Professional Documents
Culture Documents
መዝሙር ክፍል ፪
መዝሙር ክፍል ፪
መዝሙር ክፍል ፪
በመጽሏፍ ቅደስ የመዝሙር ታሪክ ከጥንት ጀምሮ ከእምነት ታሪክ ጋር አብሮ ተተርኳሌ፡፡
ከመጽሏፍ ቅደስም ውስጥ አንደ መጽሏፍ መጽሏፈ መዝሙር ነው፡፡ ይኸውም መዝሙረ
ዲዊት የሚባሇው ነው፡፡ መዝሙረ ዲዊት የተባሇው መጽሏፍ በውስጡ ከያዛቸው 150 ያህሌ
መዝሙሮች ብዙዎቹ (82ቱ) በዘማሪነት የሚታወቀው የቅደስ ዲዊት መዝሙራት ስሇሆኑ
ነው እንጂ በመጽሏፉ ውስጥ በላልች መዘምራን (ቆሬ፣ አሳፍ፣ ኤማንና፣ ሏጌ ዘካርያስ…)
ስም የተጠቀሱ መዝሙሮች ይዟሌ፡፡ በላልች የመጽሏፍ ቅደስ ክፍልች ብዙ የእምነት
ሰዎች በየምክንያቱ የዘመረቻቸው መዝሙሮች ከታሪኩ ጋር ተመዝግበው ታሪክ
እንዯሚከተሇው እናያሇን፡፡
በብለይ ኪዲን
ከዚህ በኋሊ ሰልሞን ረዘም ያሇ ጸልት አዴርጎ የሚቃጠሌ መስዋዕት ቀረበና ሕዝቡና ካህናቱ
ንጉሡም እግዚአብሔርን በመዝሙር አመሰገኑ፡፡ ላዋውያን የዘመሩትም «ምህረቱ ሇዘሊሇም
ነውና እግዚአብሔርን አመስግኑት» የሚሇውን የዲዊትን መዝሙር ሲሆን የዘመሩትም
ንጉሥ ዲዊት እግዚአብሔርን ሇማስገን የሠራውን የእግዚአብሔርን የዜማ ዕቃ በመጠቀም
ነበር፡፡ (2ኛ ዜና 7፡4-7)
በላሊ በኩሌ ዯግሞ በነህምያ መሪነት የኢየሩሳላም ቅጥር ከተሠራ በኋሊ ላዋውያኑና
መዘምራኑ ከሰፈሩበት ቦታ ተፈሌገው መጥተው የምረቃውን (የቅዲሴውን) በዓሌ በዯስታና
በምስጋና በመዝሙር አክብረዋሌ፡፡ አጥሩ ከመሠራቱ በፊት መዘምራኑ በኢየሩሳላም
መንዯሮች ሰርተው ነበር፡፡ ከዚያም ተሰብስበው ራሳቸውን ካነጹ በኋሊ አመስጋኞ በሁሇት
ተርታ ተከፈለ፡፡ አንደ በጸሏፊው በዕዝራ መሪነት አንደም በነህምያ መሪነት ቅጥሩን
እየዞሩ በእግዚአብሔር ሰው በዲዊት የዜማ ዕቃ በታሊቅ ዴምጽ ዘምሩ በዚህን ጊዜ
የመዘምራን አሇቃ ይዝረህያ ይባሌ ነበር፡፡ (ነህምያ 12፡ 27-43)
ከዚህም ታሪክ ብዙ ነገሮችን እንገነዘባሇን በባዕዴ እንዯ አሕዛብ የሆኑ ዓሇማውያን ሰዎች
ሉያሾፉበት ሉዝናኑበት እንዴንዘምርሊቸው ቢጠይቁን መታዘዝ የሇብንም፡፡ መዝሙር
ምስጋና እንጂ መዝናኛና መታወቂያም መሆን አይዯሇምና፡፡ በቤተክርስቲያን ሇምናዯርገው
የመዝሙር አገሌግልት ግን ያሇጸታ ገዯብ መዘምራን በመሆን መዘመር እንችሊሇን፡፡ ፈርሶ
የነበረ የሰው ሌጆች ሕይወት፤ ፈርሶ የነበረ ጉባኤ፣ ረርሶ የነበረ ሥርዓት እንዯቀዴሞው
ሲመሇስ ሌክ እንዯ እስራኤሌ ወንደም ሴቱም ሌጆችም በአንዴ ዴምጽ ሌንዘምር ይገባሌ፡፡
ስንዘምርም ፍቅራችን የሚገሇጸው በዯስታ እሌሌ በማሇት ብቻ ሳይሆን በታሊቅ ሌቅሶም
ሉሆን ይችሊሌ፡፡ ከዚህም አንዲንዴ መዝሙሮችን በማስተዛዘሌ (በመቀባበሌ) መዝሙሩ
መጽሏፍ ቅደሳዊ መሆኑን እንረዲሇን፡፡
በሕዝብ ውስጥ ታሊቅ ቦታ የነበራቸው ከመዘምራን ዕዝራ፣ ከባሇሥሌጣን ነህምያ፣ ከነቢያት
ሏጌና ዘካርያስ አብረው ዘምረዋሌ፡፡ ዛሬም እንዱሁ ሉሆን ይገባሌ፡፡ በተሇይም በወንጌሌ
ሥራ ውስጥ መዝሙር ትሌቅ ቦታ ሉሰጠው ይገባሌ ሌክ እንዯ ነህምያ ዘመን በንጽሕና
ሇሚያገሇግለ መዘምራን ሉታሰብሊቸው ሉጸሇይሊቸው ይገባሌ፡፡ በእግዚአብሔር ፊት በታሊቅ
አገሌግልት የተሰየሙ ናቸውና፡፡