የዮሓንስ ወንጌል ኣንድምታ ክፍል ፪

You might also like

Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 4

➲ በመናገሻገነ

ተጽጌቅዱስጊዮርጊስሰ/
ት/ቤትትምህርትክፍልለሣልሳይ፩የተዘጋጀ።

➲ ከቁጥር፲፫ጀምሮእስከቊጥር፳፩ድረስየቁም ትርጓሜ (
ኣንድምታ)ከተማማርንበኋላምሥጢ ራዊትርጓሜውን
እንመለከታለን።

፲፬-«ወረከበበምኩራብእለይሠይጡ ወይሣየጡ ኣልሕምተወኣባግዓወኣርጋበወመወልጣነእንዘይነ


ብሩ፤በቤተ
መቅደስም በሬዎችንናበጎችን÷ርግቦችንም የሚሸጡ ትን÷ገንዘብለዋጮ ችንም ተቀምጠው ኣገኘ፡
፡»

➛ ለጸሎትለማስተማርም ቢሉበዓሉንበቤተመቅደስለማክበርጌታችንኢየሱስወደቤተመቅደስሲገባበቤተ
እግዚአብሔር ውስጥ ከሚነ
በበው እና ከሚተረጎመው ከሚጸለየውም ይልቅ የሚሸጠውና የሚለውጠው በዝቶ
ተመለከተ።

➲ ገበያውንሕዝቡ ናቸው የዘረጉት ቢሉ፡


-ሁለቱንቅጽርወደውስጥ ኣን
ዱንቅጽርወደውጭ ኣድርገው ገበያ
ኣድርገዋል ስለምምንገበያውንበዚህ ኣደረጉ ቢሉ፦ በሕጋቸው መን
ግሥት ከቤተመቅደስ ገብቶ ስለማያስገብር
የመን
ግሥትቀረጥንፈርተው ለመሸሸግነ
ው።

አንድም፦ ገበያካለሌባናቀማኛኣይጠፋምናቀምቶሰርቅኣመልጣለሁሲልደጃፍዘግቶለመያዝያመቸናልብለው

ው፡፡

➲ ገበያውንየዘረጉትካህናቱናቸው ቢሉ፦ ለውን


ብድና፣ለሌብነ
ት፣ለመለዋወጥ ለጥቅም እን
ዲያመቻቸው ነ
ው።

➛ ውንብድናቢሉ፦ካህናቱየሚያን
ፀባርቅእናየሚያን
ሽዋሻልብስለብሰው በውጭ ከብቱንያስደነ
ብሩናወደምኵራብ
ያስገቡታልከዚያም ከልየገባኣይነ
ጣም ቤተመቅደስየገባኣይወጣም እያሉየህዝቡንገን
ዘብይቀሙ ታል።

➛ ለመለወጥም ማለት፦ ህዝቡመባሊያስገቡቀይወርቅይዘው ሲመጡ እግዚኣብሔርማ የሚሻው ነ


ጭ ወርቅ
እን
ጅ ቀይ ወርቅ ነ
ውንይሉታል እነ
ርሱም በትህትናእውነ
ትነው ብናጣ ነ
ው እን
ጅ ለእግዚኣብሔርማ ን
ፁህ ማቅረብ
ይገባል ይላሉ ከልብ ካለቀሱ እን
ባኣይገድም ሁለትቀይ ወርቅ ብታመጡ ባን
ድነጭ ወርቅ እን
ለውጣችኋለንእያሉ
ይበዘብዟቸዋል።

- ከብቱንከስቷል ጥፍሩ ዘርዝሯል ፀጉሩ ኣሯል ለእግዚኣብሔርማ የሰባውንማቅረብ ይገባል ይሏቸዋል እነ


ርሱም
በትህትናእውነ
ትነው በመን
ገድ ደክሞብንከስቶብንእን
ጅ ለእግዚኣብሔርማ የሰባውንማቅረብ ይገባልይላሉከልብ
ካለቀሱእን
ባኣይገድም ሁለትየከሳከብትብታመጡ ባን
ድየሰባእን
ለውጣችኋለንይሏቸዋል

➛ የሚሸጡ ትንቢሉ፦የከሳውንከብትኣወፍረው ኣድልበው ይሸጡ ነ


በር
➲ በገበያው የተገኙትእን
ስሳትከወዴትተገኙቢሉበኦሪቱለመሥዋዕትየሚቀርቡስለሆነበዚህስበብበቤተመቅደስ
አካባቢተገኙ።

፲፭- «ወገብረመቅሠፍተጥብጣቤ ዘሐብል ወሰደደኵሎ እምኩራብ ኣባግዓኒወኣልሕምተኒወዘረወ ወርቆሙ


ለመወልጣንወገፍትዓማዕዳቲሆሙ ወመናብርቲሆሙ ለእለይሠይጡ ርግበገንጰለ፤የገመድም ጅራፍኣበጀ፤በጎችንና
በሬዎችን÷ሁሉንም ከቤተመቅደስኣስወጣ፤የለዋጮ ችንም ገንዘብበተነ
፤ገበታዎቻቸውንም ገለበጠ፡
፡»

➲ ጌታችንኣን
ጽሆተቤተመቅደስየፈጸመው ሁለትጊዜ ነ
ው ።የመጀመሪያው ይህ ሲሆንሁለተኛው በማቴ፳፩ላይ
እናገኘዋለን።

➛ የገመድጅራፍኣለ፦በትረሐፂን(
የብረትዘን
ግ)ኣለናከዚያሲለይዘሓብል(
የጅራፍ)ኣለ።{መዝ.፪፥
፰}

➛ ኣበጅቶኣለ፦ እርሱ ኣልሠራውም ሓዋርያትኣበጅተው ሰጥተውትነ


ው።የጭ ፍራውንለኣለቃው ሰጥቶመናገር
ልማድ ነ
ው። ሓዋርያት ያጠመቁ ሆኖ ሳለ ጌታ ኣጠመቀ እን
ደተባለ ለዚህም የዮሓ ፫፥
፳፪ ላይ (
ጌታ ኣጠመቀ
ይላል)
➾ዮሓ፬፥
፩-፪ላይ(
ጌታኣላጠመቀም ደቀመዛሙ ርቱእን
ጂ ይላል)ይመልከቱ።ይህም የሎሌውንለጌታው የደቀ
መዝሙሩን
ም ለመምህሩሰጥቶመናገርልማድስለሆነነ
ው።

➛ ሁሉንበጎቹን
ም በሬዎችን
ም ከመቅደስኣወጣቸው ማለትበረቱንከፍቶእየገረፈከቤተመቅደስኣስወጣ ገበያፈታ፡

➛ የለዋጮ ችንም ገንዘብ ኣፈሰሰገበታዎቻቸውንም ገለበጠ፦ገን


ዘብ የሚለውጡበትንገበታ፤ወርቅየሚቀይሩበትን
ድርድራቸውንመደባቸውን
ም ቢሉኣፈረሰእነ
ርሱን
ም ገበያፈታ፡

➲ እርሱ ራሱ (
ጌታችን)የሰውንገንዘብ አታበላሹ አታጥፉ ይል የለምንስለምንከዚህ ገንዘባቸውንበመበታተን
አበላሸባቸው ቢሉ፦ለሰውነ
ታቸው ቤዛሆኖአቸዋልና፤ለሰውነ
ትስቤዛየሚሆንከሆነእን
ኳንስን
ብረትይቅርና“
ቀኝዓይን

ከምታሰናክልህኣውጥተህጣላት”ይላልና።

ኣንድም፦ ስለጥፋታቸው በሌላሳይቀጣቸው ገን


ዘባቸውንብቻበመበተንቀጣቸው ሲልነ
ው፡፡

አንድም ፡
-ገን
ዘባቸውንቢበትነ
ውም ገን
ዘብ ገን
ዘባቸውንበተአምራት መልሶ ለየራሳቸው ይሰጣቸዋልና።በተኣምረ
ኢየሱስ እን
ደተገለጸው በህጻን
ነቱ የተደባለቀውንቀለም በተኣምር እን
ደለየው ይህን
ንም የየራሳቸውንለይቶ ለይቶ
ሰጥቷቸዋል።

አንድም ፡
-ከዛፍላይእን
ደሰፈረን
ብከእቃከእቃቸው ላይአጣብቆላቸዋል፡

➛ ወመናብርቲሆሙ ለእለይሠይጡ ርግበገንጰለ፦ ርግብ የሚሸጡትን


ም ወን
በራቸውንገለበጠባቸው በኃይል
ኣስወጣቸው መደባቸው ኣፈረሰባቸው ፡

፲፮-«
ወይቤሎሙ ለእለይሰይጡ ርግበአሰስሉወአውፅኡዘንተእምዝየወኢትረስዮቤተአቡየቤተምሥያጥ፤ርግብ
ሻጮ ችንም÷ይህንከዚህአውጡ፤የአባቴንቤትየንግድቤትኣታድርጉ”ኣላቸው፡
፡»

➲ በዚህቤተመቅደሱን“
የኣባቴቤት”ኣለው፤በሌላጊዜደግሞ “ቤቴየጸሎትቤትትባላለች ”{
ማቴ.
፳፩፥
፲፫}ኣለ
በዚህም ቤተመቅደስየሥላሴቤትመሆን
ዋንኣስረድቶናል።

➛ ርግብሻጪ ዎችን
ም ይህን
ንከዚህውሰዱ የኣባቴንቤትየን
ግድቤትኣታድርጉትኣላቸው፡

➲ ርግብሻጪ ዎቹንይህንንከዚህውሰዱ ማለቱ፦ በጎቹን


ናበሬዎችዱላበትርግሪፊያይችላሉናርግቦችግንዱላ
የማይችሉስለሆኑከዚህኣውጡ ብሎ ሻጮ ቹንኣዘዛቸው ሲልነ
ው፡፡

ኣንድም፦መትቷቸው ቢሞቱኣይሁድጌታችንለመክሰስምክን
ያትባገኙነ
በርናምክን
ያትሲያሳጣቸው ነ
ው።

ኣንድም፦ለፍጥረቱየሚራራነ
ውና።ኣይሁድም ለፍጥረትእራራለሁ ይላልለእነ
ዚህ ግንኣይራራላቸውምንእን
ዳይሉም

ው።

➲ ወኢትረስዮቤተኣቡየቤተምሥያጥ፤የኣባቴንቤትየንግድ ቤትኣታድርጉ ማለት፡


-የኣባቴንቤትየን
ግድ ሥራ
ኣትሥሩበትገበያኣታድርጉኣላቸው ሲልነ
ው።

ኣንድም፦ከላይእን
ዳየነ
ው ገበያባለበትሌባወን
በዴኣይጠፋምና።

ኣንድም፦ በቤቴከሕዝቡእየዘረፋችሁየወን
በዴናየቀማኞንሥራኣትስሩሲልነ
ው፡፡
ኢሳ፡
56፣
7፤ኤር፡
7፣11፤
ሉቃ፡
19፣
46፤
ምክኒያቱም ቤቱየጸሎትቤትናትናበረከትሥጋዊበረከትመን
ፈሳዊየምታሰጥም ናት፡

፲፯-«ወተዘከሩኣርዳኢሁ ከመ ጽሑፍውእቱዘይብልቅንዓተቤትከበልዐኒ ደቀመዛሙ ርቱም÷“


የቤትህ ቅናት
በላኝ”የሚልቃልተጽፎእንዳለዓሰቡ፡
፡»

➛ ነ
ቢየእግዚኣብሔርቅዱስዳዊትበቤተመቅደስሥዕለፀሓይአቁመውበትመስዋእተእሪያሠውተውበትገበያ
ኣድርገውት ሲሸጡበት ሲለውጡበት በመን
ፈሰ ትን
ቢት ተመልክቶ ለቤተ እግዚኣብሄርየቀናውንቅናት እን
ደ እሳት
ኣቃጠለኝበማለትተናግሯል።

➲ ይህትን
ቢትለጊዜው ለመቃቢስፍፃ
ሜው ለጌታየተነ
ገረነ
ው።
➛ በመቃቢስጊዜ ኣን
ጥያኮስበቤተመቅደሱ ኣምልኮፀሓይ ኣግብቶእሪያሰውቶነ
በርና፤መቃቢስያን
ንኣጥፍቶ
ለቤተመቅደሱየቀናውንቅን
ዓትያመለክታል።

➛ ለፍጻሜውም ጌታችንለእግዚኣብሔርቤትክብርቀንቶይህን
ንቢያደርግደቀመዛሙ ርቱም የቤትህቅናትይበላኛል
ኣቃጠለኝተብሎ እን
ደተጻፈኣሰቡ ሲልነ
ው።{
መዝ፷፰፥፱-
፲}

✍ ኣምኃሥላሴ/መኩሪያተስፋዬ

You might also like