Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 72

በእንተ ታቦት

1
በእንተ ታቦት

© ቴዎዴሮስ ዯመሊሽ
የአ዗ጋጁ መብት በሕግ የተጠበቀ ነው፡፡
All right reserved

የመጀመሪያ ዕትም ጥቅምት 2014 ዓመተ ምሕረት ተታመ


ኅዲር 6/2014 ዓመተ ምሕረት በስስ ቅጂ ሇንባብ ቀረበ

የሽፋን ስዕሌ
ቴዎዴሮስ በዚብህ

የአ዗ጋጁ አዴራሻ
ስሌክ +251 94 66 57 513
E-mail: tewoderosdemelash@gmail.com
Facebook: www.facebook.com/tewoderodemelash

2
በእንተ ታቦት

ምስጋና
‹‹ሇወዯዯን ከኀጢአታችንም በዯሙ ሊጠበን÷ መንግሥትም
ሇአምሊኩና ሇአባቱም ካህናት እንዴንሆን ሊዯረገ÷ ሇእርሱ
ከ዗ሊሇም እስከ ዗ሊሇም ዴረስ ክብርና ኃይሌ ይሁን፤ አሜን!››
(ራእየ ዮሏንስ 1÷5-6)
ከታቦት ጋር በተያያ዗ ከዓመታት በፊት ያ዗ጋጀሁትና
እስከ አሁንም ዴረስ ያሌታተመ መጽሏፍ የነበረኝ ቢሆንም
አሁን እንዯ ዏዱስ እንዲስብበትና ይህን አነስተኛ ጽሐፍ
እንዲ዗ጋጅ ምክንያት የሆነኝ የዱያቆን ዓባይነህ ካሴ ትምህርት
ነው፡፡ ስሇዙህ እርሱን ተገን አዴርጌ እውነተኛውን ትምህርት
እንዴናገርና ይህን ጽሐፍ እንዲ዗ጋጅ ምክንያት የሆነኝን
ዱያቆን ዓባይነህን ማመሰግኑ ተገቢ ነው፡፡
ሩቅ ሆነው ቅርብ የሆኑ ያህሌ እንዱሰማኝ በብዘ
መሌኩ በርታ የሚለኝ ወንዴሞቼ ቢንያም ገብረ ማርያም፣
መስፍን ካሳና ብርሃን አራርሶ ይህ መጽሏፍ በእናንተ
አጋርነት ነውና ሇዙህ የበቃው እግዙአብሔር አምሊክ
ይባርካችሁ!!! ወንዴሞቼ ጌታዬ አንዲች አያሳጣችሁ!!!
ጽሐፉን ሳ዗ጋጀው ሇንባብ ይበቃሌ ብዬ ተስፋ
ያዯረኩት በስስ ቅጂ (በፒዱኤፍ) ነበር፡፡ እኅቴ ፀሏይ ታዯሰ
‹‹ታትሞ ሇብዘዎች ሉዯርስ ይገባሌ›› የሚሌ አ቉ም በመያዞና
እኅታችን መሳይ ጎሳዬ የማሳተሚያውን ወጪ በመሸፈኗ
ታትሞ ሇንባብ በቅቷሌ፡፡ እኅቶቼ እግዙአብሔር አምሊክ
ይባርካችሁ!!! ዗ራችሁ ይባረክ!!! ሇብዘዎች የምትተርፉ ሁኑ!!!
የሶሊር ማተሚያ ቤት ባሇቤት የሆነው፤ የተወዯዯው
ወንዴም መሏመዴ አብድ ይህ መጽሏፍ ሇፍሬ እንዱበቃ
ያዯረገው ዴጋፍ እና ሁላም አይዝህ ባይነቱ ብርታት
ሆኖኛሌና እግዙአብሔር አምሊክ እርሱንም ሆነ ቤተሰቦቹን
ይባርክ! ይጠብቅም!!!

3
በእንተ ታቦት

ማውጫ
መግቢያ ........................................................................ 5
ዓባይነህና የቃሊት ፍቺው ................................................. 7
ጥቅሶችን ማስጨነቅ ........................................................ 11
ኢያሱ ‹‹በታቦቱ ፊት›› የተዯፋው በታቦቱ ሊይ አሌፋና ዖሜጋ
የሚሇው ስሇተጻፈ ነው!? ................................................. 14
ዲዊት ሇታቦት ሰገዯ? ....................................................... 17
‹‹በቅዴስናው ስፍራ ሇእግዙአብሔር ስገደ›› ....................... 21
ቤተ ክርስቲያንን መሳሇም ................................................ 23
በታቦቱ ሊይ ሊሇው ሇእግዙአብሔር መስገዴ ....................... 26
አሌፋና ዖሜጋ ሇሚሇው ስም መስገዴ............................... 28
‹‹በቅደሳን ስም›› ታቦትን መሰየም ................................... 38
ሙሴ የቀረጸው ‹‹ታቦት›› ................................................ 45
የእግዙአብሔር ስም የተጻፈበት ‹‹ታቦት›› ......................... 47
2ኛ ቆሮንቶስ 6÷16 ሇታቦት? ......................................... 51
ራእይ 11÷19ን ሇራስ አስተምህሮ መጥቀስ ...................... 54
የቃሌ ኪዲኑ ታቦት ወዯ ኢትዮጵያ መምጣት .................... 57
ታቦቱ በማን አማካይነት መጣ? ....................................... 60
የ዗መን ስላቱም ከሏሳቡ ዯጋፊዎች ጋር አይስማማም ....... 63
ማጠቃሇያ ....................................................................... 68
ዋቢ .......................................................................... 70

4
በእንተ ታቦት

መግቢያ
መጋረጃውን ከመያዣዎቹ በታች
ታንጠሇጥሇዋሇህ÷ በመጋረጃውም ውስጥ
የምስክሩን ታቦት አግባው፤ መጋረጃውም
በቅዴስቱና በቅዴስተ ቅደሳኑ መካከሌ መሇያ
ይሁናችሁ - ዗ጸአት 26÷33፡፡

ከላልች ነዋየ ቅዴሳት ተሇይቶ ሇብቻው እንዱቀመጥ የተገባው


ታቦት በውስጡ ላሊ ነገር ሇማስቀመጥ እንዱችሌ እንዯ ሳጥን
ዓይነት ቅርጽ ይዝ የተሠራ ነው፡፡ ከግራር እንጨት ተሠርቶ
በውስጥና በውጭ በጥሩ ወርቅ የተሇበጠና በዘሪያው የወርቅ
አክሉሌ የተዯረገሇት ነው፡፡ እንዯ መሠዊያው ናስ እንዯ ዕጣን
መሠዊያውና እንዯ ኅብሥት ገበታው ሁለ ታቦቱም አራት
ቀሇበት ከወርቅ የሚሠራሇት ሲሆን ከግራር እንጨት ተሠርቶ
በወርቅ የተሇበጠ መልጊያ ይዯረግሇታሌ፡፡ ይሄውም በጉዝ
ወቅት ሇመጓጓዜ እንዱመች ነው፤ ስሇዙህ በጉዝ ሊይ ናቸውና
መልጊያዎቹ ‹‹ከቶም አይውጣ›› ተብሎሌ፡፡

ቀዯም ሲሌ እንዯተባሇው ታቦቱ ሇማስቀመጫነት ነውና


የተሠራው በውስጡ በጣም ዴንቅ የሆነ ነገር ይቀመጥበታሌ፡፡
እግዙአብሔር ራሱ የጻፋቸው ትእዚዚቱ፣ የበቀሇች የአሮን
በትር እና መና ያሇባት የወርቅ መሶብ በውስጡ አለ፡፡ ከዙህ
በኋሊ ይከዯናሌ፤ መክዯኛውም ከተቀጠቀጠ ወርቅ የተሠራ
ኪሩቤሌ በሊዩ ሊይ ያሇበትና ከጥሩ ወርቅ የተሠራ መክዯኛ
ነው፡፡ ይህ መክዯኛ የስርየት መክዯኛ ተብል ይጠራ ነበር
(዗ጸአት 25÷10-22፡፡ ዕብራውያን 9÷1-5)፡፡

መጽሏፍ ቅደስ የሚያውቀውና በፈቃዯ እግዙእሔር


የተሠራው ታቦት መሌክና ይ዗ት ቀዯም ሲሌ የቀረበውን
ይመስሊሌ፡፡ ይህን ታቦት መሠረት በማዴረግ ያ዗ጋጀነው ነው

5
በእንተ ታቦት

ተብል በ዗መናችን በየመንዯሩና በየሰፈሩ የሚታየውንና ስመ


ታቦትን ተሸክሞ ከቅደሱ መጽሏፍ ጋር የማይስማማውን
‹‹ታቦት›› መጽሏፍ ቅደሳዊ ሇማስመሰሌ ሌዩ ሌዩ ስብከቶች
ቀርበዋሌ፣ የተሇያዩ የሥነ ጽሐፍ ውጤቶች ወጥተዋሌ፡፡
ከእነዙህ መካከሌ ዱያቆን ዓባይነሀ ካሤ ‹‹ታቦት›› በሚሌ ርዕስ
የቀረበው ትምህርት አንደ ነው፡፡

31 ዯቂቃ ከ31 ሰከንዴ የሚቆየው1 የዱያቆን ዓባይነህ ስብከት


ስቱዱዮ ውስጥ የተቀረጸ ሲሆን አኯቴት የቴላቪዥን መርሏ
ግብር ሊይ የቀረበ መሆኑን ይጠቈማሌ፡፡ ትምህርቱ የቀረበበት
ጊዛ ያሌተጠቀሰው የዱያቆን ዓባይነህ ሥራ እውነት የት ነው
ያሇሽው? የሚሌ ጥያቄ የሚያጭር ትምህርት ነው፡፡

ይህ ጽሐፍ ታቦትን በተመሇከተ የተሟሊ መሌእክት ያሇው


አይዯሇም፤ ሇዙህ መሌእክት መ዗ጋጀት ምክንያት የሆነው
ቀዯም ሲሌ የተጠቀሰውና በዱያቆን ዓባይነህ የቀረበው
ትምህርት ከእውነታ የራቀ ሏሰትን ዯግሞ ያነገሠ በመሆኑ
ስሕተቱትን ስሕተት እውነቱን ዯግሞ እውነት ሇማሇት
በመሆኑ ትኩረት የተዯረገው የዱያቆኑ ንግግር እና አስፈሊጊ
ናቸው የተባለት ምሊሾች ሊይ ነው፡፡ በንባብዎ መጨረሻ ግን
አንዲች የሚጠቅም ነገር እንዯሚያገኙ እምነቴ ነው፡፡

የዱያቆኑ ሏሳብ በአግባቡ ከተጠቀሰ በኋሊ ሏሳቡ የተወሰዯበት


ዯቂቃና ሰከንዴ በግርጌ ማስታወሻ ሰፍሯሌ፡፡ በመሆኑም
አንባቢው በራሱ ማረጋገጥ የሚፈሌግ ከሆነ የተጠቀሰውን
ዯቂቃና ሰከንዴ መመሌከት ይችሊሌ፡፡

1
ስብከቱ ሙለ አይመስሌም፡፡ 31፡25 ሊይ የተቇረጠ ነገር እንዲሇው
ያስታውቃሌ፡፡ ምናሌባት ስብከቱ ከዙህም በሊይ የሆነ ቢሆንም
በማኅበራዊ መገናኛ ብዘአን የተሇቀቀው ግን ቀዯም ሲሌ የጠቀሱትን
ያህሌ የሰዓት ሽፋን ያሇው ነው፡፡

6
በእንተ ታቦት

ዓባይነህና የቃሊት ፍቺው


‹‹እንዯ እግዙአብሔር ፈቃዴ የምንነጋገርበት ርዕሳችን ታቦት
የሚሌ ይሆናሌ››2 የሚሇው ዱያቆን ዓባይነህ ካሤ ሇትምህርቱ
መዯሊዴሌ ሲሠራ የሚከተሇውን ሏሳብ ያቀርባሌ፤
ታቦት የሚሇው ማኅዯር መሆኑን ያስረዲሌ እንጂ
በእኛ ሌማዴ ታቦትና ጽሊትን ሇያይተን ስሇማንጠራ
ታቦት የሚሇው ቃሌ ጽሊት ማሇትም እንዯ ሆነ
እየተገነ዗ብን ዋናውን የእግዙአብሔር ቃሌ ስሇ
ታቦት የሚናገረውን ሏሳብ እንመሇከታሇን፡፡3

ከዙህ አሇፍ ካሇም በኋሊ ‹‹ቀዯም ሲሌ በትርጕሙ ሊይ


እንዯተረዲነው ጽሊት የሚሇውንና ታቦት የሚሇውን በአንዴ
ዓይነት ቉ን቉ እንዴንረዲው ይገባሌ›› በሚሌ ሏሳቡን
ያጠናክራሌ፡፡4

ዱያቆኑ የቃሊት ፍቺ ሲሠራ (‹‹…በትርጕሙ ሊይ


እንዯተረዲነው…›› ብሎሌና) በየትኛው መዜገበ ቃሊት መሠረት
ትርጓሜውን እንዯሠራ (ትርጕሙን ከየት እንዲገኘው)
አሇመናገሩን ሊስተዋሇ አዴማጭ ሇራስ አስተምህሮ እንዱመች
በሚሌ የቀረበ የግሌ አተያይ እንጂ እውነታን መሠረት ያዯረገ
ትርጓሜ አሇመሆኑን ሇመረዲት አይቸገርም፡፡

ታቦት፡- ዯስታ ተክሇ ወሌዴ ያ዗ጋጁት ‹‹ዏዱስ ያማርኛ መዜገበ


ቃሊት›› ታቦት ሇሚሇው ቃሌ ከሰጠው ፍቺዎች መካከሌ
በመጀመሪያ የሚገኘው የሚከተሇው ነው፤ ‹‹ዏሥርቱ ቃሊት
የተጻፈባቸው ሁሇት ጽሊቶች በውስጧ ያለባት ሣጥን በወርቅ
2
ዓባይነህ ካሤ (ዱያቆን)፣ ታቦት 1፡27-1፡36 ዯቂቃ፡፡
3
2፡12-2፡38 ዯቂቃ፡፡
4
4፡51-5፡03 ዯቂቃ፡፡

7
በእንተ ታቦት

የተሇበጠች፤ ጽሊቱ ከእብነ በረዴ ታቦቲቱ ከማይነቅዜ እንጨት


ነው የተቀረጹት፤ ሁለም የሙሴ ሥራዎች ናቸው፡፡ ጽሊት
እንዯ መጽሏፍ ታቦት እንዯ ማኅዯር (ኢያሱ 3÷14፡17)››፡፡5

ጽሊት፡- አሁንም ከዯስታ ተክሇ ወሌዴ መዜገበ ቃሊት ሳንወጣ


ጽሊት ሇሚሇው ቃሌ ፍቺ ስንፈሌግ የሚከተሇውን እናገኛሇን፤
‹‹ከእብነ በረዴ የተቀረጸ በሊዩ ዏሥር የግዛር ቃሌ (ሕግ
ትእዚዜ) የተጻፈበት ታቦት በሚባሌ ሣጥን የሚከተት ሁሇት
ገበታ፤ በግእዜ አንደ ጽላ ሁሇቱ ጽሊት ይባሊሌ፤ ትርጓሜው
መጸሇያ ጸልት ማቅረቢያ ማሇት ነው፡፡…››፡፡6

ዓባይነህም በዙያው ስብከቱ ሊይ ታቦትና ጽሊት ሁሇት የተሇያዩ


ነገሮች መሆናቸውን ከዙህ በታች በሚከተለት መሌኩ ተናግሮ
ነበር፤ ‹‹በመጀመሪያ ታቦት የሚሇው ቃሌ ማኅዯር ማሇት
ሲሆን ይህም የእግዙአብሔር የጽሊቱ ማዯሪያ [በ]መሆኑ
የተሰጠው ስያሜ ነው››፡፡7 በዙህ በዱያቆን ዓባይነህ ሏሳብ
መሠረት ታቦት የጽሊት ማዯሪያ ነው ማሇት ነው፡፡ ይህም
መጽሏፍ ቅደሳዊ ሏሳብ ነው፡፡ መጽሏፍ ቅደሳዊ ስሇሆነው
ታቦት ማስተማር እፈሌጋሇሁ የሚሌ ሰው ቀዯም ሲሌ
የቀረበውንና መጽሏፍ ቅደስ የሚያውቀውን ታቦት በአግባቡ
ማስተማር ይጠበቅበታሌ፡፡ ዱያቆን ዓባይነህም ‹‹እንዯ
እግዙአብሔር ፈቃዴ የምንነጋገርበት ርዕሳችን ታቦት የሚሌ
ይሆናሌ›› ማሇቱን ሌብ ይበለ፡፡ እንዯ እግዙአብሔር ፈቃዴ
ካሇ እንዯ ፈቃደ ስሇተሠራው ታቦት ማስተማር ነው ያሇበት፡፡

5
ዯስታ ተክሇ ወሌዴ፣ ዏዱስ ያማርኛ መዜገበ ቃሊት (1962) ገጽ 1250፡፡
6
ዯስታ ተክሇ ወሌዴ፣ ዏዱስ ያማርኛ መዜገበ ቃሊት (1962) ገጽ 1018-
1019፡፡
7
1፡54-2፡08 ዯቂቃ፡፡

8
በእንተ ታቦት

መጽሏፍ ቅደሳዊው ታቦትና ጽሊት ሁሇት የተሇያዩ ነገሮች


ሆነው ግን አንዴ ሊይ የሚያገሇግለ ከሆነ እነ ዓባይነህ አንደን
በአንደ ውስጥ ማዋዋጥ ሇምን ፈሇጉ? መሌሱ ግሌጽ ነው፡፡
አንደን መጽሏፍ ቅደሳዊውን ታቦት ሇመሥራት መጠኑ
ከፍተኛ የሆነ ወርቅ ይጠይቃሌ፤ ውስጡም ውጩም በወርቅ
የተሇበጠ ነውና፡፡ ይህ ዯግሞ አሁን እኛ ሇቈጥርና ሇቇጣሪ
እስከሚያታክት ዴረስ በየመንዯሩ ሇዯረዯርነው ‹‹ታቦት›› ተብዬ
ቁሳቁስ ወርቅ በቀሊለ ማግኘት እንዯማንችሌ ያሳያሌ፡፡ ከዙህም
በተጨማሪ አሁን አሁን ታቦት የሚሌ ስያሜ የተሰጣቸው
ነገሮች ማንም ሰው በቀሊለ አንሥቶ ከቦታ ቦታ
ሉያንቀሳቅሳቸው የሚችሊቸው ሲሆን8 መጽሏፍ ቅደሳዊው
ታቦት ግን ከቦታ ወዯ ቦታ መጓጓዜ ካስፈሇገው ከአንዴ ሰው
በሊይ (ዏራት ሰዎች) ያስፈሌጋለ፡፡ ይህም ላሊው ችግር
በመሆኑ መጠኑን ቀነስ መሌኩንም ቀይር በማዴረግ ስሙን
ግን ማወራርስ አስፈሌጓሌ፡፡ ከዙህ እንዯምንረዲው ዓባይነህ
ሉነግረን የፈሇገው እንዯ ችግኝ በየቦታው ስሇፈሊውና ስመ
ታቦትን ስሇተሸከመው ቁስ እንጂ መጽሏፍ ቅደሳዊ መሠረት
ያሇውን ታቦት አሇመሆኑን ከዙህ መረዲት ይቻሊሌ፡፡

ቀዯም ሲሌ ከቀረበው ሏሳብ ጋር በማያያዜ ‹‹ከዙህም የተነሣ


ታቦት በሰው ፈቃዴ፣ በሰው ፍሊጎት፣ በሰው ስሜት የመጣ
ሳይሆን ራሱ እግዙአብሔር እግዙአብሔር ያስፈሌጋችኋሌ
ብል፣ ይጠቅማችኋሌ ብል የሰጠን ስጦታ በመሆኑ ስጦታችን
ነው እንሊሇን›› የሚሇው ዱያቆን ዓባይነህ ሇሏሳቡ ማጠናከሪያ
዗ፀአት ምዕራፍ ሠሊሳ አንዴ ቈጥር ዏሥራ ስምንትን
ይጠቅሳሌ፡፡9

8
ፍትሏ ነገሥት ታቦት በቀሊለ የሚንቀሳቀስ ሆኖ እንዱሠራ ይዯነግጋሌ
(ፍትሏ ነገሥት አንቀጽ አንዴን ይመሌከቱ)፡፡
9
5፡04-5፡19 ዯቂቃ፡፡

9
በእንተ ታቦት

በመጀመሪያ መታወቅ ያሇበት ትሌቁ ነገር ታቦት ሇእኛ የተሰጠ


ስጦታችን አይዯሇም፡፡ ሏዋርያው ‹‹ፊተኛይቱም ዯግሞ
የአገሌግልት ስርዓትና የዙህ ዓሇም የሆነው መቅዯስ ነበራት››
የሚሇውን ካሰፈረ በኋሊ ታቦትን ጨምሮ በመቅዯሱ ውስጥ
የነበሩትን ያነሣሣና ‹‹ስሇ እነዙህም ስሇ እያንዲንዲቸው
ሌንናገር አሁን አንችሌም›› ይሊሌ፡፡ ይህን ሏሳቡን በላሊ ስፍራ
በሚከተሇው መሌኩ ያጠናክረዋሌ፤ ‹‹እነርሱ እስራኤሊውያን
ናቸውና÷ ሌጅነትና ክብር ኪዲንም የሕግም መሰጠት
የመቅዯስም ሥርዓት የተስፋውም ቃሊት ሇእነርሱ ናቸውና››፡፡
የመቅዯስ ስርዓት ውስጥ ታቦቱ መኖሩን ሌብ ማሇት
ያስፈሌጋሌ፡፡ ሇእነርሱ ናቸውና መባለንም ያስተውለ፡፡ ስሇዙህ
ታቦቱም ሆነ ቤተ መቅዯሱ ሇእኛ የተሰጡ ሳይሆኑ የፊተኛይቱ
ሥርዓት ባሇቤት ሇነበሩት አይሁዲዉያን ነው ማሇት ነው
(ዕብራውያን 9÷1-5፤ ሮሜ 9÷4)፡፡

ዱያቆን ዓባይነህ ሇሏሳቡ ማስረጃ እንዱሆነው የጠቀሰው


የ዗ጸአት ገጸ ንባብም ቢሆን ፈጽሞ እርሱ ሊሰበው የሚሆን
አይዯሇም፡፡ ጥቅሱ እንዱህ ይሊሌ፤ ‹‹እግዙአብሔርም ከሙሴ
ጋር በሲና ተራራ የተናገረውን በፈጸመ ጊዛ በእግዙአብሔር
ጣት የተጻፈባቸውን ከዴንጋይ የሆኑ ሁሇቱን የምስክር
ጽሊቶች ሰጠው›› (዗ፀአት 31÷18)፡፡ በዙህ ምንባብ ውስጥ
እኛን የሚመሇከት መሆኑንና ታቦት ስጦታችን ነው ሌንሌ
የምንችሌበት ምን አሇ? ተብል ቢጠየቅ መሌስ ማግኘት
አይቻሌም፡፡ የአዱስ ኪዲን አገሌጋይ ነኝ የሚሇው ዱያቆን
የቀዯመው ኪዲን ስርዓት የሆነውን ታቦት ‹‹ስጦታችን›› ነው
ማሇቱ አገሌጋይነቱ ሇየትኛው ስርዓት ነው የሚሌ ጥያቄ
ያስነሣሌ፡፡

10
በእንተ ታቦት

ጥቅሶችን ማስጨነቅ
ሇእውነት ሳይሆን ተ቉ማዊ ሇሆነው አስተምህሮ በመወገን
‹‹ታቦት›› ሇሚሇው ቃሌ እሱ የሚፈሌገውን ትርጓሜ
መስጠቱን ቀዯም ሲሌ ተመሌክተናሌ፡፡ ዱያቆኑ10 በዙህ
ሳያቆም አሁን ቤተ ክርስቲያን ውስጥ አሇ ተብል
የሚታመነውን ነገር መጽሏፍ ቅደሳዊ ሇማስመሰሌ የመጽሏፍ
ቅደስ ገጸ ንባባትን እስከማጣመም ዴረስ መሄደን
እንመሇከታሇን፡፡
… ሇታቦት የሚገባውን ክብር በታቦቱ ሊይ
የተጻፈው የእግዙአብሔር ስም ስሇሆነ አሌፋና
ዖሜጋ የሚሇው ስም ስሇሆነ በዙህ በታቦቱ ፊት
የሰው ሌጆች ሁለ ሇጥና ሰጥ ብሇው ሉሰግደ
ይገባሌ፡፡ በመጽሏፈ ኢያሱ 7÷6 ሊይ
እንዯምናነበው ‹‹እርሱና የእስራኤሌ
ሽማግላዎች…›› እርሱ የተባሇው መስፍኑ
ኢያሱ ሲሆን ‹‹እርሱና የእስራኤሌም
ሽማግላዎች በእግዙአብሔር ታቦት ፊት እስከ
ማታ ዴረስ በግምባራቸው ተዯፉ…›› ይሊሌ፡፡
ይህም ስግዯት መሆኑን እንረዲሇን፡፡ በ2ኛ
ሳሙኤሌ 12÷20 ሊይ እንዱሁ ‹‹ዲዊትም
ከምዴር ተነሥቶ ታጠበ÷ ተቀባም÷ ሌብሱንም
ሇወጠ፤ ወዯ እግዙአብሔርም ቤት ገብቶ ሰገዯ፤
ወዯ ቤቱም መጣ። እንጀራ አምጡሌኝ አሇ

ማስታወሻ፡- ከዙህ በታች በተሇያዩ ቦታዎች የሚገኙ የዓባይነህ ንግግሮች


10

በስብከት ያቀረቡ እንጂ በጽሐፍ የሰፈሩ ባሇመሆናቸው ዴግግሞሽና


የሏሳብ መቆራረጥ ይገኛሌ፡፡ ስሇዙህ አንባቢው በስብከት የቀረበ
መሌእክት በጽሐፍ እያነበበ መሆኑን ከግምት ውስጥ እንዱያስገባ
ይጠየቃሌ፡፡

11
በእንተ ታቦት

በፊቱም አቀረቡሇት÷ በሊም›› ይሊሌ፡፡


በእግዙአብሔር ቤት ያሇው የእግዙአብሔር
ታቦት ነውና በእግዙአብሔር ቤት ገብቶ መስገዴ
በታቦት ፊት መስገዴ ነው፡፡ በታቦት ፊት
መስገዴ ሇእግዙአብሔር መስገዴ ነው፡፡
በመዜሙር 28÷2 ሊይ ‹‹በቅዴስናው ስፍራ
ሇእግዙአብሔር ስገደ›› ተብል ተጽፏሌና
የቅዴስና ስፍራ የተባሇችው የእግዙአብሔር ቤተ
መቅዯስ በመሆኗ ወዯዙያ በመሄዴ የሚገባውን
ስግዯት መስገዲችን ሇእግዙአብሔር ታቦት
የሚገባውን ስግዯት ማቅረብ ነው፡፡ በትንቢተ
ሕዜቅኤሌ 46÷1-2 ሊይ እንዯምናነበው ‹‹ጌታ
እግዙአብሔር እንዱህ ይሊሌ፡- በውስጠኛው
አዯባባይ ወዯ ምሥራቅ የሚመሇከተው በር
ሥራ በሚሠራበት በስዴስቱ ቀን ተ዗ግቶ
ይቇይ፤ ነገር ግን በሰንበት ቀንና በመባቻ ቀን
ይከፈት። አሇቃውም በስተ ውጭ ባሇው በር
በዯጀ ሰሊሙ መንገዴ ገብቶ በበሩ መቃን
አጠገብ ይቁም÷ ካህናቱም የእርሱን
የሚቃጠሇውን መሥዋዕትና የዯኅንነቱን
መሥዋዕት ያቅርቡ÷ እርሱም በበሩ መዴረክ
ሊይ ይስገዴ›› ይሊሌ፡፡ ዚሬ ምእመናን ወዯ ቤተ
ክርስቲያን ሲመጡ በቤተ ክርስቲያን ፊት
ቆመው ሲሳሇሙ በመቃኑ በመቅዯስ በር ሊይ
ሆነው የሚሰግደት ሇእግዙአብሔር
የሚያቀርቡት የክብር ምስጋና ስግዯት መሆኑን
መረዲት ይቻሊሌ፡፡ በኦሪት ዗ጸአት 33÷10 ሊይ
‹‹ሕዜቡም ሁለ ተነሥቶ እያንዲንደ በዴንኳኑ
ዯጃፍ ይሰግዴ ነበር›› ይሊሌ፡፡ ሇዴንኳኑ ሳይሆን
በዴንኳኑ ውስጥ ሊሇው የእግዙአብሔር ታቦት

12
በእንተ ታቦት

በታቦቱ ሊይ ሊሇው ሇእግዙአብሔር የሚቀርብ


ምስጋና መሆኑን ከዙህ መረዲት እንችሊሇን፡፡
ሏዋርያው ቅደስ ጳውልስ በፊሌጵስዩስ
መሌእክቱ ምዕራፍ 2 ቈጥር 10 ሊይ ‹‹ከሰማይ
በታች ከምዴርም በሊይ ያለት ሁለ ሇኢየሱስ
ስም ይንበርከክ›› ይሊሌ፡፡ የጌታችን
የመዴኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ስም ከስሞች
ሁለ በሊይ ያሇ ስም ስሇሆነ ጉሌበት ሁለ ሇዙህ
ስም ይንበርከክ ተብሎሌ፡፡ ጉሌበት ሁለ፣
ባሇስሌጣን ሁለ፣ ሰው ሁለ፣ ኃያሌ ነኝ
የሚሌ፣ ገናና ነኝ የሚሌ፣ ባሇ ጸጋ ነኝ የሚሌ፣
አውቃሇሁ የሚሌ ማንኛውም ሰው ሇዙህ ስም
ይንበረከካሌ፡፡ በታቦቱ ሊይ የተጻፈውም አሌፋ
እና ዖሜጋ የሚሇው የወሌዴ ዋሕዴ የዏዱስ
ኪዲን መጠሪያ የእግዙአብሔርም የባሕርይ
መገሇጫ ስሙ ስሇሆነ ይህን ምክንያት
በማዴረግ ጉሌበት ሁለ በእግዙአብሔር ታቦት
ፊት ሉሰግዴ ይገባሌ፡፡ በዮሏንስ ራእይ 1፡8 ሊይ
‹‹አትፍራ ፊተኛውና ኋሇኛው አሌፋና ዖሜጋ
ያሇውና የነበረው የሚመጣውም እኔ ነኝ›› ብል
ጌታችን መዴኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
ተናግሯሌ፡፡ አሌፋና ዖሜጋ ሇተባሇው ሇክርስቶስ
መስገዴ በታቦት ፊት መስገዴ ማሇት ነው››፡፡11

የስሕተት መምህራን ሇስሕተት ትምህርታቸው ዴጋፍ


የሚሆን መጽሏፍ ቅደሳዊ ገጸ ንባብ ማግኘት ስሇማይችለ
ቅደሱን ቃሌ ሇግሌ ሏሳባቸው ዴጋፍ እንዱሆን ወዯ ማስገዯዴ

11
14፡06-17፡21 ዯቂቃ፡፡

13
በእንተ ታቦት

ሲገቡ ይታያለ፡፡ በዙህ መንገዴ ውስጥ ካለት አንደ ዱያቆን


ዓባይነህ ካሤ ነው፡፡

ከዙህ ቀዯም ሲሌ ባቀረብነውና ከሦስት ዯቂቃ በሊይ በፈጀው


በዱያቆኑ ትምህርት ውስጥ ወዯ ሰባት የሚሆኑ የመጽሏፍ
ቅደስ ንባባት የተጠቀሱ ቢሆንም ከእሱ ሏሳብ ጋር የሚስማማ
አንዴም ጥቅስ ግን የሇም፡፡

ኢያሱ ‹‹በታቦቱ ፊት›› የተዯፋው በታቦቱ ሊይ


አሌፋና ዖሜጋ የሚሇው ስሇተጻፈ ነው!?
‹‹ኢያሱም ሌብሱን ቀዯዯ÷ እርሱና የእስራኤሌም ሽማግላዎች
በእግዙአብሔር ታቦት ፊት እስከ ማታ ዴረስ በግምባራቸው
ተዯፉ፤ በራሳቸውም ሊይ ትቢያ ነሰነሱ›› የሚሇውና በኢያሱ
7÷6 ሊይ የሰፈረው ምንባብ ዱያቆን ዓባይነህ ከጠቀሳቸው
ጥቅሶች ውስጥ አንደ ነው፡፡ ነገር ግን ጥቅሱን ጠቅሶ ‹‹ይህም
ስግዯት መሆኑን እንረዲሇን›› የሚሇውን ሏሳብ ቢያቀርብም
መጽሏፈ ኢያሱ ሊይ የሰፈረውንና ‹‹… በራሳቸውም ሊይ
ትቢያ ነሰነሱ›› የሚሇውን ቆርጦ ጥልታሌ፡፡

ኢያሱና የእስራኤሌ ሽማግላዎች በእግዙአብሔር ታቦት ፊት


በግምባራቸው የተዯፉት ሇምን ይሆን? ውጤቱስ ምን ሆነ?
የሚሇውን መመሌከቱ የዱያቆኑና የቅደሱ መጽሏፍ ሏሳብ
የማይገናኝ መሆኑን ሇማወቅ ይረዲሌ፡፡

መጽሏፈ ኢያሱ 7÷1 ሊይ ያሇውና ‹‹የእስራኤሌ ሌጆች ግን


እርም በሆነው ነገር በዯለ፤ ከይሁዲ ነገዴ የሆነ አካን÷
እርሱም የከርሚ ሌጅ÷ የ዗ንበሪ ሌጅ÷ የዚራ ሌጅ÷ እርም
ከሆነው ነገር ወሰዯ፤ የእግዙአብሔርም ቁጣ በእስራኤሌ ሌጆች
ሊይ ነዯዯ›› የሚሇው ንባብ የኢያሱና የሽማግላዎቹ ወዯ

14
በእንተ ታቦት

እግዙአብሔር ፊት የመምጣታቸውን ምክንያት ያሳያሌ፡፡ አካን


በሠራው በዯሌ ምክንያት በእስራኤሌ ሊይ የእግዙአብሔር ቁጣ
የነዯዯ በመሆኑ የጋይ ሰዎች እስራኤሊውያንን መቱአቸው፡፡

ከጋይ ሰዎች በፊት እስራኤሊውያን በነበራቸው ጦርነት


ትሌሌቆቹን ሁለ በዴሌ ያንበረከኩ ቢሆንም፤ ‹‹ሁሇት ወይም
ሦስት ሺህ ያህሌ ሰው ወጥተው ጋይን ይምቱ እንጂ ሕዜቡ
ሁለ አይውጣ፤ ጥቂቶች ናቸውና ሕዜቡ ሁለ ወዯዙያ
ሇመሄዴ አይዴከም›› በሚሌ አነስተኛ ግምት የተሰጣቸው
የጋይ ሰዎች የእስራኤሊውያን ሌብ እንዱቀሌጥ አዯረጉ፡፡
ሽማግላዎቹና ኢያሱ ወዯ መገናኛው ዴንኳን በመምጣትና
በራሳቸው ሊይ ትቢያ በመነስነስ፤

ዋይ! ጌታ እግዙአብሔር ሆይ÷ በአሞራውያን


እጅ አሳሌፈህ ትሰጠን ታጠፋንም ዗ንዴ ይህን
ሕዜብ ዮርዲኖስን ሇምን አሻገርኸው? በዮርዲኖስ
ማድ መቀመጥን በወዯዴን ነበር እኮ! ጌታ
ሆይ÷ እስራኤሌ በጠሊቶቻቸው ፊት ከሸሹ ምን
እሊሇሁ? ከነዓናውያንም በምዴሪቱ የሚኖሩ
ሁለ ሰምተው ይከብቡናሌ÷ ስማችንንም
ከምዴር ያጠፋለ፤ ሇታሊቁ ስምህም
የምታዯርገው ምንዴር ነው?

የሚሌ ጸልት እንዱጸሌዩ ምክንያት የሆናቸው እግዙአብሔር


ሇጠሊቶቻቸው አሳሌፎ ሇምን እንዯሰጣቸው ስሊሊወቁ ነው፡፡

እግዙአብሔርም ኢያሱን አሇው፡- ሇምን


በግምባርህ ተዯፍተሃሌ? ቁም (ቈጥር 10)፡፡

ዱያቆኑ እንዯተናገረው ኢያሱ በታቦቱ ፊት በግምባሩ


መዯፋቱ፣ ሇታቦቱ መስገዴ ሆኖ ስግዯቱንም እግዙአብሔር

15
በእንተ ታቦት

ቢቀበሇው፤ ራሱ እግዙአብሔር መሌሶ ጥያቄውን ባሌጠየቀ፤


‹‹ቁም››ም ባሊሇ ነበር፡፡ አንዴምታውም ይህን ክፍሌ
‹‹እግዙአብሔር ኢያሱን ከወዯክበት ተነሣ፣ የበዯለ እስራኤሌ
ናቸው፣ አንተ በግንባርህ ሇምን ትወዴቃሇህ? አሇው››12 በሚሌ
ያስቀመጠው መሆኑ፤ ዱያቆኑ ሇታቦት የተዯረገ ስግዯት ነው
ብል ያቀረበው ገጸ ንባብ፣ ከታቦትም ሆነ ከስግዯት ጋር
የማይገናኝ ከዙያ ይሌቅ በጦርነቱ በመሸነፋቸው ምክንያት ይህ
ሇምን ሆነብን? የሚሇውን ሇማወቅ መሆኑን ያሳያሌ፡፡

ታሪኩን ተከትሇን ስንሄዴ ሏሳቡ በዯንብ እየተገሇጠ ይመጣሌ፤


ኢያሱና ሽማግላዎቹ በእግዙአብሔር ፊት ራሳቸውን
አዋርዯው ጸልታቸውን ካቀረቡ፣ እግዙአብሔርም ጸልታቸውን
ሰምቶ ‹ሇምን ይህ ሆነ?› የሚሇውን ከነገራቸው በኋሊ
‹‹ተነሣና ሕዜቡን ቀዴስ…›› (ቈጥር 13) ያሇውን ስንመሇከት
በግንባሩ የተዯፋው ሇታቦት አሇመሆኑን ሇመረዲት ያግዚሌ፡፡
ይህን ቈጥር አንዴምታው ያሰፈረው በሚከተሇው መሌኩ
ነው፤ ‹‹ከዙህ ከወዯቅህበት ተነሥተህ ሕዜቡን ሇያቸው ሇነገ
ራሳችሁን ከኀጢአት ንጹሕ አዴርጉ በሊቸው››፡፡13

ዱያቆኑና መሰልቹ ይህን ጥቅስ ይ዗ው ስግዯት ሇታቦት


እንዯሚገባ የሚሌ ትምህርት የሚያስተምሩ ቢሆንም
በተዯጋጋሚ እንዲየነው እግዙአብሔር አምሊክ ‹‹ሇምን
በግንባርህ ተዯፋህ? (አንዴምታው፤ በግንባርህ ሇምን
ትወዴቃሇህ? በሚሌ ነው ያስቀመጠው)››፣ ‹‹ተነሣ
(አንዴምታው፤ ከወዯቅህበት ተነሥተህ በሚሌ ነው

12
ትንሣኤ ማሳተሚያ ዴርጅት፣ መጻሕፍተ ብለያት ሠሇስቱ (2000) ገጽ
27፡፡
13
ትንሣኤ ማሳተሚያ ዴርጅት፣ መጻሕፍተ ብለያት ሠሇስቱ (2000) ገጽ
27፡፡

16
በእንተ ታቦት

ያሰፈረው)›› ማሇቱ የኢያሱና የሽማግላዎቹ ዴርጊት ከስግዯት


ጋር የተያያ዗ አሇመሆኑን በሚገባ ያሳያሌ፡፡

ኢያሱና ሽማግላዎቹ በታቦቱ ፊት የወዯቁበት ምክንያት፣


ቀዯም ሲሌ ሇማሳየት እንዯተሞከረው በአካን በዯሌ ምክንያት
የመጣባቸው የእግዙአብሔር ቅጣት ሇምን እንዯ ሆነ እነሱ
ስሊሌገባቸው እሱን ሇመጠየቅ ሲሆን፤ አካን መበዯለ
ሇጉባኤው ሁለ ከተገሇጠና አካንና ቤተ ሰቦቹ በሞት ከተቀጡ
በኋሊ ‹‹እግዙአብሔርም ከቍጣው ትኵሳት ተመሇሰ›› (ቈጥር
26)፡፡

ይህን ታሪክ ሰዎቻችን የላሇ መሌክ ሰጥተውና ሇራሳቸው


አስተምህሮ እንዱመች አሽሞንሙነው እንዳት
እንዯሚያቀርቡት ሇተመሇከተ ሌባም የመጽሏፍ ቅደስ አንባቢ
‹ስግዯት ሇታቦት› ሇሚሇው ሰው ሠራሽ ትምህርት ጥቅሱ
ዴጋፍ መሆን እንዯማይችሌ ሇመረዲት አይቸግረውም፡፡

ዲዊት ሇታቦት ሰገዯ?


ዱያቆን ዓባይነህ 2ኛ ሳሙኤሌ 12÷20 ሊይ ያሇውንና
‹‹ዲዊትም ከምዴር ተነሥቶ ታጠበ÷ ተቀባም÷ ሌብሱንም
ሇወጠ፤ ወዯ እግዙአብሔርም ቤት ገብቶ ሰገዯ። ወዯ ቤቱም
መጣ። እንጀራ አምጡሌኝ አሇ በፊቱም አቀረቡሇት÷ በሊም››
የሚሇውን ጥቅስ መነሻ በማዴረግ ‹‹በእግዙአብሔር ቤት ያሇው
የእግዙአብሔር ታቦት ነውና በእግዙአብሔር ቤት ገብቶ
መስገዴ በታቦት ፊት መስገዴ ነው›› የሚሌ ሏሳብ ያቀርባሌ፡፡
ይህን ሲያዯርግ ግን ዲዊት ወዯ እግዙአብሔር ቤት ገብቶ
የሰገዯው ሇምንዴን ነው? በእግዙአብሔር ቤት የነበረው ታቦት
ብቻ ነው ወይ? ዲዊት ወዯ እግዙአብሔር ቤት ከመጣ በኋሊ

17
በእንተ ታቦት

በየትኛው ስፍራ ነው የሰገዯው? የሚለትንና መሰሌ ነገሮች


ሇማሰብም ሆነ ሇጥያቄዎቹ መሌስ ሇመስጠት አሌፈሇገም፡፡

‹‹ነገሥታት ወዯ ሰሌፍ በሚወጡበት ጊዛ›› ዲዊትም አብሮ


መውጣት ሲገባው ‹‹በኢየሩሳላም ቀርቶ ነበር››፡፡ ወዯ ማታ
በሆነ ጊዛም ከምንጣፉ ተነሣና በሰገነቱ ሲመሊሇስ መሌከ
መሌካም የነበረች ሴት ገሊዋን ስትተጣጠብ አየና
‹‹መሌእክተኞች ሌኮ አስመጣት፤ ወዯ እርሱም ገባች÷
ከርኵሰትዋም ነጽታ ነበርና ከእርስዋ ጋር ተኛ፤ ወዯ ቤትዋም
ተመሇሰች። ሴቲቱም አረገ዗ች÷ ወዯ ዲዊትም፡- አርግዤአሇሁ
ብሊ ሊከችበት››፡፡

አርግዣሇሁ የሚሇውን ዛና የሰማው ንጉሡ ዲዊት ሇመፍትሔ


መንቀሳቀስ ነበረበትና ባሇቤቷን ኬጢያዊውን ኦርዮንን
አስመጥቶ አብሯት እንዱተኛ ‹‹ወዯ ቤትህ ሂዴ›› አሇው፡፡
ኦርዮን ግን ፈቃዯኛ አሌነበረምና ‹‹በንጉሡ ቤት ዯጅ ተኛ››፡፡
ወዯ ቤቱ ሇምን እንዲሌሄዯ ሲጠይቀውም ምክንያቱን
አስቀምጦ ‹‹በሕይወትህና በሕያው ነፍስህ እምሊሇሁ! ይህን
ነገር አሊዯርገውም›› በማሇቱ ዲዊት ላሊ ነገር ወዯማሰብ ሄዯ፡፡
አሁን ያሰበው ዯግሞ ቀዯም ሲሌ ካሰበው ክፉ ነበር፡፡ ‹‹ኦርዮን
ጽኑ ሰሌፍ ባሇበት በፊተኛው ስፍራ አቁሙት÷ ተመትቶም
ይሞት ዗ንዴ ከኋሊው ሽሹ›› የሚሌ ትእዚዜ ያሇበትን ዯብዲቤ
ጽፎ በራሱ በኦርዮን እጅ ሇኢዮአብ ሊከ፡፡ በዙህም ምክንያት
ኦርዮን ሞተና ዲዊት ሴቲቱን ወዯ ራሱ አምጥቶ አገባት፤
እስዋም ወንዴ ሌጅ ወሇዯችሇት፡፡ ‹‹ነገር ግን ዲዊት ያዯረገው
ነገር ሁለ በእግዙአብሔር ፊት ክፉ ሆነ››፡፡

ዲዊት በዯረገው ክፉ ነገር እግዙአብሔር ያ዗ነ መሆኑን ነቢዩን


ናታንን በመሊክ ስሊሳወቀው ዲዊት ‹‹እግዙአብሔርን
በዴያሇሁ›› በሚሌ በዯሇኛነቱ እንዱሰማውና እንዱጸጸት ሆነ፡፡

18
በእንተ ታቦት

‹‹ናታንም ዲዊትን፦ እግዙአብሔር ዯግሞ ኀጢአትህን


አርቆሌሃሌ፤ አትሞትም። ነገር ግን በዙህ ነገር ሇእግዙአብሔር
ጠሊቶች ታሊቅ የስዴብ ምክንያት አዴርገሃሌና ስሇዙህ ዯግሞ
የተወሇዯሌህ ሌጅ ፈጽሞ ይሞታሌ አሇው››፡፡ ነቢዩ
እንዯነገረው ሕፃኑ ታመመ፤ ‹‹ዲዊትም ስሇ ሕፃኑ
እግዙአብሔርን ሇመነ፤ ዲዊትም ጾመ÷ ገብቶም በመሬት ሊይ
ተኛ።… ከእነርሱም ጋር እንጀራ አሌበሊም››፡፡ አንዴምታው
‹‹ይህን ሕፃን ይቅር በሌሌኝ ሲሌ ዲዊት ጾመ…›› ይሊሌ፡፡ ነገር
ግን እሱ ተስፋ እንዲዯረገው ሌጁ ሳይዴን ቀረ ‹‹በሰባተኛውም
ቀን ሕፃኑ ሞተ››፡፡ ይህን የሰማው ዲዊት ‹‹… ከምዴር
ተነሥቶ ታጠበ÷ ተቀባም÷ ሌብሱንም ሇወጠ፤ ወዯ
እግዙአብሔርም ቤት ገብቶ ሰገዯ። ወዯ ቤቱም መጣ። እንጀራ
አምጡሌኝ አሇ በፊቱም አቀረቡሇት÷ በሊም››፡፡

ዱያቆኑ ይህን ሁለ ታሪክ የላሇ ያህሌ ትቶ አንዱት ቈጥር


ብቻ ነጥል በማውጣት ሲያስተምር ያቺን ቈጥር አንዴምታው
በሚከተሇው መሌኩ ያሰፈረው መሆኑን ሇመመሌከት እንኳን
አሌሞከረም፡- ‹‹ዲዊት ሱባኤ ከገባበት ምዴር ተነሣ፣ ገሊውን
ታጠበ፤ የኀ዗ን ሌብሱን ሇወጠ፤ ወዯ ቤተ እግዙአብሔር ገባ፤
ሇእግዙአብሔር ሰገዯ እጅ ነሣ፤ ወዯ ቤተ መንግሥት ገባ፤
እህሌ ይቀምስ ዗ንዴ እህሌ አምጡሌኝ አሇ፤ ግብር አገቡሇት፤
በሊ››፡፡14

ዱያቆኑ ‹‹… በእግዙአብሔር ቤት ገብቶ መስገዴ በታቦት ፊት


መስገዴ ነው…›› በሚሌ ጥቅሱን ወዯ ገዚ ፈቃደ ሲስበው
አንዴምታው ዯግሞ ዲዊት ‹‹… ወዯ ቤተ እግዙአብሔር ገባ፤
ሇእግዙአብሔር ሰገዯ እጅ ነሣ…›› በማሇት የታቦትን ስም

14
ትንሣኤ ማሳተሚያ ዴርጅት፣ መጻሕፍተ ነገሥት አርባዕቱ አንዴምታ
ትርጓሜ (2000) የምዕራፍ 12 ቈጥር 20 ማብራሪያ ይመሌከቱ -
አጽንዖት የግሌ፡፡

19
በእንተ ታቦት

ፈጽሞ ሳያነሣው አሌፏሌ፡፡ በዙህም ዱያቆኑ ከቤተ ክርስቲያን


ትምህርት የተሇየ ነገር በማስተማር ሊይ መሆኑን ሇመረዲት
ይቻሊሌ፡፡

ዱያቆኑ የጥቅሱን ሏሳብ ወዯ ራሱ ሇመሳብ ‹‹በእግዙአብሔር


ቤት ያሇው የእግዙአብሔር ታቦት ነውና›› ሲሌ ታቦቱ ባሇበት
በቤተ እግዙአብሔር ውስጥ ከታቦቱም በተጨማሪ፤ የናስ
መሰዊያ፣ የመታጠቢያ ሰን፣ የወርቅ መቅረዜ፣ የኅብሥት
ገበታና የዕጣን መሠዊያ መኖራቸውን ስሇማያውቅ አሇመሆኑ
ግሌጽ ነው፡፡ እነዙህ ሁለ የቤተ መቅዯሱ (የእግዙአብሔር
ቤት) ንዋየ ቅዴሳት ከሆኑ ሇታቦቱ ብቻ ስግዯት የሚገባበት
ምንም ዓይነት አግባብ የሇም፡፡ የቤተ መቅዯሱ ባሇቤት ከእነዙህ
ዕቃዎች ውስጥ ሇአንደ እንኳ እንዴንሰግዴ ያ዗዗በት ቦታ
ባሇመኖሩ ታቦቱን ጨምሮ ሁለም መገሌገያ ከመሆን ውጭ
ስግዯት እንዱቀበለ አሌተፈቀዯሊቸውም፡፡

በመጨረሻ የምንመሇከተው ዲዊት ወዯ እግዙአብሔር ቤት


ከገባ በኋሊ በየትኛው ቦታ ሊይ ሰገዯ? የሚሇውን ነው፡፡
እንዯሚታወቅ ዯብተራ ኦሪቱ ሦስት ክፍልች ያለት ሲሆን
የመጀመሪያው ዏውዯ ምሕረቱ፣ ሁሇተኛው ቅዴስቱና
ሦስተኛው ዯግሞ ቅዴስተ ቅደሳኑ ናቸው፡፡ ታቦቱ በሦስተኛው
ክፍሌ በቅዴስተ ቅደሳኑ ውስጥ ሲቀመጥ ወዯ እርሱ መግባት
የሚችሇው ዯግሞ ሉቀ ካህኑ ብቻ ነው፡፡ እሱም ቢሆን በወዯዯ
ጊዛ ብዴግ ብል የሚገባ ሳይሆን በዓመት አንዴ ጊዛ ነው
መግባት የሚችሇው፡፡ ዲዊት ያንን ስግዯት ሉያዯርግ
የሚችሇው በዏውዯ ምሕረት ሆኖ እንዯሆነ ግሌጽ ነው፡፡
ምክንያቱም ወዯ ቅዴስትም ሆነ ወዯ ቅዴሰተ ቅደሳን መግባት
የሚችለት ካህናት የሆኑቱ ብቻ ናቸው፡፡ ዲዊት ዯግሞ ንጉሥ
እንጂ ካህን አይዯሇምና ከዏውዯ ምሕረት የማሌፍ ፈቃዴ
አይኖረውም፡፡ ስሇዙህ ዲዊት ሇታቦቱ ሇመስገዴ የማይችሌበት

20
በእንተ ታቦት

ክፍሌ ሊይ ነው ያሇው ማሇት ነውና ዱያቆኑ የዲዊትን ስግዯት


ሇታቦት ሇማዴረግ የሞከረው ሙከራ ከንቱ ነው ማሇት ነው፡፡

‹‹በቅዴስናው ስፍራ ሇእግዙአብሔር ስገደ››


ዱያቆን ዓባይነህ ከመዜሙረ ዲዊት ሊይ ‹‹የስሙን ክብር
ሇእግዙአብሔር አምጡ÷ በቅዴስናው ስፍራ ሇእግዙአብሔር
ስገደ›› (መዜሙረ ዲዊት 28÷2) በሚሌ የሰፈረውን በመውሰዴ
‹‹የቅዴስና ስፍራ የተባሇችው የእግዙአብሔር ቤተ መቅዯስ
በመሆኗ ወዯዙያ በመሄዴ የሚገባውን ስግዯት መስገዲችን
ሇእግዙአብሔር ታቦት የሚገባውን ስግዯት ማቅረብ ነው››
የሚሌ ንግግር ያዯርጋሌ፡፡

መዜሙረ ዲዊት ንባቡና ትርጓሜው በሚሌ ርዕስ ቤተ


ክርስቲያን ያሳተመችው መጽሏፍ ይህን ጥቅስ በሚከተሇው
መሌኩ ነው ያብራራው፤

ስሇ ሕዜቅያስ ተናግሮታሌ፤ የካህናት ሌጆች


ካህናት አንዴም የሥሊሴ ሌጆች የምትሆኑ
ካህናት ሇእግዙአብሔር አምጡ፡፡ አምጹኡ
ያሇውን ያምጣው፡፡ ሇመሥዋዕት የሚገባውን
ጊዯሩን ወረሞውን አምጡ፡፡ ክብር ስብሏትን
ሇእግዙአብሔር አምጡ፡፡ አሁን ክብር ስብሏት
እንዯ ሊም ተነዴቶ እንዯ በግ ተጎትቶ የሚመጣ
ሆኖ አይዯሇም፡፡ ክቡር ስቡሕ እያሊችሁ
አመሰግኑት ሲሌ ነው፡፡ ሇስሙ ምስጋና አቅርቡ
ስሙን አመሰግኑት እሱ ሌዩ ስሙ ሌዩ ሆኖ
አይዯሇም፡፡ ስሙን እየጠራችሁ አመሰግኑት

21
በእንተ ታቦት

ሲሌ ነው፡፡ ሇእግዙአብሔር በአምስቱ በስዴስቱ


ቆመ ብእሲ እጅ ንሡ፡፡15

አንባቢው መመሌከት እንዯሚችሇው ዱያቆኑ ያሇቦታው


የሰነቀረው ታቦት በዙህ ትርጓሜ ውስጥ የሇም፡፡ ይህ ማሇት
ዱያቆኑ ይህን ጥቅስ አስጨንቆ ያሇ መሌእክቱ ሲያናግረው
ትምህርቱ በቤተ ክርስቲያን የነበረና አባቶች ያስተማሩት
ስሇሆነ ሳይሆን ሇታቦት መስገዴ እንዯሚገባ የሚያሳይ
የመጽሏፍ ቅደስ ገጸ ንባብ ስሇላሇ ከጭንቀቱ የተነሣ የገባበት
እንግዲ ትምህርት ነው፡፡

ከዙህም ላሊ ቀዯም ባሇው መሌእክት እንዯተባሇው በቤተ


መቅዯሱ (በዯብተራ ኦሪት) ውስጥ የነበረው ታቦት ብቻ
አሇመሆኑም ሌብ ሉባሌ ይገባዋሌ፡፡ ላልች ነዋየ ቅዴሳትም
አለና ሇይቶ ሇታቦት መስገዴ በሚሌ ማስተማር የእንግዲ
ትምህርት ባሕርይ አንደ መገሇጫ ነው፡፡

መጽሏፍ ቅደስ ‹‹በቅዴስናው ስፍራ ሇእግዙአብሔር ስገደ››


(‹‹ሇእግዙአብሔር ስገደ›› የሚሇውን ትእዚዜ ሌብ ይበለ) እያሇ
ዱያቆኑ ‹‹ወዯዙያ በመሄዴ የሚገባውን ስግዯት መስገዲችን
ሇእግዙአብሔር ታቦት የሚገባውን ስግዯት ማቅረብ ነው››
በሚሌ ስግዯት ተቀባዮን ከእግዙአብሔር (ከፈጣሪ) ወዯ ታቦት
(ወዯ ቁስ) ሇማዝር ያዯረገው ሙከራ ሇቅደሱ መጽሏፍ ራሱን
ሇማስገዚት አሇመፍቀደን ያሳያሌ፡፡ ይህም መጽሏፉን ሳይሆን
ራሴን ነው የምሰማው ከሚሌ የሌብ እሌከኝነት የሚመጣ
አመጸኛነት ነው፡፡

15
ትንሣኤ ማሳተሚያ ዴርጅት፣ መዜሙረ ዲዊት ንባቡ ከነትርጓሜው
(2005) ገጽ 165፡፡

22
በእንተ ታቦት

ቤተ ክርስቲያንን መሳሇም
ዱያቆኑ ቀዯም ሲሌ ከቀረቡት ሏሳቦች በተጨማሪ ትንቢተ
ሕዜቅኤሌ 46÷1-2 ሊይ የሰፈረውንና፤

ጌታ እግዙአብሔር እንዱህ ይሊሌ፦ በውስጠኛው


አዯባባይ ወዯ ምሥራቅ የሚመሇከተው በር
ሥራ በሚሠራበት በስዴስቱ ቀን ተ዗ግቶ
ይቇይ፤ ነገር ግን በሰንበት ቀንና በመባቻ ቀን
ይከፈት። አሇቃውም በስተ ውጭ ባሇው በር
በዯጀ ሰሊሙ መንገዴ ገብቶ በበሩ መቃን
አጠገብ ይቁም÷ ካህናቱም የእርሱን
የሚቃጠሇውን መሥዋዕትና የዯኅንነቱን
መሥዋዕት ያቅርቡ÷ እርሱም በበሩ መዴረክ
ሊይ ይስገዴ፤ ከዙያም በኋሊ ይውጣ÷ በሩ ግን
እስከ ማታ ዴረስ አይ዗ጋ

የሚሇውን መነሻ በማዴረግ ‹‹ዚሬ ምእመናን ወዯ ቤተ


ክርስቲያን ሲመጡ በቤተ ክርስቲያን ፊት ቆመው ሲሳሇሙ
በመቃኑ በመቅዯስ በር ሊይ ሆነው የሚሰግደት
ሇእግዙአብሔር የሚያቀርቡት የክብር ምስጋና ስግዯት
መሆኑን መረዲት ይቻሊሌ›› የሚሌ ማብራሪያ ያቀርባሌ፡፡

ዱያቆኑ ይህን ጥቅስ ሇፈቃደ ሲጠቀመው ‹‹ቤተ ክርስቲያን››


የሚሇውና ሕዜቅኤሌ ሊይ የተገሇጸው ቤተ መቅዯስ
በአገሌግልት የተሇያዩ መሆናቸው ጠፍቶት አይዯሇም፡፡ ይህን
ጥቅስ እንዯወረዯ የሚጠቀምና ሇቤተ ክርስቲያን ተስማሚ ነው
የሚሌ ከሆነ በዙህ ምዕራፍ ውስጥ ያለትንና ከዙህ በታች
የሰፈሩትን መቀበሌና በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ተግባራዊ
ማዴረግ ይጠበቅበታሌ፡፡

23
በእንተ ታቦት

 ‹‹ጌታ እግዙአብሔር እንዱህ ይሊሌ፦ በውስጠኛው


አዯባባይ ወዯ ምሥራቅ የሚመሇከተው በር ሥራ
በሚሠራበት በስዴስቱ ቀን ተ዗ግቶ ይቇይ፤ ነገር ግን
በሰንበት ቀንና በመባቻ ቀን ይከፈት›› (ቈጥር 1)፡፡

በዙህ ቈጥር መሠረት ከእሐዴ እስከ ዏርብ ዴረስ የቤተ


መቅዯሱ በር ዜግ በመሆኑ ወዯ ውስጥ መግባትም ሆነ ምንም
ዓይነት መንፈሳዊ መርሏ ግብር ማካሄዴ አይፈቀዴም፡፡ በእኛስ
ቤተ ክርስቲያን እንዱህ ነው ወይ? ተብል ቢጠየቅ መሌሱ
ከዙህ ተቃራኒ መሆኑ ግሌጽ ነው፡፡ ዱያቆኑ ስሇ ስግዯት
ይናገርሌኛሌ የሚሇውንና ቈጥር ሁሇት ሊይ ያሇውን ሇቤተ
ክርስቲያን ሥርዓት ተስማሚ ነው ሲሌ ቈጥር አንዴን ነጥል
መሆኑ ቇርጦ ቀጥሌ መሆኑም አይዯሌ?

 ‹‹አሇቃውም በስተ ውጭ ባሇው በር በዯጀ ሰሊሙ


መንገዴ ገብቶ በበሩ መቃን አጠገብ ይቁም÷ ካህናቱም
የእርሱን የሚቃጠሇውን መሥዋዕትና የዯኅንነቱን
መሥዋዕት ያቅርቡ÷ እርሱም በበሩ መዴረክ ሊይ
ይስገዴ፤ ከዙያም በኋሊ ይውጣ÷ በሩ ግን እስከ ማታ
ዴረስ አይ዗ጋ›› (ቈጥር 2)፡፡

ዴጋፍ ይሆናሌ ተብል ተስፋ የተዯረገበት ሁሇተኛው ቈጥር


ሊይ በቤተ ክርስቲያናችን የማይዯረጉ የመሥዋዕት ዓይነቶችን
በማንሣት ካህናቱ ማቅረብ ይኖርባቸዋሌ ይሊሌ፡፡ እዙህ ጋር
ዱያቆኑን አንዴ ጥያቄ መጠየቅ አግባብነት ይኖረዋሌ፤ በብሩ
መዴረክ ሊይ ይስገዴ የተባሇው ካህን እንዱያቀርብ የታ዗዗ው
የመሥዋዕት ዓይነት በቤተ ክርስቲያን የማይቀርብበት
ምክንያት ሇምንዴን ነው? ስሇስግዯት የሚናገረውን ተቀብል
መሥዋዕቱን መተው የሚመቸውን ብቻ አሜን ብል
አይስማማንም የሚሇውን መተውስ አይሆንም?

24
በእንተ ታቦት

 ‹‹አሇቃውም በሰንበት ቀን ሇእግዙአብሔር


የሚያቀርበው የሚቃጠሌ መሥዋዕት ነውር
የላሇባቸው ስዴስት የበግ ጠቦቶች ነውርም የላሇበት
አንዴ አውራ በግ ይሁን፤ የእህለም ቍርባን ሇአውራ
በጉ አንዴ የኢፍ መስፈሪያ ይሁን÷ ሇጠቦቶቹም
የእህሌ ቍርባን እንዯሚቻሌ ያህሌ ይሁን÷ ሇአንደም
የኢፍ መስፈሪያ አንዴ የኢን መስፈሪያ ዗ይት ያቅርብ።
በመባቻም ቀን ነውር የላሇበትን አንዴ ወይፈን÷ ነውር
የላሇባቸውንም ስዴስት ጠቦቶችና አንዴ አውራ በግ
ያቅርብ፤ ሇወይፈኑም አንዴ የኢፍ መስፈሪያ
ሇአውራውም በግ አንዴ የኢፍ መስፈሪያ ሇጠቦቶቹም
እንዯ ተቻሇው ያህሌ÷ ሇአንደም የኢፍ መስፈሪያ
አንዴ የኢን መስፈሪያ ዗ይት ሇእህለ ቍርባን ያቅርብ››
(ቈጥር 4-7)፡፡

ቀዯም ሲሌ በቈጥር ሁሇት ሊይ የሚቀርቡ መሥዋዕቶችን


ካሰፈረው በተጨማሪ አሁን ዯግሞ፤

o የሚቃጠሌ መሥዋዕት ነውር የላሇባቸውና


ስዴስት የበግ ጠቦቶችና ነውር የላሇበት አንዴ
አውራ በግ መሆን እንዲሇበት፣
o የእህሌ ቈርባንም አስፈሊጊ ሲሆን እሱም
ሇአውራ በጉም፣ ሇጠቦቶቹም የየራሳቸው
መጠን ያሊቸው መሆኑ፣
o ከሚቃጠሇው መሥዋዕትም በተጨማሪ በመባቻ
ቀን የሚቀርብ መሥዋዕት መኖር ያሇበት
መሆኑ የተገሇጸ ሲሆን በዙያም ቀን፡- ነውር
የላሇበት 1 ወይፈን፣ ነውር የላሇባቸው 6
ጠቦቶች፣ ነውር የላሇበት አንዴ አውራ በግ፣

25
በእንተ ታቦት

አንዴ የኢፍ መስፈሪያ የእህሌ ቁርባን እና


አንዴ የኢን መስፈሪያ ዗ይት አስፈሊጊ ናቸው፡፡

ዱያቆኑ እነዙህ ወዯ ቤተ ክርስቲያን ይግቡና አገሌግልት ሊይ


ይዋለ፣ በቃለ ሊይ በሰፈረው መሌኩ ተግባራዊ መዯረግ
አሇበት ቢባሌ ይሄማ የቀረ ሥርዓት ነው የሚሌ መሆኑ
ግሌጽ ነው፡፡ ከቈጥር 4-7 ያሇው የቀረ ነው ብል ቈጥር 2
ተግባራዊ መዯረግ አሇበት ማሇት ሇመጽሏፉ መታ዗ዜ ነው
ሇማሇት ይቻሌ ይሆን?

እስከ ቈጥር 24 የሚሄዯው የትንቢተ ሕዜቅኤሌ ዏርባ


ስዴስተኛው ምዕራፍ እስከ መጨረሻው ዴረስ ሇተመሇከተው
አንባቢ በዙህ መሌኩ አሁን ካሇው የቤተ ክርስቲያን ሥርዓት
ጋር የማይስማማ በርካታ ሏሳቦችን ያገኛሌ፡፡ ከዙህ ውስጥ
አንደን ብቻ ቇርጦ በማውጣት ይሄው የቤተ ክርስቲያናችን
ትምህርት ትክክሌ ነው ማሇት ጥቅሱን አስጨንቆና አስገዴድ
ሇራስ ትምህርት ዴጋፍ ማዴረግ ነው ካሌተባሇ በቀር ላሊ ምን
ስም ሉሰጠው ይችሊሌ?

በታቦቱ ሊይ ሊሇው ሇእግዙአብሔር መስገዴ


‹‹ሕዜቡም ሁለ የዯመናው ዓምዴ በዴንኳኑ ዯጃፍ ሲቆም
ያየው ነበር፤ ሕዜቡም ሁለ ተነሥቶ እያንዲንደ በዴንኳኑ
ዯጃፍ ይሰግዴ ነበር›› (዗ፀአት 33÷10) ተብል የተጻፈውን
መሠረት ያዯረገው ዱያቆን ዓባይነህ ቀጣዩን ማብራሪያ
ይሰጣሌ፤ ‹‹ሇዴንኳኑ ሳይሆን በዴንኳኑ ውስጥ ሊሇው
የእግዙአብሔር ታቦት፣ በታቦቱ ሊይ ሊሇው ሇእግዙአብሔር
የሚቀርብ ምስጋና መሆኑን ከዙህ መረዲት እንችሊሇን››፡፡

26
በእንተ ታቦት

የዱያቆኑና የመጽሏፋ ሏሳብ የማይገናኙ መሆኑን ሇመረዲት


የመጽሏፉን ሏሳብ በአግባቡ መመሌከቱ አስፈሊጊ ነው፤

እግዙአብሔርም ሙሴን፦ ሇእስራኤሌ ሌጆች፦


እናንተ አንገተ ዯንዲና ሕዜብ ናችሁ÷ አንዴ
ጊዛ በእናንተ መካከሌ ብወጣ አጠፋችኋሇሁ፤
አሁንም የማዯርግባችሁን አውቅ ዗ንዴ
ጌጣችሁን ከእናንተ አውጡ በሊቸው አሇው።
የእስራኤሌም ሌጆች ከኮሬብ ተራራ ጀምረው
ጌጣቸውን አወጡ። ሙሴም ዴንኳኑን እየወሰዯ
ከሰፈር ውጭ ይተክሇው ነበር፤ ከሰፈሩም ራቅ
ያዯርገው ነበር፤ የመገናኛውም ዴንኳን ብል
ጠራው። እግዙአብሔርንም የፈሇገ ሁለ ከሰፈር
ውጭ ወዲሇው ወዯ መገናኛው ዴንኳን ይወጣ
ነበር። ሙሴም ወዯ ዴንኳኑ በሄዯ ጊዛ ሕዜቡ
ሁለ ይነሡ ነበር÷ እያንዲንደም በዴንኳኑ
ዯጃፍ ይቆም ነበር÷ ሙሴም ወዯ ዴንኳኑ
እስኪገባ ዴረስ ይመሇከቱት ነበር። ሙሴም ወዯ
ዴንኳኑ በገባ ጊዛ የዯመና ዓምዴ ይወርዴ
ነበር÷ በዴንኳኑም ዯጃፍ ይቆም ነበር፤
እግዙአብሔርም ሙሴን ይናገረው ነበር።
ሕዜቡም ሁለ የዯመናው ዓምዴ በዴንኳኑ
ዯጃፍ ሲቆም ያየው ነበር፤ ሕዜቡም ሁለ
ተነሥቶ እያንዲንደ በዴንኳኑ ዯጃፍ ይሰግዴ
ነበር።

በታሪኩ ሊይ መመሌከት እንዯሚቻሇው የመገናኛው ዴንኳን


የተተከሇው ‹‹ከሰፈር ውጭ›› ሲሆን ሕዜቡ የቆመውና
ስግዯቱን ያቀረበው ‹‹በየዴንኳናቸው ዯጃፍ ቁመው…›› ነበር፡፡

27
በእንተ ታቦት

16
በሁሇቱ መካከሌ ያሇውን ርቀት ዯግሞ ምንባቡ ‹‹ሙሴም
ዴንኳኑን እየወሰዯ ከሰፈር ውጭ ይተክሇው ነበር፤ ከሰፈሩም
ራቅ ያዯርገው ነበር›› የሚሇው አሳይቷሌ፡፡ ሕዜቡ የሰገዯው
በዙህ ርቀት ሊይ ሲሆን የሰገደት ዯግሞ እግዙአብሔር ሙሴን
ሲያናግረውና በመገናኛው ዴንኳን ሊይ የዯመናው ዓምዴ
ሲታይ ነው፡፡

በዙህ ምንባብ ውስጥ ፈጽሞ የታቦት ስም አሌተነሣም፤


ዱያቆኑ ግኑ ሕዜቡ የሰገዯው በዴንኳኑ ውስጥ ሊሇው
ሇታቦቱም ጭምር ነው ሇማሇት ሞክሯሌ፡፡ ማስተዋሌ
የነበረበት የታቦቱ ስም አሇመነሣቱን ብቻ ሳይሆን ሕዜቡ
በየዯጃፉ የሰገዯው የእግዙአብሔርን ክብር ሲመሇከት መሆኑ
ስግዯቱ በቀጥታ ሇእግዙአብሔር መሆኑን የሚያሳይ መሆኑን
ነው፡፡

አሌፋና ዖሜጋ ሇሚሇው ስም መስገዴ


ሏዋርያው ቅደስ ጳውልስ ሇፊሌጵስዮስ ሰዎች በጻፈው
መሌእክቱ ሊይ የሰፈረውንና ‹‹ይህም በሰማይና በምዴር
ከምዴርም በታች ያለት ሁለ በኢየሱስ ስም ይንበረከኩ
዗ንዴ›› (ፊሌጵስዮስ 2÷10) የሚሇውን ይዝ፤

በታቦቱ ሊይ የተጻፈውም አሌፋ እና ዖሜጋ


የሚሇው የወሌዴ ዋሕዴ የዏዱስ ኪዲን መጠሪያ
የእግዙአብሔርም የባሕርይ መገሇጫ ስሙ
ስሇሆነ ይህን ምክንያት በማዴረግ ጉሌበት ሁለ
በእግዙአብሔር ታቦት ፊት ሉሰግዴ ይገባሌ

16
ትንሣኤ ማሳተሚያ ዴርጅት፣ መጻሕፍተ ብለያት ፪ቱ (2010)፣
የ዗ፀአት ምዕራፍ 33 ቈጥር 10 ማብራሪያ፡፡

28
በእንተ ታቦት

የሚሇውን ማብራሪያ ያቀረበው ዱያቆን ዓባይነህ፣ ጳውልስ


ያሌጻፈውን ብቻም ሳይሆን ያሊሰበውን ታቦት ያሇ ቦታው
ሇመክተት የተገዯዯው ሇዙህ ሏሳብ የሚረዲ ጥቅስ በማጣቱ
ምክንያት መሆኑ ግሌጽ ነው፡፡

ዱያቆኑና መሰልቹ የፊሌጵስዮስን መሌእክት የሚያብራሩት


አሌፋና ኦሜጋ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ስም ነው በሚሌ
ነው፡፡ አሌፋና ኦሜጋ ምንዴን ነው? የሚሇውን ጥያቄ መሌስ
ሇማግኘት ወዯ ራእየ ዮሏንስ አንዴምታ ስንሄዴ ግን በሦስት
ቦታዎች ሊይ ‹‹አሌፋ፤ ኦ እኔ ነኝ አ አብ፣ ሌ ወሌዴ፣ ፋ
መንፈስ ቅደስ፣ ኦ አንዴነት፤ አንዴነት ሦስትነት ገን዗ቤ
የሚሆን፡፡ አንዴም ቀዲማዊ ዯኀራዊ የምሆን እኔ ነኝ›› በሚሌ
ነው የተቀመጠው፡፡17 ይህ ማሇት ታቦቱ ሊይ አሇ ተብል
የሚጠቀሰው አሌፋና ኦሜጋ ከፊሌጵስዩስ መሌእክት ጋር በግዴ
እንዱገናኙ ተዯርገዋሌ ማሇት ነው፡፡

ከዙህም ላሊ ዱያቆኑ እንዲሇው በታቦቱ ሊይ የሚጻፈው አሌፋ


እና ኦሜጋ ነው ወይ? የሚሇውን መመሌከቱ ሰዎቻችን ጥቅስ
ሲጠቀሙ ቃለን አክብረው ከመተርጏም ይሌቅ
እንዯሚመቻቸው ሇማጣመም የሰሇጠኑ መሆናቸውን ሇመረዲት
ያግዚሌ፡፡

1. በሰንበት ትምህርት ቤቶች ማዯረጃ መመሪያ ስር


ይታተም የነበረው ‹‹ፈሇገ ጥበብ›› የተሰኘው መጽሔት
ሇመናፍቃን መሌስ እሰጥበታሇሁ ባሇው ዏምደ ስር
ባሰፈረው ጽሐፍ በታቦቱ ሊይ ምን ምን አሇበት
የሚሇውን ሇማሳየት የሚከተሇውን አስፍሯሌ፤

17
ትንሣኤ ማሳተሚያ ዴርጅት፣ መጻሕፍተ ሏዱሳት ሠሇስቱ (2007 -
ሦስተኛ ዕትም) የራእየ ዮሏንስ 1÷8፤ 21÷6፤ 22÷13 ማብራሪያ
ይመሌከቱ፡፡

29
በእንተ ታቦት

‹‹አ - አብ
‹‹ሌ - ወሌዴ
‹‹ፋ - መንፈስ ቅደስ ማሇት ነው ከሊይ አብ ወሌዴ መንፈስ
ቅደስ ይሳሊለ ቀጥል እመቤታች ቀጥል ጻዴቅም ሰማዕትም
ቢሆን ይቀረጻሌ››፡፡18

በዙህ ጽሐፍ መሠረት ታቦቱ ሊይ የተጻፈው አሌፋ እና


ኦሜጋ የሚሇው ሳይሆን የአብ የወሌዴ እና የመንፈስ ቅደስ
ሥዕሌ እና የማርያም፣ የጻዴቃንና የሰማዓታት ስም/ስዕሌ
ነው፡፡

2. ‹‹አቀራረጹ የጠሇቀ መንፈሳዊ ዕውቀትና ሙያዊ ብቃት


የሚጠይቅ…›› ነው የሚለት ቀሲስ ሰልሞን ገብረ
እግዙአብሔር በሊዩ ሊዩ የሚጻፍበትን ነገር በተመሇከተ
የሚከተሇውን አስፍረዋሌ፤

በታቦቱ አንዯኛው ገጽ አራት መዓ዗ን ሊይ


አሌፋ ወአ (ኦሜጋ) አኽያሽራኽያ ኤሌሻዲይ
አድናይ ፀባኦት የሚለ አስማተ መሇኮት
(የእግዙአብሔር ህቡዕ ስም - ራእይ 1÷8፤
22÷13) እና ‹ከመ ሇስሙ ሇኢየሱስ ክርስቶስ
ይሰግዴኩለ ብርክ ዗በሰማያት ወ዗በ በምዴር›
የሚሌ ጥቅስ ይጻፍበታሌ - ፊሌጵስዮስ 2÷10፤
ኢሳይያስ 45÷23፤ ሮሜ 14÷11፤ ራእይ
5÷13፡፡ በጽሊቱ በላሊኛው ገጽም ሥዕሇ ሥሊሴ
በሊይ ሥዕሇ ማርያም በታች ሥዕሇ ዮሏንስ

18
ፈሇገ ጥበብ - መጽሔት (ጥር/መጋቢት 1992) ቈ. 3፣ ገጽ 9፡፡

30
በእንተ ታቦት

ወንጌሊዊ ወይም ጽላ የተቀረጸሇት (ታቦቱ


የተሰየመሊት) ጻዴቅ ዜቅ ብል ይሳሌበታሌ፡፡19

3. ‹‹ይህ የላሇበት ታቦት ሉቀዴሱበት አይገባም›› የሚሇው


ፍትሏ ነገሥት ‹‹ከሊይ አሌፋ ቢጣ የውጣ ወዖ ተብል
ይቀረጻሌ፡፡ ቀጥል እመቤታችንን ፣ ከእመቤታችን
ቀጥል ዮሏንስን፣ ቀጥል የሚከተሇው ታቦት
መሌአክም ቢሆን ሰማእትም ጻዴቅም ቢሆን…››20
የተቀረጸበትን ታቦት ነው የምንቀበሇው እያሇ ነው፡፡21

እስከ አሁን የተመሇከትነው እኛ ዯስ ሲሇን ‹‹ታቦት››


አሇበሇዙያ ዯግሞ ‹‹ጽሊት›› እያሌን አንደን ነገር በሁሇት ስም
የምንጠራው ቁስ፤ የሚጻፍበትን ነገር ከተሇያዩ ሰዎች እይታ
አንጻር ስንመሇከተው እንግዲ የሆኑ ነገሮች በመሆናቸው
የስሕተት መምህራኑ ሕዜቡን የሚያሰግደት አሌፋና ኦሜጋ
በሚሇው ስም በኩሌ ሇጌታችን ሳይሆን ሇፍጡር ቅርጻ ቅርጽና
ስሞች መሆኑን ሇመረዲት አይቸግርም፡፡ በመሆኑም እውነተኛ
ክርስቲያኖች ጌታችን ‹‹እናንተስ ሇማታውቁት ትሰግዲሊችሁ፤
እኛ መዲን ከአይሁዴ ነውና ሇምናውቀው እንሰግዲሇን››
ያሇውን ፈጽሞ አይ዗ነጉትምና በሽንገሊ ቃሌ ሇቀረበሊቸው ነገር
ሁለ አይሰግደም (ዮሏንስ 4÷22)፡፡

19
ሰልሞን ገብረ እግዙአብሔር (ቀሲስ)፣ የቃሌ ኪዲን ታቦት ከጥንት እስከ
ዚሬ - ክፍሌ አንዴ (1996) ገጽ 72-73፡፡
20
በዙህ ስፍራ ሊይ እመቤታችን፣ ዮሏንስ፣ መሌአክ፣ ሰማእት፣ ጻዴቅ
በሚሌ የተቀመጡት የሚቀረጸው ስማቸው ይሁን ሥዕለ ግሌጽ
አይዯሇም፡፡
21
ትንሣኤ ዗ጉባኤ ማተሚያ ቤት፣ ፍትሏ ነገሥት ንባብና ትርጓሜው
(1995- ሁሇተኛ ዕትም) ገጽ 39፡፡

31
በእንተ ታቦት

ታቦት በሚባሇው ሀገርኛ ሰላዲ (ጽላ) ሊይ ምን ምን ይጻፋሌ?


የሚሇውን ሇመረዲት ከዙህ በታች ያለትን ፎቶዎች
መመሌከቱ ይጠቅማሌ፡፡ ፎቶዎቹ የተሰበሰቡት ከማኅበራዊ
የትስስር መዴረክ በመሆኑ ምንጭ ሇመጥቅስ አሌተመቸኝም፡፡
ነገር ግን ሁለም ፎቶዎች ባሇቤቶቹን ያሊወኳቸው የላልች
ሰው በመሆናቸው የማሊውቃቸውን የፎቶዎቹን ባሇቤቶች
ማመስገኑ ተገቢ ነው፡፡

32
በእንተ ታቦት

33
በእንተ ታቦት

34
በእንተ ታቦት

35
በእንተ ታቦት

36
በእንተ ታቦት

37
በእንተ ታቦት

‹‹በቅደሳን ስም›› ታቦትን መሰየም


ዱያቆን ዓባይነህ ያነሣው ላሊው ነጥብ ታቦታቱ በማን ስም
ነው የሚጠሩት? የሚሇውን ነው፡፡ ንግግሩም የሚከተሇውን
ይመስሊሌ፤

ይህን ምክንያት በማዴረግ የኢትዮጵያ


ኦርቶድክስ ተዋሕድ ቤተ ክርስቲያን ዚሬ በዓሇም
በተሇየ ሁኔታ ሥርዓተ ታቦትን በማሰናዲት
እግዙአብሔር መንፈስ ቅደስ ሇአባቶቻችን
በገሇጠሊቸው መጠን በቅደሳን ስም ታቦታትን
በመሰየም በየዏውደ ሁለ የእግዙአብሔር ስም
እንዱነሣ ቃሇ እግዙአብሔር እንዱነገር
ታዯርጋሇች፡፡22

የመጀመሪያው የዱያቆኑ ስሕተት ከንግግሩ መነሻ ይገኛሌ፤


ይህን የተናገው ቀዯም ሲሌ ፊሌጵስዮስ 2÷10 እና ራእይ
1÷8 ሊይ የለትን ምንባባት (ምንም እንኳ ራእይ ሊይ ያሇውን
እንዯተጻፈው ከማቅረብ ይሌቅ እሱ እንዯፈሇገው ያነበበ
ቢሆንም) ከጠቀሰ በኋሊ ነው፡፡ ነገር ግን ‹‹ይህን ምክንያት
በማዴረግ›› ብል ቀጥል የተናገረው ንግግር ቀዯም ሲሌ
ከጠቀሳቸው ጥቅሶች ጋር ፈጽሞ የማይገናኙ ማሇትም ጥቅሶቹ
ስሇጌታችን በቀጥታ የሚናገሩ ሲሆኑ እሱ ግን ቅደሳን
ሇሚሊቸው በግዴምዴሙ እየሰጣቸው ሏሳቡን ሇማጠናከር
ሲሞክር የሚታይበት ነው፡፡ ይህም ቃለ ሇሚሇው እውነት
ሇመታ዗ዜ ፈቃዯኛ አሇመሆኑን በሚገባ ያሳያሌ፡፡

22
17፡23-14፡46 ዯቂቃ፡፡

38
በእንተ ታቦት

የሆነውስ ሆነና በኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሕድ ቤተ


ክርስቲያን ቅደሳን የሚባለት እነማን ናቸው? ቅዴስናቸውን
ያገኙትስ በምንዴን ነው? የሚሇውን ቀዴሞ መመሇሱ ተገቢ
ነው፡፡ ሇዙህ ጥያቄ መሌስ ሇማግኘት ቤተ ክርስቲያን ቅደሳን
ናቸው ብሊ ታቦት ቀርጻ፣ ሕንጻ ገንብታ፣ ቀን ሰይማ
የምታከብራቸውን አካሊት ታሪክ ወዯምናገኝበት ወዯ ገዴሊት
ስንሄዴ ቅዴስናቸውን ያገኙት ቅደሱ መጽሏፍ በሚሇው
መንገዴ ሳይሆን በተሇየ (በራሳቸው) መንገዴ መሆኑን
ሇመረዲት ይቻሊሌ፡፡ ከአንዴ መጽሏፍ ሊይ ማሳያ የሚሆን
ነጥብ ከዙህ በታች ቀርቧሌ፤
ገዴሇ ቅዴስት አርሴማ የተሰኘው መጽሏፍ በመቅዴሙ
ሊይ የሚከተሇውን ያስነብባሌ፤

ስሇ መሌካም ሥራዋም የሕይወት ፍሬን


አፈራች፡፡ ይኸውም ሰማዕት መሆን ነው፡፡
በዯሟ ወርቅም መንግሥተ ሰማያትን
ተወዲጀች፡፡ በእጆችዋም የገነትን የዚፍ ፍሬ
ያ዗ች፡፡ በውስጥዋም የበረታች የቀናች
የሃይማኖት ሥር ተከሇች፡፡ 23

በዙህ ገዴሌ መሠረት አርሴማ የሕይወት ፍሬን


ያፈራችውም ሆነ መንግሥተ ሰማያትን የወረሰችው በራሷ
ጥረት (በዯመ ወር቉) በመሆኑ የክርስቶስ የመስቀሌ ሊይ ሥራ
ሇእርሷ ምንም የሚረባ አይዯሇም፡፡
በዙህም ውስጥ መጽሏፍ ቅደስ አንዴ ኀጢአተኛ
ሉጸዴቅበትና ሉቀዯስበት ይችሊሌ ብል የሚያስተምረውን
እውነት አናገኝም፡፡ መጽሏፍ ቅደስ የምንጸዴቅበትን ወይም

23
ማኅበራነ ቅዴስት አርሴማ፣ ገዴሇ ቅዴስት አርሴማ - ግእዜና አማርኛ
(1995) ገጽ 10፡፡

39
በእንተ ታቦት

ቅደሳን ተብሇን የተጠራንበትን መሠረት ከዙህ በታች


በሰፈረው መሌኩ ያሳየናሌ፡፡
 ዓሇም ሳይፈጠር÷ በፊቱ ቅደሳንና ነውር የላሇን
በፍቅር እንሆን ዗ንዴ በክርስቶስ መረጠን - ኤፌሶን
1÷4
 ጥሌንም በመስቀለ ገዴል በእርሱ ሁሇታቸውን በአንዴ
አካሌ ከእግዙአብሔር ጋር ያስታርቅ ዗ንዴ ነው።
መጥቶም ርቃችሁ ሇነበራችሁ ሇእናንተ ሰሊምን÷
ቀርበው ሇነበሩትም ሰሊምን የምስራች ብል ሰበከ፤
በእርሱ ሥራ ሁሊችን በአንዴ መንፈስ ወዯ አብ
መግባት አሇንና። እንግዱያስ ከእንግዱህ ወዱህ
ከቅደሳን ጋር ባሊገሮችና የእግዙአብሔር ቤተ ሰዎች
ናችሁ እንጂ እንግድችና መጻተኞች አይዯሊችሁም -
ኤፌሶን 2÷16-19
 ሁሊችን የእግዙአብሔርን ሌጅ በማመንና በማወቅ
ወዯሚገኝ አንዴነት÷ ሙለ ሰውም ወዯ መሆን÷
የክርስቶስም ሙሊቱ ወዯሚሆን ወዯ ሙሊቱ ሌክ
እስክንዯርስ ዴረስ÷ ቅደሳን አገሌግልትን ሇመሥራትና
ሇክርስቶስ አካሌ ሕንጻ ፍጹማን ይሆኑ ዗ንዴ -ኤፌሶን
4÷12-13
 እናንተንም ነውርና ነቀፋ የላሊችሁና ቅደሳን አዴርጎ
በእርሱ ፊት ያቀርባችሁ ዗ንዴ÷ በፊት የተሇያችሁትን
ክፉ ሥራችሁንም በማዴረግ በአሳባችሁ ጠሊቶች
የነበራችሁትን አሁን በሥጋው ሰውነት በሞቱ በኩሌ
አስታረቃችሁ- ቇሊስየስ 1÷21-22
 እንግዱህ በእምነት ከጸዯቅን በእግዙአብሔር ዗ንዴ
በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ሰሊምን እንያዜ፤ በእርሱም
ዯግሞ ወዯ ቆምንበት ወዯዙህ ጸጋ በእምነት መግባትን
አግኝተናሌ፤ በእግዙአብሔር ክብርም ተስፋ እንመካሇን
- ሮሜ 5÷1-2

40
በእንተ ታቦት

 ነገር ግን ገና ኃጢአተኞች ሳሇን ክርስቶስ ስሇ እኛ


ሞቶአሌና እግዙአብሔር ሇእኛ ያሇውን የራሱን ፍቅር
ያስረዲሌ። ይሌቁንስ እንግዱህ አሁን በዯሙ ከጸዯቅን
በእርሱ ከቍጣው እንዴናሇን ሮሜ 5÷8-9
 እኛ በእርሱ ሆነን የእግዙአብሔር ጽዴቅ እንሆን ዗ንዴ
ኃጢአት ያሊወቀውን እርሱን ስሇ እኛ ኃጢአት
አዯረገው - 2ኛ ቆሮንቶስ 5÷21
 ከእናንተም አንዲንድቹ እንዯ እነዙህ ነበራችሁ፤ ነገር
ግን በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም በአምሊካችንም
መንፈስ ታጥባችኋሌ÷ ተቀዴሳችኋሌ÷ ጸዴቃችኋሌ -
1ኛ ቆሮንቶስ 6÷11

ዱያቆን ዓባይነህን ጨምሮ ብዘዎች ታቦትንና ቤተ መቅዯስን


በፍጡራን ስም ሇመሰየም እንዯ መነሻ አዴርገው የሚወስደት
የመጽሏፍ ቅደስ ክፍሌ ትንቢተ ኢሳይያስ 56÷4-5 ያሇው
ነው፡፡ ዱያቆኑም ይህን ክፍሌ መሠረት በማዴረግ
የሚከተሇውን ንግግር አዯርጓሌ፤

በትንቢተ ኢሳይያስ 56÷4-6 ሊይ ታሊቁ


የእግዙአብሔር ነቢይ ነቢየ ሌዐሌ ኢሳይያስ
እንዱህ የሚሌ ቃሌ ከእግዙአብሔር ተቀብል
ጽፏሌ፤ ‹እግዙአብሔር ሰንበቴን ስሇሚጠብቁ
ዯስ የሚያሰኘኝንም ነገር ስሇሚመርጡ ቃሌ
ኪዲኔንም ስሇሚይዘ ጃንዯረቦች እንዱህ
ይሊሌና፤ በቤቴና በቅጥሬ ውስጥ ከወንድችና
ከሴቶች ሌጆች ይሌቅ የሚበሌጥ መታሰቢያና
ስም እሰጣቸዋሇሁ፤ የማይጠፋም የ዗ሊሇም ስም
እሰጣቸዋሇሁ›› ብሎሌ፡፡ ቅደሳን በዙህ ዓሇም
ሳለ በተጋዴል ጸንተው፣ እግዙአብሔርን
አስዯስተው፣ ዓሇምን ንቀው፣ ንጽሕ ጠብቀው

41
በእንተ ታቦት

የኖሩ በመሆናቸው ይህን ስማቸውንም፣


ቅዴስናቸውንም፣ እምነታቸውንም ጠብቀውና
አስጠብቀው የኖሩ በመሆናቸው እግዙአብሔር
ወዯፊት ሇእነርሱ የሚሰጣቸውን ዋጋ ሲናገር
ይህን ታሊቅ ቃሌ ኪዲን ገብቶሊቸዋሌ፡፡ ይህ
ቃሌ ኪዲንም በቤቴና በቅጥሬ የማይጠፋ
የ዗ሊሇም መታሰቢያ እሰጣቸዋሇሁ የሚሌ ነው፡፡
ቤተ መቅዯስ ሲሠራ ቤተ መቅዯስ
የእግዙአብሔር ቤት ነው፡፡ በቤቱ ውስጥ ዯግሞ
ቅደሳን እንዱታሰቡ ያዯርጋሌ፡፡ ቅደሳኑ
ይታሰቡ እንጂ በታቦቱ ሊይ ዯግሞ የሚጻፈው
የእግዙአብሔር ስም ነው፡፡ ቅደሳኑ እንዱታሰቡ
በታቦቱ ሊይ ያሇው አሌፋና ኦሜጋ የሚሇው
ዏቢይ ስም፣ የክርስቶስ ስም፣ የእግዙአብሔር
ስም፣ የአምሊካችን ስም ነው በዙህም የተነሣ
ዚሬ ብዘ ታቦታት በቅደሳን ስም እየተቀረጹ
በቤተ መቅዯስ ውስጥ የሰዎች ሥርዓተ አምሌኮ
ሇመፈጸም ማስረጃዎችና መገሌገያዎች ሆነው
እናያሇን፡፡ ቅደሳን በእግዙአብሔር ቤት
የሚሰጣቸው መታሰቢያ 1) ሇ዗ሊሇም ነው -
በመዜሙር 111÷6 እንዱህ ይሊሌ፤ ‹የጻዴቅ
መታሰቢያ ሇ዗ሊሇም ይኖራሌ› ሇጊዛው
አይዯሇም፣ ሇዕሇት አይዯሇም፣ ሇአንዴ ቀን
አይዯሇም፣ እግዙአብሔር ሇ዗ሊሇም በቤቱ
እንዱታሰቡ ፈቅዶሌ፡፡ በምሳላ 10÷7 ሊይ
‹የጻዴቅ መታሰቢያ ሇበረከት ነው› ይሊሌ፤
በረከትም አሇው… ቅደሳንን በማሰባችን፣ ታቦት
በመቅረጻችን፣ ስማቸውን ማስታወሳችን፣
ገዴሊቸውን መጻፋችን፣ ገቢረ ተኣምራታቸውን
ማስታወሳችን፣ በዓልቻቸውን ማክበራችን፣

42
በእንተ ታቦት

ቃሌ ኪዲኖቻቸውን መማራችንና ማስተማራችን


መታሰቢያቸውን ማዴረጋችን ነው፡፡ በዙህ
የተነሣ የእግዙአብሔር ታቦት በብዘ ቅደሳን
ስም እየተሰየመ አብያተ መቅዯስ እየታነጹ
በኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሕድ ቤተ ክርስቲያን
ይህ ስርዓት ይከናወናሌ፡፡24

የተጠቀሰውን ምንባብ (ትንቢተ ኢሳይያስን) አስተውል


ሇተመሇከተው ሌባም አንባቢ ሰዎቻችን ሊሰቡት ነገር የሚሆን
ሏሳብም ትምህርትም የሇውም፡፡ በመጀመሪያ ዯረጃ ኢሳይያስ
በነበረበት ዗መን የነበረው ታቦት አንዴ ብቻ ሲሆን እሱም
በየትኛው ሰውም ሆነ መሌአክ ስም አሌተጠራም፡፡

ላሊው ዯግሞ በዙህ ጥቅስ ሊይ መታሰቢያ ስም እሰጣቸዋሇሁ


የተባለት ሰዎች ዚሬ ቅደሳን ተብሇው ከሚነሡት ሰዎች ጋር
ምንም ዓይነት ተዚምድ የሊቸውም፡፡ ሇዙህም ቀዯም ሲሌ
ቅደሳን የሚባለት እነማን ናቸው በሚሌ መጠይቅ ጀምሮ
የቀረበውን ሏሳብ በዙህ ጥቅስ ሊይ ከሰፈሩት ሰዎች ጋር
እያነጻጸሩ መመሌከቱ ይጠቅማሌ፡፡

ከዙህም በተጨማሪ ዯግሞ ‹‹በቤቱ ውስጥ ዯግሞ ቅደሳን


እንዱታሰቡ ያዯርጋሌ›› የሚሇውን የዱያቆኑን ሏሳብ ስንሰማ
ዱያቆኑ በአንዴምታው ሊይ ‹‹ሇእስራኤሌ ዕረፍት በማዴርግባት
በቤቴ በኢየሩሳላም የሚያስጠራ ቦታ እሰጣቸዋሇሁ›› በሚሌ
የሰፈረውን አያውቀውም ማሇት ነው ሇማሇት ምክንያት
ይሆነናሌ፡፡25

24
23፡33-26፡26 ዯቂቃ፡፡
25
ትንሣኤ ማሳተሚያ ዴርጅት፣ ትንቢተ ኢሳይያስ ንባቡና ትርጓሜው
በአንዴምታ (2010 - ሁሇተኛ ዕትም) ገጽ 366፡፡

43
በእንተ ታቦት

ላሊው በዱያቆኑ ንግግር ውስጥ የሚሰማውና ‹‹በዙህ የተነሣ


የእግዙአብሔር ታቦት በብዘ ቅደሳን ስም እየተሰየመ አብያተ
መቅዯስ እየታነጹ በኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሕድ ቤተ
ክርስቲያን ይህ ስርዓት ይከናወናሌ›› የሚሇው ንግግሩ የታቦቱ
ባሇቤት ማነው? በታቦቱስ ሊይ የማን ስም ነው የከበረው?
የሚሇውን ሇማስተዋሌ ይረዲሌ፡፡ እንዯ እርሱ ንግግር ታቦቱ
የእግዙአብሔር ነው፤ ይሄ የእግዙአብሔር ታቦት ግን ‹‹..በብዘ
ቅደሳን ስም እየተሰየመ…›› የእግዙአብሔር ታቦት ከመሆን
የገብርኤሌ ታቦት፣ የአቡዬ ታቦት ወዯ መሆን ተቀይሯሌ፡፡
በውኑ ይሄ በምን መሌኩ ነው እግዙአብሔርን የሚያከብረው?

ይህ ሁለ እንዲሇ ሆኖ መጽሏፍ ቅደስ ታቦቱን ምን ብል ነው


የሚጠራው? ሇሚሇው ጥያቄ መሌስ ሇማግኘት በቅደሱ
መጽሏፍ ሇታቦቱ የተሰጡ ስያሜዎችን መመሌከቱ ይረዲሌ፤

1) የምስክሩ ታቦት (዗ጸአት 25÷22፤ 30÷26፤ 31÷7)፣


2) የእግዙአብሔር የኪዲኑ ታቦት (዗ኁሌቈ 10÷33)፣
3) የእግዙአብሔር ታቦት (1ኛ ሳሙኤሌ 3÷3፡፡ 1ኛ ነገሥት
2÷26)፣
4) ቅደሱ ታቦት (2ኛ ዛና መዋዕሌ 35÷3)፣
5) የመቅዯስህ ታቦት (መዜሙረ ዲዊት 131÷8)፡፡

ቀዯም ሰሌ ከቀረቡት ነጥቦች መመሌከት እንዯሚቻሇው


በፍጡራን ስም አሌተጠራም፡፡ ምናሌባት በፍጡራን ስም
መጥራት ቢያሰፍሌግ ኖሮ ‹የሙሴ ታቦት› በተባሇ ነበር፡፡

የቃሌ ኪዲኑ ታቦት ከሚሇው በተሇየ ስም መጥራት ቢያስፈሌግ


እንኳ ከመጽሏፍ ቅደስ ጋር ተስማሚ በሆነ መሌኩ
‹የእግዙአብሔር ታቦት› (1ኛ ሳሙኤሌ 3÷3፡፡ 1ኛ ነገሥት
2÷26) የሚሇው ከቅደሱ መጽሏፍ ጋር ተስማሚ ነው፡፡ ከዙህ

44
በእንተ ታቦት

ከወጣ ግን የሰው ስርዓትና እንግዲ ትምህርት በመሆኑ ሉወገዜ


ይገባዋሌ፡፡

ሙሴ የቀረጸው ‹‹ታቦት››
መጽሏፍ ቅደስ የሚያውቀውና በእግዙአብሔር ሕዜብ መካከሌ
የነበረው ታቦት አንዴ ሲሆን አሁን ስመ ታቦትን የተሸከሙት
ነገሮች ሇምን በዘ? የሚሇው ጥያቄ በተዯጋጋሚ ይነሣሌ፡፡ ሇዙህ
ጥያቄ ዗ወትር የሚሰጠው መሌስ ሕዜበ እስራኤሌ በሠሩት
በዯሌ ምክንያት ሙሴ በሰበረው ጽሊት ምትክ ሙሴ ቀርጾ
እንዱያመጣ መታ዗ዘ አሁን ሇሚቀረጹት ስመ ታቦቶች ምሳላ
ነው የሚሌ ነው፡፡ ዱያቆን ዓባይነህ ይህን ሏሳብ በሚከተሇው
መሌኩ ነው የሚያቀርበው፤

እግዙብሔር ሇሉቀ ነቢያት ሙሴ የሰጠው አንዴ


ታቦት ነው ወይም በውስጡ ሁሇት ጽሊት
ያሇበት አንዴ ታቦት ነው፡፡ ዚሬ ሇምን ብዘ
ታቦታት ይቀረጻለ? የሚሌ ጥያቄ ሉነሣ
እንዯሚችሌ እንገምታሇን፡፡ ይሁን እንጂ
በመጀመሪያ እግዙአብሔር ሇሉቀ ነቢያት ሙሴ
የተቀረጸ ታቦት ነበር የሰጠው፡፡ በኋሊ ግን
የመጀመሪያውን ታቦት በመስበሩ ምክንያት
ሁሇተኛ ታቦት እግዙአብሔር ሲሰጠው ሲጀመር
ሁሇተኛ ታቦት ባሌሰጠው ነበር፡፡ ከሰጠውም
዗ንዴ ዯግሞ የቀረጻውን ሥራ እንዱሠራ
ያ዗዗ው ራሱን ሙሴን ነው፡፡ ይህም ወዯፊት
እግዙአብሔር የሚመጣውን የሚያውቅ…
በባሕርይው ይህን የሚያውቅ በመሆኑ የሰው
ሌጆች ይህን ሥርዓት እንዱማሩት ሉቀ ነቢያት

45
በእንተ ታቦት

ሙሴ እንዱቀርጸው አዴርጓሌ፤ በኦሪት ዗ጸአት


34÷1-5 እንዯምናነበው፡፡26

ከአንዴ ዯቂቃ በሚያንሰው በዙህ በዱያቆኑ ንግግር ውስጥ


ስዴስት ጊዛ ታቦት የሚሇውን ቃሌ የምናገኝ ሲሆን ከአንደ
በቀር ላልቹ ሇተሳሳተ ትምህርቱ እንዱረዲ በሚሌ አንደን
ከአንደ ጋር በማቀሊቀሌ (በማምታታት) የቀረበ ንግግር ነው፡፡
እግዙአብሔር ሇሙሴ የሰጠውና ሕዜቡ በሠራው ኀጢአት
ምክንያት ሙሴ ቈጣው ተቀስቅሶ ከተራራው በታች ጥል
የሰበራቸው ጽሊቶቹን እንጂ ታቦት አይዯሇም፡፡ ዱያቆኑ ግን
‹‹እግዙአብሔር ሇሉቀ ነቢያት ሙሴ የተቀረጸ ታቦት ነበር
የሰጠው›› በማሇት የላሇ ነገር ሲናገር እግዙአብሔር ሇሙሴ
የሰጠው ታቦት ሳይሆን ጽሊት መሆኑ ጠፍቶት አይዯሇም፡፡
ምክንያቱም ቀዯም ባሇው ንግግሩ ‹‹እግዙብሔር ሇሉቀ ነቢያት
ሙሴ የሰጠው አንዴ ታቦት ነው ወይም በውስጡ ሁሇት
ጽሊት ያሇበት አንዴ ታቦት ነው›› በማሇት በግዴምዴሙም
ቢሆን እውነቱን ሇመናገር ሞክሯሌና፡፡

ታቦቱን እግዙአብሔር ሇሙሴ የሰጠው ሳይሆን በእግዙአብሔር


ትእዚዜ በባስሌኤሌ እጅ ከግራር እንጨት የተ዗ጋጀና የጽሊቱ
እና ላልች ነዋየ ቅዴሳት ማስቀመጫ ሳጥን ነው (዗ፀአት
37÷1)፡፡27 ፈጽሞ በእግዙአብሔር እጅ ያሌተ዗ጋጀውን ታቦት
እግዙአብሔር ሇሙሴ ሰጠው ብል ማስተማር እንግዲ
ትምህርት ካሌተባሇ ምን ሉባሌ ይችሊሌ?

26
17፡51-18፡46 ዯቂቃ - አጽንዖት የግሌ፡፡
27
የ዗ፀአት ትርጓሜ ‹‹ባስሌኤሌም ከማይነቅዜ እንጨት ቇርጦ ወርደን
ክንዴ ከስነዜር፣ ወዯ ሊይ ቁመቱን ክንዴ ከስንዜር አዴርጎ ሇጽሊቱ
ማዯሪያ ታቦትን ሠራ›› በማሇት ነው ሏሳቡን ያስቀመጠው (ትንሣኤ
ማሳተሚያ ዴርጅት፣ መጻሕፍተ ብለያት ፪ቱ (2010 - ሁሇተኛ ዕትም)
የምዕራፍ 37 ቈጥር 1 ማብራሪያ ይመሌከቱ)፡፡

46
በእንተ ታቦት

ከዙህም በተጨማሪ ዱያቀኑ በጠቀሰው ክፍሌ (በ዗ጸአት


34÷1-5) ሊይ ያሇው ታሪክ እንዯሚያሳየው ከሆነ ሙሴ
የታ዗዗ው ‹‹… ሁሇት የዴንጋይ ጽሊቶች እንዯ ፊተኞች …››
አዴርጎ እንዱቀርጽ እንጂ ዱያቆኑ እንዯሚሇው ታቦት
እንዱቀርጽ አሇመሆኑን መመሌከቱ ጥቅሱን አጣሞ ሉተረጉም
መሞከሩን ሇመረዲት ይቻሊሌ፡፡

ከምንም ነገር በሊይ ዯግሞ የእግዙአብሔር ሕዜብ የሚባለት


አይሁዲውያን ከዙህ ክስተት በኋሊ በበረሀ በጉዝ ሳለም ሆነ
ምዴረ ርስትን ከወረሱ በኋሊ ሙሴን አብነት አዴርገው
ተጨማሪ ታቦት ሲያ዗ጋጁና ጽሊት ሲቀርጹ አይታዩም፤ ላሊው
ይቅርና ታቦቱ ከእነርሱ መካከሌ ከጠፋም በኋሊ እንኳ በጠፋው
ታቦት ምትክ ሆኖ የሚያገሇግሌና ሙሴ የቀረጸውን ታቦት
መሠረት ያዯረገ ላሊ ታቦት ሇማ዗ጋጀት ጥረት አሊዯረጉም፡፡
በዙህም ምክንያት ከባቢልም ምርኮ ሲመሇሱ፣ በጌታችን
አገሌግልት ጊዛም ሆነ በሏዋርያት ዗መን ታቦት
አሌነበራቸውም፡፡ እነርሱ ሉያዯርጉ ያሌሞከሩትን ጨርሶም
ያሇሰቡትን ነገር ዯፋሮቹ እኛ ግን ጥቅስ እየጠቀስን
የተሳሳተውን ዴርጊታችንን መጽሏፍ ቅደሳዊ ሇማስመሰሌ
መሞከራችን አስገራሚ ነው፡፡

የእግዙአብሔር ስም የተጻፈበት ‹‹ታቦት››


ቀዯም ሲሌ በተዯጋጋሚ ሇማሳየት እንዯተሞከረው የቃሌ
ኪዲኑ ታቦት ውስጥ የነበረው ጽሊት ሊይ ከዏሥርቱ ትእዚዚት
ውጪ የተጻፈበት ነገር የሇም፡፡ ሇዙህም ምክንያቱ ራሱ ባሇቤቱ
ስሇጻፈበትና ዓሊማውም ሕዜቡ ዗ወትር ሕግጋቱን
እንዱያስታወሱ በመሆኑ ነው፡፡ አስዯናቂው ነገር በእነዙህ
ጽሊት ሊይ ከዏሥርቱ ትእዚዚት በተጨማሪ የእግዙአብሔር ስም

47
በእንተ ታቦት

ነው የሚባሇው አሌፋ ኦሜጋም ሆነ ያህዌ የሚሇው ስመ


እግዙአብሔር ያሌሰፈረ መሆኑ ነው፡፡

ከዙህ ወጣ ብል ቅደሱን መጽሏፍ ሇራሱ ትምህርት በሚመች


መሌኩ እየጠመ዗዗ ያሇው ዱያቆን ዓባይነህ ከዙህ በታች
ያሇውን ትምህርት ሲያቀርብ የጠቀሰውን ጥቅስና ያብራራበትን
መንገዴ ሌብ እንዱለት እጠይቃሇሁ፤

በትንቢተ ሚሌክያስ አንዴ የተነገረ ትንቢት


አሇ፤ በምዕራፍ 1 ቈጥር 11 ሊይ እንዱህ
ይሊሌ፤ ‹ከፀሏይ መውጫ ጀምሮ እስከ
መግቢያዋ ዴረስ ስሜ በአሕዚብ ዗ንዴ ታሊቅ
ይሆናሌና፤ በየስፍራውም ሇስሜ ዕጣን
ያጥናለ÷ ንጹሕም ቍርባን ያቀርባለ፤ ስሜ
በአሕዚብ ዗ንዴ ታሊቅ ይሆናሌና÷ ይሊሌ
የሠራዊት ጌታ እግዙአብሔር›፡፡ እንግዱህ
ከፀሏይ መውጫ ጀምሮ እስከ መጥሇቂያው
ዴረስ የእግዙአብሔር ስም ታሊቅ የሚሆን ከሆነ
ስሙ የተጻፈበት የእግዙአብሔር ታቦት
ያስፈሌጋሌ ማሇት ነው፡፡ ስሙ የተጻፈበት
የቃሌ ኪዲን ታቦት ስሊሇ ሇስሙ እጣን
ይታጠናሌ፣ ሇስሙ ምስጋና ይቀርባሌ፣ ሇስሙ
ማኅላት ይቀርባሌ፣ ሇስሙ መዜሙር
ይቀርባሌ፡፡ ይህም ከፀሏይ መውጫ እስከ
መጥሇቂያ የሚሆን ከሆነ በየሀገሩ በየአዴማሱ
ሁለ የሚፈጸም ሥርዓት መሆኑን እንረዲሇን፡፡
አሕዚብ ሁለ የእግዙአብሔርን ስም አውቀው…
ይህ ታሊቅ ስም እንዱነሣ… በያሇበት ሁለ

48
በእንተ ታቦት

የእግዙአብሔር ታቦት ተቀርጾ አገሌግልት


እንዱሰጥ ተዯርጓሌ፡፡28

ዱያቆኑ በዙህ ንግግሩ ሊይ ትኩረት ሇማዴረግ የሞከረው


ሇስሙ የሚሆነውን ምስጋና ሇማቅረብ ‹‹ታቦት ያስፈሌጋሌ
ማሇት ነው›› የሚሇው ሊይ ነው፡፡ ነገር ግን ዱያቆኑ የ዗ነጋው
ወይም ሆነ ብል ቸሌ ያሇው (አያውቀወም ሇማሇት
ስሇሚቸግር ነው)፤

1. መሌእክቱ ‹‹በሚሌክያስ እጅ ሇእስራኤሌ የሆነ


የእግዙአብሔር ቃሌ ሸክም…›› ሲሆን (ቈጥር 1
ይመሌከቱ) መጽሏፉ በዙህ በመጀመሪያው ምዕራፍ
ካህናቱን ነው የሚ዗ሌፈው፡፡29 ካህናቱ የተ዗ሇፉት
ስሙን ስሊቃሇለና ስሊረከሱ መሆኑን መጽሏፉ እንዱህ
ያሳያሌ፤ ‹‹እናንተ ስሜን የምታቃሌለ ካህናት ሆይ÷
ሌጅ አባቱን÷ ባሪያም ጌታውን ያከብራሌ፤ እኔስ አባት
ከሆንሁ ክብሬ ወዳት አሇ? ጌታስ ከሆንሁ መፈራቴ
ወዳት አሇ? ይሊሌ የሠራዊት ጌታ እግዙአብሔር፡፡
እናንተም፦ ስምህን ያቃሇሌን በምንዴር ነው?
ብሊችኋሌ። በመሠዊያዬ ሊይ ርኩስ እንጀራ
ታቀርባሊችሁ። እናንተም፦ ያረከስንህ በምንዴር ነው?
ብሊችኋሌ። የእግዙአብሔር ገበታ የተነቀፈ ነው
በማሇታችሁ ነው፡፡ ዕውር መሥዋዕትንም ስታቀርቡ
ይህ ክፉ አይዯሇምን? አንካሳውንና የታመመውን
ስታቀርቡ ይህ ክፉ አይዯሇምን? ያንን ሇአሇቃህ
አቅርብ፤ በውኑ በአንተ ዯስ ይሇዋሌን? ወይስ ፊትህን
ይቀበሊሌን? ይሊሌ የሠራዊት ጌታ እግዙአብሔር፡፡

28
18፡48-20፡16 ዯቂቃ፡፡
29
ትንሣኤ ማሳተሚያ ዴርጅት፣ ዲንኤሌና ዏሥራ ሁሇቱ ነቢያት (2012 -
ሁሇተኛ ዕትም) የትንቢተ ሚሌክያስን መቅዴም ይመሌከቱ፡፡

49
በእንተ ታቦት

አሁንም ጸጋን ይሰጠን ዗ንዴ እግዙአብሔርን ሇምኑ፤


ይህ ከእጃችሁ የተሰጠ ሲሆን ከቶ ፊታችሁን
ይቀበሊሌን? ይሊሌ የሠራዊት ጌታ እግዙአብሔር››
(ቈጥር 6-9)፡፡ ይህ ከካህናት የማይጠበቀው
ዴርጊታቸው እግዙእብሔርን ክፉኛ ስሊሳ዗ነው
‹‹በመሠዊያዬ ሊይ እሳትን በከንቱ እንዲታቃጥለ
ከእናንተ ዗ንዴ ዯጅ የሚ዗ጋ ሰው ምነው በተገኘ!
በእናንተ ዯስ አይሇኝም÷ ቍርባንንም ከእጃችሁ
አሌቀበሌም…›› ሲሊቸው እንመሇከታሇን፡፡ የዙህም
ውጤት ቀዯም ሲሌ ዱያቆኑ የጠቀሰውና ‹‹…ስሜ
በአሕዚብ ዗ንዴ ታሊቅ ይሆናሌ…›› የሚሇውን ትንቢት
እንዱናገር አዴርጎታሌ፡፡ በዙህ ታሪክ መሠረት
የእግዙእብሔር ስም እንዱከበር ታቦቱ የሚያስፈሌግ
ከሆነ አብሮት መኖር ያሇበት እጣን መሠዊያው ብቻ
ሳይሆን፤ የእንጀራ መሠዊያና የእንጀራ መሥዋዕት
(ቈጥር 7) እና የእንስሳት መሠዊያና የሚሠዉት
እንስሳት (ቈጥር 8፡ 13፡ 14) ፈጽሞ መ዗ንጋት
የሇባቸውም፡፡ ስሙን በማርከስ የበዯለት በዙህ ነውና
ታቦት የሚሌ ባይጻፍም እንኳ በግዴ ሇመክተት
የሚፈሌግ ሰው ካሇ መሥዋዕቶቹንም በተጻፉበት
መሌኩ ማዴረግ ይኖርበታሌ፡፡ ያሌተጻፈውን እንዯተጻፈ
አዴርጎ ሲጨምር የተጻፈውን የላሇ ያህሌ መተዉ
አይኖርበትምና፡፡ ምናሌባት ዕጣን የሚሇው አሁን በቤተ
ክርስቲያን የሚቀርበውን ዕጣን ቃሌ በቃሌ የተወሰዯ
ሲሆን መሥዋዕት የተባሇው ዯግሞ ቅደስ ቈርባንን
ነው የሚሌ ሰው ቢኖርም ተሳስቷሌ፡፡ ምክንያቱም
ዕጣን የሚሇው በዏዱስ ኪዲን የክርስቲያኖችን ጸልት
ሲያሳይ (ራእይ 5÷8) መሥዋዕት የሚሇው ዯግሞ
አምሌኮን የሚወክሌ ነውና (ዕብራውያን 13÷15)፡፡

50
በእንተ ታቦት

2. ላሊውና ዱያቆኑ ቸሌ ያሇው ነገር ይህ ትንቢት


የተነገረበትን ዗መን ነው፤ ሚሌክያስ የነበረው
ከክርስቶስ ሌዯት በፊት ከ450-400 ዴረስ ነበር፡፡30
መጽሏፉ የተጻፈው በ43331 ሲሆን ይህ ዗መን
ከባቢልን ምርኮ ወዯ አገራቸው ተመሌስው አገራቸውን
እንዯገና የማቅናት ሥራ ሲሠሩ የነበርበት ዗መን ነበር፡
፡ በዙህ ጊዛ ዯግሞ የቃሌ ኪዲኑ ታቦት በእነርሱ
መካከሌ ያሌነበረ በመሆኑ እግዙአብሔር የተጸየፈውን
መሥዋዕት ያቀርቡ የነበረው ታቦቱ በላሇበት ነበር፡፡
ስሇዙህ የእግዙአብሔርን ስም ሇማክበር ታቦቱን
መጠቀም ያስፈሌጋሌ ሇሚሇው እንግዲ ትምህርት ይህ
ታሪክ ማስረጃ መሆን አይችሌም ማሇት ነው፡፡

3. ላሊው ዯግሞ ዱያቆኑ እያወቀ ግን ሆነ ብል ያጠፋው


ጥፋት የቃሌ ኪዲኑ ታቦት ሊይ ስመ እግዙአብሔር
ያሌተጸፈበት ቢሆንም እሱ ግን ‹‹…ስሙ የተጻፈበት
የቃሌ ኪዲን ታቦት ስሊሇ ሇስሙ እጣን ይታጠናሌ..››
በሚሇው ንግግሩ ውስጥ ይሰማሌ፡፡ ቀዯም ሲሌ
እንዲሌነው ይሄ አውቆ አጥፊነት ካሌሆነ ምን ሉሆን
ይችሊሌ?

2ኛ ቆሮንቶስ 6÷16 ሇታቦት?


ታቦትን በተመሇከተ ዏብይ ርዕስ ሆኖ የሚነሣው ‹‹ታቦት
በዏዱስ ኪዲን አሇ ወይስ የሇም?›› የሚሇው ነው፡፡ ይህ ጥያቄ

30
ትንሣኤ ማሳተሚያ ዴርጅት፣ ዲንኤሌና ዏሥራ ሁሇቱ ነቢያት (2012 -
ሁሇተኛ ዕትም) መግሇጫውን ይመሌከቱ፡፡
31
ኢንተርናሽናሌ መጽሏፍ ቅደስ ማኅበር፣ መጽሏፍ ቅደስ - አዱሱ
መዯበኛ ትርጉም (1993) የትንቢተ ሚሌክያስ መግቢያን ይመሌከቱ፡፡

51
በእንተ ታቦት

እንዯሚነሣ የሚያውቀው ዱያቆን ዓባይነህም የሚከተሇውን


ንግግር ያዯርጋሌ፤

በዏዱስ ኪዲን የታቦት አገሌግልት አሇ ወይ?


የሚሌም ጥያቄ ሉነሣ ይችሌም ይሆናሌ፡፡
ሇዙህም ማስረጃ የሚሆነን በ2ኛ ቆሮንቶስ
6÷16 ሊይ ሏዋርያው ቅደስ ጳውልስ እንዱህ
ሲሌ የተናገረው ቃሌ ዏቢይ ማስረጃ ነው፡፡
‹ብርሃን ከጨሇማ ጋር ምን መጋጠም አሇው?›
እውነት ነው፡፡ ‹ክርስቶስ ከቤሌሆር ጋር ምን
መስማማት አሇው?› እውነት ነው ቢሌሆር
ጣዖት ነው፤ ክርስቶስ አምሊክ ነው፡፡ ‹ወይስ
የሚያምን ከሚያምን ጋር ምን ክፍሌ አሇው?›
ይህም እውነት ነው፡፡ ‹ሇእግዙአብሔር ታቦትስ
ከጣዖታት ጋር ምን መጋጠም አሇው?› ይሊሌ፡፡
የእግዙአብሔር ታቦት ከጣዖት ጋር ምን
መጋጠም አሇው? አይነጻጸሩም፣ አይገናኙም
የእግዙአብሔር ታቦት የእግዙአብሔር ስም
የተጻፈበት ነው፡፡ ጣዖት ምስሇ እግዙአብሔር
ተብል ምስሇ አምሊክ ተብል የሰው ሌጆች
ዴንጋይ ጠርበው እንጨት አሇዜበው
የሚሰግደሇት ስሇሆነ ይህ የማይሆን ነው ብል
ሏዋርያው ቅደስ ጳውልስ በማስቀመጡ፤
ሏዋርያው ክርስትናን ከተቀበሇ በኋሊ የተናገረው
ስሇሆነ የእግዙአብሔር ታቦት የተሰጠውን
በዏዱስ ኪዲን ያሇውን ክብር የሚያመሇክት ነው፡
፡32

32
20፡20-21፡28 ዯቂቃ፡፡

52
በእንተ ታቦት

ዱያቆኑ ታቦት በዏዱስ አሇ የሚሇውን ሇማሳየት የጠቀሰው


‹‹ከማያምኑ ጋር በማይመች አካሄዴ አትጠመደ፤ ጽዴቅ
ከዓመፅ ጋር ምን ተካፋይነት አሇውና? ብርሃንም ከጨሇማ
ጋር ምን ኅብረት አሇው? ክርስቶስስ ከቤሌሆር ጋር ምን
መስማማት አሇው? ወይስ የሚያምን ከማያምን ጋር ምን
ክፍሌ አሇው? ሇእግዙአብሔር ቤተ መቅዯስም ከጣዖት ጋር
ምን መጋጠም አሇው?›› የሚሇውን የጳውልስን መሌእክት
ነው፡፡ ነገር ግን ጥቅሱን ሙለውን ስሊሌተጠቀመው
በመቀጠሌ ያሇውንና ‹‹እኛ የሕያው እግዙአብሔር ቤተ
መቅዯስ ነንና እንዱሁም እግዙአብሔር ተናገረ እንዱህ ሲሌ፦
በእነርሱ እኖራሇሁ በመካከሊቸውም እመሊሇሳሇሁ÷
አምሊካቸውም እሆናሇሁ እነርሱም ሕዜቤ ይሆናለ፡፡ ስሇዙህም
ጌታ፦ ከመካከሊቸው ውጡና የተሇያችሁ ሁኑ ርኵስንም
አትንኩ ይሊሌ፤ ሁለንም የሚገዚ ጌታ፦ እኔም
እቀበሊችኋሇሁ÷ ሇእናንተም አባት እሆናሇሁ እናንተም ሇእኔ
ወንዴ ሌጆችና ሴት ሌጆች ትሆናሊችሁ ይሊሌ›› የሚሇውን
የላሇ ያህሌ ትቶታሌ (ቈጥር 16-18)፡፡ ምክንያቱ ዯግሞ
የጳውልስ ሏሳብ ያሇው እሱ ሊይ በመሆኑና ዱያቆኑ ሉናገር
ሇፈሇገው ሏሳብ ፈጽሞ የማይሆን በመሆኑ ነው፡፡

ጥቅሱ የሚናገረው ግዐዚን ስሇሆኑት ታቦትና ጣዖት ሳይሆን


በክርስቶስ ሕያው መስዋዕትነት የተቀዯሱትና የእግዙአብሔርን
ሌጅነት ያገኙት አማኞች ራሳቸውን ከርኩሰት መጠበቅ
እንዲሇባቸው ነው፤ እኛ የሕያው እግዙአብሔር ማዯሪያዎች
ነን ስሇዙህ ከጣዖት ጋር ምን ኅብረት አሇን? ነው የሚሇው፡፡
ቀዯም ሲሌ ‹‹ከማያምኑ ጋር በማይመች አካሄዴ አትጠመደ››
(ቈጥር 14) ያሇውን ሲያስረዲ ታቦትና ጣዖትን በማሳያነት
አስቀመጠና ‹‹ከመካከሊቸው ውጡና የተሇያችሁ ሁኑ
ርኵስንም አትንኩ›› በሚሌ ዯመዯመ፡፡

53
በእንተ ታቦት

በ2000 ዓመተ ምሕረት የታተመው ሰማንያ አሏደ ታቦት


የተባሇው አማኙ መሆኑን በሚከተሇው መሌኩ በግሌጽ
ያሳያሌ፤ ‹‹የእግዙአብሔርን ታቦትስ በጣዖት ቤት ውስጥ
የሚያኖር ማን ነው? የሕያው እግዙአብሔር ማዯሪያዎች እኛ
አይዯሇንም? እግዙአብሔር እንዱህ ሲሌ ተናገረ ‹እኔ በእነርሱ
አዴራሇሁ፤ በመካከሊቸውም እኖራሇሁ፤ አምሊካቸውም
እሆናሇሁ፤ እነርሱም ሕዜቤ ይሆኑኛሌ› ››፡፡ በዙህ ምክንያት
ነው ዱያቆኑ ሇትምህርቱ የማይሆነው ጥቅስ ተጠቅሟሌ
የተባሇው፡፡

ራእይ 11÷19ን ሇራስ አስተምህሮ መጥቀስ


ዱያቆን ዓባይነህ እሱ ሇሚፈሌገው ትምህርት ዴጋፍ
እንዱሆነው የጠቀሰው ላሊው የመጽሏፍ ቅደስ ምንባብ
በራእየ ዮሏንስ ሊይ የተጠቀሰውንና ‹‹በሰማይም ያሇው
የእግዙአብሔር መቅዯስ ተከፈተ÷ የኪዲኑም ታቦት በመቅዯሱ
ታየ÷ መብረቅና ዴምፅም ነጏዴጓዴም የምዴርም መናወጥ
ታሊቅም በረድ ሆነ›› የሚሇውን ምንባብ ነው (ራእይ 11÷19)፡
፡ ዱያቆኑ ይህን ከጠቀሰ በኋሊ የሚከተሇውን ማብራሪያ
ያቀርባሌ፤

ከዙህ የመጽሏፍ ቅደስ የምንረዲው አንዯኛ


የታቦት አገሌግልት በምዴር የተወሰነ ሳይሆን
በሰማይም ያሇ መሆኑን ነው፡፡ በሰማይ ካሇ
በምዴር የማይኖርበት ምን ምክንያት አሇ?
በሰማይ ቅደሳን፣ በሰማይ ንፁአን፣ በሰማይ
ጻዴቃን የሚኖሩ ሲሆን፤ በምዴር ኀጥአን፣
ተስፈኞች፣ ንስሏ የሚገቡ፣ እግዙአብሔርን ዯጅ
የሚጠኑ፣ በእግዙአብሔር ፊት ጸልትና ሌመና
የሚያቀርቡ ብዘ መማሇጃ የሚያቀርቡበት ጊዛ

54
በእንተ ታቦት

ስሇሆነ በምዴር የበሇጠ የታቦት አገሌግልት


እንዯሚያስፈሌግ ከዙህ መረዲት ይቻሊሌ፡፡…
በሰማይ የተሠራው ሁለ በምዴር ተሠርቷሌና
በዙህም ምክንያት በሰማይ ያሇው የቃሌ ኪዲን
ታቦት በዚ ፊት የሚቀርበው ምስጋና በምዴርም
እሌሌታ በምዴርም ዯስታ ይዯረጋሌ፡፡ ስሇዙህም
እግዙአብሔር በሰማይ ይህን ታሊቅ ነገር ካዯረገ
እግዙአብሔር በቅደሳን ፊት፣ እግዙአብሔር
በመሊእክት ፊት፣ እግዙአብሔር በጻዴቃን ፊት
ይህን ካዯረገ ይህን ሥርዓት ከሠራ በምዴርም
ቤተ ክርስቲያን በምታ቉ቁማቸው አብያተ
መቅዯስ በሙለ የእግዙአብሔር ታቦት ተቀምጦ
የቃሌ ኪዲኑ ታቦት ተቀምጦ በቅደሳን ስም
ተቀርጾ ሰዎች ሁለ ሉሰግደሇት ምስጋና
ሉያቀርቡሇት ስብአት ሇእግዙአብሔር ብሇው
ሉ዗ምሩሇት የሚገባ ዏብይ ስጦታችን ነው
ማሇት ነው፡፡33

ራእይ 11 ሊይ ያሇውን ሏሳብ በተመሇከተ በቤተ ክርስቲያኒቱ


መስማማት ያሇ አይመስሌም፤ ቀዯም ሲሌ እንዯተመሇከትነው
በቀጥታ ታቦትን የሚያመሇክት ነው የሚለ ሰዎች እንዯለ
ሁለ ከዙህ የተሇየ ሏሳብ የሚያቀርቡ ሰዎችም ይገኛለ፡፡
እነርሱንም ከዙህ በታች በነጥብ አቀርባሇሁ፤
 ጥቅሱ የሚያሳየው ማርያምን ነው፤ ‹‹ገዴሌ ወይስ
ገዯሌ?›› ሇሚሇው መጽሏፍ ምሊሽ ይሆናሌ ብሇው
‹‹ገዴሌ ሇመናፍቃን ገዯሌ›› በሚሌ ርዕስ መጽሏፍ
ያ዗ጋጁት መምህር ኪዲነ ማርያም ጌታሁን የሚከተሇውን
አስነብበዋሌ፤ ‹‹አቡቀሇምሲስ ዮሏንስ በራእዩ <የቃሌ

33
21፡30-23፡17 ዯቂቃ፡፡

55
በእንተ ታቦት

ኪዲኑ ታቦት በሰማይ ታየ> ብል የመሰከረሇት ታቦተ


ጽዮን ሳትሆን አማናዊት ጽዮን ዴንግሌ ማርያም ናት፡፡
አማናዊት ጽዮን ዴንግሌ ማርያም ሰው እንዯ መሆኗ
ሞታ ተቀብራሇች፤ ይሁን እንጂ ተቀብራ አሌቀረችም
እንዯ ሌጇ እንዯ ክርስቶስ በሦስተኛው ቀን ተነሥታ ወዯ
ሰማይ አርጋሇች፡፡ በሌጇ በወዲጇ በክርስቶስ ቀኝ ተቀምጣ
ዮሏንስ ያያት ዴንግሌ ማርያም ናት ታቦት ቢሆን በሰው
አምሳሌ ተቀምጦ አይታይም ነበርና››፡፡34

በእርሳቸው እምነት መሠረት፡- ይህ ጥቅስ ሇማርያም ተገቢ


ሲሆን ‹‹…ታቦት ቢሆን በሰው አምሳሌ ተቀምጦ…››
አይታይምና ጥቅሱን ሇታቦት መጥቀስ ትክክሌ አይዯሇም፡፡
 ታቦት የተባሇው ምእመን ነው፤ ቤተ ክርስቲያን
‹‹መጻሕፍተ ሏዱሳት ሠሇስቱ›› በሚሌ ርዕስ
ያ዗ጋጀችውና የራእየ ዮሏንስና የላልችም መጻሕፍት
ትርጓሜ በአንዴምታ ያቀረበችበት መጽሏፍ የዙህን
ምንባብ ማብራሪያ በሚከተሇው መሌኩ አስቀምጦታሌ
‹‹ከዙህ በኋሊ በሰማይ ያሇ የእግዙአብሔር መቅዯስ
ተከፈተ አሇ መንግሥተ ሰማይ ተሰጠች፤ በአስተርእየት
ታቦተ ሕጉ ሇእግዙአብሔር እንተ ውስተ መቅዯሱ፤ ሕጉን
ጠብቃ የምትኖር ምእመን መንግሥተ ሰማይን ወርሳ
ከብራ ታየች››፡፡35

ስሇዙህ ዱያቆን ዓባይነህን፤ ክፍለ ስሇ ታቦት ነው


የሚናገረውና አሁን ታቦትን መቀበሊችን ትክክሌ ነው ሇማሇት

34
ኪዲነ ማርያም ጌታሁን (መምህር)፣ ገዴሌ ሇመናፍቃን ገዯሌ (1996)
ገጽ 119-120፡፡
35
ትንሣኤ ማሳተሚያ ዴርጅት፣ መጻሕፍተ ሏዱሳት ሠሇስቱ (2007 -
ሦስተኛ ዕትም) የራእየ ዮሏንስ ም. 11 ቈ. 19 ማብራሪያ ይመሌከቱ፡፡

56
በእንተ ታቦት

ከማሰብህ በፊት መሇስ ብሇህ የቤተ ክርስቲያንህን መጻሕፍት


ተመሇከት ማሇቱ በቂ ነው፡፡

የቃሌ ኪዲኑ ታቦት ወዯ ኢትዮጵያ መምጣት


ይህ ርዕስ ብዘ ጊዛ ተነሥቶ ብዘ ጊዛ መሌስ የተሰጠበት
ቢሆንም እነ እንዯ ሌቡ ግን እኛ ያሌነው ካሌሆነ ሁለ ከንቱ
ነው በሚሌ ዴርቅና ውስጥ ያለ በመሆናቸው የላሇ ታቦት
እንዲሇ ሇማስመሰሌ ያሌፈነቀለት ዴንጋይ የሇም፡፡ ዱያቆን
ዓባይነህም በዙህ መንገዴ የበኩለን አስተዋጽዖ አዴርጓሌ፡፡
ሏሳቡንም በሚከተሇው መሌኩ አስተሊሌፏሌ፤

የታቦት ስርዓት በዓሇም አቀፍ ዯረጃ በብቸኝነት


የሚገኘው በኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋህድ ቤተ
ክርስቲያን ሲሆን ይህም ታቦተ ጽዮን
ከእስራኤሌ በኋሊ ወዯ ኢትዮጵያ በስጦታ
የመጣች በመሆኗ ነው፡፡ አስቀዴሞ ታሊቁ
የእግዙአብሔር ሰው ቅደስ ዲዊት ‹ሇኢትዮጵያ
ሰዎች ምግባቸው ሰጠካቸው› ብል ትንቢት
ተናግሮ ነበርና እግዙአብሔር በሃይማኖት
ሇጸኑት በቅዴስና ሇኖሩት ሃይማኖታቸውን
ሇሚያከብሩት ሥርዓታቸውን ሇጠበቁት
ሇኢትዮጵያውያን እጅግ ታሊሊቅ በረከቶችን
ሰጥቷሌ፡፡ ከእነዙህም መካከሌ የመጀመሪያው
ታቦተ ጽዮን ስትሆን ይህም ከሰልሞን በኋሊ
በቀጥታ ወዯሀገራችን እንዴትመጣ
በእግዙአብሔር ፈቃዴ ሆኗሌ፡፡ ይህም በመሆኑ

57
በእንተ ታቦት

ስርዓተ ታቦት በዓሇም ሊይ ጠፍቶ በኢትዮጵያ


ብቻ የሚገኝ ሆኗሌ፡፡36

በዙህ በዱያቆኑ ንግግሮች ውስጥ ከዙህ በታች ያለትን


ስሕተቶች እናገኛሇን፤

1. ታቦተ ጽዮን፤ ቀዯም ሲሌ እንዯተመሇከትነው ታቦቱ


በሌዩ ሌዩ ስያሜዎች የተጠራ ቢሆንም አሁን ዱያቆኑ
በጠራው መሌኩ የተጠራበት አንዲች እንኳ ዴጋፍ
የሇም፡፡ ታቦቱን በዙህ ስም በመጥራትና በሴት ጾታ
በማቅረብ የሚታወቀው ክብረ ነገሥት የተሰኘው
መጽሏፍ ነው፡፡37 ስሇዙህ ዱያቆኑ ይህን ትምህርት
የቀዲው ንጹሕ ከሆነው ምንጭ ባሇመሆኑ ሇጤና
አዯገኛ ነውና እንዱህ ካሇው ትምህርት በመራቅ
መንፈሳዊ ጤንነታችንን እንጠብቅ፡፡38

2. በስጦታ፤ ዱያቆኑ ታቦቱ በስጦታ ነው የመጣው


የሚሇውን ከየት አምጥቶት እንዯ ሆነ ምንጭ
ያሌጠቀሰ በመሆኑ ትምህርቱን ሇመቀበሌ አስቸጋሪ
ነው፡፡ ምክንያቱም የታቦቱን ወዯ ኢትዮጵያ መምጣት
በተመሇከተ ሁነኛ ምንጭ ነው ተብል በዋናነት
የሚጠቀሰው ክብረ ነገሥት በተሇያዩ መንገድች እንዯ
መጣ የሚያትት ቢሆንም በስጦታ ሳይሆን ያሇ ንጉሡን

36
26፡28-27፡16 ዯቂቃ፡፡
37
ስርግው ገሊው፣ ክብረ ነገሥት - ግእዜና አማርኛ (2005 - ሁሇተኛ
ዕትም) ገጽ 43፡ 47፡
38
በዙህ ርዕስ ሊይ ሰፋ ያሇ ነገር ሇማንበብና የክብረ ነገሥትን ስሕተት
ሇመመሌከት ‹‹እንታዯስ›› የተሰኘው መጽሏፍ ከገጽ 255-258
ይመሌከቱ፡፡

58
በእንተ ታቦት

ያሇ ሕዜቡ ፈቃዴ መሆኑን ነው የሚያቀርበው፡፡39


በክብረ ነገሥት ሊይ የሰፈረው ታቦቱ ተሰረቀ የሚሇውን
የሚያሳይ ቢሆንም ዱያቆኑ ስርቆት መሆኑን ሇመቀበሌ
በመቸገሩ ምክንያት ‹‹በስጦታ›› በማሇት የላሇ ታሪክ
ሉያስመ዗ግብ ይሞክራሌ፡፡

3. ወዯ ኢትዮጵያ መጥቷሌ፤40

የቃሌ ኪዲኑ ታቦት ወዯ ኢትዮጵያ የመጣው በምኒሌክ


አማካይነት/዗መን እንዯ ኾነ ይታመናሌ። ምኒሌክ ወዯ
ሰልሞን የኼዯው ታቦቱን ሇማምጣት ሳይኾን፣ በእናት ብቻ
በማዯጉ ከጓዯኞቹ ይሰነ዗ርበት የነበረው ስዴብ “አባቴ ማን
ነው?” የሚሌ ጥያቄ እንዱጠይቅ ስሊዯረገውና፤ እናቱም
አባትኽ ሰልሞን ነው የሚሇውን ምሊሽ ስሇሰጠችው አባቱን
ሇማየት41 እንዯ ሆነ ይተረካሌ። ነገር ግን አንዲንድች
“እግዙአብሔር ኢትዮጵያን እንዯሚወዲት በመጽሏፍ ቅደስ
የተሇያዩ ክፍልች የተገሇጸ ቢኾንም፣ ከኹለም በሊይ በሌዩ
ጥበቡ የታቦተ ጽዮን ባሇቤት ሲያዯርጋት በተግባር
42
ተረጋግጧሌ”፡፡ በማሇት የምኒሌክን ጉዝ የቃሌ ኪዲኑን ታቦት
ከማምጣት ጋር ሇማያያዜ ይሞክራለ፡፡

39
በዙህ ርዕስ ሊይ ሰፋ ያሇ ነገር ሇማንበብ ‹‹እንታዯስ›› የተሰኘው
መጽሏፍ ከገጽ 222-225 ይመሌከቱ፡፡
40
ከዙህ በታች የሰፈረው ጽሐፍ ‹‹እንታዯስ›› ከተሰኘው መጽሏፍ ከገጽ
247-255 ዴረስ በቀጥታ የተወሰዯ ነው፡፡
41
ከዙህ በተቃራኒ ምኒሌክ ወዯ አባቱ “…የኼዯው አባቱ ሇኢትዮጵያ
ንጉሥነት እንዱቀባውና ሀገሩን ከአረመኔነት እንዱያወጣ ነው። ከቤተ
መንግሥቱም የገባው ከንግሥተ ሰባ እንዯ ተሊከ መሌእክተኛ ኾኖ ነው”
የሚሌ እምነት ያሊቸው ሰዎችም አለ (ጋስፓሪኒ (አባ) የኢትዮጵያ ታሪክ
(የታተመበት ዗መን ያሌተገሇጠ) ገጽ 54።
42
መንግሥቱ ጏበዛ (ዱያቆን) እና አሳምነው ካሳ (ዱያቆን)፣ የቤተ
ክርስቲያን ታሪክ - ፪ (ሠኔ 2000) ገጽ 40።

59
በእንተ ታቦት

የቃሌ ኪዲኑ ታቦት ወዯ ኢትዮጵያ መጥቷሌ የሚሇውና ክብረ


ነገሥት ወዯ ቤተ ክርስቲያን ያስገባው ይህ እንግዲ ትምህርት፣
አኹን ሊይ በስም ብቻ ታቦት የሚሇውን ይ዗ው በአገሌግልትም
ኾነ በይ዗ት ታቦት ያሌኾኑትን ሰላዲዎች ወዯ ቤተ ክርስቲያን
ሇማስገባት ምክንያት ኾኗሌ። ይህን ሏሳብ የሚያቀነቅኑት
ክፍልች “ከክርስትና በፊት የብለይ ኪዲን ሀገር የነበረችው
ኢትዮጵያ በክርስትናም ጊዛ ታቦትን በክርስትና መንፈስ
ትጠቀምበታሇች። የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የታቦት ባሇቤት
መኾኗ ብቻ ሳይኾን በጥምቀትና በላልች በዓሊት በንግሥ ጊዛ
የሚታየው ታቦታትን ተሸክሞ በሆታ፣ በዕሌሌታ፣ በመዜሙር
ወ዗ተ. መጓዜና አጠቃሊይ አከባበሩ የብለይ ኪዲን እምነት
ባሇቤት እንዯ ነበረች የሚገሌጽ ነጸብራቅ ነው” የሚሇውን
ሏሳብ እንዱያነሡ በር የከፈተሊቸው ይኸው በቀዲማዊ ምኒሌክ
ጊዛ ወዯ ኢትዮጵያ መጥቷሌ ብሇው የሚያምኑት የቃሌ
ኪዲኑ ታቦት ነው።43

በርግጥ የቃሌ ኪዲኑ ታቦት ወዯ ኢትዮጵያ መጥቷሌ ወይ?


የሚሇው ሏሳብ በሌዩ ሌዩ መረጃዎች ሲፈተሽ ታሪኩ
እውነተኛ አሇመኾኑን ሇመረዲት ያግዚሌ፤

 ታቦቱ በማን አማካይነት መጣ?


ታሪኩን እንዲይታመን የሚያዯርገው ታቦቱ በማን በኩሌ መጣ
የሚሇው ሏሳብ ሲታይ፤
1. በምኒሌክ በኩሌ፣44 (ዜርዜሩን “ክብረ ነገሥት ታማኝ
ምንጭ ነውን?” በሚሇው ርእስ ይመሌከቱ)።

43
ዜኒ ከማሁ ገጽ 42፡ 43። ጎርጎርዮስ (አባ)፣ የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ
ተዋሕድ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ (ጥር 1994 - አራተኛ ዕትም) ገጽ 94።
44
ስርግው ገሊው፣ ክብረ ነገሥት - ግእዜና ዏማርኛ (2005 - ኹሇተኛ
ዕትም) ገጽ 157-158።

60
በእንተ ታቦት

2. ያሇ ምኒሌክ ፈቃዴ በሉቀ ካህናቱ ሌጅ በአዚርያስ በኩሌ፣45


(ዜርዜሩን “ክብረ ነገሥት ታማኝ ምንጭ ነውን?” በሚሇው
ርእስ ይመሌከቱ)።
3. ንግሥተ ሳባ ሇሰልሞን ከታቦተ ጽዮን የኾነ ነገር
እንዱሌክሊት ጠይቃ ነበርና ሰልሞን የታቦተ ጽዮንን ሌባስ
ሇምኒሌክ ሰጥቶት ነበር። የሉቀ ካህናቱ ሌጅ አዚርያስ ወዯ
ቤተ መቅዯስ ሲኼዴ ባየው ምሌክት መሠረት ታቦቱን
እንዱወስዴ ምሌክት እንዯ ሰጠው በመቈጠሩ ሰልሞን
በሰጣቸው ሌብስ ከቤተ መቅዯስ አውጥቶ ሲወስዴ ማንም
ስሊሊወቀ ሉቀ ካህናቱ ሳድቅ የዕሇቱን ጸልት አዴርጎ ወዯ
ቤተ መቅዯሱ ገብቶ ወዯ ውስጥ ቢመሇከት ታቦቱ
የሇም…።46
4. አትናዎቴዎስ ሇአባ ፍሬምናጦስ ሰጥቶት ነው - ገዴሇ
አቡነ ሰሊማ ታቦቱ ወዯ ኢትዮጵያ የመጣው በቅደስ
አትናቴዎስ ዗መን በፍሬምናጦስ እጅ ነው ይሊሌ።
ፍሬምናጦስ ሇኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን አባት ፍሇጋ ወዯ
ግብፅ በወረዯ ጊዛ ያገኘው አትናቴዎስ ራሱን ሾሞ በሊከው
ወቅት “… የተመረጥክ ከሣቴ ብርሃን ሌጄ ሆይ እነዙህን
ንዋየተ ቅዴሳት በሙለ ሰጥቼአሇኹና ተቀበሌ…” ብል
ከሰጠው ንዋያተ ቅዴሳት መካከሌ “በሰማይ ነግሣ
የምትኖር የእግዙአብሔር የሕጉ ታቦት ቅዴስት ጽዮን…”
አንዶ ናት ይሊሌ።47 ዯስታ ተክሇ ወሌዴም ከዙህ ሏሳብ
ጋር የሚስማሙ ይመስሊሌ፤ “ጽዮን” የሚሇውን ቃሌ

45
ለላ መሌአኩ፣ የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሕድ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ
(1997) ገጽ 14-15።
46
ሰልሞን ዮሏንስ (ዱያቆን)፣ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ወርቃማ
዗መናት (መጋቢት 27/2001) ገጽ 55-57።
47
አሳታሚው ያሌተገሇጸ፣ ገዴሇ አቡነ ሰሊማ ከሣቴ ብርሃን (1998) ገጽ
11።

61
በእንተ ታቦት

በተረጏሙበት ስፍራ እንዱህ ሲለ ሏሳባቸውን


አስፍረዋሌና፤

ከሣቴ ብርሃን ሰሊማ ከሚካኤሌ ታቦት ጋራ


ከቅደስ አትናቴዎስ ተቀብል ያመጣት።
ታቦቷን ጽዮን ማሇት ኀዲሪ በማኅዯር ነው፤
አክሱም ጽዮን እንዱለ።… ያትናቴዎስ
መኾኗንም በዏራተኛው ዮሏንስ ጊዛ ኹሇት
የአርመን መነኮሳት ያነሡት ፎቶ ግራፏ
(ሥዕሎ) ይመሰክራሌ። ክብረ ነገሥት ግን
በቀዲማዊ ምኒሌክ ዗መን ከኢየሩሳላም
በላዋውያን እጅ ወዯ ኢትዮጵያ የመጣች ጽሊተ
ሙሴ ነች ይሊሌ፤48
5. አሇቃ አያላው ታምሩ ዯግሞ የኪዲኑ ታቦት ወዯ
ኢትዮጵያ መጥቷሌ የሚሇውን በተሇየ መሌኩ ነው
የሚያስቀምጡት። እንዯ እርሳቸው ሏሳብ ከኾነ፣ ኹሇቱን
ጽሊት ሰልሞንና ምኒሌክ (እስራኤሌና ኢትዮጵያ) በዕጣ
ተከፋፍሇው ምኒሌክ አንደን ወዯ ኢትዮጵያ ይዝ ሲመጣ
አንደ ግን እዙያው እስራኤሌ ቀርቷሌ።49 ስሇዙህ
በእርሳቸው ሏሳብ መሠረት ከኼዴን የመጣው አንደ ጽላ
በመኾኑ ታቦቱና አንደ ጽላ አኹንም እዙያው እስራኤሌ
ሀገር አሇ ማሇት ነው።

ከዙህም ኹለ በሊይ የቃሌ ኪዲኑ ታቦት በ዗መነ ሰልሞን


ከእስራኤሌ ምዴር ያሌወጣ መኾኑን የሚከተሇው ጽሐፍ
ያሳያሌ፤

48
ዯስታ ተክሇ ወሌዴ፣ ዏዱስ ያማርኛ መዜገበ ቃሊት (1962) ገጽ 1017።
49
አያላው ታምሩ (አሇቃ)፣ የኢትዮጵያ እምነት በሦስቱ ሕግጋት (2003
- ኹሇተኛ ዕትም) ገጽ 58።

62
በእንተ ታቦት

ከፍሌሰተ ባቢልን 500 ዓመት ቀዴሞ የሞተው


ኢዮስያስ ቅደሱን ታቦት የዲዊት ሌጅ ሰልሞን
በሠራው ቤት እንዱያኖሩት ላዋውያንን ማ዗ዘ
በዛና መዋዕሌ ካሌእ 35÷3-5 [ሊይ]
ተጠቅሷሌ። ኢዮስያስ ይህን ቃሌ የተናገረው
[በ]ነገሠ በ18 ዓመቱ ነው። ኢዮስያስ በ609
ዓመተ ዓሇም ሞተ። የባቢልን ምርኮ በ598
ዓመተ ዓሇምና በ587 ዓመተ ዓሇም መካከሌ
እንዯተካኼዯ ይታወቃሌ።…50

 የ዗መን ስላቱም ከሏሳቡ ዯጋፊዎች ጋር


አይስማማም
ታሪኩ ተፈጽሟሌ የሚባሌበት ሰልሞን የነበረበት ዗መንና
በየመጻሕፍቱ የተጠቀሱት የምኒሌክና የሳባ እንዱሁም ላልች
ተያያዥ የዙያ ዗መን ሏሳቦች ሲፈተሹ ተፈጽሟሌ ተብል
የሚቀርበው ታሪክ አፈ ታሪክ ብቻ ኾኖ የሚታይ ነው።
ይህንም ከዙህ በታች በነጥብ በነጥብ ሇማሳየት እሞክራሇኹ።
በቅዴሚያ ግን ንጉሡ ሰልሞን በንግሥና ዗መኑ ሊይ የቇየው
ሇ40 ዓመታት (ከ971-931 ዴረስ) መኾኑ መታወቅ አሇበት።
ስሇዙህ የንግሥተ ሳባ ወዯ ሰልሞን መኼዴ፣ የምኒሌክ
መወሇዴና ሇዏቅመ አዲም መዴረስ፣ ዯግሞም አባቱን
ሇመጠየቅ መኼዴ በዙህ በ40 ዓመቱ የሰልሞን የንግሥና
ዕዴሜ ውስጥ መካተት አሇበት።
 “መጻሕፍተ ሰልሞን ወሲራክ” ንግሥተ ሳባ ወዯ
ሰልሞን የኼዯችበትን ዗መን በሚከተሇው መሌኩ ነው

50
ገብረ ዮሏንስ ገብረ ማርያም፣ ከዏሥራ ዗ጠነኛው እስከ ኻያኛው ክፍሌ
዗መን መጨረሻ ዏጭር የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሕድ ቤተ ክርስቲያን
ታሪክ (2005) ገጽ 16።

63
በእንተ ታቦት

ያስቀመጠው፤ “…ሰልሞን በነገሠ በ4 ዓመት 1ኛ


ነገሥት 10÷1 እንዯ ተጻፈው ኹለ የኢትዮጵያ ንግሥት
በዦሮዋ የሰማችውን የሰልሞን ጥበብ አይቶ ሇመረዲት
ወዯ ኢየሩሳላም ኼዯች።”51
 ንግሥተ ሳባ ሰልሞንጋ በኼዯች በስዴስት ወሯ
ከሰልሞን ጋር ግንኙነት አዴርጋ ፀነሰችና52 ከ዗ጠኝ
ወራት በኋሊ ምኒሌክ ተወሇዯ።
 ምኒሌክ ወዯ አባቱ ወዯ ሰልሞን በ2253 ዓመቱ ኼዯ፣54
 አንዲንድች እንዯ ጻፉት ከኾነ ምኒሌክ በ22 ዓመቱ55 ወዯ
አባቱጋ ኼድ ንግሥናን ሲቀበሌ ሮብዓም የ656 ዓመት
ታዲጊ ነበር።57

51
ትንሣኤ ዗ጉባኤ ማተሚያ ቤት፣ መጻሕፍተ ሰልሞን ወሲራክ (1998 -
ኹሇተኛ ዕትም) ገጽ 9።
52
ጌታቸው ኀይላ (ፕሮፌሰር)፣ ከግእዜ ሥነ ጽሐፍ ጋር ብዘ አፍታ
ቇይታ (2012) ገጽ 194። ስርግው ገሊው፣ ክብረ ነገሥት - ግእዜና
ዏማርኛ (2005 - ኹሇተኛ ዕትም) ገጽ 20።
53
ኅሩይ ወሌዯ ሥሊሴ ቀዲማዊ ምኒሌክ ወዯ አባቱ የኼዯው በ20 ዓመቱ
ነው በሚሌ ነው ያሰፈሩት (ኅሩይ ወሌዯ ሥሊሴ፣ ዋዛማ (2001 -
ኹሇተኛ ዕትም) ገጽ 29)።
54
ስርግው ገሊው፣ ክብረ ነገሥት - ግእዜና ዏማርኛ (2005 - ኹሇተኛ
ዕትም) ገጽ 25 እና የመግቢያው ገጽ 7። መንግሥቱ ጏበዛ (ዱያቆን)
እና አሳምነው ካሳ (ዱያቆን)፣ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ - ፪ (ሠኔ 2000)
ገጽ 39።
55
ጊዛውን 982 ነው የሚለ ሰዎች አለ (ፍሥሓ ያዛ ካሳ፣ የኢትዮጵያ
የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢሕአዳግ - መጽሏፍ ፩ (2004 -
ኹሇተኛ ዕትም) ገጽ 102፡ 104)። ይህ ግን በፍጹም ሉኾን አይችሌም፤
ምክንያቱም ሰልሞን የነገሠው ሇ40 ዓመታት ከኾነና የንግሥና ዗መኑም
ከ971-931 ከኾነ 982 ከእርሱ የንግሥና ጊዛ ጋር ሉገናኝ የሚችሌበት
ምንም ዏይነት ኹኔታ የሇም።
56
ክብረ ነገሥት የሮብዓምን ዕዴሜ ስዴስትም ሰባትም ዓመት ነው በሚሌ
ሲወሊውሌ ይታያሌ (ስርግው ገሊው፣ ክብረ ነገሥት - ግእዜና ዏማርኛ
(2005 - ኹሇተኛ ዕትም) ገጽ 27፡ 32)።

64
በእንተ ታቦት

 አባትና ሌጅ በተገናኙበት ጊዛ (ምኒሌክ ወዯ ሰልሞን


የኼዯው) ሰልሞን በነገሠ በ29 ዓመቱ ነው።58
 ምኒሌክ አባቱጋ ሇሦስት ዓመታት ቇይቷሌ።59
 በ931 ሰልሞን ሲሞት ሮብዓም ንግሥናውን ተቀበሇና
17 ዓመታት (እስከ 913 ዴረስ) ነገሠ።60

ከሊይ የቀረቡትን ታሪኮች አንዴ መሌክ ስንሰጣቸው ሳባ


ሰልሞን በነገሠ በ4 ዓመቱ (በ961) ወዯ እሱ ኼዯችና
ከስዴስት ወራት ቇይታ በኋሊ ምኒሌክን ፀነሰች። በ዗ጠነኛው
ወር ምኒሌክ ሲወሇዴ ዗መኑ 960 የሰልሞን የንግሥና ዗መን
ዯግሞ 5 ዓመት ኾነ። ምኒሌክ በተወሇዯ በ22 ዓመቱ ወዯ
ሰልሞን ጋር ከኼዯ የሰልሞን የንግሥና ዗መን 27 ዓመት
(938) ኾነ፤ አባቱጋ ሇሦስት ዓመታት ተቀመጠ ስሇ ተባሇ
ሠሊሳ ዓመት (935) ኾነ ማሇት ነው። አኹን እዙህጋ ቀጥል
የቀረቡት ችግሮች ይታያለ፤

በመጀመሪያ ዯረጃ ይህን ሏሳብ ውዴቅ የሚያዯርገው፣


ንግሥተ ሳባ እዙያ ከዯረሰች በኋሊ ተሠርተው ያሇቁትን ቤተ
መቅዯሱንና61 ቤተ መንግሥቱን መጏብኘቷ በቅደሱ መጽሏፍ

57
መንግሥቱ ጏበዛ (ዱያቆን) እና አሳምነው ካሳ (ዱያቆን)፣ የቤተ
ክርስቲያን ታሪክ - ፪ (ሠኔ 2000) ገጽ 39። ጋስፓሪኒ (አባ)፣
የኢትዮጵያ ታሪክ (የታተመበት ዗መን ያሌተጠቀሰ) ገጽ 54።
58
ስርግው ገሊው፣ ክብረ ነገሥት - ግእዜና ዏማርኛ (2005 - ኹሇተኛ
ዕትም) ገጽ 32።
59
ሰልሞን ዮሏንስ (ዱያቆን)፣ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ወርቃማ
዗መናት (መጋቢት 27/ 2001) ገጽ 55፡፡
60
የኢትዮጵያ መጽሏፍ ቅደስ ማኅበር፣ የመጽሏፍ ቅደስ መዜገበ ቃሊት
(1998 - ስምንተኛ ዕትም) ገጽ 71።
61
ሇየት ባሇ ኹኔታ በክብረ ነገሥት ከሰፈሩት ሏሳቦች መካከሌ ታቦቱን
ሰርቀው የወሰደት ቤተ መቅዯሱ በተሠራ በሦስት ዓመቱ ነው የሚሇው
ይገኝበታሌ (ስርግው ገሊው፣ ክብረ ነገሥት - ግእዜና ዏማርኛ (2005 -

65
በእንተ ታቦት

የተጻፈ መኾኑ ነው (1ኛ ነገሥት 10÷1-13፤ 2ኛ ዛና


መዋዕሌ 9÷1-12)። ይህ ማሇት እሷ ሰልሞንጋ በዯረሰች ጊዛ
ቤተ መቅዯሱና ቤተ መንግሥቱ ተሠርተው ዏሌቀዋሌ ማሇት
ነው። ወዯ ግንባታ ዗መናቸው ስንኼዴ ቤተ መቅዯሱን
ሇመገንባት ሰባት ዓመት ከስዴስት ወር ሲፈጅ፣ ቤተ
መንግሥቱ ዯግሞ ዏሥራ ሦስት ዓመት ወስዶሌ (1ኛ ነገሥት
6÷37-38፤ 9÷10)። ንጉሡ ወዯ ግንባታ ሥራ የገባው
በነገሠ በአራት ዓመቱ መኾኑም ከግምት ውስጥ መግባት
አሇበት። አነስተኛውን ቈጥር ብንወስዴ ንግሥት ሳባ ወዯ
ሰልሞን መኼዴ የነበረባት ሰልሞን ከነገሠ ከዏሥራ አንዴ
ዓመት በኋሊ መኾን አሇበት (የቤተ መንግሥቱን ግንባታ
ብንተወው)። ምክንያቱም፤

4 ከንግሥና በኋሊ ሥራ የጀመረበት ጊዛ


+7 ቤተ መቅዯሱ ተገንብቶ ያሇቀበት ጊዛ
11

ስሇዙህ ንግሥተ ሳባ ሰልሞን በነገሠ በአራት ዓመቱ


ሌትጏበኘው ኼዯች የሚሇውን እንዲንቀበሌ በመጽሏፍ ቅደስ
የሰፈረው የታሪኩ ዗መን አያሰናብተንም።

ከዙህም ላሊ መጻሕፍተ ሰልሞን ወሲራክ ከጓዯኛው ከክብረ


ነገሥት ጋር አይግባባም። ክብረ ነገሥት ንግሥተ ሳባ ወዯ
ሰልሞን የኼዯችው ሰልሞን በነገሠ በሰባት ዓመቱ እንዯ ኾነ
ነውና የሚያምነው።62 በሁሇቱ መጻሕፍት መካከሌ የሦስት

ኹሇተኛ ዕትም) ገጽ 59)። ይህ ማሇት ሳባና ሰልሞን የተገናኙት ቤተ


መቅዯሱ ከመሠራቱ ከ19 ዓመት በፊት ነው ማሇት ነው። ይህ ዯግሞ
ላሊ ትሌቅ ስሕተት ነው።
62
ዜኒ ከማሁ ገጽ 32፡፡

66
በእንተ ታቦት

ዓመት ሌዩነት ያሇ በመኾኑ በቅዴሚያ ቤተ ክርስቲያን


ሁሇቱን መጻሕፍት ማስታረቅ ይኖርባታሌ።

ኹሇተኛው ችግር ኾኖ የሚታየው ምኒሌክ ወዯ ሰልሞን


ሲሄዴ ሮብዓም የስዴስት ዓመት ሌጅ ከኾነና ምኒሌክ አባቱን
ጏብኝቶ ወዯ እናቱ የተመሇሰው በ935 ከኾነ (ከሊይ ባሰሊነው
መሠረት) ሮብዓም ወዯ ንግሥናው የወጣው በ10 ዓመቱ ነው
ማሇት ነው። ሰልሞን የሞተውና ሮብዓም የነገሠው በ931
መኾኑ ይታወቃሌ። በመጽሏፍ ቅደስ ሊይ በሰፈረው ታሪክ
መሠረት ሮብዓም የወሰዲቸው ርምጃዎች የ10 ዓመት ታዲጊ
የማይወስዲቸው ናቸው። ሆኖም ግን መጽሏፍ ቅደስ
እንዯሚናገረው ሰልሞን ሲሞትና ሮብዓም ወዯ ንግሥናው
ሲመጣ የ41 ዓመት ሰው ነበር63 (1ኛ ነገሥት 14÷21)።

በዙሁ የክብረ ነገሥት ትረካ ያመኑት አንዲንድች እንዯሚለት


ምኒሌክ የሰልሞን የበኵር ሌጅ ነው።64 መጽሏፍ ቅደስ
እንዯሚነግረን ዯግሞ የሰልሞንን ሞት ተከትል ንግሥናውን
የተረከበው ሮብዓም የ41 ዓመት ጕሌማሳ ነው። ይህ ማሇት
ሮብዓም የተወሇዯው ሰልሞን ከመንገሡ በፊት ነው ማሇት
ነው (ሰልሞን ሇ40 ዓመታት ነውና በንግሥናው የቇየው)።

63
አንዴምታው “የሰልሞን ሌጅ ሮብዓም በይሁዲ ነገሠ፤ ያርባ አንዴ
዗መን ፍጥረት ሲኾን ነገሠ፤ እግዙአብሔር በመረጣት በኢየሩሳላም
ሮብዓም ዏሥራ ሰባት ዓመት ተናግሦ ይሞታሌ (ሞቷሌ)” በማሇት
አስፍሯሌ (ትንሣኤ ማሳተሚያ ዴርጅት፣ መጻሕፍተ ነገሥት አርባዕቱ
(2000) የምዕራፍ 14÷22ን ይመሌከቱ)።
64
ለላ መሌአኩ፣ የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሕድ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ
(1997) ገጽ 14፡፡

67
በእንተ ታቦት

ማጠቃሇያ
የእግዙአብሔርን ቃሌ ሇእግዙአብሔር ሕዜብ ሇማስተማር
መቻሌ ታሊቅ መታዯሌ ነው፡፡ በተሇይም ዯግሞ ሁኔታዎች
ምቹ ሆነው፣ ሇመማር ፈቃዯኛ የሆነ ሰው ተገኝቶ
ሇማስተማር መቆም ከእግዙአብሔር የሚገኝ ታሊቅ በረከት
ነው፡፡ እንዱህ ያሇውን በረከት ከሚያገኙት ውስጥ አንዲንድቹ
ሇቅደስ ቃለና ሇቃለ ባሇቤት ታማኝ ከመሆን ይሌቅ የተሳሳተ
ትምህርትና እንግዲ የሆነ ሥርዓት ወዯ ሕዜበ ክርስቲያኑ
ሲያስገቡ የቃለን ባሇቤት እያሳ዗ኑት እንዯሆነ አሌገባቸው
ይሆን?

ቀዯም ሲሌ እንዯተመሇከትነው ዱያቆን ዓባይነህ ካሤ ቅደሱን


ቃሌ ሇማስተማር አግኝቶት የነበረውን እዴሌ የሰው ሥርዓትና
የተሳሳተ ትምህርት በማስተማር ሰሚዎቹን ከቃለ ሇማራቅ
የሄዯበትን መንገዴ ተመሌክተናሌ፡፡

ዱያቆኑ በተሳሳተ ዴርጊቱ ውስጥ እንግዲ ትምህርቱን


መጽሏፍ ቅደሳዊ ሇማስመሰሌ የእግዙአብሔርን ቃሌ
እስከማጣመም ዴረስ እንዯሄዯም ተጠቁሟሌ፡፡ ይሄን ሲያዯርግ
ከቤተ ክርስቲያኒቱም ትምህርት ጋር የማይስማማ ነገር
መናገሩም አብሮ ቀርቧሌ፡፡

የእግዙአብሔርን ፈቃዴ ሳይሆን የራሳቸውን ፈቃዴ


በእግዙአብሔር መዴረክ ሊይ እያስተማሩ ያለት ሰዎች ዓሊማ
ሕዜበ ክርስቲያኑ ከእግዙአብሔር ርቆ ከፍጡራንና ከግዐዚን
ጋር የተጣበቀ ሕይወት እንዱኖረው ማዴረግ ነው፡፡ ሇዙህ ነው
በዏዱስ ኪዲን ታቦት የሚባሌ ነገር የላሇ መሆኑንና አንባቢው
በሰው ስርዓት ተጠሊሌፎ ከቅደሱ ቃሌና ከቅደሱ አምሊክ
እንዲይርቅ ጥሪ ሇማቅረብ የተፈሇገው፡፡

68
በእንተ ታቦት

የሰውን ስርዓት መከተሌ ምዴራዊና ቁሳዊ የሚያዯርግ ሲሆን


በመጨረሻም ከእግዙአብሔር መንግሥት ያጎዴሊሌ፡፡ ጠሊታችን
ሰይጣንም ሰዎች የሰው ስርዓት በሆኑ ነገሮች እንዱያዘ
በትጋት እየሠራ የሚገኘው መጨረሻው ምን እንዯሆነ
ስሇሚያውቅ ነው፡፡

ይህ መጽሏፍ የተ዗ጋጀው የሰው ስርዓት ከሆነውና


ከእግዙአብሔር ቃሌ ጋር ከማይስማማው ታቦት የሚሌ ስም
ከተሰጠው ነገር ራሳችን እንዴንጠብቅና ከጥፋት እንዴንዴን
ጥሪ ሇማዴረግ ነው፡፡ ምክንያቱም እሱን የመከተሌ መጨረሻ
ወዯ ሕይወት ሳይሆን ወዯ ጥፋት መጓዜ ነውና፡፡

69
በእንተ ታቦት

ዋቢ
ለላ መሌአኩ፣ (1997 ዓመተ ምሕረት)፣ የኢትዮጵያ
ኦርቶድክስ ተዋሕድ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፡፡ ዏዱስ አበባ፣
ብርሃንና ሰሊም ማተሚያ ዴርጅት፡፡
መንግሥቱ ጎበዛ (ዱያቆን) እና አሳምነው ካሣ (ዱያቆን)፣ (ሰኔ
2000 ዓመተ ምሕረት)፣ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ - ፪፡፡
ኅትመት አሌፋ አታሚዎች፡፡
ማኅበራነ ቅዴስት አርሴማ፣ (1995 ዓመተ ምሕረት)፣ ገዴሇ
ቅዴስት አርሴማ ግእዜና አማርኛ፡፡ ዏዱስ አበባ፣ ማተሚያ
ቤት ያሌተጠቀሰ፡፡
ሰልሞን ዮሏንስ (ዱያቆን)፣ (መጋቢት 27 2001 ዓመተ
ምሕረት)፣ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ወርቃማ
዗መናት፡፡ ዏዱስ አበባ፣ ባናዊ ማተሚያ ቤት፡፡
ሰልሞን ገብረ እግዙአብሔር (ቀሲስ)፣ (1996 ዓመተ
ምሕረት)፣ የቃሌ ኪዲን ታቦት ከጥንት እስከ ዚሬ - ክፍሌ
አንዴ፡፡
ስርግው ገሊው፣ (2005 ዓመተ ምሕረት - ሁሇተኛ ዕትም)፣
ክብረ ነገሥት - ግዕዜና አማርኛ፡፡ ዏዱስ አበባ ዩንቨርስቲ
ፕሬስ፡፡
ቴዎዴሮስ ዯመሊሽ (2013 ዓመተ ምሕረት)፣ እንታዯስ፡፡ ዏዱስ
አበባ፣ የታተመበት ማተሚያ ቤት ያሌተጠቀሰ፡፡
ትንሣኤ ማሳተሚያ ዴርጅት፣ (2005 ዓመተ ምሕረት)፣
መዜሙረ ዲዊት ንባቡ ከነትርጓሜው፡፡ ዏዱስ አበባ፡፡
_____________፣ (2010 ዓመተ ምሕረት)፣ መጻሕፍተ
ብለያት ፪ቱ፡፡ ዏዱስ አበባ፡፡
_____________፣ (2007 - ሦስተኛ ዕትም ዓመተ
ምሕረት)፣ መጻሕፍተ ሏዱሳት ሠሇስቱ፡፡ ዏዱስ አበባ፡፡
_____________፣ (2000 ዓመተ ምሕረት)፣ መጻሕፍተ
ብለያት ሠሇስቱ፡፡ ዏዱስ አበባ፡፡

70
በእንተ ታቦት

_____________፣ (1995 ዓመተ ምሕረት - ሁሇተኛ


ዕትም)፣ ፍትሏ ነገሥት ንባብና ትርጓሜው፡፡ ዏዱስ አበባ፡፡
_____________፣ (2010 ዓመተ ምሕረት - ሁሇተኛ
ዕትም)፣ ትንቢተ ኢሳይያስ ንባቡና ትርጓሜው በአንዴምታ፡፡
ዏዱስ አበባ፡
_____________፣ (2012 ዓመተ ምሕረት - ሁሇተኛ
ዕትም)፣ ዲንኤሌና ዏሥራ ሁሇቱ ነቢያት፡፡ ዏዱስ አበባ፡፡
_____________፣ (1998 ዓመተ ምሕረት - ሁሇተኛ
ዕትም)፣ መጻሕፍተ ሰልሞን ወሲራክ፡፡ ዏዱስ አበባ፡፡
_____________፣ (2000 ዓመተ ምሕረት)፡፡ መጻሕፍተ
ነገሥት አርባዕቱ፡፡ ዏዱስ አበባ፡፡
ኅሩይ ወሌዯ ሥሊሴ (ብሊቴን ጌታ)፣ (2001 ዓመተ ምሕረት -
ሁሇተኛ ዕትም)፣ ዋዛማ፡፡ ጎሏ ጽባሕ ማተሚያ ቤት፡፡
አያላው ታምሩ (አሇቃ)፣ (2003 ዓመተ ምሕረት - ሁሇተኛ
ዕትም)፣ የኢትዮጵያ እምነት በሦስቱ ሕግጋት፡፡ ዏዱስ
አበባ፣ ኢትዮ ጥቁር አባይ ማተሚያ ቤት፡፡
ኢንተርናሽናሌ መጽሏፍ ቅደስ ማኅበር፣ (1993 ዓመተ
ምሕረት)፡፡ አዱሱ መዯበኛ ትርጕም፡፡ እንግሉዜ፡፡
ኪዲነ ማርያም ጌታሁን (መምህር)፣ (1996 ዓመተ ምሕረት)፡፡
ገዴሌ ሇመናፍቃን ገዯሌ፡፡ ዏዱስ አበባ፣ አፍሪካ ማተሚያ
ቤት፡፡
ዓባይነህ ካሤ (ዱያቆን)፣ ታቦት - የትምህርት ቪዱዮ፡፡
ትምህርቱ የቀረበበት ዗መን ያሌተጠቀሰ፡፡
የኢትዮጵያ መጽሏፍ ቅደስ ማኅበር፣ (1998 ዓመተ ምሕረት
- ስምንተኛ ዕትም)፣ የመጽሏፍ ቅደስ መዜገበ ቃሊት፡፡
ዏዱስ አበባ፣ ንግዴ ማተሚያ ዴርጅት፡፡
ዯስታ ተክሇ ወሌዴ፣ (1962 ዓመተ ምሕረት)፣ ዏዱስ ያማርኛ
መዜገበ ቃሊት፡፡ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት፡፡
ገብረ ዮሏንስ ገብረ ማርያም፣ (2005 ዓመተ ምሕረት)፣
ከዏሥራ ዗ጠነኛው እስከ ሃያኛው ክፍሇ ዗መን መጨረሻ

71
በእንተ ታቦት

አጭር የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሕድ ቤተ ክርስቲያን


ታሪክ፡፡ ዏዱስ አበባ፣ ማተሚያ ቤቱ ያሌተገሇጸ፡፡
ገዴሇ አቡነ ሰሊማ ከሣቴ ብርሃን (1998 ዓመተ ምሕረት)፣
አሳታሚው ያሌተገሇጸ፡፡ ጢስ አባይ ማተሚያ ቤት፡፡
ጋስፓሪኒ ገ.ማ. (አባ)፣ (የታተመበት ዗መን ያሌተጠቀሰ)፣
የኢትዮጵያ ታሪክ፡፡ ሸዋ ማተሚያ ቤት፡፡
ጌታቸው ኃይላ (ፕሮፌሰር)፣ (2012 ዓመተ ምሕረት)፣
ከግዕዜ ሥነ ጽሐፍ ጋር ብዘ አፍታ ቆይታ፡፡ ዏዱስ
አበባ፣ ጃጃው አታሚዎችና ዳቨልፐርስ ኃሊፊነቱ
የተወሰነ የግሌ ማኅበር፡፡
ጎርጎርዮስ (አባ)፣ (ጥር 1994 ዓመተ ምሕረት - ዏራተኛ
ዕትም)፣ የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፡፡
ዏዱስ አበባ፣ ትንሣኤ ዗ጉባኤ ማተሚያ ቤት፡፡
ፍስሏ ያዛ ካሣ፣ (2004 ዓመተ ምሕረት - ሁሇተኛ ዕትም)፣
የኢትዮጵያ የ5 ሺህ ዓመት ታሪክ - ከኖኅ እስከ
ኢህአዳግ - መጽሏፍ 1፡፡ ዏዱስ አበባ፣ ኅትመት አሌፋ
አታሚዎች፡፡

72

You might also like