፣
(ተ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 17 በተጫራቹ የሚቀርቡ ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶቹ
ተቀባይነት ካላቸው/ከባለመብት ሀገሮች የመነጩ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የጽሑፍ
ማስረጃ፣
24.1 ተጫራቹ በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 23 ውስጥ እንደተገለፀው የመጫረቻ ሠዱ አካል የሆኑትን
ሰነዶች አንድ ኦሪጂናል አዘጋጅቶ ኦሪጂናል የሚል ምልክት በግልጽ ያደርግበታል፡፡ በተጫራቾች መመሪያ
አንቀጽ 20 መሠረት አማራጮች ጨረታዎች የተፈቀዱ ከሆነ አማራጭ የሚል ምልክት በግልጽ
ያደርግበታል፡፡ በተጨማሪም ተጫራቹ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ በተጠቀሰው መጠን
ቅጅዎችን (ኮፒ) አቅርቦ በላዩ ላይ በግልጽ ቅጅ የሚል ምልክት ያደርግበታል፡፡ በኦሪጂናልና በቅጅዎች
መካከል ያለመጣጣም ቢከሰት ኦርጂናሉ ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ
የተጠየቀ ከሆነ ተጫራቾች ከመጫረቻ ሠነዳቸው ውስጥ
የቴክኒክመረጃየያዙትንሠነዶችበሙሉበአንድኢንቨሎፕ፣የመሽጫዋጋናዋጋ
ነክመረጃዎችንየያዙትንሠነዶችደግሞለይቶለብቻቸውበሌላኢንቨሎፕበማሸግ፣እንዲያቀርቡሊጠየቁይች
ላሉ፡፡
24.2 የመጫረቻ ሰነዱ ኦርጂናልና ኮፒዎቹ በታይፕ ወይም በማይለቅ ቀለም ተጽፈው፣ ተጫራቹን በመወከል፣
እንዲፈርም ስልጣን በተሰጠው ፈራሚ በተጫራቹ ስም ይፈረማል፡፡ ይህ የስልጣን አሰጣጥ በጨረታ
ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ በተጠቀሰው መሠረት የጽሑፍ ማረጋገጫን ይዞ ከመጫረቻው ጋር
ይያያዛል፡፡ በሥልጣን ማረጋገጫው ደብዳቤ ላይ የፈረመ የእያንዳንዱ ሰው ስምና ስልጣን ከፊርማው
በታች በታይፕ መፃፍ ወይም መታተም አለበት፡፡ ሊሻሻል በማይችል ጽሑፍ ታትመው በመጽሔትነት
ከተያያዙት በስተቀር ሁሉም የመጫረቻ ሰነዶች ገፆች መጫረቻውን በሚፈርመው ሰው ይፈረማሉ
ወይም አጭር ፊርማ ይደረግባቸዋል፡፡
24.3 ማንኛውም የመስመር መደራረቦችና ስርዞች ወይም የበፊቱን አጥፍቶ ሌላ የተጻፈበት የመጫረቻ ሰነድ
ተቀባይነት የሚያገኘው በመጫረቻው ፈራሚ ሲፈረም ወይም አጭር ፊርማ ሲደረግበት ብቻ ነው፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
16/33
መ. የጨረታዎች አቀራረብና አከፋፈት
26.1 ተጫራቾች የመጫረቻ ሠነዳቸውን በፖስታ ቤት በተመዘገበ የመልዕክት አገልግሎት ወይም በራሳቸው
በአካል በመቅረብ ማስረከብ ይችላሉ፡፡ የመጫረቻ ሠነዶች በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ
ለማስረከቢያ ከተቀመጠው ቀንና ሰዓት ሳይዘገዩ በግዥ ፈጻሚው አካል ወደተጠቀሰው አድራሻ መድረስ
ይኖርባቸዋል፡፡
26.2 የግዥ ፈጻሚው አካል በራሱ ተነሳሽነት በተ.መ አንቀጽ 8 መሠረት የጨረታ ሰነዶችን በማሻሻል
የጨረታዎችን ማስረከቢያ ቀነ ገደብ ማራዘም ይችላል፡፡ ይህ በሆነበት ጊዜ የግዥ ፈጻሚውና ቀደም
ሲል በነበረው የጊዜ ገደብ ሥርዓት ውስጥ የነበሩ የተጫራቾቹ መብቶችና ግዴታዎች በተሻሻለው ሰነድ
መሠረት ይሆናሉ፡፡
27.1 የግዥ ፈጻሚው አካል በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 26 መሠረት ከመጫረቻ ሰነድ ማስረከቢያ ቀነ
ገደብ በኋላ የሚመጣውን ማንኛውንም የመጫረቻ ሠነድ አያስተናግድም፡፡ ማናቸውም ከቀነ ገደቡ
በኋላ ለግዥ ፈጻሚው አካል የደረሱ የመጫረቻ ሠነዶች ‹‹የዘገዩ›› መሆናቸው በይፋ ተገልጾና
ከጨረታው ሂደት ውጪ ተደርገው ሳይከፈቱ ለተጫራቾች ይመለሳሉ፡፡
28.1 ተጫራቹ የመጫረቻውን ዋጋ ካስረከበ በኋላ፣ ከጨረታው ሂደት ራሱን ለማግለል፣ ለመተካት ወይም
ለማሻሻል፣ ሥልጣን በተሰጠው ተወካይ የተፈረመን የጽሁፍ ማስታወቂያ፣ በተጫራቾች መመሪያ
ንዑስ አንቀጽ 24.2 መሠረት እንዲፈርም ከተወከለበት ሠነድ ኮፒ ጋር አያይዞ በመስጠት ራሱን
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
17/33
ለማግለል ይችላል፡፡ የመጫረቻ ሠነድን የመተካት ወይም የማሻሻል ሂደትም በተመሣሣይ ሁኔታ
የሚቀርብን የጽሁፍ ማስታወቂያ ተከትሎ የሚፈጸም ይሆናል፡፡ ማናቸውም የጽሁፍ ማስታወቂያዎች፣
(ሀ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 24 እና 25 መሠረት የሚቀርቡ ኤንቬሎፖች
‹‹ከጨረታው መውጫ›› ወይም ‹‹መተኪያ›› ወይም ‹‹ማሻሻያ›› ተብሎ በግልጽ
ሊጻፍባቸው ይገባል፡፡
29.1 የግዥ ፈጻሚው አካል ጨረታውን የሚከፍተው በመክፈቻው ሥነ ሥርዓት ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት
ያላቸው የተጫራቾች ተወካዮች በተገኙበት በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥ በተጠቀሰው
ቀን፣ ቦታና ሰዓት ይሆናል፡፡ በራሳቸው ውሳኔ በአከፋፈቱ ላይ ባልተገኙት የተጫራቾች ተወካዮች
ምክንያት የመክፈቻው ሥነ-ሥርዓት አይስተጓጉልም፡፡
29.2 በመጀመሪያ ከጨረታ ‹‹መውጫ›› የሚል የተጻፈባቸው ኤንቬሎፖች ተከፍተው ከተነበቡ በኋላ ተጓዳኝ
የመጫረቻ ኤንቬሎፖቹ ተለይተው ሳይከፈቱ ለተጫራቾቹ እንዲመለሱ ይደረጋል፡፡ ሕጋዊ የስልጣን
ውክልና ባለው አካል ስለመጠየቁ የሚያስረዳ ተጓዳኝ ማስረጃ በመጫረቻ መክፈቻው ላይ ቀርቦ
እስካልተነበበ ድረስ፣ ከጨረታው መውጫ ጥያቄ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ ቀጥሎም ‹‹መተኪያ››
የተሰኙ ፖስታዎች ተከፍተው ከተነበቡ በኋላ ከተተካው ጋር ተለዋውጠው የመጀመሪያው ፖስታ
ሳይከፈት ለተጫራቹ ይመለሳል፡፡ ሕጋዊ የስልጣን ውክልና ባለው አካል ስለመጠየቁ የሚያስረዳ ተጓዳኝ
ማስረጃ በጨረታው መክፈቻው ላይ ቀርቦ እስካልተነበበ ድረስ፣ ጨረታውን የመተካት ጥያቄ ተቀባይነት
አይኖረውም፡፡ በጨረታአከፋፈት ሥነ-ሥርዓት ላይ ቀርበውና ተከፍተው ጎላ ባለ ድምፅ የተነበቡት
ሠነዶች ወደቀጣዩ የግዥ ሥራ ሂደት የሚሸጋገሩ ይሆናሉ፡፡ ‹‹የጨረታ ማሻሻያ›› ተብለው የቀረቡት
የማስታወቂያ ደብዳቤዎች ሕጋዊ ስልጣን ባለው አካል ስለመጠየቃቸው ማስረጃዎቻቸው እየታየ
ከዋናው የመጫረቻ ሰነድ ጋር የሚያያዙ ይሆናሉ፡፡ ሕጋዊ የስልጣን ውክልና ማስረጃ በጨረታ
መክፈቻው ላይ ቀርቦ እስካልተነበበ ድረስ የማሻሻያ ጥያቄዎቹ ተቀባይነት አያገኙም፡፡ በጨረታ
መክፈቻ ላይ ተከፍተው የተነበቡ መጫረቻሰነዶች ወደ ቀጣይ ግምገማ ይሸጋገራሉ፡፡
29.3 ሁሉም ኤንቬሎፖች አንድ በአንድ ተከፍተው የተጫራቹ ስምና ‹‹ማሻሻያ›› ካለ፣ የመጫረቻ ዋጋዎች፣
ቅናሾችም (ካሉ) እና ተለዋጭ የዋጋ ሀሳቦች (ካሉ)፣ የመጫረቻ ዋስትና ማቅረብ አስፈላጊ ከሆነ
እንዲሁም ሌሎች ግዥ ፈጻሚው አካል አግባብነት አላቸው የሚላቸው ዝርዝሮች ይነበባሉ፡፡
በመጫረቻ መክፈቻው ላይ የተነበቡ ቅናሾችና አማራጭ የዋጋ ሀሳቦች ብቻ ለግምገማ ዕውቅና
ያገኛሉ፡፡ በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀት 27.1 መሠረት ከዘገዩ መጫረቻዎች በስተቀር
ማናቸውም የመጫረቻ ሠነድ በመጫረቻ መክፈቻ ወቅት ውድቅ አይደረግም፡፡
29.4 የግዥ ፈጻሚው አካል የጨረታ መክፈቻውን ሂደት ቢያንስ የሚከተሉትን አካቶ ይመዘግባል፡፡
የተጫራቹን ስም፣ ከጨረታው ራስን የማግለል፣ በሌላ የመተካት ወይም የማሻሻል ጥያቄዎችን፣
የመጫረቻ ዋጋውን ከተቻለ በየሎቱ (ካለ)፣ማንኛውንም ቅናሾችና አማራጭ የዋጋ ሀሳቦች፣ የመጫረቻ
ማስከበሪያ ዋስትና መኖርና ያለመኖር፡፡ በመክፈቻው ላይ የተገኙት የተጫራች ተወካዮች የጨረታውን
ዘገባ እንዲፈርሙ ይጠየቃሉ፡፡ የተጫራቹ ፊርማ ከዘገባው ላይ መታጣት የጨረታውን ይዘትም ሆነ
ውጤት ዋጋ ሊያሳጣው አይችልም፡፡ የዘገባው ኮፒ ለሁሉም ተጫራቾች እንዲሠራጭ ይደረጋል፡፡
29.5 በጨረታ መክፈቻው ላይ ቀርቦ ያልተከፈተና ያልተነበበ ማንኛውም የመጫረቻ ሠነድ ወደ ቀጣዩ
የግምገማ ሥራ ሂደት እንዲሸጋገር አይደረግም፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
18/33
ሠ. ጨረታዎችን መገምገምና ማወዳደር
30. ምስጢራዊነት
30.1 የጨረታው ውድድር አሸናፊ ተለይቶ ለሁሉም ተጫራቾች እስከሚገለጽ ድረስ ከመጫረቻ ሠነዶች
ምርመራ፣ ግምገማ፣ ማብራሪያ፣ ንጽጽር እና አሸናፊውን ተጫራች ለመለየት ከሚቀርብ የውሳኔ
ሀሳብ ጋር የተያያዘ መረጃ ለተጫራቾችም ሆነ ለሌሎች ጉዳዩ ለማይመለከታቸው ግለሰቦች መገለጽ
አይኖርበትም፡፡
30.2 ማንኛውም ተጫራች በመጫረቻው ሠነድ ምርመራ፣ ግምገማ፣ ንጽጽር ወይም የውል አሰጣጥ ውሳኔ
ሂደት የግዢ ፈጻሚውን አካል ውሳኔ ለማስቀየር የሚያደርገው ማናቸውም ዓይነት ጥረት፣ የመጫረቻ
ሰነዱን ውድቅ መደረግ ሊያስከትል ይችላል፡፡
30.3 በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 30.2 የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ፣ መጫረቻው ሰነድ
ከተከፈተበት ቀን አንስቶ እስከ ውል መፈራረም ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ ከጨረታው ሂደት ጋር
በተያያዘ በማናቸውም ጉዳይ የግዥ ፈጻሚውን አካል ለማግኘት የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች
ጥያቄውን በጽሑፍ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
31.1 ተጫራች ያስረከበውን የመጫረቻ ሠነድ በሚመለከት፣ የመጫረቻ ሠነዶችን የምርመራ፣ የግምገማ፣
ምዘናና የንጽጽር ሥራ የሚያግዝ ማብራሪያ እንዲሰጥ፣ የግዥ ፈጻሚው አካል በራስ ተነሳሽነት
ሊጠይቀው ይችላል፡፡ ከተጫራቹ የተሰጠው ማብራሪያ ለቀረበው ጥያቄ ምላሽ እስካልሆነ ድረስ እሳቤ
ውስጥ አይገባም፡፡ የማብራሪያ ጥያቄም ሆነ የሚሰጠው መልስ በጽሑፍ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 34 መሰረት የግዥ ፈጻሚው አካል በግምገማ ሂደት ባገኘው የስሌት
ስህተት ላይ ስላደረገው ማስተካከያ ስምምነት መግለጽ ካልሆነ በስተቀር፣ ማናቸውም በመጫረቻ ዋጋ
ላይ ወይም ዋና ዋና ሃሳቦች ላይ ለውጥ ማድረግ፣ ለውጥ የሚያስከትል ሃሳብ ማቅረብ፣ ወይም መፍቀድ
በጥብቅ የተከለከለ ነው፡፡
31.2 በመጫረቻ ሠነዱ ላይ ማብራሪያ እንዲሰጥ ከግዥ ፈጻሚው አካል ጥያቄ የቀረበለት ተጫራች ለምላሹ
በተሰጠውቀንና ሠዓት ምላሽ ካልሰጠ፣ የመጫረቻ ሠነዱ ውድቅ ሊደረግ ይችላል፡፡
32.1 በግዥፈጻሚ አካል ተጫራቹ ያቀረበውን የመጫረቻ ሠነድ ሀሳብ ብቁነት የሚወስነው ለተጫራቾች
የተሰጠውን የጨረታ ሰነድ ይዘት መሠረት በማድረግ ይሆናል፡፡
32.2 ብቃት ያለው የመጫረቻ ሰነድ የሚባለውሠነዱ ካለአንዳች ጉልህ ልዩነት ወይም ግድፈት ከጨረታ
ሰነዶቹ ዝርዝር ሁኔታዎችና ቴክኒካዊ መግለጫዎች ጋር በሁሉም አቅጣጫ የተጣጣመና ተሟልቶ
የቀረበ እንደሆነ ነው፡፡
ጉልህ ልዩነት ወይም ግድፈት የሚወሰነው፡-
(ሀ) ጨረታው በአሸናፊነት ቢመረጥ፣በማንኛውም መንገድ በውሉ ውስጥ የተጠቀሱትን ዕቃዎችና
ተያያዥ አገልግሎቶች የጠቀሜታ ወሰን፣ ጥራት ወይም የአፈጻጸም የሚለውጥ ከሆነ፣
ወይምበማንኛውም መንገድ በውሉ ውስጥ የተጠቀሱ የግዥ ፈጻሚው አካልን መብቶች ወይም
የተጫራቹን ግዴታዎች የሚገድብ፣ ከጨረታ ሰነዶች ጋር ወጥ በሆነ መልኩ የማይጣጣም ከሆነ፣
ወይም
(ለ ) ሌሎች ብቃት ያለው የመጫረቻ ሠነድ ያቀረቡ ተጫራቾችን ተወዳዳሪነት፣ ሚዛናዊ ባልሆነ
መልኩ በመገደብ ውጤቱን የሚያስለውጥ ከሆነ ነው፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
19/33
32.3 አንድ የመጫረቻሰነድ በጨረታ ሰነዱ ላይ የተገለፁትንመሠረታዊ ፍላጐቶችየማያሟላ ከሆነ በግዢ
ፈጻሚው አካል ውድቅ የሚደረግ ሲሆን፣ ውድቅ ከተደረገ በኋላም የመጫረቻ ሠነዱን ልዩነት ወይም
ግድፈት በተጫራቹ ቢያስተካክል እንኳን ወደኋላ ተመልሶ ብቁ ማድረግ አይቻልም፡፡
32.4 አንድ የመጫረቻ ሠነድ ብቁ ያልሆነበትን ምክንያት የሚያረጋግጡ ሀሳቦች በግምገማው ሪፖርት ውስጥ
በግልፅ መመልከት ይኖርባቸዋል፡፡
32.5 ከቀረቡት የመጫረቻ ሠነዶች መካከል አንዱ ብቻ የተጠየቁትን ፍላጎቶች የሚያሟላው አንድ ብቻ ሆኖ
ቢገኝ፣ የግዥ ፈጻሚው አካል ቀሪውን የግምገማ ሂደት በማጠናቀቅ፣ የሠነዱ ዋጋ ከገበያ ዋጋ ጋር
የተመጣጠነ ወይም ያነሠ ከሆነና የቀረበው መሣሪያም በግዥ ፈጻሚው አካል እይታ አጥጋቢ ሆኖ
ከተገኘ፣ ከተጫራቹ ጋር ውል መፈራረም ይችላል፡፡
33.1 የመጫረቻው ሠነዱአጥጋቢ ከሆነ የግዥ ፈጻሚው አካል መሠረታዊ ያልሆኑ አለመጣጣሞችን
ወይም ጉድለቶችን ሊያልፋቸው ይችላል፡፡
33.2 የመጫረቻ ሠነዱአጥጋቢ ከሆነ የግዥ ፈጻሚው አካል መሠረታዊ ያልሆኑ አለመጣጣሞችን ወይም
ጉድለቶችን ለማስተካከል የሚያስችል መረጃ ወይም ሰነድ በሚፈለገው ጊዜ ውስጥ ተጫራቹ
እንዲያቀርብ ሊጠይቀው ይችላል፡፡ እንዲህ አይነቶቹን ያለመጣጣሞች ለማስተካከል የሚቀርብ
የመረጃ ወይም የሠነድ ጥያቄ በማናቸውም መንገድ ከመጫረቻ ሠነዱ ዋጋ ጋር መያያዝ የለበትም፡፡
ተጫራቹ በተጠየቀው መሠረት ካልፈጸመ ከጨረታው ሊሠረዝ ይችላል፡፡
33.3 የመጫረቻ ሠነዱ አጥጋቢ ከሆነ የግዢ ፈጻሚው አካል መሠረታዊ ያልሆኑ አለመጣጣሞችን ወይም
ጉድለቶችን ሊያስተካክል ይችላል፡፡ ለማወዳደር ዓላማ ብቻ ሲባል የተዘለለን፣ የጎደለን ወይም
ያልተጣጣመን ዕቃ ወይም የመሣሪያውን ንዑስ አካል ዋጋ ሊያንጸባርቅ በሚችል መልኩ፣ በዚሁ ጨረታ
ለተመሳሳይ ዕቃ ወይም ንዑስ አካል ከቀረቡት ዋጋዎች መካከል ከፍተኛውን በመውሰድ ማስተካከያ
እንዲሰላላቸው ይደረጋል፡፡
34.1 የመጫረቻው ሠነድበመሰረቱ አጥጋቢ መሆኑ ከታወቀ የግዥ ፈጻሚው አካል የሚከተሉትን መሠረት
በማድረግ የስሌት ስህተቶችን ያስተካክላል፡፡
(ሀ) በግዥ ፈጻሚው አካል አስተያየት የዴሲማል ነጥብ አቀማመጥ ስህተት ካልሆነ በስተቀር፣ በአንዱ
ዋጋና የአንዱ ዋጋ በመጠን ተባዝቶ በሚገኘው ጠቅላላ ዋጋ መካከል ልዩነት ከመጣ፣ የአንዱ ዋጋ
የበላይነት ይኖረዋል፡፡ ጠቅላላ ዋጋም በአንፃሩ ይስተካከላል፡፡ በግዥ ፈጻሚው አካል አስተያየት
መሠረት በነጠላ ዋጋ ውስጥ የዴሲማል ነጥቦች አቀማመጥ ተዛብቷል ብሎ ካመነ ጠቅላላ ዋጋው
የበላይነት ያገኝና ያንዱ ዋጋ በዚያው መጠን ይስተካከላል፡፡
(ለ) የንዑሳን ድምሮች ወይም ቅናሾች ውጤት በሆነው ጠቅላላ ድምር ላይ ስህተት ካለ፣ ንዑሳን
ድምሮች ተቀባይነት የሚያገኙ ሆኖ ጠቅላላው ድምር በዚያው መሠረት ይስተካከላል፡፡
(ሐ) በቁጥሮችና በቃላት መካከል ልዩነት ከታየ በቃላት የተገለፀው ቁጥር ከስህተቱ ጋር የተያያዘ ካልሆነ
በስተቀር በፊደል የተገለፀው ቁጥር ይወሰዳል፡፡ በፊደል የተገለፀው ቁጥር ከስሌት ስህተት ጋር
የተያያዘ ከሆነ በቁጥር የተገለፀው መጠን ላይ በፊደል ‹‹ሀ›› እና ‹‹ለ›› ላይ ባለው መሠረት በቁጥር
የተገለፀው መጠን የበላይ ይሆናል፡፡
34.2 የግዥ ፈጻሚው አካል ያገኛቸውን የስሌት ስህተቶች በማስተካከል ለሚመለከተው ተጫራች፣
ጥያቄው ከደረሰበት ቀን ጀምሮ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ ውስጥበተመለከተው ጊዜ ገደብ
መሰረት ማስተካከያውን ስለመቀበሉ ስምምነቱን እንዲገልፅ ወዲያውኑ በጽሑፍ ያሳውቃል፡፡
ማስተካከያዎቹ በመጫረቻ ሠነድ ውስጥ በግልፅ መታየት አለባቸው፡:
34.3 በአሸናፊነት የተመረጠ ተጫራች በስሌት ስህተቶች ላይ የተደረገን ማስተካከያ ካልተቀበለ ያቀረበው
የመጫረቻ ሠነድ ውድቅ ይደረጋል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
20/33
35. ልዩ አስተያየት
35.1 አግባብነት ባለው የመንግሥት አዋጅ መሠረት በተቋቋሙ አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት በሀገር ውስጥ
የተመረቱ ዕቃዎች የልዩ አስተያየት አሠራር ተጠቃሚ ይሆናሉ፡፡
35.2 በመጫረቻ ሠነዶች የግምገማ ሂደት የዋጋ ማወዳደር ሲካሄድ በሀገር ውስጥ ለተመረቱ ዕቃዎች
የሚሰጠው ልዩ አስተያየት 15% ነው፡፡
35.3 በንዑስ አንቀጽ 35.2 በተጠቀሰው መሠረት የልዩ አስተያየት አሠራር የሚተገበረው፣ በመጫረቻ ሠነዱ
ጠቅላላ ዋጋ ላይ ከ 35% ያላነሰ የሀገር ውስጥ እሴት የተጨመረ ስለመሆኑ በታወቀ የሂሣብ ምርመራ
ባለሙያ የተረጋገጠ ከሆነ ብቻ ነው፡፡
35.4 በንዑስ አንቀጽ 35.3 ለተጠቀሰው ዓላማ ሲባል፣ በኢትዮጵያ ውስጥ የተጨመረው የእሴት መጠን
የሚሠላው፣ ከምርቱ ጠቅላላ ዋጋ ላይ ቀጥተኛ ያልሆኑ ታክሶችን ሳይጨምር ይህንኑ ምርት ለማምረት
ሲባል ከውጭ ሀገር ለገቡት ጥሬ ዕቃዎችና ተያያዥ መገልገያዎች የተደረገውን ወጪ እና እንዲሁም
ይህንኑ ምርት በማምረት ሂደት ከውጭ ሀገር የተገኙ አገልግሎቶችን በመቀነስ ነው፡፡
35.5 አግባብነት ባለው ሕግ መሠረት የተቋቋሙ አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት የሚፎካከሩት ከሀገር ውስጥ
ተጫራቾች ጋር በሚሆንበት ጊዜ የሚሰጠው ልዩ አስተያየት 3% ነው፡፡
36.1 የግዥ ፈጻሚው አካል በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 23 መሠረት የተጠየቁት ማናቸውም የተጫራቹን
ብቃት የሚያስረዱ ሠነዶች ሙሉ ለሙሉ ተያይዘው የቀረቡ መሆኑን እና የመጫረቻ ሠነዱ በጨረታ
ሠነዱ ውስጥ የተዘረዘሩትን ፍላጎቶች አሟልቶ መቅረቡን ለማረጋገጥ በመጫረቻ ሠነዶቹ ላይ
የመጀመሪያ ደረጃ ምርመራ ያካሂዳል::
36.2 ተጫራቾች የመጫረቻ ሠነዶች ከተከፈቱበት ጊዜ አንሥቶ የጨረታው አሸናፊ እስኪታወቅ ድረስ ባለው
ጊዜ ውስጥ በማናቸውም ከመጫረቻ ሠነድ ጋር በተያያዘ ጉዳይ የግዥ ፈጻሚውን አካል ማግኘት
የለባቸውም፡፡ በግዥ ፈጻሚው አካል የሚካሄድን የምርመራ፣ የግምገማ፣ ደረጃ የማስያዝና አሸናፊነትን
በተመለከተ የውሳኔ ሃሣብ የማቅረብ ሂደት የተሣሣተ አቅጣጫ ለማስያዝ በተጫራቾች የሚካሄድ
ማንኛውም ዓይነት ጥረት በተጫራቹ የቀረበውን ሠነድ ውድቅ መደረግ ሊያስከትል ይችላል፡፡
36.3 የግዥው ፈጻሚ አካል የሚከተሉት ሁኔታዎች ሲኖሩ አንድን የመጫረቻ ሠነድ ብቁ አይደለም በማለት
ሊወስን ይችላል፣
(ሀ) ኩባንያውን/ሽርክናውን/ጊዜያዊውን ሕብረት በመወከል በመጫረቻ ሠነዱ ላይ ስለፈረመው ሰው
ማንነትና የሥልጣን ውክልና የሚያረጋግጥ ሥልጣን ባለው አካል የተሰጠ የጽሁፍ ማስረጃ
ከመጫረቻው ሠነድ ጋር አያይዞ አለማቅረብ (የተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 24.2)፣
(ለ ) የመጫረቻው ሠነድ ዋናው ቅጂና ሁሉም ኮፒዎች በታይፕ ወይም በማይለቅ ቀለም ያልተጻፉ
መሆንና ተጫራቹን በመወከል ሥልጣን በተሰጠው ሰው አለመፈረም ((የተጫራቾች መመሪያ ንዑስ
አንቀጽ 24.2)፣
(ሐ ) የማይቀየሩና የታተሙ ገላጭ መጽሄቶችን ሳይጨምር፣ የመጫረቻው ሠነድ አካል የሆኑ ሁሉም
ገጾች የመፈረም ሥልጣን በተሰጠው ሰው ያልተፈረሙ ወይም አጭር ፊርማ ያልተደረገባቸው
እንደሆነ(የተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 24.2)፣
(መ) የመጫረቻ ሠነዱ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 11.1 መሠረት በተፈቀደው ቋንቋ
ካልተጻፈ፤
(ሠ ) ተጫራቹ የመጫረቻ መረጃዎችን የማስረከቢያ ቅጽ ፈርሞና ቀን ጽፎበት ካላስረከበ፤
(ረ) ተጫራቹ የመጫረቻ የዋጋ መርሃግብር ማሳወቂያ ቅጽ ፈርሞና ቀን ጽፎበት ካላስረከበ፤
(ሰ) ተጫራቹ የተጫራች አግባብነት ማረጋገጫ ቅጽ ፈርሞና ቀን ጽፎበት ካላስረከበ፤
(ሸ) ተጫራቹ የመጫረቻን የቴክኒክ እና የአግባብነት ማረጋገጫ ቅጽ ፈርሞና ቀን ጽፎበት ካላስረከበ፤
(ቀ) ተጫራቹ የአቅርቦት፣ የትግበራና የአፈጻጸም መርሃግብር ፈርሞና ቀን ጽፎበት ካላስረከበ፤
(በ ) ተጫራቹየተፈረመና ቀን የተፃፈበት የጨረታ ዋስትና ካላቀረበ፤
(ተ) የቀረበው የጨረታ ዋስትና በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 22 መሠረት የቀረበ ካልሆነ፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
21/33
37. የጨረታን/የተጫራችን ሕጋዊነት፣ ሙያ፣ የቴክኒክ ብቃትና የፋይናንስ አቅም መለኪያ
መስፈርቶች
37.1 እያንዳንዱ የመጫረቻ ሠነድ ስለተጫራቾቹ ብቃት የሚያስረዱ ሠነዶችን አሟልቶ መያዙን የግዥው
ፈጻሚ አካል ካረጋገጠ በኋላ በያንዳንዱ የመጫረቻ ሠነድ ሕጋዊ፣ ሙያዊ፣ ቴክኒካዊና የገንዘብ አቋም ላይ
‹‹ተቀባይነት ያገኘ›› ‹‹ተቀባይነት ያላገኘ›› እያለ በመፈረጅ ብቃትን በሚመለከት በጨረታ ሰነዱ ውስጥ
በዝርዝር የተመለከተውን ፍላጎት መሠረት በማድረግ ውሣኔ ይሰጣል፡፡
37.2 ሕጋዊ ተቀባይነት
የግዥ ፈጻሚ አካል የመጫረቻ ሠነድን ‹‹ምላሽ ሰጪ ያልሆነ›› ብሎ የሚሰይመው፣
(ሀ) ተጫራቹበተጫራቾች መመሪያንዑስአንቀጽ 4.2 መሠረትዜግነትየሌለውከሆነ፣
(ለ) ተጫራቹበተጫራቾች መመሪያንዑስአንቀጽ
4.3 በተገለጸውመሠረትየጥቅምግጭትያለውከሆነ፣
(ሐ) ተጫራቹበተጫራቾች መመሪያአንቀጽ 4.6 (b)(i)
መሠረትየተሠማራበትንየሥራዘርፍየሚያመለክትየታደሠየንግድፍቃድአያይዞያላቀረበከሆነ
፣
(መ) ተጫራቹበተጫራቾች መመሪያአንቀጽ 4.7
መሠረትበመንግሥትየግዥናንብረትአስተዳደርኤጀንሲ የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ
ያልተመዘገበ ከሆነ፤ (የሀገር ውስጥ ተጫራቾችን ብቻ ይመለከታል)፣
(ሠ) ተጫራቹከሀገርውስጥሆኖበተጫራቾች መመሪያአንቀጽ 4.6 (b)(ii)
መሠረትበግብርአስከፋይባለሥልጣንየተሠጠየተጨማሪ እሴት ታክስምዝገባሠርቴፊኬት
(የገንዘብመጠንአንቀጽ 4.6 (b)(ii) በተጠቀሰው መሰረት) ያላቀረበከሆነ፣
(ረ) ተጫራቹ ከሀገርውስጥሆኖበተጫራቾች መመሪያአንቀጽ 4.6 (b)( iii) መሠረት
በግብርአስከፋይባለሥልጣንየተሠጠ ግብር የመክፈል ግዴታውን የተወጣ
መሆኑንየሚያሣይማረጋገጫያላቀረበከሆነ፣
(ሰ) የውጭ ሀገር ተጫራች ሆኖ በተጫራቾች መመሪያአንቀጽ 4.6 (c) መሠረት
ከተቋቋመበትሀገርየተሰጠውንየንግድድርጅትምዝገባሠርቴፊኬትወይምየታደሠየንግድፍቃድያላቀረ
በከሆነ፣
(ሸ) ተጫራቹአስቀድሞየገባባቸውንየውልግዴታዎችባለመወጣቱምክንያት
በመንግሥትግዥዎችእንዳይሣተፍ
ከመንግሥትየግዥናንብረትአስተዳደርኤጀንሲበተጫራቾች መመሪያአንቀጽ 4.4 መሠረት
የተጣለበትእገዳካለ፣
(ቀ) የመጫረቻ ሰነዱ በሽርክና የቀረበ ሆኖ ስለሽርክናው የመተዳደሪያደንብስምምነት፣ አዲስ
ስምምነት ለመፍጠር ከሆነም ይፋዊ ፍላጎት ማሳያ ደብዳቤ፣ የመተዳደሪያ ደንቡን ረቂቅ
በማያያዝ በተጫራቾች መመሪያአንቀጽ 4.1 መሠረትዝርዝርመረጃያልተያያዘእንደሆነ፣
37.3 ሙያዊ ተቀባይነት
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
22/33
(ሀ) ተጫራቹ
የተጫረተባቸውንዕቃዎችየመነሻሀገርየሚገልጽመረጃየመጫረቻማስረከቢያቅጽበመጠ
ቀምዝርዝርመረጃያላቀረበ ከሆነ፣
(ለ) ተጫራቹበጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ በተጠቀሰውብዛትናየጊዜገደብ
አስቀድሞየገባባቸውንዋናዋናየውልግዴታዎችበበቂሁኔታስለመወጣቱየአግባብነት
ማረጋገጫቅጽበመጠቀምተፈላጊመረጃያላቀረበ ከሆነ፣
(ሐ) ተጫራቹ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ አንቀጽ 16.3
በተገለጸውበጀት፣የጊዜክልልናየተመጣጣኝውሎችብዛት፣ቀድምሲልየገባባቸውን
የውልግዴታዎችበበቂሁኔታእንደተወጣየሚያስረዳከተዋዋይአካላትየተሰጠማስረጃያላስረከበከሆ
ነ፣
(መ) በክፍል 6 በተገለፀው መሰረት ተጫራቹየተሟላ የፍላጎት መግለጫ፤ የቴክኒክ ሀሳብና
የአግባብነት ማረጋገጫ በተዘጋጀው ቅጽበመመስረት ከዚህ በታች ከተዘረዘሩት ወሳኝ
ማስረጃዎች ጋርካላቀረበ፣
i. ተጫራቹ በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 17 መሠረት ቴከኒካዊ የሰነድ ማስረጃዎች ካላቀረበ
(በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ የተጠየቀ ከሆነ)፣
ii. በተጫራቹ በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 17.2 (ሐ) መሠረት የመጀመሪያ ደረጃ የፕሮጀክት
ፕላን ካላቀረበ፣
iii. ተጫራቹ በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 17.2 (መ) መሠረት ከግዥ ፈጻሚው አካልና
ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅትና በተሣለጠ መልኩ በኃላፊነት የሚሰራበትን ሁኔታ
የሚያስረዳ የጽሁፍ ማስረጃ ካላቀረበ፣
iv. ተጫራቹበተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 5.6 መሠረት ከአምራች የተፈቀደለትን የውክልና
ደብዳቤ ካላቀረበ፣
v. ተጫራቹ የሚያሠራቸውን የንዑስ ተዋዋዮች ዝርዝር ካላያያዘ፣
vi. ተጫራቹ የሚያቀርባቸውን ሶፍትዌሮች ዝርዝር ካላያያዘ፣
vii. ተጫራቹ በትዕዛዝ የሚሠሩ ዕቃዎችን ዝርዝር ካላያያዘ፣
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
23/33
38.2 ለግምገማና ለዋጋ ማነጻጸር ዓላማ ሲባል፣
የግዥውፈጻሚአካልበተለያዩምንዛሬዎችየቀረቡትንየመጫረቻዋጋዎችመጫረቻውበተከፈተበትቀንየዋለ
ውንየምንዛሬተመንከብሔራዊባንክበመውሰድበጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ
ወደተጠቀሰውብቸኛምንዛሬይቀይራል፡፡
38.3 የግዥ ፈጻሚው አካል እያንዳንዱን መጫረቻ ለመገምገም በዚህ አንቀጽና በግምገማና ብቃት መስፈርት
ክፍል 3 ውስጥ ትርጉም የተሰጣቸውን ሁሉንም መስፈርቶችና ዘዴዎችን ይጠቀማል፡፡ ሌላ ማንኛውንም
መስፈርትና ዘዴ መጠቀም አይፈቀድም፡፡
38.4 የመጫረቻንሠነድ ለመገምገም የግዢው ፈጻሚ አካል የሚከተሉትን ይጠቀማል፡
(ሀ) የመጫረቻ ዋጋ
(ለ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 34 መሠረት የዋጋ የስሌት ስህተት ማረሚያ (ማስተካከያ)
(ሐ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 12.4 መሠረት በቀረበው የዋጋ ቅናሽ ሀሳብ መሠረት ዋጋን
ማስተካከል፣
(መ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 38.2 መሠረት ከላይ ከ (ሀ) እስከ (ሐ) በተሠራውየሂሣብሥራ
(አስፈላጊከሆነ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስአንቀጽ 38.2 ወደብቸኛምንዛሬመቀየር፤
(ሠ) በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 33 መሠረት አለመጣጣሞችና ለጉድለቶች ማስተካከያ
ማድረግ፣
(ረ) በግምገማና ብቃት መስፈርቶች ክፍል 3 ውስጥ በተጠቀሰው መሠረት ሁሉንም የግምገማ ነጥቦች
መተግበር፣
(ሰ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 35 መሠረት ልዩ አስተያየት ተተግብሮ ከሆነ ለዚሁ ተገቢውን
ማስተካከያ ማድረግ፣
38.5 በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 12 መሠረት ከተጠቀሰው የመጫረቻ ዋጋ በተጨማሪ የግዥ ፈጻሚው
አካል ለጨረታ ዋጋ ግምገማ ሌሎች ነጥቦችን ማለትም የዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች ባህሪይ፣
አፈጻጸም፤ ቃላቶችና ሁኔታዎች ጋር ሊጠቀም ይችላል፡፡ የተመረጡ ነጥቦች ካሉ በግምገማና ብቃት
መስፈርት ክፍል 3 ውስጥ ጥቅም ላይ የሚውሉት የግምገማው ነጥቦችና የአተገባበር ዘዴያቸው መገለጽ
ይኖርበታል፡፡
38.6 እነዚህ የጨረታ ሰነዶች ተጫራቾች ለተለያየ ሎት የተለያዩ ዋጋዎች እንዲያቀርቡና በአንድ ተጫራች
የብዙ ሎቶች ውል እንዲሰጥ የሚፈቅዱ ከሆነ፣ በመጫረቻ ማስረከቢያ ሰነድ ውስጥ በዋጋ ቅነሳ የቀረበ
ሀሳብን ጨምሮ በዝቅተኛነት የተገመገሙ የሎት ውሁዶችን የመገምገሚያ ዘዴ በጨረታ ዝርዝር መረጃ
ሰንጠረዥ ውስጥ ተገልጿል፡፡ በግምገማ ዘዴና መስፈርት ክፍል 3 ውስጥም ተመልክተዋል፡፡
39.1 ግዥ ፈፃሚው አካል በጨረታ ሰነዱ ክፍል 3 ላይ የተገለፀውን የማወዳደሪያና የግምገማ መስፈርት
በመጠቀም መሰረታዊ ወይም ዝቅተኛ የማወዳደሪያ መስፈርቶችን ካሟሉት መካከል በአሸናፊነት
መመረጥ የሚገባውን ተጫራች ይወስናል፡፡
40.1 የግዢ ፈጻሚው አካል በጨረታ ሠነዱ ውስጥ የተቀመጡትን የግምገማ ዘዴዎችና መሥፈርቶች
በመጠቀም የግምገማውን ሂደት በውጤታማነት ካጠናቀቁት መካከል በአሸናፊነት የተመረጠውን
ተጫራች ከለየ በኋላ፤ ተጫራቹ አሁን ከሚገኝበት ሁኔታና አቋም አንፃር ብቃቱን ለመወሰን የሚያስችል
ድህረ-ብቃት ግምገማ ያካሂዳል፡፡
40.2 በተመረጠው ተጫራች ላይ የሚካሄደው ድህረ-ብቃት ግምገማ በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 37
መሠረት ተጫራቹ ባቀረበው የብቃት የጽሑፍ ማስረጃ ጋር የተመሰረተ ሆኖ፤ የተጫራቹን ሕጋዊና
ሙያዊ ብቃት፣ የፋይናንስ አቋም፣ የቴክኒክ እና ሌሎች በጨረታ ሠነዱ ውስጥ የተገለፁትን መመዘኛ
መስፈርቶች ላይ ያተኮረ ይሆናል። በተጨማሪም ለተጫራቹ የመልካም አፈፃፀም ማረጋገጫ ደብዳቤ
ወደሰጡት ደምበኞች የሥራ አካባቢ ድረስ አካላዊ ጉብኝት በማድረግ ቃለ መጠይቅ ማድረግን፣
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
24/33
የተሠራውን የሥራ ሁኔታና ደረጃውን ማየትን እንዲሁም ሌሎች በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ
ውስጥ የተጠቀሱ ካሉም የሚያካትት ይሆናል:: በዚህ የድህረ--ብቃት ግምገማ ወቅት በጨረታው
አሸናፊነት የተመረጡትን መሣሪያዎች የአፈፃፀም ብቃትና የአሠራር ሁኔታ በተመለከተ ከቴክኒካዊ
የፍላጎት መግለጫ አንፃር የመፈተሸና የመሞከር ተግባርንም ጭምር የግዥ ፈጻሚው አካል ሊያከናውን
ይችላል፡፡
40.3 በድህረ-ብቃት ግምገማ ወቅት አሸናፊው ተጫራች በ 15 ቀናት ውስጥ ተጨባጭ ሰነዶች እንዲያቀርብ
ተጠይቆ ማቅረብ ካልቻለ ወይም ያቀረባቸው ሰነዶች የተሳሳቱ ሆነው ከተገኙ ጨረታው ውድቅ
ይደረጋል፡፡ በዚህ ጊዜ የግዥ ፈፃሚው አካል በሁለተኛ ደረጃ ዝቅተኛ ዋጋ ወደ አቀረበው ተጫራች
በማለፍ ብቃቱን ለማረጋገጥ በተመሳሳይ ሁኔታ በተጫራቹ ላይ አስፈላጊውን የድህረ-ብቃት ግምገማ
ያከናውናል፡፡
41.1 የግዢ ፈጻሚው አካል ማንኛውንም የመጫረቻ ሠነድ የመቀበልና ያለመቀበል መብት አለው፡፡ እንደዚሁም
የጨረታ ሂደቱን ሙሉ ለሙሉም ይሁን በከፊል የመሠረዝና ሁሉንም መጫረቻዎች ውል ከመስጠት
አስቀድሞ ውድቅ የማድረግ መብት አለው፡፡
42.1 የግዢው ፈጻሚ አካል የሚከተሉት ሁኔታዎች ሲያጋጥሙ፣ ጨረታውን እንደገና እንዲወጣ ሊያደርግ
ይችላል፡፡
(ሀ) የመጀመሪያው የጨረታ ውጤት አጥጋቢ ሳይሆን ሲቀር ማለትም ብቃት ያላቸው ወይም የዋጋ
ጠቀሜታ ያላቸው መጫረቻዎች ያልቀረቡበት ከሆነ፣
(ለ )
በግዥፈፃሚውአካልጨረታውከመውጣቱበፊትስለሚገዙትዕቃዎችበተካሄደውየገበያዋጋግምትመሠረት
ከተቀመጠውበጀትአንፃርበተመረጠውየመጫረቻሠነድመሠረትየቀረበውዋጋበእጅጉከፍያለ(የተጋነነ)
ከሆነ፣
(ሐ) ብዙ ተጫራቾችን በሚያሳትፍ መልኩ የቀድሞውን ሠነድ ማስተካከል አስፈላጊነቱ ሲታመንበት፣
(መ) አስቀድሞ በተቀመጠው የጨረታሠነድድንጋጌመሠረትለመፈፀምየማይፈቅድ፣
(ሰ) ከአቅምበላይየሆነሁኔታቢያጋጥም፣
ረ. ውል ስለመፈፀም
43.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በጨረታ ሰነዱ ላይ የተመለከቱትን መሰረታዊ መስፈርቶች በአጥጋቢ ሁኔታ
ካሟሉት መካከል የተሻለ ዋጋ ያቀረበውን ተጫራች የጨረታ አሸናፊ አድርጎ በመምረጥ ይህንኑ
ለአሸናፊው ተጫራች ያሳውቃል፡፡
43.2 በጨረታ ሰነዱ ላይ የተጠየቀው የሎት(lot) ኮንትራት ከሆነ በዚሁ መሠረት ለእያንዳንዱ ሎት
(lot) የአሸናፊነት ማስታወቂያ ይሰጣል፡፡ ይህም ሆኖ ግን የግዥ ፈፃሚው አካል የቀረቡት ቅናሾችና
አጠቃላይ ሁኔታዎችን አይቶ የሚሻለውን ሊመርጥ ይችላል፡፡
43.3 አንድ ተጫራች ያሸነፈው ከአንድ በላይ ሎት (lot) ከሆነ ሁሉም በአንድ ኮንትራት ሊጠቃለሉ
ይችላሉ፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
25/33
44. ከውል በፊት የግዥውን መጠን ስለመለወጥ
44.1 የግዥ ፈጻሚው አካል ውል በሚሰጥበት ጊዜ፣ በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰንጠረዥ የተገለጸውን
መቶኛ ሳይለቅ፣ ከዚህ በታች በተመለከቱት ምክንያቶች የግዥውን መጠን (ብዛት) የመጨመር
ወይም የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
45.1 የግዥ ፈጻሚው አካል ጨረታው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ከማለቁ በፊት የጨረታው ግምገማ
ውጤት ለሁሉም ተጫራቾች በተመሣሣይ ሁኔታና ጊዜ በጽሑፍ ያሳውቃቸዋል፡፡
45.2 በቴክኒክ ግምገማ ምክንያት ላልተሣካላቸው ተጫራቾች የሚጻፈው ደብዳቤ መጫረቻቸው በምን
ምክንየት እንደቀረና የአሸናፊውን ተጫራች ማንነት መግለጽ ይኖርበታል፡፡
45.3 ከግዥው ፈጻሚ አካል ለአሸናፊው ተጫራች የሚላከው የአሸናፊነት ደብዳቤ፣ በመካከላቸው
ቀጥሎ የሚፈጸመውን ውል አይተካም/አይወክለውም፡፡ በግዥው ፈጻሚ አካልና በአሸናፊው
ተጫራች መካከል ውል ተደረገ የሚባለው፣ ይህንን የግዥ ጉዳይ የአፈጻጸም ሂደት የሚያስተዳድሩ
ዝርዝር ድንጋጌዎችን የያዘ ሠነድ ተዘጋጅቶ በሁለቱም ወገኖች ሲፈረም ብቻ ነው፡፡
45.4 ለአሸናፊው ተጫራች የሚላከው የአሸናፊነት ደብዳቤ የሚከተሉትን መረጃዎች ሊይዝ ይችላል፡፡
(ሀ) የግዥፈጻሚውአካልየመጫረቻሠነዱንእንደተቀበለው፣
(ለ) የውሉንጠቅላላዋጋ፣
(ሐ) የዕቃዎቹንዝርዝርናየያንዳንዱንእቃዋጋ፣
(መ)
የጨረታውአሸናፊእንዲያስይዝየሚፈለገውንየውልማስከበሪያዋስትናእናለዋስትናውማስረከቢያየተ
ፈቀደለትንቀነገደብ፡፡
46. ውል አፈራረም
46.1 የግዥው ፈጻሚ አካል ስለውሉ አሰጣጥ በደብዳቤ ካስታወቀ በኋላ ለአሸናፊው ተጫራች ውሉን
ወዲያውኑ መላክ ይኖርበታል፡፡
46.2 አሸናፊው ተጫራች የአሸናፊነት ማስታወቂያውን ከተቀበለበት ቀን አንሥቶ ባሉት 15 ቀናት
ውስጥ ውሉን መፈረም፣ ቀን መጻፍና ለግዥው ፈጻሚ አካል መመለስ ይኖርበታል፡፡
46.3 የጨረታ ውጤቱን ለተጫራቾች ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 የሥራ ቀናት ውስጥ ወይም
በጨረታው ሂደት ላይ የቀረበ ቅሬታ ካለ የግዥ ፈጻሚው አካል ውሉን መፈረም የለበትም፡፡
47.1 አሸናፊው ተጫራች ከግዥ ፈጻሚ አካል ውሉን በተቀበለ በ 15 ቀናት ውስጥ በአጠቃላይ የውል
ሁኔታዎች መሠረት በውል ቅጾች ክፍል 9 ውስጥ የተመለከተውን የውል ማስከበሪያ ዋስትና ቅጽ
ወይም በግዥ ፈጻሚ አካል ተቀባይነት ያለውን ሌላ ቅፅ በመጠቀም የውል ማስከበሪያ
ዋስትናውን ያቀርባል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
26/33
47.2 አሸናፊው ተጫራች ከላይ የተጠቀሰውን የውል ማስከበሪያ ዋስትና ማቅረብ ያለመቻል ወይም
ውሉን መፈረም ያለመቻል፣ ውል መስጠቱን ለመሠረዝና የመጫረቻ ማስከበሪያ ዋስትናውን
ለመውረስ በቂ ምክንያት ይሆናል፡፡
47.3 አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት የተጠየቁትን የጨረታ ዋስትና፣ የውል ማስከበሪያ ዋስትና፤ እንዲሁም
የቅድሚያ ክፍያ ዋስትናዎች ከሚመለከታቸውና ከሚያደራጃቸው አመኔታ ካለው አካል የተጻፉ
የደብዳቤ ዋስትናዎች ሊያቀርቡ ይችላሉ፡፡
47.4 አሸናፊው ተጫራች ውሉን ካልፈረመ ወይም ለመፈረም ካልፈለገ፣ ወይም ከላይ የተጠቀሰውን
የውል ማስከበሪያ ዋስትና ካላስረከበ፣ የግዥ ፈጻሚው አካል የመጫረቻ ሠነዱ በሁለተኛ ደረጃ
ዝቅተኛ ዋጋነት ለተገመገመለትና ብቁ መሆኑን ለወሰነለት ተጫራች ውሉን በመስጠት ውል
እንዲፈርም ያደርጋል ወይም የሁለቱን አማራጮች ጠቀሜታ ከፈተሸ በኋላ ወደ አዲስ የጨረታ
ማስታወቂያ የማውጣት ሂደት ውስጥ ሊገባ ይችላል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
27/33
ክፍል 2 ፡ የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ
ማውጫ
ሀ. መግቢያ 1
ለ. የጨረታሰነዶች 2
ሐ. የጨረታአዘገጃጀት 2
መ. የጨረታዎችአቀራረብናአከፋፈት 4
ሠ. ጨረታዎችንመገምገምናማወዳደር 5
ረ. ውልስለመፈፀም 6
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
II/IX
ክፍል 2
የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ
የተጫራቾች መመሪያ
ከተጫራቾች መመሪያ ጋር የተያያዘ
(ተ.መ) ማጣቀሻ
ሀ. መግቢያ
ተ.መ. 1.1 ግዥ ፈፃሚ አካል፦ [የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]
አድራሻ፦ [አድራሻ ይግባ]
ተ.መ. 1.3 የጨረታው ሰነድ የሎት (lot) ቁጥርና መለያ፦ [የ lot ቁጥርና መለያ ይግባ]
ተ.መ. 4.1 (ሀ) ግለሰቦች፣ የሽርክና ማህበራት፣ ጊዜያዊ ህብረት ወይም ማህበራት በጋራና
በተናጠል ተጠያቂ ናቸው
[ግለሰቦች ወይም የጋራ ማህበራት በጋራና በተናጠል ተጠያቂ ካልሆኑ “
በምትኩ፣የሚከተሉት ልዩ ተጠያቂነቶችና ሀላፊነቶች ለያንዳንዱ ግለሰብ ወይም
የጋራ ማህበራት ተግባራዊ እንደሚሆን ይግባ ” (በዝርዝር ይብራራ)]
ተ.መ. 4.6 (ለ) (ii) የሀገር ውስጥ ተጫራቾች የታክስ ባለሥልጣን በሚወስነው መጠንና [መጠኑ
በኢትዮጵያ ብር ይግባ] ከዚያ በላይ ለሆነ ጨረታ የተጨማሪ እሴት ታክስ
የምዝገባ ሠርቲፊኬት ማቅረብ አለባቸው
ተ.መ. 4.6 (ለ) (iv) አግባብነት ያለው የሙያ ብቃት [የሙያ ብቃት ይገለፅ] ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት
አስፈላጊ ነው፡፡
ለ. የጨረታ ሰነዶች
ተ.መ. 7.1 እና 9.4 ለጥያቄና ለማብራሪያ ዓላማ ብቻ የሚያገለግል የግዥ ፈፃሚ አካል አድራሻ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
1/6
የግዥው ፈፃሚ አካል [ግዥ ፈፃሚ አካል ስምይግባ]
ሐ. የጨረታ አዘገጃጀት
ተ.መ. 11.1 የጨረታ ቋንቋ፦ [የጨረታው ቋንቋ ይግባ]
ተ.መ. 12.6 (ሀ) (iii) ተጫራቾች ለመረጃ ሥርዓቱ እና ለሌሎች ዕቃዎች እስከመጨረሻው መድረሻ
የሚከፈለውን የሀገር ውስጥ የየብስ ማጓጓዣ ዋጋ መጥቀስ አለባቸው፡፡
ተ.መ. 12.8 ለእያንዳንዱ ሎት(lot) የቀረበው ዋጋ ቢያንስ [በፅሁፍ መቶኛ ፣በተለምዶ 100
ይግባ]% [በምልክት መቶኛ % ይግባ] ከተጠቀሰው እያንዳንዱ የዕቃ ዓይነት
መጣጣም አለበት፡፡
ለእያንዳንዱ ሎት(lot) የቀረበው ከእያንዳንዱ የዕቃ መጠን ጋር ቢያንስ [በፅሁፍ
መቶኛ ፣በተለምዶ 100 ይግባ]በ % [በምልክት መቶኛ % ይግባ] መጣጣም
አለበት፡፡
ተ.መ. 14.1 ተጫራቹ የአሁኑንና [የአመታት ብዛት ይግባ] የበፊቱን የሙያ ብቃትና አቅም
ማረጋገጫውን በተጫራቾች አግባብነት ማረጋገጫ ቅጽ በመሙላት ማስረጃውን
ማቅረብ አለበት፡፡
ተ.መ. 15.2 (ለ) ለፋይናንስ አቋም ማረጋገጫነት ተጫራቹ የሚከተሉትን ሰነዶች ማቅረብ አለበት
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
2/6
ሀ.
ለ.
ሐ.
ተ.መ. 16.3 ተጫራቹ ከዚህ በፊት ላከናወናቸው ተመሳሳይ አገልግሎቶች ከአሠሪው አካል
የመልካም ሥራ ማረጋገጫ ማስረጃ [አስፈላጊው የምስክር ወረቀት ብዛት
ይግባ] ማቅረብ አለበት፡፡ የሚቀርበው ማስረጃ ባለፉት ዓመታት [አስፈላጊው
የአመታት ብዛት ይግባ] የተሠሩና የበጀት መጠናቸው[አስፈላጊው የበጀት መጠን
ይግባ] ቢያንስ የሆኑትን ነው፡፡
ተ.መ. 16.7 የግዥ ፈፃሚው አካል የተጫራቹን ወቅታዊ ቴክኒካዊ ብቃትና ክህሎት
ለማየት/ለማረጋገጥ አካላዊ ጉብኝት ሊያደርግ ይችላል፡፡
ተ.መ. 17.2 (ሐ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 17.2 (ሐ) ከተመለከቱት ርዕሶች በተጨማሪ፣
የመጀመሪያ ደረጃ የፕሮጀክት ዕቅድ በሚከተሉት ርዕሶች ላይ ማተኮር
ይኖርበታል፡፡ [እንደ አስፈላጊነቱ ለመጀመሪያ ደረጃ የፕሮጀክት ዕቅድ ተጨማሪ
ርእሶች ይዘርዘር (ወይም በ አ.ው.ሀ የተዘረዘሩት ወይም/እና በቴክኒክ ፍላጎቶች
መሰረት ጥቀስ) ካልሆነ የለም ይባል]
ሀ.
ለ.
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
3/6
ተ.መ. 2 ዐ.1 አማራጭ መጫረቻዎች መፈቀዱ ወይም አለመፈቀዱ ይገለፅ፣
ተ.መ. 2 ዐ.4 ከላይ ንዑስ አንቀጽ 2 ዐ.1 መሠረት አማራጭ ጨረታዎች የተፈቀዱ ከሆነ፣
የሚከተሉትን ሁኔታዎች ማሟላት ይኖርባቸዋል። [አማራጭ ጨረታዎች
ለመፍቀድ መሟላት ያለባቸው መስፈርቶች ካለ ይግባ]
ሀ.
ለ.
ሐ.
ተ.መ. 22.1 የጨረታ ዋስትና ማስፈለግ ወይም አለማስፈለጉ ይገለፅ፡፡ (የጨረታ ዋስትናው
መጠን የሚወሰነው ከተገመተው የጨረታ ዋጋ ከ 0.5% -2% በማስላት ይሆናል)
[የመገበያያ ገንዘብ አይነትና መጠን ከተገመተው የጨረታ ዋጋ ከ 0.5% -2%
በማስላት ይግባ]
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
4/6
በፊደል ይፃፍ]
ሰዓት፦ [ሰዓት፣ከጠዋቱ ወይም ከሰአት በኋላ ተብሎ ይግባ]
ተ.መ. 37.4 (ለ) ተጫራቹ ባለፉት ዓመታት [አስፈላጊው የአመታት ብዛት ይግባ] በአጥጋቢ
ሁኔታ ያከናወናቸውን ዋና ዋና ኮንትራቶች[የኮንትራቶች ብዛትይግባ]
የሚያረጋግጥ በተጫራች አግባብነት ማረጋገጫ ቅጽ ሞልቶ ማቅረብ አለበት።
ተ.መ. 37.5 (መ) ያለፉት ----- ዓመታት የተጫራቹ አማካኝ አመታዊ ገቢ፣ በዚህ ጨረታ ካቀረበው
ጠቅላላ የመጫረቻው ዋጋ በ ጊዜ መብለጥ አለበት [አስፈላጊው ቁጥር ይግባ]
ተ.መ. 38.2 ለመጫረቻ ሠነዶች ግምገማና ውድድር ዓላማ ሲባል፣ በተለያዩ የገንዘብ
ምንዛሬዎች የቀረቡት ወደ ገንዘብ ይቀየራሉ [የመገበያያ ገንዘብ አይነት ይግባ]
ተ.መ. 38.6 ለአንድ ተጫራች ከአንድ በላይ ውል መስጠት መፈቀዱ ወይም አለመፈቀዱ
ይገለፅ፡፡
በዝቅተኛነት የተገመገሙ የሎት ውሁዶችን የመገምገሚያ ዘዴ፣ በግምገማ ዘዴና
መሥፈርት ክፍል 3 ውስጥ ተዘርዝሯል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
5/6
ረ. ውል ስለመፈፀም
ተ.መ. 44.1 የሚገዙ ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች መጠን ሊጨመር የሚችልበት መቶኛ .
[የተፈቀደ ትልቁ መቶኛ ይግባ]
የሚገዙ ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች መጠን ሊቀነስ የሚችልበት መቶኛ .
[የተፈቀደ ትንሹ መቶኛ ይግባ]
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
6/6
ክፍል 3 ፡ የጨረታዎች የግምግማ ዘዴና መስፈርቶች
ማውጫ
1. ፕሮፌሽናል፣ቴክኒካልናፋይናንሻልየብቃትመስፈርቶች 1
2. አሸናፊጨረታንስለመወሰን 2
3. ልዩአስተያየት 5
4. የበርካታግዥዎችግምገማ 5
5. አማራጭጨረታዎች 5
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
III/IX
[ለግዥፈፃሚው አካል ማስታወሻ:- እነዚህ የብቃት መመዘኛ መስፈርቶች ዝርዝር የተሟሉስላልሆኑ በተጫራቾች
ምርጫ ብቸኛ የብቃት መመዘኛ ተደርገው መቆጠር የለባቸውም]
የሚከተሉት የብቃት መስፈርቶች በሁሉም ተጫራቾች ተፈፃሚ ይሆናሉ፡፡ የመጫረቻው ሠነድ የቀረበው
በጊዜያዊ ማህበር ከሆነ እነዚህ የብቃት መስፈርቶች በጊዜያዊ ማህበሩ በጥቅል ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
[ተስማሚ በሆነው ፊደል ምልክት ይደረግ]
1.1 የተጫራች ፕሮፌሽናል ብቃትና አቅም (የተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 14)
(ሀ) ተጫራቹ በአሁኑ ወቅት ቢያንስ ቁልፍ ሠራተኞች ያሉት [አስፈላጊው ቁጥር ይግባ]
(ለ) ከላይ በ“ሀ” ከተጠቀሱት ቁልፍ ሠራተኞች መካከል ቢያንስ ___ (የሙያ አይነትና ደረጃ፤ ወዘተ
ይጠቀስ)
(ሐ) ተጨማሪ መስፈርት ካለ ይጠቀስ
1.2 የተጫራቹ ቴክኒካል ብቃት፣ ክህሎትና የሥራ ልምድ (የተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 16)
(ሀ) ተጫራቹ ባለፉት --- ዓመታት [አስፈላጊው የአመታት ብዛት ይግባ] ቢያንስ ---ይህንን ጨረታ
የሚመጥን በጀት ያላቸው ኮንትራቶች [የኮንትራቶች ብዛት ይግባ] ማከናወኑን
(ለ) ያልተፈጸሙ ውሎች ታሪክ:- ስለተዘጉ ክርክሮችና የፍርድ ቤት ጉዳዮች ባለው መረጃ መሠረት፣
ከመጫረቻ ሠነድ ማስገቢያ ቀነገደብ በፊት በነበሩት ዓመታት [አስፈላጊው የአመታት ብዛት ይግባ]
ውስጥ ሳይፈጸም የቀረ ውል የለም፡፡ የተዘጉ ክርክሮችና የፍርድ ቤት ጉዳዮች ማለት
በየሚመለከተው ውል ውስጥ የተደነገገውን የአለመግባባቶች አወጋገድ ሥርዓት ተከትሎ የተፈታ
ክርክር ወይም ጉዳይ ሲሆን አቅራቢውን የሚመለከቱ የይግባኝ አቤቱታዎችም የመጨረሻ እልባት
ማግኘታቸውን ያመለክታል፡፡
(ሐ) በሂደት ላይ ያለ ክስ:- በሂደት ላይ የሚገኙ ክሶች ጠቅላላ የገንዘብ ግምታቸው ከአቅራቢው የተጣራ
የንብረትና የፋይናንስ አቅም አንጻር ከ --- ከመቶ በታች ከሆኑ፣ በአቅራቢው ላይ ቀርበው
እንደተፈቱ ክርክሮች ይቆጠራል፡፡
(ሀ) ተጫራቹ ባለፉት --- ዓመታት [የአመታት ብዛት ይግባ] ውስጥ ከተጠናቀቁና በሂደት ላይ ከሚገኙት
ውሎች በተቀበላቸው የተረጋገጡ ክፍያዎች ላይ ተመሥርቶ የተሰላው አማካይ የተረጋገጠ ዓመታዊ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
1/5
ገቢው ለዚህ ጨረታ ከቀረበው የፋይናንስ መወዳደሪያ ሀሳብ ቢያንስበ___ጊዜ [አስፈላጊው መጠን
ይግባ] የሚበልጥ መሆን አለበት፡፡
(ለ) ተጫራቹ የሚከተሉትን የጥሬ ገንዘብ ፍሰት ፍላጎት ለማሟላት መቻሉን፣ ከውሎች
የሚያገኛቸውን ቅድመ ክፍያዎች ሳይጨምር፣ አስተማማኝ የፋይናንስ አቅም ወይም የማግኛ
ምንጭ (ለመጥቀስ ያህል፣ በቀላሉ ወደ ገንዘብ የሚቀየሩ ንብረቶች፣ በወለድአግድ ያልተያዘ
ንብረት፣ የማበደር ስምምነቶች እና ሌሎች የገንዘብ ማግኛ ምንጮች) እንዳለው ማረጋገጥ
ይኖርበታል፡፡
(ሐ) [ተጨማሪ መስፈርት ካለ ይግባ]
በመንግሥት ግዥ አዋጅና መመሪያ መሠረት የግዥው ፈፃሚ አካል አሸናፊ የመጫረቻ ሠነድ
በሚመርጥበት ጊዜ የሚከተሉትን ዘዴዎች በመጠቀም ይሆናል፡፡ [ተስማሚ በሆነው ፊደል ምልክት
ይደረግ]
(ሀ) የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎቹንና የመረጃ ሥርዓቱን እንዲሁም ከተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 1.3 ጋር
በተያያዘ የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ በሚፈቅድ ጊዜ ለእያንዳንዱ ንዑስ ሥርዓትና ጥቅል
ሃርድዌሮችን፣ ሦፍትዌሮችን፣ተያያዥ መሣሪያዎችን፣ምርቶችን፣ቁሳቁሶችንና ሌሎች
ዕቃዎችንና አገልግሎቶችን ጨምሮ፣ በመጠን ረገድ የተሟሉ በማድረግና በጨረታ ሰነዱ የቴክኒካዊ
መግለጫዎች መሠረት የተፈለጉትን ሙያዊ፣ ቴክኒካዊ እና ፋይናንሺያል የብቃትና የተስማሚነት
ደረጃ አሟልቶ ዝቅተኛ ዋጋ የሰጠ የመጫረቻ ሠነድ ብቁ ምላሽ ሰጪ ሠነድ ይሆናል፡፡
(ለ) ከላይ በ“ሀ” መሠረት የተመረጠው የመጫረቻ ሠነድ በዝቅተኛነት የተገመገመ የመጫረቻ ሠነድ
እንዲሆን ለገዥው አካል የሚያስገኘው ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ጉልህ መሆን ይኖርበታል፡፡
ሀ. ዝቅተኛ ዋጋ የቀረበበት ጨረታ
1.4 በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 23 መሠረት የተጠየቁት የአቅራቢውን ብቃቶች የሚያስረዱ
የሠነድ ማስረጃዎች በሙሉ መቅረባቸውን ለማረጋገጥ የሚያስችልየመጫረቻ ሠነዶች
ምርመራ ይካሄዳል፡፡
1.5 የአቅራቢዎችን ብቃት የሚያስረዱ አስገዳጅ የሰነድ ማስረጃዎች መሟላታቸው ከተረጋገጠ
በኋላ፣ የግዥ ፈፃሚው አካል በጨረታ ሰነዱ ውስጥ ከተቀመጠው የብቃት ፍላጎቶች አንጻር
በሕጋዊ፣ በቴክኒካዊ፣ በሙያዊ እና በፋይናንስ አቋም ተቀባይነት እያንዳንዱን የመጫረቻ
ሠነድ እየመዘነ የተሟላ ወይም ያልተሟላ በሚል ይለያል፡፡
1.6 በመቀጠልም የግዥው ፈፃሚ አካል ከቴክኒካዊ ፍላጐቶች አንጻር የእያንዳንዱን የመጫረቻ
ሠነድ አግባብነት በመተንተን በቴክኒክ ረገድ የተሟላ ወይም ያልተሟላ በማለት በሁለት
ይከፍላል፡፡
1.7 የግዥ ፈፃሚው አካል በብቁነት ተለይተው በታወቁት የመጫረቻ ሠነዶች ላይ ግምገማውን
በመቀጠል፣ በመጫረቻ ሠነዶቹ የታዩትን ያለመጣጣሞችና ጉድለቶች (የታየባቸው
ካሉ)ያጣራል፡፡
1.8 የግዥ ፈፃሚው አካል የስሌቶችና የድምር ስህተቶች ስለመኖራቸው ለማረጋገጥ ሁሉንም
የመጫረቻ ሠነዶች ይመረምራል፡፡ የግዥው ፈጻሚ አካል ስለተስተካከሉት የስሌትና የድምር
ስህተቶች ለሚመለከታቸው ተጫራቾች በማሳወቅ፣ ማስታወቂያውን ከተቀበሉበት ቀን
አንሥቶ በሦሥት ቀናት ውስጥ የተደረገውን ማስተካከያ ስለመቀበላቸው ስምምነታቸውን
እንዲያሳውቁ ይጠይቃል፡፡
1.9 የግዥ ፈፃሚው አካል የመጫረቻ ሠነዶቹንበሕጋዊ፣ በቴክኒካዊ፣ በሙያዊ እና በፋይናንስ
አቋም ተቀባይነት ረገድከገመገመ በኋላ፣ በጨረታ ሰነዱ ከተጠየቁት ፍላጐቶች አንጻር ብቁ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
2/5
መሆኑ የተረጋገጠለትን የመጫረቻ ሠነድ እና ዝቅተኛ ዋጋ የሰጠውን አቅራቢ በውሉ
አሸናፊነት ይመርጣል፡፡
ለ. ዝቅተኛውን መስፈርት በአጥጋቢ ሁኔታ ካሟሉት መካከል ዝቅተኛ ዋጋ የቀረበበትን ወይም
ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ የሚያስገኝ ጨረታንስለመወሰን
1.10 አስገዳጅ የሆኑት የህግ፣ የሙያ፣ የቴክኒክና የፋይናንስ ፍላጎቶችን እስካሟሉ ድረስ፣ በቴክኒክ
ረገድ የተሟሉ የመጫረቻ ሠነዶች በሙሉ፣ የሁለት ደረጃ የግምገማና የነጥብ አሰጣጥ ዘዴ
በመጠቀምና ነጥብ በመስጠት ይገመገማሉ፡፡ በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 38.4 (ረ)
መሠረት የግዥ ፈፃሚው አካል መጫረቻዎችን በሚገመግምበት ጊዜ ከመጫረቻ ዋጋ
በተጨማሪ የሚከተሉትን የቴክኒክ ግምገማ መስፈርቶች እንደጠቀሜታቸው ቅደም ተከተል
እና በአጠቃላይ የግምገማ ሥርዓት ውስጥ ባላቸው አንጻራዊ ክብደት መሠረት ነጥብ
በመስጠት የመጫረቻ ሠነዶቹን ይመዝናል፡፡
(ሀ) ተጨማሪ የመገምገሚያ መስፈርቶችና ለእያንዳንዱ የተቀመጠው የምዘና ነጥብ
እንደሚከተለው ተቀምጧል፡፡ወስነዋል፡፡
ቅደም አንጻራዊ
የመስፈርቱ ስም
ተከተል ክብደትበመቶኛ
1 [አፈፃፀም፣ አቅም፣ ወይም በስራ ላይ ያለው አቅምወሳኝ ተብለው በቴክኒክ [ነጥብ ይግባ]
ፍላጎቶች ከተጠቀሱት መስፈርቶች ይበልጣል ወይም/እና የመረጃ ስርአቱ
ጥቅም ላይ በሚውልበት ዋጋና አፈፃፀም ጫና ያሳድራል]
2 [ጥቅም ላይ በሚውልበት፣ ጥቅም ላይ ለመዋል ቀላል መሆን፣ ለማስተዳደር [ነጥብ ይግባ]
ቀላል መሆን፣ ለማስፋፋት ቀላል መሆን የመሳሰሉት፣ የመረጃ ስርአቱ ጥቅም
ላይ በሚውልበት ዋጋና አፈፃፀም ጫና ያሳድራል ]
3 [በጠንቃቃነት፣ ምክንያታዊነት እና ሀላፊነት በተረጋገጠው መሰረት [ነጥብ ይግባ]
የተጫራቹ የመጀመሪያ ደረጃ የፕሮጀክት ዕቅድ ጥራት
. የስራውና የሀብትአቅም የግዜ ሰሌዳ እቅድ በጥቅልና በተናጠል፣ እና
.ለማስተዳደርና ለማስተባበር፣ ለስልጠና፣ ለጥራት ማስጠበቅ፣ለቴክኒካል
ድጋፍ፣ ለማጓጓዣ አቅርቦት፣ ለችግር አፈታትና ለእውቀት ሽግግር እና
ሌሎች ተመሳሳይ ስራዎች በግዥ ፈፃሚው አካል ክፍል VI የተገለፁት
ወይም በተጫራቹ ልምድ መሰረት የቀረበ ሀሳብ አደረጃጀቶች]
4 [የመረጃ ስርአቱ ስራ ላይ በሚውልበት ጊዜ የግዥ ፈፃሚው አካል ስራ [ነጥብ ይግባ]
ፍላጎት በአግባቡ ሟሟላቱ ማሳየት (ጥራት ማስጠበቅና ከመረጃ ስርአቱ
አተገባበር ተያያዥነት ያላቸው ችግሮች የመቆጣጠር ስልቶች ጨምሮ)]
5 [የመረጃ ስርአቱ ስራ ላይ በሚውልበት ጊዜ የተቀመጠለት የአፈፃፀም ደረጃ [ነጥብ ይግባ]
በአግባቡ ሟሟላቱ]
6 [የመረጃ ስርአቱ ስራ ላይ በሚውልበት ጊዜ ለሀርድዌር፣ ለኔትዎክና፣ [ነጥብ ይግባ]
ግንኙነት፣ ለሶፍትዌርና ግልጋሎቶች አጠቃላይ የቴክኒክ ፍላጎቶች የአፈፃፀም
ደረጃ በአግባቡ ሟሟላቱ]
I አጠቃላይ ተጨማሪ መስፈርት (1+2+3+4+5+6) [ነጥብ ይግባ]
II የጨረታ ዋጋ [ነጥብ ይግባ]
III ጠቅላላ ድምር (I+II) 1 ዐዐ
(ለ) የግዥ ፈፃሚው አካል ማንኛውም ተጨማሪ መስፈርት የሚገመግመው በሚከተለው የነጥብ
ምዘና መሠረት ነው፡፡
ምዘና መግለጫ
1ዐ እጅግ በጣም ከተጠየቀው መሥፈርት በላይ የሆነ፣ በጣም ጠቃሚና በጣም
ጥሩ አስፈላጊ የሆነ
9 በጣም ጥሩ ከመስፈርት በላይ የሆነ፣ ለፍላጐታችን ጠቃሚ የሆነ
7-8 ጥሩ መስፈርቶችን በሙሉ ያሟላ
5-6 አጥጋቢ አብዛኛዎቹ መስፈርቶችን በተሻለ አኳኋን ያሟላ፣ የተወሰኑ ወሳኝ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
3/5
ያልሆኑ መስፈርቶችን ያላሟላ ሊሆን ይችላል
3-4 ደካማ የተጠየቁትን መስፈርቶች በዝቅተኛ ደረጃ የሚያሟላ
1-2 በጣም ደካማ ሁሉንም ሳይሆን የተወሰኑትን መስፈርቶች ብቻ ያሟላ ወይም
ወሳኝ የሆኑትን መስፈርቶች ያላሟላ
0 የማያሟላ በማንኛውም መንገድ የተጠየቁትን መስፈርቶች ያላሟላ
1.11 የእያንዳንዱ የቴክኒክ መስፈርት ከላይ በተቀመጠው መሠረት የምዘና ነጥብ ይሰጣቸዋል፡፡
የምዘና ውጤት የሚሰላው የምዘና ነጥቡ ከእያንዳንዱ መስፈርት ጋር በማባዛት ነው፡፡ በዚሁ
የአሠራር መንገድ መሠረት የሚገኘው ውጤት የጨረታዎች ደረጃ ለማውጣት ያገለግላል፡፡
1.12 ሁለት ተጫራቾች እኩል ነጥብ በሚያገኙበት ጊዜ የሀገር ውስጥ አገልግሎቶች ለሚያቀርብ
ተጫራች ቅድሚያ ይሰጣል፡፡
1.13 የግዥ ፈፃሚው አካል ተጫራቾች እኩል የግምገማ ውጤት በሚያገኙበት ጊዜ ለመለየት
እንዲቻል በተወሰኑ ነጥቦች ላይ የመወዳደሪያ ሀሳብ አንዲያቀርቡ መጠየቅ ይችላል፡፡
1.14 ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሀሳብ እንዲያቀርቡ ተጠይቀው ሳያቀርቡ ቢቀሩ ወይም ያቀረቡት
የመወዳደሪያ ሀሳብ አሁንም እኩል የግምገማ ነጥብ ቢያገኙና አሸናፊ ተጫራችን መለየት
ሳይቻል ሲቀር የግዥ ፈፃሚው አካል አሸናፊውን ተጫራች በተቻለ መጠን ባለጉዳዮቹ
በተገኙበት በሚወጣ ዕጣይወስናል፡፡
3. ልዩ አስተያየት
የግዥ ፈፃሚው አካል በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 35 መሠረት በኢትዮጵያ ለሚመረቱ ምርቶች ልዩ
አስተያየት እንዲደረግ የፈቀደ ከሆነ ለጨረታዎች ውድድር ዓላማ ሲባል ብቁ ጨረታዎች በሚከተሉት
መልክ ይመደባሉ፡፡
(ሀ) ምድብ “ሀ” - በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 35.3 መሰረት በሀገር ውስጥ የተመረቱ ዕቃዎች
የቀረቡ ጨረታዎች
(ለ) ምድብ “ለ” - ሌሎች ጨረታዎች
ለጨረታው ግምገማና ውድድር ብቻ ሲባል በአንቀጽ 35.3 መሠረት ምድብ “ለ” ተብለው በተለዩት
ተጫራቾች ዋጋ ላይ 15% ይጨመራል፡፡
በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 38.6 መሠረት የግዥው ፈፃሚ አካል አንድን ወይም ከአንድ በላይ
ሎቶችን ከአንድ በላይ ለሆኑ ተጫራቾች ውል እንዲሰጥ በመፈቀዱ፣ የብዙ ውሎች አሰጣጥ የሚከተለውን
ዘዴ በመጠቀም ይፈጸማል፡፡ አፈፃፀሙም እንደሚከተለው ይሆናል፡፡
(ሀ) በተጫራቾች መመሪያ 12.8 እንደተገለጸው ዕቃዎችን በየሎት እና የየዕቃውን ብዛት በየዕቃው
ቢያንስ የተሻለ መቶኛ ያካተቱትን ሎቶች ወይም ውሎች ብቻ መገምገም፣
(ለ ከግምት ውስጥ የሚገቡ፣
I. የመገምገሚያ መስፈርቶችን በማሟላት ዝቅተኛ ዋጋ የቀረበበት እያንዳንዱ ሎት (lot)
ግዥ፣
III. በአቅርቦትና አፈፃፀም ዙሪያ ሊኖሩ የሚችሉትን የአቅም ውስንነቶችና ችግሮች ግምት
ውስጥ በማስገባት የሚኖረው የተሻለና ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
4/5
5. አማራጭ ጨረታዎች
በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ 2 ዐ.1 መሠረት አማራጭ ጨረታዎች የተፈቀዱ ከሆነ እንደሚከተለው
ይገመገማሉ፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
5/5
ክፍል 4: የጨረታ ቅፆች
ማውጫ
ሀ. የመጫረቻሠነድማስረከቢያቅጽ 1
ለ. ለመረጃሥርዓቱናተያያዥአገልግሎቶችየዋጋዝርዝርማቅረቢያ 4
ሐ. የተጫራችአግባብነትማረጋገጫሠንጠረዥ 5
1. ስለተጫራቹአጠቃላይመረጃ 5
2. የፋይናንስአቋም 6
3. የቴክኒክብቃት፣ክህሎትናልምድ 7
4. ውልያለመፈፀምታሪክ 8
5. አሁን በሂደትላይየሚገኙውሎች 9
6. የሙያብቃትናአቅም 9
7. በፍላጎትመግለጫላይየቀረበአስተያየትናሃሳብ 11
8. የጥራትማረጋገጫ፣የሥራአመራርናየቁጥጥርሥርዓት 11
9. መሣሪያዎችናድጋፍሰጪሁኔታዎች 11
10. የተጫራቹኦዲትኤጀንሲ 11
11. የኩባንያውአደረጃጀት 11
12. የባንክአድራሻናየባንክሂሳብቁጥር 11
መ. የባለሙያዎችተፈላጊብቃትናልምድመግለጫ (CV) 12
ሠ. የሽርክናማህበር/ጊዜያዊህብረትየመረጃቅጽ 14
ረ. የጨረታዋስትና 15
ሰ. ከአምራቹየተሰጠየአቅራቢነትፈቃድ 17
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
IV/IX
ሀ. የመጫረቻ ሠነድ ማስረከቢያ ቅጽ
ለ፡
[የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]
[ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
[ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
[አድራሻ ይግባ]
. አዲስ አበባ
ኢትዮጵያ
አቅራቢው፣
የተጫራቹ ሕጋዊ ስምና የአሁን
ዜግነት
አድራሻ
የቡድን መሪው
ሌሎች አባላት
ወዘተ
እኛ ከታች የፈረምነው ከላይ የተጠቀሰው የግዥ መለያ ቁጥር [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ] እና የጨረታ
ሰነዱን በተመለከተ የሚከተለውን እናረጋግጣለን፡፡
(ሀ) የጨረታ ሰነዱን የግዥ መለያ ቁጥር [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ] መርምረን ሁሉንም ያለምንም
ተቃውሞ ተቀብለናል፣
(ለ) በጨረታ ሰነዱ ፍላጐቶች መግለጫ ውስጥ የተዘረዘሩትን ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች፣
እንዲሁም የማስረከቢያ ጊዜ ከጨረታ ሰነዶቹ ጋር በተጣጣመ ሁኔታ እናቀርባለን፡፡ [የመረጃ ስርአት
ዝርዝር መግለጫ ይግባ]
(ሐ) ለሚቀርቡት ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች የዋስትና ጊዜ___ነው፡፡ [የዋስትና ጊዜ ይግባ]
(መ) ከታች በፊደል ተራ “ሠ” ውስጥ የቀረበውን ቅናሽ ሳይጨምር የጨረታችን አጠቃላይ ዋጋ ነው፡፡
[የጨረታው አጠቃላይ ዋጋ በፊደልና በአሀዝ ይግባ] [የመገባባያ ዋጋ ይግባ]
(ሠ) የቀረበው የቅናሾች ሀሳብና የአተገባበራቸው ዘዴ፦ [ቅናሹ ይግባ]
በሁኔታዎች ያልተገደቡ ቅናሾች፦ ጨረታችን ተቀባይነት ካገኘ፣ የሚከተሉት ቅናሾች ተግባራዊ
ይሆናሉ፡፡ [የእያንዳንዱ ቅናሽና የእያንዳንዱ እቃ የፍላጎቶች መግለጫ ለየትኛው ተግባራዊ
እንደሚሆን በዝርዝር ይገለፅ]
o ቅናሾቹ ተግባራዊ የሚሆኑባቸው ዘዴዎች፦ ቅናሾቹ ከዚህ ቀጥሎ ባሉት ዘዴዎች አማካይነት
ተግባራዊ ይሆናሉ፡፡ [ቅናሾቹ ተግባራዊ የሚሆኑበት ዘዴ በዝርዝር ይገለፅ]
በሁኔታዎች የተገደቡ ቅናሾች፦ ጨረታችን (ጨረታዎቻችን) ተቀባይነት ካገኘ(ኙ) የሚከተሉት
ቅናሾች ተግባራዊ ይሆናሉ፡፡ [የእያንዳንዱ ቅናሽና የእያንዳንዱ እቃ የፍላጎቶች መግለጫ
ለየትኛው ተግባራዊ እንደሚሆን በዝርዝርይገለፅ]
o ቅናሾቹ ተግባራዊ የሚሆኑባቸው ዘዴዎች- ቅናሾቹ ቀጥሎ ባሉት ዘዴዎች አማካይነት
ተግባራዊ ይሆናሉ፡፡ [ቅናሾቹ ተግባራዊ የሚሆኑበት ዘዴ በዝርዝር ይገለፅ]
(ረ) ጨረታችን ፀንቶ የሚቆየው በጨረታ ሰነዱ በተጠቀሰው ከጨረታ ማቅረቢያ የማብቂያ ገደብ
ጀምሮ ለ___ነው፡፡ [የጊዜ ገደቡ ይገለፅ] ይህን የጊዜ ገደብ ከመጠናቀቁ በፊት ምንጊዜም ቢሆን
ውጤትና ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
1/17
(ሰ) ከታች የተዘረዘሩትን ነገሮች ያቀረብነውም ከሌሎች ተወዳዳሪዎችና ተጫራቾች ጋር ውይይት፣
ግንኙነት ወይም ስምምነት ሳናደርግ በግላችን ብቻ ነው፡፡
I. የጨረታ ዋጋዎች
II. የጨረታ ማቅረቢያ ሃሳብ
III. ዋጋን ለማውጣት የተጠቀምንባቸው ዘዴዎችና ነጥቦች
(ሸ) እዚህ ያቀረብነው የጨረታ ዋጋ በሌሎች ተጫራቾች አይታወቅም፤ ጨረታ ከመከፈቱ በፊትም
በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ሆን ተብሎ ሌሎች ተወዳዳሪዎች ወይም ተጫራቾች እንዲያውቁት
አይደረግም፡፡ [የተጫራች ስም ይግባ]
(ቀ) እኛና ንዑስተቋራጮቻችን በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.1 መሰረት በዚህ ጨረታ ሂደት
ለመሳተፍ ብቁነት ያለን ሲሆን በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲም ጥፋተኛ ናችሁ
ተብለን ከመንግሥት ግዥ አልታገድንም፡፡
(በ) እኛ አልከሰርንም ወይም በመክሰር ላይ አይደለንም፡፡ ከንግድ ሥራ አልታገድንም ወይም
በማንኛውም ሁኔታ የፍ/ቤት ክስ የለብንም፡፡
(ተ) በኢትዮጵያ የታክስ ህግ መሠረት የሚፈለግብንን ታክስ የመክፈል ግዴታችንን ተወጥተናል፡፡
[ለአገር ውስጥ ተጫራቾች ብቻ ይመለከታል]
(ቸ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 5 ስለማጭበርበርና ስለሙስና የተመለከተውን አንብበን
ተረድተናል፡፡ ስለሆነም በጨረታ ሂደትም ሆነ በውል አፈፃፀም ጊዜ በእንደዚህ ዓይነት ድርጊት
የማንሳተፍ መሆኑን እናረጋግጣለን፡፡
(ኀ) የምዝበራና የማጭበርበር ድርጊት አልፈፀምንም፤ ከማንኛውም ተጫራች ጋር አልተመሳጠርንም።
(ነ) ጨረታው ለአኛ እንዲወሰንልን ለማድረግ ለግዥ ፈፃሚው አካል ባለሥልጣን ወይም የግዥ
ሠራተኛ መደለያ አልሰጠንም፣ ወይም ለመስጠት ሀሳብ አላቀረብንም፡፡
(ኘ) ጨረታ ሰነዱ አማራጭ ጨረታ እንዲቀርብ ከፈቀደው ውጭ በዚህ የጨረታ ሂደት ከአንድ በላይ
ጨረታ አላቀረብንም፡፡
(አ) ግዥ ፈፃሚው አካል ዋና የፍላጐትመግለጫ ዝግጅት ወቅት አልተሳተፍንም፣ ምንም ዓይነት
የጥቅም ግጭት የለብንም፡፡
(ከ) ጨረታችን ተቀባይነት ካገኘ በአጠቃላይ የውሎች ሁኔታ አንቀጽ 47 በተጠየቀው መሠረት
አስፈላጊው የአፈጻጸም ዋስትና እናቀርባለን፡፡ [የመገበያያ ገንዘብ አይነት ይግባ] [የአፈጻጸም
ዋስትና በፊደልናበአሀዝ ይግባ]
(ኸ) እኛም ሆንን ንዑስ ተቋራጮቻችን እንዲሁም አቅራቢዎቻችን የብቁ ሀገሮች ዜግነት አለን፡፡
[የዋናው ተጫራች እና የሌሎችም ንኡስ ተጫራቾችን ዜግነት ይግባ]
(ወ) የምናቀርባቸው ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ
መንግሥት ከታገደ ሀገር የመጡ አይደሉም፡፡
(ዐ) የምናቀርባቸው ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶችበተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ም/ቤት
ማዕቀብ ከተጣለበት ወይም ድርጅቶችና ግለሰቦች የንግድ ሥራ እንዳይሠሩ ከተላለፈበት ሀገር
አይደለም፡፡
(ዘ) በውል አፈፃፀም ጊዜ ከላይ የተመለከቱትሁኔታዎችአስመልክቶ የተደረገ ለውጥ ካለ ወዲያውኑ
ለግዥ ፈፃሚው አካል ለማሳወቅ ቃል እንገባለን፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ሆን ብለን የተሳሳተ ወይም
ያልተሟላ መረጃ ብናቀርብ ከዚህ ጨረታ ውጭ እንደምንሆንና የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ
ዴሞክራሲያዊ መንግሥት ከሚያካሂዳቸው ሌሎች ኮንትራቶችም መሳተፍ እንደምንከለከል
ተረድተናል፡፡
(ዠ) ዋናው ውል ተዘጋጅቶ እስኪፈረም ድረስ ይህንን ጨረታም ሆነ የምትልኩልን የአሸናፊነት
ማሳወቂያ ደብዳቤ እንደውል ሆነው እንደማያገለግሉና የአስገዳጅነት ባህሪይ እንደሌላቸው
እንረዳለን፡፡
(የ) ጨረታውን በሙሉወይምበከፊልየመሰረዝመብትእንዳላችሁ እንረዳለን፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
2/17
ስም፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]
ኃላፊነት፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ኃላፊነት ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ጨረታው ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የተጫራቹ ሙሉ ስም ይግባ]
ቀን፦ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም.ይግባ]
እዝሎች
1. አግባብነት ያለውና ከጨረታው ዓይነት የሚጣጣም የታደሰ የንግድ ፈቃድ [የተጫራች ስም
ይግባ]
2. በታክስ ባለሥልጣን የተሰጠ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ሰርቲፊኬት [የውል ዋጋ
በጨረታ ውል አንቀፅ 4.6 (ለ)(ii) ከተገለፀ ለአገር ውስጥ ተጫራቾች ብቻ ይመለከታል]
3. በታክስ ባለሥልጣን የተሰጠ የታደሰ የታክስ ከፍያ ሰርቲፊኬት [ለአገር ውስጥ ተጫራቾች
ብቻ]
4. ከተቋቋመበት ሀገር የተሰጠ የንግድ ምዝገባ ሰርቲፊኬትና የታደሰ የንግድ ፈቃድ [ለውጭ አገር
ተጫራቾች ብቻ]
5. አግባብነት ያለው የሙያ ብቃት ሰርቲፊኬት
6. የጨረታ ዋስትና
7. ሌሎች በግዥው ፈፃሚ አካል የተጠየቁ ሰነዶች
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
3/17
ለ. ለመረጃ ሥርዓቱና ተያያዥ አገልግሎቶች የዋጋ ዝርዝር ማቅረቢያ
ለ፡
[የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]
[ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
[አድራሻ ይግባ]
አዲሰ አበባ
ነጠላ የባህር ላይ
ንዑስ የማጓ የሀገር ውስጥ የጉምሩክ ነጠላ ዋጋ
ቁጥ መነሻ መለ ብዛ ዋጋ የመድን ጠቅላላ ዋጋ
ሥርዓት/ ጓዣ ማጓጓዣ ቀረጦችና (6+7+8+9+1
ር ሀገር ኪያ ት (ኤፍ.ኦ ዋስትና 0)
(511)
መግለጫ ወጪ ወጪ ግብሮች
.ቢ) ወጪ
1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 11 12
ጠቅላላ ድምር
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
4/17
ሐ. የተጫራች አግባብነት ማረጋገጫ ሠንጠረዥ
የተጫራች ህጋዊ ስም
የጋራ ማህበር ከሆነ የእያንዳንዱ አባል ህጋዊ ስም
የምዝገባ ቦታ
የተመዘገበበት ሀገር አድራሻ
የህጋዊ ወኪል መረጃ ስም፦……………
ኃላፊነት፦…………
አድራሻ፦…………..
ስልክ/ፋክስ ቁጥር፦…………
ኢሜይል አድራሻ……………
የጋራ ማህበር ከሆነ የጋራ ማህበር
ለማቋቋም የስምምነት ደብዳቤ ወይም
ማህበሩ የተቋቋመበት ስምምነት
(በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.1)
መሠረት
የተያያዙ የኦሪጅናል ሰነዶች ቅጂዎች
የጋራ ማህበሩ የመረጃ ቅፅ
[በተስማሚው ሳጥን ምልክት ይደረግ]
በግዥው ፈፃሚ አካል ሀገር በመንግሥት
ይዞታ የሚተዳደር ከሆነ በተጫራቾች
መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 4.4 መሠረት በንግድ
ህግ መርህ የተቋቋመ፣ ህጋዊ ሰውነትና
የፋይናንስ ነፃነት ያለው ለመሆኑ
የሚያረጋግጡ ሰነዶች
በኩባንያው/በጋራ ማህበሩ/በጊዜያዊ ማህበሩ ስም የፈረመውና ከላይ የተጠቀሰው ሰው ይህንኑ ለመፈፀም
የሚያስችለውን ሙሉ ኃላፊነት የተሰጠው ለመሆኑ የሚያረጋግጥ ህጋዊ የውክልና ሰነድ አያይዘን
አቅርበናል፡፡
2. የፋይናንስ አቋም
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
5/17
ሪፖርት ላይ የተመሠረቱ ናቸው፡፡ ሠንጠረዡ የየዓመቱን የፋይናንስ አቋም ሁኔታ በቀጥታ ለማነጻጸር
በሚያመች መልኩ ቀርቧል፡፡
ያለፉት ዓመታት መረጃ [የአመት ብዛት ይግባ] በ
[የመገበያያ ገንዘብ አይነት ይግባ]
የፋይናንስ መረጃ ከ3 ከ2
ያለፈው የአሁኑ
ዓመትበ ዓመት አማካይ
ዓመት ዓመት
ፊት በፊት
ሀ. ከገቢና ወጪ ዝርዝር መረጃ (ከባላንስ
ሺት መረጃ)
1. ጠቅላላ ሀብቶች
2. ጠቅላላ ዕዳዎች
I. ልዩነት (1-2)
3. ወቅታዊ ሀብቶች
4. የአጭር ጊዜ ዕዳዎች
II. ሥራ ማስኬጃ (3-4)
ለ. ከትርፍና ኪሳራ ዝርዝር መረጃ
(ከኢንካም ስቴትመንት መረጃ)
1. ጠቅላላ ገቢ
2. ትርፍ ከግብር በፊት
3. ኪሣራ
በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዡ መሠረት ከላይ ካቀረብነው የፋይናንስ መረጃ በተጨማሪ የፋይናንስ
አቋማችንን የሚያረጋግጡ የሚከተሉትን ሰነዶች አያይዘን አቅርበናል፡፡
(ሀ)
(ለ)
ወዘተ
የተያያዙት ሰነዶች ከሚከተሉት ሁኔታዎች ጋር የሚጣጣሙ ናቸው፡፡
ሰነዶቹ የእህት ወይም እናት ኩባንያዎች ሳይሆኑ የተጫራቹን የፋይናንስ ሁኔታ የሚያንፀባርቁ ናቸው፡፡
የፋይናንስ መረጃዎቹ በተመሰከረለት አካውንታንት ኦዲት የተደረጉ ናቸው፡፡
የፋይናንስ መረጃዎቹ የተሟሉና አስፈላጊ የሆኑ ማስታወሻዎችን ያካተቱ ናቸው፡፡
የፋይናንስ መረጃዎቹ ከተጠናቀቀና ኦዲት ከተደረገው የሂሳብ ዘመን ጋር የተጣጣሙ ናቸው፡፡
ዓመታዊ የገቢ መረጃ
ዓመት የገንዘቡ መጠንና አይነት
አማካይ ዓመታዊ ገቢ
አማካይ ዓመታዊ ገቢ የሚሰላው በከፍል 3 የግምገማ ዘዴና መስፈርቶች፣ ንዑስ ቁጥር 1.3 (ሀ)
በተመለከተው አግባብ በ---ዓመታት ውስጥ ከተጠናቀቁና በሂደት ላይ ከሚገኙት ውሎች የተሰበሰበው
ጠቅላላ ክፍያ ተደምሮ ለነዚሁ ዓመታት በማካፈል ይሆናል፡፡
[በን.አ. 1.3 (ሀ) ክፍል 3፣ ምዘናና ብቁነት መስፈርት እንደተመለከተው ለውል ወይም ውሎች ለተገመተው
ጠቅላላ የገንዘብ ዝውውር ፍላጎት ለሟሟላት የተመደበው የገንዘብ ምንጭ፤ ብድር እና ሌሎች የገንዘብ
ምንጮች፣ በቅርቡ ቃል የተገቡምካሉ ይገለፅ]
የፋይናንስ አቋም
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
6/17
ተራ ቁጥር የፋይናንስ ምንጭ መጠን
[ተፈላጊው የአመት ብዛት ይግባ] በመጫረቻ ሠነዳችን የተዘረዘሩትን የመረጃ ሥርዓትና ሌሎች ዕቃዎች
በመሸጥና አገልግሎት በመስጠት ረገድ [ተፈላጊው የኮንትቶች ብዛት ይግባ] የተሟላ የቴክኒክና የሙያ
ችሎታ ያለን ስለመሆኑ በማረጋገጫነት፣ ባለፉት ዓመታት በአጥጋቢ ሁኔታ የፈፀምናቸውንና ጠቅላላ
በጀታቸው------ የሆነ [ተፈላጊው በጀት መጠን ይግባ]፣ የጨረታ ሠነዶቹን መውጣት ተከትለው
ከሚደረጉት ውሎች ጋር በስፋትም ሆነ በጥልቀት እንዲሁም በመረጃ ቴክኒዎሎጂውና በአጠቃቀም
ዘዴያቸው ተመሣሣይ የሆኑትን፣አግባብነት ያላቸውን ዋናዋና ውሎች ዝርዝር ከታች በተመለከተው
ሠንጠረዥ አቅርበናል [የተጫራች ስም ይግባ]፡፡ እያንዳንዱ የሽርክና ወይም ጥምረት ባለድርሻ የየራሱን
አግባብነት ያላቸውን ውሎች በተናጠል በመዘርዘር ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
[ለያንዳንዱ ውል ለየብቻው ቅፅ ይዘጋጅለት]
የተጫራቹ ወይም የጋራ ማህበሩ ባለድርሻ ስም
1 የውሉ ስም
አገር
2 የደንበኛው ስም
የደንበኛው አድራሻ
የተጠሪ ስም
የተጠሪው ኃላፊነት
የስልክ ቁጥር
ኢሜይል አድራሻ
3 የመረጃ ሥርዓቱ ዓይነትና ልዩ ባህሪና ይህን የጨረታ ሰነድ
ተከትሎ ከሚፈጸም ውል ጋር ያለው አግባብነት
4 በውሉ ያለው ሚና (አንዱን ይምረጡ) ዋና ተቋራጭ
ንዑስ ተቋራጭ
የጋራ ማህበሩ ባለድርሻ
5 አጠቃላይ የአቅርቦት መጠን በ.[የመገበያያገንዘብ አይነት
ይግባ]
6 ውሉ የተሰጠበት/የተጠናቀቀበት
7 የመጨረሻ ርክክብ ተፈጽሟል አዎ ገና ነው አይደለም
8 በዚሁ ሥራ የተሰማሩ ሠራተኞች ብዛት
9 በንዑስ ተቋራጮች የተሰሩ የመረጃ ሥርዓት
ሥራዎች(ካሉ) በግምት በመቶኛ ከጠቅላላ የውል መጠን
ምን ያህል እንደሆነና የመረጃ ሥርዓቱ ልዩ ባህርይ ይግለጹ፡፡
10 ሌሎች አግባብነት ያላቸው መረጃዎች
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
7/17
4. ውል ያለመፈፀም ታሪክ
በከፍል 3 የግምገማ ዘዴና መስፈርቶች ጋር በተያያዘ በንዑስ ቁጥር 1.2 (ለ) መሠረት ባለፉት --- ጊዜ
ውስጥ ውል ያለመፈጸም አላጋጠመንም፡፡
በከፍል 3 የግምገማ ዘዴና መስፈርቶች ጋር በተያያዘ በንዑስ ቁጥር 1.2 (ለ) መሠረት ባለፉት --- ጊዜ
ውስጥ ያልተፈጸሙት ውሎች የሚከተሉት ናቸው፡፡
ውጤት ከጠቅላላ ጠቅላላ የውል ዋጋ(በአሁን
ዓመት የውሉ መግለጫ
ንብረት በመቶኛ ሂሣብ)
የውል መግለጫ:
የደንበኛው ስም:
የደንበኛው አድራሻ:
የአለመግባባቱ ምክንያት:
የውል መግለጫ:
የደንበኛው ስም:
የደንበኛው አድራሻ:
በክርክር ላይ ያለ ፍሬ ነገር:
የውል መግለጫ:
የደንበኛው ስም:
የደንበኛው አድራሻ:
በክርክር ላይ ያለ ፍሬ ነገር:
5. አሁንበሂደት ላይ የሚገኙውሎች
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
8/17
የመረጃ
የተገመተው ላለፉት 6 ወራት በየወሩ
የደንበኛው ኃላፊ ስም፣ ስልክ፣ ሥርዓት ቀሪ
ቁ. የውል ስም የማጠናቀቂያ የተጠየቀው ክፍያ
ሥራ መጠን
ኢሜይል፣ አድራሻ፤ ወዘተ ቀን አማካይ መጠን
በገንዘብ
የፕሮፌሽናል ብቃታችንንና አቅማችንን ለማረጋገጥ ይረዳ ዘንድ በአሁኑና ባለፉት ሁለት ዓመታት
የነበረውን [የተጫራች ስም ይግባ] የሰው ኃይል ስታቲስቲክስ በሚከተለው ሠንጠረዥ አቅርበናል፡፡
የሚከተለው የቡድን ዕውቀት ስብስብ፣ ለውጤታማ የውል አፈጻጸም የሚሠማራውን አግባብነት ያለውን
ዕውቀት በግልጽ ያሣያል፡፡
የባለሙያው ስም
በሠነድ ማረጋገጫው
ዕውቀት የዕውቀት ደረጃ አስተያየት
የተገለጸበት ገጽ
በሠነድ ማረጋገጫው
ልምድ የልምድ ደረጃ አስተያየት
የተገለጸበት ገጽ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
9/17
በሠነድ ማረጋገጫው
ተጨማሪ ዕውቀትና ልምድ የክህሎት ደረጃ አስተያየት
የተገለጸበት ገጽ
ክፍያ የሚፈፀምበት የባንክ ሂሳብ ቁጥራችን የሚከተለው ነው፡፡ [የባንክ ሂሳብ ቁጥር ይግባ]
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
10/17
ቀን፦ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም. ይግባ]
እዝሎች
1. የመጫረቻ ሠነዱን ለፈረመው ሰው የተሰጠ ሕጋዊ የውክልና ማስረጃ
2. ኦዲት የተደረገ የፋይናንስ ሰነድ
3. የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ በተጠየቀው መሠረት የፋይናንስ አቋም የሚያሳይ ሰነድ
4. የጨረታዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ በተጠየቀው መሠረት ባለፉት ዓመታት [ተፈላጊው የአመት ብዛት
ይግባ] በአጥጋቢ ሁኔታ ለተከናወኑ ውሎች ከአሠሪዎች የተሰጡ ሰርቲፊኬቾች [ተፈላጊው የሰርቲፊኬቾች
ብዛት ይግባ]
5. የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ በተጠየቀው መሠረት የግለሰቦች የትምህርትና የሥራ ልምድ
ማጠቃለያ (CV) [የኮፒዎቸ ብዛት ይግባ]
[ለተጫራቾች ማስታወሻ:- ለያንዳንዱ ሙያዊ ሰራተኛ የሚፈለገው መረጃ ከዚህ በታች ባለው ቅፅ መሰረት ሲሆን
ተጫራቹም ከሚያቀርበው የቴክኒካል ፕሮፐፐፖዛል ጋር አብሮ ማቅረብ አለበት]
ዓመት ----------------------------------------
አካባቢ -----------------------------------------
ደንበኛ -----------------------------------------
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
11/17
የተከናወኑ ተግባራት ------------------------
13. ማረጋገጫ
እኔ ከዚህ በታች የፈረምኩት እስከማውቀው እና እስከማምንበት ድረስ ይህ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ
በትክክል እኔን፣ ችሎታዬንና ልምዴን እንደሚገልፅ አረጋግጣለሁ፡፡ ማንኛውም በዚህ ሰነድ ውስጥ ሆን ተብሎ
የተገለጸ የተሳሰተ ቃል ከተገኘ በጨረታው መሳተፍ እንዳልችል በማድረግ ከጨረታው ውጪ መሆንን የሚያስከትል
መሆኑን እገነዘባለሁ፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
12/17
ሠ. የሽርክና ማህበር/ጊዜያዊ ህብረት የመረጃ ቅጽ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
13/17
ለተጫራቾች ማስታወሻ፤ ይህ የጨረታ ዋስትና፣ ዋስትና በሰጠው የፋይናንስ ተቋም አርማ ባለበት ደብዳቤ ሰፍሮ እና
የጨረታው ዋስትና የመፈረም ስልጣን ባለው አካል ተፈርሞ ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር አብሮ መቅረብ አለበት።
ረ. የጨረታ ዋስትና
(የተጫራች ሙሉ ስም ይግባ) (ከዚህ በኋላ “ተጫራች” እየተባለ የሚጠራው) በግዥ መለያ ቁጥር [የግዥ
መለያ ቁጥር ይግባ] በተደረገው ጥሪ መሠረት (የዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች አጭር መግለጫ ይፃፍ)
ለማቅረብ የመወዳደሪያ ሐሳብ (ከዚህ በኋላ “የመወዳደሪያ ሐሳብ’’ እየተባለ የሚጠራውን) በቀን
[ጨረታው የቀረበበት ቀን(ቀን፣ወር እና አመተ ምህረት)ይግባ] ያቀረበ በመሆኑ፡፡
ሁሉም ሰዎች እንደሚያውቁት እኛ (የጨረታ ዋስትና ሰጪ ድርጅት ሙሉ ስም፤ አድራሻና የተመዘገበበት
አገር ስም ይሞላ) የሆነ (ከዚህ በኋላ “ዋስ” እየተባልን የምንጠራ) ለ (የግዥ ፈፃሚው አካል ሙሉ ስም
ይሞላ) (ከዚህ በኋላ “የግዥ ፈፃሚ አካል” እየተባለ ለሚጠራው) (የጨረታ ዋስትናው የመገበያያ ገንዘብ
አይነትና የገንዘብ መጠን በአሀዝና በፊደል ይሞላ) ለመክፈል የዋስትና ግዴታ የገባን ሲሆን ከዚህ በላይ
ለተገለፀው ግዥ ፈፃሚ አካል ክፍያው በሙሉ እና በትክክል የሚከፈል ለመሆኑ ወራሾቻችን ወይም መብት
የሚተላለፍላቸውን ሰዎች ግዴታ አስገብተናል፡፡ ለዚህም የዋሱ ማኀተም በ___(ቀን) ____ (ወር) _____
ዓ.ም. ታትሞበታል በቁጥር [ቀን ይግባ]፣ [ወር ይግባ]፣[አ.ም. ይግባ]፡፡
ይህ የዋስትና ሰነድ ተፈፃሚ የሚሆነው የሚከተሉት ሁኔታዎች ሲያጋጥሙ ይሆናል፡፡
1) በተጫራቶች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 21.2 ካልሆነ በስተቀር ተጫራቹ በጨረታ ማቅረቢያ
ሰንጠረዥ ውስጥ በገለጸው መሰረት ጨረታው ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ ከጨረታው ከወጣ፤
ወይም
2) ግዥ ፈጻሚው አካል ጨረታው ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ ያቀረበው የመወዳደሪያ ሐሳብ
ተቀባይነት ማግኘቱን ለተጫራቹ ካሳወቀው በኋላ ተጫራቹ ጨረታው ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ፣
(ሀ) ውሉን ለመፈረም ወይም/
(ለ) በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 47 መሠረት የውል ማስከበሪያ ዋስትና ለማቅረብ፣
ፈቃደኛ ሳይሆን የቀረ እንደሆነ፡፡
የግዥ ፈፃሚው አካል ከዚህ በላይ ከተዘረዘሩት ሁኔታዎች አንዱ ወይም ከአንድ በላይ የሆኑ ሁኔታዎች
በማጋጠማቸው ምክንያት ገንዘቡ ሊከፈለው እንደሚገባ ጠቅሶ ከጠየቀ ለጥያቄው ማስረጃ ማቅረብ
ሳያሰፈልገው ጥያቄውን ባቀረበ ጊዜ እላይ እስከተጠቀሰው ገንዘብ መጠን ድረስ ለግዥ ፈፃሚው አካል
ለመክፈል ግዴታ እንገባለን፡፡
ይህ የጨረታ ዋስትና የጨረታ ዋጋው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ካበቃበት ዕለት ጀምሮ አስከ ሃያ
ስምንተኛው(28) ቀን ድረስ (ሃያ ስምንተኛውን ቀን ጨምሮ) የፀና ሆኖ የሚቆይ ሲሆን ማኛቸውም
በጉዳዩ ላይ የሚቀርቡ ጥያቄዎች ከተጠቀሰው ጊዜ የዘገየ መሆን የለበትም፡፡
ስም፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]
ኃላፊነት፦ [ጨረታው የሚፈርመው ሰው ኃላፊነት ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ቀን:ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም. ይግባ]
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
14/17
[ማስታወሻ፤ይህ ከአምራቹ የተሰጠ የአቅራቢነት ፈቃድ ፣ፈቃድ በሰጠው የማምረቻ ተቋም
አርማ ባለበት ደብዳቤ ሰፍሮ እና የመፈረም ስልጣን ባለው አካል ተፈርሞ ከመጫረቻ ሰነዱ
ጋር አብሮመቅረብ አለበት።]
የ (የዕቃዎች አጭር መግለጫ ይግባ) ይፋዊ አምራች የሆነው እና (የአምራቹን ሙሉ አድራሻ የጻፉ) ፋብሪካዎች ያሉት
(የአምራቹ ሙሉ ስም ይግባ )የወጣውን የጨረታ ማስታወቂያ በተመለከተ (የተጫራቹን ሙሉ ስም አስገባ) የጨረታ
መወዳደሪያ ሀሳብ እንዲያስገባ ስልጣን ሰጥተነዋል፣ ዓላማውም እኛ ያመረትናቸውን የሚከተሉትን የመረጃ
ቴክኒዎሎጂዎችና ሌሎች ዕቃዎች ለማቅረብና ቀጥሎም ለመደራደርና ውሉን ለመፈረም ነው፡፡
በዚህ ጨረታ ማስታወቂያ መሰረት እላይ የተጠቀሰው ተጫራች ያቀረባቸው የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎችና ሌሎች ዕቃዎች
ተመርጠው በእናንተና በተጫረቹ መካከል ውል የሚፈረም ከሆነ፣ ከላይ የተመለከቱት ዕቃዎች ከተሟላ መደበኛ ዋስትና
ጋር የምንልክላችሁ መሆኑን እናረጋግጣለን፡፡
ስም፦ [ከአምራቹ የተሰጠ የአቅራቢነት ፈቃድ የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]
ኃላፊነት፦ [ከአምራቹ የተሰጠ የአቅራቢነት ፈቃድ የሚፈርመው ሰው ህጋዊ ኃላፊነት ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
ቀን:ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም.ይግባ]
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
15/17
ክፍል 5 ፡ በጨረታውመሳተፍየሚችሉሀገሮች ( ብቁ ሀገሮች )
የሚከተሉት ድንጋጌዎች ተግባራዊ ከሚሆኑባቸው ሀገሮች በስተቀር ሌሎች ሀገሮች ሁሉ በውድድሩ መሳተፍ
ይችላሉ፡፡
(ሀ) ተፈላጊ የሆነውን አገልግሎት ለመስጠት የሚደረገውን ውድድር የሚያስተጓጉል ያለመሆኑ በመንግሥት
እስከታመነበት ድረስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት በሕግ ወይም በደንብ ከአንድ
የተወሰነ ሀገር የንግድ ግንኙነት እንዳይደረግ የከለከለ ከሆነ፣
(ለ) በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በቻርተሩ ምዕራፍ 7 መሠረት የተላለፈውን
ውሳኔ መሠረት በማድረግ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ከአንድ ሀገር
ማንኛውም ዕቃ ወይም አገልግሎት እንዳይገዛ ወይም ለዚያ አገር ዜጋ ወይም ድርጅት ክፍያዎች
እንዳይፈፀም የከለከለ ከሆነ፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
V/IX
ምዕራፍ 2፡ ክፍል 6: የፍላጐቶችመግለጫ
ማውጫ
ሀ. መግቢያ 1
1 የግዥውፈጻሚአካል 1
2. የግዥውፈጻሚአካልሥራዓላማ 1
3. በዚህቴክኒካዊየፍላጎቶችመግለጫውስጥየተሰጡአህጽሮተ-ቃላት 1
ለ. ከሥርዓቱ (ከሲስተሙ) የሚጠበቅድርጊትናየአፈጻጸምአቅም 2
1. ሥርዓቱእንዲያሟላየሚጠበቅየድርጊትፍላጎት 2
2. ሥርዓቱእንዲያሟላየሚጠበቅየአፈጻጸምአቅምፍላጎት 2
3. ተዛማጅየመረጃቴክኒዎሎጂጉዳዮችናውጥኖች 2
ሐ. የቴክኒክመግለጫ 2
1. የቴክኒካዊፍላጎቶችአጠቃላይማስታወሻ 2
2. የሐርድዌርመግለጫዎችአዘገጃጀት 3
3. የመረጃመረብናመገናኛዎችመግለጫ 4
4 የሦፍትዌርመግለጫ 5
5. የሥርዓቱየአያያዝ፣የአስተዳደርናየደህንነትጥበቃመግለጫ 6
6. የአገልግሎትመግለጫ 6
7. የሠነድአስተዳደርፍላጎቶች 7
8. የፍጆታዕቃዎችናሌሎችተደጋጋሚወጪየሚያስከትሉጉዳዮች 7
9. ሌሎችየመረጃቴክኖሎጂአካልያልሆኑዕቃዎች 7
መ. ሙከራእናጥራትየማረጋገጥፍላጎት 8
1. ፍተሻዎች8
2. ተከላእሰኪጠናቀቅድረስየሚካሄዱሙከራዎች 8
3. የትግበራርክክብሙከራ 8
ሠ. ቴክኒካዊየመወዳደሪያሃሳብማቅረብያቅጽ 10
1. የመረጃቴክኖሎጂዎች፣ቁሳቁሶች፣ሌሎችዕቃዎችናአገልግሎቶችመግለጫ 10
2. የቴክኒካዊመግለጫዎችየቃልበቃልትችት 10
3. የመጀመሪያደረጃየፕሮጀክትዕቅድ 11
4. የመረጃቴክኖሎጂዎቹንተቀናጅቶናተግባብቶመሥራትስለማረጋገጥ 11
ረ. የቴክኒካዊመወዳደሪያሀሳብማቅረቢያእናየአግባብነትመግለጫሠንጠረዥ 12
ሰ. የማጓጓዝ፣ሥራየመጀመርናየማጠናቀቅዝርዝርመርሃግብር 13
ሸ. ከቴክኒካዊመወዳደሪያሀሳብጋርተያይዘውየሚቀርቡቅጾች 14
1. በአቅራቢውተመርጠውየቀረቡንዑስተቋራጮችዝርዝር 14
2. በአቅራቢውተመርጠውየቀረቡሦፍትዌሮችዝርዝር 14
3. በአቅራቢውተመርጠውየቀረቡበትዕዛዝየሚመረቱቁሳቁሶችዝርዝር 14
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
VI/IX
[ማስታወሻ፤የሚከተሉት ለናሙና ብቻ የቀረቡ ናቸወ።ለሚቀርበው ወይም ተግባራዊ
ለሚሆነው ልዩ ስርአት ዝርዝር ሲካተት እንደአስፈላጊነቱ ማሻሻል፣ ማራዘም፣ እና/ወይም
መሰረዝ አለበት]
ሀ. መግቢያ
2.1 [ጠቅለል ባለ መልኩ አሁን ያለው የስራ ተግባሮቹ አላማ፣ ቅደም ተከተሎች፣ ሂደቶችና እንዴት
በስርአቱ ሊደናቀፉ እንደሚችሉ ይገለፅ]።
2.2 [ጠቅለል ባለ መልኩ የስራ ተግባሮቹ አላማ ለውጦች፣ ቅደም ተከተሎችና ሂደቶች እንዴት
በስርአቱ አመቺ መሆን እንደሚችሉ ይገለፅ]።
2.3 [ከስርአቱ ሊገኙ የሚችሉ ጥቅሞች ዝርዝር መግለጫ ይቅረብ]።
3. በዚህ ቴክኒካዊ የፍላጎቶች መግለጫ ውስጥ የተሰጡ አህጽሮተ-ቃላት
ቃሎች የቃሎች ፍቺ
Bps ቢትስ በሴኮንድ
Cps ባህርያት በሴኮንድ
DBMS የመረጃ ቋት ማስተዳደሪያ ሥርዓት
DOS የዲስክ ማስተናገጃ ሥርዓት
Dpi ነጥቦች በአንድ ኢንች
Ethernet IEEE 802.3 መደበኛ የመንደር መረጃ መረብ ፕሮቶኮል
GB ጊጋባይት
Hz ዙሮች በሴኮንድ
IEEE የኤሌክትሪክና ኤሌክትሮኒክስ መሃንዲሶች ተቋም
ISO የዓለምአቀፍ ደረጃዎች ድርጅት
KB ኪሎባይት
kVA ኪሎቮልት አምፒር
LAN ውሱን ሽፋን ያለው መረጃ መረብ
Lpi መሥመሮች በአንድ ኢንች
Lpm መሥመሮች በአንድ ደቂቃ
MB ሜጋባይት
MTBF በመቋረጦች መካከል ያለው አማካይ ጊዜ
NIC የመረጃ መረብ መናበቢያ ካርድ
NOS የመረጃ መረብ ማስተናገጃ ሥርዓት
ODBC ክፍት የመረጃ ቋት ግንኙነት
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
1/14
ቃሎች የቃሎች ፍቺ
OLE Object Linking and Embedding
OS የማስተናገጃ ሥርዓት
PCL የማተሚያ ማዘዣ ቋንቋ
Ppm ገጾች በደቂቃ
PS PostScript - የአዶቤ ገጽ መግለጫ ቋንቋ
RAID Redundant array of inexpensive disks
RAM አልፎ አልፎ የሚፈለግ ማሰቢያ
RISC Reduced instruction-set computer
SCSI አነሥተኛ የኮምፒውተር ሥርዓት ግንኙነት
SNMP አነሥተኛ የመረጃ መረብ ማስተዳደሪያ ቋንቋ
SQL የተቀረጸ መጠየቂያ ቋንቋ
TCP/IP የማስተላለፍ መቆጣጠሪያ ፕሮቶኮል /የኢንተርኔት ፕሮቶኮል
V ቮልት
WAN ሰፊ ሽፋን ያለው መረጃ መረብ
ሐ. የቴክኒክ መግለጫ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
2/14
1.2 ቀናቶች፣ ሁሉም የመረጃ ቴክኖሎጂዎች በተገቢው ማሳየት፣ ማስላት፣ የቀን መረጃ ማስተላለፍ
አለባቸው። ሆኖም ለ 21 ኛ ክፍለ ዘመን መረጃ ብቻ መገደብ የለበትም።
1.3 የኤሌክትሪክ ኃይል፣ ሁሉም የኤሌክትሪክ መሳርያ የሀይል ማስተላለፍያናመስጫ መስመር በኢትዮጵያ
ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፓብሊክ የሀይል ልኬት መጠን መሰረት ማግኘት አለባቸው፤ ከሀገር ውስጥ የሀይል
ስርጭት መጠን መጣጣም አለበት [የቮልቴጅና የፍሪኴንሲ መጠን ይገለፅ፤ ለምሳሌ፣ 220V+/-20V፣
50Hz +/-2Hz] በስራ ቦታው ለሚኖረው የተፈጥሮ አደጋ ተጋላጭነት የመቋቋም አቅምም
ሊኖረው ይገባል።
1.4 አከባቢያዊ፣ በተለየ ሁኔታ ካልተገለጸ በስተቀር፣ ማናቸውም መሣሪያ በአካባቢው መስራት አለበት
[ሙቀት፣እርጥበትና አቧራማነት፣ ምሳሌ፤ 10-30 ድግሪስ ሰንትግሬድ፣ 20-80% ተነፃፃሪ
እርጥበት፣ እና 0-40 ግራምስ/ኲቢክ ሜትር አቧራ ተብሎ ይገለፅ]
መ) የፕሮሴሲንግ ዩኒቱ ችግር የመቋቋም ሁኔታ:- [ለምሳሌ፤ የተወሰነ ስህተት ማረም፣ ችግር ያለበት
ቦታ መጠቆም፣ መተንበይ፣ ሪፖርትና አስተዳደር፣ ካስፈላጊው በላይ የሀይል ስርጭቶች፣እና ሌሎች
ክፍሎች፣ “hot-ewappable modules’ ወዘተ ይገለፅ]፤
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
3/14
ረ) የፕሮሴሲንግ ዩኒቱ ግብዓትና ውጤት መሳርያዎች:- [ለምሳሌ፤የመረጃ መረብ ቅንጅቶችና
መቆጣጠሪያቸው፣ማሳያ፣ የፊደላት መፃፍያ ቦታ/keyboard/፣ የኮምፒዩተር ማውስ/mouse/፣
bar-code, smart-card፣ የመለያ ካርድ ማንበብያ/identification card readers/፣የቴሌፎን
ማገናኛ መስመር/modems/፣የድምፅና የምስል ማስተላለፍያ መስመሮችና መሳርያዎች/audio
and video interfaces and devices/፣ወዘተ ይገለፅ]፤
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
4/14
4. የሦፍትዌር መግለጫ
4.1 የሥርዓቱ ሦፍትዌር እና የሥርዓት ማስተዳደሪያ መጠቀሚያዎች
(ሀ) የፕሮሴሲንግ ዩኒት ዓይነት 1:- [ለምሳሌ፤ የማስተግበርያ/ማስርያ ስርአት /operating system/፣
መጠባበቅያ/back-up/፣ ተስማሚነት/optimaization/፣ የብልሽት አጋላጭ መከላከያ/anti-virus/
እና ሌሎች ማስፈፀምያዎች፣የስርአቶቾ አስተዳደር፣ ጥገናና የብልሽት መፍፍሄ ሰጪ
መሳርያዎች/troubleshooting/፣ ወዘተ ይገለፅ]፤
(ለ) የፕሮሴሲንግ ዩኒት ዓይነት 2:- [ለምሳሌ፤ የማስተግበርያ/ማስርያ ስርአት /operating system/፣
መጠባበቅያ/back-up/፣ ተስማሚነት/optimaization/፣ የብልሽት አጋላጭ መከላከያ/anti-virus/
እና ሌሎች ማስፈፀምያዎች፣ የስርአቶቾ አስተዳደር፣ ጥገናና የብልሽት መፍፍሄ ሰጪ
መሳርያዎች/troubleshooting/፣ ወዘተ ይገለፅ]፤
4.2. የመረጃ መረብ መዘርጊያና የግንኙነት መፍጠሪያ ሦፍትዌር [ለምሳሌ፤ ተስማሚ
መስመሮች/ፕሮቶኮል/፣የመገናኛ አይነትና መሳርያዎች ፣ የመረጃ መረብ አገልግሎቶች፣
የማስተዳደር አቅም፣ አሰተዳደራዊ ባህሪዎች፣ የደህንነት ጥበቃና የአስተዳደራዊ ውድቀት
ባህሪዎች፣ ወዘተ ይገለፅ]፤
4.3. የጠቅላላ አገልግሎት ሦፍትዌር [ለምሳሌ፤ የቢሮ አሰራር ማቀላጠፍያ ሶፍትዌር፣ ማደራጃ ስርአቶች፣
እና ቤተመፃህፍቶች፣ ወዘተ ይገለፅ]፤
4.4. የመረጃ ቋት ሦፍትዌር እና የልማት መገልገያዎች [ለምሳሌ፤ የመረጃ ቋትና የመረጃ ቋት አስተዳደር
ባህርይ፣ የልማት መገልገያዎችና ምቹ ከባብያዊ ሁኔታዎች/፣ ወዘተ ይገለፅ]፤
4.5. ቢዝነስ አፕልኬሽን ሦፍትዌር [ለምሳሌ፤ ድጋፍ የሚፈልጉ ልዩ የስራ ሂደቶች፣የአስተዳደር ስራ
የማቀላጠፍ ባህርይ፣ የማላመድ አማራጮችና አሰራር፣ ወዘተ ይገለፅ]፤
6. የአገልግሎት መግለጫ
6.1 የሥርዓቱ ቅንጅት [ለምሳሌ፤ስራ ላይ ያለው የመረጃ ስርአት(እንደአስፈላጊነቱ፣ ማንኛውም ዝርዝር
ማብራርያ ከቴክኒካል መግለጫዎች በስራ ላይ ያለው ስርአት ጠቃሚ እዝል በመጥቀስ) ይብራራ፣
እና ከሲስተሙያለው ቴክኒካላዊናየአሰራር ደረጃተዛማጅነትይገለፅ]፤
6.2 ሥልጠናና የማሠልጠኛ ቁሳቁሶች
(ሀ) የተጠቃሚ:- [ለምሳሌ፤ ለኮምፒዩተር ጀማሪ ስልጠና ዝቅተኛ የስርአተ ትምህርት፣ የስልጠናው
አሰጣጥ ስልት፣ የፈተና አሰጣጥ ስልት እና የማስልጠኛ ቁሳቁሶች፣በሲስተሙ የተካተቱት ጠቃሚ
የስልጠና ቁሳቁሶች አጠቃቀም እንዲሁም በሲስተሙ የተካተቱት የሶፍትዌር አጠቃቀም፣
እንደአስፈላጊነቱ፣ ማንኛውም ዝርዝር ማብራርያ ከቴክኒካል መግለጫዎች ስለ ስልጠና ቁሳቁሶች
አቅርቦት በተመለከተ ጠቃሚ እዝል በመጥቀስ፣ ወዘተ፣ ይገለፅ]፤
(ለ) ቴክኒካዊ
(ሐ) የአያያዝ/የአስተዳደር
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
5/14
6.3 ቴክኒካዊ ድጋፍ
ሀ) የድኅረ-ርክክብ ዋስትና:- [ለምሳሌ፤ የሽፋን ጊዜ፣ የምላሽ መስጫ ጊዜና የችግር አፈታት
አፈፃፀም መመዘኛ፣ የአገልግሎት አሰጣጥ ስልት፣ በስራ ቦታ፣ በስልክ መስመር፣ ወይም ወደ
መጋዝን በመመለስ የመሳሰሉ ወዘተ፣ ይገለፅ]፤
ለ) የተጠቃሚ ድጋፍ/ሆት ላይን:- [ለምሳሌ፤ የሽፋን ጊዜ፣ የምላሽ መስጫ ጊዜና የችግር አፈታት
አፈፃፀም መመዘኛ፣ ወዘተ፣ ይገለፅ]፤
ሐ) ቴክኒካዊ እገዛ:- [ለምሳሌ፤አስፈላጊው የቴክኒክ ሰራተኛ መለየት፣ የሚጠበቁ ስራዎችና
አላማቸው፣የምላሽ መስጫ ጊዜ አፈፃፀም መመዘኛዎች፣ወዘተ፣ ይገለፅ]፤
መ) ድኅረ-ዋራንቲ የጥገና አገልግሎቶች:- [ለምሳሌ፤የሽፋን ጊዜ፣ የምላሽ መስጫ ጊዜና የችግር
አፈታት አፈፃፀም መመዘኛ፣ የአገልግሎት አሰጣጥ ስልት፣ በስራ ቦታ፣ በስልክ መስመር፣ ወይም
ወደ መጋዝን በመመለስ የመሳሰሉ ፣ ወዘተ፣ ይገለፅ]፤
6.4 መረጃ መለወጥ እና ማዘዋወር:- [ለምሳሌ፤ የመረጃ ብዛት/ስፋት፣አይነት፣ ቅርፅ፣ እና የመረጃው
መገናኛ፣ ለመለወጥ የሚያስፈልገው ጊዜ፣ የጥራት ማስጠበቅያ እና ማረጋገጫ ስልቶች፣ ወዘተ፣
ይገለፅ]፤
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
6/14
መ. ሙከራ እና ጥራት የማረጋገጥ ፍላጎት
1. ፍተሻዎች
1.1 በፋብሪካ ውስጥ የሚካሄዱ ፍተሻዎች:- [የመረጃ ቴክኖሎጂዎችና ሌሎች እቃዎች ወደ
ስራ ቦታ/ዎች ከመጓጓዛቸው በፊት በግዥ ፈፃሚው አካል ወይም ወኪል በፋብሪካ ውስጥ
ፍተሻዎች ሲካሄድ የሚተገበሩ መስፈርትና ዘዴዎች፣ ፣ ካለ አይነቶቹ ይገለፅ]፤
3.1 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53 እና ከተያያዥ ልዩ የውል ሁኔታዎች አንቀጾች መሠረት
የግዥው ፈጻሚ አካል በአቅራቢው ድጋፍ ሰጪነት ተከላውን ተከትሎ ሥርዓቱና ንዑስ
ሥርዓቶቹ ለትግበራ ርክክብ በኃላፊነት የተሰጡትን ፍላጎቶች በሙሉ መሟላታቸውን
ለማረጋገጥ፣ በሥርዓቱና በንዑስ ሥርዓቶቹ የሚከተሉትን ሙከራዎች ማከናወን ይኖርበታል፡፡
3.2 [ንኡስ ዘዴ 1(በአተገባበር የጊዜ ሰሌዳ በተገለፀው መሰረት) ይገለፅ:- ሙከራዎች፣ የሙከራ
ሁኔታዎች፣ የብቃት መስፈርት፣ ወዘተ፣ ይገለፅ]፤
3.3 [ንኡስ ዘዴ 2 (በአተገባበር የጊዜ ሰሌዳ በተገለፀው መሰረት) ይገለፅ:- ሙከራዎች፣ የሙከራ
ሁኔታዎች፣ የብቃት መስፈርት፣ ወዘተ፣ ይገለፅ]፤
3.4 አጠቃላይ ሥርዓቱን በሚመለከት፣ ከተከላው መጠናቀቅ በፊት ለአጠቃላይ ሥርዓቱ
የሚከተሉት ሙከራዎች ይከናወናሉ [ሙከራዎች፣ የሙከራ ሁኔታዎች፣ የብቃት መስፈርት፣
ወዘተ፣ ይገለፅ]።
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
7/14
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
8/14
ሠ. ቴክኒካዊ የመወዳደሪያ ሃሳብ ማቅረብያ ቅጽ
1.1 የቴክኒክ መወዳደሪያ ሃሳብ እና የአግባብነት መግለጫ ሠንጠረዥ አምስተኛው ቁልቀል ረድፍ
(column) የሚያሳየው ተጫራች ስለተጫረተባቸው የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎቹን፣ ቁሳቁሶች፣
ሌሎች ዕቃዎችና አገልግሎቶች መሠረታዊ ዝርዝር መግለጫዎች (ለመጥቀስ ያህል፣ በጣም
ቅርብ ወይም የጊዜው ሞዴሎች የሆኑትን የሁሉንም ዕቃዎች ጠቃሚ ነገሮችን በማካተት፣
የአዲሱ ስም መለያ፣ የምዝገባ ቁጥሮች ወይም ሌሎች ዝርዝሮችና ሌሎች የተወሰኑ
አምራቾችን የሚመለከቱ መሣሪያዎችና ዕቃዎች መለያ ሞዴል) እንዲሰጥ ያስችለዋል፡፡
የመወዳደሪያ ሀሳብን በተጠየቀው መሠረት ዝርዝር ሁኔታዎችን በግልፅና በበቂ ያለማቅረብ
ከውድድር ወጪ መደረግን ያስከትላል፡፡ (“አዎ” ወይም “ያሟላል” ብሎ መሙላት ብቻ በቂ አይደለም).
1.2 የመጫረቻ ሠነዶችን የግምገማ ሥራ ሂደት ለማገዝ፣ ከዚህ በታች ከተመለከተው የቴክኒካዊ
ፍላጎቶች የቃል በቃል ትችት ላይ እንደተደረገው፣ ዝርዝር መግለጫዎች መደራጀትና
ከሌሎች ተዛማጅ ሠነዶች ጋር መጣቀስ አለባቸው፡፡ ማናቸውም በዚህ መልኩ የሚሰጡት
ማጣቀሻዎች ቢያንስ ግልፅ መጠሪያዎችና የገፅ ቁጥሮችን ማመልከት ይኖርባቸዋል፡፡
2.1 የቴክኒክ መወዳደሪያ ሃሳብ + የአግባብነት መግለጫ ሠንጠረዥ ሰባተኛው ቁልቀል ረድፍ
(column) አቅራቢው በመወዳደሪያ ሃሳቡ አማካይነት ያቀረባቸው የሥርዓቱና እያንዳንዱ
ኢንፎርሜሽን ቴክኒዎሎጂዎች፣ ቁሳቁሶች፣ ሌሎች ዕቃዎችና አገልግሎቶች አጠቃላይ
ንድፋቸው ብቁ ምላሽ ሰጪ ስለመሆኑ በማብራራት በግዥው ፈፃሚ አካል የቴክኒክ
ፍላጎቶች መግለጫ ላይም የቃል በቃል ትችት ለመስጠት ያገለግላል፡፡ የሚሰጠው ትችትም
ከመጫረቻ ሠነድ ጋር በተያያዙት ደጋፊ ሠነዶች ውስጥ ትክክለኛውንና አግባብነት ያለውን
ገፅ ማመልከት ይኖርበታል፡፡ በቃል በቃል ትችት እና በሌሎች ከመጫረቻው ሠነድ ጋር
በተያያዙት (ምሳሌ፣ ማናቸውም ካታሎግ፣ የቴክኒክ መግለጫ፣ ሌሎች አስቀድሞ የታተሙ
ሠነዶች) መካከል ልዩነት ቢፈጠር፣ የቃል በቃል ትችት የበላይነት ይኖረዋል፡፡
2.2 ስምንተኛው ቁልቀል ረድፍ (column) ለገምጋሚዎች አስተያየት መስጫ ስለሆነ ባዶውን ይተዋል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
9/14
ሊከናወኑ ስለሚገባቸው የማስተባበር ሥራዎች የአቅራቢው ዳሰሳ ተያይዞ መቅረብ
ይኖርበታል፡፡
3.2 ከዚህ በላይ ከተመለከቱት ርዕሶችና ትኩረት ከተሰጠባቸው ነጥቦች በተጨማሪ፣ የመጀመሪያ
ደረጃ የፕሮጀክት ዕቅድ የሚከተሉትን ጉዳዮች ማካተት ይኖርበታል [ለምሳሌ፣ የፕሮጀክቱ
ክንውን ሪፖርት ሲደረግ ድክመት ካለ ምን አይነት እርምጃ እንደሚወሰድ፣ ወዘተ፣ ይገለፅ]፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
10/14
ረ. የቴክኒካዊ መወዳደሪያ ሀሳብ ማቅረቢያ እና የአግባብነት መግለጫ ሠንጠረዥ
1 2 3 4 5 6 7 8 9 10
አባሪዎች፣
1. በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 17 (በጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠነድ ተጠይቆ እንደሆነ) መሠረት ቴክኒካዊ ማስረጃ
ሠነድ
2. በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 17.2 (ሐ) መሠረት የመጀመሪያ ደረጃ የፕሮጀክት ዕቅድ
3. በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 17.2 (መ) መሠረት የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎቹን ተቀናጅቶና ተግባብቶ መሥራት
በኃላፊነት የተሰጠ ማረጋገጫ
4. በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 5.6 መሠረት ከአምራቾች የተሰጠ ውክልና ሥልጣን
5. በአቅራቢው ተመርጠው የቀረቡ ንዑስ ተቋራጮች ዝርዝር
6. በአቅራቢው ተመርጠው የቀረቡ ሦፍትዌሮች ዝርዝር
7. በአቅራቢው ተመርጠው የቀረቡ በትዕዛዝ የሚመረቱ ቁሳቁሶች ዝርዝር
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
11/14
ለ፡ [የግዥ ፈፃሚ አካል ሙሉ ስም ይግባ]
[ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
[ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
[አድራሻ ይግባ]
ኢትዮጵያ
የርክክብ
ማጓጓዝ ተከላ (ውሉ ርክክብ (ውሉ
ንዑስ የቴክኒክ ማጠናቀቂያ ጊዜ የሥራው የታወቁ
(በመጀመሪያው ሥራ ላይ ሥራ ላይ
የዕቃው ሥርዓት / መግለጫ መለኪ ቦታ / ጉዳቶችየሚጠበ
ብዛት የፕሮጀክት ዕቅድ ከዋለበት ከዋለበት
ተ.ቁ. አካል / ው ያ (ቀናት/ የሥራው ቁባቸው የሥራ
ላይ ከአቅራቢው አንሥቶ አንሥቶ
መግለጫ ማጣቀሻ ሣምንታት/ ቦታ መለያ ደረጃዎች
የሚገለፅ) በሣምንታት) በሣምንታት)
ወሮች)
1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 11
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
12/14
ሸ. ከቴክኒካዊመወዳደሪያሀሳብ ጋር ተያይዘው የሚቀርቡ ቅጾች
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
13/14
ምዕራፍ 3: ውል
ማውጫ
ሀ. አጠቃላይድንጋጌዎች 1
1. ፍቺዎች 1
2. ኃላፊነትስለመስጠት 7
4. ተገቢጥንቃቄ 8
5. ማጭበርበርናሙስና 9
6. ትርጓሜ 10
ለ. ውል 11
7. የውልሰነዶች 11
8. ውሉየሚመራበት/የሚገዛበትሕግ 12
9. የጨረታቋንቋ 12
10. ማስታወቂያዎችናየፅሑፍግንኙነቶች 13
11. ተወካይባለሥልጣናት 13
12. ኋላፊነትንለሌላማስተላለፍ 15
13. ንዑስተቋራጭ 16
14. የውልማሻሻያዎችናለውጦች 17
15 በሕጐችናበደንቦችላይየሚደረግለውጥ 20
16. ግብሮችናቀረጦች 20
17. አስገዳጅሁኔታዎች 21
18. ውልማፍረስ 22
19. ሀላፊነትለሌላማስተላለፍንስለማገድ 23
20. ውልመቋረጥ 23
21. ከውልመቋረጥበኋላያሉሁኔታዎች 29
22. የመብቶችናግዴታዎችመቋረጥ 30
23. የአለመግባባቶችአፈታት 30
24. የታወቁጉዳቶችካሳ 31
25. ምስጢራዊነት 31
26. የፈጠራባለቤትነትመብት 33
27. የሶፍትዌርፈቃድስምምነት 34
28. ስራመጀመርናየትግበራርክክብ 35
29. ልዩልዩ 36
ሐ. የግዥፈፃሚአካልግዴታዎች 37
30. ድጋፍስለመስጠት 37
መ. ክፍያ 38
31. የውልዋጋ 38
32. የዋጋማስተካከያ 39
33. የክፍያአፈፃፀም 39
ሠ. የአቅራቢውግዴታዎች 41
34. የአቅራቢውኃላፊነቶች 41
35. ሽርክና፣ጊዜያዊሕብረትወይምማህበር 42
36. ብቁነት (ውልለመፈፀም) 42
37. የስነምግባርደንቦች 43
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
VII/IX
38. የጥቅምግጭቶች 44
39. የሂሳብአያያዝ፣ኢንስፔክሽንናኦዲት 44
40. የመረጃአጠባበቅ 45
41. ክለሳ 45
42. የውልማስከበሪያዋስትና 45
ረ. ውልስለመፈፀም 46
43. የአቅርቦትተፈፃሚነትወሰን 46
44. የፕሮጀክትዕቅድ 47
45. ኢንጂነሪንግናዲዛይን 47
46. ርክክብ 49
47. ማሸግ፣ምልክትማድረግናሰነዶች 51
48. የዕቃማሸጊያኮንቴይነሮችናሳጥኖች 51
49. የምርቶችየደረጃዕድገት 52
50. መተግበር፣መትከልናሌሎችአገልግሎቶች 53
51. ምርመራዎችናሙከራዎች 53
52. ተከላ 54
53. ሙከራናየትግበራርክክብ 55
54. ጊዜንስለማራዘም 59
55. የአፈፃፀምመለኪያ 59
ሰ.የዋስትናናየተጠያቂነትሁኔታዎች 60
56. የትግበራርክክብጊዜዋስትና 60
57. የጉድለት/ብልሽትተጠያቂነት 61
58. የትግበራዋስትና 64
59. የአእምሯዊሀብትባለቤትነትመብትከለላ 65
60. የአእምሯዊሀብትባለቤትነትየካሣክፍያ 65
61. የተጠያቂነትገደብ 67
ሸ. የስጋትስርጭት 68
62. ባለቤትነትንስለማስተላለፍ 68
63. ጥንቃቄዎች 69
64. የንብረትጥፋት/ጉዳት፣የሠራተኞችአደጋወይምጉዳት፣ዋስትናናካሣ 70
65. የመድንዋስትናዎች 72
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
VII/IX
ክፍል 7: አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
ሀ. አጠቃላይ ድንጋጌዎች
1. ፍቺዎች
1.1 በዚህ አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ውስጥ የተመለከቱት መሪ ቃሎችና አርዕስቶች የውሉን
ትርጉም የሚገድቡ፣ የሚቀይሩ ወይም የሚለውጡ አይሆኑም፡፡
1.2 በሌላ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ቃላትና
ሀረጐች በዚህ ውል ውስጥ የሚከተለው ትርጉም ይኖራቸዋል፡፡
ረ. የውል ስምምነት ማለት በውሉ ውስጥ የተጠቀሱ ሰነዶችን፣ አባሪዎችን፣ ተጨማሪ መግለጫዎችና
ማሻሻያዎች እንዲሁም በጨረታ ሠነዶች ክፍል 9 ቅጾች ተመዝግበው የቀረቡትን
መረጃዎች በመጠቀም የግዥ ፈጻሚ አካልና አቅራቢ በመካከላቸው የገቡበት
ስምምነት ማለት ነው፡፡ የውል ስምምነት ቀን በተፈረመው ቅጽ ላይ የሚመዘገብ
ይሆናል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
1/74
ሰ. የውል ሰነዶች ማለት በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች የተዘረዘሩትን ሰነዶች ማለት ሲሆን
ሁሉንም አባሪዎች፣ ተጨማሪ መግለጫዎች፣ እንዲሁም በዚሁ ውስጥ
በማጣቀሻነት የተካተቱትን ሁሉንም ሰነዶች እና ማንኛቸውም የእነዚሁ
መሻሻያዎችን ይጨምራል፡፡
ሸ. የውል ሥራ መሪ ማለት የአቅራቢውተወካይ ሆኖ በማናቸውም ከውሉ ጋር ግንኙነት ባላቸው
ጉዳዮች ወክሎ እንዲሠራ፣ ከጊዜ ወደ ጊዜ ለግዥ ፈጻሚው አካል በጽሁፍ
የሚመደብ ሰው ሲሆን ማናቸውንም በዚህ ሰው የተወከለ ሌላ ሰው ጭምር
ያጠቃልላል፡፡
ቀ. የውሉ ዘመን ማለት በልዩ የውል ሁኔተዎች ውስጥ የተዘረዘሩት ሁኔታዎች በአቅራቢውና
በግዥው ፈጻሚ አካል መካከል በተደረገው ውል አማካይነት አስገዳጅ ሆኖ
የሚቆይበት ጊዜ ነው፡፡
በ. የውል ዋጋ ማለት በውሉ መሠረት ሊደረጉ የሚችሉ ጭማሪዎችና ማስተካከያዎች ወይም
ቅናሾች ያገናዘበ በውል ውስጥ የተጠቀሰና ከግዥ ፈጻሚው አከል ለአቅራቢው
የሚከፈል ገንዘብ ማለት ነው፡፡
ተ. ውል ማለት በተዋዋይ የግዥ ፈጻሚና በአቅራቢ አካላት ስምምነት ተቀባይነት ያገኙ
ሰነዶችን፣ አባሪዎችን፣ ተጨማሪ መግለጫዎችን እንዲሁም በጨረታ ሠነዶች
ክፍል 9 የተመለከቱትን ቅጾች በመጠቀም የተሞሉ መረጃዎችን በውስጡ የያዘና
በተዋዋዮቹ ፊርማ በመጽደቅ ዘመኑ እስኪጠናቀቅ ድረስ የሚያስገደድ ሠነድ
ነው፡፡
ቸ. የሽፋን ወቅት ማለት የጥገና፣ የትግበራ እና/ወይም የቴክኒክ ድጋፍ አገልግሎት ዝግጁ ሁኖ
የሚገኝበት የሣምንቱ ቀናትና በያንዳንዱ ቀን ውስጥ የሚገኝ ሠዓት ማለት ነው፡፡
ኀ. በትዕዛዝ ማለት በግዥ ፈጻሚ አካልና በአቅራቢ መካከል የተደረገን የውል ስምምነትና
የተመረቱ ዕቃዎች የጽሁፍ ትዕዛዝ ተከትሎ በግዥ ፈጻሚው አካል ወጪ አቅራቢው
የሚያለማቸውና የሚያመርታቸው በውሉ ሠነድ ውስጥም በእዝል 3 ሥር
የተዘረዘሩት ዕቃዎች ማለት ነው፡፡
ነ. በትዕዛዝ ማለት በግዥ ፈጻሚ አካልና በአቅራቢ መካከል የተደረገን የውል ስምምነትና
የተመረቱ የጽሁፍ ትዕዛዝ ተከትሎ በግዥ ፈጻሚው አካል ወጪ አቅራቢው
ሶፍትዌሮች
የሚያለማቸውና የሚያመርታቸው በውሉ ሠነድ ውስጥም በእዝል 2 ሥር
የተዘረዘሩት ሶፍትዌሮች ማለት ነው፡፡
ኘ. ቀን ማለት በተከታታይ ያሉ ቀናት ማለት ነው፡፡
አ. ለእክሎች በተጨማሪም የዋራንቲ ዘመን እየተባለ ይጠራል፣ የአገልግሎት ዕድሜው በአቅራቢው
የተጠያቂነት ዘመን የሚሰጥና ከግዥ ፈጻሚው አካል የርክክብ ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ከተሰጠበት ቀን
ጀምሮ ርክክብ በተካሄደባቸው ዕቃዎች/ንዑስ ዕቃዎች ላይ ለሚደርስባቸው ችግሮችና
ብልሽቶች ሁሉ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 57 እንደተመለከተው አቅራቢው
ኃላፊነት የሚወስድበት የጊዜ ክልል ነው፡፡
ከ. ርክክብ ማለት በውሉ ውስጥ በተጠቀሱ ሁኔታዎችና ጊዜያት መሠረት ዕቃዎችን
ከአቅራቢ ወደ ግዥ ፈጻሚው አካል የማስተላለፍ ተግባር ማለት ነው፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
2/74
ወ. ብቁ ሀገሮች ማለት በጨረታ ሰነድ ክፍል 5 ውስጥ በተዘረዘረው መሠረት በግዥዎች ለመሳተፍ
የሚችሉ ሀገሮችና ግዛቶች ማለት ነው፡፡
ዐ. አጠቃላይ የውል ማለት ከዚህ በኋላ አ.ው.ሁ ተብሎ የሚጠቀሰው ሲሆን፣ በልዩ የውል ሁኔታዎች
ሁኔታዎች ካልተጠቀሰና ካልታረመ በስተቀር ጠቅላላ የግዥ ውሉን የሚገዙና የሚመሩ
አንቀጾችን የያዘ ሰነድ ነው፡፡
ዘ. ዘርፈ-ብዙ ማለት የተለያዩ የሶፍትዌር ልማት ወይም ተያያዥ የቴክኒክ ድርጊቶችን
ሶፍትዌር የሚያግዝ ሶፍትዌር ሆኖ በውል ስምምነቱ በእዝል 2 መሠረት ተለይተው
የተመለከቱትንና ተዋዋይ አካላት በሚያደርጉት የጽሁፍ ስምምነት ዘርፈ-ብዙ
ሶፍትዌር ብለው የሚጠሯቸውን ያጠቃልላል፡፡
ዠ. መልካም ከአንድ በዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች አቅርቦት ዘርፍ ከተሠማራ
የኢንዱስትሪ ተግባር አቅራቢየሚጠበቅ የክህሎት፣ የጥንቃቄና የአርቆ አስተዋይነትደረጃ ሆኖ በዓለም
አቀፍ የንግድ ማኅበራትና በመሳሰሉት ተቋማት በሚታተሙ የንግድ ትግበራ
ደንቦች ውስጥ የተገለጹ ተግባራትን ያጠቃልላል፡፡
የ. ዕቃዎች ማለት በውሉ መሠረት አቅራቢው ለግዥ ፈጻሚ አካል ሊያቀርብ የሚገባ ሁሉም
ምርቶች፣ ጥሬ ዕቃዎች፣ ማሽነሪ መሳሪያና ሌሎች ነገሮች በልዩ የውል ሁኔታዎች
ውስጥ እንደተጠቀሰው ማለት ነው፡፡
ደ. መንግሥት ማለት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ማለት ነው፡፡
ጀ. በፅሑፍ ማለት በእጅ ወይም በታይፕራይተር በወረቀት ላይ ትርጉም ባላቸው ቃላትና
ዐረፍተነገሮች የተመዘገበን መረጃ ማለት ነው፡፡
ገ. የመረጃ ሥርዓት ማለት አቅራቢው ድርጅት በውሉ መሠረት የሚያቀርባቸው፣ የሚተክላቸው፣
አገልግሎት በሚሰጡበት ሁኔታ የሚያቀናጃቸው ማናቸውም የመረጃ ቴክኖሎጂዎች፣
ቁሣቁሶች እናሌሎች ዕቃዎች (የአቅራቢውን ንብረትሳይጨምር) በውሉ መሠረት
ከአቅራቢው የሚሰጡ አገልግሎቶች ጭምር ማለት ነው፡፡
ሀሀ. የመረጃ ማለት አቅራቢው ድርጅት በውሉ መሠረት የሚያቀርባቸው፣ የሚተክላቸው፣
ቴክኖሎጂዎች አገልግሎት በሚሰጡበት ሁኔታ የሚያቀናጃቸው ማናቸውም መረጃዎችን የሚይዙ፣
የሚያደራጁና የሚያስተናግዱ ከግንኙነት ጋር የተያያዙ ሐርድዌሮች፣ ሶፍትዌሮች፣
አቅርቦቶችና የፍጆታ ዕቃዎች ማለት ነው፡፡
ለለ. ተከላ ማለትበአጠቃላይ የውል ሁኔታዎችአንቀጽ 52 በተመለከተው መሠረት አቅራቢው
ያቀረባቸውን ዕቃዎችና መሣሪያዎች ለአገልግሎት ዝግጁ እንዲሆኑ የሚፈጸም የመገጣጠም
ተግባር ነው፡፡
ሐሐ. የአዕምሮ ማለት ማንኛውምና ሁሉም የባለቤትነት መብቶች፣ የህሊና መብት፣ የንግድ
ሀብት ባለንብረትነት ምልክት፣ እና ማናቸውም የፈጠራና በባለቤትነት የማቆየት መብቶች፣
መብቶች በዓለምአቀፍ ደረጃ የታወቁ መጠሪያዎችና ጥቅሞች፣ የማባዛትን፣ የመግጠምን፣
የማጣመርን፣ የማሻሻልን፣ የመተርጎምን፣ በዚያ የተመሠረተ ፈጠራ የማድረግን፣
ከዚያ መረጃ አውጥቶ በድጋሚ መጠቀምን፣ ማምረትን፣ በመረጃ መረብ ውስጥ
ገብቶ ማስተዋወቅን፣ ማሳተምን፣ማሠራጨትን፣ መሸጥን፣ ፍቃድ መስጠትን፣
ነዑስ ፍቃድ መስጠትን፣ ማስተላለፍን፣ ማከራየትን፣ ማኮናተርን፣ በኤሌክትሮኒክ
መገናኛ ማስተላለፍን፣ በአየር ሞገድ ማሠራጨትን፣ በኮምፒዩተሮች ሜሞሪ
ውስጥ ማስገባትን፣ ወይም ማናቸውንም አካል በሌላ አኳኋን መጠቀምን፣
በማንኛውም መልኩ ሙሉ ለሙሉ ወይም በከፊል መጠቀምን፣ ማባዛትን፣
በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ሌሎች እንዲጠቀሙበት የመፍቀድን እና
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
3/74
የመሳሰሉትን እና ኢኮኖሚያዊና ጥገኛ ያልሆኑ መብቶች ማለት ነው፡፡
መመ. የታወቁ ማለት አቅራቢው በውሉ መሰረት ዕቀዎችንና ተያያዥ አገልግሎቶችን በሙሉ
ጉዳቶች ወይም በከፊል በውሉ ማቅረቢያ ጊዜ ለግዥ ፈፃሚው አካል ማቅረብ ሲያቅተው
ወይም አንደኛው ተዋዋይ ወገን በውሉ በተጠቀሱት ሁኔታዎች ውሉን ሲያፈርስ
የሚከፈል ካሳ
ማለት ነው፡፡
ሠሠ. ቁሳቁሶች ማለት የግዥው ፈጻሚ አካል በውሉ መሠረት የሚረከባቸው ማናቸውም በወረቀት ላይ
የታተሙ ወይም የሚታተሙ ሠነዶች፣ ማናቸውም ትዕዛዝና መረጃ ሰጪ ድጋፍ በማናቸውም
ሚዲያ ሊሰጡ የሚችሉ (በድምፅ፣ በምሥል፣ በፅሁፍ ሊሆኑ ይችላሉ) ማለት ነው፡፡
ረረ. አባል ማለት ማናቸውም የሽርክና ሕብረት፣ ጊዜያዊ ማኅበር ወይም ጥምረት
ለመመሥረት የሚያስችል ሕጋዊ ሰውነት ያለው አካል ማለት ሲሆን፣ አባላት
የሚለው ደግሞ ሁሉንም ለመጥቀስ ይሆናል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
4/74
ሠነድ ነው፡፡ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 44.2 መሠረት በስምምነት
የፀደቀው የመጨረሻው የፕሮጀክት ፕላን የፕሮጀክት ፕላኑ የቅርብ ጊዜ ህትመት
ሲሆን፣ የዚህ ሠነድ ይዘት ከማናቸውም የውሉ ጉዳይ ጋር ቢጋጭ፣ አግባብነት
ያለው የውሉ ድንጋጌ ወይም የሚደረገው የውል ማሻሻያ የበላይነት ይኖረዋል፡፡
ነነ. የፕሮጀክት ቦታ ማለት በዚህ ውስጥ በተጠቀሰው መሠረት የግዥ ፈፃሚው አካልና አቅራቢው
(አድራሻ) የተስማሙበት፣ ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች የሚቀርቡበት ቦታ ማለት ነው፡፡
ኘኘ. የግዥው ማለት በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ በፌደራል መንግስት በጀት የሚተዳደሩና
ፈፃሚ አካል በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተመለከተው መሰረት የዕቃዎችንና
ተያያዥ አገልግሎቶችን አቅርቦት ውል ለመፈጸም ስልጣንና ግዴታ የተሰጣቸው
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና ተመሳሳይ ባህሪይ ያላቸው ሌሎች የመንግስት
መስሪያ ቤቶች ማለት ነው፡፡
አአ. የግዥ ትዕዛዝ ማለት የውሉን ቃሎችና ሁኔታዎች፣ እንዲሁም ውሉ ውስጥ ያለውን ዋጋ
መሰረት በማድረግ በግዥ ፈጻሚው አካል ለአቅራቢው የሚሰጥ የዕቃዎችና
ተያያዥ አገልግሎቶች አቅርቦት ትዕዛዝ ነው፡፡ እያንዳንዱ የግዥ ትዕዛዝ ግዴታ
ውስጥ የሚያስገባ የውል መሳሪያ ሲሆን የሚዘጋጀውም የውሉን ቃሎችና
ሁኔታዎች ባገናዘበ መልክ ሆኖ የአቅርቦት ዝርዝር፣ የርክክብ ጊዜና ቦታ፣
እንዲሁም ዋጋ አካቶ የያዘ ማለት ነው፡፡
ከከ. አገልግሎቶች ማለት በውሉ መሠረት የአቅራቢው ግዴታዎች የሆኑ እንደ መድን ዋስትና፣
ተከላ፣ ሥልጠና፣ የመጀመሪያ ጥገናና በውሉ ምክንያት የሚከተሉ ተመሳሳይ
አገልግሎቶች ማለት ነው፡፡
ወወ. ሶፍትዌር ማለት ንዑስ ሥርዓቱ መረጃዎችን በተለየ ሁኔታ እንዲያስተናግድ ወይም
ተፈጻሚ እንዲያደርግ መመሪዎችን የሚሰጡ የመረጃ ሥርዓቱ አካላት ናቸው፡፡
ዐዐ. የምንጭ መለያ ማለት የመረጃ ቋቱ ቅርጾች፣ መዝገበ-ቃላቶች፣ ትርጓሜዎች፣ የፕሮግራም
ምንጭ ማህደሮችና ሌላ ማናቸውም በምልክት የሚገለጹ፣ ለሦፍትዌሮቹ
ቅንብር፣ ውጤታማ አፈጻጸምና ቀጣይ እደሳ አስፈላጊ መለያ ነው፡፡
ዘዘ. ልዩ የውል (ከዚህ በኋላ ‹‹ልውሀ›› እየተባለ የሚጠራ) ከስምምነቱ ጋር የተያያዙ የውል
ሁኔታዎች ሁኔታዎች ሲሆኑ፣ ውሉን የሚከተሉና ከአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች የበላይነት
ያለው ማለት ነው፡፡
ዠዠ. መደበኛ ማለት ማናቸውም በትዕዛዝ ከሚሠሩት ውጪ የሆኑ ቁሣቁሶች ማለት ነው።
ቁሣቁሦች
የየ. መደበኛ ማለት በውል ስምምነቱ በእዝል 2 መሠረት ተለይተው የተመለከቱትንና ተዋዋይ
ሶፍትዌር አካላት በሚያደርጉት የጽሁፍ ስምምነት መደበኛ ሶፍትዌር ብለው
የሚጠሯቸውን ያጠቃልላል፡፡
ደደ. ንዑስ ተቋራጭ ማለት ከአቅራቢው ጋር ዕቃዎችን ወይም ተያያዥ አገልግሎቶችን ለማከናወን
የተዋዋለ ማንኛውም የተፈጥሮ ሰው፣ የግል ወይም የመንግሥት ድርጅት ወይም
የነዚሁ ወካይና ወራሾቻቸውን ጨምሮ ማለት ነው፡፡
ጀጀ. ንዑስ ስርዓት ማለት አጠቃላዩ የመረጃ ሥርዓት ተከላ ተጠናቅቆ ሙከራ ከመጀመሩ በፊት
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
5/74
ራሳቸውን ችለው/በየግላቸው/ የሚቀርቡ፣ የሚተከሉ፣ የሚፈተሹና ሙከራ
የሚደረግላቸው በውሉ ውስጥ የዋናው ሥርዓት ንዑስ ስብስብ ተደርገው
የሚወሰዱ አካላት ናቸው፡፡
ገገ. አቅራቢ ማለት ዕቃዎችን ወይም ተያያዥ አገልግሎቶችን ለማቅረብ ከግዥ ፈፃሚው
አካል ጋር የተዋዋለ ማንኛውም የተፈጥሮ ሰው፣ የግል ወይም የመንግሥት
ድርጅት ወይም የእነዚህን ህብረት ጨምሮ ማለት ነው፡፡
ሀሀሀ. የአቅራቢው ማለት በውሉ መሠረት አቅራቢው ለግዥ ፈጻሚ አካል ሊያቀርብ የሚገባ ሁሉም
መሣሪያ ምርቶች፣ ጥሬ ዕቃዎች፣ ማሽነሪ መሳሪያና ሌሎች ነገሮች በልዩ የውል ሁኔታዎች
ውስጥ እንደተጠቀሰው ማለት ነው፡፡
ለለለ. የአቅራቢው ማለት በማናቸውም ከውሉ ጋር ግንኙነት ባላቸው ጉዳዮች አቅራቢውን ወክሎ
ተወካይ እንዲሠራ በውሉ ስምምነት ውስጥ በስም የተጠቀሰ ወይም ይህ ካልሆነ
ከአቅራቢው በውክልና የተሰጠውን ተግባር እንዲፈጽም በአጠቃላይ የውል
ሁኔታዎች አንቀጽ 11.2 (የአቅራቢው ተወካይ) መሠረት በግዥው ፈጻሚ አካል
የተፈቀደለት ማንኛውም ሰው ነው፡፡
ሐሐሐ.የሥርዓቱ ማለት በሥራቸው ለሚገኙት ሐርድዌሮች የመሥሪያና የማስተዳደሪያ
(የሲስተሙ) መመሪያዎች የሚሰጡ ሁነው፣ በውል ስምምነቱ በእዝል 2 መሠረት ተለይተው
ሶፍትዌር
የተመለከቱትንና ተዋዋይ አካላት በሚያደርጉት የጽሁፍ ስምምነት የሥርዓቱ
ሶፍትዌር ብለው የሚጠሯቸውን ያጠቃልላል፡፡ የሥርዓቱ ሦፍትዌሮች ተብለው
ከሚጠሩት መካከል፣ በሐርድዌሮች ውስጥ የሚገኙ ጥቃቂን መለያዎች (ማለት
ፈርምዌር ተብለው የሚጠሩ)፣ የመሥሪያ ሥርዓቶች፣ መገናኛዎች፣ የሥርዓትና
የመረጃ መረብ አስተዳደር፣ እና የፍጆታ ሦፍትዌሮች ይጠቀሳሉ፡፡
2. ኃላፊነት ስለመስጠት
2.1 የግዥው ፈጻሚ አካል ከዚህ በታች እንደተጠቀሰው በውሉ መሠረት እንዲፈጽም አቅራቢውን ድርጅት ኃላፊነት
ሲሰጥ፣
(ሀ) የግዥ ፈጻሚውን አካል ጥሩ ገጽታ በሚያንጸባርቅና በሚያስተዋውቅ መልኩ (በክፍል 6 የፍላጎቶች
መግለጫ ውስጥ ሊጠቀሱ በሚችሉት ሁኔታዎችና የጊዜ ገደቦች) በፍጥነትና ሙያዊ በሆነ መልኩ
መፈጸም አለበት፡፡
(ለ) በትክክል በፍላጎቶች መግለጫና በሁሉም የውል ድንጋጌዎች መሠረት ይፈጽማል፡፡
(ሐ) አግባብነት ባላቸው የኢፌዴሪ መንግሥት ሕጎችና ደንቦች እና የኢንዱስትሪው ጥሩ ተሞክሮ
በሚፈቅደው መሠረት ይፈጽማል፡፡
(መ) አግባብ ባላቸውና በየወቅቱ ሊሻሻሉ በሚችሉት በባለሥልጣን መ/ቤቶች የወጡትን መመሪያዎች፣
ሥነ ሥርዓቶችና ሕጎች ያከብራል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
6/74
(ሠ) በኢትዮጵያ የጥራትና ደረጃዎች ባለሥልጣን እና አግባብነት ባላቸው አለም አቀፍ ተቋሞች
የሚወጡትን የጥራት ደረጃዎች ያከብራል፡፡
(ረ) አቅራቢው በሚከፈለው የውል ዋጋ እና በዚህ አንቀጽ በተዘረዘሩት የቅጥር ቃሎችና ሁኔታዎች
መሠረት ይፈጽማል፡፡
3.2 አቅራቢው በግዥ ፈፃሚው አካል ስም ምንም ዓይነት ውል ወይም ግዴታ ሊገባ አይችልም
ወይም ምንም ዓይነት ዕዳ ውስጥ መግባት አይችልም፡፡
3.3 አቅራቢው በውሉ መሠረት ለመፈጸም ራሱን ችሎ የሚሠራ ተቋራጭ ነው፡፡ ይህ ውልም
በሁለቱ ተዋዋዮች መካካል ማንኛውንም ዓይነት የተጠሪ፣ የባለድርሻ፣ የሽርክና፣ ወይም
ሌላ የሚያስተሳስር ግንኙነት አይፈጥርም፡፡
3.4 አቅራቢው በውሉ ሁኔታዎች መሠረት ውሉን በማስፈፀም ረገድ ብቸኛው ኃላፊ ነው፡፡
ውሉን በማስፈፀም ተግባር የተሰማሩ ሁሉንም ሠራተኞች፣ ተወካዮች ወይም ንዑስ
ተቋራጮች በአቅራቢው ቁጥጥር ሥር ሆነው ሲሆን የግዥ ፈፃሚው አካል ሠራተኞች
አይደሉም፡፡ ለአቅራቢው ውል በመስጠቱ ምክንያት እነዚህ ሠራተኞች፣ ተወካዮችና ንዑስ
ተቋራጮች ከግዥ ፈፃሚው አካል ጋር የውል ግንኙት የላቸውም፡፡
4. ተገቢ ጥንቃቄ
4.2 አቅራቢው ሊገነዘባቸው የሚገቡ ጉዳዮች፤
(ሀ) በግዥ ፈፃሚው አካል ወይም ተወካይ የሚሰጠውን መረጃ ትክክለኛነት በተመለከተ
ራሱን ለማርካት ተገቢ የሆነ ማጣራት ያደርጋል፡፡
(ለ) ውሉ ተግባራዊ ከሚሆንበት ቀን በፊት ሁሉንም ተገቢነት ያላቸው ጥያቄዎች ለግዥ
ፈፃሚው አካል ማቅረቡን ማረጋገጥ አለበት፡፡
(ሐ) ውሉ ውስጥ የገባው ራሱ ባደረጋቸው ተገቢ የሆኑ ጥንቃቄዎች በመተማመን ብቻ
መሆን አለበት፡፡
5. ማጭበርበርና ሙስና
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
7/74
ኤጀንሲን (ካሁን በኋላ “ኤጀንሲ“ እየተባለ የሚጠራውን) የሚወክል ሲሆን፣ የግዥ ፈፃሚ
አካላት በጨረታ ሰነዶቻቸው ውስጥ የፀረ-ሙስና ድርጊቶች ድንጋጌዎችን እንዲያካትቱ
ይጠይቃቸዋል፡፡
5.2 ለዚህ ጨረታ ሰነድ ሲባል ኤጀንሲው ቀጥሎ ለቀረቡት ቃላት የሚከተሉትን ፍቺዎች
ይሰጣል፡፡
(ሀ) “የሙስና ድርጊት” ማለት የአንድን የመንግሥት ባለሥልጣን በግዥ ሂደት ወይም በውል
አፈፃፀም ወቅት በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ ለማባበል (ለማማለል) በማሰብ
ማንኛውም ዋጋ ያለው ነገር መስጠት፣ ወይንም ለመስጠት ማግባባት ማለት ነው፡፡
(ለ) “የማጭበርበር ድርጊት” ማለት ያልተገባን የገንዘብ ወይም ሌላ ጥቅም ለማግኘት፣
ወይም ግዴታን ላለመወጣት በማሰብ የግዥ ሂደቱንና የውል አፈፃፀሙን በሚጐዳ
መልኩ ሀቁን በመለወጥና አዛብቶ በማቅረብ ሆን ተብሎ የሚፈፀም ድርጊት ነው፡፡
(ሐ) “የመመሳጠር ድርጊት” ማለት ሁለት ወይም ከሁለት በላይ የሆኑ ተጫራቾች የግዥ
ፈፃሚው አካል እያወቀም ሆነ ሳያውቀው በመመሳጠር ውድድር አልባና ተገቢ ያልሆነ
ዋጋን መፍጠር ማለት ነው፡፡
(መ) “የማስገደድ ድርጊት” ማለት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ የሰዎችን አካልና
ንብረት በመጉዳትና ለመጉዳት በማስፈራራት በግዥ ሂደት ውስጥ ያላቸውን ተሳትፎ
ወይም የውል አፈፃፀም ማዛባት ማለት ነው፡፡
(ሠ) “የመግታት (የማደናቀፍ) ድርጊት” ማለት፣
(i) በፌዴራል ስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን፤ በፌዴራል ኦዲተር ጀነራልና
በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ወይም በኦዲተሮች የሚፈለጉ
መረጃዎችን ሆን ብሎ በማጥፋት፣ በማስፈራራትና ጉዳት በማድረስ መረጃዎችን
እንዳይታወቁ በማድረግ፤ የምርመራ ሂደቶችን መግታት ወይም ማደናቀፍ ማለት
ነው፡፡
(ii) በዚሁ አ.የው.ሁ. ንዑስ አንቀጽ 39.2 የተመለከቱትን የቁጥጥርና የኦዲት ሥራዎች
ማደናቀፍ ከመግታት ድርጊት ጋር አብሮ የሚታይ ይሆናል፡፡
5.5 ለአሸናፊነትየተሰጠውሀሳብወይምአሸናፊነትየተወሰነለትተጫራችአሸናፊነቱበራሱወይምበተወካዩበኩልበ
ጨረታው ሒደት ወይም በውል አፈጻጸም ወቅት በተፈጸመ የሙስና፣ የአጭበርባሪነት፣
የማሴር እና የማስገደድ ድርጊት ስለመሆኑ ኤጀንሲው ከደረሰበት፣ አሸናፊነቱ ወይም ውሉ
እንዲሠረዝ በማድረግ ተጫራቹ ለተወሰነ ጊዜ በመንግሥት ግዢዎች እንዳይሣተፍ ያደርጋል፡፡
5.6 በብሔራዊምሆነበአለምአቀፍደረጃበማጭበርበርናበሙስናድርጊትላይየተሰማራአቅራቢ፣በመንግስትበጀት
በሚከናወኑግዥዎችላይየመሣተፍምሆነውሎችየመፈጸምመብትለተወሰነጊዜየሌለውመሆኑንማሳወቅየኤጀ
ንሲውመብትነው፡፡
5.7 ከውልአፈፃፀምጋርበተያያዘየአቅራቢዎችሂሳቦችናሰነዶችኤጀንሲው በሚመድባቸው ኦዲተሮች
እንዲመረመሩና ኦዲት እንዲደረጉ ኤጀንሲው የመጠየቅ መብት አለው፡፡
5.8 ማንኛውምከማጭበርበርናከሙስናጋርበተያያዘከአቅራቢውናከግዥፈጻሚውአካልወይምከኤጀንሲውጋርየ
ሚኖረውግንኙነትበጽሁፍመሆንአለበት፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
8/74
6. ትርጓሜ
6.1 በነጠላ ወይም በብዙ የተገለፁ ቃላቶች እንደፅሑፉ ይዘት ይተረጐማሉ፡፡
6.3 ኢንኮተርም
(ሀ) በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በሌላ አኳኋን ካልተገለፀ በስተቀር የማናቸውም ተዋዋይ ወገኖች
የንግድ ሁኔታ፣ መብቶችና ግዴታዎቸቸው በኢንኮተርም ውስጥ በተገለፀበት ሁኔታ ብቻ ይሆናል፡፡
6.4 ሙሉ ስምምነት
6.5 ማሻሻያ
(ለ) በውሉ ውስጥ የተጠቀሰው የማንም ተዋዋይ መብቶች፣ ሥልጣኖች ወይም መፍትሔዎች
መቅረት ቀን በተፃፈበት ፅሑፍና በሕጉ አግባብ ለተሾመ ተወካይ ሆኖ እንዳይከፈል
የተደረገ መብት በግልጽ መጥቀስና እንዳይከፈል የተደረገውንም ደረጃ መግለጽ
ያስፈልጋል፡፡
6.7 ተከፋፋይነት
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
9/74
ማንኛውም የውሉ ድንጋጌ ወይም ሁኔታ መከልከል ወይም ዋጋ ማጣት ወይም ያለመከበር፣
የሌላውን ባለ ዋጋነት ወይም መከበር ወይም መፈፀምን አያስቀርም፡፡
ለ.ውል
7. የውል ሰነዶች
7.2 በውሉውስጥበተካተቱትሰነዶችመካከልግጭትቢኖርከዚህበታችበተመለከተውቅደምተከተልመሠረትክብ
ደት/ቅድሚያይኖራቸዋል፡፡
7.3 የዚህ ውል አካል የሆኑት ሠነዶች እርስ በርስ የተዛመዱ፣ የሚተራረሙ (ያንዱ ጉድለት
በሌላኛው ይሟላል ለማለት ነው)፣ በየራሳቸው ገላጭ እንደሆኑ ይታመናል፡፡
7.4 ውሉን መሠረት በማድረግ በግዥ ፈጻሚው አካል ወይም በአቅራቢው ማናቸውም
እንዲወሰድ የተጠየቀ ወይም የተፈቀደ እርምጃና ማንኛውም እንዲሰጥ የተጠየቀ ወይም
የተፈቀደ ሠነድ በል.የው.ሁ. በተጠቀሰው የተፈቀደለት ተወካይ እንደተወሰደ ወይም
እንደተሰጠ ይቆጠራል፡፡
7.5 ይህ ውል በግዥ ፈፃሚ አካልና በአቅራቢው መካከል የተደረገውን ስምምነት ሙሉ በሙሉ
የሚይዝ ነው፡፡ ስለሆነም ውሉ ከመፈረሙ በፊት በተዋዋዮቹ መካከል ከተደረጉት
ማናቸውም ግንኙነቶች፣ ድርድሮችና ስምምነቶች (በቃል ወይም በፅሑፍ ተደርጐ
ቢሆንም) የበላይነት ይኖረዋል፡፡ የየትኛውም ተዋዋይ ወገን ወኪል በዚህ ውል ከተመለከተው
ውጪ መግለጫ የመስጠት፣ ማረጋገጫ የመስጠት ወይም ቃል ኪዳን የመግባት ወይም በዚህ
ውል ያልተጠቀሱትን ስምምነቶች ማድረግ ሥልጣን የለውም፡፡ የዚህ ዓይነቱ ተግባር
ተፈፅሞ ቢገኝ ተዋዋዮቹ አይገደዱበትም ወይም ባለዕዳ አይሆኑም፡፡
8. ውሉ የሚመራበት/የሚገዛበት ሕግ
8.1 በልዩ የውል ሁኔታዎች በሌላ ሁኔታ ካልተገለጸ በስተቀር ውሉ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ
ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ሕጐች መሠረት የሚገዛና የሚተረጐም ይሆናል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
10/74
9. የጨረታ ቋንቋ
9.1 በአቅራቢውና በግዥ ፈፃሚው አካል የተመሰረተው ውልም ሆነ በተዋዋዮቹ መካከል
የተደረጉት ሁሉም ተያያዥ መፃፃፎችና ሰነዶች በልዩ የውል ሁኔታዎች በተጠቀሰው ቋንቋ
ይጻፋሉ፡፡ ደጋፊ ሰነዶችና ሌሎች የውሉ አካል የሆኑ የታተሙ ፅሑፎች በሌላ ቋንቋ ሊሆኑ
ይችላሉ፡፡ ይሁን እንጂ በሌላ ቋንቋ የተፃፉ ሰነዶች በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ
በተጠቀሰው ቋንቋ በትክክለኛ መንገድ ተተርጉመው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ለዚህ ውል
ሲባል ተተርጉመው የቀረቡ ሰነዶች የበላይነት ይኖራቸዋል፡፡
10.2 ማናቸውም በዚህ መልክ የሚፈጸሙ ማስታወቂያዎች ጥያቄ ወይም ሃሳብ እንደተሰጠ ወይም
እንደተደረገ የሚወሰደው፣ ለግንኙነቱ ባለአድራሻ በአካል ተወስዶ ለተፈቀደለት ተወካይ
ማስረከብ የተቻለ እንደሆነ ወይም ለዚሁ አካል በል.የው.ሁ. ውስጥ በተጠቀሰው አድራሻ
የተላከ እንደሆነ ብቻ ነው፡፡
10.3 ከተዋዋዮች መካከል አድራሻውን የሚቀይር ተዋዋይ በል.የው.ሁ. በተጠቀሰው አድራሻ
ተጠቅሞ ለሌላኛው አካል ማስታወቅ አለበት፡፡
11 ተወካይ ባለሥልጣናት
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
11/74
11.2 የአቅራቢው ተወካይ፣
(ሀ) የአቅራቢው ተወካይ ስም በውል ውስጥ ያልተጠቀሰ እንደሆነ፣ አቅራቢው ውል ከተፈረመበት ቀን አንሥቶ
ባሉት 14 ቀናት ውስጥ ተወካይ በመመደብ፣ የግዥ ፈጻሚው አካል የተመደበውን ሰው እንዲያጸድቅ በጽሁፍ
ይጠይቃል፡፡ ከጥያቄው ጋርም ስለተተወካዩ የትምህርትና የሥራ ልምድ ዝርዝር ማጠቃለያ፤ እንዲሁም
በተወካይነቱ የሚተገብራቸውን ዝርዝር ኃላፊነቶች አያይዞ ይልካል፡፡ የግዥው ፈጻሚ አካል ምደባውን በ 14
ቀናት ውስጥ ካልተቃወመ፣ የአቅራቢው ተወካይ ምደባ እንደጸደቀ ይቆጠራል፡፡ የግዥው ፈጻሚ አካል
ምክንያት በመስጠት ምደባውን በ 14 ቀናት ውስጥ ከተቃወመ፣ አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ 11.2 (ሀ) መሠረት በ 14 ቀናት ውስጥ ተተኪውን ይመድባል፡፡
(ለ) ማራዘሚያዎች እና/ወይም ገደቦችን በተመለከተ በልዩ የውል ሁኔታዎች የተገለጸው (ካለ) እንደተጠበቀ ሁኖ፣
የአቅራቢው ተወካይ በማናቸውም ከውሉ በሚነሱ የቀን ተቀን ጉዳዮች ላይ አቅራቢውን የመወከል ሥልጣን
ያለው ሆኖ፣ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 10 መሠረት አቅራቢውን በመወከልም ማስታወቂያዎች
የመስጠትና የመቀበል ተግባር ጭምር ያከናውናል፡፡
(ሐ) አቅራቢው በቅድሚያ የግዥ ፈጻሚውን ይሁንታ በጽሁፍ ካላገኘ በስተቀር የተወካዩን ምደባ ሊሠርዝ
አይችልም፡፡ የግዥ ፈጻሚው አካል ይሁንታ እንደተገኘ፣ አቅራቢው ሌላ የተመጣጠነ ወይም የበለጠ ብቃት
ያለውን ሰው፣ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 11.2 (ሀ) የተቀመጠውን የአፈጻጸም አግባብ ተከትሎ
ተወካዩን ይመድባል፡፡
(መ) አቅራቢው ተወካይና ሠራተኛቹ ከውሉ ጋር አግባብነት ያላቸውን የግዥ ፈጻሚውን አካል ደንቦች በማክበር
በራሳቸው ኃላፊነት ሥር ባሉት ሥራዎች ከግዥው ፈጻሚ አካል ሠራተኞችና የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ
ጋር ተቀራርበው የመሥራት ግዴታ አለባቸው፡፡ የአቅራቢው ተወካይም በሥሩ የሚገኙትን ሠራተኞችና
የንዑስ ተቋራጮችን ሠራተኞች የማስተዳደር ኃላፊነት አለበት፡፡
(ሠ) የግዥ ፈጻሚው አካል እስካፀደቀው ድረስ (ጥያቄው ከቀረበለት ምላሹ ካለ ምክንያት የማይዘገይ)
የአቅራቢው ተወካይ ማናቸውንም ኃላፊነት በማናቸውም ጊዜ ለማንኛውም ሰው በውክልና ለመስጠት
ይችላል፡፡ ውክልናው በማንኛውም ጊዜ ሊሠረዝ ይችላል፡፡ ውክልናውም ሆነ ሥረዛው በቅድሚያ
በአቅራቢው ተወካይ በተፈረመ ማስታወቂያ መረጋገጥ ያለበት ሲሆን የውክልናውንም ሆነ የሥረዛውን
ሥልጣንና ተግባር ለይቶ ማሳየት ይኖርበታል፡፡ ከማስታወቂያው አስቀድሞ የሚፈጸም ውክልናም ሆነ ሥረዛ
ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
(ረ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 11.2 (ሠ) መሠረት በውክልና በተሰጠው ሥልጣንና ተግባር የሚንቀሳቀስ
ማንኛውም ተወካይ የወሰዳቸው እርምጃዎችና ድርጊቶች በአቅራቢው ተወካይ እንደተፈፀሙ ይቆጠራሉ፡፡
(ሀ) ከግዥ ፈጻሚው አካል በሚዛናዊ እይታ ባህርይ ከአግባብ ውጪ የሆነን፣ ለሥራው
የማይመጥንን ወይም ቸልተኛ የሆነ የአቅራቢ ተወካይ ወይም ተቀጣሪ ሠራተኛ የፅሁፍ
ማስታወቂያ ለአቅራቢው በመስጠት መቃወም ይችላል፡፡ አቅራቢው ተቃውሞው የቀረበበትን
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
12/74
ሠራተኛ ከሥራው ለማስወገድ እንዲያስችለው የግዥው ፈፃሚ አካል ለተቃውሞው ማስረጃ
ማስረከብ ይኖርበታል፡፡
(ለ) የአቅራቢው ተወካይና ሠራተኛ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 11.3 (ሀ) መሠረት
ከሥራው በተወገደ ጊዜ አቅራቢው ወዲያውኑ (እንዳስፈላጊነቱ) ተተኪ መመደብ
ይኖርበታል፡፡
12 ኋላፊነትንለሌላማስተላለፍ
12.1 ኋላፊነትን ለሌላ ማስተላለፍ ማለት አቅራቢው ውሉን በሙሉ ወይም በከፊል በፅሑፍ
ስምምነት ለሦስተኛ ወገን ማስተላለፍ ማለት ነው፡፡
12.2 በሚከተሉት ሁኔታዎች ካልሆነ በስተቀር አቅራቢው የግዥ ፈፃሚውን አካል በቅድሚያ
በፅሑፍ ሳያሳውቅ ውሉን በሙሉም ሆነ በከፊል ወይም ከውሉ ጋር የተያያዘ ጥቅሞችና
ፍላጐቶች ለሦስተኛ ወገን ማስተላለፍ የለበትም፡፡
12.4 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 12.2 ዓላማ መሠረት ግዥ ፈፃሚው አካል
ኃላፊነትን ለሌላ ለማስተላለፍ ጥያቄ በመቀበሉ ምክንያት አቅራቢው በውል አፈፃፀም
ከሚኖረው ግዴታ (በተላለፈውም ሆነ ባልተላለፈው) ነፃ አያደርገውም፡፡
12.5 አቅራቢው ከግዥ ፈፃሚው አካል ፈቃድ ሳያገኝ ኃላፊነቱን ለሌላ ካስተላለፈ ያለምንም
የፅሑፍ ማስጠንቀቂየ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 18 እና 2 ዐ ውስጥ
በተመለከተው መሠረት የውል መቋረጥ መብቶች ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
12.7 ሀላፊነት ለሌላ የማስተላለፍ ተግባር በዚህ ውል ውስጥ ያሉትን ቃሎችና ሁኔታዎች
ማካተት ይኖርበታል፡፡
13 ንዑስ ተቋራጭ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
13/74
13.1 ንዑስ ውል መስጠት ተቀባይነት የሚኖረው በአቅራቢውና በንዑስ ተቋራጩ መካከል ንዑስ
ውሉን ለማከናወን የፅሑፍ ስምምነት ሲኖር ብቻ ነው፡፡
13.2 በግዥ ፈጻሚው አካል በከፊል ሊኮናተሩ ስለሚችሉት የአቅርቦት ሥራዎች ወይም
አገልግሎቶች፤ እንዲሁም ለየሥራው ዓይነት የተመረጡት ንዑስ ተቋራጮች ዝርዝር
መረጃ በዋናው የውል ስምምነት ዕዝል 1 ላይ ተመልክተዋል፡፡ በመሆኑም በዚህ አጠቃላይ
የውል ሁኔታዎች አንቀጽ እንደተመለከተው አቅራቢው በራሱ ውሳኔ ከንዑስ
ተቋራጮቹዝርዝር ውስጥ በመምረጥ ስራውን ሊያከናውን ይችላል፡፡
13.5 የግዥ ፈፃሚው አካል ከንዑስ ተቋራጭ ጋር ምንም አይነት የውል ግንኙነት የለውም፡፡
13.8 አቅራቢው ያለግዥ ፈፃሚው አካል ፈቃድ ከፊል ውሉን ለንዑስ ተቋራጭ ከሰጠ ግዥ
ፈፃሚው አካል ያለምንም የፅሑፍ ማስታወቂያ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 18
እና 2 ዐ በተመለከተው መሠረት የውል መቋረጥ መብቶች ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
13.9 አቅራቢው ግዴታዎቹን በመወጣት ረገድ ደካማ ሆኖ ከተገኘ የግዥ ፈፃሚው አካል
አቅራቢውን ሊተካ የሚችል ብቃት ያለው ንዑስ ተቋራጭ እንዲያቀርብ ወይም ሥራውን
ራሱ እንደገና እንዲያከናውን ሊጠይቀው ይችላል፡፡
(ሀ) የግዥ ፈፃሚው አካል በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 14.2 (መ) እና 14.2 (ሰ)
መሠረት በውሉ የአፈጻጸም ሂደት የሚያጋጥሙና ከውሉ ክልል ያልወጡ፣ ተጨባጭነት
ያላቸውን የቴክኖሎጂ መሻሻልና የደረጃ እድገት ያገናዘቡ ማናቸውም ለውጦች፣
ማስተካካያዎች፣ ከአጠቃላይ የሥርዓቱ አቅርቦቶችንና አገልግሎቶችን የመጨመር ወይም
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
14/74
የመቀነስ ሃሳብና እንዲሁም ፍላጎቱን በፕሮጀክቱ ሥራአስኪያጅ በኩል አቅራቢው
እንዲታዘዝ የማድረግ መብት አለው፡፡ ከለውጦቹ መካከልም (ከብዙ በጥቂቱ ለመጥቀስ
ያህል) ውል ውስጥ የተመለከቱትን ዕቃዎችና አገልግሎቶች በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ 49 (ደረጃውየተሸሻለ ምርት) እንደጠቀሰውበተሻሻለ አቻው መተካትን
ይጨምራል፡፡
(ሐ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 14.1 (ሀ) እና 14.1(ለ) የተመለከቱት እንደተጠበቁ
ሁነው፣ የተደረገው ለውጥ አቅራቢው በውል አፈጻጸሙ ሂደት ያሣየውን ማናቸውንም
የውል አለማክበር ድርጊት ለመሸፈን እስካልሆነ ድረስ ተቀባይነት ያለው ሲሆን፣ ለውጦቹ
የዋጋ ማሻሻልን ወይም የጊዜ ማራዘም የሚያስከትሉ መሆን የለባቸውም፡፡
(ሀ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 14.1 (ሀ) መሠረት የለውጥ ሃሳቡን የግዥው ፈጻሚ
አካል የሚያቀርብ ከሆነ፣ ለዚሁ አገልግሎት የተዘጋጀውን ቅፅ በመጠቀም መጠየቂያውን
በማዘጋጀት፣ አቅራቢው ለተጠየቀው ለውጥ የሚከተሉትን መረጃዎች የያዘ የዋጋ
ማቅረቢያ ሃሳቡን በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለፕሮጀክት ሥራአስኪያጁ
እንዲያቀርብ ያሳውቃል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
15/74
i) ስለለውጡ ከአቅራቢው በቀረበለት የአፈጻጸምና የዋጋ ረቂቅ ሃሳብ
መሠረት የዋጋ ማቅረቢያውን ዝግጅት እንዲቀጥልበት ያዛል፣
ii) ከረቂቅ ሃሳቡ ውስጥ ያልተቀበላቸውን በመለየት አቅራቢው በድጋሚ
iii) አይቶ እንዲያሻሽላቸው ያሳስባል፣
iii) የግዥው ፈጻሚ አካል በለውጡ እንደማይቀጥልበት ለአቅራቢው ያሳስባል፡፡
(ሐ) ባቀረበው የአፈጻጸምና የዋጋ ረቂቅ ሃሳብ መሠረት አቅራቢው በዝግጅቱ እንዲቀጥልበት
በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 14.2 (ለ) (i) ከግዥው ፈጻሚ አካል ለአቅራቢው
በተሰጠው መመሪያና በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 14.2 (ሀ) መሠረት ለለውጡ
የዋጋ ማቅረቢያውን ያዘጋጃል፡፡ አቅራቢውም አስፈላጊ ሆኖ ካገኘው የሚሰጠው የዋጋ
ማቅረቢያ ጸንቶ የሚቆይበትን ጊዜ የሚጠቅስ ሲሆን፣ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ 14.2 (ረ) መሠረት ሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች ስምምነት ላይ የማይደርሱ ሲሆን
በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 14.2 (ሰ) ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
(መ) እስከተቻለ ድረስ ለእያንዳንዱ ለውጥ የሚሞላው ነጠላ ዋጋ በውሉ ውስጥ ለተመሣሣይ
ጉዳይ የተመዘገበውን ዋጋ መሠረት ያደረገ መሆን ይኖርበታል፡፡ የለውጡ ዝርዝር ሁኔታ
አስቀድሞ ውል ውስጥ ከተመዘገቡት ጋር የሚቀራረብበት ሁኔታ ከሌለ፣ ሁለቱም ወገኖች
ሌላ የሚመጥን አዲስ ተመን አውጥተው በመስማማት ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
(ሠ) አቅራቢው አዲስ የቀረበውን የለውጥ ጥያቄ እያዘጋጀ እንዳለ ወይም ከዚያም አስቀድሞ
ቀደም ሲል ግዴታ ከገባባቸው ለውጦች ጋር ሲታይ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ
14 መሠረት ከተፈቀደው የውሉን ዋጋ ከ 15%በበለጠ መጨመር ወይም መቀነስ ጋር
ያልተጣጣመ ሆኖ ካገኘው፣ የለውጡን የዋጋ ማቅረቢያ ከማስረከቡ በፊት የለውጡን
ሃሳብ መቃወሚያ በጽሁፍ ያቀርባል፡፡ የግዥው ፈጻሚ አካልም የአቅራቢውን መቃወሚያ
ከተቀበለ ለውጡን በመሠረዝ በአቅራቢው ሃሳብ መስማማቱን በጽሁፍ ያስታውቃል፡፡
የአቅራቢው በዚህ ደረጃ ተቃውሞ አለማቅረብ በቀጣይ የለውጥ ጥያቄ ወቅት ወይም
ትዕዛዝ ወቅት እስቀድሞ ስለተፈጸመው ለውጥ ጭምር በማንሣት የመቃወምም ሆነ
መሠረታዊውን የውል ድንጋጌ ባከበረ መልኩ የማቅረብ መብቱን አያጎድልበትም፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
16/74
ካልቻሉ፣ ለውጡ አይተገበርም፡፡ ይሁን እንጂ ይህ ድንጋጌ የተዋዋዩን በአጠቃላይ የውል
ሁኔታዎች አንቀጽ 23 (የአለመጋባባቶች አፈታት) የተመለከተውን መብት አይገድብም፡፡
(ሀ) አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 14.1 (ለ) መሠረት የለውጥ ሃሳቡን
የሚያቀርብ ከሆነ፣ ለለውጡ ሃሳብ መነሻ ምክንየቶችን በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀፅ 14.2 (ሀ) ከተመለከተው መረጃ ጋር ለፕሮጀክት ሥራአስኪያጁ በማመልከቻው
ቅጽ በመሙላትና በማያዝ ያቀርባል፡፡ የለውጥ ሃሳብ ማመልከቻውን መድረስ ተከትሎ
ሁለቱም ወገኖች በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 14.2 (ረ) እና 14.2 (ሰ)
የተመለከተውን አግባብ ይከተላሉ፡፡ ይሁን እንጂ የግዥው ፈጻሚ አካል ላለመቀጠል
ከመረጠ ወይም ስለለውጡ አቅራቢው ካቀረበው ሠነድ መሠረት ሃሳቡ ጸንቶ በሚቆይበት
ጊዜ ውስጥ የግዥው ፈጻሚ አካልና አቅራቢው ከስምምነት ላይ ለመድረስ ካልቻሉ፣
በተለየ ሁኔታ በሁለቱ ወገኖች ስምምነት ካልሆነ በስተቀር አቅራቢው የለውጥ ሃሳቡን
ሲያዘጋጅ ያወጣው ወጪ እንዲተካለት የመጠየቅ መብት አይኖረውም፡፡
16.1 በልዩ የውል ሁኔታዎች በሌላ አኳኋን ከተገለፁ በስተቀር ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ
ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ውጭ ለሚቀርቡ ዕቃዎች ግብሮችና ቀረጦች፣ የንግድ ፈቃድ
ክፍያዎችና ሌሎች ተመሳሳይ ከኢትዮጵያ ውጭ የሚከፈሉ ክፍያዎች በውሉ አቅራቢው
መከፈል አለበት፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
17/74
16.3 በልዩ የውል ሁኔታዎች በተለይ እስካልተጠቀሰ ድረስ ከኢ.ፌ.ዴ.ሪ መንግሥት የግዛት ክልል
የሚያቀርብ ማናቸውም አቅራቢ ዕቃዎቹን እስከሚያስረክብበት ጊዜ ድረስ
የሚፈለግባቸውን ግብሮች፣ የንግድ ፍቃድ ክፍያዎች፣ ወዘተ በሙሉ የመክፈል ግዴታ
አለበት፡፡
17 አስገዳጅ ሁኔታዎች
17.1 ለዚህ ውል ዓላማ ሲባል ከአቅም በላይ የሆኑ ጉዳዮችማለት ከአቅራቢው አቅም በላይ
የሆኑ ያልተጠበቁ፣ ማስወገድ የማይችላቸውና በተፈለገው ሁኔታ ግዴታውን ለመፈፀም
የማያስችሉ የሚከተሉት ክስተቶች ሲፈጠሩ ማለት ነው፡፡
(ሀ) ውሉን በመፈጸም ሂደት ግንኙነት ባላቸው ቅርንጫፍ መ/ቤቶች የሚከሠቱ የሥራ
ማቆም አድማዎች፣
(ለ) ውሉን ከማስፈፀም አንፃር የጥሬ ዕቃዎች ዋጋ መቀነስ ወይም መጨመር፣
(ሐ) አዲስ ሕግ በመውጣቱ ምክንያት የአበዳሪዎች ግዴታ መለወጥ፣
(መ) በአቅራቢው ወይም በንዑስ ተቋራጩ ወይም በወኪሉ ወይም በሠራተኞቹ ሆነ
ተብሎ ወይም በግድየለሽነት የሚፈጠሩ ችግሮች፣
(ረ) አቅራቢው በሚከተሉት ላይ በቅድሚያ ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግና መገመት
የነበረበት ሲሆን፤
I. ውሉ ስራ ላይ የሚውልበት ጊዜ
II. ግዴታን በመወጣት ሂደት ሊያስወግዳቸው ወይም ሊቋቋማቸው የሚችሉትን
ሁኔታዎች
(ሠ) የገንዘብ እጥረት ወይም ክፍያዎችን አለመክፈል፣
17.3 ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ የገጠመው አቅራቢ የውሉ ቃሎችና ሁኔታዎች በሚፈቅዱት
መሠረት ለመፈጸም የሚያስችል ጥንቃቄና አማራጭ መፍትሔዎች ለመፈለግ ጥረት
እስካደረገ ድረስ፣ ከአስገዳጅ ሁኔታው በመነጨ ምክንያት አንዳንድ የውል ግዴታዎች
ባይፈጸሙ፣ እንደ ውል ያለማክበር አይቆጠርበትም፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
18/74
17.5 ከአቅም በላይ የሆኑ ጉዳዮች የደረሰበት አቅራቢ ለግዥ ፈፃሚው አካል በአስቸኳይ
ማሳወቅ የሚገባው ሲሆን፣ በማንኛውም መንገድ ክስተቱ ከተፈጠረ ቀን ቀጥሎ ባሉት
14 ቀናት ውስጥ ስለተከሰተው ችግር ሁኔታ፣ ስለችግሩ መነሻ ምክንያትና ዝርዝር መረጃ
በማያያዝና እንዲሁም መደበኛውእንቅስቃሴ ስለሚጀመርበት ሁኔታና ጊዜ በመግለፅ
ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡
17.6 ከአቅም በላይ በሆኑ ጉዳዮች ምክንየት አቅራቢው አቅም የለሽ ከሆነበት ጀምሮ ባሉት
ጊዜያት ውስጥ አስፈላጊና ምክንያታዊ የሆነ በችግሩ ምክንየት የደረሰበት ወጪና በውሉ
መሠረት ተቀባይነት ያለው ክፍያ፣ ችግሩ እንደተወገደ ቀሪው ግዴታ የሚጠናቀቅበትን
ሁኔታ ለማመቻቸት ሲባል፣ ለአቅራቢው የሚከፈል ይሆናል፡፡
18.1 አንደኛው ተዋዋይ ወገን በውሉ ውስጥ ከተጠቀሱት ግዴታዎቹ የትኛውንም ያልተወጣ
ከሆነ ውል እንዳላከበረ ይቆጠራል፣
20 ውል መቋረጥ
20.1 ውል የሚቋረጠው በግዥ ፈጻሚው አካልና በአቅራቢው በተገባው ውል ውስጥ
የተካተቱትን ሌሎች መብቶች ወይም ስልጣኖች በማይጻረር መልኩ መሆን አለበት፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
19/74
ለግዥ ፈጻሚው አካል አመቺነት የሚቋረጥ ውል
20.3 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች 20.2 መሠረት የውል ማቋረጥ ማስታቂያ እንደደረሰው
አቅራቢው በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ ውስጥ ወይም በውል ማቋረጥ ማስታወቂያ
ደብዳቤው በተቀመጠ የጊዜ ገደብ ውስጥ የሚከተሉትን ይፈጽማል፡፡
(ለ) ከዚህ በታች በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20.3 (መ) (ii) እንደተመለከተው
ለግዥው ፈጻሚ አካል ከሚሠየሙት በስተቀር ንዑስ ውሎች ሁሉ ይቋረጣሉ፡፡
(ሐ) ማናቸውንም የአቅራቢውን መሣሪያዎች፣ የአቅራቢውንም ሆነ የንዑስ
ተቋራጮችን ሠራተኞችና እንዲሁም በሥራው ቦታ የሚገኙ ማናቸውንም ዓይነት
ፍርስራሽ፣ ስብርባሪና ቆሻሻ በሙሉ ያስወጣል፡፡
20.4 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20.2 የተመለከተውን ተከትሎ የውል መቋረጥ
ሲያጋጥምየግዥው ፈጻሚ አካል የሚከተሉትን ክፍያዎች ለአቅራቢው ይፈጽማል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
20/74
(መ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20.3 (ሀ) መሠረት አቅራቢው የሥራ
ቦታውን በሚለቅበት ሂደት ለተጠናቀቁት ሥራዎች በሚያደርገው ጥንቃቄና
አካባቢውን ጽዱ በማድረግ ሂደት የከፈላቸው ወጪዎች፣ እና
(ሠ) ከውሉ ጋር በተያያዘ አቅራቢው ከላይ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20.3
(ሀ) እስከ (መ) ባለው ያልተሸፈኑትንና እንዲሁም በውሉ መሠረት የገባውን ቃል፣
ግዴታ፣ ኃላፊነትና እንዲሁም ከሌሎች ሦሥተኛ ወገኖች የቀረቡትን አቤቱታዎች
የግዥው ፈጻሚ አካልን ስምና ዝና በጠበቀና በአጥጋቢ ሁኔታ በመፈጸም ሂደት
የገጠሙትን ወጪዎች፡፡
20.5 የግዥው ፈጻሚ አካል ውሉን የሚያቋርጠው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20.2
የተገለጸውን አጋጣሚ በመጠቀም ከሆነ፣ የውል ማቋረጫ ማስታወቂያው የውል
ማቋረጡ ለግዥው ፈጻሚ አካል ምቾት ሲባል መሆኑን፣ የውል አፈጻጸሙ ከመቋረጡ
በፊት እስከምን ድረስ መዝለቅ እንዳለበትና የውሉ መቋረጥ ተፈጻሚነቱ
የሚጀምርበትን ቀን መግለጽ ይኖርበታል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
21/74
(ቀ) አቅራቢው ውሉን በሚያስፈፅምበት ጊዜ በማጭበርበርና በሙስና ድርጊት መሳተፉ
ሲታወቅ፣
(በ) በውሉ ማሻሻያ አካል ካልተመዘገበ በስተቀር የአቅራቢው ድርጅት መሠረታዊ የሆነ
የሕግ ሰውነት ለውጥ ሲያደረግ፣
(ተ) ማናቸውም ውሉን ለማስፈፀም የማያስችሉ ሕጋዊ ሁኔታዎች ሲከሰቱ፣
(ቸ) አቅራቢው ተፈላጊውን ዋስትና ሳያቀርብ ሲቀር ወይም ዋስትና የሚሰጠው አካል
በገባው ቃል መሠረተ ቃሉን ሳይጠብቅ ሲቀር፣
(ኀ) የግዥ ፈፃሚው አካል የግዥ ፍላጐት አሳማኝ በሆነ ምክንያት ሲለወጥ፣
(ነ) በውል ዋጋውና ገበያ ላይ ባለው የገበያ ዋጋ ሰፊ ልዩነት በመኖሩ ምክንያት የግዥ
ፈፃሚው አካል ጥቅሞች የሚጐዳ ሆኖ ሲገኝ፣
(ኘ) ከፍተኛ የጉዳት መጠን ደረጃ ላይ ተደረሰ የሚባለው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
ንዑስ አንቀጽ 24.1(ለ) የተመለከተው ሲሟላ ነው፡፡
20.7 የግዥው ፈጻሚ አካል ውሉን የሚያቋርጠው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ
20.2 ከ (ሀ) እስከ (ኘ) ባሉት ምክንያቶች ከሆነ፣ በውሉ ውስጥ የተዘረዘሩትን የግዥ
ፈጻሚውን አካል መብት በማይጎዳ ወይም በማይገድብ መልኩ፣ የጥፋቱን ዓይነት
በመግለጽ ችግሩ እንዲወገድ/እንዲታረም የጽሁፍ ማስታወቂያ ለአቅራቢው ይሰጣል፡፡
አቅራቢው ማስታወቂያውን ከተረከበበት ቀን አንሥቶ ባሉት 14 ቀናት ውስጥ ችግሩን
ለማስወገድ ካልቻለ ወይም አግባብነት ያላቸውን እርምጃዎች ካልወሰደ፣ የግዥው
ፈጻሚ አካል በአ.የው.ሁ. ንዑስ አንቀጽ 20.6 (ሀ) እስከ (ኘ) ተጠቃሾች በመጠቆም
ለአቅራቢው ውል መቋረጡን ያሳውቃል፡፡
20.8 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 20.6 (ሀ) እስከ (ኘ) መሠረት የውል ማቋረጥ
ማስታወቂያ እንደደረሰው አቅራቢው በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ ውስጥ ወይም በውል
ማቋረጥ ማስታወቂያ ደብዳቤው በተቀመጠ የጊዜ ገደብ ውስጥ የሚከተሉትን
ይፈጽማል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
22/74
20.9 የግዥው ፈጻሚ አካል ወደ ሥራው ቦታ በመግባትና አቅራቢውን አስገድዶ በማስወጣት
ሥራውን በሌላ ሦሥተኛ ወገን ያሠራል ወይም በራሱ ኃይል ይሰራዋል፡፡የግዥው ፈጻሚ
አካል ሥራውን እንዳጠናቀቀ ወይም ሊጠናቀቅ የሚችልበትን ቀን በመጥቀስ
የአቅራቢው መሣሪያዎች በዚያን ቀን እንደሚመለሱለት ወይም ስራው ቦታ ወይም
አጠገብ ድረስ መጥቶ ለመረከብ እንደሚችል በጽሁፍ ያሳውቃል፡፡ አቅራቢውም
ካለምንም መዘግየት በራሱ ወጪ በተሰጠው አቅጣጫ መሠረት ማስወጣት ይኖርበታል፡፡
20.10 በዚህ አንቀጽ ሥር በግዥው ፈጻሚ አካል ማናቸውም የውል ማቋረጥ ሲያጋጥም ውሉ
እስከተቋረጠበት ቀን ድረስ የተከናወኑ ሥራዎች ክፍያ በውሉ መሠረትና እንዲሁም
የተጠናቀቁትንና በሂደት ላይ የሚገኙትን ሥራዎችና መሣሪያዎች ጤንነት ለመጠበቅ
አቅራቢው ያወጣቸው ወጪዎች እንዲሁም በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ
20.8 (ሀ) መሠረት በሥራው ቦታ የሚገኙ ማናቸውንም ዓይነት ፍርስራሽ፣ ስብርባሪና
ቆሻሻ በሙሉ ያስወጣበት ለአቅራቢው የሚከፈሉ ይሆናሉ፡፡ ማናቸውም ከውሉ
መቋረጥ በፊት ከነበሩት ሁኔታዎች እየተሸጋገሩ የመጡ ከአቅራቢው ለግዥው ፈጻሚ
አካል የሚመለሱ ክፍያዎች ቢኖሩ በውሉ መሠረት ለአቅራቢው ከሚከፈሉት መቀነስ
ይኖርባቸዋል፡፡
20.12 አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 20.12 ከ (ሀ) እስከ (ሠ)
ከተጠቀሱት ሁኔታዎች አንደኛው ሲያጋጥም ለግዥው ፈፃሚ አካል ከ 30 ቀናት ያላነሰ
የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ውሉን ማቋረጥ ይችላል፡፡
(ሀ) የግዥው ፈፃሚ አካል በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 23 መሠረት በግልግል ጉዳይ
ላይ የሚገኝ በመሆኑ ምክንያት ካልሆነ በስተቀር በውሉ መሠረት ለአቅራቢው መክፈል
የሚገባውን ክፍያ ከአቅራቢው የጽሑፍ ማስታወቂያ አንሥቶ በ 45 ቀናት ውስጥ ሳይከፍል
የቀረ እንደሆነ፣
(ለ) የግዥ ፈፃሚው አካል በውሉ ግዴታ የገባበትን ለመጥቀስ ያህል፣ የሥራ ቦታ/ሣይት መዳረሻ
መንገድ፣ የሥራው/ሣይት ርክክብ፣ በውሉ መሠረት ለመፈጸም አስፈላጊ የሆኑ የሥራ
ፍቃዶች፣ ወዘተ የመሳሰሉትን መሠረታዊ የሆኑ ጉዳዮችን ሳይፈጸም በመቅረቱ የጽሑፍ
ማስጠንቀቂያ በደረሰው በ 45 ቀናት ጊዜ ውስጥ (በአቅራቢው በጽሑፍ በተሰጠው
ተጨማሪ ጊዜ ውስጥ)፣ በውሉ መሠረት ሳይፈፀም የቀረ እንደሆነ፣
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
23/74
(ሐ) የግዥው ፈፃሚ አካል ጉልህ የሆነ የውል አለማክበር ተግባር የፈጸመ እንደሆነና በ 45 ቀናት
ጊዜ ውስጥ (በአቅራቢው በጽሑፍ በተሰጠው ተጨማሪ ጊዜ ውስጥ) በውሉ መሠረት
ሳይፈጽም የቀረ እንደሆነ፣
(መ) አቅራቢው ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ከአገልግሎቱ ዋነኛውን ክፍል ከ 60 ቀናት ባላነሰ
ጊዜ መፈፀም ሳይችል የቀረ እንደሆነ፣
(ሠ) የግዥ ፈፃሚው አካል በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 23 መሠረት በግልግል
በተሰጠው የመጨረሻ ውሳኔ መሠረት ሳይፈጽም የቀረ እንደሆነ፣
20.13 ውሉ የተቋረጠው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 20.12 (ሀ) እስከ (መ)
መሠረት ከሆነ፣ አቅራቢው በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ ውስጥ የሚከተሉትን
ይፈጽማል፡፡
20.14 ውሉ የተቋረጠው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 20.12 (ሀ) እስከ (መ)
መሠረት ከሆነ፣የግዥው ፈጻሚ አካል ለአቅራቢው በአ.የው.ሁ. አንቀጽ 20.4
የተመለከቱትን ክፍያዎች በሙሉ፣ እና በአቅራቢው ምክንየት ለውሉ መቋረጥ ምክንየት
ከሆኑት ችግሮች ጋር ተያይዘው የደረሱ ጉዳቶችንና የአቅራቢውን የትርፍ መጠን መቀነስ
ሳይጨምር ለሌሎች ጉዳቶች አግባብነት ያለው ተመጣጣኝ ካሣ ይከፍላል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
24/74
20.16 በዚህ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20 ውስጥ ‹‹ሥራው የተጠናቀቀለት››
ተብሎ የተጠቀሰው ሁሉንም የተጠናቀቀ ሥራ፣ የተሰጠ አገልግሎት፣ እስከውል
ማቋረጫው ቀን ድረስ ለስራው ሲጠቀመባቸው የነበሩትንና እንዲጠቀምባቸው በውሉ
ምክንየት በአቅራቢው ኃላፊነት ውስጥ የሚገኙትን የመረጃ ቴክኒዎሎጂና ሌሎች
ዕቃዎች ያጠቃልላል::
20.17 በዚህ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20 ውስጥ ከግዥው ፈጻሚ አካል
ለአቅራቢው የሚከፈል ማናቸውም የሂሳብ ስሌት በውሉ መነሻነት ከግዥው ፈጻሚ
አካል ቀደም ሲል የተፈጸሙትን ክፍያዎች በሙሉ የቅድሚያ ክፍያን ጨምሮ ያገናዘበ
መሆን ይኖርበታል፡፡
21.2 ውሉ ከተጠናቀቀ በኋላ ከዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች አቅርቦት ጋር በተያያዘ በሙሉም ሆነ በከፊል
የተያዙ መረጃዎች፣ ሰነዶች እና ጽሑፎች (በኤሌክትሮኒክስ የተያዙትንም ይጨምራል) አቅራቢው ለግዥ
ፈፃሚው አካል ማስረከብ አለበት፡፡ የውሉ ሁኔታዎች አቅራቢው የመረጃዎቹ፣ የሰነዶቹና የጽሑፎቹ ኮፒዎች
እንዲያስቀምጥ የሚፈቅድ ሲሆን አቅራቢው ይህንን ይፈጽማል፡፡ ከዚሁ በተጨማሪ አቅራቢው በርክክብ
ወቅት ለግዢ ፈፃሚው አካል ሙሉ ትብብር ማድረግ አለበት፡፡ የሚያደርገው ትብብርም ያለምንም እንቅፋት
ሰነዶችን፣ ሪፖርቶችን፣ ማጠቃለያዎችንና ሌሎች መረጃዎችን በተሟላ ሁኔታ ለግዥው ፈፃሚ አካል
በማስረከብ ይሆናል፡፡
22 የመብቶችና ግዴታዎች መቋረጥ
22.1 ውሉ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 20 መሠረት ሲቋረጥ ወይም ውሉ ሲጠናቀቅ ከውሉ
ጋር የተያያዙት መብቶችና ግዴታዎችም ከዚህ በታች በተጠቀሱት ምክንያቶች ካልሆነ በስተቀር
ይቋረጣሉ፡፡
(ሀ) እነዚህ መብቶችና ግዴታዎች በውሉ መቋረጥ ወይም መጠናቀቅ ቀን የነበሩ ከሆነ፣
(ለ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 39 መሠት አቅራቢው የሂሳብ ሰነዶችንና ሌሎች
ጽሑፎችን ኦዲት የማስደረግና የማስመርመር ግዴታ ሲኖርበት፣
(ሐ) በተዋዋይ ወገኖች በህግ የተሰጠ መብት ሲሆን፣ '
(መ) ከታች በተመለተው አንቀፅ ------ መሠረት የዋስትና መብት ሲኖር፣
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
25/74
23 የአለመግባባቶች አፈታት
23.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በጽሑፍ ካላሳወቀ በስተቀር አቅራቢው አለመግባባቶች በሚፈጠሩበት
ጊዜም ቢሆን የውሉን ሁኔታዎች ማስፈፀሙን ለመቀጠል ሁለቱም ወገኖች ተስማምተዋል፡፡
23.2 ከውሉ የሚመነጩ ማናቸውንም አለመግባባቶች ወይም ውዝግቦች የግዥ ፈፃሚው አካልና
አቅራቢው በቀጥታና ይፋዊ ባልሆነ ሰላማዊ ድርድር ለመፍታት ማንኛውንም ጥረት ያደርጋሉ፡፡
23.3 ተዋዋዮቹ የተነሱትን አለመግባባቶች በሰላማዊ መንገድ መፍታት ካልቻሉ በተጫራቾች መመሪያ
ንዑስ አንቀጽ 23.4 በተመለከተው የአለመግባባቶች አፈታት ስርዓት መሠረት የሚከናወን ይሆናል፡፡
23.4 ከላይ በንዑስ አንቀፅ 23.3 መሠረት ሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች አንድ ሲኒየር የሆነ ሰው በተገኘበት
አለመግባባቶቻቸውን ለመፍታት ውይይት ያካሂዳሉ፡፡ ውይይቱ የሚካሄደው በግዥ ፈፃሚው አካል
ሰብሳቢነት ሲሆን የስብሰባው ውጤቶችም በቃለ ጉባዔ ይመዘገባሉ፡፡ እንደዚህ ዓይነት ስብሰባዎች
የሚካሄዱት ስምምነት በተደረሰባቸው ቦታዎች (በስልክ የሚካሄድ ስብሰባም ይጨምራል)
በሰብሳቢው ፍላጐት መሠረት ሲሆን ዓላማቸውም አለመግባባቶችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት
ነው፡፡
23.5 ተዋዋዮች አለመግባባትን ወይም ውዝግብን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ከጀመሩበት ዕለት ጀምሮ
በ 28 ቀናት ውስጥ መፍታት ካልቻሉ አንደኛው ወገን የኢትዮጵያ ህግ በሚፈቅደው መሠረት
ጉዳዩን ወደ ፍ/ቤት ሊያቀርበው ይችላል፡፡
23.6 በህጉ መሠረት ወደ ዳኝነት አካል መቅረብ የሚችሉት በተዋዋዮቹ ወገኖች ሥልጣን የተሰጣቸው
አካላት ናቸው፡፡
24 የታወቁ ጉዳቶች ካሳ
24.1 በአጠቃላይየውልሁኔታዎችአንቀፅ 17
በተመለከተውካልሆነበስተቀርአቅራቢውዕቃዎቹንናተያያዥአገልግሎቶችንበሙሉወይምበከፊልበውሉጊዜውስጥ
መፈጸምሲያቅተውሌሎችየመፍትሔእርምጃዎችእንደተጠበቁሆነውግዥፈፃሚውአካልየውልዋጋንመሠረትአድርጎየ
ጉዳትማካካሻውንበሚከተሉትስልቶችበመጠቀምሊቀንስይችላሉ፡፡
(ሀ) ያልቀረቡ ዕቃዎች ዋጋ ላይ በየቀኑ 0.1% ወይም 1/1000 (ከአንድ ሺ አንድ) ቅጣት፡፡ በየቀኑ
የሚፈፀመው ቅጣት ዕቃዎቹ እስኪቀርቡ ድረስ ይቀጥላል፡፡
(ለ) ከፍተኛው የጉዳት ካሣ መጠን ከውል ዋጋው 10% በላይ መብለጥ አይችልም፡፡
24.1 አቅራቢው ውል በመፈጸም ረገድ ሲዘገይና የውሉ ስራዎች ላይ የሚጎዳ ሲሆን የግዥ ፈጻሚው አካል በአጠቃላይ
የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20 መሰረት ከፍተኛውን የጉዳት ካሳ መጠን (10%) እስኪደርስ ድረስ መጠበቅ
ሳያስፈልገው የቅድሚያ ማስታወቂያ በመስጠት ውሉን ሊያቋርጥ ይችላል::
25 ምስጢራዊነት
25.1 ተዋዋይወገኖችሰነዶችንናመረጃዎችንለሦስተኛወገንሳያስተላልፉበምስጢርመያዝይኖርባቸዋል፡፡
ያለአንደኛውወገንስምምነትየተፃፈስምምነትወይም በሌላኛው ወገን የተሰጠውን ማንኛውም ሰነድ
(ማስረጃ) ወይም ሌላ መረጃከውል በፊት፣ በውል ጊዜ ወይም በኋላ የተሰጠ ቢሆንም እንኳ
ለሌላኛው ተዋዋይም ሆነ ለሶስተኛ ወገን አሳልፎ መስጠት ከህግ ጋር የሚቃረን፣ ተቀባይነት
የሌለውና ውድድርን የሚገታ ተግባር ነው፡፡ ከላይ የተጠቀሱት ቢኖሩም አቅራቢው ለንዑስ
ተቋራጩ ለውሉ አፈፃፀም የሚረዱትንና ከግዥ ፈጻሚው አካል የተረከባቸውን ሰነዶች፣
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
26/74
ማስረጃዎችና ሌሎች መረጃዎች ምስጢርነታቸው እንዲጠበቅ ቃል በማስገባት ሊሰጠው
ይችላሉ፡፡
25.2 ግዥ ፈጻሚው አካል ከአቅራቢው የተቀበላቸውን ሰነዶች፣ ማስረጃዎችና ሌሎች መረጃ ከውሉ ጋር
ለማይዛመዱ ምክንያቶች ሊገለገልባቸውአይችልም፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታም አቅራቢው ከግዥ ፈጻሚው አካል
የተቀበላቸውን ሰነዶች፣ መረጃና ሌላ ማስረጃ ከተፈለገው ግዥ ወይም ተያያዥ አገልግሎት ውጭ ለሌላ ዓላማ
አይገለገልባቸውም፡፡
25.3 በዚህ አንቀፅ መሠረት የተጣለባቸው የምስጢራዊነት ግዴታዎች ቢኖሩም ተዋዋይ ወገኖች ቀጥለው
በተዘረዘሩት መረጃዎች ላይ ተግባራዊ ለማድረግ አይገደዱም፡፡
(ሀ) ግዥ ፈፃሚው አካል ወይም አቅራቢው የውሉን አፈጻጸም ፋይናንስ ከሚያደርጉ ሌሎች
ተቋማት ጋር የሚጋራው መረጃ፣
(ለ) በተዋዋዮች ጥፋት ባልሆነ ሁኔታ አሁኑኑ ወይም ወደፊት በህዝብ ይዞታ ስር የሚገባ መረጃ፣
(ሐ) መረጃውን ለማውጣት ህጋዊ ሥልጣን ባለው አካል አማካኝነት ሦስተኛ አካል ዘንድ የደረሰ
መሆኑ ሲረጋገጥ፣
(መ) ይፋ በወጣበት ጊዜ ለተዋዋይ ወገን ከመወሰኑ አስቀድሞ በሶስተኛ ሰው የተያዘ ስለመሆኑ
ሊረጋገጥ የሚችል መረጃ፣
(ሠ) አንደኛው ተዋዋይ መረጃው ይፋ እንዲሆን በጽሑፍ የፈቀደ መሆኑ ሲረጋገጥ፣
25.4 ተዋዋይ ወገኖች ውሉ ከመቋቋሙ በፊት የነበራቸውን ጠቅላላ ዕውቀት፣ ልምድና ክህሎት
ለመጠቀም አይከለከሉም፡፡
25.5 አቅራቢው ምሥጢራዊ መረጃዎችን ከዚህ በታች እንደተመለከተው የግዥ ፈፃሚው አካል ይፋ
ማድረግ ይችላል፡፡
(ሀ) በየጊዜው ለአቅራቢው በጽሁፍ እየተገለጸ፣ ከሂሣብ ምርመራና ከወቅታዊ የገበያ ዋጋዎች
ጥናት ጋር የተያያዙ ምስጢራዊ መረጃዎች ለሶስተኛ ወገን መስጠት ይቻላል፡፡ መረጃውን
የሚቀበሉት የሶስተኛ ወገን አካላትም መረጃውን ለተፈለገበት ዓላማ በመጠቀም ረገድ
በምስጢር እንዲጠበቁና እንዲጠቀሙ የግዢ ፈፃሚው አካል ጥረት ያደርጋል፡፡ የግዥ
ፈፃሚው አካል በተጨባጭ መረጃ ትክክለኛውን የገበያ ዋጋ ሳያረጋግጥ የዝቅተኛ ዋጋ
ጥያቄ አያቀርብም፡፡
(ለ ) የተፈለገበትን ምክንያት ትክክለኛነትና አሳማኝነት በማረጋገጥ የገቡበትን የውል ግዴታ
በአግባቡ ለመወጣት እንዲችሉ ለድጋፍ ሰጪ አገልግሎት አቅራቢዎችና ለንዑስ
ተቋራጮቻቸው እና
(ሐ ) በሥሩ ለሚተዳደሩና ለሚያስተዳድሩት የበላይ ተቋማት፡፡
(ሀ) በንዑስ አንቀጽ 25.6 (ለ) መሠረት መረጃን ይፋ ማድረግ ወይም አለማድረግ ውሳኔ የግዥ
ፈፃሚው አካል ውሳኔ ብቻ መሆኑን፣
(ለ) በንዑስ አንቀጽ 25.6 (ሀ) መሠረት አቅራቢው በመረጃዎች ይፋ ማድረግና አለማድረግ
ሂደት ከግዥ ፈፃሚው አካል ጋር መተባበር አለበት፡፡ በዚሁ ረገድ አቅራቢው የግዥ
ፈፃሚው አካል የሚያቀርብለትን የትብብርና የድጋፍ ጥያቄ በ 5 የሥራ ቀናት ውስጥ
መልስ ለመስጠት ተስማምቷል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
27/74
25.7 አቅራቢውና ንዑስ ተቋራጩ በቁጥጥራቸው የሚገኘውን መረጃ የግዥ ፈፃሚው አካል ሲጠይቅ
በ 5 የሥራ ቀናት (ወይም የግዥ ፈፃሚው አካል በሚወስነው ሌላ የጊዜ ገደብ ) መስጠት
አለባቸው፡፡
25.8 የግዥ ፈፃሚው አካል የአቅራቢውን ምስጢራዊ መረጃ ይፋ በማድረግ ሂደት መመሪያዎች
በሚፈቅዱት መሠረት አቅራቢውን ማማከር ይኖርበታል፡፡
25.9 በዚህ አንቀፅ የተዘረዘሩት የምስጢራዊነት የውሉ ሁኔታዎች ከመፈጸማቸው በፊት በማንኛውም
ሁኔታ በማንኛውም ወገን ሊሻሻሉ አይችሉም፡፡
25.10 ይህን አንቀጽ 25 ያካተታቸው የምስጢራዊ መረጃዎች (የግል መረጃን ይጨምራል) ሁኔታዎች
ላልተወሰነ ጊዜ ፀንተው ይቆያሉ፡፡ በዚህ ውል በሌላ አኳኋን ካልተገለጸ በስተቀር የዚህ አንቀፅ
ሁኔታዎች ውሉ ከተቋረጠ ወይም ከተጠናቀቀ በኋላ ለ 3 ዓመታት ፀንተው ይቆያሉ፡፡
25.11 አቅራቢው በዚህ አንቀጽ 25 የተመለከቱትን ሁኔታዎች ሳይፈጽም ቢቀር የግዥ ፈፃሚው አካል
ወዲያውኑ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ውሉን የማቋረጥ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
26 የፈጠራ ባለቤትነት መብት
26.1 የማናቸውም መደበኛ ሶፍትዌሮችና መደበኛ ቁሣቁሶች የአእምሮ ሀብት ባለቤትነት መብት የባለቤቱ መብት እንደነበሩ
ይቀጥላሉ፡፡
26.2 አቅራቢው የመደበኛ ሶፍትዌሮቹን ኮፒ እንዲያቀርብ በግዥው ፈጻሚ አካል ከተጠየቀበት ቀን አንሥቶ ባሉት 30 ቀናት
ውስጥ ካላስረከበ፣ ለፕሮጀክቱ ዓላማ ማስፈጸሚያ ሲባል የግዥው ፈጻሚ አካል ተጨማሪ ኮፒዎች ከሚያዘጋጅ
በስተቀር፣ የአጠቃቀም የማባዛትና የመሣሰሉት ነጻነቶች በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 27 መሠረት
እንዲገደቡ ለማድረግ የግዥው ፈጻሚ አካል ተስማምቷል፡፡
26.3 አግባብ ያለው የፍቃድ ስምምነት ካልተደረገ ወይም በል.የው.ሁ. ውስጥ ካልተገለጸ በስተቀር፣ በውሉ መነሻነት ለግዥው
ፈጻሚ አካል የተሰጠው መደበኛ ሶፍትዌሮችን የመጠቀም መብት ለሌላ ሦሥተኛ ወገን ሊፈቀድ፣ ሊሠየም ወይም
በፍቃደኝነት ሊተላለፍ አይችልም፡፡
26.4 በትዕዛዝ የቀረቡትን ሦፍትዌሮች ወይም የሦፍትዌሮቹን አካላትና የፍቃድ ስምምነታቸውን በተመለከተ የግዥው ፈጻሚ
አካልና የአቅራቢው መብቶችና ግዴታዎች በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ ተመልክተዋል፡፡ በልዩ የውል ሁኔታዎች
ውስጥ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ በውሉ እዝል 2 እና 3 የተዘረዘሩትን በትዕዛዝ የቀረቡ ሶፍትዌሮች
በተመለከተ የአእምሮ ሀብት ባለቤትነት መብት ከውሉ ቀን ጀምሮ ወይም ከዚያ በኋላ የተደረገ ከሆነም መብቱ ሥራ
ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ የግዥው ፈጻሚ አካል ነው፡፡ የግዥው ፈጻሚ አካል ይህንኑ መብትና ተያያዥ
አገልግሎቶችን በተሟላ ሁኔታ ለመጠቀም እንዲችል አቅራቢው ተገቢውን ሁሉ እርምጃ የመውሰድ፣ ሠነድ
የማቅረብ፣ ወዘተ ኃላፊነት አለበት፡፡ ከእነዚሁ በትዕዛዝ የቀረቡ ሦፍትዌሮች ወይም የሦፍትዌሮቹ አካላት ጋራ
በተያያዘ የግዥው ፈጻሚ አካል እስከተጠየቀና ውሉን በሚገዙት ሕጎች እስከተፈቀደ ድረስ የሞራል መብት ያላቸው
ሌሎች አካላት ቢኖሩ መብቱን እንደማይጠቀሙበት ስለመደረጉ ወይም መብቱ እንደተነፈገባቸው ማረጋገጥ
የአቅራቢው ኃላፊነት ነው፡፡
26.5 የአንዳንድ ወይም የሁሉም ሦፍትዌሮች የመነሻ ምንጫቸው መለያ ጋር በተያያዘ ተዋዋይ ወገኖች እነዚህን ሁኔታዎች
የማመቻቸት ተግባር ውስጥ የሚገቡት በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተገለጸውና በዚያው መሠረት ይሆናል፡፡
27 የሶፍትዌር ፈቃድ ስምምነት
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
28/74
የያዙትን አዳዲስ ግኝቶች፣ ፈጠራዎችና የመነሻ መዋቅሮች የሚያገኝበትንና የሚጠቀምበትን ሁኔታ
አቅራቢው አመቻችቷል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
29/74
ሊሰጠው ይችላል) በውል ውስጥ የተቀመጡትን ገደቦች ባገናዘበ መልኩ ይፋ
ማድረግና አባዝቶ እንዲጠቀም መስጠት፣
27.2 የመደበኛ ሦፍትዌሮቹ አጠቃቀም በፈቃዱ ስምምነትና በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተመለከተው
መሠረት መሆኑን ለማረጋገጥ አቅራቢው ፍተሻ ያደርጋል፡፡
28.1 አቅራቢው በልዩ የውል ሁኔታዎች በተጠቀሰው ጊዜውስጥና በኢ.የው.ሁ አንቀጽ 56.2 ከተጠቀሰው
ጋር (የትግበራ ርክክብ የጊዜ ዋስትና) በማይጋጭ መልኩ ሥራውን በመጀመር፣ በክፍል 6 በተገለጸው
የሥራ መርሃ-ግብርና በስምምነት ማሻሻያ ተደርጎበት በጸደቀው የፕሮጀክቱ እቅድ መሠረት ተግባሩን
ያከናውናል፡፡
28.2 አቅራቢው በልዩ የውል ሁኔታዎች በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥና በክፍል 6 በተገለጸው የሥራ መርሃ-ግብርና
በስምምነት ማሻሻያ ተደርጎበት በጸደቀው የፕሮጀክቱ እቅድ መሠረት ወይም በአጠቃላይየውል
ሁኔታዎች አንቀጽ 54 (የትግበራ ርክክብ ለመፈጸም ሲባል የተፈቀደ ተጨማሪ ጊዜ) መሠረት
በተራዘመለት የጊዜ ክልል ውስጥ የትግበራ ርክክብ ደረጃ ላይ ይደርሳል፡፡
29 ልዩ ልዩ
29.1 ማናቸውም የውሉ ደንቦች በዚህ ቦታ ላይ ተፈጻሚነት የላቸውም ወይም በማንኛውም አካባቢ
በተግባር ላይ አይውሉም ተብለው የሚገመቱ፣ ተፈጻሚነት አለመኖራቸው ወይም በተግባር ላይ
ባለመዋላቸው ምክንያት የቀሪውን በዚህ ላይ የሚገኙትን ህጎች ተፈጻሚነት እንዳይኖራቸው
የሚያደርግ ወይም ተግባራዊ እንዳይሆን የሚሰጡ አንቀጾች በሌላ አካባቢዎች ውስጥ እነዚህን
የመሳሰሉትን ደንቦች ከተፈጻሚነት ወይም ተግባራዊ አለመሆን የሚያግዳቸው የለም።
29.2 የግዥ ፈጻሚ አካሉ ወይም አቅራቢው ውሉን ካለመፈጸሙ የተነሳ ወይም የውሉን ደንቦችና
ሁኔታዎች በትክክል ካለማካሄዱ የተነሳ ወይም ደግሞ ይህንን ውል የሚጥስ ሁኔታ ከተከሰተ የዚህ
ውል ተከታታይ ደንቦችና ሁኔታዎች ማስቀረት ወይም መጣስ ሆኖ አይቆጠርም።
29.3 እያንዳንዱ ወገን ውሉን ለማዘጋጀት ወይም ለማስፈጸም የሚወጡትን ማንኛውም ወጪዎች፤
የህግና ሌሎች ወጪዎችን ጨምሮ የየራሱን ወጪዎች የመሸፈን ሀላፊነት አለበት።
29.4 አቅራቢው በህግ በኩል ወይም በማንኛውም ፍ/ቤት የክስ ሂደት እንደሌለበት፤ በማንኛውም
የአስተዳደር አካላት የአቅራቢው የፋይናንስ ሁኔታ ወይም የንግድ ስራውን ወይም እንቅስቃሴውን
ሊነካ ወይም ሊያስጠይቅ የሚችል ጉዳይ የሌለው መሆኑን ዋስትና ይሰጣል:: ከዚሁ በተጨማሪ
አቅራቢው ውሉን ለመዋዋል የሚያግደው ምንም አይነት የውል ሁኔታ እንደሌለ፤ እንዲሁም
አቅራቢው በውሉ ውስጥ ሊኖሩ የሚችሉ አደጋዎችና አጋጣሚዎች በመገንዘብ ወይም በውሉ ውስጥ
ያሉትን ማንኛውም ግዴታዎችና መረጃዎች በመረዳት በዚሁ መሰረት ሊፈጽም የተስማማ መሆኑን
ያረጋግጣል።
29.5 በውሉ ውስጥ የተሰጡት መብቶችና መፍትሔዎች በሌላ ማንኛውም አይነት ውል ወይም ሰነድ
ውስጥ ያልተካተቱ መብቶች ወይም መፍትሔዎች ሲሆኑ አጠቃላይነታቸው ግን ከሌላው ጋር
ሊራመድ ይችላል። በዚህ አንቀጽ ውስጥ “መብት’’ ሲባል ማንኛውም ስልጣን፣ መብት፣ መፍትሔ
ወይም የንብረት ባለቤትነት ወይም የዋስትና ባለመብትነት ያካትታል።
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
30/74
ሐ. የግዥ ፈፃሚ አካል ግዴታዎች
30 ድጋፍስለመስጠት
30.1 በውል ውስጥ በሌላ አኳኋን ካልተገለፀ በስተቀር የግዥው ፈጻሚ አካል ለአቅራቢው የሚሰጣቸው
ማናቸውም መረጃ እና/ወይም ጥቆማ ትክክለኛነት ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡
30.2 የግዥው ፈጻሚ አካል አቅራቢው በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ ክፍል ውስጥ በተመለከተው የሥራ
መርሃ-ግብርና በስምምነት በጸደቀው የፕሮጀክቱ እቅድ (በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ
44.2 እንደተመለከተው) መሠረት ለመፈጸም የሚያስችሉ ቁሳቁሶች፣ መረጃዎችና በቁጥጥሩ ሥር
የሆኑ ውሳኔዎችን ለአቅራቢው በወቅቱ የማቅረብ ኃላፊነት አለበት፡፡ በዚህ መልኩ ቁሳቁሶችን፣
መረጃዎችንና በቁጥጥሩ ሥር የሆኑ ውሳኔዎችን ለአቅራቢው በወቅቱ ያለመስጠት በአ.የው.ሁ.
አንቀጽ 20.12 (ለ) መሠረት ውል ለማቋረጥ እንደመነሻ ሊወሰድ ይችላል፡፡
30.3 የግዥ ፈጻሚው አካል የሥራውን ቦታና መዳረሻዎች እንዲሁም ውሉን በአግባቡ ለመፈጸም
ተገቢነት ያላቸውን ቦታዎችና መዳረሻዎቻቸውን ለአቅራቢው ለማስረከብ የሚያችሉት ሕጋዊና
አካላዊ ሁኔታዎች የማግኘት ኃላፊነት አለበት፡፡
30.4 አቅራቢው ውሉን በአግባቡ ለመወጣት የሚያስችሉና በሀገር ውስጥ ባለሥልጣናት ተፈላጊ የሆኑ
የድጋፍ ደብዳቤዎችን የይለፍና የማስገቢያ ፈቃዶች ሲፈለግና ድጋፍ እንዲደረግለት ሲጠይቅ የግዥ
ፈፃሚው አካል አስፈላጊውን ድጋፍና እገዛ ያደርግለታል፡፡
30.5 በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ፣ በልዩ የውል ሁኔታዎቸ፣ በስምምነት በጸደቀው የፕሮጀክት ዕቅድ
ወይም በውሉ ሌሎች ክፍሎች በተገለጸው መሠረት የመገናኛ እና/ወይም የኃይል በበቂ ደረጃ
ማግኘት ወይም ከፍ ማድረግና መጨመር በአቅራቢው ኃላፊነት ሥር በሚሆኑበት ጊዜ፣ የግዥው
ፈጻሚው አካል ሁኔታው ለማመቻቸት ተገቢውን ሁሉ ወቅታዊ ድጋፍ ያደርጋል፡፡
30.6 የግዥው ፈጻሚ አካል በውል ውስጥ በአቅራቢው ግዴታነት ተለይተው ከተቀመጡት ውጪ፣ አቅራቢው
የሥርዓቱን ዕቃዎችና መሣሪያዎች ተከላና የትግበራ ርክክብ (ለመጥቀስ ያህል፣ ማናቸውንም
ተፈላጊ የመገናኛና የኃይል አገልግሎቶች) በስምምነት በጸደቀው የፕሮጀክቱ እቅድ መሠረት
ለመፈጸም የሚያስችሉ ቁሳቁሶችን፣ መዳረሻዎችንና መረጃዎችን ለአቅራቢው በወቅቱ የማቅረብ
ኃላፊነት አለበት፡፡የግዥው ፈጻሚ አካል ዝግየታ አቅራቢው እስከፈለገ ድረስ ለትግበራው ርክክብ
የጊዜ ማራዘም ጥያቄ ሊያስከትል ይችላል፡፡
30.7 በውሉ ውስጥ በሌላ አኳኋን ካልተገለጸ ወይም ተዋዋይ ወገኖች ካልተስማሙ በስተቀር፣ አቅራቢው
የርክክብ፣ የተከላ፣ የድኅረ-ተከላና የትግበራ ርክክብ በተገቢው ሁኔታ እንዲፈጸም ጥያቄውን
በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ ክፍል ውስጥ በተመለከተው የሥራ መርሃ-ግብርና በስምምነት
በጸደቀው የፕሮጀክቱ እቅድ የጊዜ ክልል ውስጥ ለግዥው ፈጻሚ አካል ካቀረበ፣ አግባብነት ያላቸውን
ብቁ ባለሙያዎችና ሠራተኞች በበቂ መጠን ያቀርባል፡፡
30.8 የግዥው ፈጻሚ አካል በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ፣ በልዩ የውል ሁኔታዎች፣ በስምምነት በጸደቀው
የፕሮጀክት ዕቅድ ወይም በውሉ ሌሎች ክፍሎች በተገለጸው መሠረት በአቅራቢው በሚሰጡት
ሥልጠናዎች ላይ የሚሣተፉ አግባብነት ያላቸውን ሠራተኞች በመምረጥ ከሚያስፈልጋቸው ድጋፍ
ጋር ይመድባል፡፡
30.9 የግዥው ፈጻሚ አካልበአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.3 መሠረት የትግበራ ርክክብ
ፍተሻ/ዎች የማድረግና ቀጥሎ ባሉት ጊዜያት የሥራውን ሂደት የመከታተል ከፍተኛ ኃላፊነት
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
31/74
አለበት፡፡ ይሁን እንጂ በውል ውስጥ በሌላ አኳኋን ካልተገለጸ በስተቀር ከርክክብ በኋላ ከአቅራቢው
የሚጠበቁበትን ኃላፊነቶች የሚገድብ አይሆንም፡፡
30.10 በውል ውስጥ ኃላፊነቱ የአቅራቢው ስለመሆኑ ተለይቶ ካልተገለጸ በስተቀር፣ የግዥው ፈጻሚ አካል
ተቀባይነት ያገኘ የመረጃ አስተዳደር ደንብ የሚፈቅደውን ደረጃ በጠበቀ ሁኔታ የመጠቀምና
መረጃዎች ለአደጋ ተጋላጭ በማይሆኑበት ሁኔታ የማከማቸት ኃላፊነት አለበት፡፡
30.11 በዚህ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 30 ሥር የተመለከቱትን ግዴታዎች በመፈጸም ሂደት
የሚያጋጥሙትን ማናቸውንም ወጪዎች (በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.3 መሠት
የትግበራ ርክክብ ፍተሻ/ዎች በሚካሄድበት ወቅት በአቅራቢው ላይ የሚደርሱበትን ወጪዎች
ሳይጨምር) መሸፈን የግዥ ፈጻሚው አካል ኃላፊነት ነው፡፡
30.12 ሌሎች በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ የግዥው ፈጻሚ አካል ኃላፊነት ተደርገው የተመዘገቡትን (ካሉ)
ይጨምራል፡፡
መ. ክፍያ
31 የውል ዋጋ
31.1 በዚህ ውል መሠረት ለቀረቡት ዕቃዎችና ለተከናወኑ ተያያዥ አገልግሎቶች አቅራቢው የሚጠይቀው
ዋጋ በመጫረቻ ሠነዱ ካቀረበው ዋጋ የተለየ መሆን የለበትም፡፡
31.3
በውሉውስጥበተለየመልኩካልተጠቀሰበስተቀርበውሉዋጋትክክለኛነትናይህምበውሉመሠረትየገባባቸ
ውንግዴታዎችበሙሉእንደሚሸፍንለትእርግጠኛናእርካታእንደተሰማውተደርጎይወሰዳል፡፡
31.4 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀፅ 15.1 በሌላ ሁኔታ ካልተገለፀ በስተቀር የውል ዋጋ
በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 31.1 ውስጥ ከተመለከተው በላይ ሊጨምር የሚችለው
ተዋዋዮች በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 14 መሠረት በተጨማሪ ክፍያ ላይ የተስማሙ ከሆነ
ብቻ ነው፡፡
32 የዋጋ ማስተካከያ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
32/74
33 የክፍያ አፈፃፀም
33.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በዚህ አንቀፅ የውል ግዴታዎች መሠረት አቅራቢው ላቀረባቸው ዕቃዎችና
ተያያዥ አገልግሎቶች በውል ዋጋው መሠረት ለአቅራቢው ክፍያ ይፈጽማል፡፡
33.2 አቅራቢው ለግዥ ፈፃሚው አካል የሚያቀርበው የክፍያ ጥያቄ ተገቢ ፋክቱሮችን በማያያዝ በጽሑፍ
መሆን አለበት፡፡ ግዥ ፈፃሚው አካል ክፍያ መፈጸም የሚችለው በውሉ ውስጥ የተጠቀሱት
ግዴታዎች መሟላታቸውን ካረጋገጠ በኋላ ነው፡፡
33.4 በዚሁ ንዑስ አንቀጽ 33.3 መሠረት ተቀባይነት ያለው ፋክቱር ሲቀርብ የግዥ ፈፃሚው አካል በልዩ
የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተሰጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ለአቅራቢው ክፍያ መፈፀም አለበት፡፡
33.5 በዚሁ ውል መሠረት ለአቅራቢው የሚፈፀመው ክፍያ በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተመለከተው
የገንዘብ ዓይነት ነው፡፡
33.6 በአቅራቢው የሚቀርበው ፋክቱር የታክስ ክፍያዎችን ለይቶ የሚያሳይ መሆን አለበት፡፡
33.7 ተጨማሪ የግዥ ወይም የሥራ ትዕዛዝ በጽሑፍ በቅድሚያ ካልተሰጠ በስተቀር በትርፍነት ለሚቀርቡ
ዕቃዎች የግዥ ፈፃሚው አካል ኃላፊነት የለበትም፡፡
33.8 ከውሉ ዋጋ ላይ የተፈፀመ/የሚፈፀም ክፍያ፣ የውል ግዴታ በተገቢው መንገድ ስለመጠናቀቁ እንደማረጋገጫ ተደርጎ
በግዥ ፈጻሚው አካል አይወሰድም::
33.9 አቅራቢው የቅድሚያ ክፍያ እንዲሰጠው ከጠየቀ የግዥ ፈፃሚው አካል ከውል ዋጋው ከ 30% ያልበለጠ
ሊከፍለው ይችላል፡፡
33.10 አቅራቢው የቅድሚያ ክፍያ ጥያቄ በሚጠይቅበት ጊዜ፣ ከተጠየቀው የገንዘብ መጠን ጋር እኩል የሆነና
በራሱ ምርጫ ከታማኝ ባንኮች የተሰጠ የተረጋገጠ የባንክ ቼክ ወይም ካለምንም ቅድመ -ሁኔታ
የሚከፈል የባንክ ዋስትና ከጥያቄው ጋር አያይዞ በውሉ መሠረት ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
33.11 የቅድሚያ ክፍያ ዋስትናው የጊዜ ገደብ ካበቃና አቅራቢው ሊያራዝመው ፈቃደኛ ካልሆነ የግዥ
ፈጻሚው አካል በውሉ መሠረት ከሚከፍለው ክፍያ እኩል መጠን ያለው ገንዘብ ቀንሶ ያስቀራል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
33/74
33.12 ውል በማንኛውም ምክንያት ከተቋረጠ አቅራቢው የወሰደውን የቅድሚያ ክፍያ ለማካካስ ሲባልየግዥ
ፈጻሚው አካል የቅድሚያ ክፍያ ዋስትናውን መውረስ ይችላል፡፡
ሠ. የአቅራቢው ግዴታዎች
34 የአቅራቢው ኃላፊነቶች
34.2 አቅራቢው ስለመረጃ ሥርዓቱ በግዥው ፈጻሚ አካል የተዘጋጀውን ዝርዝር መረጃና ሠነድ እንዲሁም
የሥራውን ቦታ በአካል በመጎብኘት፣ ከመጫረቻው ሠነድ ማስረከቢያ ቀነ -ገደብ 28 ቀናት በፊት ዝግጁ
ተደርገው የነበሩትን ተዛማጅ ጉዳዮች በመረዳትና መሠረት በማድረግ ከግዥው ፈጻሚ አካል ጋር ይህንን
ውል አድርጓል፡፡ የቀረቡለትን መረጃዎችና ሠነዶች ለመጠቀም ያለመቻል፣ ውጣ ውረዶችን በአግባቡ
ከመገመት ኃላፊነት ወይም ውሉን በአግባቡ ለመፈጸም ከሚከፈለው ወጪ ነጻ እንደ ማያደርገው
አቅራቢው ተቀብሏል፡፡
34.3 አቅራቢው በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ ክፍል ውስጥ በተመለከተው የሥራ መርሃ-ግብርና በስምምነት
በጸደቀው የፕሮጀክቱ እቅድ (በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 44.2 እንደተመለከተው)
መሠረት ለመፈጸም የሚያስችሉ ቁሳቁሶች፣ መረጃዎችና በቁጥጥሩ ሥር የሆኑ ውሳኔዎችን ለግዥው
ፈጻሚ አካል በወቅቱ የማቅረብ ኃላፊነት አለበት፡፡ በዚህ መልኩ ቁሳቁሶችን፣ መረጃዎችንና በቁጥጥሩ
ሥር የሆኑ ውሳኔዎችንበወቅቱ ያለመስጠት በአ.የው.ሁ. አንቀጽ 20.6 መሠረት ውል ለማቋረጥ
እንደመነሻ ሊወሰድ ይችላል፡፡
34.4 አቅራቢው ውሉን በአግባቡ ለመወጣት የሚያስችሉና ተፈላጊ የሆኑ የድጋፍ ደብዳቤዎችን የይለፍና
የማስገቢያ ፈቃዶች በኤፌዲሪ መንግሥት የግዛት ክልል ውስጥ ከሚገኙት ባለሥልጣን መ /ቤቶች በስሙ
የሚያገኝ ሲሆን፣ ይህም የአቅራቢውንና የንዑስ ተቋራጮችን ሠራተኞች የመግቢያ ቪዛና የሥራ
ፈቃድ፣ ከውጭ ሀገር ለሚያስገቧቸው መሣሪያዎቻቸውም የይለፍ ፍቃድ ማግኘትን ጭምር
ያካትታል፡፡ በተጨማሪም በአ.የው.ሁ. አንቀጽ 30.4 መሠረት የግዥው ፈጻሚ አካል ኃላፊነት ውጪ
ለሆኑና ውሉን በአግባቡ ለመወጣት አስፈላጊ ለሆኑት ሁሉ ተገቢውን ሁሉ ፍቃድና የይለፍ ድጋፎች
ያገኛል፡፡
34.5 አቅራቢው በኢፌዴሪ መንግሥት የግዛት ክልል ውስጥ ተፈጻሚ የሆኑ ማናቸውንም ብሔራዊ፣ ክልላዊ‹
የከተማ አስተዳደርና ከውሉ አፈጻጸም ጋር ግንኙነት ያላቸውን ጨምሮ አስገዳጅ ሕጎችን ሁሉ
ያከብራል፡፡ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 30.1 የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሁኖ አቅራቢው
ራሱና ሠራተኞቹ እንዲሁም ንዑስ ተቋራጮቹና ሠራተኞቹ በፈጸሙት የሕግ ጥሰት ምክንየት
ከሚደርሱት በዕዳ ተጠያቂነት፣ ጉዳት፣ ክስ፣ ቅጣት፣ እና ማናቸውም ዓይነት ወጪ ከሚያስከትሉት
ተዛማጅ ሁኔታዎች ሁሉከለላ በመሆን ወይም ካሣ በመክፈል የግዥው ፈጻሚ አካልን ነጻነት
ያረጋግጣል፡፡ይሁን እንጂ በዕዳ ተጠያቂነት፣ ጉዳት፣ ክስ፣ ቅጣት፣ እና ማናቸውም ዓይነት ወጪ
የሚያስከትሉ ተዛማጅ ሁኔታዎች የግዥው ፈጻሚ አካል በፈጸመው ስህተት ወይም አስተዋጽዖ
ምክንያት የደረሱ ከሆነ አቅራቢው ተጠያቂ አይሆንም፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
34/74
34.6 አቅራቢው ከራሱ ሠራተኞችና ከንዑስ ተቋራጮች ሠራተኞች ጋር ከውሉ ጋር በተያያዘ ማናቸውንም
ዓይነት ድርድር በሚያደርግበት ጊዜ ሁሉ ለሁሉም ለታወቁ የጾም ፍቺዎችና የታወቁ በዓላት፣
ለሃይማኖታዊና ሌሎች ልማዳዊ/ባህላዊ ሁኔታዎችን እንዲሁም ከሰው ኃይል ቅጥር ጋር የተያያዙ
ሀገራዊ ሕጎችና ደንቦችን ያከብራል፡፡
34.7 ሌሎች በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ የአቅራቢው ኃላፊነት ተደርገው የተመዘገቡትን (ካሉ)
ይጨምራል፡፡
35.1 አቅራቢው ሽርክና፣ ጊዜያዊ ሕብረት ወይም ማህበር ከሆነ ከግዥ ፈጻሚው አካል የሚኖረውን ውል
በማስፈፀም ሂደት አባላቱ በጋራና በግል ተጠያቂ ናቸው፡፡ ሸርክናውን፣ ጊዜያዊ ሕብረቱን ወይም
ማህበሩን የሚመራ ሰው በተወካይ ባለሥልጣንነት ይመርጣሉ፡፡ ሽርክናው፣ ጊዜያዊ ሕብረቱ ወይም
ማሕበሩ ጥምረቱን፣ ውህደቱንም ሆነ የአመሠራረትና የመተዳደሪያ ደንቦቹን ለግዥ ፈፃሚው አካል
ሳያሳውቅ መቀየር አይችልም፡፡
36.1 በውሉ መሠረት የሚቀርቡ ዕቃዎችና አገልግሎቶች በክፍል 5 በተመለከተው መሠረት ተቀባይነት
ካላቸው/ባለመብት ከሆኑት አገሮችና ግዛቶች መነሻ ይኖራቸዋል፡፡
36.2 ለዚህ አንቀፅ ዓላማ ሲባል ‹‹መነሻ›› ማለት ዕቃዎቹ የተቆፈሩበት፤ ያደጉበት፤ ወይም የተመረቱበት
ወይም አገልግሎቱ የቀረበበት ማለት ነው። ዕቃዎች ተመረቱ የሚባለው በፋብሪካ ተፈብርከው
ሲወጡና በምርት ሂደት ውስጥ ሲያልፉ ወይም መሠረታዊ የሆነ አካላዊ መገጣጠሞች ተደርጎባቸው
ሲሰሩና አካላቶቹ በመሠረታዊ ፀባዮቻቸው በዓላማ ወይም በአገልግሎት ተቀባይነት ያለው አዲስ
ምርት ሲገኝ ማለት ነው፡፡
37.2 አቅራቢው፣ ንዑስ ተቋራጩ ወይም የአቅራቢው ሠራተኛ ወይም ወኪል ከዚህ ውል ጋር በተያያዘ
ለግዥ ፈፃሚው አካል ማባበያ ለመስጠት የጠየቀ፣ ወይም የሰጠ ከሆነ፣ ስጦታዎችና ጉቦ ያቀረበ
ከሆነና ተመሳሳይ ድርጊቶችን መፈፀሙ ከተረጋገጠ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ የግዥ ፈፃሚው አካል
ውሉን ሊያቋርጥ ይችላል፡፡
37.3 አቅራቢው ከዚህ ውል ሊያገኝ የሚገባው ሙሉ ክፍያ በውል ዋጋው የተመለከተውን ብቻ ነው፡፡ ከዚህ
ውጭ በውሉ መሠረት ከሚያከናውናቸው ተግባራት ወይም ሊፈጽማቸው ከሚገባ ግዴታዎች ጋር
በተያያዘ የንግድ ኮሚሽን፣ ቅናሾች ወይም ቀጥተኛ ያልሆኑ ክፍያዎች መጠየቅና መቀበል የለበትም፡፡
37.4 ከዚህ ውል ጋር በተያያዘ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ አቅራቢው ያለግዥ ፈፃሚው አካል ፈቃድ ምንም
ዓይነት ኮሚሽን ወይም የባለቤትነት ክፍያ መቀበል አይችልም፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
35/74
37.5 አቅራቢውና ሠራተኞች ከዚህ ውል ጋር በተያያዘ በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ የሚያገኙትን መረጃ
(መረጃው ከውሉ በፊት፣ በውሉ ጊዜ ወይም ከውሉ በኋላ የተገኘ ቢሆንም) በምስጢር መጠበቅ
አለባቸው፡፡ ከግዥ ፈፃሚው አካል በጽሑፍ ካልተፈቀደላቸው በስተቀር መረጃውን ለሦስተኛ ወገን
አሳልፈው መስጠት የለባቸውም፡፡ ከዚሁ በተጨማሪ ለዚሁ ውል አፈፃፀም ሲባል ከግዥ ፈፃሚው
አካል በጥናትና ምርምር እንዲሁም በሙከራ የተገኙ ውጤቶችን በምስጢር መጠበቅ ይኖርባቸዋል፡፡
37.6 የዚህ ውል ሁኔታዎች ያልተለመዱ የንግድ ወጪዎችን አያስተናግዱም፡፡ ያልተለመዱ የንግድ ወጪዎች
የሚባሉት ውሉ ውስጥ ያልተጠቀሱ ሕጋዊ ላልሆኑ አገልግሎቶች የሚከፈሉ ኮሚሽኖችና
የመሳሰሉትን ያካትታል፡፡ እንደዚህ ዓይነት ያልተለመዱ የንግድ ወጪ ጥያቄዎች ሲነሱ ውሉ
እንዲቋረጥ ይደረጋል፡፡
37.7 አቅራቢው ከውሉ አፈጻጸም ጋር በተያያዘ በግዥ ፈጻሚው አካል ውሉ ያለበትን ደረጃ የሚያሳይ
ማረጋገጫ እንዲያቀርብ ሲጠየቅ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ የግዥ ፈጻሚው አካል
አጠራጣሪ የሆኑ የንግድ ሁኔታዎች ስለመኖራቸው ከገመተ እውነታውን ለማወቅ አስፈላጊ ናቸው
የሚላቸውን የሰነድ ማስረጃዎች ሊጠይቅ ወይም በአካል ተገኝቶ ሊያጣራ ይችላል፡፡
38 የጥቅም ግጭቶች
38.1 አቅራቢው በውል አፈጻጸም ሂደት እንቅፋት ሊሆኑ የሚችሉ የፍላጎቶች ግጭትን ለመከላከልና
ለማስወገድ አስፈላጊ የሆኑ እርምጃዎች መውሰድ አለበት፡፡ የፍላጎቶች ግጭት በተለይ
ከኢኮኖሚያዊ ፍላጎት፣ በዝምድና ወይም በሌሎች ግንኝነቶች ወይም የጋራ ፍላጎቶች ምክንያት
ሊመነጩ ይችላሉ፡፡ ማንኛውም በውል አፈጻጸም ወቅት የሚከሰቱ የፍላጎቶች ግጭት
የለምንም መዘግየት ከግዥ ፈጻሚው አካል በጽሑፍ መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
38.2 ግዥ ፈጻሚው አካል የፍላጎቶች ግጭት ለመከላከል በአቅራቢው በኩል እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎች
ትክክለኛነት የማጣራትና አስፈላጊ ከሆነም ተጨማሪ እርምጃዎች እንዲወሰዱ የማድረግ
መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ የአቅራቢው ሰራተኞችና የማኔጅሜንት አባላት የፍላጎቶች ግጭት
ሊፈጥሩ በሚችሉ ተግባራት አለመሳተፋቸውን አቅራቢው ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡ በእንደዚህ
አይነት ተግባር ላይ የተሰማሩ ሰራተኞች ቢኖሩ አቅራቢው በአንቀጽ 24 የተመለከተውን
በማይጻረር መልኩ ከግዥ ፈጻሚው አካል ምንም አይነት ካሳ ሳይጠይቅ አቅራቢው ወዲያውኑ
በሌሎች ሰራተኞች መለወጥ ይኖርበታል፡፡
38.3 አቅራቢው የሰራተኞቹን ነጻነት ከሚጎዳ ከማንኛውም ግንኙነት መቆጠብ አለበት፡፡ ከእንደዚህ
አይነት ተግባር ካልተቆጠበና ራሱን ችሎ በነጻነት የማይሰራ ከሆነ በውሉ ውስጥ የተመለከቱት
የጉዳት ካሳ ክፍያዎች እንደተጠበቁ ሆነው የግዥው ፈጻሚ አካል ያለምንም ማስታወቂያ ውሉን
ሊያቋርጥ ይችላል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
36/74
ይኖርበታል፡፡ የሂሳብ መዝገቦቹ የዕቃዎቹን ዝርዝርና ዋጋዎች በግልጽ የሚያሳይ መሆን
ይኖርበታል፡፡
39.2 የፌዴራል ጀነራል ኦዲተርና የመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ወይም
የኤጀንሲው ኦዲተሮች በየጊዜው የግዥው ኢኮኖሚያዊ ብቃትና ጥራት ለማረጋገጥ
ሰነዶችን ሊመረምሩ ይችላሉ፡፡ በዚህ ጊዜ አቅራቢው እንደአስፈላጊነቱ የፅሑፍ
ማብራሪያዎች እንዲያቀርብ ሊጠየቅ ይችላል፡፡ አቅራቢው ከዚህ ውል ሁኔታዎች ጋር
በማያያዝ ሥልጣን በተሰጠው አካል የሙስናና ሌሎች ማጣራቶች ሲደረጉ ሙሉ
ትብብር ማድረግ አለበት፡፡
40 የመረጃ አጠባበቅ
40.1 አቅራቢው የመረጃ ጥበቃ ህጐች በሚፈቅዱት መሠረት ውሉን መፈፀም አለበት፡፡
አቅራቢው በተለይ በሚከተሉት ሁኔታዎች ላይ ተስማምቷል፡፡
41 ክለሳ
41.1 የግዥ ፈፃሚው አካል ባለሥልጣን በሚጠይቀው መሠረት በዚህ የውል ሁኔታዎች ከቀረቡት
ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች በተገናኘ የግዥ ፈፃሚው አካል የእርካታ ደረጃ ለማየት
አቅራቢው በሚጠራው ስብሰባ ላይ ተገኝቶ የውይይቱ ተካፋይ መሆን ይጠበቅበታል፡፡ በውይይቱ
ላይ የሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች ከፍተኛ ባለሙያዎችና ሌሎች ሠራተኞች ተሳታፊ ይሆናሉ፡፡
ሁለቱም ወገኖች የውይይት አጀንዳ በስምምነት ያዘጋጃሉ፡፡
42.1 አቅራቢው ውሉን በፈረመ በአሥራ አምስት (15) ቀናት ውስጥ ለመልካም አፈፃፀም ዋስትና በልዩ የውል
ሁኔታዎች የተጠቀሰውን የውል ማስከበሪያ ዋስትና ያቀርባል፡፡
42.2 የውል ማስከበሪያ ዋስትናው ገንዘብ አቅራቢው የውል ግዴታዎችን መወጣት ሲያቅተው በግዥ
ፈፃሚው አካል ላይ ለሚደርሰው ማንኛውም ኪሣራ በካሣ መልክ ይከፈላል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
37/74
42.3 የውል ማስከበሪያ ዋስትናው በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተጠቀሰው የገንዘብ አይነት በጥሬ ገንዘብ፣
በተረጋገጠ ቼክ፣ በሌተር ኦፍ ክሬዲት ወይም በባንክ ጋራንቲ መቅረብ አለበት፡፡
42.4 በልዩ የውል ሁኔታዎች በሌላ ሁኔታ ካልተገለፀ በስተቀር የአቅራቢው የውል ግዴታዎችና ሌሎች
የዋስትና ጉዳዮች መጠናቀቃቸውን ከተረጋገጠ ከ 28 ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ የግዥ ፈፃሚው
አካል የውል ማስከበሪያ ዋስትናውን ለአቅራቢው ይመልስለታል፡፡
42.5 የአጠቃላይ ሥርዓቱ የትግበራ ርክክብ እንደተካሄደ የዋስትናው መጠን በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ
በተገለፀው መጠን ዝቅ እንዲል የሚደረግ ሲሆን ቀሪው የዋስትናው መጠንም ለድኅረ-ርክክብ ዋስትና
ሽፋን ይውላል፡፡
42.6 ከላይ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 42.2 የተመለከተው እንዳለ ሆኖ በውል አፈፃፀም
ግዴታዎች ያልተሟሉ ሁኔታዎች ቢኖሩም እንኳ የግዥ ፈፃሚው አካል የግዥ አጣሪ ኮሚቴ
ያልተሟሉት ጉዳዮች በአቅራቢው ምክንያት አለመሆኑን ካረጋገጠ የውል ማስከበሪያ ዋስትናው
ለአቅራቢው ይመለሳል፡፡
42.7 የውል ማስከበሪያ ዋስትናው ለአቅራቢው እንዲመለስ የተፈቀደበትና በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ
አንቀጽ 42.6 መሠረት የተፈፀሙ ተግባራትን የሚያስረዱበግዥ ፈፃሚው አካል ኃላፊነት ሥር
የሚገኙ ሰነዶችን ለመንግሥት የግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ወይም ሌሎች ሕጋዊ አካላት
ማስረከብ አስፈላጊ ሆኖ በተገኘ ጊዜ ሁሉ ሰነዶቹን ማስረከብ ይኖርበታል፡፡
ረ. ውል ስለመፈፀም
43.1 በልዩ የውል ሁኔታዎች ወይም በቴክኒካዊ የፍላጎቶች መግለጫ ውስጥ በተለየ ሁኔታ በግልጽ ካልተገደበ
በስተቀር በዕቅዶች፣ በመመሪያዎች፣ በመግለጫዎች፣ በምሥሎችና በመለያዎች እንዲሁ በሌሎች
በውሉ ውስጥ በተዘረዘሩት ሠነዶችና በጋራ ስምምነት በጸደቀው የፕሮጀክት ዕቅድ መሠረት
የአቅራቢው ግዴታዎች የመረጃ ሥርዓቱን ቴክኒዎሎጂዎችና ተዛማጅ ዕቃዎችን የማቅረብና
እንዲሁም ለንድፍ፣ ለልማትና ሥራ ላይ ለማዋል (ግዥን፣ ጥራት ማረጋገጥን፣ መገጣጠምን፣
የተያያዙ የቦታ ዝግጅቶችን፣ ርክክብን፣ ቅድመ-ትግበራ ሙከራዎችን፣ ተከላን፣ ፍተሻን፣
የማጠናቀቂያ ሙከራን ጨምሮ) የሚሸፍን ይሆናል፡፡
43.2 በውሉ ውስጥ ያለመካተታቸው በግልጽ ካልተመለከተ በስተቀር የአጠቃላይ ሥራው የትግበራ ርክክብ
በሚካሄድበት ወቅት ውጤታማ አፈጻጸም ሊያረጋግጡ የሚችሉ ሁነው ነገር ግን በውሉ ውስጥ
ራሳቸውን ችለው በግልጽ ያልተመለከቱትን ሥራዎች፣ ዕቃዎችና አገልግሎቶች፣ በውሉ ውስጥ
በግልጽ እንደተመለከቱ አድርጎ በመቁጠር፣ ሥራዎቹን መሥራትን፣ አገልግሎቶቹን መስጠትንና
ዕቃዎቹን ጭምር ማቅረብን ያጠቃልላል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
38/74
44 የፕሮጀክት ዕቅድ
44.1 አቅራቢው በመጫረቻ ሠነዱ ባስቀመጠው የመጀመሪያ ደረጃ የፕሮጀክት ዕቅድ መነሻነት ከግዥው
ፈጻሚ አካል ጋር ተገቢውን የቀረበ ትብብር በመፍጠር በውሉ ውስጥ የተመለከቱትን ሥራዎች
ያካተተ የፕሮጀክት ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡ የፕሮጀክት ፕላኑ ይዘትም በልዩ የውል ሁኔታዎች እና
በቴክኒካዊ የፍላጎቶች መግለጫ ውስጥ በተዘረዘረው መልኩ ይሆናል፡፡
44.2 አቅራቢው በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ እንደተገለጸው የፕሮጀክት ፕላኑን ለግዥው ፈጻሚ አካል
በይፋ ያስረክባል፡፡
44.3 የፕሮጀክት ፕላኑን በስምምነት በማጽደቁ ሂደት የተደረጉ የአፈጻጸም መርሃ -ግብር ማሻሻያዎች
ቢኖሩ፣ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 14 እና 54 መሠረት ተዘጋጅቶ በሁለቱ ወገኖች
በሚፈረም የውል ማሻሻያ አማካይነት ከዋናው ውል ውስጥ ይካተታል፡፡
44.4 አቅራቢው በጋራ ስምምነት በጸደቀው የፕሮጀክት ፕላንና በውሉ መሠረት የመረጃ ሥርዓቱን
አቅርቦት፣ ተከላ፣ ፍተሻና ሥራ የማስጀመር ተግባሩን ያከናውናል፡፡
44.5 አቅራቢው በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ የተመለከቱትን የሥራ እንቅስቃሴ ማሻሻያዎችና
ዘገባዎች፣ በቴክኒካዊ የፍላጎቶች መግለጫ ውስጥ በተያያዙት ቅጾች በመመዝገብና በጊዜ ሠሌዳ
መሠረት ለግዥው ፈጻሚ አካል ያቀርባል፡፡
45 ኢንጂነሪንግና ዲዛይን
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
39/74
መለያዎች ላይ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎችአንቀጽ 14.3 የተመለከተውን ተከትሎ የሚደረግ
ማናቸውም ዓይነት ለውጥ በቅድሚያ ለግዥው ፈጻሚ አካል ቀርቦ የጸደቀ እንደሆነ ብቻ
ነው፡፡
45.3 በፕሮጀክት ሥ/አስኪያጅ የሚካሄድ የቴክኒክ ሠነዶች ክለሳ/ማፅደቅ
(ሀ) አቅራቢው በፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ እየተከለሱ እንዲጸድቁ በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ
የተገለጹ ሠነዶችን እያዘጋጀ ያቀርባል፡፡ ማናቸውም የሥርዓቱ አካል የሆኑ የተሠሩ ሥራዎች
ወይም ተዛማጅ ሠነዶች ለዋናው ሥራ አስኪያጅ ክለሣና ማጽደቅ የሚቀርቡት በቅድሚያ
በፕሮጀክት ሥራ አስኪያጁ የታመኑበትን የማረጋገጫ ፊርማውን የያዙ እንደሆነ ብቻ ነው፡፡
ለፕሮጀክት ሥራ አስኪያጁ ክላሳ ብቻ የሚቀርቡትን ሳይጨምር፣ የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጁ
እንዲያጸድቃቸው የሚቀርቡት ሠነዶች አፈጻጸማቸው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ
45.3 (ለ) እስከ 45.3 (ሰ) በተመለከተው መሠረት ይሆናል፡፡
(ለ) በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 45.3 (ሀ) በተመለከተው መሠረት የፕሮጀክት ሥራ
አስኪያጁ የሚያጸድቃቸውን ሠነዶች ከተረከበበት ቀን አንሥቶ ባሉት 14 ቀናት ውስጥ
ሠነዶቹን ያጸደቀ ከሆነ ፊርማው ያረፈበትን የሠነዱን ኮፒ፣ ካላጸደቀውም ያላጸደቀበትን
ምክንያትና ስለሚደረገው ማስተካከያ የራሱን አስተያየት በማካተት ለአቅራቢው በጽሁፍ
ይልካል ወይም ያሣውቃል፡፡ ከላይ የተጠቀሰውን እርምጃ በ 14 ቀናት ውስጥ ካልወሰደ፣
ለፕሮጀክት ሥራ አስኪያጁ የቀረቡት ሠነዶች እንደጸደቁ ይቆጠራል፡፡
(ረ) በፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ ፍላጎት መሠረት የተደረገውን ማስተካከያ ወይም በግዥው ፈጻሚ
አካል ወይም በተወካዩ አማካይነት ለአቅራቢው በጽሁፍ የተሰጠውን የተሣሣተ መረጃ ተከትሎ
የደረሰ የአፈጻጸም ችግር ካልሆነ በስተቀር፣ ከአቅራቢው የቀረበለትን ሠነድ ማስተካከያ
ቢኖርበትም ባይኖርበትም የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ ቢያጸድቅ አቅራቢውን ከተጠያቂነት ነጻ
አያደርገውም፡፡
(ሰ) አቅራቢው አስቀድሞ የተስተካከለን ሠነድ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 45.3
መሠረት ለፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ አቅርቦ የጸደቀ ሠነድ እስካልያዘ ድረስ፣
ከማናቸውም በሥራ አስኪያጁ ከጸደቀ ሠነድ ራሱን ማራቅ አይችልም፡፡ የፕሮጀክቱ
ሥራ አስኪያጅ አስቀድሞ ባጸደቀው ማናቸውም ሠነድ ላይና/ወይም በዚያ በጸደቀው
የቀድሞ ሠነድ ላይ ተመሥርቶ በተፈጠረ ማናቸውም ሠነድ ላይ ማናቸውንም ዓይነት
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
40/74
ለውጥ ለማድረግ ቢጠይቅ፣ ጥያቄው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 14 መሠረት
ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
46 ርክክብ
46.1 የግዥ ፈጻሚውን አካል ኃላፊነት በተመለከተ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 30
የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ አቅራቢው በተፋጠነና በተደራጀ ሁኔታ የታዘዘባቸውን የመረጃ
ቴክኒዎሎጂዎች፣ ቁሣቁሶችና ሌሎች ዕቃዎች በማምረት ወይም በመግዛትና በማጓጓዝ
ወደፕሮጀክት ሥራው ቦታ ማድረስ ይኖርበታል፡፡
46.2 አቅራቢው የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎች፣ ቁሣቁሶችና ሌሎች ዕቃዎች በልዩ የውል ሁኔታዎች ወይም
በግዥ ትዕዛዝ በተመለከተው ወይም ከግዥ ፈፃሚው አካል በፅሑፍ በተስማሙበት ቦታ
ማስረከብ አለበት፡፡
46.3 የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎች፣ ቁሣቁሶችና ሌሎች ዕቃዎች ርክክብ የሚፈፀመው ዕቃዎቹ በመረከቢያ
ቦታው ደርሰው ከጭነት ሲራገፉና በግዥ ፈፃሚው አካል በተመደበ ተወካይ ወይም ሠራተኛ
ተቀባይነት ሲያገኙ ነው፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል ዕቃዎቹን የሚረከብ ወኪል በመቅጠር፣ ሠራተኛ
ወይም የቦታው ተጠሪ በመመደብ በመረከቢያው ቦታው ተገኝቶ እንዲረከብ ይመድባል፡፡
46.4 በልዩ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 46.2 ከተመለከተው ውጪ የግዥ ፈፃሚው አካል ዕቃዎቹ
በአስቸኳይ (በአጭር ጊዜ) ውስጥ እንዲቀርብለት ሲፈልግ በዚሁ ምክንያት አቅራቢው
የሚያጋጥሙትን ተጨማሪ ወጪዎች ለግዥ ፈፃሚው አካል ሊያስተላልፍ ይችላል፡፡
46.6 በልዩ የውል ሁኔታዎች በሌላ አኳኋን ካልተገለፀ በስተቀር አቅራቢው ከታዘዘባቸው የመረጃ
ቴክኒዎሎጂዎች፣ ቁሣቁሶችና ሌሎች ዕቃዎች ጋር በተያያዘ ማናቸውንም ዓይነት የማስገቢያና
የማስወጫ ፍቃዶችን የማግኘት ኃላፊነት ያለበት ሲሆን፣ ይህንን ባለማድረጉ ምክንየት
ለሚፈጠረው ዝግየታ ተጠያቂው ራሱ ይሆናል፡፡
46.8 የዕቃዎቹ ማጓጓዣ ወጪ ለብቻው እንዲሆን ሲፈለግ ወይም በውል ዋጋ ላይ በተደረጉ ቅናሾች
ምክንያት ሸቀጦቹ በግዥ ፈፃሚው አካል ለማጓጓዝ ሲፈለግ ይህንኑ የሚያረጋግጥ በግዥ ፈፃሚው
አካል ኃላፊነት በተሰጣቸው ኃላፊዎች ስምምነት ተዘጋጅቶ የተፈረመ የፅሑፍ መረጃ መኖር
አለበት፡፡በአስቸኳይ ሁኔታዎች ምክንያት የመረጃውዝግጅት አስቀድሞ ያልተጠናቀቀ እንደሆነም
ተዋዋይ ወገኖች ስምምነቱን አከታትለው በጽሁፍ በማዘጋጀት ማረጋገጥ ይኖርባቸዋል፡፡
46.9 በአቅራቢው ስለሚዘጋጁት የጭነትና ሌሎች ሰነዶችበልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በዝርዝር
ተመልክቷል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
41/74
47 ማሸግ፣ ምልክት ማድረግና ሰነዶች
47.1 በውሉ በተመለከተው መሠረት አቅራቢው ዕቃዎቹ በሚጓጓዙበት ወቅት ጉዳት እንዳይደርስባቸው ወይም
እንዳይሰበሩ፣ መጠኑን ያለፈ ሙቀትና ቅዝቃዜ እንዳይጐዳቸው፣ በጉዞ ወቅት ጨውና እርጥበት
እንዲሁም በክፍት መጋዘን ጉዳት እንዳይደርስባቸው ዕቃዎቹ ጥንቃቄ በተሞላበት ሁኔታ መታሸግ
አለባቸው፡፡ በእሸጋ ጊዜ የታሸጉት ዕቃዎች መጠንና ክብደት፣ እንዲሁም በተራራቁ ማስረከቢያ
ቦታዎች መካከል የሚያጋጥሙ ችግሮችና የከባድ ዕቃዎች አያያዝ አገልግሎት በሌለባቸው ሩቅ
ማስረከቢያ ቦታዎች ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮች ግምት ውስጥ መግባት አለባቸው፡፡
47.2 በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በሌላ አኳኋን ካልተገለፀ በስተቀር የሚከተሉት መረጃዎች በእሽጉ
ውጫዊ አካል መታየት (መለጠፍ) አለባቸው፡፡
(ሀ) የዕቃዎቹ መግለጫ (ዓይነት)፣ የዕቃዎቹ ክብደትና የግዥ ፈፃሚ አካል የግዥ ትዕዛዝ ቁጥር፣
(ለ) በእሽጉ ውስጥ ያለው የዕቃዎች ብዛት፣
(ሐ) ስለማከማቻ ቦታና ሁኔታ ልዩ መመሪያ፣
(መ) የዕቃዎቹ የመጨረሻ መጠቀሚያ ቀን (የሚኖር ከሆነ)፣
(ሠ) የጓዙ ምድብ ቁጥር
(ረ) የዕቃዎቹ አምራች ስምና የአቅራቢው ስም
47.3 ከዚህ በላይ ከተዘረዘሩት በተጨማሪ፣ ሌሎች በመደበኛነት እንደየዕቃውና መሣሪያው ዓይነትና
በሕርይ ሊለጠፉ/ሊታተሙ/ሊያያዙ የሚችሉምልክቶች፣ ስሞች፣ መለያ ቁጥሮች፣ የፍተሸ
ማረጋገጫ፣ የሥሪት ሀገር ማመልከቻ፣ የጥራት ደረጃና ወዘተ ጠቋሚዎችና መረጃዎች
በሙሉ በጥንቃቄ መደረግ/መያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
48.1 በግዥ ፈፃሚው አካል እንዲቆይ ካልታዘዘ በስተቀር አቅራቢው ዕቃ ታሽጐባቸው የመጡት ኮንቴይነሮችና ሳጥኖች
በማስረከቢያ ሰነዱ ላይ ከተመለከተው የርክክብ ቀን ጀምሮ ባሉት 21 ቀናት መመለስ አለባቸው፡፡ በአቅራቢው
ያልተመለሱ ባዶ ኮንቴይነሮች በግዥ ፈፃሚው አካል ሊመለሱ ወይም እንደአመቺነቱ የግዥ ፈፃሚው አካል
በመረጠው ቦታ ሊቀመጡ ይችላሉ፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል ኮንቴይነሮቹን ለመመለስ ወይም
ለማስቀመጥ ያወጣቸው ወጪዎች በሙሉ የአቅራቢው ኃላፊነት ይሆናሉ፡፡
49.1 አቅራቢው ውሉን በመፈፀም ሂደት ላይ ባለበት በማንኛውም ወቅት በመጫረቻ ሠነዱ ካቀረባቸው የመረጃ
ቴክኒዎሎጂ ዕቃዎች መግለጫ አንፃር ቴክኒዎሎጂያዊ የመሻሻል ዕድገት ከታየና ይህ በሆነበት ሁኔታም ቢሆን
ዕቃዎቹን ማቅረብ ካለበት፣ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 14 (በውሉ አካላት ላይ ለውጥ
ስለማድረግ) መሠረት በመረጃ ቴክኒዎሎጂዎቹ ዕቃዎች ላይ የታየው የዕድገት ለውጥ ከቀድሞው ጋር ሲነፃፀር
የተመጣጠነ ወይም የተሻለ አቅምና በዋጋ ረገድም ተመሣሣይ ወይም ዝቅ ያለ ስለመሆኑና ስለለውጡ የሚያስረዳ
የቅርብ ጊዜ መረጃ ለግዥ ፈፃሚው አካል ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
49.2 አቅራቢው ውሉን በመፈፀም ሂደት ላይ ባለበት በማንኛውም ወቅት በታዘዘባቸው የመረጃ ቴክኒዎሎጂ ዕቃዎች ላይ
ቴክኒዎሎጂያዊ የመሻሻል ዕድገት ከታየና ይህ በሆነበት ሁኔታም ቢሆን ዕቃዎቹን ማቅረብ ካለበት፣ በአጠቃላይ
የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 14 (በውሉ አካላት ላይ ለውጥ ስለማድረግ) መሠረት በመረጃ ቴክኒዎሎጂዎቹ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
42/74
ዕቃዎች ላይ የታየው የዕድገት ለውጥ ያስከተለውን የወጪዎች ቅነሳና ጭማሪ እና/ወይም መሻሻል የታየባቸውን
ዕቃዎች በኢፌዴሪ መንግሥት የግዛት ክልል ውስጥ ለሚገኙት ሌሎች ደንበኞቹ የሸጠበትን የዋጋ መረጃጭምር
ለግዥ ፈፃሚው አካል ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
49.3 አቅራቢው ውሉን በመፈፀም ሂደት ላይ እንዳለ ስለተከሰቱት ቴክኒዎሎጂያዊ የመሻሻል ዕድገት
ለውጦች፣ ስለመደበኛ ሦፍትዌሮች ወቅታዊ መደረግ፣ እንዲሁም ተዛማጅ ሠነዶችና የቴክኒካዊ ድጋፍ
አገልግሎቶችን ከምንጫቸው ከወጡበት ቀን አንሥቶ ከ 12 ወራት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ፣ እንዲሁም
በኢፌዴሪ መንግሥት የግዛት ክልል ውስጥ ለሚገኙት ሌሎች ደንበኞቹ ካሳወቀበት ቀን አንሥቶ ከ 30
ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ለግዥ ፈፃሚው አካል ማሳወቅና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ የእነዚህ
ሦፍትዌሮች ወጪ ግን በማናቸውም መንገድ አቅራቢው በመጫረቻ ሠነዱ መሠረት በሠንጠረዥ
ከሰጠው ወጪ መብለጥ አይኖርበትም፡፡
49.4 በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በሌላ አኳኋን ካልተጠቀሰ በስተቀር በድኅረ-ርክክብ የዋስትና ጊዜ ውስጥ በመረጃ
ሥርዓቱ ውስጥ ስለሚገኙት መደበኛ ሦፍትዌሮች ቴክኒዎሎጂያዊ የመሻሻል ዕድገት ለውጥ፣ ወቅታዊ መደረግና
እንዲሁም ተዛማጅ ሠነዶችና የቴክኒካዊ ድጋፍ አገልግሎቶችን ከምንጫቸው ከወጡበት ቀን አንሥቶ ከ 12 ወራት
ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ፣ እንዲሁም በኢፌዴሪ መንግሥት የግዛት ክልል ውስጥ ለሚገኙት ሌሎች ደንበኞቹ
ካሳወቀበት ቀን አንሥቶ ከ 30 ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ለግዥ ፈፃሚው አካል ካለምንም ክፍያ ማቅረብ
ይኖርበታል፡፡
49.5 የግዥ ፈፃሚው አካል ሥራውን በማይረብሽና ለራሱ ጥቅም በሚያመች መንገድ ከአቅራቢው የተሰጠውን የምርት
መረጃ ከጊዜ ወደ ጊዜ በኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት የውስጥ ግንኙነት በኤሌክትሮኒክስ መልክ ወይም በመንግስት
አካላት ድረ ገጽ ወይም በማንኛውም ሚዲያ ወይም የመንግስት ካታሎግ ውስጥ እንዲወጣ የማድረግ መብት
አለው፡፡የምርት መረጃው የተሟላ ወይም ትክክለኛ ባልሆነበት ወቅት፣ አቅራቢው ለግዥ ፈፃሚው አካል
ያልተሟሉትን ወይም የተዘለሉትን በመግለጽ በምርት መረጃው ውስጥ ስለሚጨመሩ ወይም ስለሚሻሻሉ ሁኔታዎች
ወዲያውኑ ያሳውቃል፡፡አቅራቢው የሚሰጠውን የምርት መረጃ ድጋፍ የቅርብ ጊዜ መረጃ ለግዥ ፈፃሚው አካል
ከሰጠበት ጊዜ አንሥቶ ከ 24 ወራት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ማቋረጥ የለበትም፡፡የ 24 ወራት ርዝመት ያለው የማቆሚያ
ቀን ገደብ እንደተጠበቀ ሆኖ የግዥው ፈፃሚ አካልም የደረሰውን የምርት መረጃ ሥራ ላይ ለማዋል የበኩሉን ጥረት
ሁሉ ያደርጋል፡፡
50.2 በውሉ ውስጥ ላልነበሩት አገልግሎቶች አቅራቢው የሚያስከፍለውን የገንዘብ መጠን በተመለከተ
ሁለቱም ወገኖች በቅድሚያ መስማማት እና ለተመሣሣይ አገልግሎቶች አቅራቢው በኢፌዴሪ
መንግሥት የግዛት ክልል ውስጥ የሚገኙ ሌሎች ደንበኞቹን ያስከፈለበትን ዋጋ መሠረት በማድረግ
መፈፀም ይኖርበታል፡፡
51 ምርመራዎችና ሙከራዎች
51.1 የግዥ ፈጻሚው አካል ወይም ኃላፊነት የተሰጠው ወኪል ማናቸውም የሥርዓቱ ዕቃዎችና አካላት
በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ መሠረት ስለመሆናቸው እና/ ወይም በትዕዛዙና በውሉ መሠረት
ስለመሆናቸው ለማረጋገጥ በመረካከቢያ ቦታ እና/ወይም በፕሮጀክቱ የሥራ ቦታ ምርመራና ፍተሻ
ያካሄዳል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
43/74
51.2 የግዥ ፈጻሚው አካል ወይም ኃላፊነት የተሰጠው ወኪል የራሱን ወጭዎች ለመጥቀስ ያህል ፍተሻውን
ለሚያካሂድ ወኪል የሚፈጸምን ክፍያ፣ የመጓጓዣ ትራንስፖርት ክፍያና ሌሎች ወጪዎች በሙሉ
ችሎ በሥርዓቱ ዕቃዎችና አካላት ላይ የሚደረጉትን ምርመራዎችና ፍተሻዎችለመታዘብ ይችላል፡፡
51.3 በምርመራና ፍተሻው ወቅት በውሉ መሠረት ሁነው ያልተገኙትን የመረጃ ሥርዓቱ አካል የሆኑትን
ዕቃዎች፣ በግዥው ፈጻሚው አካል ላይ ምንም ወጭ ሳያስከትል አቅራቢው መተካት ወይም የውሉን
ፍላጎት በሚያሟላ ሁኔታ ማስተካከል አለበት፡፡
51.4 አሳማኝ የምርመራና ፍተሻ ማካሄጃ ወጪዎች በውሉ ዋጋ ውስጥ የተካተቱ እንደሆነ፣የፕሮጀክቱ ሥራ
አስኪያጅ በውሉ ውስጥ ያልተመለከተ ማንኛውም ተጨማሪ ምርመራ እና/ወይም ፍተሻ እንዲደረግ
መጠየቅ ይችላል፡፡ ይህ ተጨማሪ ምርመራና ፍተሻ አቅራቢው በውሉ መሠረት ለመፈጸም
የሚያደርገውን እንቅስቃሴእና/ወይም የሥርዓቱን ሥራዎች የአፈጻጸም ሂደት የሚያጓትት ሆኖ
የተገኘ እንደሆነ፣ ለትግበራ ርክክብ ማከናወኛና ለተጎዱት የአቅራቢው ግዴታዎች ማስተካከያ የሚሆን
ተጨማሪ የጊዜ ማራዘሚያ ይደረጋል፡፡
51.5 ከማንኛውም የሥርዓቱ አካል ከሆነ ዕቃ ምርመራና ፍተሻ ጋር በተያያዘ በሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች
መካከል የሚፈጠሩ አለመግባባቶች በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ ውስጥ በሁለቱ ወገኖች ቅን መንፈስ
በወይይት ያልተፈታ እንደሆነ፣ ከሁለቱም አንዱ ወገን በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 23
(ያለመግባባቶች አፈታት) የተመለከተው ተፈጻሚ እንዲሆን ለማድረግ ይችላል፡፡
52 ተከላ
52.1 በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ፣ በልዩ የውል ሁኔታዎች እና በስምምነት በጸደቀው የመጨረሻው
የፕሮጀክት ፕላን መሠረት የሥርዓቱ ዕቃዎችና አካሎቻቸው በትክክል የቀረቡ ስለመሆናቸው
አቅራቢው ካመነበት፣ ቀጣይ ድኅረ-ተከላ፣ ቅድመ-ርክክብና የትግበራ ርክክብ ፍተሻ ሥራዎች
እንዲከናወኑ ለግዥው ፈጻሚ አካል በጽሁፍ ያሳውቃል፡፡
52.2 በፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 52.1 መሠረት የአቅራቢውን
የጽሁፍ ማስታወቂያ ከተቀበለበት ቀን አንስቶ ባሉት 14 ቀናት ውስጥ የሥርዓቱ መሣሪያዎች
ወይምዋና አካላት ወይም ንዑስ ሥርዓቶች፣ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.3 የዋና
ዋና አካላቱ ወይም የንዑስ ሥርዓቱ ተቀባይነት በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ የተገለጸ እንደሆነ፣
አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 52.1 መሠረት ባስታወቀበት ዕለት ለተከላ ዝግጁ
መሆናቸውን ገልጾ የተከላ ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ይሰጣል ወይም ሥርዓቱን እውን
በሚያደርጉት በንዑስ ሥርዓቱና በዋና ዋና አካላት መካከል የመጣጣምና አብሮ የመሄድ ችግር
እንዳለባቸው በመግለጽ ለአቅራቢው በጽሁፍ ያሳውቃል፡፡ አቅራቢውም ከሥራ አስኪያጁ
በተጻፈው ማስታወቂያ የተዘረዘሩትን ችግሮች ለማስተካከል ተገቢውን ሁሉ ወቅታዊ እርምጃዎች
ይወስዳል፡፡ በማስከተልም አቅራቢው ሥርዓቱና ንዑስ ሥርዓቱ ለቅድመ-ርክክብ ፍተሻና ለትግበራ
ርክክብ ዝግጁ ስለመሆናቸው ካመነበት፣ ድጋሚ ፍተሻ በማድረግበአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ 52.1 መሠረት ለግዥው ፈጻሚ አካል በጽሁፍ ያሳውቃል፡፡ የተከላ ማረጋገጫ የምሥክር
ወረቀት እስኪሰጥ ድረስ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 52.1 መሠረት የተመለከተው
ሥነሥርዓት የሚደጋገም ይሆናል፡፡
52.3 የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 52.1 መሠረት የአቅራቢውን
የጽሁፍ ማስታወቂያ ከተቀበለበት ቀን አንስቶ ባሉት 14 ቀናት ውስጥ የተከላ ማረጋገጫ
የምሥክር ወረቀት ካልሰጠ ወይም ሥርዓቱን እውን በሚያደርጉት በንዑስ ሥርዓቱና በዋና ዋና
አካላት መካከል የመጣጣምና አብሮ የመሄድ ችግር ለአቅራቢው ካልገለጸ ወይም የግዥው ፈጻሚ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
44/74
አካል ሥርዓቱን ወይም ንዑስ ሥርዓቱን የማምረት ሥራ ላይ ካዋለ፣ እንደጉዳዩ ሁኔታ አቅራቢው
የጽሁፍ ማስታወቂያ ወይም ድጋሚ ማሳሰቢያ ከሰጠበት ቀን ወይም የግዥው ፈጻሚ አካል
ሥርዓቱን ወይም ንዑስ ሥርዓቱን የማምረት ሥራ ላይ ካዋለበት ቀን ጀምሮ ውጤታማ ተከላ
እንደተካሄደላቸው ይቆጠራል፡፡
ሙከራ
53.1 የሥርዓቱ (ወይም ለአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.3 በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ
የተገለጸ ከሆነም ለንዑስ ሥርዓቱ) ሙከራ የሚካሄደው በአቅራቢው ሲሆን፣
53.3 የትግበራ ርክክብ ፍተሻ (እና የተደጋገመ ፍተሻ) ግንባር ቀደም ኃላፊነት በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ 30.9 እንደተመለከተው የግዥው ፈጻሚ አካል ቢሆንም፣ ሥርዓቱም ሆነ የሥርዓቱ ዋና ዋና
አካላት በአቅራቢው የመጫረቻ ሠነድ ከተመለከተው የቴክኒክ መግለጫ ጋር ስለመጣጣማቸውና
መደበኛውን የብቃት ደረጃ ያሟሉ ስለመሆናቸው ለማረጋገጥ እንዲቻል በልዩ የውል ሁኔታዎች
ውስጥ ከተጠቀሰና በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫም ከተደገፈ ዋና ዋና አካላትን ወይም ንዑስ
ሥርዓቶችን ጨምሮ በአቅራቢው ሙሉ ትብብር መከናወን ይኖርበታል፡፡ የትግበራ ርክክብ ፍተሻ
የሚከናወነው በልዩ የውል ሁኔታዎች፣ በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ እና/ወይም በስምምነት በጸደቀው
የመጨረሻው የፕሮጀክት ዕቅድ በተገለጸው መሠረት ይሆናል፡፡ የግዥው ፈጻሚ አካል እስከፈለገው
ድረስ የትግበራ ርክክብ ፍተሻ በተተኪ ዕቃዎች፣ የደረጃ ዕድገት መሻሻል ባሳዩትና በአዳዲስ ግኝቶች
እንዲሁም ከሥርዓቱ የትግበራ ርክክብ በኋላመስክ ላይ በተጨመሩና ማስተካከያ በተደረገባቸው ላይ
ጭምር ይሆናል፡፡
53.4 ከተከላው ቀን ጀምሮ ወይም ከሌላ በሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች በጽሁፍ ስምምነት ከተደረገበት ቀን
ጀምሮ በልዩ የውል ሁኔታዎች በተመለከተው ጊዜ ውስጥ ከግዥው ፈጻሚ አካል ጋር በተያያዘ
ምክንየት ከአጠቃላይ የውል ሁኔታዎችአንቀጽ 53.3 ጋር ተያይዞ በልዩ የውል ሁኔታዎች በተገለጸው
መሠረት የሥርዓቱ፣ የንዑስ ሥርዓቱ ወይም የዋና ዋና አካላት የትግበራ ርክክብ ፍተሻ በአጥጋቢ ሁኔታ
ካልተጠናቀቀ፣ በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ፣ በልዩ የውል ሁኔታዎች እና/ወይም በስምምነት
በጸደቀው የመጨረሻው የፕሮጀክት ዕቅድ መሠረት አቅራቢው በቴክኒክና በተግባራዊነቱ ረገድ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
45/74
የሚጠበቅበትን ግዴታ ሙሉ ለሙሉ እንዳሟላ የሚቆጠር ሲሆን፣አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ
56.2 እና 56.3 ተፈጻሚነት አይኖራቸውም፡፡
የትግበራ ርክክብ
53.5 ስለከፊል ርክክብ ከዚህ በታች በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.11፣ 53.12 እና 53.13
የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ከመረጃ ሥርዓቱ ጋር በተያያዘ የትግበራ ርክክብ ተደረገ የሚባለው፣
53.6 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.5 ከተመለከቱት ማንኛውም ቢያጋጥም፣ አቅራቢው ቀጥሎ
ባለው በማንኛውም ጊዜ የትግበራ ርክክብ ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት እንዲሰጠው መጠየቂያውን
ለፕሮጀክት ሥራ አስኪያጁ ያቀርባል፡፡
53.7 የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጁ የአቅራቢውን የምሥክር ወረቀት መጠየቂያ ከተቀበለበት አንሥቶ ባሉት 14
ቀናት ውስጥ ከግዥው ፈጻሚ አካል ጋር በመመካከር፣
53.8 የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጁ ለአቅራቢው በሰጠው ማስታወቂያ መሠረት የትግበራ ርክክብ ፍተሻ
እንዳይተገበር እንቅፋት የሆኑትን ማናቸውንም ጉድለቶች እና/ወይም ግድፈቶች በተቻለ መጠን
በአጭር ጊዜ ውስጥ በማስወገድ ለማስተካከል አቅራቢው ማናቸውንም እርምጃ ይወስዳል፡፡
አቅራቢው የማስተካከያ እርምጃ እንደወሰደ ይህንኑ ለግዥው ፈጻሚው አካል የሚያሳውቅ ሲሆን
የግዥው ፈጻሚው አካልም በአቅራቢው ሙሉ ትብብር የሥርዓቱን ወይም የንዑስ ሥርዓቱን ድጋሚ
የትግበራ ርክክብ ፍተሻ በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ ውስጥ ያካሂዳል፡፡ የትግበራው ርክክብ ፍተሻ
በውጤታማነት ከተጠናቀቀ፣ አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.7 መሠረት
የትግበራ ርክክብ ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት እንዲሰጠው ጥያቄውን ለግዥው ፈጻሚ አካል
ያቀርባል፡፡ የግዥው ፈጻሚው አካልም ለአቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.7 (ሀ)
መሠረት የትግበራ ርክክብ ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ይሰጠዋል ወይም የትግበራ ርክክብ ፍተሻው
እንዳይጠናቀቅ ምክንያት ስለሆኑትሌሎች ጉድለቶች፣ ግድፈቶች ወይም ሌላ ምክንያት ካለ
ለአቅራቢው ያሳውቃል፡፡ የትግበራ ርክክብ ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት እስኪሰጥ ድረስ
እንዳስፈላጊነቱ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.8 የተመለከተው የአካሄድ ሥነሥርዓት
የሚደጋገም ይሆናል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
46/74
53.9 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.3 እና 53.4 መሠረት ሥርዓቱ ወይም ንዑስ ሥርዓቱ
የትግበራ ርክክብ ፍተሻ/ዎች ያላለፈ እንደሆነ፣
በከፊል ስለመረከብ
53.11 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.3 ጋር በተያያዘ በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ የተገለጸ
እንደሆነ፣ ለያንዳንዱ ራሱን ለቻለ የሥርዓቱ ዋና አካል ወይም የንዑስ ሥርዓቱ/ቶቹ ተከላና ቅድመ
ርክክብ ፍተሻ ለየራሱ መካሄድ ይኖርበታል፡፡በዚህን ወቅት የትግበራ ርክክብ ፍተሻን ጨምሮ የተከላና
የቅድመ-ርክክብ ፍተሻን በተመለከተ ለእያንዳንዱ የሥርዓቱ ዋና አካል ወይም የንዑስ ሥርዓቱ /ቶቹ
ተከላና ቅድመ ርክክብ ፍተሻ ለየራሱ እንዲካሄድ በውሉ ውስጥ የተደነገገው ተፈጻሚ የሚሆን
ሲሆን፣ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.12 የተመለከቱት ገደቦች እንደተጠበቁ ሁነው
የትግበራ ርክክብ ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀትለያንዳንዱ ራሱን ለቻለ የሥርዓቱ ዋና አካል ወይም
የንዑስ ሥርዓቱ/ቶቹ የሚሰጥ ይሆናል፡፡
53.12 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.11 መሠረት ለያንዳንዱ ራሱን ለቻለ የሥርዓቱ ዋና
አካል ወይም ለንዑስ ሥርዓቱ የትግበራ ርክክብ ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት መሰጠት፣ የሁሉም
የሥርዓቱ ዋና አካላት ወይም የንዑስ ሥርዓቱ ዕቃዎች አቅርቦት፣ ተከላ፣ ፍተሻና ሙከራ የተጠናቀቀ
ቢሆንም ከአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 33.2 እና 53.3 ጋር በተያያዘ በልዩ የውል ሁኔታዎች
ውስጥ የተገለጸ ከሆነ) አጠቃላይ ሥርዓቱበተሟላ ቅንጅት መሥራቱን የሚያረጋግጥ የትግበራ ርክክብ
ፍተሻ ከማካሄድ ግዴታው አቅራቢውን ነጻ አያደርገውም፡፡
53.13 በባሕርያቸው የቅድመ ርክክብ ወይም የትግበራ ርክክብ ፍተሻ የማይፈልጉ የሥርዓቱን አነሥተኛ
አካላት (ለመጥቀስ ያህል፣ ጥቃቅን መገጣጠሚያዎች፣ ቅቦች ወይም የሥራ ቦታ ጽዳት፣ ወዘተ)
በተመለከተ፣ የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ እነዚህ ዕቃዎች ከቀረቡበት ወይም ከተገጠሙበት
እንዲሁም የሳይት ሥራው ከተጠናቀቀበት ቀን አንሥቶ ባሉት 14 ቀናት ውስጥ የትግበራ ርክክብ
ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ይሰጣል፡፡ እነዚህን በራሱም ሆነ በግዥው ፈጻሚ አካል ተለይተው
የታወቁትን ጉድለቶችና ግድፈቶች አቅራቢው በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማስተካከል ተገቢውን ሁሉ
ጥረት ማድረግ ይኖርበታል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
47/74
54 ጊዜን ስለማራዘም
54.1 አቅራቢው በውሉ መሠረት የገባባቸውን ግዴታዎች ለመወጣት የሚደርገው እንቅስቀሴ ከዚህ በታች ከተመለከቱት
በማናቸውም የተጓተተ ወይም የተስተጓጎለ እንደሆነ፣ የትግበራውን ርክክብ በአፈጻጸም መርሃ ግብሩ መሠረት
ለማጠናቀቅ የተቀመጠው ጊዜ ሊራዘም ይችላል፡፡
54.2 በውሉ ውስጥ ተለይቶ እስካልተገለጸ ድረስ አቅራቢው ለተጨማሪ ጊዜው መፈለግ ምክንያት የሆነው ጉዳይ
ሲደርስበት ወዲያውኑ ስለተፈጠረው ችግር የተሟላ ዝርዝር ማብራሪያ በማያያዝ የማራዘሚያ ጥያቄውን
ለፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ በጽሁፍ ያቀርባል፡፡ የማራዘሚያ ጥያቄው ከተሟላ ዝርዝር ማብራሪያ ጋር እንደቀረበ
ሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች ተነጋግረው በሚፈቀደው የጊዜ ርዝመት ላይ ይስማማሉ፡፡ ስለተጨማሪው የጊዜ
ርዝመት በግዥው ፈጻሚ አካል በቀረበው ሃሣብ ላይ አቅራቢው ካልተስማማ፣ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ 23 ድንጋጌ መሠረት እንዲፈጸም ሊያደርግ ይችላል፡፡
54.3 አቅራቢው የውል ግዴታውን ለመወጣት የሚያደርገውን እንቅስቃሴ የሚያጓትቱ አጋጣሚዎችን ለመቀነስ በማናቸውም
ጊዜ የተቻለውን ሁሉ ጥረት ማድረግ ይኖርበታል፡፡
55 የአፈፃፀምመለኪያ
55.1 የግዥ ፈፃሚው አካል በአቅራቢው የቀረቡት የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎች፣ ቁሣቁሶችና ሌሎች ዕቃዎች
በፍላጎት መግለጫው የተጠቀሰውን መስፈርት ወይም መስፈርቱ ካልተጠቀሰም የዕቃው መደበኛ የሙያ ደረጃ
የሚፈቅደውን ማሟላት አለማሟላቱን ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል በውሉ የስምምነት ጊዜ
ወር በገባ በ 15 ኛው ቀን ወይም ከዚያ በፊት፣ እንዲሁም የውል ስምምነቱ ከተቋረጠ በኋላ ባሉት 14 ቀናት
ውስጥ፣
(ሀ) እያንዳንዱ በግዥ ፈፃሚው አካል የሚወጣ የአፈጻጸም ማስታወቂያ በውል ዋጋው ላይ የዋጋ ቅናሽ
(Rebate) ማካተት ያለበት ሆኖ፣ የዋጋ ቅናሹ በአፈጻጸም ማስታወቂያው ላይ በተመለከተው
መሰረት የአቅራቢው ከአቅም በታች የአፈጻጸም ሁኔታ መሰረት ያደረገ መሆን ይኖርበታል፡፡
(ለ) አቅራቢው በአፈጻጸም ማስታወቂያው ላይ ወይም በውል ዋጋው የዋጋ ቅናሽ ላይ ቅሬታ ካለው ቅሬታውን
ለግዥ ፈፃሚው አካል ማቅረብ ይችላል፡፡ ቅሬታው በሰባት ቀናት ውስጥ መፍትሔ ካላገኘ ወደ
አስታራቂ ክፍል ይመራል፡፡
(ሐ) አቅራቢው የአፈጻጸም ማስታወቂያ በደረሰው በሰባት ቀናት ውስጥ ምንም አይነት ቅሬታ
ካላቀረበ የአፈጻጸም ማስታወቂያው በአቅራቢው ተቀባይነት እንዳገኘ ተቆጥሮ ከላይ
የተጠቀሰው የውል ዋጋ ቅናሽ ወዲያውኑ ተፈጻሚነት ይኖረዋል፡፡
55.2 በዚህ አንቀጽ ውስጥ የተመለከቱት የግዥ ፈፃሚው አካል መብቶች ማንኛውም የመንግስት አካል ሊኖረው
የሚገባ መብቶችና መፍትሔዎች ያካተተ ይሆናል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
48/74
55.3 የግዥ ፈፃሚው አካል አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ተዋዋይ ወገኖች የውሉን አፈጻጸም የተሳካ ለማድረግ መረጃዎችን
በመለዋወጥና የአፈጻጸም መመዘኛ መስፈርቶችን በማዘጋጀት ተባብረው ይሰራሉ፡፡ እንደዚህ አይነት ስምምነቶች
በግዥ ፈፃሚው አካል በጽሀፍ ተመዝግበው ይቀመጣሉ፡፡
56.1 አቅራቢው የመረጃ ሥርዓቱን (ወይም ከአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.3 ጋር በተያያዘው
ልዩ የውል ሁኔታዎችውስጥ የተገለጸ ከሆነ የንዑስ ሥርዓቱን) አካላት አቅርቦት፣ ተከላ፣ ሙከራና
የትግበራ ርክክብ ፍተሻ፣ በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫው ክፍል ውስጥ በተገለጸው የአፈጻጸም
መርሃግብር እና/ወይም በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 28.2 እንደተመለከተው በስምምነት
በጸደቀው የመጨረሻው የፕሮጀክት ዕቅድ መሠረት ወይም በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 54
(ለትግበራ ርክክብ ጊዜ ስለማራዘም)መሠረት ለአቅራቢው የተፈቀደ ተጨማሪ ጊዜ ካለም ይህንን
ጭምር ታሳቢ በማድረግ፣ በአጥጋቢ ሁኔታ ለማጠናቅቅ የማረጋገጫ ዋስትናይሰጣል፡፡
56.2 አቅራቢው የመረጃ ሥርዓቱን (ወይም ከአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53.3 ጋር በተያያዘው
ልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ የተገለጸ ከሆነ የንዑስ ሥርዓቱን) አካላት አቅርቦት፣ ተከላ፣ ሙከራና
የትግበራ ርክክብ ፍተሻ፣ በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫው ክፍል ውስጥ በተገለጸው የአፈጻጸም
መርሃግብር እና/ወይም በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 28.2 እንደተመለከተው በስምምነት
በጸደቀው የመጨረሻው የፕሮጀክት ዕቅድ መሠረት ወይም በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 54
(ለትግበራ ርክክብ ጊዜ ስለማራዘም) መሠረት ለአቅራቢው የተፈቀደ ተጨማሪ ጊዜ ካለም ይህንን
ጭምር ታሳቢ በማድረግ፣ በአጥጋቢ ሁኔታ ለማጠናቅቅ ካልቻለ፣ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ 24.1 (ሀ) ሥር ስለታወቁት ጉዳቶች በተመለከተው ተመን መሠረት ከውሉ ዋጋ ላይ
በመቶኛ ወይም የንዑስ ሥርዓቱ የትግበራ ርክክብ ያልተጠናቀቀ እንደሆነ ከውሉ ዋጋ ላይ ተገቢውን
መጠንለግዥው ፈጻሚ አካል ይከፍላል፡፡ በታወቀ ጉዳትነት የሚፈጸመው ጠቅላላ የክፍያ መጠን
እጅግ ቢበዛ ተብሎ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 24.1 (ለ) ከተጠቀሰው በምንም ዓይነት
ሁኔታ መብለጥ የለበትም፡፡ ከፍተኛው የክፍያ ጣራ የደረሰ እንደሆነም የግዥው ፈጻሚ አካል
በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች 20.6 (ሀ) መሠረት ውሉ እንዲቋረጥ ሊያደርግ ይችላል፡፡
56.3 በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተለየ ሁኔታ ካልተገለጸ በስተቀር፣ ስለታወቁት ጉዳቶች በአጠቃላይ
የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 56.2 ሥር የተመለከተው ክፍያ ተግባራዊ የሚሆነው አቅራቢውበቴክኒካዊ
የፍላጎት መግለጫው ክፍል ውስጥ በተገለጸው የአፈጻጸም መርሃግብር እና/ወይም በስምምነት
በጸደቀው የመጨረሻው የፕሮጀክት ዕቅድ በተመለከተው መሠረት የመረጃ ሥርዓቱን (እና የንዑስ
ሥርዓቱን) አካላትየትግበራ ርክክብ ያልፈጸመ እንደሆነ ብቻ ነው፡፡ ሌሎች ዝግየታዎችን አስመልክቶ
በውሉ መሠረት የግዥው ፈጻሚ አካል የሆኑትን ሌሎች መብቶችና የሚወስዳቸውን እርምጃዎች
ይህ አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 56.3 ን አይገድብም፡፡
56.4 የመረጃ ሥርዓቱን (እና የንዑስ ሥርዓቱን) አካላት አስመልክቶ ከግዥው ፈጻሚ አካል የታወቁ
ጉዳቶች ክፍያ ጥያቄ ከቀረበ፣ የመረጃ ሥርዓቱን (እና የንዑስ ሥርዓቱን) አካላትየትግበራ ርክክብ
ጊዜ ዋስትናን አስመልክቶ ለግዥው ፈጻሚ አካል አቅራቢው ተጠያቂ የሚሆንበት ምንም ዓይነት
ሁኔታ አይኖርም፡፡ ይሁን እንጂ ይህን ክፍያ መፈጸም ሥርዓቱን ከማጠናቀቅ ግዴታውና በውሉ
መሠረት ከገባባቸው ሌሎች ግዴታዎችና ተጠያቂነት አቅራቢውን ነጻ አያደርገውም፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
49/74
57 የጉድለት/ብልሽት ተጠያቂነት
57.4 አቅራቢው የሚሰሠውዋስትና ለመረጃ ሥርዓቱ የትግበራ ርክክብ (ወይም በውሉ መሠረት የትግበራ
ርክክብ በተናጠል ለተካሄደላቸው ማናቸውም የሥርዓቱ ዋና አካል ወይም ለንዑስ ሥርዓቱ)
ከተካሄደበት ጊዜ ጀምሮ በልዩ የውል ሁኔታዎች ለተጠቀሰው ጊዜ የሚያገለግል መሆን ይኖርበታል፡፡
57.5 በዋስትናው የሽፋን ጊዜ ውስጥ አቅራቢው ባቀረባቸው የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎች፣ ዕቃዎችና
ሌሎች ቁሣቁሶች ወይም በተሰጡት አገልግሎቶች ላይ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ
እንደተገለፀው ማንኛውም ዓይነት የንድፍ፣ የምህንድሥና ወዘተ ግድፈትና ችግር እንዳለባቸው
ከተረጋገጠ፣ አቅራቢው ወዲያውኑ ከግዥው ፈጻሚ አካል ጋር የተፈጠረው ችግር በሚወገድበት ሁኔታ
ላይ በመነጋገርና በመስማማት፣ ከግዥ ፈፃሚው አካል ምንም ተጨማሪ ወጪ ሳይጠይቅ፣ በራሱ ወጪ
ችግር ያለባቸውን ዕቃዎች መቀየር ወይም መጠገን ይኖርበታል፡፡ ተተኪ የቀረበላቸው ዕቃዎች
ንብረትነታቸው የአቅራቢው ነው፡፡
57.6 አቅራቢው ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ምክንያቶች ችግር የደረሰባቸውን ዕቃዎች የመጠገን፣ የመተካት
ወይም እንዲሠራ አድረጎ የማስተካከል ኃላፊነት የለበትም፡፡
ሀ) በግዥው ፈጻሚ አካል የተፈፀመ አግባብ ያልሆነ አጠቃቀም ወይም ጥገና፣
ለ) የአገልግሎት ዕድሜ በጨመረ ቁጥር የሚያጋጥም ለውጥ፣
ሐ) በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ ላይ ተለይተው እስካልተገለፁና በአቅራቢው እስካልፀደቁ ድረስ፣
የመረጃ ሥርዓቱን በአቅራቢው በኩል ካልቀረቡት ዕቃዎች ጋር መጠቀም፣ ወይም
መ) በመረጃ ሥርዓቱ ላይ በግዥው ፈፃሚ አካል ወይም በሌላ ሦሥተኛ ወገን የሚካሄዱ በአቅራቢው
ያልፀደቁ የማሻሻያ ሥራዎች፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
50/74
57.7 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 57 ውስጥ የተመለከቱት የአቅራቢው ግዴታዎች ከዚህ በታች
በተመለከቱት ሁኔታዎች ላይ ተፈፃሚነት አይኖራቸውም፡፡
ሀ) ከዋስትናው የአገልግሎት ዘመን ያጠረ ዕድሜ ላላቸው ወይም የሚጠበቅባቸውን መደበኛ
አገልግሎትሰጥተው ያለቁ ዕቃዎች፣ ወይም
ለ) በግዥው ፈፃሚ አካል ወይም በተወካዩ የተነደፈ ንድፍ፣ የቀረበ ወይም የተገለፀ መግለጫ ወይም
ሌላ ማናቸውም አቅራቢው በኃላፊነት እንደማይጠየቅበት በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ 45.1 (ለ) መሠረት ያስታወቀበት ጉዳይ፡፡
57.8 አቅራቢው ባቀረባቸው ዕቃዎች ላይ ግድፈትና ችግር ያለባቸው እንደተገኙ፣ የግዥው ፈጻሚ አካል
ወዲያውኑ ስለችግሩና ግድፈቱ ተገቢውን ማስረጃ በማያያዝ ለአቅራቢው ያሳውቃል፡፡ አቅራቢው
የችግሩን/ግድፈቱን ሁኔታ ለመለየትና በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 56 መሠረት ግዴታውን
ለመወጣት ለሚያደርገው ጥረት የግዥው ፈጻሚ አካል የመረጃ ሥርዓቱንና የሥራ ቦታውን ለመጎብኘት
ከመፍቀድ ጀምሮ ተገቢውን ሁሉ ትብብር ያደርጋል፡፡
57.9 ማናቸውንም ግድፈት/ጉዳት የደረሰባቸውን የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎች፣ ቁሣቁሶችና ሌሎች
ዕቃዎች ባሉበት ሁኔታ በአጭር ጊዜ ውስጥ ለመጠገን ካልተቻለ፣ አቅራቢው የግዥው ፈፃሚ አካል
ስምምነት መሠረት በማድረግ ከሥራው ቦታ ውጪ ያደርጋቸዋል፡፡ የመጠገንና የመተካት
እንዲሁም የማስተካከሉ ሥራ የዋናውን የመረጃ ሥርዓት የአገልግሎት አቅም የሚያናጋ ሆኖ
ከተገኘ፣ የግዥው ፈፃሚ አካል ሥራው እንደተጠናቀቀ በተበላሹት አካላት ላይ ፍተሻ እንዲካሄድ
ለአቅራቢው ያሳውቃል፡፡ ፍተሻውን በብቃት ባላሟላው አካል ላይ የመጠገን፣ የመተካትና
የማስተካከል እርምጃ ተወስዶ በድጋሚ እንዲፈተሸ ይደረጋል፡፡ የግዥው ፈፃሚ አካልና አቅራቢው
በሚካሄደው የፍተሻ ዘዴ ላይ መስማማት ይኖርባቸዋል፡፡
57.10 አቅራቢው በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ በተመለከተው ጊዜ ውስጥ ከጉድለትና ግድፈት ጋር በተያያዘ
ተገቢውን ሥራ ለመጀመር ካልቻለ፣ የግዥው ፈፃሚ አካል በራሱ ወይም በሌላ 3 ኛ ወገን/ኖች
ሥራውን በማከናወን፣ ያወጣውን ወጪ እንዲተካ ለአቅራቢው ያስታውቃል ወይም ከአፈጻጸም ዋስትና
ላይ በመቀነስ ገቢ ያደርጋል፡፡
57.11 ከጉድለቱና ግድፈቱ ጋር በተያያዘ ሥርዓቱ ወይም ንዑስ ሥርዓቱ ተገቢውን አገልግሎት ለመስጠት
ካልቻለ፣ በዚሁ ምክንየት የግዥው ፈፃሚ አካል ሥርዓቱን ወይም ንዑስ ሥርዓቱን ለመጠቀም
ባልቻለበት የጊዜ ርዝመት መጠን የዋስትናው የሽፋን ዘመን እንዲራዘም ይደረጋል፡፡
57.12 በዋራንቲ ጊዜ ውስጥ የተተኩት ዕቃዎች ከቀሪው የዋስትና ሽፋን ጊዜ ውስጥ ወይም ከሦሥት ወር
በሚረዝመው፣ በጉዳትና ብልሽት ተጠያቂነት ዋስትና የሚሸፈኑ ይሆናሉ፡፡
57.13 በግዥው ፈፃሚ አካል ጠያቂነትና ሌሎች በውሉ መሠረት የግዥው ፈጻሚ አካል የሆኑትን ሌሎች
መብቶችና በአቅራቢው ላይ የሚወስዳቸውን እርምጃዎች በማይገድብ መልኩ፣ የግዥው ፈፃሚ
አካል ጋር በተደረገ ስምምነት መሠረት ከሥርዓቱ አካላት ጋር የተገጠሙትን ሌሎች ዕቃዎች
በንዑስ ተዋዋይነት ካመረቱት ሦሥተኛ ወገኖች ወይም ሥርዓቱ ውስጥ ለገቡት ዕቃዎች ፍቃድ
ሰጪ ከሆኑት አካላት የተሰጡትን የጉዳት ተጠያቂነት ዋስትናዎች የግዥው ፈፃሚ አካል በአግባቡ
እንዲጠቀምባቸው የሚያስችል ማንኛውም ዓይነት ድጋፍ በአቅራቢው ይሰጠዋል፡፡
58 የትግበራ ዋስትና
58.1 የትግበራ ርክክብ የማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ከተሰጠበት ጊዜ ጀምሮ የመረጃ ሥርዓቱ በቴክኒካዊ
የፍላጎት መግለጫ ለተመለከተው የግዥው ፈጻሚ አካል ፍላጎት የተሟላና የተቀናጀ መፍትሄ የሚሰጥ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
51/74
ስለመሆኑና በሁሉም ረገድ በውሉ መሠረት ስለመከናወኑ አቅራቢው ማረጋገጫ መስጠት አለበት፡፡
የሥርዓቱን ከውሉ ፍላጎቶች መጣጣም በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53 መሠረት የሚከናወነው
የቅድመ ርክክብ ሙከራና የትግበራ ርክክብ ወሰኝ ሚና እንዲኖራቸው አቅራቢው ተስማምቷል፡፡
58.2 ከአቅራቢው ጋር በተያያዘ ምክንያት የመረጃ ሥርዓቱ ከቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ ጋርና በሁሉም ረገድ
ከውሉ ጋር ካልተጣጣመ፣ አቅራቢው በራሱ ወጪና ኪሣራ በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ
በተመለከተውና ማናቸውንም የአሠራርና የአፈጻጸም ደረጃ የጠበቁ መሆናቸውን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ
ለውጦች፣ ማሻሻያዎች እና/ወይም ተጨማሪ አካላትን በሥርዓቱ የማካተት እርምጃዎች ይወስዳል፡፡
አቅራቢው የማስተካከያ እርምጃ እንደወሰደ የግዥው ፈጻሚው አካልበተደረጉት ለውጦች፣
ማሻሻያዎች እና/ወይም ተጨማሪ አካላትን በሥርዓቱ የማካተት እርምጃዎች ላይድጋሚ የትግበራ
ርክክብ ፍተሻ የሚያሳውቅ ሲሆን ይህም በውጤታማነት እስከተጠናቀቀ ድረስ የሚቀጥል ይሆናል፡፡
58.3 ሥርዓቱ/ቶቹ (ወይም ንዑስ ሥርዓቱ/ቶቹ) የትግበራ ርክክብ ፍተሻ/ዎች ያላለፈ እንደሆነ፣ የግዥው
ፈጻሚው አካል በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 20.6 (ሀ) መሠረት ውሉ እንዲቋረጥ ሊያደርግ
እና በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 42 መሠረት በተፈጠረው ችግር ምክንየት የደረሰበትን
መጉላላትና ተጨማሪ ወጪ ለማካካስ የአፈጻጸም ዋስትናውን ሊወርስ ይችላል፡፡
59.1 አቅራቢው፣
(ሀ) የመረጃ ሥርዓቱ በቀረበበት፣ በተተከለበት፣ በተፈተሸበት እና ተቀባይነት ባገኘበት ሁኔታ፣
(ለ) የመረጃ ሥርዓቱን በውሉ መሠረት መጠቀም እና
(ሐ) በውሉ መሠረት ለግዥው ፈጻሚ አካል የቀረቡትን ሦፍትዌሮችና ቁሣቁሶች ማባዛት፣
ከማናቸውም በሌላ ሦሥተኛ ወገኖች ተይዘው ከሚገኙት የአእምሯዊ ሀብት ባለንብረትነት መብቶች ጋር
ያልተያያዘና የማይያያዝ፣ ራሱን የቻለ ሙሉ መብት ያለው ወይም የግዥው ፈጻሚ አካልን ባለቤትነት
እና ሙሉ ባለመብት ለማድረግ የሚስችሉ የመብቶችን ዝውውሮችና የመሣሠሉትን በውሉ መሠረት ስለ
ድኅረ-ርክክብ ዋስትናዎችና ስለአእምሯዊ ሀብት ባለንብረትነት መብቶችተፈላጊ ሁኔታዎችን በራሱ ወጪ
አጠናቅቆ የተሟላ የጽሁፍ ማስረጃ እንደሚያስረክብ ማረጋገጫ ሰጥቷል፡፡ ካለምንም ገደብ አቅራቢው
በሥርዓቱ ልማት ሥራ ላይ አገልግሎት ከሚሰጡት ሠራተኞቹ፣ ሌሎች ግለሰቦች ወይም ተቋማት
ማናቸውንም አስፈላጊ የሆኑ የጽሁፍ ስምምነቶች፣ አስተያየቶችና የመብቶችን ዝውውሮች እንደሚፈጽም
ማረጋገጫ ሰጥቷል፡፡
60.1 አቅራቢው፣ የግዥ ፈፃሚውን አካልንና ሰራተኞቹን ወይም ሀላፊዎቹንና ተጠሪዎቹን በማንኛውም አይነት
ክሶች፣ እርምጃዎች ወይም የአስተዳደር ሂደቶች፣ አቤቱታዎች፣ ኪሳራዎችና ጉዳቶች ምክንያት የሚከሰቱ
ማንኛውም አይነት ወጪዎችን (የጠበቃ ክፍያና ተያያዥ ወጪዎችን ይጨምራል) ከዚህ በታች
በተመለከቱት የአዕምሮአዊ መብቶች ምክንያት የሚከሰቱ ወጪዎችን ለመካስና ከጉዳት ነጻ ለማድረግ
ተስማምቷል፡፡
ሀ) በአቅራቢው የተካሄደው የሥርዓቱ ተከላ ወይም በኢፌዴሪ መንግሥት የግዛት ክልል ውስጥ፣
በፕሮጀክቱ የሥራ ቦታ ላይ ሥርዓቱንና ተያያዥ ቁሣቁሶችን መጠቀም፣
ለ) በውሉ መሠረት አቅራቢው ያስረከባቸውን ሦፍትዌሮችና ቁሣቁሶች ማባዛት፣
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
52/74
ሐ) ኪሣራዎቹ፣ ተጠያቂነቶቹና ወጪዎቹ የግዥው ፈጻሚ አካል በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ 59.2 የተደነገገውን በማፍረሱ ምክንያት የደረሱ እስካልሆነ ድረስ፣ በመረጃ
ሥርዓቱ የተመረቱትን ዕቃዎች በማንኛውም ሀገር መሸጥ፡፡
60.2 ይህ ክፍያ ሥርዓቱንም ሆነ ቁሳቁሶቹን ጨምሮ በውሉ ውስጥ ከተመለከተው ወይም እንደሁኔታው
እየታየ ከሚጠቀሰው ግልጋሎት ውጪ ሥራ ላይ በመዋላቸው ምክንየት ወይም የመረጃ ሥርዓቱን
ወይም ማንኛውንም በአቅራቢው በኩል ያልቀረቡትን ዕቃዎችና አገልግሎቶች በጥምረት በመጠቀም
የተመረተ የሥርዓቱ ምርት ሲኖርና፣ በአቅራቢው የቀረበውን ሥርዓት ለብቻው ያለውን
መብትበመጠቀም ሳይሆን ከሌሎች ጋር በጥምረት በመጠቀም ምክንያት የደረሰ ችግር ከሆነ ሽፋን
አይሰጥም፡፡
60.3 በተጨማሪም የካሳ ክፍያው ከሚከተሉት አቤቱታዎች በማናቸውም ላይ ተፈጻሚ አይሆንም፡፡
ሀ) የግዥው ፈጻሚ አካል መ/ቤት ቅርንጫፍ፣ ዋና ወይም ተባባሪ ከሆነው መ/ቤት የቀረበ
እንደሆነ፣
ለ) የግዥው ፈጻሚ አካል የቴክኒክ ፍላጎት መግለጫ ባዘዘው ንድፍ ቀጥተኛ ምክንየትነት
ከሆነና አቅራቢው ስለሚፈጠረው ሁኔታ በመጫረቻው ሠነድ ላይ በመመዝገብ የጠቆመ
ከሆነ፣ወይም
ሐ) በሥርዓቱና በቁሳቁሶቹ ላይ በግዥው ፈጻሚ አካል ወይም ከአቅራቢው ውጪ በሆነና
ከአቅራቢው ባልተፈቀደለት ሌላ ሰው በተደረገ ለውጥ የተፈጠረ ከሆነ፡፡
60.4 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 59.1 መሰረት የተነሳ በግዥ ፈፃሚው አካሉ ላይ የፍ/ቤት
አቤቱታ ከቀረበ የግዥ ፈፃሚው አካሉ ወዲያውኑ ለአቅራቢው ያሳውቃል፡፡ አቅራቢውም በራሱ ወጪ እና
በግዥ ፈፃሚው አካሉ ስም ለቀረቡት ክሶች ወይም አቤቱታዎች ፍ/ቤት በመቅረብ ምላሽ ይሰጣል፡፡
አቅራቢው ከግዥ ፈፃሚው አካል ማስታወቂያው በደረሰው በ 28 ቀናት ውስጥ ለቀረቡት ክሶች ወይም
አቤቱታዎች ምላሽ እንደሚሰጥ ካላሳወቀ፣ የግዥ ፈፃሚው አካል በራሱ ስም ጉዳዩን የመከታተልና የማካሄድ
ነጻነት አለው፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል ከአቅራቢው በሚቀርብለት ጥያቄ መሰረት የቀረቡትን የፍ/ቤት ክሶች
ወይም አቤቱታዎች ምላሽ በመስጠት ረገድ የሚችለውን ጥረት ሁሉ ያደርጋል፡፡ በዚሁ ሂደት ውስጥ የግዥ
ፈፃሚው አካል የሚያወጣቸው ማንኛውም አግባብነት ያላቸው ወጪዎች በአቅራቢው ይመለስለታል፡፡
60.5 የግዥ ፈፃሚው አካል፣ አቅራቢውን፣ የአቅራቢውን ሠራተኞች፣ ሀላፊዎችና ንዑስ ኮንትራክተሮች፣
በማንኛውም አይነት ክሶች፣ እርምጃዎች ወይም የአስተዳደር ሂደቶች፣ አቤቱታዎች፣ ኪሳራዎችና ጉዳቶች
ምክንያት የሚከሰቱ ማንኛውም አይነት ወጪዎችን (የጠበቃ ክፍያና ተያያዥ ወጪዎችን ይጨምራል)፣
እንዲሁም በማናቸውም አይነት የፈቃድ ማስረጃዎች፣ የአገልግሎት ሞዴሎች፣ የተመዘገቡ ንድፎች፣ የንግድ
ምልክቶች፣ የባለቤትነት ይዞታዎች ወይም ሌሎች በተመዘገቡም ሆነ ባልተመዘገቡ የአዕምሮአዊ መብቶች
ወይም በማንኛውም በንድፍ፣ በዳታ፣ በስዕል ወይም በስፔስፊኬሽን ምክንያት የሚከሰቱ ወጪዎችን፣
አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 59.8 የተደነገገውን በማፍረሱ ምክንያት የደረሱ
እስካልሆነ ድረስ፣ ለመካስና ከጉዳት ነጻ ለማድረግ ተስማምቷል፡፡
60.6 የካሳ ክፍያው የሚከተሉትን አይሸፍንም፡፡
ሀ) ማንኛውንም ንድፍ፣ ዳታ፣ ስዕል ወይም ስፔስፊኬሽን በውሉ ውስጥ ከተመለከተው አግባብ የተለየ ወይም
ውጪ የሆነ አጠቃቀም፣
ለ) የንድፍ፣ የዳታ፣ የስዕል ወይም የስፔስፊኬሽን ወይም የሌላ ሠነድና የቁሳቁሶቹ አጠቃቀም በግዥው ፈፃሚ
አካል ወይም በተወካዩ ከታዘዘው ውጪ ሥራ ላይ በመዋላቸው ምክንየት ወይም የመረጃ
ሥርዓቱን ወይም ማንኛውንም በግዥው ፈፃሚ አካል በኩል ያልቀረቡትን ዕቃዎችና
አገልግሎቶች በጥምረት በመጠቀም የተመረተ የሥርዓቱን ምርት ሲኖርና፣ በግዥው ፈፃሚ አካል
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
53/74
የቀረበው ንድፍ፣ ዳታ፣ ስዕል ወይም ስፔስፊኬሽን ወይም ሌላ ሠነድና ቁሳቁሶቹ ለብቻቸው ያላቸውን
መብት በመጠቀም ሳይሆን ከሌሎች ጋር በጥምረት በመጠቀም ምክንያት የደረሰ ችግር ከሆነ
ሽፋን አይሰጥም፡፡
60.7 በተጨማሪም የካሳ ክፍያዎቹ በሚከተሉት ላይ ተፈጻሚነት አይኖራቸውም፡፡
ሀ) የአቅራቢው መ/ቤት ቅርንጫፍ፣ ዋና ወይም ተባባሪ ከሆነው መ/ቤት የቀረበ እንደሆነ፣
ለ) ከግዥው ፈፃሚ አካል ወይም ከተወካዩ በተሰጠው ንድፍ፣ ዳታ፣ ስዕል ወይም ስፔስፊኬሽን ወይም
ሌላ ሠነድ ወይም ቁሳቁሶቹ ላይ አቅራቢው ወይም የአቅራቢው ተወካይ በሆነ ሌላ ሰው
በተደረገ ለውጥ ምክንያት የተፈጠረ ከሆነ፡፡
60.8 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ አንቀጽ 59.5 መሰረት የተነሳ በአቅራቢውላይ የፍ/ቤት አቤቱታ ከቀረበ
አቅራቢው ወዲያውኑ ለግዥው ፈፃሚ አካል ያሳውቃል፡፡ የግዥው ፈፃሚ አካልም በራሱ ወጪ እና
በአቅራቢው ስም ለቀረቡት ክሶች ወይም አቤቱታዎች ፍ/ቤት በመቅረብ ምላሽ ይሰጣል፡፡የግዥው ፈፃሚ
አካል የአቅራቢውን ማስታወቂያ ከተቀበለበት ቀን አንሥቶ ባሉት 28 ቀናት ውስጥ ለቀረቡት ክሶች ወይም
አቤቱታዎች ምላሽ እንደሚሰጥ ካላሳወቀ፣ አቅራቢው በራሱ ስም ጉዳዩን የመከታተልና የማካሄድ ነጻነት
አለው፡፡ አቅራቢው የግዥው ፈፃሚ አካል በሚያቀርብለት ጥያቄ መሰረት የቀረቡትን የፍ/ቤት ክሶች ወይም
አቤቱታዎች ምላሽ በመስጠት ረገድ የሚችለውን ጥረት ሁሉ ያደርጋል፡፡ በዚሁ ሂደት ውስጥ አቅራቢው
የሚያወጣቸው ማንኛውም አግባብነት ያላቸው ወጪዎች በግዥው ፈፃሚ አካል ይመለስለታል፡፡
61 የተጠያቂነት ገደብ
61.1 በወንጀል፣ በግድየለሽነት ወይም ሆን ተብሎ በሚፈጠር ያልተገባ ሥነ ምግባር ካልሆነ በስተቀር፣
(ሀ) በውል ውስጥም ሆነ ከውል ውጭ በማንኛውም ቀጥተኛ ካልሆነ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ የሚከሰት
ጥፋትና ጉዳት፣ ከጥቅም ውጭ መሆን ወይም የምርትና ትርፍ መጥፋት አቅራቢው ለግዥ ፈፃሚው
አካል ኃላፊ አይሆንም፡፡ እነዚህ ገደቦች ግን ከውል ሁኔታዎች ጋር በተያያዘ ለሚከሰቱ ሌሎች ጉዳቶች
አቅራቢው ለግዥ ፈፃሚው አካል የጉዳት ካሣ እንዳይከፍል አያደርጉትም፡፡
(ለ) የአቅራቢው አጠቃላይ ኃላፊነት በውሉ መሠረትም ሆነ ከውል ውጭ በልዩ የውል ሁኔታዎች ውስጥ
ከተመለከተው አጠቃላይ የውል ዋጋ አይበልጥም፡፡ ነገርግን ይህ ገደብ ችግር ያለባቸውን ዕቃዎች
ወይም መሣሪያዎች ማስጠገኛና መተኪያ ዋጋን አይጨምርም፣ ወይም በመብት ማስከበሪያ ጥሰት
ምክንያት ለግዥ ፈፃሚው አካል ሊከፈል የሚገባውን ግዴታ አይመለከትም፡፡
ሸ. የስጋት ስርጭት
62 ባለቤትነትን ስለማስተላለፍ
62.1 ሦፍትዌሮችና ሌሎች ቁሣቁሶች ሳይጨምር የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎችና ሌሎች ዕቃዎች ባለቤትነት
መብት ለግዥው ፈፃሚ አካል የሚተላለፈው በርክክብ ጊዜ ወይም በሌላ የጋራ ስምምነት በተወሰነና
በውል ስምምነቱ ውስጥ በተገለፀው መሠረት ይሆናል፡፡
62.2 የሦፍትዌሮችና የሌሎች ቁሣቁሶች የአጠቃቀም ሁኔታና የባለቤትነት መብት በበአጠቃላይ የውል
ሁኔታዎች አንቀፅ 26 እና በቴክኒካዊ የፍላጎት መግለጫ ውስጥ በተብራራው መሠረት የሚፈፀም
ይሆናል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
54/74
62.3 ከግዥ ትዕዛዙ ጋር በተገናኘ ማናቸውም በግዥ ፈፃሚው አካል ለአቅራቢው የተሰጡ መገልገያዎች፣ ንድፎች፣
ዝርዝሮች ወይም ሌሎች መረጃዎች ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ስጋቶች ኃላፊነት የአቅራቢው ቢሆንም ንብረትነታቸው ግን
የግዥ ፈፃሚው አካል ሆኖ ይቆያል፡፡አቅራቢው ይህንኑ የግዥ ትዕዛዝ ለማስፈፀም ብቻ ይጠቀምባቸዋል፡፡ በግዥ
ፈፃሚው አካል እንዲመለስ ሲጠየቅም አቅራቢው ወዲያውኑ መመለስ አለበት፡፡
62.4 ማናቸውም አቅራቢው ከመረጃ ቴክኒዎሎጂዎችና ሌሎች ዕቃዎች ውል ጋር በተያያዘ ውሉን ለማስፈፀም
የሚጠቀምባቸው የራሱ የሆኑ መገልገያዎች፣ የግዥው ፈፃሚ አካል የዕቃዎቹን ዋጋ ከፍሎ ባለቤትነቱን
ለማስተላለፍ የሚያስችል የፅሑፍ ስምምነት ካልተደረገ በስተቀር የአቅራቢው ሆነው ይቆያሉ፡፡
63 ጥንቃቄዎች
63.1 የግዥ ፈፃሚው አካል የመረጃ ሥርዓቱና የንዑስ ሥርዓቱ መሣሪያዎችና ዕቃዎች ወደፕሮጀክቱ የሥራ ቦታ ከደረሱበት
ጊዜ አንሥቶ ያለውን ጥንቃቄና ጥበቃ የማድረግ ኃላፊነት አለበት፡፡ በበአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 53
(ቅድመ-ርክክብ ሙከራና የትግበራ ርክክብ) መሠረት የመረጃ ሥርዓቱና የንዑስ ሥርዓቱ መሣሪያዎችና ዕቃዎች
የትግበራ ርክክብ እስከሚጠናቀቅበት ጊዜ ድረስ የሚደርስባቸውን ጥፋትና ጉዳት (ጥፋቱና ጉዳቱ የደረሰባቸው
በአቅራቢው፣ በሠራተኞቹ ወይም በንዑስ ተቋራጮቹ ድርጊትና የጥንቃቄ ጉድለት እስካልሆነ ድረስ)
የግዥፈፃሚውአካልበራሱ ወጪም ቢሆን እየሸፈነ ያስተካክላል፡፡ የዕቃዎቹን ዋጋ ከፍሎ ባለቤትነቱን ለማስተላለፍ
የፅሑፍ ስምምነት ካልተደረገ በስተቀር የአቅራቢው ሆነው ይቆያሉ፡፡
63.2 ከዚህ በታች በተመለከቱት ምክንያቶች በመረጃ ሥርዓቱ ወይም በማናቸውም የሥርዓቱ አካል ላይ ማናቸውም ጥፋትና
ጉዳት የደረሰ እንደሆነ፣
(ሀ) (በኢፌዴሪ መንግሥት የግዛት ክልል ከፕሮጀክቱ የሥራ ቦታ ጋር አግባብነት እስካለው ድረስ)
የኒውክለር ፍንዳታ፣ የኒውክለር ጨረር፣ የኒውክለር ብክለት ወይም የአውሮፕላን የሞገድ ግፊት
ወይም ሌሎች ተመሣሣይነት ያላቸው ገጠመኞች፣ በአንድ ልምድ ባለው የሥራ ተቋራጭ ሊገመቱና
ሊተነበዩ የማይችሉ፣ ወይም ቢገመቱም ድንጋጌዎች በማስቀመጥና የዚህ ዓይነት ሥጋቶች በመድን
ዋስትናዎች ገበያ ተቀባይነት ስለማይኖራቸውና በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 65
መሰረት በመድን ዋስትና ፖሊሲዎች ውስጥም በጥቅሉ ከተገለሉት ዝርዝር ውስጥ የሚካተቱ
እንደመሆናቸው፣የመድን ዋስትና ለመግዛት የማይቻልባቸው ናቸው፡፡
(ለ) የግዥው ፈጻሚ አካል ወይም ማንኛውም ሦሥተኛ ወገን የመረጃ ሥርዓቱን ወይም ማናቸውንም
የሥርዓቱን አካልና መሣሪያዎች በውሉ መሠረት ከተፈቀደው ውጪ መጠቀም፣
(ሐ) በግዥው ፈፃሚ አካልወይም በተወካዩ የቀረበውን ወይም የተሠየመውን ንድፍ፣ዳታ፣ስዕል ወይም
ስፔስፊኬሽን መተማመን ወይም መጠቀም ወይም ማናቸውም አቅራቢው በአጠቃላይ የውል
ሁኔታዎች አንቀጽ 45.1 (ለ) መሠረት ኃላፊነት እንደማይወስድ ያሳወቀባቸው ጉዳዮች፣
የጠፉትን፣ የተደመሰሱትን ወይም የተበላሹትን ጨምሮ የትግበራ ርክክብ የተካሄደባቸውን የመረጃ
ሥርዓት ወይም ንዑስ ሥርዓት በተመለከተ በግዥው ፈጻሚ አካል ለአቅራቢው የሚከፈል ይሆናል፡፡
የግዥው ፈጻሚ አካል በሥርዓቱ ላይ የደረሰውን ጥፋትና ጉዳት በማስተካከሉ ሂደት የአቅራቢውን
ድጋፍ በጽሁፍ የጠየቀ እንደሆነ፣ አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 14 መሠረት
ወጪውን የግዥው ፈጻሚ አካል የሚሸፍን ሆኖ ተገቢውን ድጋፍ ይሰጣል፡፡ የግዥው ፈጻሚ አካል
በሥርዓቱ ላይ የደረሰውን ጥፋትና ጉዳት በማስተካከሉ ሂደት የአቅራቢውን ድጋፍ በጽሁፍ
የማይጠይቅ ከሆነ፣ከሥርዓቱ ውስጥ ጥፋትና ብልሽት የደረሰበትን አካባቢ ከአፈጻጸም ላይ በመቀነስ
በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ መሠረት የ ‹ለውጥ› ጥያቄ ያቀርባል፣ ወይም ጥፋቱና ጉዳቱ
አብዛኛውን የሥርዓቱን ክፍሎች ለጉዳት የዳረገ ከሆነ፣ የግዥው ፈጻሚ አካል በአጠቃላይ የውል
ሁኔታዎች አንቀጽ 20.2 መሠረት ውሉን ያቋርጣል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
55/74
63.3 አቅራቢው የውል ግዴታውን ለማሟላት የሚጠቀምባቸው በግዥው ፈጻሚ አካል ፈቃደኝነት በፕሮጀክቱ
የሥራ አካባቢ በሚገኙት የአቅራቢው መሣሪያዎች ላይ ለሚደርስባቸውማናቸውም ጥፋትና ጉዳት (ጥፋቱና
ጉዳቱ የደረሰባቸው በአቅራቢው፣ በሠራተኞቹ ወይም በንዑስ ተቋራጮቹ ድርጊትና የጥንቃቄ ጉድለት
እስካልሆነ ድረስ) የግዥፈፃሚውአካል ተጠያቂ ነው፡፡
64.1 አቅራቢውም ሆነ ንዑስ ተቋራጮቹ በኢፌዴሪ መንግሥት የግዛት ክልል ውስጥ በሥራ ላይ የሚገኙትንና
አስገዳጅ የሆኑትን የሥራ ላይ ደኅንነት፣ የመድን ዋስትና፣ የጉምሩክና የኢሚግሬሺን ሕጎች የማክበርና
በሚፈቅዱት መሠረት ብቻ የመፈጸም ግዴታ አለባቸው፡፡
64.2 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 63.3 እንደተጠበቀ ሁኖ አቅራቢው፣ ከመረጃ ሥርዓቱ አቅርቦት፣ ተከላ፣
ፍተሻና ሙከራጋር በተያያዘ እና በአቅራቢው፣ በሰራተኞቹ፣ በሀላፊዎቹ፣ በንዑስ ኮንትራክተሮቹና በተጠሪዎቹ
ቸልተኝነት (በግዥው ፈጻሚ አካል፣ በሰራተኞቹ፣ በሀላፊዎቹ፣ በንዑስ ኮንትራክተሮቹና በተጠሪዎቹ
ቸልተኝነት የደረሰውን የሰው ሞትና ጉዳት እንዲሁም የንብረት ጥፋትና ጉዳት ሳይጨምር) ምክንያት
በማንኛውም ሰው ሞትና ጉዳት ወይም በማንኛውም ንብረት ጥፋትና ጉዳት ምክንያት (ርክክብ ቢካሄድም
ባይካሄድም የመረጃ ሥርዓቱን ሳይጨምር) የግዥ ፈፃሚው አካልና ሰራተኞቹን ወይም ሀላፊዎቹን
በማንኛውም አይነት ክሶች፣ እርምጃዎች ወይም የአስተዳደር ሂደቶች፣ አቤቱታዎች፣ ኪሳራዎችና ጉዳቶች
ምክንያት ከሚደርሱት ወጪዎች (የጠበቃ ክፍያና ተያያዥ ወጪዎችን ይጨምራል) መካስና ከጉዳት ነጻ
ማድረግ ይኖርበታል፡፡
64.3 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 63.2 መሰረት አቅራቢውን በሚመለከት ጉዳይ የተነሳ በግዥ ፈፃሚው
አካሉ ላይ የፍ/ቤት አቤቱታ የቀረበ እንደሆነ፣ የግዥ ፈፃሚው አካልወዲያውኑ ለአቅራቢው ያሳውቃል፡፡
አቅራቢውም በራሱ ወጪ እና በግዥ ፈፃሚው አካሉ ስም ለቀረቡት ክሶች ወይም አቤቱታዎች ፍ/ቤት
በመቅረብ ምላሽ ይሰጣል፡፡አቅራቢው ከግዥ ፈፃሚው አካል ማስታወቂያው በደረሰው በ 28 ቀናት ውስጥ
ለቀረቡት ክሶች ወይም አቤቱታዎች ምላሽ እንደሚሰጥ ካላሳወቀ፣ የግዥ ፈፃሚው አካል በራሱ ስም ጉዳዩን
የመከታተልና የማካሄድ ነጻነት አለው፡፡የግዥ ፈፃሚው አካል ከአቅራቢው በሚያቀርብለት ጥያቄ መሰረት
የቀረቡትን የፍ/ቤት ክሶች ወይም አቤቱታዎች ምላሽ በመስጠት ረገድ የሚችለውን ጥረት ሁሉ ያደርጋል፡፡
በዚሁ ሂደት ውስጥ የግዥ ፈፃሚው አካል የሚያወጣቸው ማንኛውም አግባብነት ያላቸው ወጪዎች
በአቅራቢው ይመለስለታል፡፡
64.4 የግዥው ፈጻሚ አካል፣ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 65 (የመድን ዋስትና) መሠረት በተገዛው ዋስትና
ሽፋን ከሚተካው በላይ ለሆነና የትግበራ ርክክብ ያልተካሄደባቸውን የመረጃ ሥርዓት ሳይጨምር፣ በግዥው
ፈጻሚ አካል ንብረት ላይ በደረሰው የእሣት ቃጠሎ፣ ፍንዳታ፣ ወይም ማናቸውም ሌላ አደጋ ምክንየት
በማንኛውም ሰው ሞትና ጉዳት ወይም በማንኛውም ንብረት ጥፋትና ጉዳት ምክንያት አቅራቢውን፣
ሰራተኞቹን ወይም ሀላፊዎቹን በማንኛውም አይነት ክሶች፣ እርምጃዎች ወይም የአስተዳደር ሂደቶች፣
አቤቱታዎች፣ ኪሳራዎችና ጉዳቶች ምክንያት ከሚደርሱት ወጪዎች (የጠበቃ ክፍያና ተያያዥ ወጪዎችን
ይጨምራል)፣የእሣት ቃጠሎው፣ ፍንዳታው፣ ወይም ማናቸውም ሌላ አደጋ የደረሰው በአቅራቢው፣
በሰራተኞቹ፣ በሀላፊዎቹ፣ በንዑስኮንትራክተሮቹና በተጠሪዎቹ ቸልተኝነት እስካልሆነ ድረስ፣መካስና ከጉዳት
ነጻ ማድረግ ይኖርበታል፡፡
64.5 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 63.4 መሰረት የግዥ ፈፃሚውን አካል በሚመለከት ጉዳይ የተነሳ
በአቅራቢውላይ የፍ/ቤት አቤቱታ የቀረበ እንደሆነ፣ አቅራቢው ወዲያውኑ ለግዥ ፈፃሚው አካል ያሳውቃል፡፡
የግዥ ፈፃሚው አካልም በራሱ ወጪ እና በአቅራቢውስም ለቀረቡት ክሶች ወይም አቤቱታዎች ፍ/ቤት
በመቅረብ ምላሽ ይሰጣል፡፡ የግዥ ፈፃሚው አካል ከአቅራቢው ማስታወቂያው በደረሰው በ 28 ቀናት ውስጥ
ለቀረቡት ክሶች ወይም አቤቱታዎች ምላሽ እንደሚሰጥ ካላሳወቀ፣ አቅራቢውበራሱ ስም ጉዳዩን የመከታተልና
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
56/74
የማካሄድ ነጻነት አለው፡፡አቅራቢው ከግዥ ፈፃሚው አካል በሚቀርብለት ጥያቄ መሰረት የቀረቡትን የፍ/ቤት
ክሶች ወይም አቤቱታዎች ምላሽ በመስጠት ረገድ የሚችለውን ጥረት ሁሉ ያደርጋል፡፡ በዚሁ ሂደት ውስጥ
አቅራቢው የሚያወጣቸው ማንኛውም አግባብነት ያላቸው ወጪዎች በግዥው ፈጻሚ አካል ይመለስለታል፡፡
64.6 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 63 መሠረት የካሣ ክፍያውን ጥቅም ያገኘው ወገን ፣ የደረሰበትን ጥፋትና
ጉዳት አቻችሎ ለመሸፈን መናቸውንም የተቻለውን ሁሉ እርምጃ ይወስዳል፡፡
65 የመድን ዋስትናዎች
65.1 አቅራቢው ውሉን በሚፈጽምበት የሥራ ሂደት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የመድን ዋስትናዎች በራሱ ወጪ
መግዛትና አገልግሎት እየሰጡ እንዲቆዩ ማድረግ ወይም ማስገዛትና አገልግሎት እየሰጡ እንዲቆዩ ማድረግ
ይኖርበታል፡፡ የዋስትናው ሽፋን ተጠቃሚ ማንነትና የዋስትናው ፖሊሲ ቅጽ ይዘትም ለግዥው ፈጻሚ አካል
ቀርቦ እየጸደቀ የሚፈጸም ይሆናል፡፡ የግዥው ፈጻሚ አካልም እንዲያጸድቀው የሚቀርቡለትን ጥያቄዎች
ካለምክንያት የሚያዘገይ አይሆንም፡፡
65.2 ለጭነት ጉዞ የሚገባውን ዋስትና ሳይጨምር በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 64.1 መሠረት በሁሉም
በአቅራቢው በተገዙት የመድን ዋስትናዎች ውስጥ ሽፋኑ እንደሚያካትታቸው በስማቸው ከሚገለጹት
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
57/74
ከሦሥተኛ ወገን የመድን ዋስትናዎች እና ከአቅራቢው ንዑስ ተቋራጮች በስተቀር በማንኛውም የመድን ዋስትና
ውስጥ በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 64.1 መሠረት የግዥው ፈጻሚ አካል ስም መጠቀስ
ይኖርበታል፡፡ በውሉ የአፈጻጸም ሂደት በሽፋኑ ተጠቃሚነት በመድን ዋስትናው በተመዘገቡት አካላት ላይ
ለሚደርስባቸው ጥፋትና አቤቱታዎች ሽፋን በተመለከተ የመድን ዋስትና ሰጪው የመጠቅለል/የማካተት መብት
በዚህ ፖሊሲ አማካይነት ይሠረዛል፡፡
65.3 አቅራቢው የተፈለጉት የመድን ዋስትና ፖሊሲዎች በተሟላ ሁኔታ ሥራ ላይ ስለመሆናቸው፣ የዋስትናውን
የምሥክር ወረቀቶች (ወይም የመድን ዋስትና ፖሊሲዎቹን ኮፒ) በማስረጃነት ለግዥው ፈፃሚ አካል
ያስረክባል፡፡
65.5 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ 64.1 መሠረት ለሥራው ተገቢ የሆኑትን የመድን ዋስትናዎች በራሱ
ወጪ በመግዛት ስራ ላይ እንዲውል ለማድረግ ካልቻለ፣ የግዥው ፈፃሚ አካል የዋስትናውን አረቦን ራሱ
እየከፈለ ማናቸውንም ተፈላጊ ዋስትናዎች በመግዛት ስራ ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፡፡ የከፈለውን ወጪም
ለአቅራቢው በየወቅቱ ከሚከፈለው ሂሣብ ላይ አንድ ባንድ ወይም በድምሩ ይቀንሳል፡፡
65.6 በውሉ ውስጥ በተለየ ሁኔታ ካልተጠቀሰ በስተቀር፣ አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 64
መሠረት ከገባባቸው የመድን ዋስትናዎች ጋር በተያያዘ ማናቸውንም እና ሁሉንም የካሣ ጥያቄ አቤቱታዎች
ማዘጋጀት፣ ማቅረብና መከታተል እንዲሁም የዋስትና ሰጪው የከፈላቸውን/የሚከፍላቸውን ካሣዎች
መከታተል ይኖርበታል፡፡ አቅራቢው እንደየጉዳዩ ለሚያደርጋቸው የመድን ዋስትና ሽፋን አቤቱታዎች
ክትትሎች ተፈጻሚነት የግዥው ፈጻሚ አካል የተቻለውን ሁሉ ድጋፍ ይሰጠዋል፡፡ የዋስትና ሽፋን አቤቱታዎቹ
የግዥው ፈጻሚ አካልን የሚመለከቱ በሆነ ጊዜ ሁሉ አቅራቢው የግዥው ፈጻሚ አካልን ሃሳብ በጽሁፍ ካላገኘ
በስተቀር ምንም ዓይነት ፍቃድ መስጠት ወይም የማቻቻል እርምጃ ለመውሰድ አይችልም፡፡ በተመሣሣይ
ሁኔታም የዋስትና ሽፋን አቤቱታዎቹ አቅራቢውን የሚመለከቱ በሆነ ጊዜ ሁሉ የግዥው ፈጻሚ አካል
የአቅራቢውን ሃሳብ በጽሁፍ ካላገኘ በስተቀር ምንም ዓይነት ፍቃድ መስጠት ወይም የማቻቻል እርምጃ
ለመውሰድ አይችልም፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
58/74
ክፍል 8 ፡ ልዩ የውል ሁኔታዎች
ማውጫ
ሀ. አጠቃላይድንጋጌዎች 1
ለ. ውል 1
ሐ. የግዥፈፃሚውአካልግዴታዎች 5
መ. ክፍያ 5
ረ. የአቅራቢውግዴታዎች 7
ሠ. ውልስለመፈፀም 7
ሰ. የዋስትናናየተጠያቂነትሁኔታዎች 10
ሸ. የሥጋትሥርጭት 11
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
VIII/IX
ክፍል 8
ልዩ የውል ሁኔታዎች
የሚከተሉት ልዩ የውል ሁኔታዎች አጠቃላይ የውል ሁኔታዎችን የሚያሟሉ ናቸው፡፡ በማንኛውም ያለመጣጣም
በሚኖርበት ጊዜ እዚህ ውስጥ የተጠቀሱት ድንጋጌዎች በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ውስጥ ከተጠቀሱት የበላይነት
ይኖራቸዋል፡፡
አጠቃላይ የውል
ሁኔታዎች (አ.ው.ሁ) ልዩ የውል ሁኔታዎች
አንቀጽ ማጣቀሻ
ሀ. አጠቃላይ ድንጋጌዎች
የግዥ መለያ ቁጥር፡- [የግዥ መለያ ቁጥር ይግባ]
አ.ው.ሁ. 1.2 (ቀ) ወሳኝ ቀኖቹ ካልተገለፀ የመረጃ ስርአቶችና ተዛማጅ አገልግሎቶች
እስከሚቀርቡ ድረስ ዉሉ በግዴታም ቢሆን ቀጣይነት ይኖረዋል።
አ.የው.ሁ. 1.2 (በበ) ድኅረ-ዋራንቲ የአገልግሎት ጊዜ የሚጀምረው የዋራንቲ ጊዜው [የወራት
ብዛት ይግባ] እንዳበቃ ነው፡፡
ለ. ውል
አ.ው.ሁ. 7.1 (ሸ) በአ.ው.ሁ አንቀጽ 7.1 ከተዘረዘሩት ሰነዶች በተጨማሪ የሚከተሉት ሰነዶች
የውሉ አካል ናቸው፡፡
ሀ.
ለ.
ሐ.
አ.ው.ሁ. 7.3 የግዥው ፈፃሚ አካል ተወካይ/ኃላፊ የሚከተለው ነው፡፡
ተወካይ /ኃላፊ [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስምና ሀላፊነት ይግባ]
ፓ.ሣ.ቁ [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
ፓ.ሣ.ኮድ [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
አገር ኢትዮጵያ
ስልክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ ቁጥር ይግባ]
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
1/11
ፋስክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ ቁጥር ይግባ]
ኤ.ሜይል አድራሻ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]
የአቅራቢው ተወካይ/ኃላፊ የሚከተለው ነው፡፡
ተወካይ /ኃላፊ [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስምና ሀላፊነት ይግባ]
ፓ.ሳ.ቁ [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
ፓ.ሳ.ኮድ [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
አገር [አገር ይግባ]
ስልክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ ቁጥር ይግባ]
ፋስክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ ቁጥር ይግባ]
ኤ.ሜይል አድራሻ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]
አ.የው.ሁ. 8.1 ውሉ የሚገዛበት ህግ [ውሉ የሚገዛበት ህግ ይግባ]
አ.የው.ሁ 9.1 የውል ቋንቋ [ቋንቋ ይግባ]
አ.የው.ሁ 10.2 እና 10.3 ለማስታወቂያ አገልግሎት የግዥው ፈፃሚ አካልአድራሻ የሚከተለው ነው
የግዥው ፈፃሚ አካል [የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ]
የሚመለከተው ሰው [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
ስም
የቢሮ ቁጥር [ቢሮ ቁጥር ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
ፓ.ሣ.ቁ [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
ፓ.ሣ. ኮድ [ፓ.ሳ. ኮድ ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
አገር ኢትዮጵያ
የስልክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ ቁጥር ይግባ]
የፋስክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ ቁጥር ይግባ]
ኢሜይል አድራሻ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]
ለማስታወቂያ አገልግሎት የአቅራቢው አድራሻ የሚከተለው ነው
አቅራቢው [የአቅራቢው ስም ይግባ]
የሚመለከተው ሰው [ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው ስም ይግባ]
ስም
የቢሮ ቁጥር [ቢሮ ቁጥር ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
ፓ.ሣ.ቁጥር [ፖ.ሣ.ቁ.ይግባ]
የመንገድ ስም [የመንገድ ስም ይግባ]
ከተማ [የከተማ ስም ይግባ]
የፓ.ሣ. ኮድ [ፓ.ሳ. ቁጥር ይግባ፣አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ]
አገር ኢትዮጵያ
የስልክ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የስልክ ቁጥር ይግባ]
የፋክስ ቁጥር [የሀገርና ከተማ ኮድ ጨምሮ የፋክስ ቁጥር ይግባ]
ኤሜይል አድራሻ [ኢሜይል አድራሻ ይግባ]
አ.ው.ሁ. 11.1 (ሀ) ከውሉ ጋር በተያያዙ ጉዳዮች የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ የግዥው ፈጻሚ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
2/11
አካልን ተክቶ ሲሰራ የሚከተሉት ተጨማሪ ሥልጣኖች እና/ወይም ገደቦች
ይኖሩታል፡፡ [ጠቃሚና ተስማሚ አንቀፅ ይስፈር፣ ወይም ተጨማሪ ስልጣኖች
ወይም ገደቦች የሉትም ተብሎ ይስፈር]
ከውሉ ጋር በተያያዙ ጉዳዮች የአቅራቢው ተወካይ አቅራቢውን ተክቶ ሲሰራ
የሚከተሉት ተጨማሪ ሥልጣኖች እና/ወይም ገደቦች ይኖሩታል፡፡ [ጠቃሚና
አ.ው.ሁ. 11.2 (ለ)
ተስማሚ አንቀፅ ይስፈር፣ ወይም ተጨማሪ ስልጣኖች ወይም ገደቦች
የሉትም ተብሎ ይስፈር]
አ.ው.ሁ. 15.1 የመጫረቻ ዋጋ ማስረከቢያ ጊዜ ካለፈ በኋላ በህጐችና ደንቦች ላይ ለውጥ
ቢደረግ፣ የውሉን ዋጋየመቀነስ ወይም የመጨመር እና/ወይም የማስረከቢያ
ቀን ማስተካከል፣አቅራቢው የውል ግዴታውን ለመፈጸም በሚያደርገው
እንቅስቃሴ ላይ ለውጡ ከሚያደርስበት ጉዳት ጋር መመጣጠን ይኖርበታል፡፡
አ.ው.ሁ 16.1 ከኢ.ፌ.ዴ.ሪ መንግሥት የግዛት ክልል ውጭ ለሚቀርቡ የመረጃ
ቴክኒዎሎጂዎች፣ ቁሳቁሶችና ሌሎች ዕቃዎች አቅራቢው ከሚከተሉት
በስተቀር ማናቸውንም ታክሶች፣ የጉምሩክ ቀረጦች፣ የንግድ ፈቃድ
ክፍያዎችና ተፈላጊ ሁኔታዎች የማሟላት ኃላፊነት አለበት፡፡ [አቅራቢው
የማይጠየቅባቸው ጠቃሚ የሆኑ የታክሶችና የጉምሩክ ግዴታዎች ዝርዝር ይግባ]
ሀ.
ለ.
ሐ.
አ.ው.ሁ 16.3 በ ኢ.ፌ.ዴ.ሪ መንግሥት የግዛት ክልል ውስጥ ለሚቀርቡ የመረጃ
ቴክኒዎሎጂዎች፣ ቁሳቁሶችና ሌሎች ዕቃዎች አቅራቢው ከሚከተሉት
በስተቀር ማናቸውንም ታክሶች፣ የጉምሩክ ቀረጦች፣ የንግድ ፈቃድ
ክፍያዎችና ተፈላጊ ሁኔታዎች የማሟላት ኃላፊነት አለበት፡፡ [አቅራቢው
የማይጠየቅባቸው ጠቃሚ የሆኑ የታክሶችና የጉምሩክ ግዴታዎች ዝርዝር ይግባ]
አ.ው.ሁ 26.3 የግዥው ፈጻሚ አካል በውሉ ያገኛቸውን መደበኛ ሦፍትዌሮችና
ክፋዮቻቸውን የመጠቀም መብቶች፣ በሚከተሉት ሁኔታዎች የአቅራቢውን
የጽሁፍ ስምምነት በቅድሚያ ማግኘት ሳያስፈልገው ለመመደብ፣ ለመፍቀድ
ወይም በፈቃደኝነት ለማስተላለፍ ይችላል፡፡ [የለም ወይም በሌላ ቦታ ሊገለፅ
ይችላል የሚል ይስፈር]
አ.ው.ሁ 26.4 በትዕዛዝ የሚመረቱ ሦፍትዌሮችና ክፋዮቻቸውን በተመለከተ የግዥው
ፈጻሚ አካልና የአቅራቢው መብቶችና ግዴታዎች የሚከተሉት ናቸው፡፡
[በትዕዛዝ የሚመረት ሶፍትዌር የስርአቱ አካል ካልሆነ “አይመለከተውም”
ተብሎ ይስፈር፣ አልያም መብቶች፣ ግዴታዎች፣ ገደቦች፣ ከህግ ውጭ
የሆነ/ለየት ያለ/፣ ወይም ቅድምያ መሟላት ያለበት ተብሎ ይገለፅ]
በትዕዛዝ የሚመረቱ ቁሣቁሶችና ክፋዮቻቸውን በተመለከተ የግዥው ፈጻሚ
አካልና የአቅራቢው መብቶችና ግዴታዎች የሚከተሉት ናቸው፡፡ [በትዕዛዝ
የሚመረቱ ቁሳቁሶች የስርአቱ አካል ካልሆነ “አይመለከተውም” ተብሎ
ይስፈር፣ አልያም መብቶች፣ ግዴታዎች፣ ገደቦች፣ ከህግ ውጭ የሆነ/ለየት
ያለ/፣ ወይም ቅድምያ መሟላት ያለበት ተብሎ ይገለፅ]
አ.ው.ሁ 26.5 [የማይመለከተው ከሆነ፣ “ውሉ ስራ ላይ ለማዋል የሶፍትዌር የሚስጢር
ቁጥር የመግለፅ ውል አያስፈልግም ተብሎ ይስፈር፤ ካልሆነ የግዥ ፈፃሚው
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
3/11
አካል በቅድምያ የሚስጢር ቁጥር የመግለፅ ውል መፈፀም ከፈለገ ውሉ
የሚፈፀመበት ትልቁ የቀናት ብዛት ይገለፅ]
አ.ው.ሁ 27.1(ሀ) (iii) የመደበኛ ሦፍትዌሮች ፍቃድ ለ ----- ማገልገል ይኖርበታል፡፡ [በሁሉም
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ክልል ውስጥ ተበሎ ይስፈር
ወይም ከኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ክልል ውጭ ከሆነ
የቦታው ሽፋን ይገለፅ]
አ.ው.ሁ 27.1(ሀ) (iv) የሶፍትዌሮች አጠቃቀም የሚከተሉትን ተጨማሪ ማዕቀቦች ያገናዝባል፡፡
[“የለም” ይባል፣ ወይም ማእቀቦቹ ተገልፀው ይስፈሩ]
አ.የው.ሁ 27.1(ለ) (ii) የሦፍትዌር ፍቃድ ሦፍትዌሩን መጠቀምን፣ ለመጠቀም ወይም ወደ ተተኪ
ኮምፒውተር ለማስተላለፍ ማባዛትን መፍቀድ ይኖርበታል፡፡ [ብዙ ተጠቃሚ
ያለው ኮምፒዩተር ከሆነ ተተኪው ኮምፒዩተር በተመሳሳይ መልኩ ተቀራራቢ
የሆነ የተጠቃሚ ብዛት የሚያስተናግድና ተመሳሳይነት ያለው የኮምፒዩተር
አይነት መሆን አለበት፣ ወይም በተተኪው ኮምፒዩተር ሌላ ጠቃሚና አስፈላጊ
እገዳዎች ካለ ይገለፅ ]
አ.ው.ሁ 27.1(ለ) (vi) በዚህ ውል ውስጥ የተቀመጡት ማዕቀቦች እንደተጠበቁ ሆነው፣ የሦፍትዌር
ፍቃድ ሦፍትዌሩን ለ----ይፋ ማድረግን እና ለ-----እንደገና አምርቶ
መጠቀምን (የሚያገለግል ንዑስ ፍቃድ መስጠትን ጨምሮ) መፍቀድ
ይኖርበታል፡፡ [ድጋፍ ሰጪ አቅራቢዎች ወይም ንኡስ ተቋራጮች በድጋፍ ሰጪ
ውል አፈፃፀም ብቸኛ አካላት ናቸው ፣ ወይም ሌላ ጠቃሚና አስፈላጊ ድጋፍ
ሰጪ አካላትና ደንቦች ይገለፅ]
አ.ው.ሁ 27.1(ለ) (vii) በዚህ ውል ውስጥ የተቀመጡት ማዕቀቦች እንደተጠበቁ ሁነው፣ በአ.የው.ሁ.
አንቀጽ 27.1(ለ) (vi) ከተጠቀሱት ሰዎች በተጨማሪ [የሰዎቹ ማንነት
ይገለፅ]ሦፍትዌሩን ለ----ይፋ ማድረግን እና ለ-----እንደገና አምርቶ
መጠቀምን (የሚያገለግል ንዑስ ፍቃድ መስጠትን ጨምሮ) መፍቀድ
ይኖርበታል፡፡በዚህ ውል ውስጥ የተቀመጡት ማዕቀቦች እንደተጠበቁ ሆነው
አ.ው.ሁ 27.2 የአቅራቢው መደበኛ ሦፍትዌር ኦዲት የማድረግ መብት የሚከተሉትን
ሁኔታዎች ያገናዝባል፡፡ [ሁኔታዎች ይግባ]
አ.ው.ሁ 28.1 አቅራቢው ውሉ ሥራ ላይ ከዋለበት ቀን አንሥቶ በ ------ ቀናት [ቁጥር ይግባ]
ውስጥ የሥርዓቱን ሥራ ይጀምራል፡፡
አ.ው.ሁ 28.2 የትግበራ ርክክብ እስከ ----- [የትግበራ ርክክብ ቀን ይግባ] ወይም ከዚያ በፊት
ይከናወናል፡፡
መ. ክፍያ
አ.ው.ሁ 33.1 በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 33 ውስጥ የተደነገጉት እንደተጠበቁ
ሆነው፣ የግዥው ፈጻሚ አካል ለአቅራቢው የሚከፍለው የውል ዋጋ ከዚህ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
4/11
በታች በተመለከቱትዘርፎች መሠረት እና ሁኔታዎችን የተከተለ ይሆናል፡፡
ከአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ዋጋ ጋር የሚዛመዱት የቅድሚያ ክፍያናየሙሉ
ሥርዓቱ ቅንጅት ዘርፎች ብቻ ናቸው፡፡ በሌሎች የክፍያ ዘርፎች አጠቃላይ
የውል ዋጋ ተብሎ የሚጠራው በአንድ የክፍያ ዘርፍ ሥር የዕቃዎቹና
አገልግሎቶቹ ጠቅላላ ወጪ ይሆናል፡፡ በየዘርፉ ውስጥ ለቀረቡት፣ለተተከሉት
ወይም የትግበራ ርክክብ ለተካሄደላቸው ዕቃዎችና አገልግሎቶች፣ በውል
ስምምነቱ የዋጋ መርሃግብር የተጠቀሱትን ነጠላ ዋጋና ምንዛሬ በመጠቀም
ተገቢውን የውል ጠቅላላ ዋጋ የኋሊት እየተሄደ ጭምር እንዲከፈል የውሉ
መርሃግብር ሊያስገድድ ይችላል፡፡
(ሀ) የቅድሚያ ክፍያ
ከውሉ ጠቅላላ ዋጋ ውስጥ (በደረሰኝ የሚተኩትን ጥቃቅንና ተደጋጋሚ
ወጪዎች ሳይጨምር) 10% ፣በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀጽ 33.10
ከተጠቀሰው የቅድሚያ ክፍያ ዋስትና ጋር ለቀረበ መጠየቂያ የሚከፈል
ይሆናል፡፡
(ለ) በትዕዛዝ የሚመረቱ ሦፍትዌሮችና ቁሳቁሶችን ሳይጨምር፣ የመረጃ
ቴክኒዎሎጂዎች፣ ቁሳቁሶችና ሌሎች ዕቃዎች፣
i) ለዚህ የክፍያ ዘርፍ ዕቃዎቹ ደርሰው ርክክብ እንደተካሄደ
የጠቅላላው የውሉ ዋጋ (ወይም የኋሊት ተሠልቶ) 60 ከመቶ
ii) የዚያው ዋጋ 10 ከመቶ፣ ተከላ እንደተጠናቀቀ
iii) የዚያው ዋጋ 10 ከመቶ፣ የትግበራ ርክክብ እንደተጠናቀቀ
(ሐ) በትዕዛዝ የሚመረቱ ሦፍትዌሮችና ቁሳቁሶችን በተመለከተ፣
iv) ለዚህ የክፍያ ዘርፍ ተከላ እንደተካሄደ የጠቅላላው የውሉ ዋጋ
(ወይም የኋሊት ተሠልቶ) 60 ከመቶ
v) የዚያው ዋጋ 20 ከመቶ፣ የትግበራ ርክክብ እንደተጠናቀቀ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
5/11
100 ከመቶው በየወሩ ይከፈላል፡፡
አ.ው.ሁ 33.4 የግዥው ፈፃሚ አካል የውል ዋጋውን ለአቅራቢው የሚከፍለው በ----ጊዜ
ውስጥ ነው፡፡ [የቀን ብዛት ይግባ]
አ.ው.ሁ 33.5 አቅራቢው ከሀገር ውስጥ ላቀረባቸው ዕቃዎችና አገልግሎቶች በሙሉ
ክፍያቸው የሚፈጸመው በኢትዮጵያ ብር ነው፡፡
ከኢትዮጵያ ውጭ ለሚቀርቡ ዕቃዎች ለአቅራቢው ክፍያ የሚከፍለው በ
[መገበያያ ገንዘብአይነት ይግባ]____ ይሆናል፡፡
ረ. የአቅራቢውግዴታዎች
አ.ው.ሁ 34.7 አቅራቢው የሚከተሉት ተጨማሪ ኃላፊነቶች ይኖሩታል፡፡ [እንደአስፈላጊነቱ
ተጨማሪ ኃላፊነቶች ይግባ ወይም “የለም” ይባል]
ሀ.ለ.ሐ.
አ.ው.ሁ 42.1 የውል ማስከበሪያ ዋስትናው መጠን [የውል አፈጻጸም ዋስትና መጠን አመልክት]
__ ይሆናል
አ.ው.ሁ 42.3 ተቀባይነትያላቸውየውልማስከበሪያ ዋስትና ዓይነቶች የሚከተሉት ናቸው [በግዥ
ፈፃሚው አካል ተቀባይነት ያላቸው የዉል ዋስትና ስምና መግለጫ ይግባ]
ሀ.
ለ.
ሐ.
የውልማስከበሪያ ዋስትናው የገንዘብ ዓይነት [የዉል ዋስትና መገበያያ ገንዘብ
ይግባ]____ ነው፡፡
አ.ው.ሁ 42.4 የውልማስከበሪያው ዋስትና የሚለቀቀው (ነፃ የሚሆነው) [በአ.ው.ሀ 42.4
መሰረት ወይም የውል ማስከበሪያ ዋስትና በምን አይነት ሁኔታ ነፃ እንደሚሆን ይግባ]
አ.ው.ሁ 42.5 በዋራንቲው የአገልግሎት ዘመን (ማለት ከሥርዓቱ የትግበራ ርክክብ በኋላ)
የውል ማስከበሪያው ዋስትና ማናቸውንም ተደጋጋሚ ቁርጥራጭ ወጪዎች
ሳይጨምር ወደውሉ ጠቅላላ ዋጋ [ቁጥር ይግባ]--- ከመቶ ዝቅ ይደረጋል፡፡
ሠ. ውልስለመፈፀም
አ.ው.ሁ 43.1 የአቅርቦት ወሰን/ሽፋን የሚተረጐምበት [ክፍል 6፣ የፍላጎቶች መግለጫ ወይም
የአቅርቦት ወሰን የት እንደሚተረጎም ይግባ]
አ.ው.ሁ 43.3 አቅራቢው በውሉ መሠረት ከገባባቸው ግዴታዎች በተጨማሪ የሚከተሉትን
ተደጋጋሚና ቁርጥራጭ ወጪ የሚያስከትሉ ዕቃዎች ያቀርባል፡፡ [በውሉ
የተካተቱት የተደጋጋሚ ወጪ አይነቶች/ግልጋሎቶች ይገለፅ በተጨማሪም
በቴክኒክ ፍላጎቶች በዝርዝር የሰፈሩበት ቦታ ይጠቀስ]
አቅራቢው ከዚህ በታች እንደተመለከተው ለሥርዓቱ ትግበራና ጥገና
የሚፈለጉ መለዋወጫዎችን ለማቅረብ ተስማምቷል፡፡
ለማስጀመር [የአመት ብዛት ይግባ] ----- ከትግበራ ርክክብ ጋር -------.
በአንጻሩም የመለዋወጫዎቹ ዋጋ አቅራቢው በመጫረቻ ሠነዱ ውስጥ
ባስቀመጠው የዋጋ መርሃ-ግብር መሠረት ይሆናል፡፡ እነዚህ ዋጋዎችም
ከመለዋወጫዎቹ አቅርቦት ጋር የተያያዙ የመለዋወጫዎቹን የመግዣ ዋጋና
የአቅራቢውን ክፍያ ጨምሮ ሌሎች ወጪዎችን ይጨምራል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
6/11
[የመለዋወጫዎቹ ፍላጎት ይዘርዘር፣ ወይም የመለዋወጫዎቹ አይነት
አቅራቢው ያዘጋጀው ከሆነ የመለዋወጫዎቹ ዋጋ አቅራቢው በመጫረቻ
ሠነዱ ውስጥ ባስቀመጠው የዋጋ መርሃ-ግብር መሠረት መሆኑ ይጠቀስ]
አ.ው.ሁ 44.1 የፕሮጀክት ዕቅድ ምዕራፎች ለሚከተሉት ጉዳዮች ትኩረት ይሰጣሉ፡፡
[ለምሳሌ፣
(ሀ)የፕሮጀክት ቅንጅትና የአሰራር ዕቅድ
(ለ) የአቅርቦትና የስራ ትግበራ እቅድ
(ሐ) የስልጠና እቅድ
(መ) የቅድመ ክፍያና የትግበራ ሙከራ ተቀባይነት እቅድ
(ሠ)የጥገና ዋስትና እቅድ
(ረ) የስራ፣ የሰአትና የአቅርቦት መርሀ ግብር
(ሰ) የድህረ ዋስትና የጥገና እቅድ (አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ)
(ሸ) የቴክኒክ ድጋፍ እቅድ (አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ)
(ቀ) ወዘተ፣
ተጨማሪ ዝርዝር በቴክኒክ ፍላጎት ክፍል ይገኛል (ማጣቀሻ ይግባ) ይገለፅ]፡፡
አ.ው.ሁ 44.2 አቅራቢው ውል ከተፈረመበት ቀን አንሥቶ ባሉት[ቁጥር ይግባ፣ ምሳሌ ሰላሳ
(30)] -- ቀናት ውስጥ የፕሮጀክት ዕቅድ ለግዥው ፈጻሚ አካል ያስረክባል፡፡
የግዥው ፈጻሚ አካልም በ[ቁጥር ይግባ፣ ምሳሌ ሰላሳ (14)]--- ቀናት ውስጥ
የፕሮጀክት ፕላኑ ይዘት በልዩ የውል ሁኔታዎች (በዚህ አንቀጽ 44.2
ያለመጣጣሞች ተብለው በመሠየም ከታች የተመለከቱትን) እና በቴክኒካዊ
የፍላጎቶች መግለጫ ውስጥ በተዘረዘረው መልኩ ያላካተታቸው የመረጃ
ቴክኒዎሎጂዎቹ የአፈጻጸም መርሃ-ግብር ማሻሻያዎች እንዲካተቱ ያለውን
ሃሳብ ለአቅራቢው በጽሁፍ ያሳውቃል፡፡ አቅራቢውም ማስታወቂያውን
ከተቀበለበት ቀን አንሥቶ በ [ቁጥር ይግባ፣ ምሳሌ ሰላሳ (5)]--- ቀናት ውስጥ
የፕሮጀክት ፕላኑን በማስተካከል እንደገና ለግዥው ፈጻሚ አካል ያስረክባል፡፡
ያልተካተቱ ማስተካከያዎች ካሉ የግዥው ፈጻሚ አካል በ[ቁጥር ይግባ፣ ምሳሌ
ሰላሳ (5)]--- ቀናት ውስጥ ለአቅራቢው ያሳውቃል፡፡ ያልተጣጣሙ ጉዳዮች
ሙሉ ለሙሉ እስኪስተካከሉ ድረስ ሂደቱ የሚቀጥል ይሆናል፡፡ የፕሮጀክት
ፕላኑ እንደተሟላ የግዥው ፈጻሚ አካል ለአቅራቢው በጽሁፍ ያረጋግጣል፡፡
የጸደቀው የፕሮጀክት ፕላንም በስምምነት የጸደቀ የመጨረሻው የፕሮጀክት
ዕቅድ ሆኖ ሁለቱን ወገኖች የማስገደድ አቅም ያለው የውሉ አካል ይሆናል፡፡
አ.ው.ሁ 44.5 አቅራቢው የሚከተሉትን ዘገባዎች ለግዥው ፈጻሚው አካል ያቀርባል፡፡
[“የለም” ይባል ወይም ለምሳሌ፣
(ሀ) የፕሮጀክት ቅንጅትና የአሰራር ዕቅድ፣
(i)ጊዜው ከመጠናቀቁ በፊት የተከናወኑ ውጤቶች፣
(ii)በፕሮጀክት እቅዱ ከተጠቀሰው መርሀ ግብርእስከ አሁን ያለው ልዩነት፣
(iii) በመርሀ ግብሩ መሰረት እንዲከናወን ሊወሰድ የሚገቡ የማስተካከያ
እርምጃዎች፣
(iv) ሌሎች ጉዳዮችና ያልተገመቱ ችግሮች፣ የቀረበ መፍትሄ፣
(v)ከግዥ ፈፃሚው አካል በአቅራቢው የሚጠበቅ የሀብት፣ እና/ወይም በቀጣይ
የሪፖርት ጊዜ ሊወሰድ የሚገባው ድርጊት
(vi) አቅራቢው በፕሮጀክት ሀደቱ ላይ ልያደናቅፉ የሚችሉ ሌሎች ጉዳዮች
ወይም ያልተገመቱ ችግሮች።
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
7/11
(ለ) የቁጥጥርና የጥራት ማስጠበቅያ ሪፖርት፣
(ሐ) የስልጣኞች የፈተና ውጤት፣
(መ) በየወሩ የቀረቡ የጥገና ጥያቄዎችና የተሰጠ መፍትሄ፣ይገለፅ፡፡]
አ.ው.ሁ 45.2 ውሉ እስኪጠናቀቅ ድረስ አስገዳጅነት ያለው የቅርብ ጊዜ ህትመት ማጣቀሻ
[በ”አ.ው.ሁ እንደተገለፀው” ይስፈር ወይም ከጨረታ ማስገብያ በፊት ያሉት
ቀናት ይግባ]
አ.ው.ሁ 45.3 (ሀ) አቅራቢው በሥርዓቱም ሆነ በንዑስ ሥርዓቱ ሥራውን ከመጀመሩ በፊት
የሚከተሉትን ሠነዶች በማዘጋጀት ለፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ እያቀረበ
አዎንታውን ማግኘት ይኖርበታል፡፡ [“የለም” ይባል ወይም ለምሳሌ፣
(ሀ) ዝርዝር የስራ ቦታ ምልከታዎች፣
(ለ) የመጨረሻ የንኡስ ስርአት ክንውኖች
(ሐ) ወዘተ፣ ይገለፅ፡፡]
አ.ው.ሁ 46.2 አቅራቢው የመረጃ ቴክኒዎሎጂዎቹን፣ ቁሣቁሶቹንና ሌሎች ዕቃዎችን
የሚያስረክብባቸው አድራሻዎች የሚከተሉት ናቸው፡፡ [የማስረከብያ
ቦታዎች/አድራሻዎች ይዘርዘር]
አ.ው.ሁ 46.6 ለመረጃ ቴክኒዎሎጂዎቹ፣ ለቁሣቁሶቹና ለሌሎች ዕቃዎች ማናቸውንም
የመላኪያና የማስገቢያ ንግድ ፍቃዶች፣ የመያዝ ሙሉ ኃላፊነት የአቅራቢው
ነው፡፡
አ.ው.ሁ 46.9 በአቅራቢው መቅረብ ያላባቸው የጭነትና ሌሎች ሰነዶች የሚከተሉት ናቸው
[ተፈላጊው ሰነዶች ዝርዝር ይግባ፣ የሚከተሉት ለምሳሌ የተጠቀሱ ናቸው
እናም በኢንኮተርምስ እና በሌሎች የውል ፍላጎቶች መሰረት መስተካከል
ይገባቸዋል። አስፈላጊ ያልሆነ ይሰረዝ]
የአየር መንገድ ደረሰኝ ወይም የእቃ ማጓጓዟ ደረሰኝ ዋናውና ሁለት
ኮፒ፣
የያንዳንዱ ጥቅል እሽግ ምንነት በማመልከት የእሽጎቹ ዝርዝር፣
የግዥ ፈፃሚ አካል ተጠቃሚ መሆኑ የሚያመለክት የመድህን
ሰርቲፊኬት፣
ሁሉም እቃዎች የቀረቡበት አገር የሚያሳይ የአቅራቢው ሰርትፊኬት
በተመረጠው የተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ለአቅራቢው የተሰጠ የማረጋገጫ
ሰርተፊኬት (ቁጥጥር በሚያስፈልግበት ቦታ)
በግዥ ፈፃሚው አካል ተወካይ የተፈረመ የመረከብያ ማስታወሻ
ለርክክብ/ለክፍያ ጥቅም የሚያስፈልጉ ሌላ ማንኛውም ግዥ ነክ
ሰነዶች
አ.ው.ሁ 47.2 የሚከተሉት ዝርዝሮች ዕቃዎቹ በታሸጉበት መያዣ ውጫዊ አካል ላይ
መታየት (መለጠፍ) አለባቸው [የማሸግያው ዝርዝር ይግባ]
ሀ.ለ.ሐ.
አ.ው.ሁ 49.4 አቅራቢው የሚከተሉትን ለግዥው ፈጻሚ አካል ያስረክባል፡፡ [“በዋስትናው
ጊዜ መደበኛ/ነባር ሶፍትዌር በአደዲስ ሶፍትዌር በነፃ ማሻሻል፣ በአ.ው.ሁ
እንደተጠቀሰው፣” ወይም በሌላ ፍላጎቶች እንደ ጠቃሚነቱና አስፈላጊነቱ
በመጥቀስ ይቀመጥ]
አ.ው.ሁ 52.1 [ጠቃሚና አስፈላጊ አንቀጽ ይግባ፣ ወይም “ለአ.ው.ሁ አንቀፅ 52 ተስማሚ
የሆነ ልዩ የውል ሁኔታዎች የለም” ተብሎ ይቀመጥ]
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
8/11
አ.ው.ሁ 53.3 የትግበራ ርክክብ ፍተሸ የሚካሄደው በ ------ መሠረት ነው፡፡ [ስርአት ወይም
ንኡስ ስርአቶች፣ ሙከራዎች፣ የሙከራ ሂደቶችና ለተቀባይነት ተፈላጊ
ውጤቶች፣ እንደአማራጭ የቴክኒክ ፍላጎቶች ተቀባይነት ያላቸው ሙከራዎች
በሚል ከተቀመጡት ዝርዝር መስፈርቶች ተስማሚው አንቀፅ/ፆች በመጥቀስ
ይቀመጥ]
አ.ው.ሁ 53.4 የሥርዓቱ፣ የንዑስ ሥርዓቱ ወይም የዋና ዋና አካላት የትግበራ ርክክብፍተሻ
ከተከላውቀንጀምሮወይምከሌላበሁለቱምተዋዋይወገኖችበጽሁፍስምምነትከተደረገበትቀ
ንጀምሮበ ----- [ከዘጠና (90) ያልበለጠ ቁጥር ይግባ] ቀናት ውስጥ በአጥጋቢ
ሁኔታ ካልተጠናቀቀ፣ ሁኔታው እንደፈቀደ፣ አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ንዑስ
አንቀጽ 53.9 (ሀ) ወይም (ለ) ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
ሸ. የሥጋት ሥርጭት
አ.ው.ሁ 65.1 (ሐ) አቅራቢው የሦሥተኛ ወገን ተጠያቂነት የመድን ዋስትና የሚገባው ለ
[የገንዘብ መጠን]--- ሲሆን፣ የተቀናናሾች መጠንም ከ [የገንዘብ መጠን]----
አይበልጥም፡፡ የመድን ዋስትና የሚገባላቸው አካላትም -[የመድን ዋስትና
የሚገባላቸው አካላት ይግባ]---- ናቸው፡፡ የመድን ዋስትናው የሚሸፍንበት
ጊዜም ከ [ውሉ ከሚፀናበት የመጀመርያ ቀን ይግባ] ----- እስከ [ውሉ
የሚያበቃበት ቀን ይግባ]---- ነው፡፡
አ.ው.ሁ 65.1 (ሠ) [ጠቃሚና አስፈላጊ አንቀፆች ይግባ፣ ወይም “ለአ.ው.ሁ 65.1 (ሠ) የሚሆን ልዩ
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
9/11
የውል ሁኔታዎች የሉም” ይባል]
ለምሣሌ፣
አቅራቢውየሠራተኛ ማካካሻ የመድን ዋስትና በኢፌዴሪ መንግሥት የግዛት ክልል ውስጥ
ሥራ ላይ ባሉት ሕጎችፍላጎት [ህግጋቶች ይግባ] መሠረት መግባት ይኖርበታል፡፡
የመድን ዋስትናው የሚሸፍንበት ጊዜም ከ [ውሉ ከሚፀናበት የመጀመርያ
ቀን ይግባ]---- እስከ [ውሉ የሚያበቃበት ቀን ይግባ]---- ነው፡፡
አቅራቢውየአሠሪተጠያቂነት የመድን ዋስትና በኢፌዴሪ መንግሥት የግዛት ክልል ውስጥ
ሥራ ላይ ባሉት ሕጎች ፍልጎት [ህግጋቶች ይግባ] መሠረት መግባት ይኖርበታል፡፡
የመድን ዋስትናው የሚሸፍንበት ጊዜም ከ [ውሉ ከሚፀናበት የመጀመርያ ቀን
ይግባ]---- እስከ [ውሉ የሚያበቃበት ቀን ይግባ]---- ነው፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
10/11
ክፍል 9: የውል ቅፆች
ማውጫ
ሀ. የስምምነትውል 1
1. ስምምነት1
2. የትግበራ ርክክብየሚጀምርበትቀን 2
3. እዝሎች 3
ለ. እዝሎች 4
1. እዝል 1: የተፈቀደላቸውንዑስተቋራጮችዝርዝር 4
2. እዝል 2: የሦፍትዌሮችዝርዝር 5
3. እዝል 3: በትዕዛዝየሚመረቱቁሳቁሶችዝርዝር 5
ሐ. የውልማስከበሪያዋስትና 6
መ. የቅድሚያክፍያዋስትና 7
ሠ. የተከላናየትግበራርክክብማረጋገጫየምሥክርወረቀት 8
1. የተከላማረጋገጫየምሥክርወረቀት 8
2. የትግበራርክክብማረጋገጫየምሥክርወረቀት 9
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
IX/IX
ሀ. የስምምነት ውል
ይህ የስምምነት ውል ዛሬ ቀን [ቀን ይግባ] ወር [ወር ይግባ] ዓ.ም. [ዓ.ም. ይግባ][የግዥ ፈፃሚው አካል
ስም ይግባ] በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አድራሻ [አድራሻ ይግባ] (ከዚህ በኋላ “ግዥ
ፈፃሚ አካል” እየተባለ የሚጠራ) በአንድ በኩል
እና
[የአቅራቢው ሙሉ ስም ይግባ] በ----በ ---ሕግ የተቋቋመ [የአቅራቢው ሀገርይግባ] ዋና የስራ ቦታ አድራሻ
[የአቅራቢው አድራሻ ይግባ] (ከዚህ በኋላ “አቅራቢ” እየተባለ የሚጠራ) በሌላ በኩል በመሆን፣
(ሀ) የግዥው ፈፃሚ አካል የመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች (ከዚህ በኋላ “ዕቃዎች”
እየተባሉ የሚጠሩ) ለመግዛት ጨረታ አውጥቶ፣ አቅራቢው ዕቃዎቹን ለማቅረብ ያቀረበውን
የመጫረቻ ሠነድና ጠቅላላ ዋጋ [የውል ዋጋ በፊደልና በአሀዝ ይግባ] (ከዚህ በኋላ “የውል ዋጋ”
እየተባለ የሚጠራ) ሰለተቀበለ፣
(ለ) አቅራቢው የግዥው ፈፃሚ አካሉን በመወከል ተፈላጊውን የሙያ ችሎታ፣ ሠራተኞችና የቴክኒክ
ብቃት በመጠቀም የተጠየቁት ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች በዚሁ የውል ሁኔታዎች መሠረት
ለማቅረብ ስለተስማማ፣
1. ስምምነት
1.1 በዚህ ስምምነት ውስጥ ቃላቶችና አገላለፆች በተጠቀሰው የውል ሁኔታዎች ውስጥ
በቅደም ተከተል የተሰጣቸው ተመሳሳይ ትርጉሞች ይኖራቸዋል፡
1.2 ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ሰነዶች በግዥ ፈፃሚው አካልና በአቅራቢው መካከል በተደረገው
ስምምነት ውስጥ የተካተቱና የውሉ አካል ሆነው የሚነበቡ/የሚቆጠሩ ናቸው
1. ይህ የስምምነት ውልና የተያያዙት እዝሎች
2. ልዩ የውል ሁኔታዎች
3. አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች
4. የመጫረቻዎች ማቅረቢያ ሠንጠረዥና አባሪዎቹ
5. የዋጋ ዝርዝር
6. የተጫራች አግባብነት ሰርቲፊኬትና አባሪዎቹ
7. የቴክኒክ ዝርዝር መግለጫ፣ የቴክኒክ መወዳደሪያ ሃሳብ፣ የአግባብነት ሠንጠረዥና
አባሪዎች
8. [በልዩ የውል ፍላጎቶች ከተዘረዘሩት ውስጥ ሌላ ተጨማሪ ማስረጃ ካለ ይጨመር]
___________
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
1/9
1.3 ይህ ውል በሁሉም ሰነዶች ላይ የበላይነት ይኖረዋል፡፡ በውሉ ሰነዶች ላይ ልዩነት ወይም
ያለመጣጣም በሚኖርበት ጊዜ ከላይ በተዘረዘሩት ቅደም ተከተል መሠረት የበላይነት
ይኖራቸዋል፡፡
1.4 ግዥ ፈፃሚው አካል ለአቅራቢው የሚፈጽመውን ክፍያ ግምት ውስጥ በማስገባት በዚሁ
ውል ውስጥ እንደተመለከተው አቅራቢው የመረጃ ሥርዓቱን ዕቃዎችና ተያያዥ
አገልግሎቶች ለማቅረብና በውሉ ድንጋጌዎች መሠረት ግድፈቶችን ለማረም ከግዥ
ፈፃሚው አካል ጋር ግዴታ ይገባል፡፡
1.5 ግዥ ፈፃሚው አካል አቅራቢው ላቀረባቸው የመረጃ ሥርዓቱ ዕቃዎችና ተያያዥ
አገልግሎቶች፣ እንዲሁም ግድፈቶች ለማረም ለገባው ግዴታ የውሉን ዋጋ ወይም በውሉ
ድንጋጌዎች መሠረት ተከፋይ የሚሆነውን መጠን በተባለው ጊዜና ሁኔታ ለመክፈል ግዴታ
ይገባል፡፡
ለማስረጃነት ይሆን ዘንድ ተዋዋዮች ከላይ በተጠቀሰው ቀን፣ ወርና ዓ.ም. በየስማቸው አንፃር በመፈረም
ይህንን ውል መስርተዋል፡፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
2/9
ስለግዥ ፈፃሚው አካል ስለአቅራቢው
ምስክሮች
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
3/9
ለ. እዝሎች
የግዥው ፈፃሚ አካል በየስማቸው አንፃር የተመለከቱትን ሥራዎች ወይም የመረጃ ሥርዓቱን አካላት
እንዲያከናውኑ በአቅራቢው ተመርጠው የተጠቆሙትን ንዑስ ተቋራጮች አፅድቋል፡፡ በተፈቀደው ዝርዝር
ውስጥ ከአንድ በላይ ንዑስ ተቋራጮች ለአንድ ሥራ የተመለከቱ ከሆነ፣ አቅራቢው አንዱን መርጦ
የማሠራት መብት ቢኖረውም የግዥው ፈፃሚ አካል በቂ ጊዜ ኖሮት ሃሳቡን እንዲሰጥበት ሥራው
ከመጀመሩ አስቀድሞ ስለምርጫው ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡አቅራቢው በአጠቃላይ የውል ሁኔታዎች አንቀፅ
13.3 መሠረት ከጊዜ ወደ ጊዜ ለተጨማሪ ጉዳዮች ስለንዑስ ተቋራጮች ሃሳብ ለግዥው ፈፃሚ አካል
የማቅረብ መብት አለው፡፡ ከግዥው ፈፃሚ አካል የጽሁፍ ስምምነት አግኝቶ ስማቸው በተፈቀደላቸው
ንዑስ ተቋራጮች ዝርዝር ውስጥ ላልገባላቸው ንዑስ ተቋራጮች ንዑስ ውል መስጠት አይፈቀድም፡፡
[አቅራቢው ከጨረታው ዝርዝር ካቀረባቸው ንኡስ ተቋራጮች በግዥ ፈፃሚው አካል ተቀባይነት ያገኙ ንኡስ
ተቋራጮች የተመዘገቡበት ቦታና የስራው አይነት ይገለፅ። ካስፈለገ ተጨማሪ ገፆች መጠቀም ይቻላል]
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
4/9
2. እዝል 2: የሦፍትዌሮች ዝርዝር
[ቀጥሎ ያለው ሰንጠረዥበውሉ መሰረት ለያንዳንዱ የቀረበና የተተገበረ የሶፍትዌር አይነት ከሶስቱ የስራ ባህርያቶች
(i) የሥርዓት ሦፍትዌር (ii) የጠቅላላ ግልጋሎት ሦፍትዌር (iii) አፕሊኬሺን ሦፍትዌር ለአንዱ እና ከሁለቱ የስራ
ባህርያቶች(i) መደበኛ ሶፍትዌር (ii) በትእዛር የሚሰራ ሶፍትዌር ለአንዱ እንደሚያገለግል የሚያመለክት ነው፤]
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
5/9
ሐ. የውል ማስከበሪያ ዋስትና
(የባንክ ዋስትና)
በተጠቀሰው ውል ውስጥ እርስዎ መጠኑ ከተጠቀሰው ገንዘብ አቅራቢው ለገቡበት የውል ግዴታ ይሆንዎ
ዘንድ /ዋስትና አይነት ይገለጽ/ ከታወቀ ዋስትና ሰጭ መጠኑ ለተጠቀሰው ገንዘብ ዋስትና እንዲያቀርቡ
አጥብቀው የጠየቁ ስለሆነ፡፡
እኛ/የዋሱ ሙሉ ስም ይግባ/ ሕጋዊ የመኖሪያ አድራሻው /ሙሉ የዋሱ አድራሻ ይግባ፣ የሆንን (ካሁን በኋላ
“ዋስ” እየተባልን የምንጠራው) ለአቅራቢው ዋስትና ለመስጠት የተስማማን ስለሆነ፣
ስለዚህ እኛ አቅራቢውን በመወከል እስከ /የዋስትናው የገንዘብ ዓይነትና መጠኑ በአሀዝ እና በፊደል ይግባ/
ለሚደርስ ዋስትና ተጠያቂ መሆናችንንና አቅራቢው ውሉን መጣሱን በመግለጽ የክፍያ ጥያቄ በጽሑፍ
እንደቀረበልን ያላንዳች ማስረጃና ክርክር ክፍያ ለተጠየቀበት ምክንያት እስከ /የመገበያያ ገንዘብ
አይነትናየዋስትናው መጠን በአሀዝና በፊደል ይግባ/ የሚደረግ ለመክፈል ግዴታ እንገባለን፡፡
ይህ ዋስትና የሚፀናው እስከ /ቀን [ቀን ይግባ]፣ ወር[ወር ይግባ]፣ ዓ. ም. [ዓ.ም ይግባ] ለ ___ ቀናት
ይሆናል፡፡
ይህ ዋስትና በዓለም አቀፍ የንግድ ምክር ቤት እትም ቁ. 458 በጥያቄ ለሚሰጥ ዋስትና አንድ ዓይነት
ደንቦች መሠረት ነው፡፡
(የባንክ ዋስትና)
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
6/9
ለ:- [የግዥ ፈፃሚ አካል ሙሉ ስም ይግባ]
በውሉ ውስጥ በተጠቀሰው የአከፋፈል ድንጋጌ መሠረት ቅድሚያ ክፍያን በተመለከተ /የአቅራቢው ሙሉ
ስም ይግባ/ (ካሁን በኋላ “አቅራቢ” ተብሎ የሚጠራው) በውሉ አንቀጽ የተጣለበትን ግዴታ በአግባቡና
በሃቀኝነት ለመፈጸም ግምቱ /የዋስትናው ገንዘብ ዓይነትና መጠን በፊደልና በአሃዝ ይግባ/ የሆነ
/የዋስትናው ዓይነት ይግባ/ እገዥው ዘንድ ማስቀመጥ አለበት፡፡
እታች ፊርማችን የሚታየውና ሕጋዊ አድራሻችን /የዋሱ ሙሉ አድራሻ ይግባ/ የሆነው /የዋሱ የተሟላ
ስም ይግባ/ (ካሁን በኋላ “ዋስ” እየተባልን የምንጠራው) አቅራቢው እንዳዘዘን ያለ ቅድመ ሁኔታና
ቃላችንን ባለማጠፍ ተራ ዋስ ሳንሆን በማይሻር ዋስትና እንደ መጀመሪያ ተገዳጅ ገዥው በመጀመሪያ
እንደጠየቀን ያለምንም ተቃውሞና ክርክር አቅራቢው ሳይጠየቅ /የዋስትናው ገንዘብ ዓይነትና መጠን
በፊደልና በአሃዝ ይግባ/ ለመክፈል ተስማምተናል፡፡
ይህ ዋስትና የሚጸናው በውሉ መሠረት የቅድሚያ ክፍያ ለአቅራቢው ከተፈጸመበት እለት ጀምሮ እስከ
_____ ነው፡፡ [ቀንና ወር ይግባ]፣[ዓ.ም ይግባ]
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
7/9
በግዥው ፈፃሚ አካል [የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ] (----) እና በኩባኒያዎ (-----) መካከል በ ----- ቀን
--- ዓ.ም [የውሉ ቀን ይግባ]. በተገባው የመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች ጋር በተያያዘ
በአ.የው.ሁ. አንቀፅ 52 (የሥርዓቱ ተከላ) የሥርዓቱ (ወይም የንዑስ ሥርዓቱ ዋናዋና አካላት) ከዚህ በታች
በተመለከቱት ቀናት ተከላቸው የተጠናቀቀ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
1. የሥርዓቱ ዝርዝር መግለጫ(ወይም አግባብነት ያላቸው የንዑስ ሥርዓቱ ዋናዋና አካላት) [መግለጫ
ይግባ]፡
2. የተከላው ቀን [ቀን ይግባ]፡
ከላይ የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ ከዚህ ጋር ዝርዝራቸው የተያያዙትን ቀሪ ጉዳዮች በተቻለ መጠን
በአጭር ጊዜ ውስጥ እንዲያጠናቅቁ እናሳስባለን፡፡ ይህ ደብዳቤ በውሉ መሠረት የትግበራ ርክክብ
የመፈፀምና የድኅረ-ርክክብ ዋስትና ጋር ከተያያዙት ጉዳዮች ነፃ የሚያደርግዎ አለመሆኑን እንገልፃለን፡፡
ስለ የግዥው ፈፃሚ አካል
ስም፦ [የተከላ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት የሚፈርመው ሰው ሙሉ ስም ይግባ]
ኃላፊነት፦ [የፕሮጀክቱ ሀላፊ ወይም በግዥ ፈፃሚው አካል የከፍተኛ ባለስልጣን መአርግ ይግባ]
ፊርማ፦ [እላይ የተጠቀሰው ሀላፊነትና ስም ያለው ሰው ፊርማ ይግባ]
የተከላ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ለመፈረም ሙሉ ውክልና የተሰጠው አካል [የግዥ ፈፃሚ አካል ሙሉ
ስም ይግባ]
ቀን:ፊርማው የተፈረመበት [ቀን ይግባ] [ወር ይግባ] [አ.ም. ይግባ]
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
8/9
2. የትግበራ ርክክብ ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት
በግዥው ፈፃሚ አካል [የግዥ ፈፃሚ አካል ስም ይግባ] (----) እና በኩባኒያዎ (-----) መካከል በ ----- ቀን
--- ዓ.ም .[ የውሉ ቀን ይግባ] በተገባው የመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተያያዥ አገልግሎቶች ጋር በተያያዘ
በአ.የው.ሁ. አንቀፅ 53 (የሥርዓቱ ሙከራና የትግበራ ርክክብ) የሥርዓቱ (ወይም የንዑስ ሥርዓቱ ዋናዋና
አካላት) ከዚህ በታች በተመለከቱት ቀናት የትግበራ ርክክብ ፍተሻው በውሉ መሠረት የተጠናቀቀ በመሆኑ፣
የግዥው ፈፃሚው አካል የሥርዓቱን (ወይም የንዑስ ሥርዓቱን ዋናዋና አካላት) ለወደፊቱ ከተጣለበት
የጥበቃ፣ የጥንቃቄ የጥፋቶች ሥጋት ኃላፊነት ጋር ቀጥሎ በተመለከቱት ቀናት የተረከባቸው መሆኑን
እናሳውቃለን፡፡
1. የሥርዓቱ ዝርዝር መግለጫ(ወይም አግባብነት ያላቸው የንዑስ ሥርዓቱ ዋናዋና አካላት)
[መግለጫ ይግባ]፡
2. የተከላው ቀን [ቀን ይግባ]፡
መደበኛ የጨረታ ሰነድ - ለመረጃ ሥርዓት ዕቃዎችና ተከላ ግዥ - በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የተዘጋጀ 2006 ዓ. ም
9/9