Professional Documents
Culture Documents
Japan International Cooperation Agency (Jica) Overseas Merchandise Inspection Co., Ltd. Nippon Koei Co., LTD
Japan International Cooperation Agency (Jica) Overseas Merchandise Inspection Co., Ltd. Nippon Koei Co., LTD
Japan International Cooperation Agency (Jica) Overseas Merchandise Inspection Co., Ltd. Nippon Koei Co., LTD
የመጨረሻ ሪፖርት
የመጨረሻ ሪፖርት
FINAL REPORT
በትግበራ ፕሮጀክት 02 Aማካኝነት ለወረዳ Eና ሕ/ሥራ የጥናት ቡድኑ ለሙከራ ትግበራ ፕሮጀክት 02
ማህበራት የተሰጠ ስልጠና ፕሮግራም ያዘጋጀው የEህል ናሙና መያዥያ ሣጥን
በጥናት ቡድኑ የተሠራ Aቮካዶ መሰብሰቢያ ማEከል በጋራ Aቮካዶ ሽያጭ ሲፈጸም
Eርጥብ ካሳቫ መቁረጫ ማሳሪያ ማሳ ውስጥ በሥራ ላይ ንፁህ፣ ትንንሽ የካሳቫ ቁርጥራጫ በፀሐይ ሲደርቅ
የተለመደ የAካባቢ ገበያ በደረቅ ወቅት በዝናብ ወቅት የAካባቢ ገበያ በውሃ ሲጥለቀለቅ
በጥናት ቡድኑ የተገነባ የቦሎቄ የገበያ ማEከል AርሶAደሮችና ነጋዴዎች ቦሎቄ ሲገበያዩ
የሕ/ሥራ ማህበር 100 ቶን የሚይዝ መጋዘን. ለቢሮ የተሠሩ ቤቶች በመጋዘንነት ሲያገለግሉ
በጥናት ቡድኑ የተገነባ ባለ500 ቶን ዘመናዊ መጋዘን መተላለፍያ መስመርና ኩንታል መደርደሪያ
በIትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሳያዊ ሪፐብሊክ
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል
የግብርና ግብይት ሥርዓት መጠናከሪያ ጥናት
የመጨረሻ ሪፖርት
የገጽ ማውጫ
ምEራፍ 1 መግቢያ
1.1 የጥናቱ ዳራ..............................................................................................................1-1
1.2 የጥናቱ ዓላማ ...........................................................................................................1-2
1.2.1 የጥናቱ Aጠቃላይ ዓላማ ....................................................................................1-2
1.2.2 የጥናቱ ዝርዝር ዓላማ .......................................................................................1-2
1.3 የጥናቱ Aካባቢና የታለሙ ሰብሎች .............................................................................1-2
1.3.1 የጥናቱ Aካባቢ ..................................................................................................1-2
1.3.2 የታለሙ ሰብሎች ..............................................................................................1-2
1.4 Aቻ ድርጅቶችና Eስትሪንግ ኮሚቴ..............................................................................1-2
1.4.1 Aቻ ድርጅቶች...................................................................................................1-2
1.4.2 Eስትሪንግ ኮሚቴ ..............................................................................................1-2
1.5 የጥናቱ Aድማስ ........................................................................................................1-3
1.5.1 የጥናቱ የጊዜ ሠሌዳ ..........................................................................................1-3
1.5.2 የመሪ Eቅድ ዝግጅት .........................................................................................1-3
1.6 የጥናቱ Aፈጻጸም ......................................................................................................1-4
1.6.1 ምEራፍ 1 ........................................................................................................1-4
1.6.2 ምEራፍ 2 ........................................................................................................1-4
1.6.3 በጃፓን ያቻ ባለሙያዎች ስልጠና .......................................................................1-5
1.7 የሪፖርቱ ጥንቅር......................................................................................................1-5
-i-
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
- ii -
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ምEራፍ 5 መሪ Eቅድ
5.1 የመሪ Eቅድ ዝግጅት መርህና ዘዴ .............................................................................5-1
5.1.1 የመሪ Eቅዱ Aድማስ.........................................................................................5-1
5.1.2 የEቅድ ዝግጅት መሠረታዊ መርህ......................................................................5-1
5.1.3 የEቅድ ዝግጅት ሂደት .......................................................................................5-1
5.1.4 የሙከራ ፕሮጀክቶች (የማረጋገጫ ጥናት) ...........................................................5-2
5.2 መሪ Eቅድ ...............................................................................................................5-5
5.2.1 የልማት ግብ.....................................................................................................5-5
5.2.2 የወቅታዊ ሁኔታ Eይታ .....................................................................................5-5
5.2.3 የልማት Eስትራቴጂ ማዘጋጃ መሪ ሀሣብ ............................................................5-6
5.2.4 የልማት Aስትራቴጂ ..........................................................................................5-7
5.2.5 መሠረታዊ Eስትራቴጂ 1: የግብርና ግብይት መረጃ Aገልግሎት ማጠናከር ............5-7
5.2.6 መሠረታዊ Eስትራቴጂ 2፡ ከፍተኛ Eሴት ጭማሪ ግብይት በማስተዋወቅ ትርፍ
ማሳደግ ..........................................................................................................5-12
5.2.7 መሠረታዊ Eስትራቴጂ 3: የገበያ Eንቅስቃሴ ለማጠናከር ብቃት ያለው የገበያ
መሠረተልማት ማሻሻል ...................................................................................5-23
5.2.8 መሠረታዊ Eስትራቴጂ 4፡ የግብርና ግብይት ተቋማዊ ስርዓት መጀመርና
ማስተካከል .....................................................................................................5-29
5.3 የመሪ Eቅድ ፕሮግራም ...........................................................................................5-33
5.3.1 የግብርና ገበያ መረጃ Aገልግሎት ማልማት .......................................................5-33
5.3.2 የከፍተኛ Eሴት ጭማሪ የግብይት የማስፋፋት Eቅድ..........................................5-35
5.3.3 ለግብርና ምርቶች የገበያ መሠረተልማት ማቀድ ................................................5-38
5.3.4 ለሕ/ሥራ ማህበራትና ዩኒያኖች የAቅም ግንባታ ማጠናከሪያ Eቅድ ......................5-40
ምEራፍ 7 ማሳሰቢያ........................................................................................................7-1
Eዝል
Eዝል 1 Minutes of Meetings on S/W for the Study
Eዝል 2 Scope of Work for the Study
Eዝል 3 Minutes of Meetings on the Study
- iii -
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ም ስ ል
ምስል 1-1 Aጠቃላይ የጥናቱ የጊዜ ሠሌዳ .........................................................................1-3
ምስል 2.1-1 በIትዮጵያ የተፈጥሮ ሁኔታ..........................................................................2-2
ምስል 2.1-2 ብሔራዊ የህዝብ ብዘት ሁኔታ .......................................................................2-4
ምስል 2.1-3 የደ/ብ/ብ/ህ/የህዝብ ብዛት ፒራሚድ .................................................................2-5
ምስል 2.1-4 የክልሎች የEርሻ መሬት ይዞታ ......................................................................2-5
ምስል 2.1-5 የዋጋ ንረቱ Aኳኋን (2003-08 E.ኤ.A)..........................................................2-6
ምስል 2.1-6 የውጪና የገቢ Eቃዎችና Aገልግሎቶች Aኳኋን (2000-08 E.ኤ.A) ..................2-6
ምስል 2.3-1 የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ የገበሬ ማስልጠኛ ማEከላት ሽፋን............................................2-12
ምስል 2.4-1 የግብርና ቢሮ ድርጅታዊ መዋቅር.................................................................2-15
ምስል 2.4-2 የግብይትና ሕ/ሥራ ቢሮድርጅታው መዋቅር .................................................2-16
ምስል 3.1-1 በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ የብርE ሰብልና ጥራጥሬ የገበያ ፍሰት .......................................3-3
ምስል 3.1-2 የበቆሎ ችርቻሮ ዋጋ .....................................................................................3-6
ምስል 3.1-3 የጤፍ ችርቻሮ ዋጋ ......................................................................................3-8
ምስል 3.1-4 የስንዴ ችርቻሮ ዋጋ Aኳኋን .......................................................................3-11
ምስል 3.1-5 የባቄላና Aተር Aማካይ የችርቻሮ ዋጋ...........................................................3-14
ምስል 3.1-6 በደቡብ ክልል የAትክልት የገበያ ስንሰለት......................................................3-18
ምስል 3.1-7 በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ ወርሃዊ የAበሻ ጎመን ዋጋ /ጥር-ታህ 2AA9 (E.ኤ.A)...............3-19
ምስል 3.1-8 በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ የበርበሬ ምርት የሚካሄድባቸው Aካባቢዎች .............................3-22
ምስል 3.1-9 በAላባ ገበያ የበርበሬ ገበያ ሰንሰለት ...............................................................3-23
ምስል 3.1-10 ወርሃዊ የበርበሬ ዋጋና የምርት ወቅት .......................................................3-25
ምስል 3.1-11 የፍራፍሬ የግብይት ሰንሰለት .....................................................................3-28
ምስል 3.1-12 የAቮካዶ የAምራች ዋጋ (2009 E.ኤ.A) Eና ምርት መሰብሰቢያ ወቅት .........3-30
ምስል 3.1-13 የማንጐ የምርት ወቅት .............................................................................3-31
ምስል 3.1-14 የAምራቾች የሙዝ ዋጋ (2009 E.ኤ.A) Eና ምርትመሰብሰቢያ ወቅት ..........3-35
ምስል 3.1-15 በከምባታ ጠምባሮ ዞን የዝንጅብል (Eርጥብ/ደረቅ ምርት) የግብይት
ሰንሰለት...................................................................................................3-46
ምስል 3.1-16 የAምራቾች የEርጥብ ዝንጅብል ዋጋና የተከላ ወቅት (2009 E.ኤ.A) ............3-47
ምስል 3.3-1 በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ የማEከላዊ Eስታቲስቲክስ ኤጀንሲ የችርቻሮ ዋጋ መሰብሰቢያ
የገበያ ቦታዎች Aቀማመጥ...........................................................................3-64
ምስል 3.4-1 ዞናዊ የመንገድ ጥጊገት በEስኩዌር ኪ.ሜትር ................................................3-81
ምስል 3.4-2 የየዞኑ የመንገድ ጥጊጊት በ1000 ሰው ..........................................................3-81
ምስል 3.4-3 ከወረዳና ዞን ዋና ከተማ መካካል ያለው Eርቀት ............................................3-82
ምስል 3.4-4 የገበያ ቦታ ብዛት፣ በገበያ መጠንና በዞን........................................................3-87
ምስል 3.5-1 በደቡብ ክልል ዩኒየኖችና ፌደሬሽን ያሉበት ሥፍራ........................................3-96
ምስል 3.5-2 በAዋጅ የተገለፀው ድርጅታዊ ቻርት .............................................................3-98
ምስል 3.5-3 በግብርና ህ/ሥራ ማህበራት ጥቅሞች Eይታ ...............................................3-100
ምስል 3.5-4 በሕ/ሥራ ማህበራት Aማካይነት የሚካሄደው የEህል ግብይት .......................3-101
ምስል 3.5-5 የሙዝ ግብይት በሕ/ሥራ ማህበራት Aማካይነት .........................................3-103
ምስል 3.5-6 የማዳበሪያ ግብይት ፍሰት ቻርት በ2AA9 ዓ/ም ............................................3-105
ምስል 3.5-7 የገጠር ፋይናስ ፈንድ የሥራ Aፈፃፀም ዘዴ .................................................3-118
ምስል 3.6-1 የIትዮጵያ ምርት ገበያ ድርጅታዊ መዋቅር ................................................3-121
ምስል 3.7-1 ቅድመ ማስጠንቀቂያና ምግብ ዋስትና የሥራ ሂደት ድርጅታዊ መዋቅርና
ተግባር.....................................................................................................3-126
ምስል 4-1 በማምረትና በሥርጭት መካከል ያለው የብስለት መጠን ሃሣቦዊ ምሥል...........4-14
ምስል 4-2 የዋና ዋና ብርEና Aገዳ ሰብል የምርት መጠን በዞን..........................................4-15
ምስል 4-3 የብርEና Aገዳ ሰብል የሥርጭት መጠን በዞን ..................................................4-16
ምስል 4-4 የጥራጥሬ ምርት መጠን በዞኖች.....................................................................4-16
ምስል 4-5 የጥራጥሬ ሥርጭት መጠን በዞን ...................................................................4-17
ምስል 4-6 የAትክልት ምርት መጠን በዞን.......................................................................4-18
ምስል 4-7 የAትክልት ሥርጭት መጠን በዞን..................................................................4-18
- iv -
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ሠንጠረዥ
ሠንጠረዥ 2.1-1 የIትዮጵያ የግብርና ሥነምህዳር ቀጠና ክፍፍል .......................................2-2
ሠንጠረዥ 2.1-2 መሠረታዊ የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ የተፈጥሮ ሁኔታ መረጃ ...................................2-3
ሠንጠረዥ 2.1-3 የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ የግብርና ሥምህዳር ቀጠናዎች ..........................................2-3
ሠንጠረዥ 2.1-4 የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ የEርሻ መሬት ይዞታ ........................................................2-6
ሠንጠረዥ 2.2-1 የሰብል ምርት በክልል ............................................................................2-7
ሠንጠረዥ 2.2-2 የስብል Aጠቃቀም ..................................................................................2-8
ሠንጠረዥ 2.2-3 የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ ሰብል ልማት በዞን............................................................2-9
ሠንጠረዥ 2.3-1 በIትዮጵያ የግብርና ትምህርት የሚሰጥባቸው ተቋማት ..........................2-10
ሠንጠረዥ 2.3-2 በደ/ብ/ብ/ክ/ የግብርና ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ማሰልጠኛ የነበሩ
ተማሪዎች ብዛት..................................................................................2-11
ሠንጠረዥ 2.3-3 በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ የልማት ሠራተኛ ብዛትና AርሶAደር ጥመርታ ..................2-12
ሠንጠረዥ 2.5-1 ለደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ የግብርናና ገጠር ልማት Eስትራቴጂ Eቅድ የተመረጡ
ምርቶች፣ ስልታዊ ግብና የዝርዝር ስራ Eቅድ ........................................2-18
ሠንጠረዥ 2.5-2 የልማት ኮሪዶር Eቅድ..........................................................................2-20
ሠንጠረዥ 2.6-1 የIፋድ/Aሚፕ የተመረጡ ወረዳዎችና ምርቶች ......................................2-21
ሠንጠረዥ 2.6-2 በዓለም የምግብ ፕሮግራም ተሳታ ዩኒያኖች የተሰራጨ መገልገያዎች .......2-23
ሠንጠረዥ 2.6-3 የፕሮጀክት ወጪ ዝርዝር የበጀት ምንጭ ማጠቃለያ ...............................2-24
ሠንጠረዥ 2.6-4 የግብርና Eድገት ፕሮግራም ወረዳዎችና የተመረጡ ምርቶች ...................2-25
ሠንጠረዥ 2.6-5 የAርሶ Aደር ቡድኖች የስራ Aይነት Eና የፕሮጀክቱ ተባባሪዎች ...............2-27
ሠንጠረዥ 3.1-1 የIትዮጵያ የብርE ሰብል ምርትና የገበያ ሽያጭ መጠን.............................3-1
ሠንጠረዥ 3.1-2 የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ የብርE ሰብል ምርትና የሽያጭ መጠን................................3-2
ሠንጠረዥ 3.1-3 የበቆሎ ምርትና የገበያ ሽያጭ መጠን በክልልና ዞን/ልዩ ወረዳ....................3-4
ሠንጠረዥ 3.1-4 የጤፍ ምርትና የገበያ ሽያጭ መጠን በክልልና ዞን/ልዩ ወረዳ.....................3-6
ሠንጠረዥ 3.1-5 የIትዮጵያ የጤፍና በቆሎ ምርት ደረጃ ...................................................3-9
ሠንጠረዥ 3.1-6 የስንዴ ምርትና የገበያ ድርሻ በክልልና በዞን/ልዩ ወረዳ ..............................3-9
ሠንጠረዥ 3.1-7 በIትዮጵያ የጥራጥሬ ምርትና የገበያ ድርሻ ...........................................3-11
ሠንጠረዥ 3.1-8 በደ/ብብ/ሕ/ክ/ የጥራጥሬ ምርትና የገበያ ድርሻ........................................3-12
ሠንጠረዥ 3.1-9 የባቄላ ምርትና የገበያ ድርሻ በክልልና በዞን/ልዩ ወረዳ .............................3-13
ሠንጠረዥ 3.1-10 የቦሎቄ ምርትና የገበያ ድርሻ በክልልና በዞን/ልዩ ወረዳ .........................3-15
ሠንጠረዥ 3.1-11 የAተር ምርትና የገበያ ድርሻ በክልልና በዞን/ልዩ ወረዳ..........................3-16
ሠንጠረዥ 3.1-12 በIትዮጵያ የAትክልት* ምርትና የገበያ ድርሻ መጠን............................3-17
ሠንጠረዥ 3.1-13 በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ የAትክልት ምርትና የገበያ ድርሻ መጠን ........................3-17
ሠንጠረዥ 3.1-14 የጎመን ምርትና የገበያ መጠን በዞን.....................................................3-18
ሠንጠረዥ 3.1-15 በIትዮጵያ የቃሪያ ምርት የገበያ ድርሻ................................................3-20
ሠንጠረዥ 3.1-16 የቃሪያ ምርትና የገበያ ድርሻ በዞንና ልዩ ወረዳ.....................................3-21
-v-
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
- vi -
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
**** ****
- vii -
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ምEራፍ 1 መግቢያ
1.1 የጥናቱ ዳራ
በሚሊዮን የሚቆጠር የIትዮጵያ ህዝብ በየዓመቱ ሥር በሰደደ የምግብ Eጥረት ሲጠቃ ስለነበረ
የምግብ ዋስትናን ማሻሻል የIትዮጵያ ፌደራላዊ ሪፓብልክ መንግሥት ከፍተኛ ትኩረት
የተሰጠው የቆየ ጉዳይ ነው፡፡ Iትዮጵያ በነደፈችው የተፋጠነና ዘላቂ ልማት ለደህነት ቅነሳ Eቅድ
የተቀላጠፈ የግብርና ገበያ ሥርዓት Eንዲኖር የሚያስችል Eስትራቴጂ ተነድፏል፡፡ ይህም የምግብ
ዋስትናን የሚያሻሽል ከመሆኑም ባሻገር ገበያ መር ግብርናን ያስፋፋል፡፡ ስለሆነም የግብይት
ሥርዓትን በማሻሻል የግብርና ምርት የጥራት ቁጥጥርን ማስፋፋት፣ የገበያ መረጃ ሥርዓትን
መዘርጋት፣ ጉዳዩ የሚያገባቸውን Aካላት (ነጋዴዎች፣ ሕ/ሥራ ማህበራት/ ዩኒያኖች) Aቅም
ማጎልበትና የግብርና የሕ/ሥራ ማህበራትን ማስፋፋት ትኩረት ተሰጥቷል፡፡
በሚያዝያ 2008 (E.ኤ.A) የIትዮጵያ የምርት ገበያ ድርጅት ዘመናዊ በሆነ መንገድ የAምስት
የግብርና ምርት ውጤቶችን በማጫረት መገበያየት ጀምሯል፡፡ Eነዚህም የግብርና ምርት ውጤቶች
በቆሎ፣ ቦሎቄ፣ ስንዴ፣ Aተርና ቡና ናቸው፡፡ የIትዮጵያ የምርት ገበያ ድርጅት ዓላማ፡ 1)
ሚዛናዊና ግልጽ ግብይት ሥርዓትን ማስፋፋት፣ 2) የምርት ሥርጭትና ክፍፍልን ማሻሻል
(መገዘን፣ ማጓጓዝ፣ ወ.ዘ.ተ.)፣ 3) የጥራት ደረጃና ማረጋገጫ ሴርቲፍኬት Aሰጣጥ ሥርዓትን
በማስተዋወቅ በግብይት ውስጥ ሊከሰት የሚችለውን ሥጋት መቋቋም፣ Eና 4) ጠቃሚ የገበያ
መረጃ ማሰራጨት ናቸው፡፡ የገበያ ማEከላትን Eንዲሁም ለገበያ የሚቀርቡ ምርት ውጤቶች ቁጥር
የመጨመር Eቅድም ተጥሏል፡፡
የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ መንግሥት የEህል ሰንሎች በማምረት በሀገሪቱ በሦስተኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ ሲሆን
በክፍተኛ ፍራፍሬ፣ Aትክልትና ሥራሥር ተክሎችን በማምረትና ለገበያ በማቅረብ የታወቀ
ነው፡፡በሀገሪቱ በAለፉት Aሥር ዓመታት የነፍስ ወከፍ የብርE ሰብል ፍጆታ በ40% ጨምሯል፡፡
የAትክልትና ፍራፍሬ ፍላጎትና ፍጆታም Eንዲሁ Aድጓል፡፡ በመሆኑም የተፋጠነ ዘላቂ ልማት
ለድህነት ቅነሳ Eቅድ Eስትራቴጂ Eንደተመለከተው በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ የግብርና ግብይት ሥርዓት
ማሻሻል የተቀላጠፈ የግብርና ግብይት Eንዲሁም የAመጋጋብ ሥርዓትን የማበልጸግ AስተዋጽO
ይኖረዋል፡፡
ከዚህ ጋር በተያያዘ የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ በ2006 (E.ኤ.A) የግብርን ግብየት
ኤጀንሲን የክልሉን የግብርና ግብይት ሥርዓት ማሳደግ በሚያስችል መልኩ ተቋቁሟል፡፡
ኤጀንሲውም ክልላዊ የገበያ መረጃ ሥርዓትን በመዘርጋት የሚመለከታቸው Aካላትንና የሥራ
ኃላፊዎችን Aቅም በማጎልበት Eገዛ መስጠት ጀምሯል፡፡ ይሁንና Eልባት ሊሰጣቸው የሚገቡ ብዙ
ጉዳዮች Aሉ፡፡ ከEነዚህም የገበያ መሠረተ ልማትና ተቋማትን ማሻሻል፤ ለAርሶAደሩ ተገቢ
የድጋፍ Aገልግሎት ማስፋፋትና የሚመለከታቸው Aካላት Aቅም ማጎልበት ወ.ዘ.ተ. ይገኙበታል፡፡
1-1
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
የግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ከጥቅምት 2010 (E.ኤ.A) በኋላ በሁለት ተክፍሎ የግብርና ቢሮ
Eና የግብይትና ሕ/ሥራ ቢሮ በመሆን Eንደገና ተዋቀረ፡፡ በዚሁ መነሻ ታህሣሥ 2101 (E.ኤ.A)
በተካሄደ ስብሰባ በቃለ ጉባኤ Eንደተመከተው በግብይትና ሕ/ሥራ ቢሮ (የግብይት የሥራ ሂደት
Eና የሕ/ሥራ ልመት የሥራ ሂደት) በግብርና ቢሮ (የኤክስቴንሽን የሥራ ሂደት) የጥናቱ Aቻ
ድርጅቶች Eንዲሆኑ መረጋገጫ ተሰጥቷል፡፡ (በEዝል 3 ይመልከቱ)፡፡
1-2
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
በIትዩጵያ በኩል
1. የግብርና ቢሮ ኃላፊ (ስብሳቢ)
2. የግብይትና ሕ/ሥራ ቢሮ
3. የግብይት የሥራ ሂደት፣ የግብይትና ሕ/ሥራ ቢሮ
4. ሕ/ሥራ ልማት የሥራ ሂደት፣ የግብይትና ሕ/ሥራ ቢሮ
5. ኤክስቴንሽን Aገልግሎት የሥራ ሂደት፣ የግብርና ቢሮ
6. ቅድመ ማስጠንቀቂያና የምግብ ዋስትና የሥራ ሂደት፣ የግብርና ቢሮ
7. ፋይናንስና Iኮኖሚ ልማት ቢሮ
8. የክልሉ መንገዶች ባለሥልጣን
9. ሌሎች በሊቀመንበሩ በኩል የሚወከሉ የሚመለከታቸው ድርጅቶች
በጃፓን በኩል
1. የጃፓን የጥናት ቡድን
2. ጃይካ የIትዮጵያ ጽ/ቤት
1-3
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
1.6.2 ምEራፍ 2
(1) በሁለተኛ ዓመት የተካሄደ መስክ ሥራ (ጥር --ነሐሴ 2011 E.ኤ.A)
ሀ) የሙከራ ትግበራ ፕሮጀክቶች ሰነድና ጊዜያዊ የመሪ Eቅድ Eስትራቴጅዎች ያካተተ
መሸጋገሪያ ሪፖርት (1) ለEስትሪንግ ኮሚቴ መግለጽና መወያየት
ለ) ለሙከራ ትግበራ ፕሮጀክቶቹ Aቻ ባለሙያዎች ምደባ ማካሄድ
ሐ) Aሥሩን የሙከራ ትግበራ ፕሮጀክቶች ተግባራዊ ማድረግ መጀመር
መ) የመነሻ ዳሰሳ ጥናት ማካሄድ
ሠ) የሥራ Aፈጻጸም ሪፖርት (2) የሙከራ ትግበራ ፕሮጀክቶች Aፈጻጻም በማካተት
ማዘጋጀት Eንዲሁም ለEስትሪንግ ኮሚቴ ማቅረብና መወያየት፡፡ ይህም በሚያዝያ 2011
(E.ኤ.A) ተካሂዷል፡፡
ረ) በሌሎች Eርዳታ ሰጪ ድርጅቶች ድጋፍ ከሚካሄዱ ፕሮጀክቶች ጋር የሚኖረውን የሥራ
ትብብር ማመቻቸት (ዓለም የምግብ ፕሮግራም/ግዢ ለልማት፣ ዓለም ባንክ/ የግብርና
Eድገት ፐሮግራም፣ ዓለም Aቀፍ ገንዘብ ለግብርና ልማት/ የግብርና ግብይት ማሻሻያ
ፕሮጀክት)
ሰ) በIትዮጵያ ምርት ገበያ ድርጀትና ከድርጅቱ ውጪ ያለውን የስንዴ ጥራት ማወዳደሪያ
ሙከራ ተግባራዊ ማድረግ
ሸ) የፕሮጀክት Eቅድ ዝግጅት መርህ ማዘጋጀት
ቀ) በሁለተኛ ዓመት የተካሄደ የመስክ ሥራ ውጤቶችን በማጠናቀር መሸጋገሪያ ሪፖርት
(2) ማዘጋጀት፤ ለEስትሪንግ ኮሚቴ ነሐሴ 2011 (E.ኤ.A) በማቅረብ መግለጫ በመስጠት
ውይይት ተካሂዷል፡፡
1-4
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ተግባራዊነቱን መከታተል
ለ) ከሙከራ ትግበራ ፕሮጀክቶች የተገኘውን ውጤትና ተሞክሮ ግልጽ ለማድረግ የውስጥ
ግምገማዎችን ማካሄድ
ሐ) ለIትዮጵያ ምርት ገበያ ድርጅት የቀረበ ቴክኒካዊ ሀሳብ፤ በIትዮጵያ ምርት ገበያ
ድርጀትና ከገበያ ድርጅቱ ውጪ ያለውን የስንዴ ጥራት ማወዳደሪያ ጥናት ሪፖርት
ለድርጅቱ ዋና መሥሪያ ቤት ቀርቧል፡፡ የጥናቱን ውጤት በመጠቀም የIትዮጵያ ምርት
ገበያ ድርጀት ስንዴ Aጫርቶ የማገበያት ሥራውን Eንዲያስቀጥል ከጥናት ቡድኑ ሀሳብ
ተሰጥቷል፡፡
መ) የመሪ Eቅዱን መሠረታዊ መርሆችን Aጠናቆ የመለየት Eንዲሁም ከሙከራ ትግበራ
ፕሮጀክቶች በተገኘው ውጤትና ተሞክሮ ተመስርቶ ጊዜያዊ የፕሮጀክት Eቅዶችን
ማዘጀት፡፡
ሠ) የሥራ Aፈጻጻም ሪፖርት (3) ማዘጋጀትና በመጋቢት ወር 2012 (E.ኤ.A) ለAስትሪንግ
ኮሚቴ ማቅረብ፣ ገለፃና ውይይት ማድረግ
ረ) የስልጠና Eና የኤክስቴንሽን Aጋዥ ማስተማሪያ ቁሳቁሶችን (መስል፣ ፖሰተር፣ ወ.ዘ.ተ)
የማዘጋጀት ሥራ ማጠቃለል፡፡
በምEራፍ 5 በመጀመሪያው ክፍል የመሪ Eቅዱ የተዘጋጀበት ሂደት ተብራርቷል፡፡ የልማት ዓላማና
የAፈጻጸም ዘዴ (ሁለንትናዊ በሆነ መንገድ Eሴት መጨመር፣ የገበያ መሠረተ ልማት፣ የገበያ
መረጃ Aገልግሎት Eና የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች Aቅም ማሻሻያ ጥረት ተደጋጋፊነት በAለው
መንገድ ማስኬድ) በቀጣይነት ቀርቧል፡፡ ከዚያም በኋላ የAራቱ ሥራ ዘርፎች የልማት
Eስትራቴጂ፤ (1) የገበያ መረጃ Aገልግሎት ሥርዓት ማጠናከር፣ (2) ተጨማሪ Eሴት ያለው
ገበያን ማስተዋወቅ ትረፋማነትን ማሳደግ፣ የግብይት ተግባራትን ለማቀላጠፍ የሚረዳ የገበያ
መሠረተ ልማትን ማሻሻል፣ Eና የግብርና ግብይት ተቋማዊ ሥርዓት ማስተካከያና Aቅም ግንባታ
1
ሴሚናሩ በመጀመሪያ ነሐሴ 2012 (E.ኤ.A) ለማካሄድ ታስቦ ነበር፡፡ ይሁንና በጠቅላይ ሚኒስቴሩ ከዚህ ዓለም በሞት መለየት
ወደ ጥቅምት ወር 2012 (E.ኤ.A) ተሸጋግሯል፡፡
1-5
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
1-6
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
በIትዮጵያ የሰብል ልማት በዓመታዊ የዝንብ ስርጭት ላይ በAብዛኛው የተመሠረተ ነው፡፡ በምስል
3 ላይ Eንደተመለከተው መኸር Eና በልግ የሚባሉ ሁለት ዋኝኛ የዝናብ ወቅቶች Aሉ፡፡ መኸር
ረዥሙ የዝናብ ወቅት ሲሆን ከሰኔ Eስከ መስከረም ያለውን ጊዜ ይሸፍናል፡፡ በልግ Aጭሩ የዝናብ
ወቅት ሲሆን ከመጋቢት Eስከ ግንቦት ያለውን ጊዜ ያሸፍናል፡፡ Aብዛኛው የሀገሪቱ ክፍል የመኸር
Eና በልግ የዝናብ ወቅቶች ያሉት ሲሆን የሚጀምሩበትም ጊዜ ይለያያል፡፡ በሰሜን የመኸር ወቅት
ቀደም ብሎ በሰኔ ወር Aጋማሽ Aካባቢ የሚጀምር ሲሆን በደቡብ Eስከ ጥቅምት ወር ዘግይቶ
ይጀምራል፡፡ በሀገሪቱ ውስጥ በከፍተኛ Aካባቢዎች ያለው የሰብል ልማት በAብዛኛው ከመኸር
ዝናብ ጋር ተያያዥነት Aለው፡፡
2-1
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
በIትዮጵያ የግብርና ሥነምህዳር የሚወሰነው በመሬት ከፍታ ላይ ተመሥቶ ነው፡፡ ከዚህ በታች
Eንተጠቀሰው 6 ዋና ዋና የሥነምህዳር ቀጠናዎች Aሉ፡፡ ከስድሰቱ ቀጠናዎች ሦስቱ ዋንኛ የEህል
ሰብል Aብቃይ ናቸው፡፡ Eነርሱም ቆላ፣ ወይናደጋ Eና ደጋ ይባላሉ፡፡ በተለይም ወይናደጋ Eና
ደጋ ለEህል ምርት ምቹ ሲሆኑ ስንዴ፣ ጤፍና በቆሎ የሚመረትባቸው Aካባቢዎች ናቸው፡፡
4 ደጋ 2300 < 3200 ሜትር ከባህር ወለል በላይ ገብስ፣ ስንዴ፣ የቅባት Eህሎች፣ ጥራጥሬ
ከፍተኛ
መሬት
5 ውርጭ 3200 < 3700 ሜትር ከባህር ወለል በላይ ገብስ
ምንጭ: Data from CSA, EDRI, IFPRI; Atlas of the Ethiopian Rural Economy
የደ/ብ/ብ/ሕ/ክልል
የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ የሚገነው በሀገሪቱ ደቡባዊና ደቡብ-ምEራብ Aካባቢ ነው፡፡ ክልሉም 4.43-8.53
ድግሪ ሰሜናዊ ላቲቱዩድና 34.88-39.14 ደግሪ ምሥራቃዊ ሎንግቱዩድ ማካካል ይገኛል፡፡ ክልሉን
ኬንያ በስተደቡብ፣ ሱዳን በደቡባዊ ምEራብ፣ ጋምቤላ ክልል በስተሰሜናዊ ምEራብ Eና Oሮሚያ
በስተሰሜናዊ ምEራብ፣ በሰተሰሜን Eና ምሥራቅ ያዋሱኑታል፡፡ Aጠቃላይ የክልሉ ቆዳ ስፋት
110,932 Eስኩዌር ኪ.ሜትር የሚገመት ሲሆን የሀገሪቱን 10% ያህል ይሆናል፡፡ የክልሉ
መሠረታዊ የተፈጥሮ ሁኔታ መረጃ Eንሚከተው ተመልከቷል፡፡
2-2
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ክልሉ ከዚህ በታች Eንተገለጸው 5 የግብርና ሥነምህዳር ቀጠናዎች Aሉት፡፡ Eነርሱም ከፊል
በረሃ፣ ቆላ፣ ወይናደጋ፣ ደጋና ውርጭ የሚባሉ ሲሆን 350 Eስከ 4200 ሜትር ከባህር ወለል
መካከል ይገኛሉ፡፡ Aብዛኛው የክልሉ Aካባቢ 80% የሚሆነው ቆላ Eና ወይና ደጋ Aካባቢ ይገኛል፡፡
በመሆኑም ከዚህ በታች Eንተመለከተው በክልሉ ብዙ Aይነት ስብሎች ይለማሉ፡
2-3
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
Aማካይ የመሬት
ተ.ቆ. ቀጠና Aካባቢ ተስማሚ ሰብሎች
የAየር ሙቀት ከፍታ
222
0.2 7.5-12.5 3000 - - በንስ፣ ዳጉሳ
5 ውርጭ Eስኩዌር
% ድግሪ ሴ.ግሬድ 3500 ሜ - Aተር፣ ባቄላ፣ ተልባ፣ ድንች፣ Eንሰት
ሜትር
ምንጭ: የIትዮጵያ የAየር ንብረትና የግብርና ሥነምህዳር ሀብት (NMSA 1996 E.ኤ.A)
የየክልሉ የህዝብ Eድገት ደረጃ (%) የህዝብ ብዛት ነጥብ ካርታ (1 dot=500 people)
ምንጭ: CSA, EDRI, IFPRI; Atlas of the Ethiopian Rural Economy
ምስል 2.1-2 ብሔራዊ የህዝብ ብዘት ሁኔታ
የደ/ብ/ብ/ሕ/ክልል
የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ 13 ዞኖችና 8 ልዩ ወረዳዎች፣ 126 ወረዳዎች Eና 3678 የገጠር ቀበሌዎች ነበሩት፡፡
ከተማ በተመለከተ 22 የከተማ Aስተዳደሮች Eና 114 ምስክርነት ያገኙ በማዘጋጃ ቤት የሚተዳደሩ
ከተሞች ያሉ ሲሆን በሥራቸው 238 የከተማ ቀበሌዎች2 ይዘዋል፡፡ Aጠቃላይ የህዝብ 15,760,743
ሲሆን ወደ 50.2% ሴቶች ሲሆኑ 91% የሚሆነው በገጠር ነዋሪ ነው፡፡ ክልሉ ከሀገሪቱ ህዝብ ወደ 20%
የያዘ ሲሆን በህዝብ ብዛትም ከOሮሚያና Aማራ ክልሎች በመቀጠል በሦስተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡
የክልሉ ህዝብ በAብዛኛው በወጣት የተዋቀረ ነው፡፡ ከ15 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናት 45%
የሚሆነው የክልሉን ህዝብ ይሸፍናሉ፡፡ ከ65 ዓመት በላይ በሆነ የEድሜ ክልል ያሉ 2.2% ብቻ
ይሆናሉ፡፡ ከ15-64 ዓመት የEድሜ ክል ያሉ 52.8% ናቸው፡፡ Aማካይ የቤተሰብ ብዛት 4.6 ሰው
ሲሆን Aማካይ የህዝብ ጥግግት 142 ሰው በAንድ Eስኩዌር ኪ.ሜትር ነው፡፡
1
በዚህ ክፍል የተጠቀሱት ቁጥሮች በሙሉ የተገኙት ከዓለም የልማት ጠቋሚ መረጃ፤ መስከረም 2009 (E.ኤ.A)
2
ምንጫ፡ ደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ ክልላዊ Eስታስቲክስ Aብስትራክት (2006-07 E.ኤ.A), ፋይናንስና Iኮኖሚ ልማት ቢሮ፤ ሰኔ 2007 (E.ኤ.A). 4
ለልዩ ወረዳዎች Aማሮ፣ ቡርጂ፣ ደራሼና ኮንሶ) ተዋህደው የሰገን Aካባቢ ዞን ከታህሣሥ 2011 (E.ዘ.A) መስርተዋል፡፡ ከነኀሴ 2011 (E.ኤ.A)
ጀምሮ የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ 14 ዞኖችና 4 ልዩ ወረዳዎች Aሉት
2-4
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
>80
70-74
60-64
የEድሜ ቡድን
50-54
Male Female
40-44
30-34
20-24
10-14
0-4
-21.0 -18.0 -15.0 -12.0 -9.0 -6.0 -3.0 0.0 3.0 6.0 9.0 12.0 15.0 18.0
የህዝብ ብዛት %
ኢትዮጵያ
ኦሮሚያ
አማራ
< 0.5 ha
ደ/ብ/ብ/ሕ/ክ
0.5 - 1 ha
ትግራይ
1 - 2 ha
አዲስ አበባ
ቤንሻንጉል 2 - 5 ha
ሶማሌ 5 - 10 ha
አፋር 10 ha <
ሐረሪ
ድሬዳዋ
ምንጭ: ማEከላዊ Eስታስቲክስ ባለሥልጣን "የግብርና ናሙና ዳሰሳ ጥናት 2005/06 (E.ኤ.A)"
የደ/ብ/ብ/ሕ/ክልል
የክልሉ የEርሻ መሬት ይዞታ Eጅግ Aነስተኛ ከመሆኑም በላይ የተቆራረጠ ነው፡፡ Eንደ ማEከላዊ
Eስታስቲክስ ባለሥልጣን መረጃ መሠረት 50% የሚሆነው የክልሉ AርሶAደር ቤተሰብ ከ0.5 ሄ/ር
በታች የመሬት ይዞታ Aለው፡፡ ለAነስተኛ የተቆራረጠ የEርሻ መሬት ይዞታ መኖር ከፍተኛ የህዝብ
ብዛት መጨመር በምክንያትነት የሚጠቀስ ጉዳይ ነው፡፡
2-5
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
በAለፉት 6 ዓመት የታየው የዋጋ ንረት ከዚህ በታች ተመልክቷል፡፡ በ2003 (E.ኤ.A) የተከሰተው
ድርቅ በIትዮጵያ Iኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ተጽEኖ Aስከትሏል፡፡ በመሆኑም የዋጋ ንረቱ በ2004
(E.ኤ.A) ቀንሷል፡፡ ይሁንና የዋጋ ንረቱ ከዓመት ወደ ዓመት Eየጨመረ ይገኛል፡፡ በ2008 (E.ኤ.A)
የዋጋ ንረቱ ክፍተኛ በመሆኑ 29% የደረሰ ሲሆን ከAለፈው ዓመት በ1.7 Eጅ በልጧል፡፡
40
% Aጠቃላይ ብርሔራዊ ምርት
35
30
ዓመታዊ %
25
የዕቃና አገልግሎት
20 ወጪ ንግድ
የዕቃና አገልግሎት
15 ገቢ ንግድ
10
ዓመት (E.ኤ.A) 2000 2001 2002 2003 2004 2005 2006 2007 2008
ዓመት (E.ኤ.A)
ምስል 2.1-5 የዋጋ ንረቱ Aኳኋን ምስል 2.1-6 የውጪና የገቢ Eቃዎችና
(2003-08 E.ኤ.A) Aገልግሎቶች Aኳኋን (2000-08 E.ኤ.A)
ከዚህ በላይ የየዓመቱ Aጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት የውጪና ገቢ Eቃዎችን Aገልግሎቶች
ጥመርታ ቀርቧል፡፡ የውጪ ንግድ ጥመርታ ከገቢ ንግድ ጥመርታ Aንፃር ዝቅተኛ ሲሆን ለAለፉት
10 ዓመታት ከ13%-15% ልዩነት Aሳይቷል፡፡ ዋንኛ የወጪ ንግድ ምርቶች ቡናና የቅባት Eህሎች
ናቸው፡፡ ነገር ግን የEነዚህ ምርቶች በቀላሉ የዓለም ገበያ ሁኔታና የAየር ፀባይ ተጽEኖ
ይደርስባቸዋል፡፡
2-6
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ሰብል ልማት የAትዮጵያ ግብርና ልማት ዋንኛ Aካል ሲሆን Aብዛኛው ህዝብ መተደዳሪያ ነው፡፡
የሰብል ልማት በሀገሪቱ ሶሽዮ Iኮኖሚ ያለው ሚና የጎላ ሲሆን ዋንኛ የምግብ ምንጭ በመሆን
ለIንዲስትሪ በጥሬ Eቃነት Eንዲሁም ለውጪ ምንዛሪ ግኝት AሰተዋጽO Aለው፡፡ የሰብል ልማት
በAብዛኛው በAነስተኛ ባለይዞታ AርሶAደሮች (Aነስተኛ ባለይዞታ AርሶAደሮች 95% የሀገሪቱን
የሰብል ምርት ያመርታሉ) በዝናብ ላይ በመመርኮዝ ባህላዊ በሆነ መንገድ ነው የሚያመርቱት፡፡
ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችና ግብAት Aጠቃቀም በዝቅተኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ ሲሆን ምርታማነትም
Aነስተኛ ነው፡፡ ይህም በመሆኑ የAርሶAደር ቤተሰብ ገቦ ዝቅተኛ ነው፡፡
በIትዮጵያ የብርE ሰብሎች (በቆሎ፣ ማሽላ፣ ስንዴ፣ ገብስና ጤፍ) ከፍተኛ ድርሻ Aላቸው፡፡
ጥራጥሬ፣ ቅባት Eህል፣ ሥራሥር፣ Aትክልትና ቋሚ ሰብሎች (ቡና፣ ፍራፍሬ፣ ወ.ዘ.ተ.)
በተለያየ ደረጃ የሚመረቱ ሲሆን በህብረተሰቡ መተዳደሪያነት ከሚሰጡት ጥቅም Aኳያ ጉልህ ሚና
Aላቸው፡፡
በሀገሪቱ ምEራባዊ በኩል ቤንሻንጉል ጉሙዝ፣ ጋምቤላ፣ የOሮሚያ ምEራብ ክፍል፣ Aማራ፣
ደ/ብ/ብ/ሕ/ክ Eና ትግራይን የያዘ ክፍል ዋንኛ የሰብል ልማት የሚካሄድባቸው Aካባቢዎች ናቸው፡፡
የሚከተለው ሠንጠረዥ የክልሎችን የሰብል ልማት ሁኔታን ያሳያል፡፡
2-7
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
በAነስተኛ AርሶAደሮች የሚካሄደው የሰብል ልማት በAብዛኛው ለቤት ውስጥ ፍጆታ የሚመረት
ሲሆን ለሽያጭ የሚቀርበው የተወሰነ ነው፡፡ ከዚህ በታች በሠንጠረዥ Eንደተመለከተው የሰብል
ምርት Aጠቃላይ መረጃ መሠረት ዋንኛ የምግብ ሰብል (ብርE ሰብልና ጥራጥሬ) ወደ 60-65%
የሚሆነው ምርት ለቤት ውስጥ ፍጆታ የሚውል ሲሆን 15-20% የሚሆነው ብቻ ለገበያ
ይቀርባል፡፡ Aትክልትና ሥራሥር ተክሎችን በተመለከተ 16-19% የሚሆነው ለሽያጭ ይቀርባል፡፡
የቅባት Eህልና ቋሚ ሰብሎች በAብዛኘው ለሽያጭ የሚመረቱ ሰሆን 37-52% የሚሆነው ለገበያ
ይቀርባል፡፡
ሠንጠረዥ 2.2-2 የስብል Aጠቃቀም
Aጠቃቀም በመቶኛ
የሰብል Aጠቃላይ የጉልበት
ዓይነት ምርት (ቶን) የቤት ውስጥ የEንስሳት
ሽያጭ ዘር ዋጋ ሌሎች
ፍጆታ መኖ
በዓይነት
በርE ሰብል 14,496,406 65.59 15.75 13.84 1.25 0.57 3.00
ጥራጥሬ 1,964,630 60.90 21.03 15.11 0.75 0.33 1.88
የቅባት Eህል 655,704 32.89 51.84 12.40 1.42 0.10 1.35
Aትክልት 598,857 77.67 18.93 1.15 0.36 0.11 1.78
ሥራሥር
1,213,604 71.88 16.33 9.76 0.30 0.53 1.19
ተክል
ቋሚ ሰብል 1,872,695 57.60 37.42 0.92 0.60 0.77 2.69
ምንጭ: ማEከላዊ Eስታቲስቲክስ ባለሥልጣን "የግብርና ናሙና ቅኝት 2008/09 (E.ኤ.A) ጥራዝ. VII (ቡልቲን 446)"
በሠንጠረዥ 2.2-1 Eንደተመለከተው የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ በሰብል ምርት የጎላ ድርሻ Aለው፡፡ የብርE
ሰብልና ጥራጥሬ በተመለከተ የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ 8.6% Eና 9.3% ድርሻ Eንደቅድመ ተከተል Aለው፡፡
Aትክልት፣ Eንደቡና፣ ፍራፍሬና Eንሰት የመሳሰሉ ቋሚ ሰብሎች ልማት Aስመልክቶ ክልሉ
ከፍተኛ ድርሻ ያለው ሲሆን ከሀገሪቱ ምርት 45.6% Eና 49.9% ድርሻ Eንደቅድመ ተከተሉ
Aለው፡፡
በክልሉ ውስጥ በተፈጥሯዊ ሁኔታን መሠረት በማድረግ የተለያየ Aስተራረስ ዘዴን በመጠቀም
የሰብል ልማት ይካሄዳል፡፡ ከተወሰነ የEርሻ መሬት የሚገኘውን ምርት ለማሳደግ ሲባል የብዙ
ሰብሎችን ልማት በAንድ ወቅት ማካሄድ የተለመደ ነው፡፡ በAብዛኛው የተለመደው መንቲያ ሰብል
ልማት፣ በቅይጥ ሰብል ልማት፣ Aንዱ ሰብል ከAሸተ በኋላ ሰይሰበሰብ በሥሩ ሌላ ሰብል መዝራት
Eና ሰብል Aቀያይሮ/Aዘዋውሮ መዝራት በስፋት የተለመዱ ናቸው፡፡
ከብርE ሰብል በቆሎ፣ ጤፍ፣ ስንዴ፣ ገብስና ማሽላ በክልሉ የሚመረቱ ዋንኛ ሰብሎች ናቸው፡፡ ጥራጥሬ፣
የቅባት Eህል፣ ፍራፍሬ፣ Aትክልት፣ ቅመመቅመም በክልሉ የተለያየ Aካባቢዎች ይመረታሉ፡፡ ቡና
ለሀገሪቱ ሆነ ለክልሉ Eጅግ ከፍተኛ የIኮኖሚ ጠቄሜታ ያለው ሰብል ነው፡፡ የክልሉ የሰብል ልማት በዞን
የሚገልጽ በሚቀጥለው ሠንጠረዥ ተመልክቷል፡፡
2-8
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ ሃዲያ ዞን በEህል ሰብል ልማት የሚታወቅ ሲሆን የስንዴ፣ በቆሎ፣ ጤፍና ጥራጥሬ
ምርት ከAካባበው ፍጆታ በላይ የሚመረት በመሆኑ በብዛት በክልሉ ውስጥና ከክልሉ ወጪ ለገበያ
ይውላሉ፡፡
በስተምሥራቅ የሚገኘው የክልሉ Aካባቢ፤ ሲዳማና ጌድO ዞኖች በቅይጥ Eርሻ ቡና፣ Eንሰት፣
ሥራሥር፣ ፍራፍሬና Aትክልት በማምረት ይታወቃሉ፡፡ ሲዳማና ጌድO ስፔሻሊቲ የሲዳማ ቡና
Eና የይጋጨፌ ቡና በማምረት ዝነኛ ናቸው፡፡
በክልሉ ሰሜናዊ Aካባቢ በቆሎ፣ ስንዴና ጤፍ በትርፍነት ይመረታል፡፡ ይህም Aካባቢ ከፍተኛ
የAትክለልት ልማት የሚካሄድበት ሲሆን የጉራጌ ጎመንና በርበሬ በማመረት ጉልህ ሥፍራ Aለው፡፡
ለAዲስ Aበባ Eና ሻሽመኔ ገበያዎች ለሽያጭ ይቀርባሉ፡፡
ማEከላዊ የክልሉ Aካባቢ Eንደጎዳሬ Eና ስኳር ድንች የመሳሰሉ የሥራሥር ተክሎች በትርፍነት
ያመርታል፡፡ የተወሰነ የምርት ውጤቶችንም ለAዲስ Aበባ ገበያ ይቀርባል፡፡ ድቡልቡል ድንችም
በክልሉ በስፋት የሚመረት ሲሆን ከምባታ ጠምባሮ፣ ሃዲያ፣ ጉራጌ፣ ሲልጤ Eና ወላይታ ዞኖች
የገላ ድርሻ Aላቸው፡፡
ምEራባዊ የክልሉ Aካባቢዋች በጫካ ቡና Eና የጫካ ማር በማመረት ዝናን ያተረፉ ናቸው፡፡ የዚህ
Aካባቢ ቡና የከፋ Eና የጅማ ቡና በመባል ለሽያጭ ይቀርባል፡፡
የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ በፍራፍሬ ምርት ታዋቂ ነው፡፡ ሙዝ፣ Aቮካዶ፣ ማንጎ፣ Aናናስ፣ ፓፓያ በማምረት
ከፍተኛ የሀገሪቱን ገበያ ድርሻ ይይዛል፡፡ በተለይም የAርባምንጭ የሙዝ ምርት በሀገሪቱ በከተሞች
(Aዲስ Aበባ፣ ናዝሬት፣ ሻሽመኔ፣ ሃዋሳ፣ ወ.ዘ.ተ) የሚገኘውን ገበያ በበላይነት ተቆጣጥሯል፡፡
Eንሰት ዋንኛ የምግብ ሰብል ሲሆን የክልሉ መካከለኛና ከፍተኛ ቦታዎች የEለት ተለት Aመጋገብ
Aካል ነው፡፡ ሲዳማ፣ ጌድO፣ ሸከና ደውሮ ዞኖች Eንዲሁም Aማሮ Eና ኮንታ ልዩ ወረዳዎች በብዛት
Eንሰት ያመርታሉ፡፡ ቆጮ Eና ቡላ በመባል የሚታወቁ የEንስት ምርት ውጤቶች በክልል ውስጥና
ከክልል ውጪ ለገበያ ይቀርባሉ፡፡
2-9
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
2 - 10
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
የግብርና ቴክኒክ ሙያ ትምህርት ስልጠና ፕሮግራም የሚካሄደው (1) Eንስሳት Eርባታ፣ (2)
ሰብል ልማት፣ (3) የተፈጥሮ ሀብት ልማት፣ (4) የEንስሳት ጤና፣ Eና (5) ሕ/ሥራ ሲሆኑ የ2
ዓመት የክፍል ውስጥ ስልጠናና የ8 ወር የመስክ ስልጠና ከተሰጠ በኋላ በዲፕሎማ ደረጃ
ይመረቃሉ፡፡ ከምረቃ በኋላ Eነዚህ ሰልጣኞች በክልል ግብርና ቢሮ በኩል ተቀጥረው በልማት
ሠራተኛነት ወደ ቀበሌዎች Eና/ ወይንም ገበሬ ማስልጠኛ ማEከላት ተመድበው ለAርሶAደሩ
የቴክኒክ ስልጠና መስጠትና የሙያ Eገዛ ያደርጋሉ፡፡
ሠንጠረዥ 2.3-2 በደ/ብ/ብ/ክ/ የግብርና ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ማሰልጠኛ የነበሩ ተማሪዎች ብዛት
ዲፓርትመንት
ድምር
የማሰልጠ Eንስሳት ሳይንስ Eጽዋት ሳይንስ የተፈጥሮ ሀብት
ኛ ስም ድም ወን ድም ወን ድም ወን ድም
ወንድ ሴት ሴት ሴት ሴት
ር ድ ር ድ ር ድ ር
ዲላ 381 106 487 463 94 557 454 42 496 1,298 242 1,540
ሚዛን 485 119 604 531 61 592 601 45 646 1,617 225 1,842
ወላይታ 336 73 409 370 55 425 289 35 324 995 163 1,158
ድምር 1,202 298 1,500 1,364 210 1,574 1,344 122 1,466 3,910 630 4,540
ምንጭ: ዓመታዊ የትምህርት Aብስትረክት 2000 ዓ/ም (2007/08 E.Aረ.A) ትምህርት ሚኒስቴር
በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ Aማካይ የገበሬ ማስልጠኛ ሽፋን በ2010 (E.ኤ.A) 52% ነበረ፡፡ ሽፋንን በተመለከተ
በክልሉ ውስጥ ከፍተኛ ልዩነቶች ታይተዋል፡፡ በደቡብ Oሞ ዞን 20% የነበረ ሲሆን ከምባታ
ጠምባሮ ዞን 90% ደርሷል፡፡ በ2006/07 (E.ኤ.A) በAጠቃላይ 12800 የልማት ሠራተኞች የነበሩ
ሲሆን የልማት ሠራተኛና የAርሶAደር ጥመርታ 1፡199 ነበር፡፡ በAምስት ዓመት ጊዜ ውስጥ
የልማት ሠራተኛና የAርሶAደር ጥመርታ በ 1/3 ቀንሷል፡፡
2 - 11
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ክልል
ጉራጌ
ስሊጤ
ሃዲያ
ከምባታ ጠምባሮ
ወላይታ
ሲዳማ
ጌዴO
ጋሞጎፋ
ዳውሮ
ከፋ
ሸካ
ቤንች ማጂ
ደቡብ Oሞ
Aላባ
የም
ኮንታ
ባስኬቶ
Aማሮ
ቡርጂ
ደራሼ
ኮንሶ
0 10% 20% 30% 40% 50% 60% 70% 80% 90% 100%
ምንጭ: የጃይካ ጥናት ቡድን፤ ከግብርና ኤክስቴንሽን Aገልጎሎት የሥራ ሂደት የተገኘ መረጃ፤ ደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/
ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ 2010 (E.ኤ.A)
ምስል 2.3-1 የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ የገበሬ ማስልጠኛ ማEከላት ሽፋን
2 - 12
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
የግንቦት 2010 (E/ኤ/A) ሀገር Aቀፍ ምርጫ ተከትሎ ጥቅምት 2010 (E.ኤ.A) የAቶ መለስ
መንግሥት ለ3ኛ ጊዜ ሥልዓን ይዞል፡፡ የግብርናና ገጠር ልማት ሚኒሰቴር Eንደገና ተዋቅሮ
የግብርና ሚኒስቴር የተባለ ሲሆን ቀደም ሲል በግብናና ገጠር ልማት ሚኒስቴር ሥር የነበረው
የገጠር ልማት ዘርፍ ወደ ሌሎች ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች ተዘዋውሯል፡፡ በቀድሞ ግብርናና
ገጠር ልማት ሚኒስቴር ሥር የነበረው የግብይት የሥራ ከፍል ወደ ንግድ ሚኒስቴር ተዛውሯል፡፡
3
Eስከ መስከረም 2010 (E.ኤA)
2 - 13
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
የግብይትና ሕ/ሥራ ቢሮ በAዲስ መልክ መደረጃትን ተከትሎ በዞንና በወረዳ ደረጃ የግብይትና
ሕ/ሥራ ጽ/ቤቶች ተዋቅረው በAብዛኛው Aዲስ ጽ/ቤት ከፍተዋል፡፡ ነገር ግን በበጀት Eጥረት የተነሳ
ለAብዛኛው የወረዳ ግብይትና ሕ/ሥራ ጽ/ቤቶች Aስፈላጊ የሆኑ ቁሳቁሶEና መገልገያዎች
Aልተሟሉም፡፡
2 - 14
ደ/ብ/ብ/ሕክ/ ግብርና ቢሮ
ግዥ፣ ይናነስና ንብረት Aስተዳደር (36) የልማት Eቅድ፣ ክትትልና ግብረ መልስ
ደጋፊ የሥራ ሂደት (14)
2 - 15
ስነፆታ (3)
* የሠራተኛ ብዛት (በጥር 2011 E.ኤ.A) ያለው በቅንፍ ውስጥ ( )
** ነጥብ የተደረገበት ክፍል በAብዛኛው በራሱ ይሠራል
Eርሻ ምርምረ የመስኖ ተፈጥሮ ሀብትና የግብርና ቅድመ ቡና ሻይ ልማት የEንስሳት ሰብል ልማት
Iኒስቲቱት ልማትና የAካባቢ ጥበቃ ግብAት ዋና ማስጠንቀቂያና ኤክስቴንሽን ዋና ሀብት ልማት ዋና የሥራ
(NR) Aስተዳደር (18) የሥራ ሂደት ምግብ ዋስትና የሥራ ሂደት ኤከክስቴንሽን ሂደት (11)
ኤጀንሲ መሬት (11) ዋነ የሥራ ሂደት (9) ዋና የሥራ
(NR) Aስተዳደር (34) ሂደት (12)
ውስ Oዲት ደጋፊ የሥራ ሂደት (2) የሰው ሀብት ልማትና Aስተዳዳር የሥራ
ሂደት (3)
2 - 16
የግብርና ግብይት ዋና የሥራ ሂደት ሕ/ሥራ ልማት ዋና የሥራ ሂደት
(ድምር 23) (ድምር 26)
የሥራ ሂደት ባለቤት (1) የሥራ ሂደት ባለቤት (1)
ጥራት ቁጥጥር (6) የሕ/ሥራ ማደራጃ (6)
ገበያ ማስፋፊያ ትስስር (8) የሕ/ሥራ ማስፋፊያ (9)
መረጃ (2) ሕ/ሥራ Oዲት (4)
የድጋፍ ሠራተኛ (6) የድጋፍ ሠራተኛ (6)
ሪፎርም ከተሞች ግብይትና ሕ/ሥራ ወረዳ ግብይትና ሕ/ሥራ * የሠራተኛ ብዛት (በጥር 2011 E.ኤ.A) ያለው በቅንፍ ውስጥ ( )
2 - 17
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ከላይ በተገለጹት ጉዳዮች Aንፃር በAሁኑ ወቅት ያለውን ደካማ ጎን Eግንዛቤ ውስጥ በማስገባት
የፊዴደራል ፖሊሲ ሰነድ የፌዴራልና የክልል Aስፈጻሚ Aካላት የኃላፊነት በግልፅ ያስቀምጧል፡፡
ይህ ሚኒስቴር መ/ቤቱ በሁሉም ደረጃ ፖሊሲና Eስትራቴጅዎችን በብቃትና ቅልጥፍና ከማስፈጸም
Aኳያ የለውን ተግባርና የኃፊነት ወሰን የመሳሰሉት ነው፡፡ ይሁንና የፖሊሲ ሰነዱ የድርጊት
መርሐግብርና የጊዜ ሰሌዳ Aላስቀመጠም፡፡
2 - 18
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
2 - 19
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
የልማት ኮሪደር Eቅድ Aላማዉ ለEስትራቴጂክ ምርቶች የሚሆን የAግሮ Iንዲስትሪ ስብስብ
የልማት ኮሪደር መቋቋም ነው፡፡ በAፈፃፀም Eስትራቴጂዉ መሰረት Eነዚህ የልማት ማEከላት
የልማት ጥረቶችን ጉዳዩ በሚመለከታቸዉ የተለያዩ Aካላት ማለትም ከግል ድርጅቶች፤
መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችና መንግሰታዊ ድርጅቶች መካከል የEርስ በEርስ ግንኙነት Eና
ትብብር የማመቻቸትና የማስፋፋት ሀላፊነት Aለባቸዉ፡፡ ይህ Eቅድ ጉጉትና Eቅዱን ተግባራዊ
ሊሆን የሚችልና Aድስ Aይነት Aቀራረብ ያለዉ ይመስላል፡፡
2 - 20
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ቆዳና ሌጦ
በግ ድለባ
ዱባ ፍሬ
ጥራጥሬ
ፍራፍሬ
ቅመማ
ቅመም
ወረዳ
ሰብል
ብርE
ቆጮ
ካሳቫ
ማር
ቡና
ቅቤ
1 ከምባታ ዶዮገና X X
2 ጠምባሮ ሃዳሮ ጡንጦ X X
3 ጊቤ X X
4 ሌሞ X X
ሃዲያ
5 ሚሻ X X
6 ሶሮ X
7 ቦሎሶ ቦምቤ X X
8 ቦሎሶ ሶሬ X X
ወላይታ
9 ዳሞት ጋሌ X X
10 ሶዶ ዙሪያ X X
11 Aለታ ወንዶ X X
12 ቤንሳ X X
13 ሲዳማ ዳሌ X X
14 ደራ X X
15 ሸበዲኖ X X
2 - 21
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ቅባት Eህል
Aትክልታነ
ቆዳና ሌጦ
በግ ድለባ
ዱባ ፍሬ
ጥራጥሬ
ፍራፍሬ
ቅመማ
ቅመም
ወረዳ
ሰብል
ብርE
ቆጮ
ካሳቫ
ማር
ቡና
ቅቤ
16 Aርባምንጭ X X
17
ጋሞ ጎፋ ቦረዳ X X
18 ደንባ ጎፋ X X
19 መሎ X X X
20 ዳውሮ ማራቃ X
21 Aብሽጌ X X
22 ጉመር X X
ጉራጌ
23 መስቃን X X
24 ሶዶ X X
25 ላንፍሮ X X
ስሊጤ
26 ስልጢ X X
27 ቤንች ደቡብ ቤንች X X
28 ማጂ ሸኮ X X
29 ወናጎ X X
ጌዲO
30 ይርጋጨፌ X X
31 ደቡብ ደቡብ Aሪ X X
32 Oሞ ማሌ X X
33 ሸካ የኪ X X
34 ጨና X X
35 ከፋ ጊንቦ X X
36 ጠሎ X X
37 ደራሼ ልዩ ወረዳ X X
38 Aማሮ ልዩ ወረዳ X X
39 ቡርጂ ልዩ ወራዳ X X
40 ኮንሶ ልዩ ወረዳ X X
Aጠቃላይ ድምር 23 10 15 10
6 4 3 2 2 1 1 1 1
የብርE ሰብል፡ በቆሎ፣ገብስ፣ ስንዴ፣ ጤፍ ቅመማ ቅመም፡ Eርድ፣ ዝንጅብል፣ ኮሮሪማ፣ በርበሬ
ጥራጥሬ፡ ቦሎቄ፣ ባቄላ፣ Aተር፣ Oቾሎኒ የቅባት Eህል፡ ሰሊጥ
Aትክልት Eና ፍራፍሬ፡ ማንጎ፣ Aቮካዶ፣ ሙዝ፣ Aናናስ፣ ቲማቲም የተለያዩ Aትክልቶች
ምንጭ፡- የIፋድ/ግግማና የጥናት ቡድን
(1) ግዢ ለEድገት
የዓለም የምግብ ፕሮግራም በIትዮጵያ ለምግብ Eርዳታ ከAገር ዉስጥ ገበያ የሚገዛቸዉ የምግብ
Aይነቶች Aሉ፡፡ ከ2003 Eስከ 2008 (E.ኤ.A) ባሉት ዓመታት የዓAለም የምግብ ፕሮግራም 146.5
2 - 22
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ከዚህ Aንፃር ከመስከረም 2008 (E.ኤ.A) ጀምሮ የዓለም የምግብ ፕሮግራም Aዲስ ከAካባቢ ግዥ
መፈጸም የሚያስችል ግዥ ለEድገት ፕሮግራም ተግባራዊ በማድረግ ላይ ነው፡፡ ይህም ብርEና
ጥራጥሬ ሰብሎች ከAርሶAደሩ መግዛት ያስችላል፡፡ ግዝ ለEድገት በ5 ዓመት (2008-2013 E.ኤ.A)
ተግባራዊ ይሆናል፡፡ ከ5 ዓመት በኋላ የፕሮግራሙ Aፈጻጸም ተገምግሞ Eንዲቀጥል ወይም
Eንዲቋረጥ ይደረጋል፡፡ የዚህ ፕሮግራም Aላማ የAነስተኛ AርሶAደሮችን ገቢ ለማሳደግና ለገበያ
የሚቀርቡ ምርቶች የጥራት ተፈላጊነት ግንዛቤ ለማሳደግ ነዉ፡፡ በዚህ ፕሮግራም የሚሳተፉ ከ2
ሄ/ር በታች የመሬት ይዞታ ያላቸዉ AርሶAደሮች ናቸዉ፡፡ በEርግጥ ከበርካታ AርሶAደሮች የቀጥታ
የEህል ግዢ ለመፈጸም ለዓለም የምግብ ፕሮግራም Aመቺ Aይደለም፡፡ ስለዚህ ከAምራቾች
ዩኒየኖችና Aነስተኛ ነጋዴዎች ለመግዛት ወሰኗል፡፡ በዚህ መሠረት የዓለም የምግብ ፕሮግራም
የገንዘብና የሥራ Aመራር ብቃታቸዉን Eንዲሁም ቀደም ሲል ያለቸውን ውጤት መሠረት
በማድረግ የAምራቾች ዩኒየኖችን መርጧል፡፡
በ2008 (E.ኤ.A) 15 ዪኒያኖችን Eህል ሰብል Eንዲያቀርቡ ተመርጠዋል፡፡ በ2010 (E.ኤ.A) Aንድ
ዩኒያን ከደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ በተጨማሪነት ተመርጧል፡፡ Eስከ 2012 (E.ኤ.A) ባለው ጊዜ 16 ዩኒያኖች
(9 ከደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ 4 ከOሮሚያ፣ 2 ከAማራ Eና 1 ከAዲስ Aበባ) በግዥ ለEድገት ፕሮግራም
Eየተሳተፉ ነው፡፡
የዓለም የምግብ ፕሮግራም የብርE ሰብልና ጥራጥሬ ግዢ የሚፈፅመዉ በራሱ የጥራት ደረጃ
መመዘኛ መሠረት ነዉ፡፡ በዚህ መሠረት በ4 ክልሎች ለ15 የተመረጡ ዩኒያኖች (በሚቀጥለዉ
ሠንጠረዥ የተዘረዘሩ Eቃዎችንና መሣሪያዎችን) የጥራት ደረጃቸዉን Aቅም Eንዲያሳድጉ
Aሰራጭቷል፡፡ ሳሳካዋ Aፍሪካ Aሶሴሽን ከተባለ ድርጅት ጋር በገባዉ የኮንትራት ዉል መሠረት
ከEነዚህ Aምራቾች ዩኒያኖች ለተመረጡ የንብረት ክፍል ኃላፊዎችና ሠራተኞች ነሐሴ 2010
(E.ኤ.A) ስልጠና Eንዲያገኙ Aድርጓል፡፡
4
የተቀመመ ምግብ መካከል Aንዱ ፋሚከስ ¥¥¥¥¥ ሚባለው ከተቆላ በቆሎ ድብልቅ ነው፡፡ ፋሚክስ Iትዮጵያ ውስጥ 7-8 የሚሆኑ የግል የምግብ
ማቀነባበሪያ ፋቢርካዎች በብቸኝነት ያመርታሉ፡፡ Eያንዳዱ ፋብሪካ 5000 ቶን የብርE ሰብል ፋሚክስ ማምረት በየAመቱ ይገዛሉ፡፡
2 - 23
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
2 - 24
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
የበጀት ምንጭ
(ሚሊዮን የAሜሪካ ዶላር)
ዘርፍ መቶኛ
በጋራ
ጎን ለጎን ድምር
የተዋጣ
3. የፕሮጀክት Aስተዳደር፣ ክትትልና ግምገማ 16 5 21 8
3.1 የፕሮጀክት Aስተዳደር 14 0 14 6
3.2 ክትትልና ግምገማ 2 5 7 3
ድምር 200 50 250 100
ማስታወሻ፡ የበጀት ምንጭ በጋራ የተዋጣ የተባለው ከAለም ባንክ ሲሆን ጎን ለጎን የተባለዉ ከAሜሪካ የEርዳታ ድርጅት ነዉ፡፡
ምንጭ የAለም ባንክ የIትዮጵያ ጽ/ቤት፡
የፕሮጀክቱ Eቅድ ወይም ምርጫ በፍላጎት የተመሠረተና ከታች ወደላይ Aቀራረብ ከንUስ ቀበሌና
ከቀበሌ ጀምሮ የAከባቢዉ ህብረተሰብና AርሶAደር ቡድኖች የተሳተፉበት ነዉ፡፡ የመንግስት
ሠራተኞች በክልል፣ በዞንና በወረዳ ያሉት የቴክኒክ ድጋፍ Eና ወይም ክትትል ከጎን ለጎን የበጀት
2 - 25
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
የግብርና Eድገት ፕሮግራም Aካል የሆነው በAሜሪካ ተራደO ድርጅት የሚደገፍ የግብይትና
Aግሪ-ቢዝነስ ልማት ኤስ.ዲ.Aይ/ቮካ የሚባል ድርጅት ተቀጥሮ በ19 የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ ወረዳዎች
የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ Eያደረገ ነው፡፡ ይህ የ5 ዓመት ፕሮጀክት ሲሆን በታህሣሥ 2011
(E.ኤ.A) ሥራውን ጀምሯል፡፡ ሐምሌ 2012 (E.ኤ.A) ኤስ.ዲ.Aይ/ቮካ ቢሮውን በሀዋሣ በመክፈት
ፕሮጀክቶችን በማስፈጸም ላይ ይገኛል፡፡ ትኩረትም የተሰጣቸው ሰብሎች 4 ሲሆኑ Eነርሱም ቡና፣
በቆሎ፣ ጤፍ Eና ስንዴ ናቸው፡፡
በሌላ በኩል ግብርና Eድገት ፕሮግራም በ2012 (E.ኤ.A) ለተለያዩ የግብርና ምርቶች 7 የገበያ
ማEከላትን በ6 የተመረጡ ወረዳዎች ለመገንባት ተመሳሳይ Eቅድ ይዟል፡፡ ከላይ Eንደተጠቀሰው
የመንግሥት ሠራተኞች (በክልል፣ ዞን Eና ወረዳ) የቴክኒክ Eገዛና ክትትል በግብርና Eድገት
ፕሮግራም ለተያዙ ፕሮጀክቶች Eንደሚሰጡ ይጠበቃል፡፡ ይሁንና Eነዚህ ሠራተኞች የገበያ
ማEከልና መጋዘን የግንባታ Aስመልክቶ ምንም ሥራ ልምድ የላቸውም፡፡
የጃይካ ጥናት ቡድን የገበያ ቦታና መጋዘን የግንባታ መረጃ Eንደ ዲዛይን፣ የዋጋ ዝርዝር (ቢል
Oፍ ኳንቲቲ)፣ የሥራ ዝርዝር መግለጫ ወዘተ…በመስጠት ትብብር Aድርጓል፡፡ የጥናት በድኑ
ከዚህ ሌላ ከላይ የተገለጹት ግንባታ ከሚካሄድባቸው ዞኖችና ወረዳዎች ለተወጣጡ ባለሙያዎች
የገበያ ማEከል ግንባታ በሚመለከት Aውደጥናት በማዘጋጀትና Eንዲሳተፉ በማድረግ ልምዱን
Aካፍሏል፡፡ Aውደጥናቱ ያካተተዉ
1) Aመራርን በተመለከተ፤
2) ቴክኒክን በተመለከተ፣
3) የበሊላ ገበያ ማEከል Aመራር ኮሚቴ የልምድ ልዉዉጥ፣ Eና
4) በገበያ ቀን የበሊላ የገበያ ማEከል ጉብኝት ማድረግ፡፡
ሁሉም የዚህ Aውደጥናት ተሳታፊዎች የስልጠናዉን Aግባብነትና ተጨባጭነት ስልጠናዉን
ለሰጠው የጥናት ቡድን ገልፀዋል፡፡
የጥናት ቡድኑ ነሐሴ 2012 (E.ኤ.A) የግብርና Eድገት ፕሮግራም የግንባታ ቦታዎችን ጎብኝት
በማድረግ ገደብ ወረዳ ውስጥ ጮርሶ ከተማ Eየተሠራ ያለውን የገበያ ማEከል ተመልክቷል፡፡
በግቡኝት ወቅት የታዩ ጉዳዮች፡
1) ግንባታው ቁልቁለታማ ቦታ ላይ ነው Eየተካሄደ ያለው፡፡ ይሁንና ከመሬቱ Aቀማመጥ ጋር
በሚሄድ ዓይነት መልኩ የገበያ ማEከሉ Aቀማመጥ ዲዛይን Aልተደረገም፡፡
2) ወደ ገበያ ቦታ መግቢያና በውጫ ጠባብ ነው፡፡
3) በሁለት ግንባታዎች መካካል ያለው ክፍተት Aነስተኛ ነው፡፡
5
ለምሳሌየክልል ገገጠር መንገድ ባለሥልጣንና የAካባቢ Aስተዳደር (ወረዳ/ቀበሌ) የመጋቢ መንገድ ግንባታን በጋራ ይከታተላሉ፡፡
የተቀናጀ ፕሮጀክቶችን Aፈጻጸም በተመለከተ የተፈጥሮ ሀብት የሥራ ሂደት፣ የክልል ግብርና ቢሮ፣ የዞን ግብርና መመሪያ Eና
የወረዳ ግብርና ጽ/ቤት ሀላፊነት ነው፡፡
2 - 26
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ከዚህ በላይ የተመለከተው በሙሉ በስልጠና ወቅት በስፋት የተገለጸና በሊላ የገበያ ማEከል ጉብኛት
ወቅት የተብራራ ቢሆንም በAግባቡ ተረድቶ ለመሥራት ረዘም ያለ ጊዜ ሊፈጅ ይችላል፡፡ የግብርና
Eድገት ፕሮፈ,ግራም ወደ 13 የገበያ ማEከላትን በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ Eንደሚገነባ ይጠበቃል፡፡ የጥናት
ቡድኑ ምህድስና ክህሎት በቀጣይ ባለው የግብባታ ወቅት Eንደሚሻሻል ይጠብቃል፡፡
የመንደር ምርት በመፍጠርና ለገበያ Aውታር ከመዘርጋት Aኳያ Oቮፕ የAርሶAደር ቡድኖችን
(ከሌላ ወይንም ኩባንያ የOቮፕ Aጋር ከሚባሉት) የሙያና የግብይት Eገዛ ለመስጠት Aቅም
ያላቸው ጋር መገናኘት EንደAቅጣጫ ተቀምጧል፡፡
በነሐሴ 2012 (E.ኤ.A) Oቮፕ በደቡብ ክልል ለ14 AርሶAደር ቡደኖች ድጋፍ ይሰጥ ነበር፡፡ የEነዚህ
AርሶAደር ቡድኖች ያሉበት ስፍራ፣ የቡድን ስም፣ የታለመ የንግድ ሥራ Aይነት (የተመረጡ
ምርቶች) Eና Oቮፕ ተባባሪ Aካላት Eንሚከተለው ተጠቃሎ ቀርቧል፡፡
2 - 27
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ከጥናት ቡድኑና Aንድ መንደር Aንድ ምርት ማስፋፊያ ፕሮጀክት ያለዉ ህብረት
ከሁለቱ የጃፓን ዓለም Aቀፍ ተራደO ድርጀት ፕሮጀክቶች መካከል በየጊዜዉ የመረጃ ልዉዉጥ
ሲካሄድ ቆይቷል፡፡ የቴክኒክ ድጋፍ በሚመለከት የጥናት ቡድኑ በሙከራ ትግበራ ፕሮጀክት 05
Aማካኝነት በቦሎሶ ቦምቤ ወረዳ ለሚገኙ የOቮፕ AርሶAደር ቡድኖች ስለዝንጅብል ማጠብና
ማድረቂያ መሠረተልማቶች Aቋቋምና ስለዝንጅብል ማጠቢያ ዘዴ ከሙከራ ትግበራው ፕሮጀክት
የተገኘውን ተሞክሮ ገለፃ ሰጥቷል፡፡
2 - 28
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
በቆሎ በመጀመሪያ ደረጃ የሚገኝ ሲሆን ሰፋ ባለ የAየር ፀባይ ባለበት Aካባቢ በዋነኝነት
በወይናደጋ Aካባቢ ይመረታል፡፡ ጤፍ ፣ ስንዴ ማሽላ Eና ገብስም በተመሳሳይ Aየር ፀባይ
ባለበት ይበቅላሉ፡፡ በAብዛኛው ስንዴ፣ ገብስ የቅባት Eህልና ጥራጥሬ የAየር ፀባዩ /ከ23AA-
32AA ሜትር ከባህር ወለል በላይ በሆኑ ደጋ Aካባቢዎች ይበቅላሉ፡፡ ማሽላና ዘንጋዳ ድርቅ
የመቋቋም ችሎታ ያላቸው በመሆኑ በከፊል ደረቅና ዝቅተኛ Aካባቢዎች ዋና Eህሎች
ናቸው፡፡ በIትዮጵያ ዋነኛ የEህል ምርቶች የሚበቅሉት በዋነኛ የዝናብ ወቅት (መኸር)
ነው፡፡ በበልግ ዝናብ ወቅት የሚመረተው የEህል መጠን ከዓመታዊ የምርት መጠን ከ5-
1A% Aይበልጥም፡፡ ሆኖም በደቡብ ክልል Eስከ 75% የበቆሎ ምርት የሚገኘው በበልግ
ዝናብ ነው፡፡
በሀገሪቱ Aብዛኛው የብርE ሰብል የሚመረተው Oሮሚያና Aማራ ክልል ሲሆን 82%
የሚሆነው የብርE ምርት Eና 79% የገበያ ሽያጭ መጠን ያለው በነዚሁ ክልሎች ነው፡፡
በተለይ Oሮሚያ ብቻውን ያለው ድርሻ የሀገሪቱ 5A% ምርትና 49% የገበያ ሽያጭመጠን
ይሆናል፡፡
3-1
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ጤፍ ከፍተኛ የሽያጭ መጠን (38.1%) ያለው ሲሆን ቀጣዮቹ በቆሎ 21.8% Eና ስንዴ
21.2% ድርሻ Aላቸው፡፡ ሌሎች የብርE ሰብሎች የሚመረቱት ለቤት ፍጆታ ሲሆን የዘንጋዳና
Aጃ የሽያጭ ደረጃ ዜሮ ለማለት ይቻላል፡፡
የገበያ ሰንሰለቱ ሰፊና የተወሳሰበ ነው፡፡ ብዙ የሥርጭት መስመር ያላቸው ተዋናያን Aሉ፡፡
ዋናው የሥርጭት መስመር: ምርት ነጋዴ(ሰብሳቢ) ጅምላ ነጋዴ ቸርቻሪ ሸማች
ነው፡፡ በሀገር ውስጥ በክልሎች መካካል በAለው የEህል ንግድ ደላላዎች ገበያ ትስስር
3-2
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
Iትዮጵያ
ነጋዴዎች
ምርት ገበያ
ሊቻ ሃዲያ የሕ/ሥራ ዩኒየም በሃዲያ ዞን ትልቅ የስንዴ ዱቄት ፋብሪካ ያለው ሲሆን ስንዴ
የሚገዛውም ከዩኒየኑ Aባላት ነው፡፡ ከዚህ ሌላ ከAባል AርሶAደሮች የተሰበሰበውን ስንዴ
በማጣሪያ ማሽን Aበጥረው ለAካባቢው ነጋዴዎች ይሸጣሉ፡፡ የዚህ ዓይነት ሥራ ለመሥራት
ብቃት ያላቸው የሕ/ሥራ ዩኒየኖች በቁጥር በጣም ጥቂት ናቸው፡፡ በመሠረቱ Aነስተኛ
AርሶAደሮች ትርፍ ምርታቸውን ለነጋዴዎች ወይንም ለሕ/ሥራ ማህበራት የሚሸጡት
በግል ነው፡፡ የሕ/ሥራ ማህበራትን በሚመለከት ሁለት ዓይነት Aካሄዶች Aሉ፡፡ Aንዱ በግዥ
ለEድገት የሚሣተፉ ሕ/ሥራ ማህበራት Eህሉን በዓለም የምግብ ኘሮግራም ምዘና ደረጃ
መሠረት Eህሉን Aበጥረው በጆኒያ ይሞላሉ፡፡ ሁለተኛው Aካሄድ የሕ/ሥራ ማህበሩ Eህሉን
Aያበጥሩም ነገር ግን የምርት መጠኑን ከፍ ለማድረግ ይሰበስባሉ፡፡ በሌላ በኩል ነጋዴዎችን
በሚመለከት ማበጠሪያ ማሽን ያሏቸው ሲሆን Aነስተኛ የEህል ወፍጮ ያላቸው Aነስተኛ
ማሽን ወይንም በEጅ በማበጠር ለሸማቾች ይሸጣሉ፡፡
ምርት ከተሰበሰበ በኋላ Eህሉ በጆንያ ተደርጐ በAርሶAደሩ ቤት ይቀመጣል፡፡ ምንም ዓይነት
የEርጥበት ወይንም የተባይ ቁጥጥር Aይደረግም፡፡ Aንዳንድ AርሶAደሮች የበቆሎ ጐተራ
ያሏቸው ሲሆን ጥቂት ጐተራዎች ብቻ የAይጥ መከላከያ Aሏቸው፡፡ በAጠቃላይ AርሶAደሮች
ስለድህረምርት Aያያዝ ቴክኖሎጂ ያሏቸው Eውቀት በጣም Aነስተኛ ነው፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ
Eውቀታቸውንና ከህሎታቸውን ከፍ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡
3-3
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ሠንጠረዥ 3.1-3 የበቆሎ ምርትና የገበያ ሽያጭ መጠን በክልልና ዞን/ልዩ ወረዳ
ምርት ሽያጭ ለገበያ መጠን
ክልል
ቶን % % ቶን %
1. Oሮሚያ 2,880,600 57.8% 10.4% 299,582 56.9%
2. Aማራ 1,214,807 24.4% 10.5% 127,555 24.2%
3. ደ/ብ/ብ/ሕ/ክ 556,547 11.2% 12.8% 71,238 13.5%
4. ትግራይ 149,853 3.0% 6.5% 9,740 1.9%
5. ሌሎች 184,325 3.7% 9.9% 18,248 3.5%
የIትዮጵያ ድምር 4,986,132 100.0% 10.6% 526,364 100.0%
10 ዋና የምርት ዞኖች/ልዩ ወረዳዎች
1. ስልጤ 96,980 17.4% 5.5% 5,334 7.8%
2. ጋሞ ጎፋ 77,182 13.9% 13.9% 10,728 15.8%
3. ከፋ 60,648 10.9% 26.0% 15,768 23.2%
4. ጉራጌ 56,095 10.1% 7.1% 3,983 5.8%
5. ሲዳማ 53,723 9.7% 11.9% 6,393 9.4%
6.Aላባ 46,975 8.4% 5.9% 2,772 4.1%
7. ደቡብ Oሞ 42,009 7.5% 25.4% 10,670 15.7%
8. ሃዲያ 26,801 4.8% 5.9% 1,581 2.3%
9. ኮንሶ 19,113 3.4% 8.5% 1,625 2.4%
10. ቤንች ማጂ 17,292 3.1% 18.5% 3,199 4.7%
11. ሌሎች 59,729 10.7% 10.1% 6,033 8.9%
ደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ ድምር 556,547 100.0% 12.8% 68,086 100.0%
ምንጭ: ማEከላዊ Eስታቲስቲክስ ኤጄንሲ፣ የምርት ትንበያ ናሙና ዳሰሳ 2011/12 (E.ኤ.A), (ቡለቲን 532)
3-4
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
በደቡብ ክልል የEህል ምርት ዞን የሚባለው ማEከላዊ Eና ሰሜናዊ Aካባቢ ነው፡፡ ሲዳማ፣
ጉራጌ፣ ጋሞ ጐፋ፣ ሥልጤ Eና ሃዲያ ዋና ዋና የምርት Aካባቢዎች ናቸው፡፡ በዋናነት
በቆሎ በEነዚህ ዞኖች Eስከ 75% በበልግ ወቅት ይመረታል፡፡
የበቆሎ የሽያጭ መጠኑ ዝቅ ያለ ነው፡፡ Aብዛኛው ምርት Eስከ 9A% የሚደርሰው ለቤት
ውስጥ ፍጆታ ይውላል፡፡ ገበያን በሚመለከት AርሶAደሮች ምርታቸውን በAቅራቢያ ወደ
Aለው ገበያና የመሰብሰቢያ ጣቢያ በAህያ፣ በፈረስ ወይም በጋሪ ያመጣሉ፡፡ AርሶAደሮች
ማጠራቀሚያ ጐተራ የሌላቸው በመሆኑ ምርት ከሰበሰቡ በኋላ ብዙም ሳያቆዩ በትርፍነት
ያለውን Eህል ገበያ Aውጥተው ይሸጣሉ፡፡ ዋነኛው የሽያጭ ማEከል በAካባቢው ያለው ገበያ
ነው፡፡ ጥሩ የመንገድ መሠረተልማት Aባባቢ ያለ ከሆነ ነጋዴዎች Eህሉን ከAካባቢ
ገበያዎችና መሰብሰቢያ ጣቢያዎች ከሰበሰቡ በኋላ ወደ A/Aበባ ማEከላዊ ገበያና ወደ ሌሎችም
የገበያ ሥፍራዎች በጭነት መኪናዎች ያጓጉዛሉ፡፡
3-5
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
400
350
ብር በ100 ኪ.ግራም 300
250 ሀዋሣ
Aላባ
200
ሆሳEና
150 ሶዶ
100 Aርባ ምንጭ
ቡታጂራ
50
0
ህዳር. ታህሳስ. ጥር. የካተት. መጋቢት.ሚያዝያ. ግንቦት. ሰኔ. ሐምሌ. ነሐሴ. መስከ ጥቅምት
2009 2009 2010 2010 2010 2010 2010 2010 2010 2010 2010 2010
ወር/ዓመት
2) ጤፍ
የጤፍ ምርት በገበያ መጠንና በዞን /ልዩ ወረዳ ከዚህ ቀጥሎ ተመልክቷል፡፡
ሠንጠረዥ 3.1-4 የጤፍ ምርትና የገበያ ሽያጭ መጠን በክልልና ዞን/ልዩ ወረዳ
ምርት ሽያጭ የገበያ መጠን
ክልል
ቶን % % ቶን %
1. Oሮሚያ 1,671,805 48.0% 23.1% 386,187 44.5%
2. Aማራ 1,279,110 36.7% 24.1% 308,266 35.5%
3. ደ/ብ/ብ/ሕ/ክ 296,760 8.5% 42.0% 124,639 14.4%
4. ትግራይ 209,507 6.0% 19.3% 40,435 4.7%
5. ሌሎች 26,306 0.8% 30.4% 7,997 0.9%
የIትዮጵያ ድምር 3,483,488 100.0% 27.7% 867,524 100.0%
10 ዋና የምርት ዞኖች/ልዩ ወረዳዎች
1. ስልጤ 50,642 17.1% 51.2% 25,929 20.8%
2. ጋሞ ጎፋ 46,475 15.7% 44.7% 20,774 16.7%
3. ከፋ 42,297 14.3% 47.8% 20,218 16.2%
4. ጉራጌ 32,706 11.0% 26.8% 8,765 7.0%
5. ሲዳማ 24,790 8.4% 56.6% 14,031 11.3%
6.Aላባ 15,868 5.3% 19.5% 3,094 2.5%
7. ደቡብ Oሞ 12,538 4.2% 77.5% 9,717 7.8%
8. ሃዲያ 12,402 4.2% 53.3% 6,610 5.3%
3-6
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
በደቡብ ክልል የጤፍ ምርት 4ኛ ደረጃን ይይዛል፡፡ ሃዲያ፣ ጋሞ ጐፋ፣ ጉራጌ፣ ከፋና
ወላይታ ዞኖች በክልሉ ዋና ዋና የጤፍ Aምራች Aካባቢዎች ናቸው፡፡ ከከፋና ከዳውሮ
በስተቀር በሌሎቹ በግምት Aስከ 5A% የሚሆነው ምርት ለገበያ ይቀርባል፡፡
ጤፍ Eንደ ሌሎቹ ሰብሎች ሁሉ የዝናብ ጥገኛ ነው፡፡ Aንዳንድ Aነስተኛ ልዩነቶች በክልል
ደረጃ ቢኖርም ጤፍ የሚዘራው በዝናብ ወቅት Aፈሩ በቂ Eርጥበት ባለበት ጊዜ ነው፡፡
Aብዛኛውን ጤፍ የሚዘራው በነሐሴ Aጋማሽ ነው፡፡ የምርት መሰብሰቢያ ጊዜም ከህዳር Eስከ
ጥር ወር ነው፡፡ በAንዳንድ Aካባቢዎች ጥቁር ጤፍ ወይም ቡንይ በበልግ ወቅት ይዘራል፡፡
ዋንኛ የገበያ Aካባቢዎች A/Aበባ፣ ሻሸመኔ Eና ሌሎች ትላልቅ ገበያዎች ናቸው፡፡ የቀዬ/ማሣ
ላይ የጤፍ ዋጋ ነጭ ጤፍ ከ55A-6AAብር በ1AA ኪ.ግራም ነው፡፡ የጅምላ ችርቻሮ ዋጋ በA/
Aበባ ገበያ በሠንጠረዡ ላይ Eንደተመለከተው ነው፡፡ የነጭና ጥራት ያለው ጤፍ ዋጋ ከፍ
ሊል ይችላል፡፡ በደቡብ ክልል በሀዋሳ ከተማ ያለው የጤፍ ዋጋ 1A ብር በኪ.ግራም ለነጭ
ጤፍ ሲሆን ለሰርገኛ ጤፍ 8 ብር በኪ.ግራም ነው፡፡
3-7
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ይህም የሚሆንበት Aላባ ዝቅተኛ የሕዝብ ብዛት ያለው ሲሆን ቡታጅራ የጤፍ Aምራች
Aካባቢ በመሆኑ ነው፡፡
1,200
ብር በ100 ኪ.ግራም
1,000
ሀዋሣ
800
Aላባ
600 ሆሳEና
400 ሶዶ
Aርባ ምንጭ
200
ቡታጂራ
0
ህዳር. ታህሳስ. ጥር. የካተት. መጋቢት.ሚያዝያ. ግንቦት. ሰኔ. ሐምሌ. ነሐሴ. መስከ ጥቅምት
2009 2009 2010 2010 2010 2010 2010 2010 2010 2010 2010 2010
ወር/ዓመት
3-8
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ምንጭ: (1) የIትዩጵያ ደረጃ (ጤፍ)፣ ES671:2001 (E.ኤ.A). (2) የIትዩጵያ ደረጃ (በቆሎ)፣ ES671:2001 (E.ኤ.A).
3) ስንዴ
ስንዴ በIትዮጵያ የEህል ምርት 4ኛ ደረጃን ይይዛል፡፡ ስንዴ በጣም ተፈላጊ ከሆኑ ምርቶች
Aንዱ ቢሆንም የሚመረተው ምርት በቂ ካለመሆኑ የተነሣ የሀገሪቱን ፍላጐት Aያሟላም፡፡
የምርት ጉድለቱ ከውጭ ይገባል፡፡ ስንዴ በደጋማ Aካባቢዎች ይመረታል፡፡ ስንዴ ብዙ
ዓይነት ዝርያዎች (ለሰላሣ፣ ጠንካራና ዱረም) የሚባሉ Aሉ፡፡ ዱረም ስንዴ ማካሮኒና ፓስታ
ለማምረት ያገለግላል፡፡ የዱረም ስንዴ ምርት የሽያጭ ዋጋ ከማምረቻ ጋር ሲወዳደር ዝቅ
ያለ ስለሆነ የምርት መጠኑም ዝቅተኛ ነው፡፡
3-9
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ምርትና የገበያ ድርሻ በክልል Eንዲሁም በዞንና ልዩ ወረዳ ከላይ በሠንጠረዥ ተገልጿል፡፡
ጠቅላላ በሀገሪቱ ዓመታዊ ምርት 2,855,686 ቶን የሚደርስ ሲሆን ዋና ዋና Aምራች
Aካባቢዎች Oሮሚያና Aማራ ክልሎች ናቸው፡፡ በEነዚህ ሁለት ክልሎች የሚመረተው ምርት
ድርሻ 84.3% ሲሆን የገበያ ድርሻውም 74.6% ይደርሳል፡፡ የOሮሚያ ክልል የምርትና ገበያ
ድርሻ 55.4% Eና 58.4% Eንደቅደም ተከተላቸው ይሆናል፡፡
ደቡብ ክልል በስንዴ ምርት 3ኛ ትልቁ Aምራች Aካባቢ ነው፡፡ ዋና ዋና Aምራች Aካባቢዎች
ሃዲያ፣ ስልጤ፣ ጉራጌ Eና ካምባታ ጣምባሮ ዞኖች ናቸው፡፡ በሽያጭ ደረጃ ሃዲያና ስልጤ
ዞኖችና Aላባ ልዩ ወረዳ 4A% ድርሻ Aላቸው፡፡ የሌሎች ዞኖች ከ3A% በታች ነው፡፡ ይህ
ማለት ምርቱ በAብዛኛው ለቤት ፍጆታ ይውላል ማለት ነው፡፡ ገበያን በተመለከተ
AርሶAደሮች ምርታቸውን በAህያ ጀርባ፣ በፈረስ ጀርባና በAህያ ጋሪ ወደ Aቅራቢያ ገበያ
ወይም መሰብሰቢያ ማEከል ያመጣሉ፡፡ ዋንኛው የሽያጭ ሥፍራዎች የAካባቢ ገበያዎች
ናቸው፡፡
የስንዴ ሽያጭ ዋጋ በ1AA ኪ.ግራም በቀዬ/ማሣ ላይ 25A ብር፣ ጅምላ ሽያጭ በA/Aበባ 42A
ብር፣ ችርቻሮ ዋጋ 44A ብር ነው፡፡ በደቡብ ክልል ለስላሳ ስንዴ በAሁኑ ሰዓት ችርቻሮ ዋጋ
በሀዋሣ ገበያ 6 ብር በ1ኪ.ግራም ይሆናል፡፡
ይህ Aሃዝ የሚያሣየው የ1ኛ ደረጃ ነጭ ስንዴ በIትዮጵያ ደረጃ ምደባ ማለት ነው፡፡ በAሀዙ
Eንደተመለከተው የችርቻሮ ዋጋ በA/ምንጭ Eና በሀዋሣ ያለው ከሌሎች ከተሞች ከፍ ያለ
ነው፡፡ ይኸውም ከ6AA ብር ከ1AA ኪ.ግራም በላይ ነው፡፡ ይህ የሆነበት ዋናው ምክንያት
Eነዚህ Aካባቢዎች ከዋና ዋና Aምራች Aካባቢዎች ርቀው የሚገኙ በመሆኑ ነው፡፡ በሌላ
በኩል ሌሎች Aካባቢዎች Aማካይ ዋጋ ዝቅ ያለ ነው፡፡ ይኸውም ከ5AA ብር ከ1AA
ኪ.ግራም በታች ነው፡፡ Aነስተኛው በቡታጅራ ከተማ ሲሆን ዋጋውም 378 ብር በ1AA
ኪ.ግራም ነው፡፡ Eነዚህ የገበያ ማEከላት በAብዛኛው በስንዴ Aምራች Aካባቢ ያሉ ናቸው፡፡
ወቅታዊ Aማካይ የሽያጭ ዋጋ ከፍተኛ የሚሆነው በህዳር ወር ይኸውም ከቀጣይ ምርት
ከመሰብሰቡ በፊት ነው፡፡
3 - 10
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
900
800
ብር በ100 ኪ.ግራም
700
600
ሀዋሣ
500
Aላባ
400 ሆሳEና
300 ሶዶ
200 Aርባ ምንጭ
100 ቡታጂራ
0
ህዳር. ታህሳስ. ጥር. የካቲት. መጋቢት.ሚያዝያ. ግንቦት. ሰኔ. ሐምሌ. ነሐሴ. መስከ ጥቅምት
2009 2009 2010 2010 2010 2010 2010 2010 2010 2010 2010 2010
ወር/ዓመት
3.1.2 ጥራጥሬ
(1) በIትዮጵያ የጥራጥሬ ምርት
በIትዮጵያ ለቤት ውስጥ ምግብነት ከሚጠቀሙት የምግብ ሰብሎች መካከል ሁለተኛ ቅልቁ
ቢሆንም የዚህ የሰብል ምርት በIትዮጵያ ውስጥ ይኼ ነው የሚባል Aይደልም፤ በዓመት
1,953,200 ቶን ያህል ይመረታል፡፡ ብዙ Aይነት የጥራጥሬ ምርት በሀገር ውስጥ
ይመረታል፡፡ ከሚመረቱትም ዋነኛ የሚባሉት ጥራጥሬ ዝሪያዎች ቦሎቄ፣ ባቄላ፣ Aተር፣
ሽምብራ፣ Eና ምስር የመሣሠሉት ናቸው፡፡ ሌሎች በሀገር ውስጥ የሚገኙ የሰብል Aይነቶች
Eንደ ጓያና ጊብጦ የመሣሠሉት Aንደ ባህላዊ የምግብ Aይነት ይመረታሉ፡፡ Eነዚህ ምርቶች
ግን በትንሽ ዋጋ ስለሚሸጡ በተወሰኑ ወይም ጥቂት ቦታዎች ተመርተው ለሀገር ውስጥ
ገበያ ይሸጣሉ፡፡
በIትዮጵያ ውስጥ ጥራጥሬ ምርቶች የሚበቅሉት በብዙ ቦታዎች ሲሆን ለሀገሪቱ Eንደዋነኛ
የሰብል ምርት የሚያበረክቱ ክፍሎች Eንደ መሀከለኛውና ምስራቅ Oሮሚያ Eና የAማራ
3 - 11
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ክልሎች ናቸው፡፡ Eነዚህ ቦታዎች በAጠቃላይ የሀገሪቱን 84% የጥራጥሬ ምርትንና 86%
የገበያውን ድርሻ የያዙ ናቸው፡፡ የደቡብ ክልል በAንፃሩ በዚህ የሰብል ምርት 3ኛውን ደረጃ
የያዘ ሲሆን የሚያመርተውም 272,418 ቶን ሲሆን የገበያ ድርሻ 47,837 ቶን ይሸፍናል፡፡
(3) የግብይት ዘዴ
የጥራጥሬ ግብይት ዘዴ በዱቄት መልክ ከሚሸጠው በስተቀር ከሌሎች Eህል ሰብሎች ጋር
ተመሣሣይ ነው፡፡ ጥራጥሬ የሀገር ውስጥ Eና የውጭ ሀገር የገበያ መስመሮች Aሉት፡፡
ለውጭ ገበያ የሚቀርበው ነጩ ቦሎቄ ልክ Eንደ ቡና ከ2A10 (E.ኤA.) ጀምሮ በIትዮጵያ
ምርት ገበያ Aማካይነት በጨረታ Eንዲሸጥ ተደርጓል፡፡ ነጋዴዎች የIትዮጵያ ምርት ገበያ
ደረጃን ለመጠበቅ ሲሉ የነጭ ቦሎቄን በራሳቸው ትልቅ ማበጠሪያ ካልሆነም ብዙ
ሠራተኞችን በመቅጠር በጉልበት በማበጠር በገበያ ማEከሉ ለጨረታ ያቀርባሉ፡፡ የደቡብ
ክልል የነጩ ቦሎቄ ምርት Aነስተኛ ቢሆንም በክልሉ በብዛት የሚመረተው የቀይ ቦሎቄ ግን
በAብዛኛው ወደ ጎረቤት ሀገሮች Eንደ ኬኒያ ላሉ ኤክስፖርት ይደረጋል፡፡ በዚህ ጊዜ ግን
ቢዝነሱ በIትዮጵያ ምርት ገበያ በጨረታ የሚካሄድ Aይደለም፡፡ በስምምነት ውስጥ
የተጠቀሰውን ጥራት ለማሟላት ሲሉ ኤክስፖርት የሚያደርጉ ድርጅቶች ትልቅ ማበጠሪያ
መሣሪያ መጠቀም Aለባቸው፡፡ የዓለም የምግብ ኘሮግራም Eነዚህን ጥራጥሬዎች በቀጥታ
የሚያገኘው ግዥ የEድገት በኩል ከሕ/ሥራ ዩኒየኖች ነው፡፡
3 - 12
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
የቦሎቄ ዱቄት መፍጫ በምEራፍ 3.2 የብርE ሰብልና የጥራጥሬ ንUስ ክፍል የተገለጸ
ቢሆንም መሠረታዊው ነገር የቦሎቄ ዱቄት የሚፈጨው በEያንዳንዱ ቀበሌ በAነስተኛ
ወፍጮ ቤቶች Eንጂ ለንግድ ዓላማ በከፍተኛ ደረጃ በትላልቅ የEህል ወፍጮች Aይፈጭም፡፡
የቤት Eመቤቶች Aነስተኛ መጠን ያለውን የቦሎቄ ዱቄት በEህል ወፍጮዎች ያስፈጫሉ፤
ይህም የቤት ውስጥ ፍጆታ Aነስተኛ በመሆኑ ነው፡፡
በደቡብ ክልል ዓመታዊ ምርቱ 1A4,056 ቶን ሲሆን ይህም ከሀገር Aቀፍ 3ኛ ደረጃ
Eንዲኖረው ያደርገዋል፡፡ የምርት መጠኑ በ2A11/12 ከ2AA8/A9 (E.ኤ.A) ጋር ሲነፃፀር 1.5
ጊዜ የምርት ጭማሪ Aሳይቷል፡፡ ዋንኛው የምርት Aካባቢ ከፋ ዞን ሲሆን ዓመታዊ ምርቱ
21,151 ቶን ነው፡፡ ይኸውም በክልል ደረጃ 2A.3% ድርሻ ይኖረዋል፡፡ የገበያ ድርሻ
ስንመለከት ከፋ 4,484 ቶን ያለው ሲሆን የክልሉን 24.7% ድርሻ ይኖረዋል፡፡
3 - 13
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
700
ብር በ100 ኪ.ግራም
600
500 ሀዋሣ
Aላባ
400
ሆሳEና
300 ሶዶ
Aርባ ምንጭ
200
ቡታጂራ
100
0
ባቄላ Aተር
የባቄላ ድህረምርት Aያያዝ ከሌሎች ከዚህ በፊት ከተገለጹት Eህሎች ጋር ተመሳሳይ ሲሆን
ውቂያውና የቆሻሻ ማበጠር ሥራ በሰው ጉልበት ይከናወናል፡፡
2) ቦሎቄ
በደቡብ ክልል የቦሎቄ ምርትና የገበያ ድርሻ በክልል በዞንና በልዩ ወረዳ ከዚህ በታች
ተመልክቷል፡፡ ቦሎቄ በሀገሪቱ ዋንኛ ከሚባሉት የግብርና ምርቶች Aንዱ ቢሆንም ምርቱ
በቂ Aይደለም፡፡ ዓመታዊ ምርት 34A,282 ቶን ነው፡፡ ዋንኛው የምርት Aካባቢ Oሮሚያ
ክልል ሲሆን 5A% የምርትና 50% የገበያ ድርሻ ይሸፍናል፡፡ በደቡብ ክልል ሁለተኛው ዋና
Aምራች ሲሆን 1A6,279 ቶን ዓመታዊ ምርት Aለው፡፡ በክልሉ ዋና ዋና Aምራች
Aካባቢዎች ሲዳማ፣ ወላይታ Eና ጋሞ ጐፋ ዞኖች ናቸው፡፡ የEነዚህ 3 ዞኖች ምርት 76,652
ቶን ሲሆን በክልሉ 71% ድርሻ ይኖራል፡፡ ቦሎቄ በክልሉ በብዙ Aካባቢዎች ይመረታል፡፡
ሆኖም በሌሎች ዞኖች የሚመረተው ከ6AA ቶን የማይበልጥ ነው፡፡ ይህ የሚያሣየው
የሚመረተው ምርት ከቤት ፍጆታ Aይበልጥም ማለት ነው፡፡
3 - 14
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ቦሎቄ ብዙ ዓይነት የፍሬ መጠንና ቀለም Aለው፡፡ ዋና ታዋቂ የሆነው ቀይ ቦሎቄ ሲሆን
ወደ ኬኒያና ሌሎችም ሀገሮች ይላካል፡፡ ነጭ ቦሎቄ በሕግ በተደነገገው መሠረት የIትዮጵያ
ምርት ገበያ Aማካይነት ብቻ ንግድ ልውውጥ የሚደረግ ሲሆን ለውጭ ሀገር ገበያ ብቻ
የሚቀርብ ነው፡፡
የቦሎቄ የሽያጭ ዋጋ በተመለከተ በ1AA ኪ.ግራም በቀዬ/ማሣ ላይ 5AA ብር፣ ጅምላ ሽያጭ
በA/Aበባ 6AA ብር Eና ችርቻሮ 65A ብር ነው፡፡ በAሁኑ ወቅት በደቡብ ክልል በሀዋሣ ገበያ
7.5A ብር በ1 ኪ.ግራም ይሸጣል፡፡
የቦሎቄ ድህረምርት Aያያዝ ከሌሎች ሰብሎች ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ ውቂያና ቆሻሻ ማበጠር
በሰው ጉልበት ይከናወናል፡፡
3) Aተር
በደቡብ ክልል የAተር ምርትና የገበያ ድርሻ በክልል በዞንና በልዩ ወረዳ ከዚህ በታች
ተመልክቷል፡፡ Aተር በሀገሪቱ ዋኝኛ ከሚባሉት የግብርና ምርቶች Aንዱ ቢሆንም ምርቱ በቂ
Aይደለም፡፡ ዓመታዊ ምርት 257,032 ቶን ብቻ ነው፡፡ ዋና ዋና ምርቶች Aካባቢዎች
Aማራና Oሮሚያ ክልሎች ሲሆን የምርት የገበያ ድርሻቸውም 77% Eና 75% Eንደ ቅደም
ተከተላቸው ነው፡፡ በደቡብ ክልል ዓመታዊ ምርቱ 54,A12 ቶን ሲሆን ይህም በሀገር Aቀፍ
3ኛ ደረጃ Eንዲኖረው ያደርገዋል፡፡
3 - 15
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
በታች ነው፡፡ የሽያጭ ዋጋ በ1AA ኪ.ግራም በቀዬ/ማሣ ላይ 5AA ብር ሲሆን ጅምላ ሽያጭ
በA/Aበባ 55A ብር Eና ችርቻሮ ዋጋ 57A ብር ነው፡፡ በደቡብ ክልል በሀዋሣ የወቅቱ ገበያ
ሽያጭ ዋጋ 7ብር በ1ኪሎ ግራም ነው፡፡ የድህረምርት Aያያዝ በተመለከተ ከሌሎች ከዚህ
በፊት ከተገለፁት Eህሎች ጋር ተመሳሳይ ሲሆን ውቂያና ቆሻሻ ማበጠር ሥራ በሰው
ጉልበት ሲሆን በሜካኒካል ዘዴ መጠቀም በጣም ውስን ነው፡፡
3.1.3 Aትክልት1
(1) የምርትና ፍጆታ Aጠቃላይ ሁኔታ
የAትክልት ፍጆታ በተለይም የተለያዩ ዓይነቶችን ስናይ ከIትዮያ የምግብ ባሕል Aንፃር
በጣም ውስን ነው፡፡ ከምግብ ባህል ጋር የማይነጣጠሉ በርበሬ፣ ቃሪያና ሽንኩርት ሲሆኑ
Eነዚህም Eንደ ምግብ ማባያ ያገለግላሉ፤ በመቀጠልም በጣም ታዋቂ የሆኑት Aበሻ ጐመንና
ቲማቲም ናቸው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ጥቅል ጐመን፣ ካሮት፣ ሽንኩርት፣ ፎሶሊያ፣ ቀይስር
Eና ዱባ በተለያዩ መጠን ለምግብነት ይውላሉ፡፡ በA/Aበባ በርከት ያሉ የAትክልት ዓይነቶች
Eንደ የቻይና ጐመን፣ የፈረንጅ ዱባ፣ ፎሶሊያ፣ ወዘተ.. ያሉ ገበያ ላይ Aሉ፡፡
ከምግብ Eህል ምርት ጋር ሲነፃፀር የAትክልት ምርት በጣም ውስን ነው፡፡ የEርሻ ማሣ
በተመለከተ Aትክልት የሚመረትበት መሬት በጣም ትንሽ ሲሆን በሀገር ደረጃ ከ1% በታች
1 በርበሬ (ደረቅ ዱቄት ሆኖ ያገለግላል) በዚህ ጥናት የሥራ Aድማስ Eንደተመለከተው Eንደ Aትክልት ይመደባል በመሆኑም በIህ
ሪፖርት በAትክልት ክፍል ተመድበዋል፡፡ ይሁን Eንጂ Aንዳንድ ጊዜ Eንደ ቅመም ይመደባል፡፡ Eርጥብ ዝንጅብል Eና የሥራሥር Eህሎች
Eንደ ድቡልቡልና ስኳር ድንች ያሉት በIትዮጵያ Eንደ Aትክልት Aይመደቡም ካሮት፣ ሽንኩርት Eና ቀይ ስር ያሉት Eንዳንድ ጊዜ Eንደ
ሥራሥር Eህል ይመደባሉ፡፡
3 - 16
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
በደቡብ ክልል የAትክልት ምርት በገበያ ድርሻ በቀጣይ ሠንጠረዥ ተመልክቷል፡፡ በርበሬና
ሽንኩርት ከሌሎች Aትክልቶች ከፍ ያለ ሽያጭ ዋጋ Aላቸው፡፡ ሌሎች በቶሎ የሚበላሹ
Aትክልቶች በAብዛኛው ለቤት ውስጥ ፍጀታ ይመረታሉ፡፡ በAጠቃላይ በክልል ደረጃ በገበያ
ላይ የዋለው የAትክልት መጠን በጣም Aነስተኛ ነው፡፡
3 - 17
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ስብሳቢዎች ቸርቻሪዎች
3 - 18
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ጎመን የሚመረተው ለቤት ፍጆታ ነው፡፡ ስለሆነም የAቅርቦትና ገበያ ፍላጐት የምርት ዋጋ
ይወሰናል፡፡ Eንደ ማEከላዊ Aስታቲስትክስ ኤጀንሲ የAምራቾች የ2AA9 (E.ኤ.A) የዋጋ
መረጃ Eንደሚያሳየው ከዞን ዞን ልዩነት ያሳያል፡፡ በሃዲያ ዞን የነበረው የገበያ ዋጋ ከሌሎች
Aካባቢ ካለው ከፍ ያለ ነው፡፡ ይህ የሆነበት ምናልባት ለA/Aበባ ገበያ የሚያቀርብ ስለሆነ
ተጽEኖ Aድሮ ይሆናል፡፡ በሚያዝያ ወር ዋጋ ከፍ የሚለው ምናልባት የAብይ ጾም ወራት
የAትክልት ፍላጐት ስለሚጨምር ዋጋውም ከፍ ይላል፡፡ በሌላ በኩል የጉራጌ ጎመን
የሚባለው ከAባሻ ጎመን ዋጋው በጥቂቱ ከፍ ይላል፡፡
4.00 ጉራጌ
3.50 ሃዲያ
3.00 ከምባታ ጠምባሮ
2.50 ጌደO
ጌደO
ብር በኪ.ግራም
2.00
1.50 ወላይታ
ደቡብ Oሞ
1.00
ሸካ
0.50
ከፋ
0.00
ጋሞ ጎፋ
3 - 19
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
2) ቃሪያ
የደቡብ ክልል በቃሪያ ምርት በሀገር ደረጃ 18% Eና 22% የገበያ ድርሻ Aለው፡፡
የምርትና የገበያ ድርሻ በዞንና ልዩ ወረዳ ከዚህ በታች ተመልክቷል፡፡ ሲዳማ፣ ቤንች ማጂ፣
ከፋና ወላይታ ዞን በደቡብ ክልል ዋና ዋና Aምራች Aካባቢዎች ናቸው፡፡ የሲዳማ ዞን ከፍተኛ
ምርት (39%) Eና የገበያ ድርሻ (51%) Aለው
3 - 20
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
3) በርበሬ
የደቡብ ክልል በበርበሬ ምርት ከፍተኛውን ድርሻ ይይዛል፡፡ ከሌሎች ክልሎች ጋር ሲነፃፀር
ለገበያ የሚቀርበውም ከፍ ያለ (64%) ነው፡፡ ስለሆነም በደቡብ ክልል የበርበሬ ገበያ ድርሻ
6A% ይደርሳል፡፡
ሠንጠረዥ 3.1-17 በIትዮጵያ የበርበሬ ምርትና የገበያ ድርሻ
ምርት ለሽያጭ የገበያ መጠን
ክልል
ቶን % % ቶን %
ደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ 67,412 37% 64% 43,326 59%
Oሮሚያ 58,136 32% 32% 18,382 25%
Aማራ 53,047 29% 20% 10,599 14%
ትግራይ 2,543 1.4% 21% 531 0.7%
ቤንሻንጉል ጉሙዝ 1,893 1.0% 16% 297 0.4%
ሌሎች ክልሎች 373 0.2% 26% 95 0.1%
የIትዮጵ ድምር 183,403 100% 40% 73,230 100%
ምንጭ፡ ማEከላዊ Eስታቲስቲክስ Aጄንሲ፣ የግብርና ናሙና ደሰሳ ጥናት 2008/09 (E.ኤ.A), ጥራዝ VII (ቡለቲን 446)
3 - 21
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
በዋና ዋና የበርበሬ ምርት Aካባቢዎች ከ4-5 የሚሆኑ የታወቁ የምርት መሰብሰቢያዎች Eንደ
Aላባ ቁሊቶ፣ ዳሎቻ፣ Iንስኖ፣ ቡታጅራ Eና ቆሼ ገበያዎች ይገኛሉ፡፡ AርሶAደሮች
በርበሬውን Aድርቀው ወደ Eነዚህ የገበያ ሥፍራዎች ሲያመጡ ከA./Aበባ፣ ናዝሬት፣
መቀሌ/ትግራይ Eና ከሌሎችም ዋና ዋና ገበያዎች ለሚመጡ ትላልቅ ነጋዴዎች ይሸጣሉ፡፡
Eንደ ሌሎች የግብርና ምርቶች የAካባቢ ነጋዴዎች ወደ Eርሻ ማሣ ድረስ በመሄድ መግዛት
የተለመደ Aይደለም፡፡ ከዚያ ይልቅ Aንስተኛ ነጋዴዎች ብዙ ጊዜ (AርሶAደር ነጋዴዎች) ወደ
Aካባቢ ገበያዎች በመሄድ በርበሬ በመግዛትና በመሰብሰብ Aጠራቅመው ለትላልቅ ነጋዴዎች
ይሸጣሉ፡፡
3 - 22
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
Aላባ ቁ ሊቶ ገ በያ ቦታ
ሽማቾችሽማቾች
Aላባ ቁሊቶ ሰብሳቢ
ገበያ
ከተማ
AርሶAደሮች
Aነስተኛ ሰብሳቢዎች
AርሶAደሮች (የAርሶAደር
ነጋዴዎች)
በገበያ ሥፍራ ያለውን ግብይት በሚመለከት Aላባ ቁሊቶ የሚካሄደው በገበያ ልውውጥ
የተለየ ገፅታ Aለው፡፡ ይኸውም ሀ) ከትላልቅ ከተማዎች የሚመጡ በርካታ ገዥዎች Aሉ፡፡
ለ) ከፍ ያሉ የገበያ ልውውጦች የሚካሄዱት በምሽት Aካባቢ ነው፣ Eና ሐ) በገበያ
ልውውጡ በርካታ ደላላዎች Aሉ፡፡ ለዚህ ግብይት ሂደት ልዩ ያደረገው ምናልባት
ከAርሶAደሮች የEውቀት ማነስ ጋር የተያያዘ ወይንም ከAካባቢው የባህል ተጽEኖ የተነሣ
ሊሆን ይችላል፡፡ በዚህ ዙሪያ ቀጣይ ጥናት ይኖራል፡፡
በርበሬ Eንደ ማቅለሚያም ያገለግላል፡፡ በርበሬ ተጨምቆ ቅባት በAለው ፈሳሽ መልክ
በIትዮጵያ ቅመማ ቅመም ማቅነባበሪያ ፋብሪካ ተዘጋጅቶ ወደ ውጭ ሀገር ይላክ ነበር፡፡
በሀገሪቱ ውስጥ ከAለው የበርበሬ ዝሪያ የተነሳ Aሁን ፋብሪካው በዚህ መልክ የሚያዘጋጀው
ምርት ዝቅተኛ ጥራት ደረጃ (ዝቅተኛ የቀለም ይዘት) ያለው በመሆኑ ወደ ውጭ ሀገር
መላክ Aቁሟል፡፡
3 - 23
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ከAካባቢው ነጋዴዎች በተገኘው መረጃ መሠረት በAላባ ቁሊቶ ገበያ የሚከተሉት ደረጃዎችን
ይጠቀማሉ፡፡ ለAካባቢው ነጋዴዎች የግዥ ዋጋ ለየደረጃው ከ2 Eስከ 3 ብር በኪ.ግራም
ይለያል፡፡ ምንም Eንኳን የዋጋ ልዩነት ቢስተዋልም በደረጃዎች መካከል ያለው ልዩነት
የተረጋጋ ነው፡፡
3 - 24
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
30
በAላባ የAምራች ዋጋ
25 2008/2009
20
በAላባ የችርቻሮ ዋጋ
ብር በኪ.ግ
2004/2005
15
በAላባ የችርቻሮ ዋጋ
2003/2004
10
በA/Aበባ የችርቻሮ ዋጋ .
2004/2005
5
በA/Aበባ የችርቻሮ ዋጋ .
0 2003/2004
4) ቲማቲም
የቲማቲም ምርትና የገበያ ድርሻ በዞንና በልዩ ወረዳ ያለው ከዚህ በታች ተመልክቷል፡፡
በክልል የገበያ መጠን Aንፃር የቲማቲም የሽያጭ ድርሻ 32% ነበር፡፡ በደቡብ ክልል ጋሞ
ጐፋ ዞን ከፍተኛ የገበያ ድርሻ ያለው ሲሆን Aብዛኛው ለቤት ፍጆታ ይውላል፡፡ የምርት
መጠን በሃዲያ፣ ከምባታ ጠምባሮ፣ Eና ሲዳማ ዞኖች የተወሰነ ነው፡፡ Eንደ A/Aባበ Eና
ናዝሬት ወዳሉ ትላልቅ ገበያዎች የሚቀርብበት ማጠራቀሚያ ገበያ የለም፡፡ Aንዳንዴ
የቲማቲም ምርት ከሲዳማ ዞን ወደ ሞያሌና ያቬሎ ይሄዳል፡፡
3 - 25
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ከሚገባው በለያ የተሞላ (ሀዋሣ ገበያ) የተሻለ Aያያዝ (ጅምላ ሽያጭ (A/Aበባ)
3 - 26
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
3.1.4 ፍራፍሬ
(1) የምርትና የፎጆታ Aጠቃላይ ሁኔታ
የፍራፍሬ ምርት ከምግብ Eህል ምርት ጋር ሲነፃፀር በጣም ውስን ነው፡፡ የተሰጠውም
ትኩረት በጣም Aናሳ ነው፡፡ ምርት ለማሳደግም ሆነ ጥራትን ለማሻሻል (የተሻሻሉ
ዝሪያዎችን የማስተዋወቅ ሥራ) የተደረገ ጥረት በጣም ውስን ነው፡፡ በተለይ ለገበያ
የሚደረገው የፍራፍሬ ምርት በጣም Aነስተኛ ነው፡፡ ምንም Eንኳን የመንግሥት Eርሻዎች
ቢኖሩም የሚያመርቱት ብርቱካን ሆኖ በAብዛኛው ፍራፍሬ የሚመረተው በAነስተኛ ደረጃ
በAርሳAደሮች በየጓሮAቸው ነው፡፡
በAሁኑ ወቅት በሀገር ደረጃ የሚመረተው Aብዛኛው ፍራፍሬ ለቤት ውስጥ ፍጆታ ይውላል፡፡
የተወሰነ መጠን ያለው Eንደ Aቮካዶ፣ Aናናስ፣ ሙዝ ወዘተ ያሉ ምርቶች ወደ ጅቡቲ
ይላካሉ፡፡ ከዚያ ውጪ ወደ ባህር ማዶ ሀገሮች የሚላክ የለም፡፡ ፍራፍሬ ወሳኝ የምግብ
ዓይነት ሳይሆን Eንደ መዝናኛ በየመደብሩ የሚሸጥ ምርት ነው፡፡ ፍራፍሬ መብላት
በከተሞች Aካባቢ በጣም የተለመደ ነው፡፡ በከተሞች Aካባቢም በርካታ የፍራፍሬ ዛፎች
ማየትና በተጨማሪ ትኩስ የፍራፍሬ ጭማቲ ተወዳጅ መጠጥ Eየሆነ መጥቷል፡፡ ሆኖም
ለተሻለ ጥራት ያለው ፍራፍሬ ፍላጎት (ማለትም ጥራት ላላቸው ፍራፍሬዎች የተሸለ ዋጋ
ለመክፈል) በሸማቾች ዘንድ መኖሩ ገና Aልተጣራም፡፡
በጃይካ ጥናት ቡድን የተሻለ ፍራፍሬ ምርት Eና የግዥ ባህሪይ በሀዋሣ ነሐሴ 2A1A
(E.ኤ.A) በAካሄደው ደሰሳ ጥናት መሠረት 8A% ሸማቾች ፍራፍሬ የሚገዙት ከAንድ Eስከ
ሁለት ወይም ሶስት ጊዜ በሣምንት Eንደ ሆነና የሚገዙAቸውም ሙዝ፣ ማንጐ፣ ብርቱካን
Eና Aቮካዶ Eንደ ቅደም ተከተላቸው ነው፡፡ በግዥ ወቅት ጥራትን ለመቆጣጠር
ሊቶከርባቸው የሚገቡ ጉዳዮች ለማንጐ ቀለምና የብስለት ደረጃ፣ ለAቮካዶ የብስለት ደረጃና
ብልሽት መኖር Aለመኖር ናቸው፡፡ የሽማቾች ስሜት በተመለከተ 3A-4A% የሚሆኑት
በAቮቡካዶ ጥራት ደስተኞች Aይደሉም፡፡ ብዙ ሸማቾች ትልቅና ጥሩ Eይታ (ጥራት) ለAለው
ማንጐ የተሻለ ክፍያ ለመፈጸም ፍቃደኛ Eንደሚሆኑ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ ይህ ሁኔታ
የሚያሳየው በከተማ ሸማቾች Aካባቢ የተሻለ ጥራት ያለውን ፍራፍሬ ለማግኘት ፍላጐት
Eንዳለ ነው፡፡
3 - 27
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ስብሳቢዎች ቸርቻሪዎች
የሙዝ በጅምላ ነጋዴዎች በፍጆታ Aካባቢ የማብሰያ ሂደት ያስፈልገዋል፡፡ በሀዋሣ ከተማ
የሙዝ ጅምላ ሽያጭ ነጋዴ የለም፤ ሽያጩ የሚካሄደው በፍራፍሬ ሱቅ ነው፡፡
3 - 28
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
3 - 29
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ትንሽና የበሰሉ ፍሬዎች ሲለዩ (ሃዳሮ ገበያ) Aቮካዶ ማስባስብ (ሃዳሮ ገበያ)
ለAርሶAደሮች በከፍተኛ የምርት ወቅት የዋጋ መውረድ ከፍተኛው ችግር ነው፡፡ ተከታዩ
Aሃዝ Eንደሚያሣየው የAምራቾች የዋጋ ልዩነት ከ2 Eስከ 3 ጊዜ ይሆናል፡፡
6.00
5.00
ሃዲያ
4.00
ከምባታ ጠምባሮ
3.00
ብር በኪ.ግ
ሲዳማ
2.00
1.00 ጌደO
0.00 ወላይታ
Aቮካዶ ወደ ጅቡቲ ይላካል፡፡ የምርት ምርጫ፣ ደረጃ ማውጣትና የማሸግ ሥራዎች በጅቡቲ
ይሠራል፡፡ ብቃት ያለውና Aስተማማኝ የምርት መሰብሰብያ ዘዴ ሊኖር ያስፈልጋል፡፡ ወደ
Aውሮፓ ገበያዎች ለመላክ ቀጥታ ድጋፍ ለነጋዴዎች ሊሰጥ ይገባል፡፡
3 - 30
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
2) ማንጐ
የማንጐ ምርትና የገበያ ድርሻ በዞንና በልዩ ወረዳ ከዚህ በታች ተመልክቷል፡፡ በደቡብ ክልል
የጋሞጐፋ ዞንና የወላይታ ዞን ዋና ዋና Aምራች Aካባቢዎች ናቸው፡፡ ልክ Eንደ Aቮካዶ
የማንጐ ምርትም በAነስተኛ AርሶAደሮች በጓሮAቸው ባሉት የማንጐ ዛፎች Aማካይነት
ይመረታል፡፡
ሠንጠረዥ 3.1-24 የማንጎ ምርትና የሽያጭ መጠን በዞን
ምርት የሽያጭ መጠን
ዞን/ልዩ ወረዳ % ለሽያጭ
(ቶን) (%) (ቶን) (%)
ጋሞ ጎፋ 6,794 50% 42% 2,846 51%
ወላይታ 3,326 24% 44% 1,456 26%
ቤንች ማጂ 868 6% 31% 271 5%
ከምባታ ጠምባሮ 840 6% 51% 428 8%
ሸካ 711 5% 15% 105 2%
ደቡብ Oሞ 455 3% 35% 158 3%
Aማሮ 214 2% 51% 109 2%
ሌሎች 513 4% 42% 215 4%
ደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ ድምርl 13,720 100% 41% 5,586 100%
ምንጭ፡ ማEከላዊ Eስታቲስቲክስ Aጄንሲ፣ የግብርና ናሙና ደሰሳ ጥናት 2008/09 (E.ኤ.A), ጥራዝ VII (ቡለቲን 446)
የማንጎ የግብይት ሰንሰለት ከዚህ በላይ በሌሎች ምርቶች Eንደተገለጸው ነው፡፡ የማንጐ
ምርት በA/ምንጭ Aካባቢ የሚሰበሰበው Eንደ ሙዝ በመንገድ ዳር ሲሆን ከዚያም ወደ
A/Aበባ Eና ናዝሬት ይጓጓዛል፡፡ በጋሞ ጎፋ ዞን ላንቴ ቀበሌ የሚገኘው “Oቾሎ ላንቴ ጠንክር
መጀመሪያ ደረጃ ሕ/ሥራ ማህበር” ለIትፍሩት (A/Aበባ Eና ናዝሬት) ማንጐ ያቀርብ የነበረ
ስሆን ውጤታማ Aልነበረም፡፡
ማንጎ “ብጫና ሙሉ ቃጫ” የሆነ ዝሪያ ያለው በብዛት የሚመረት ሲሆን የAምራቾች ዋጋ
በከፍተኛ የምርት ወቅት በጣም ርካሽ ይሆናል፡፡ በመሆኑም ምሳሌ ለ1 ብር 3 ማንጐ (ወደ
1ብር በኪ.ግራም) Aርባምንጭ ላይ ነው፤ ከፍተኛ ዋጋ A.75 ብር ለ1 ማንጐ ፍሬ
ይደርሳል፡፡
ጋሞ ጎፋ ዞን
(Aርባ ምንጭ፣ ምEራብ Aባያ)
ወላይታ ዞን
(ቦሎሶ ቦምቤ)
ምንጭ፡ ከወረዳ ግብይትና ሕ/ሥራ ጽ/ቤት Eና መሰብሰቢያ ወቅት ከፍተኛ ምርት መሰብሰቢያ ወቅት
Uሞ ላንቴ ሕ/ሥራ Eንደተሰማው
3 - 31
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
3 - 32
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
3) ሙዝ
የሙዝ ምርትና የገበያ ድርሻ በዞንና ልዩ ወረዳ ከዚህ በታች ተመልክቷል፡፡ ሙዝ በክልሉ
በሁሉም ዞኖችና ልዩ ወረዳዎች ይመረታል፡፡ በተለይ ጋሞ ጎፋ (A/ምርጭ) Eና ሲዳማ ዞን
ዋና ዋና Aምራች Aካባቢዎች ናቸው፡፡
3 - 33
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
3 - 34
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
5.0
4.5 ሃዲያ
4.0
ከምባታ ጠምባሮ
3.5
3.0
ሲዳማ
ብር በኪ.ግ
2.5
2.0 ደቡብ Oሞ
1.5 ሸካ
1.0
ከፋ
0.5
0.0 ጋሞ ጎፋ
ጋሞ ጎፋ ዞን (አርባ ምንጭ)
( መስኖ፣ ካቫንዲሽ)
ምንጭ፡ ከወረዳ ግብይትና ሕ/ሥራ ጽ/ቤት እንደተሰማው መሰብሰቢያ ወቅት ከፍተኛ መሰብሰቢያ ወቅት
3 - 35
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
4) ፓፓዬ
የፓፓዬ ምርትና የገበያ ድርሻ በዞንና በልዩ ወረዳ በሚከተለው ሁኔታ ተመልክቷል፡፡
ፓፓዬ በብዙ የክልሉ Aካባቢዎች ይመረታል፡፡ ሆኖም የምርትና የገበያ ድርሻ Aነስተኛ ነው፡፡
የAርሶAደሮች የሽያጭ መጠን ከሌሎች ፍራፍሬ ጋር ሲነፃፀር Aነስተኛ ነው፡፡
3 - 36
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
3 - 37
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
Eጅና Eግር በመጠቀም የመፋቅ ሥራ ይሠራል፡፡ በሞተር የሚሠራ የታምቡር ዓይነት ማሽን
በEግር ቅጠሉ ሲያዝ ምግብ የሚሆነው ክፍል ሆኖም ይህ ማሽን የሚበላውን የቆጮ ከፍልና
ይፋቃል፡፡ የውጭ ክፍሉ ቃጫ ይሆንና ለስገጃ ቃጫን Aይለይም፡፡
ሥራ ያገለግላል፡፡
3 - 38
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ከሽያጭ በፊት የቆጮ ችርቻሪ ነጋዴዎች በትልቅ ሀዋሣ ዩኒቨርስቲ የሚሽከረከር ብዙ መቁረጫ
ቢላዋ ከቆጮ ጋር ያለውን ቃጫ ደጋግሞ ቢላዋ ያለው ሠርተዋል፡፡ነገር ግን ተጠናቆ ሥራ
በመቁረጥ ያለሰልሳሉ፡፡ ላይ Aልዋለም፡፡
AርሶAደሮች ትርፍ ቆጮ ያመረቱትን ወደ Aካባቢ ገበያ በAህያ በመጫን ወይም በሰው ትከሻ
ያጓጉዛሉ፡፡ Aብዛኛው የቆጮና የቡልA ምርት ለቤት ፍጆታ የሚውል ሲሆን በተለይም
ከሲዳማና ከጌዲO ዞን የሚመረተው በA/Aበባ ትልቅ ገበያ Aለው፡፡ የEነዚህ Aካባቢ ነጋዴዎች
ቆጮና ቡልA ከAካባቢ ገበያ በመሰብሰብ ወደ ከተሞች Aካባቢ በጭነት መኪና ያጓጉዛሉ፡፡
የቆጮና ቡልA ዝግጅትና ግብይት ሂደቱ በባህላዊ የሰው ጉልበትና በማሽን ወይም መሣሪያ
የሚከናወን ሲሆን Eርካሽና ለAፈፃፀም ቀላል የሆነ ማሽኖች ገና Aልተሠሩም፡፡ የEንሰት
ማምረትና መሰብሰብ የተረጋጋ ሲሆን የቆጮና የቡልA ገበያ ዋጋ ብዙ መዋዥቅ
Aይታይበትም፡፡
3 - 39
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ድንች የሚዘጋጀው በመቀቀል ነው፡፡ ከረሜላ ወይንም ሌሎች ጣፋጭ ነገሮችን በመሥራት
ዋጋ የመጨመር ሥራ በIትዮጵያ Aልታወቀም፡፡ ለምርት ከደረሰ በኋላ ለተወሰነ ጊዜ
በAፈር ውስጥ Eንደ ማከማቻ ይቆያል፡፡ የገበያ ዋጋ በተመለከተ 1.ኪ.ግራም በማሣ ላይ
A.7A ብር፣ ጅምላ ሽያጭ A.8A-A.9A ብር Eና ብር 1.99 በሲዳማ ሸማቾች ዋጋ ነው፡፡ ከላይ
የተገለፀው ዋጋ በምርት ጥራትና በምርት ወቅት ይወሰናል፡፡
(3) ጎደሬ
ጎደሬ የሚመረተው በደቡብ ክልል በተለይም በምEራባዊ Aካባቢ ነው፡፡ ለጎደሬ ምርት ምቹ
Aካባቢ ሞቃታማና Eርጥበት ያለበት Aካባቢ ነው፡፡ ቆላማ Aካባቢ በምEራብ ዞን ያሉ
ሥፍራዎች ምቹ የምርት Aካባቢዎች ናቸው፡፡
3 - 40
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
(4) ካሳቫ
ካሳቫ በዚህ ጥናት የሥራ Aድማስ ስምምነት ላይ Eንደተገለፀው ከተመረጡ ሰበሰሎች Aንዱ
ነው፡፡ ሆኖም በማEከላዊ Eስታትስትክስ ኤጀንሲ የተመዘገበ ምንም መረጃ Aልተገኘም፡፡
Eንደ ግብርና ቢሮ ባለሙያዎች ገለፃ የምርት Aካባቢው ከስኳር ድንች ጋር ተመሳሳይ ሲሆን
የገበያ ዋጋው ለቤት ፈጆታ 1 ኪ.ግራም 1.AA ብር ነው፡፡ የካሳቫ ምርትና Aመጋገብ ሁኔታ
ከሌሎች Aጎራባች ሀገሮች ጋር ሲነፃፀር Eጅግ Aነስተኛ ነው፡፡ ሆኖም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ
የካሳቫ ዱቄት ከጤፍ ዱቄት ጋር ተዋህዶ Eንጀራ ስለሚሠራበትና ጣEሙንም Eየተገነዘቡ
ስለመጡ ካሳቫ ማምረት ሥራ Eየጨመረ መጥቷል፡፡
በደቡብ ክልል የግብርና ቢሮ መረጃ መሠረት በ2AA9 (E.ኤ.A) የካሳቫ ምርት 184348 ቶን
ሲሆን ከዚህ ውስጥ የ94858 ቶን ወይም 51% በወላይታ ዞን የተመረተ ነው፡፡ Aብዛኛው
የካሳቫ ምርት ለቤት ውስጥ ፍጆታ የሚውል ሲሆን ከ1A-2A% የሚሆነው ለገበያ ይቀርባል፡፡
ደረቅ ካሳቫ በከተሞች Aካባቢ ተፈጭቶና ከጤፍ ጋር ተቀላቅሎ Eንጀራ የጋገርበታል፡፡
በEንጀራ ውስጥ ከ1A-2A% የካሳቫ ዱቄት ሲሆን በAንዳንድ ገቢያቸው ዝቅ ያሉ ቤተሰብ
Eስከ 5A% ካሳቫና 5A% ጤፍ ተደርጉ ይሠራል፡፡ ይህም የሚሆንበት የካሳቫ ዱቄት ዋጋ
ከጤፍ ዋጋ ከሁለት Eጥፍ በላይ ስለሚቀንስ ነው፡፡
የካሳቫ ምርት ከመጀመሪያው ማለት ማምረት፣ ማድረቅ፣ መፍጨትና ማብሰል ሂደት ውስጥ
የAሴት መፍጠር ሥራ የሚከተሉት ጉዳዮች መሻሻል Aለባቸው፡፡
1) AርሶAደሮች Aግባብ ያላቸው ካሳቫ ማድረቂያ Eቃዎች ስለሌሏቸው ጥሬ ካሳቫውን
በረዥም (በግምት 3 ሴንቲ ሜትር) በመክተፍ የላይኛውን ቆዳ ልጦ በመሬት ላይ
በመዘርጋት በፀሐይ ያደርቁታል፡፡ በዚህ ዓይነት የደረቀው ካሳቫ የጥራት ደረጃ በጣም
የተለያየ ነው፡፡ ምክንያቱም በመሬት ላይ በሚደርቅበት ጊዜ ብዙ የተለያዩ ጥራት
የሚያጓድሉ ነገሮች ስለሚነካካና ሻጋታ ስለሚፈጥር ማለት ነው፡፡
2) በምርት Aካባቢ ያሉ ነዋሪዎች ከንፅህና ጋር ተያይዞ ያለውን ችግር ስለሚያውቁ ደረቅ
ካሳቫ የመመገብ ልምዳቸው በጣም Aነስተኛ ነው፡፡ ዝቅተኛ ጥራት ያለው የደረቀ ካሳቫ
ወደ A/Aበባ ገበያ ይጓጓዛል፣ ከዚያም ተፈጭቶ ከጤፍ ዱቄት ጋር Eንጀራ ይሠራበታል፡፡
3) በሶዶ ከተማ የሚገኙ የካሳቫ ነጋዴዎች በወር Eስከ 5A ቶን የሚደርስ ምርት ያገኛሉ፡፡
ነገር ግን የተጠቀሰውን ፍላጐት የሚያሟላ የጥራት ደረጃን ለማምጣት ቁጥጥር
Aያደርጉም፡፡ ስለዚህ በነዚህ ነጋዴዎች የሚታየው የገበያ Eድገት ዝቅተኛ ነው፡፡ የደረቅ
ካሳቫ ገበያ ጀማሪ Eንደመሆናቸው የነዚህን ነጋዴዎች ጥቅም ሁኔታ ለማሻሻል የተወሰደ
Eርምጃ የለም፡፡ በተለይም በቅርብ ምርት ከጀመሩ ክልሎች ለምሳሌ Aማራ Eና ትግራይ
ጋር ሲነፃፀሩ፡፡
4) የደረቅ ካሳቫ ምርት በሚገኙባቸው Aካባቢዎች በተለይም በወላይታ ዞን ኪንዶ ኮይሻ
ወረዳ ተጠቃሚዎች ለቤት ውስጥ ፍጆታ የሚገዙዋቸው የደረቅ ካሳቫ ነው፡፡
5) ገበሬዎች (Aምራቾች) የደረቅ ካሳቫ በመሸከም ወደ Aካባቢ ገበያዎች ይወስዳሉ፡፡ ከዛም
ለነጋዴዎችና ለተጠቃሚዎች በቀጥታ ይሸጣሉ፡፡ የደረቅ ካሳቫ የዋጋ ሁኔታ የጤፍ Eና
የበቆሎ ዋጋን ተከትሎ በየጊዜው ይለዋወጣል፡፡
3 - 41
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
6) የደረቅ ካሳቫ የሚሸጡ በሶዶ ከተማ የሚገኙ ነጋዴዎች Eስከ 5A ቶን የሚደርስ የደረቀ
ካሳቫ በየወሩ ይይዛሉ፡፡ በሶዶ ከተማ 1A የደረቀ ካሳቫ ነጋዴዎ ይገኛሉ፡፡ የጥራት ደረጃን
በምንም መንገድ ቁጥጥር ስለማያደርጉ Aዳዲስ የደረቀ ካሳቫ ገበያዎችን ለህብረተሰቡ
ጥቅም Eንዲውል ከማድረግ Aንፃር Eድገት Eንዲኖር AስተዋፅO Aላደረጉም፡፡
7) ከጐረቤት ሀገሮች ጋር ሲነፃፀር የIትዮጵያ የካሳቫ መጠን በጣም Aነስተኛ ነው፡፡
በተጨማሪም ተጠቃሚዎች የደረቀ ካሳቫ ለEንጀራ ግብAት መሆን Eንደሚችል ያላቸው
ግንዛቤ ትንሽ ነው፡፡ ንፅህናው የተጠበቀን የደረቀ ካሳቫ ለማግኘት ያለው የገበያ ፍላጐት
ደግሞ ከፍተኛ ነው፡፡
8) የላይኛው ቆዳ ከተላጠና ከተከተፈ በኋላ በፍጥነት ይደርቃል፤ ጥራቱ ይሻሻላል Eንዲሁም
የመሸጫ ዋጋው ይጨምራል፡፡ ነገር ግን Aነስተኛና ንፁህ የደረቀ ካሳቫ የሚያመርቱ
ነጋዴዎች ቁጥር Aነስተኛ ነው፡፡ ይህም የሆነው ካሳቫውን በቢለዋ ለመክተፍ
ለAርሶAደሮቹ Aስቸጋሪ ስለሚሆንባቸው ነው፡፡
9) AርሶAደሮቹ ቀላል የካሳቫ መክተፊያ ማሽንና የኘላስቲክ ማሸጊያዎችን በከፍተኛ ሁኔታ
ይፈልጋሉ፡፡ በመሆኑም ለዚህ ሁኔታ የAመራር Aካላት ድጋፍ Aስፈላጊ ነው፡፡
በትልቅ ተከተፎ በፀሐይ Eንዲደርቅ በፕላስቲክ ሸራ AርሶAደሮች ወደ Aካባቢ ገበያ በAህያ ገሪ ሲያጓጉዙ
የተዘረጋ ካሳቫ
ከAካባቢ ገበያ የተሰበሰበ የካሳቫ ምርት በOፋ ወረዳ ለጥራቱ ምንም ሳይታሰብበት በመጋዘን ውስጥ
ወላይታ ዞን የተቀመጠ ካሳቫ
ከዚህ በታች ያለው ሠንጠረዥ በግብርና ቢሮ ኤክስቴንሽን ዋና የሥራ ሂደት የተዘጋጀ የካሳቫ
ምርት መረጃ ነው፡፡ ሆኖም የሽያጭና የገበያ ድርሻ Aልተገኘም፡፡
3 - 42
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
3 - 43
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
የሸንኮራ Aገዳ ምርት ከሌሎች የሰብል ዓይነቶች ልዩ የሚያደርገው ሸንኮራ Aገዳ ለገበያ
ተብሎ የሚመረትና የሚቀርብ መሆኑ ነው፡፡ ሲዳማ ዞን ከፍተኛ የሸንኮራ Aገዳ Aምራች
Aካባቢ ሲሆን የሽያጭ ድርሻውም ከጠቅላላ ምርት ከ5A% በላይ ነው፡፡
በሲዳማ ዞን ወንዶ ገነት ወረዳ ዋነኛው የሸንኮራ Aገዳ Aምራች Aካባቢ ሲሆን የማያቋርጥ
የመስኖ ውሃ ስላለ ዓመቱን በሙሉ ያመርታሉ፡፡ AርሶAደሮች ከAንድ የሸንኮራ Aገዳ ግንድ
3 ጊዜ ይቆርጣሉ፡፡ የምርት ወቅት ተብሎ የሚታወቅ ጊዜ የለም፡፡ ምርቱ ከተሰበሰበ በኋላ
ለቀጣዩ ጊዜ Aስኪደርስ ከ11 Eስከ 12 ወር ይቆያል፡፡
Aነስተኛ AርሶAደሮች ከቤት ውስጥ ፍጆታ በላይ የሆነውን ምርት ወደ Aካባቢ ገበያ ወስደው
ይሸጣሉ፡፡ ለገበያ ሸንኮራ Aገዳ የሚያመርቱ AርሶAደሮች ለነጋዴ የሚሸጡት ከመቆረጡ
በፊት በቁሙ ነው፡፡ ነጋዴዎች ከAርሶAደሮቹ ጋር ከተስማሙ በኋላ ከAርሶAደሩ መሬት
ምርቱን ለመሠብሰብ ሠራተኞችን ያዘጋጃሉ፡፡ ከተሰበሰበም በኋላ የሸንኮራ Eገዳው ይከመርና
በመንገድ ዳር ይከማቻል፡፡ ከዛም በጭነት መኪናዎች ላይ ይጫንና ወደ A/Aበባ፣ ናዝሬት፣
ሞያሌና ሌሎች Aካባቢዎች ይጓጓዛል፡፡
AርሶAደሮች በEርሻው ያለውን የሸንኮራ Aገዳ የስሩን ቁጥርና ደረጃ ነጋዴዎች ለግዥ
ስምምነት ከመምጣታቸው በፊት ያውቁታል፡፡ ነጋዴዎች በEርሻ ያለውን የሸንኮራ Aገዳ
ከስምምነት በፊት ይቆጥራሉ፡፡ የመሸጭያ ጥራት ላይ ተመስርቶ የሚለያይ ሲሆን ከ2-3 ብር
ለAንድ ትልቅ ሸንኮራ Aገዳ ይሆናል፡፡ ጥራቱ ጥሩ ከሆነ AርሶAደሩ ከAንደ ሄክታር ማሣ
150000 ብር ያገኛል፡፡
ከነጋዴው የተራረፈውን የሸንኮራ Aገዳ ቅጠል AርሶAደሩ ለEንስሳት መኖነት ይጠቀምበታል፡፡
በሀዋሣ Aካባቢ የተለመደው ለAንድ 2.5 ሜትር ርዝመት ለAለው የሸንኮራ Aገዳ በማሣ
ውስጥ Aንድ ብር ሲሆን፤ በጅምላ Eስከ ሁለት ብር ይሸጣል፡፡ በ25 ሳንቲ ሜትር
የተቆራረጠ የሸንኮራ Aገዳ ደግሞ ሀዋሣ ከተማ በጐዳና ላይ ሻጮች Aሉ፡፡
የሸንኳራ Aገዳ መሰብሰቢያ ቦታ፡፡ ነጋዴዎች AርሶAደሮች ከማሣ ወደ Aካባቢ ገበያ በAህያ ጋሪ
መጓጓዣ ያዘጋጃሉ፡፡ ያጓጉዛሉ፡፡
3 - 44
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
በሀገር Aቀፍ ደረጃ የደቡብ ክልል 99% የምርት ድርሻ (Eንደ ወጪ ምርቶች ማስፋፊያ
ኤጀንሲ፣ የደቡብ ክልል የቅመማ ቅመም የውጭ ገበያ 2AA4 E.ኤ.A) Aለው፡፡ የ2AA8/A9
(E.ኤ.A) የዞኖች የምርት ዝርዝር Eንደሚከተለው ቀርቧል፡፡ ዝንጅብል በከምባታ ጠምባሮ
Eና በወላይታ ዞኖች ይመረታል፡፡
ድምር 8,267 8,223 8,259 157,180 133,254 104,141 19.0 16.2 12.6
* ዓመታዊ ምርቱ የEርጥብ ዝንጅብል ነው፡፡
ምንጭ፡ የከምባታ ጠምባሮ ዞን ግብርናና ገጠር ልማት መምሪያ፡፡
3 - 45
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ሸማቾች
ከተማ
AርሶAደሮች Aነስተኛ
ሰብሳቢዎች ስብሳቢዎች
መዳረሻ ገበያ
አ ነስተኛ የገበያ ቦታ
Aነስተኛ ሰብሳቢዎች
AርሶAደሮች (የAርሶAደር
ነጋዴዎች)
3 - 46
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
የEርጥብ ዝንጅብል ዓመታዊ የዋጋ መወዠቅ በ2AA9 (E.ኤ.A) ከዚህ በታች ተመልክቷል፡፡
በ2AA9 ዋጋው በመጠኑ Eያደገ ሄዶ ከፍተኛ የደረሰው በህዳር ወር ነው፡፡ የምርት መጠንና
የዋጋ ሁኔታ ግንኙነት ለማየት ስንፈልግ Aስቸጋሪ ይሆናል፡፡ ይህም የሚሆንበት የዋጋ
ሆኔታ በፍላጐት መጠን የሚወሰን ይመስላል፤ የደረቅ ዝንጅብል በተመለከተ ተከታታይ
የዋጋ መረጃ Aልተገኘም፡፡ ስለዚህ የዋጋ ከፍ ዝቅ ማለትና ለዚህ ምክንያቱ ምንድር ነው
የሚለውን ለማወቅ Eርግጠኛ መሆን Aንችልም፡፡ ሆኖም Aንዳንድ የሃዳሮ ከተማ ዝንጅብል
ነጋዴዎች Eንደገለፁልን የደረቅ ዝንጅብል የዋጋ ሁኔታ በፍላጐት ላይ ተመስርቶ የሚወሰን
ነው፡፡ ምናልባት የውጭ መላክ ሥራ በAብዛኛው የAምራቾች ዋጋ የሚወሰን ይመስላል፡፡
2.5
2.0
ከምባታ
1.5
ጠምባሮ
ብር በኪ.ግ
1.0
ወላይታ
0.5
0.0
ምንጭ ማEከላዊ Eስታስቲክስ ኤጄንሲ፣ ወርሃዊ የAምራቾች ዋጋ ሪፖርት ጥር-ታሕሳስ 2009 (E.ኤ.A)
ምስል 3.1-16 የAምራቾች የEርጥብ ዝንጅብል ዋጋና የተከላ ወቅት (2009 E.ኤ.A)
የረዥም ጊዜ የዋጋ ሁኔታ ሲታዩ ለEርጥብና ለደረቅ ዝንጅብል ከ2AA3/A4 ጀምሮ Eየቀነሰ
መጥቷል፡፡ በ2AA6/A7 (E.ኤ.A) ዋጋው በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷል፡፡
3 - 47
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ንፁህና የደረቅ ዝንጅብል ለማዘጋጀት ችግሩ በትንሽ ደረጃ ይጀምራል፡፡ Eንደ ከምባታ
ጠምባሮ ዞን ግብርናና ገጠር ልማት መምሪያ ለታጠበ ዝንጅብል ዋጋ Eጥፍ በማደግ (9A-
1AA ብር በ17 ኪ.ግራም ለታጠበ ሲሆን 45-5A ብር በ17 ኪ.ግራም ላልታጠበ ዝንጅብል)
ባለፈው የምርት ዘመን ተሸጧል፡፡
3 - 48
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ከትላልቅ ገዢዎች በA/Aበባ ካሉት ጋር ያለው ግንኙነት በጣም ደካማ Aልያም የለም ማለት
ይቻላል፡፡ የከምባታ ጠምባሮ ዞን ባለሙያዎች በሪፖርታቸው Eንደገለፁልን በEርግጥ
የዝንጅብል ምርት የሚረከቡን ማን Eንደሆኑ Aናውቃቸውም (መጋቢት 2A1A
E.ኤ.A.የዝንጅብል ምርትና ገበያ ሪፖርታቸው) ብለዋል፡፡ Aሁን ያለውን የዝንጅብል
ማድረቂያ Aሠራር ለመቀየር ለAምራቾች የተሻለ ዋጋ ለሚሠሩት ሥራ መክፈል
ያስፈልጋል፡፡ በሌላ Aገላለጽ Aስተማማኝ የሆነ የንግድ ግንኙነት በAምራቾችና በAካባቢ
ነጋዴዎች/ላኪዎችና ለፋብሪካዎች ጋር መፍጠር በጣም Aስፈላጊ ነው፡፡
በሃደሮ ጡንጦ ወረዳ የወረዳ Aስተዳደር ዝንጅብል በመሬት ላይ ያለ ምንም ከሥር የተደረገ
ንጣፍ ሳይጠቀሙ ማድረቅን Aግዷል፡፡ ከዚህ የተነሣ በሃዳሮና Aካባቢው ያሉ AርሶAደሮችና
የAካባቢው ነጋዴዎች የቀርከሃ ቅርጮ Eና ኘላስቲክ ሸራ መጠቀም ጀምረዋል፡፡
Aንድ የግል ኩባንያ (ወደ የመን ሀገር ዝንጅብል የሚልክ) በሃዳሮ ከተማ ዝንጅብል
ማጠቢያና Aርትፊሻል ማድረቂያ Aቋቁሞ ነበር፡፡ ሆኖም በ2010/11 Eና 2011/12 (E.ኤ.A)
የምርት ወቅት ምንም ሥራ Aልጀመረም፡፡
3 - 49
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
AርሶAደሩ የተወሰነ ባEድ ነገር Eና የጥራት ጉድለት ቢኖርም የተቻላቸውን ያህል ምርት
መሸጥ ይፈልጋል፡፡ AርሶAደሩ ባEድ ነገሮች፣ የጥራት ጉድለቶችን፣ ያልበሰሉ የEህል ዘርና
Eብቅ በማስወገድ ንፁሁ ምርት ተመሳሳይ መጠንና ጥሩ Eይታ ይለውን ሰብል ቢያዘጋጁም
በደህና ዋጋ የሚገዛው የለም፡፡ ስለሆነም ባEድ ነገር የተደባለቀበት፣ በደንብ ያልደረሰ፣
Eብቅና የተለያየ ከለር ያለውን Eህል Eንዲሸጡ ይገደዳሉ፡፡
ትልቅ Aቅም ያለው የዱቄት ፋብሪካ ሁለት ዓይነት ምርት ነው የሚያመርተው፤ Aንደኛ Eና
ሁለተኛ ደረጃ ዱቄት፡፡ በAሁኑ ወቅት Eነዚህ የዱቄት ፋብሪካዎች ምርት የሚፈልግ ሸማች
ቁጥር በደንብ Aላደገም፡፡ የዱቄት ፋብሪካዎችን የተሻለ ጥራት ያለው ምርት ቢያመርቱም
ይህ ሁኔታ ወደፊት Eንደሚቀጥል ይገመታል፡፡ ከፍተኛ ጥራት ላለው ምርት ፍላጐት ከሌላ
ጠንካራ የጥራት ቁጥጥር Aስፈላጊ Aይሆንም፡፡ ፋብሪካዎች በቤት ውስጥ ፍጆታ ለማሟላት
3 - 50
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ይሠራሉ፤ የተገዛው Eህል ከAበጠሩ በኋላ Aይደለም የሚፈጩት፡፡ ለቤት ውስጥ ፍጆታ
ስለሆነ የሚያመርቱ የጥሬ Eቃ ጥራት ቁጥጥርን Aይፈልጉም፡፡
በግዥ ለEድገት የግዥ ኮንትራት ውል ስምምነት ሠነድ የግብርና ምርት ጥራት ቁጥጥር
ተመልክቷል፡፡ የሕ/ሥራ ዩኒያኖች የዓለም ምግብ ፕሮግራም የጥራት ደረጃን ለማሟላት
ምርታቸውን በተገቢው መንገድ ማበጠር ይኖርባቸዋል፡፡ የዓለም ምግብ ፕሮግራም የግዥ
3 - 51
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
በሀዋሣ ከተማ ወደ 2A የሚሆኑ ወፍጮ ቤቶች ገበያ በሚገኝባቸው ሁለት Aካባቢዎች Eህል
የመፍጨት ሥራ ይሠራሉ፡፡ ከEነዚህም Aንዳንዶቹ ጥራጥሬና በርበሬ ይፈጫሉ፡፡
የሚፈጨው Eንደ ጤፍ፣ ማሽላ፣ በቆሎ፣ ገብስ የመሳሰሉት ሰብሎች ከወፍጮ ቤቶች
ወይንም ከAካባቢ ገበያዎች ይሸመታሉ፡፡ የEህል ሰብሉ የተገዛው ከወፍጮ ቤቶችና ማህበራት
ከሆነ የወፍጮ Aገልግሎት ክፍያ ብር 15.AA በኩንታል ሲሆን ከግል ነጋዴዎች ከሆነ ብር
3A ብር በኩንታል ነው፡፡ ጥራጥሬ ከመፍጨት በፊት የማበጠር ሥራ ይህንኑ በሚያከናውኑ
ሠራተኞች ይከናወናል፡፡ ለዚሁ ሥራ ለጤፍ ብር 1A በኩንታል ይከፈላል፡፡ ጤፍን
በተመለከተ በAንድ ኩንታል 1A-15 ኪ.ግ ሩዝና ሌሎች ሰብሎች ይደባለቃሉ፡፡ በኤልክትሪክ
ኃይል የሚሠራ ወፍጮ Aንድ ኩንታል ጤፍ 1A-3A ደቂቃ በAለው ጊዜ ይፈጫሉ፡፡ የAንድ
ወፍጮ ቤት (/2-3 መፍጫ ያላቸው) የመፍጨት Aቅም በAማካይ 3-5 ቶን በቀን ሲሆን
Eንደ Aህል ወፍጮ ብዛትና የሥራ ሰዓት ሊለያይ ይችላል፡፡
የዚህ Aይነት ወፍጮ ቤት በየትኛውም የIትዮጵያ የገጠር ከተሞች ይገኛል፡፡ የጤፍ ዱቄት
Eያንዳንዱ ቤተሰብ በሚፈልገው ሁኔታ ከጤፍ ጋር በሚደባለቀው የEህል ዓይነትና መጠን
ይለያያል፡፡ ከስንዴ በስተቀር ለሌሎች የEህል ዓይነት በስፋት የሚሠራ የዱቄት ፋብርካ
የለም፡፡
3 - 52
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
የግብርና ምርት ውጤቶች የEሴት መጨመርና የጥራት ቁጥጥር ተግባራዊ በማድረግ ምሳሌ
የሚሆን Eንተርኘራዝ Eንደሚከተለው ተመልክቷል፡፡ ሆሳEና ከተማ ከሚገኙት ሕ/ሥራ
ዩኒየኖች Aንዱ የሆነው “ሊቻ ሃዲያ ሕ/ሥራ ዩኒየን በቀን 8A ቶን የማምረት Aቅም ያለው
የተሟላ የዱቄት ፋብሪካ Aቋቁሟል፡፡ ፋብሪካው ቻይና ሠራሽ የሆኑ 8 ወፍጮ Eና 2 ትልቅ
መጠን ያላቸው ገይሮ-ሺፍተስ Aሉት፡፡ የዱቄት ፊብሪካው ሥራውን ከግንቦት 2AA9
(E.I.A) ጀምሯል፡፡ የሚከተለው ምስል የሊቻ ሃዲያ ሕ/ሥራ የኒየን የዴቄት ፋብሪካ
የማምረቻ Aካላትን ያሳያል፡፡
3 - 53
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ከነዚህ Aምራቾች መካከል Aንዱ Aዲስ Aበባ በሚገኘው የግል ኩባንያ ተጨማሪ
Iንቨስትሜንት በማድረግ ትቅም ላይ ለመዋል ዝግጁ የሆነ Aልሚ ምግብ (ሩተፈ) ማምረት
ጀምሯል፡፡ ለፋብካው የሚያስፈልገው መሣሪያ ሙሉ በሙሉ የተገዛው ከውጪ ሀገር ሲሆን
ማሸጊያ ቁሳቁስ፣ ባይታሚንና ሚኔራሎች ከውጪ ሀገር የገባሉ፡፡ በጥሬ Eቃነት
የሚያገለግለው Oቾሎኒ ብቻ ነው ከሀገር ውስጥ የሚቀርበው፡፡
የግሉ ዘርፍ ድህረምርት Aያያዝ በምግብ ማቀነባበር Eየተሠማሩ በሄዱ ቁጥር ቀስ በቀስ
የነጋዴዎች የAርሶAደሮች የጥራት ደረጃ ማሻሻል ላይ ተሻለ ግንዛቤ Eንዲያገኙ ይረዳል፡፡
በመሆኑም የግብርና ምርት የጥራት ማሻሻል በመስፋፋት የሀገር ውስጥ የውጨ ሀገር
ምግብ Aቀነባባሪዎች ፍላጐት ማርካት ይቻላል፡፡
3 - 54
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
3 - 55
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
Iኮፒያ ኃ/የተ/የግል ማህበር የተቋቋመውም በ2AA5 (E.ኤ.A) ሲሆን ዋናው መሥሪያ ቤት Aዲስ Aበባ
ይገኛል፡፡ የበላይ ኃላፊና ሥራ Aስኪያጅ በጀርመን ነዋሪ ይሆኑ Iትዮጵያዊ ሴት ናቸው፡፡ Aኮፒያ
በOርጋኒክ ምርቶች ላይ ይሠራል፡፡ Iኮፒያ የግል ድርጅትም ሲሆን ራሱን Eንደ ማህበራዊ ድርጀት
ይቆጥራል፡፡ በኩባኒያው ድህረገጽ ለ2 ሚሊዮን የIትዮጵያ AርሶAደሮች የሥራ Eድል በመፍጠር፣
ምግብ በማቀነባበር የምግብ ዋስትናን በማረጋገጥና በIትዮጵያ ልማት በመሳተፍ Eንዲችሉ ያግዛል፡፡
በAሁኑ ጊዜ በAጠቃላይ የ54 ዓይነት የምርት መስመር ይገኛል፡፡ ፍራፍሬና Aትክልት ላይ የተመሠረቱ
የምርት ውጤቶች Eንደሚከተለው ይቀርባሉ፡፡
- Oርጋኒክ ማልማላት፡ ከማንጐ፣ ዘይቱን፣ Aናናስ፣ ፕላም፣ ፓፓያ፣ ብርቱካን፣ ወዘተ Eና ድብልቅ
የሚዘጋጅ
- የደረቀ ፍራፍሬ (በፀሐይ የደረቀ)፡ Aናናስ፣ ፕላም
- ጭማቂ፡ Aናናስ፣Aኘል፣ ወዘተ ..
- ከሱካር በተዘጋጀ ጣፋጭ ሽርኘ የተዘፈዘፈ የፍራፍሬ ቁርጥራጭ፡ Aኘል፣ ማንጐ፣ Aናናስ፣ ፕላም
- ጣፋጭ ሽሮኘ /መጠጥ/፡ Aኘል፣ ማንጐ፣ Aናናስ፣ ፕላም
- ወይን፡ ገና በምርት ዝግጅት ላይ ያለ
- ፒክልስ፡ Aረንጓዴ Aተር፣ ካሮት
- ሌሎች፡ ማር፣ የታሸጉ ቅመማ ቅመምና Eፅ፣ ሻይ ቅጠል /ነጭ ሣርና ጦስኝ ወዘተ ../
Oርጋኒክ ይሁንና ማረጋገጫ ሴርቲኬት ያልተሰጠው
የምርት መነሻ ኮድ (ለEያንዳንዱ ምርት በEጅ የተጸፈ) በቅርቡ Eየተዋወቀ ይገኛል፡፡
ከተቀነባበረ ምርት በተጨማሪ Iኮፒያ የፍራፍሬ ሽያጭም ያካሄዳል፡፡ ዋነኛ የመሸጫ ቦታ ሱፐር
ማርኬትና ሁቴሎች ናቸው፡፡
የፍራፍሬ ማቀነባበሪያ ዘዴ
የIኮፒያ ጨንቻ Eና ጩኮ በተከራየው ቤት የራሱ የሆነ የምግብ ማቀነባበሪያ መገልገያዎች Aሉት፡፡ ይህ
ማቀነባበሪያ መገልገያ በAሰቡት Aካባቢ የIኮፒያ ለብዙ AርሶAደሮች ስለምግብ ማቀነባበር ሥልጠና
ይሰጣል፡፡ በመቀጠልም ፍራፍሬ ማቀነባበር ሥራ Eንዲሠሩ የተወሰነ ጐበዝ ሰዎችን ይቀጥራል፡፡
የፍራፍሬ ማቀነባበር ዘዴውም ቀላል ሲሆን ለቤት ውስጥ ምግብ በሚዘጋጅበት ሁኔታ በAነስተኛ ደረጃ
የሚካሄድ ሲሆን ምንም Aይነት ማሽን ጥቅም ላይ Aይውልም፡፡
ጨንቻና ጭኮ የሚገኙ ማቀነባበሪያ ቦታዎች ተለይተው ለዚሁ ተግባር የተሠሩ ቤቶች Aይደሉም፡፡
ስለሆነም ወደፊት የምግብ ደህንነትና ንፅህና ከማረጋገጥ Aኳያ ተገቢው ዲዛይን ተሠርቶ የማሻሻያ
ሊደረግባቸው ይገባል፡፡
በጥሬ Eቃነት ለፍራፍሬ ማቀነባበር የሚያስፈልጉ ወይንም ለሽያጭ የሚውሉ የተለያዩ ፍራፍሬዎችን
Iኮፒያ ከሕ/ሥራ ማህበራት ጋር ውል በመግባት ግዥ ይፈጽማል፡፡ ስልጠና በተመለከተ Iኮፒያ
ዓለም Aቀፍ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች Eንደ ወርልድ ቪዥንና ኤስ.Oን.ቪ Eንዲሁም በየAካባቢ
ያሉትን ዩኒቨርስቲዎችን ይጠቅማል፡፡
3 - 56
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ፍራፍሬና Aትክልትን በተመለከተ Aንድ መንደር Aንድ ምርት ኘሮጀክት ማንጐ፣ Aቮካዶ
ማቀነባበር (ማልማላታና ጭማቂ ዝግጅት) ሥራ ላይ ከበርካታ AርሶAደር ቡድኖች Eና
Iኮፒያ (የAንድ መንደር Aንድ ምርት ኘሮጀክት Aጋር ድርጅት) ጋር Aርባምንጭ፣ ጋሞጐፋ
ዞን Eና በሎሶ ቦምቤ (ወላይታ ዞን) በመሥራት ላይ ይገኛል፡፡
3 - 57
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ከላይ ከተመለከተው በተጨማሪ በAንድ Aካባቢ Eጅብ ያለ ልማት በክልሉ ውስጥ Eየተካሄደ
ይገኛል፡፡ በ12 የሪፎርም ከተሞች በሀዋሣ፣ Aለታወንዶ፣ ይርጋለም፣ ወልቂጤ፣ ቡታጅራ፣
ሆሳEና፣ Aርባምንጭ፣ ሶዶ፣ ቦዲቲ፣ Aላባ፣ ሚዛን ተፈሪ Eና ቴፒ የAንድ Aካባቢ የልማት
ማEከሎች Eየተገነቡ ነው፡፡ በማEከላቱ ለAምስት ዓመታት ያህል Iንተርኘራይዞችን
የመፈልፈልና የማብቃት ሥራ የሚያከናወንባቸው ሲሆን ለሥራ የሚያስፈልግ ቦታና ድጋፍ
ይሰጣሉ፡፡
3 - 58
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
የሶዶ ገጠር ቴክኖሎጂ ማEከል በAሁኑ ጊዜ ማረሻ፣ የውሃ ፖምኘ፣ የEንሰት መጭመቂያ፣
የንብ ቀፎ፣ ቅቤ መናጫ Eና የውሃ መዝግያ በማምረት ላይ ይገኛል፡፡ የሚዛን ገጠር
ቴክኖሎጂ ማEከል የEንሰት መጭመቂያ፣ በEጅ የሚሠራ በቆሎ መፈልፈያዎች፣ ቅቤ
መናጫ ያመርታል፡፡ በመጋዘኖቻቸው በዙ ክምችት ያለ ሲሆን 2A የበቆሎ መፈልፈያ፣ 5AA
ማረሻ 2A የውሃ ፓምኘ፣ 5A የንብ ቀፎ Eና ከወጪ ሀገር የገቡ ለሠርቶ ማሳያና
የሚያገለግሉ መሣሪያዎች ይገኛሉ፡፡
Eነዚህ ማEከላት Aስፈላጊ በሆነ ቁሳቁሶችና የሰው ኃይል ቢሟላ ቀለል ያሉ የድህረምርት
ማሰብሰቢያ ማሣሪያዎች ሊያመርቱ ይችላሉ፡፡ በሰው ኃይልና በበጀት Eጥረት ምክንያት
በAሁኑ ወቅት ሁለቱ ማEከላት የEርሻ መሣሪያዎችን ብቻ በማመረት ተወስነዋል፡፡
ማEከለቱም ምርቶቻቸውን በትEዛዝና ውል ላይ በመመሥረት ያመርታሉ፡፡ ይሁንና
በማEከሉ የሚሠራው የጤፍ መውቂያና የEንሰት መጭመቂያ በሽያጭ ላይ ውሎ በደንብ
ከተተዋወቀ Eነዚህ የድህረምርት ቴክኖሎጂዎች ለሕ/ሥራ ማህበራትና ለAርሶAደሩ
Eንደሚደርሱ ይጠበቃል፡፡
3 - 59
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
3 - 60
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
3 - 61
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
1
የተጎጂነት መተንተኛና በካርታ ማሳያ የዓለም ምግብ ፕሮግራም ምግብ ዋስትና መተንተኛ ሥራ ሲሆን በዓለም ውስጥ
በAሉ 120 መተንተኛ ቦታዎች ይካሄዳል፡፡ የተጎጂነት መተንተኛና በካርታ ማሳያ ምግብ ዋስትና Eጥረት ያለባቸውን
Aካባቢዎች በመለየት በካርታ የሚያስቀምጥ ሲሆን ለAደጋ ተጋላጭ የሚሆኑ Aካባቢዎችንም ያመላክታል፡፡ ይህንንም
ለማድርግ የዓለም ምግብ ፕሮግራም ዘመናዊ የሆኑትን ቴክኖሎጂዎች Eንደ ሳታላይት መስል፣ ጂOግራፋያዊ መረጃ
ሥርዓት ወይንም የግለሰብ ዲጂታል Aጋዥ ይጠቀማል፡፡
3 - 62
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ፒዲኤ (የግል ዲድታል Aጋዥ) Iዩ/ፋO በሚያካሄደው “በIትዮጵያ የምግብ ዋሰትና መረጃ
ሥርዓት” ፕሮጀክት Aማካኝነት ነው ወደ Iትዮጵያ የገባው ይሁን Eንጂ የተለመደው
በወረቀት ላይ በመረጃ ቋት መሙላት ስህተት ለመቆጣጠር ሲባል ጐን ለጐን ይካሄዳል፡፡
3 - 63
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
Welikit
Butajira
Deri
Hosaina
Doyugene
Masha
Alaba kulito
Boniga
Tepi Shone
Chana Tercha Boditi
Amaya Awassa
Gesa
Mizan Shewe Hagere-
Chere
Bench Sodo Selam
Gesa
Chere
Lasoko
Dilla
Sawla
Yiregachefie
Arbaminch
Soyema
Karate
Dimeka
3 - 64
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
3 - 65
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
Eንደ ግብርናና ገጠር ልማት ሚኒስቴር ሪፖርት 2 “የዋጋና ገበያ ማከታተያ ስርዓት”
የኮምፒውተር ፕሮግራም ለቅድመ ማስጠንቀቂያ ስርዓት ተዘጋጅቷል፡፡ የዓለም ምግብ
ፕሮግራም/የተጐጅነትን መተንተኛ በካርታ ማሳያ የተዘጋጀውን የኮምፒውተር ፕሮግራም
ከመረመረ በኋላ በ2AA7 (E.ኤ.A) የAደጋ መከላከያና ዝግጁነት ጽ/ቤትን Aቅም መገንባት
ጀምሯል፡፡ የAደጋ መከላከልና ዝግጁነት ኮሚሸን ድህረገጽ Eስካሁን ያለ ቢሆንም ወቅታዊ
መረጃዎች Aይጨመሩበትም፡፡
3 - 66
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
በወረዳ ደረጃ 6-7 የሚሆን ሠራተኛ ሲኖር በዞን ደረጃም 6-7 ሠራተኛ ነው የሚገኘው
የገበያ መረጃ ልውውጥ ከግብይት የሥራ ሂደት ጋር Aይካሄድም፡፡ (በዞንና በወረዳ ደረጃ
Aሁን ያለው ሁኔታ ሊጣራ ይገባል)
የዋጋ መረጃ የሚሰበሰብባቸው ሰብሎች የሚከተሉት ሲሆን ምንም Aይነት የጥራት ደረጃ
ስርዓት የለም፡፡
1. ብርEና Aገዳ : ጤፍ፣ (ነጭ፣ ድብልቅ)፣ ስንዴ፣ ገብስ፣ ዘንጋዳ፣ በቀሎ፣ ማሽላ
2. ጥራጥሬ : ምስር፣ Aተር፣ ባቄላ፣ ሽምቡራ
3. ሥራሥርና ሌሎች : ስኳር ድንች፣ ድንች፣ ጎዳሬ፣ ቆጮ
4. ገቢ መስገኛ ሰብሎች : Aልተዘረዘሩም
5. Eንስሳት : በሬ፣ ላም፣ ፍየል፣ በግ፣ ግመል፣ Aህያ፣ በቅሎ፣ ፈረስ፣ ዶሮ
በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ ሀዋሣ የሚገኘው ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከ14 የገበያ ማEከላት የዋጋ መረጃ
ያሰባስባል፡፡ መረጃውን የቅርንጫፍ ጽ/ቤት ባልደረባ የሆኑት 9 ሠራተኞች ነጋዴዎችንና
ወረዳ ጽ/ቤት ወዘተ በማነጋገር ይሰበስባሉ፡፡ መረጃው በAንድ ወር ውስጥ ከ1 Eስከ 4 ጊዜ
ይሰበሰባል፡፡ ምንም ዓይነት የጥራት ደረጃ ስርዓት የለም፡፡ Aንፃራዊ ዋጋ (ዝቅተኛ ወይንም
ከፍተኛ) በማለት ይሰበስባል፡፡
3 - 67
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
የEንስሳት መረጃ Aውታርና የEውቀት ሥርዓት በIትዩጵያ የAርብቶ Aደር Aካባቢ ክልሎች፣
በኬንያና በታንዛኒያ የEንስሳት ዋጋና መጠን፣ ከዚሁ ጋር በተያያዘ የመኖ ሁኔታ፣ የEንስሳት
የበሽታ ክስተቶች፣ የውሃ Aቅርቦትና ግጭቶችን በሚመለከት ዘወትር መረጃ ያቀርባል፡፡
በIትዮጵያ በጠቅላላው 27፣ በAፋር (3)፣ በሶማኔ (3)፣ በAማራ (4)፣ በትግራይ (3)፣
በደቡብ ክልል (4)፣ በOሮሚያ (6)፣ በድሬደዋ (1)፣ Eና በAዲስ Aበባ (3) የቁጥጥር
ሥፍራዎች Aሉ፡፡ የEንስሳት ዋጋ በየሳምንቱ የገበያ ቀን በሠለጠኑ የEንስሳት ገበያ
ተቆጣጣሪዎች Aማካይነት ይመዘገባል፡፡ የEንስሳት የመረጃ Aውታርና የEውቀት ሥርዓት
በዓይን Eይታ የቁመናና የክብደት መጠን (የሰውነት ክብደት %) በማየት ደረጃ የማውጣት
ሥርዓት Aለው፡፡
1) የትግራይ ክልል
የትግራይ የመረጃ Aገልግሎት በትግራይ የግብርና ግብይት ማስፋፊያ ኤጀንሲና በIፋድ
ድጋፍ የሚንቀሳቀሰው በክልሎች ደረጃ በደንብ የተደራጀና ሥርዓት ያለው ሆኖ ከየካቲት
2A11 (E.ኤ.A) ጀምሮ የግብርና ግብይት መረጃ Aገልግሎት ሆኖ የተቋቋመ ነው፡፡
በትግራይ ክልል በተለያዩ ገበያዎች ያለው የEህልና የEንስሳት ሳምንታዊ ዋጋ፣ የረዥም ጊዜ
ዋጋና በግራፍ የታገዘ የዋጋና የAቅርቦት መረጃ በ (http://www.agrimartg.org) መረጃ መረብ
ይገባል፡፡ ገበያ ትግራይ ትስስር ከጽሔት በወር ሁለት ጊዜ ይታተማል፡፡ Eንደ የትግራይ
የግብርና ማስፋፊያ ኤጀንሲ የመረጃ Aጠናቃሪዎች የመረጃ ቋት መሠረት በጠቅላላው የ56
ዓይነት የግብርና ምርቶች መረጃ ይሰበስባል፡፡
3 - 68
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
በሚያዝያ 2A12 (E.ኤ.A) ትግራይ የግብርና ግብይት ማስፋፊያ ኤጀንሲ መረጃ መረብ
(http://www.agrimart.org) ተደራሽ Aልነበረም ወይም Aልነበረም፡፡ ምንም Eንኳን ትክክለኛ
ምክንያቱ ባይታወቅም የAገልግሎት ማደሻው ጊዜ በመጋቢት 2012 (E.ኤ.A) የመጣና
Eንዲቀጥል ያልተደረገ ይመስላል፡፡
2) የOሮሚያ ክልል
የOሮሚያ ክልል በተመለከተ የግብርና ግብይት ኤጀንሲ ሙሉ ኃላፊነት ያለው Aካል ነው፡፡
Eስከ የካቲት 2A11 (E.ኤ.A) የገበያ መረጃ Aገልግሎት የዋና ዋና ተግባራት ዝርዝር
Eንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
19 የገበያ ቦታዎች 4 የገበያ በA/Aበባ ጨምሮ ተመርጠዋል፤ በ14 የገበያ ቦታዎች
ዋጋ ይሰበሰባል፡፡ የዋጋ መሰብሰብ ሥራ በ5 የገበያ ቦታዎች በቅርብ ጊዜ ይጀመራል፡፡
ዋጋ መሰብሰቡ በAጠቃላይ 81 የግብርና ምርቶችን ያጠቃልላል፡፡ በሳምንት ሁለት ጊዜ
ዋጋ ይሰበስባል፡፡
የግብርና ምርቶች በየዓይነቱ ትንታኔ በዝርዝር ይካሄል፡፡ ብርEና Aገዳ ሰብልና
ጥራጥሬ በዓይነት ሲተነተኑ፣ Aንዳንድ Aትክልትና ቅመማቅመም በምርት መነሻ
ሁኔታ ይተነተናሉ፡፡
የተሰበሰበ ዋጋ ዓይነት Eንደሚከተለው ነው፡፡
የጅምላ ሽያጭ ዋጋ (ዋጋ በ100 ኪ.ግ (ኩን))
ዋጋዎች
የችርቻሮ ዋጋ በጭነት መኪና ላይ X
(ዝቅተኛ፣ መካከለኛ፣ ከፍተኛ)
የችርቻሮ ዋጋ በገበያ ቦታ
3 - 69
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
Eንደ ግብርና ግብይት ሥርዓት ልማት የቅርብ ጊዜ መረጃ መሠረት “በIትዮጵያ የብሔራዊ
የግብርና ግብይት መረጃ Aገልግሎት ለማቋቋም የሥራ ዶክመንት ጥር 2008 E.ኤ.A”
ተዘጋጅቷል፡፡ ተቋማዊ የብሔራዊ ግብርና መረጃ Aገልግሎት Aደረጃጀት Eንደሚከተለው
ይሆናል፡፡
(1) ሥርዓቱ በግብርናና ገጠር ልማት ሚኒስቴር ሲመራ የማEከላዊ Eስታትስቲክስ ኤጀንሲ
የAማካሪነትና Eስታቲስቲካዊ መረጃዎችን የማተም ሚና ይኖረዋል፡፡
(2) የግብርና ገበያ መረጃ Aገልግሎት ባለድርሻ Aካላት ሚና Eንደሚከተለው ይሆናል፡፡
ሀ/ የወረዳ ግብርናና ገጠር ልማት ጽ/ቤት፡ የገበያ ተቆጣጣሪ ቡድን ከሙሉ ጊዜ
ሠራተኞች ጋር የመረጃ መሰብሰብ፣ ማስተላለፍ፣ ማጠራቀምና የዋጋ መረጃ
ማሠራጨትና የAቅርቦትና ፍላጐት መረጃ በቋሚነት ይሠራል፡፡
ለ/ የክልሉ የግብርና ግብይት ኤጀንሲ/ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ፡ የገበያ መረጃ
ሥርዓት ደንቦች/መመሪያዎች የማውጣት፣ የማስተባበርና የመቆጣጠር፣ ወጥ
የሆኑ የምርት ደረጃ፣ መለኪያ/ክብደት መመዘኛ ቅጾችን የማዘጋጀት ኃላፊነት
Aለበት፡፡ የመረጃ ቋት የመክፈትና ከፌዴራል የመረጃ ቋት ጋር የማገናኘት ሥራ
ይሠራል፡፡ ለክልሉ ተጠቃሚዎች መረጃ ያስተላልፋል፡፡ የገበያ ተቆጣጣሪዎችና
የመረጃ Aጠናቃሪዎች ሥልጠና መስጠትና በመስክ ላይ ክትትል የማድረግ ሥራ
ይሠራል፡፡
ሐ/ የግብርናና ገጠር ልማት ሚኒስቴር በፌዴራል ደረጃ የግብርና ገበያ መረጃ
Aገልግሎት ያቋቁማል፡፡ የገበያ መረጃ ያጠራቅማል፣ ይተነትናል፣ ለሀገር ውስጥና
ለዓለምAቀፍ የገበያ መረጃ ያሠራጫል፡፡ የደንበኛን ፍላጐት ይዳሰሳል፣ የገበያ መረጃ
ለAርሶAደሮች፣ ለነጋዴዎች፣ ለAቀነባባሪዎች፣ ለAስመጪዎችና ላኪዎች
ያቀርባል፡፡ የገበያ Eምቅ ኃይል ያለበትን ይቃኛል፡፡ የገበያ ድርሻ፣ የሥርጭት
መስመሮች፣ ፍላጐትና Aቀርቦትን፣ ሽያጭንና የገበያ ልማት ይተነትናል፡፡
መ/ ተባባሪዎች፡- የIትዮጵያ የEህል ንግድ Iንተርፕራይዝ፣ ማEከላዊ የEስታቲስቲክስ
ኤጀንሲ፣ የAደጋ መከላከልና ዝግጁነት ኤጀንሲ፣ የIትዮጵያ የምርት ገበያ፣ ፋO፣
የEንስሳት መረጃ Aውታርና የEውቀት ሥርዓት ወዘተ ናቸው፡፡
3 - 70
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
የክልሉ ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ በ2AA9 (E.ኤ.A) ሁለት Aዳዲስ ተመራቂ ባለሙያዎች
ቀጥሮ ለመረጃ ቋት Aስተዳደርና ለግብርና ግብይት መረጃ Aገልግሎት Eንዲሠሩ Aደረገ፡፡
የፋO Aዲስ የመረጃ ቋት ሶፍትዌር “ፋO Aግሪ ገበያ” በግብርናና ገጠር ልማት ሚኒስቴር
Aማካይነት በ2AA9 (E.ኤ.A) ለግብይት ሥራ ሂደት Eንዲደርስ ተደርጓል፡፡ የAንድ ስዓት
የሶፍትዌሩ Aሠራር በፋO ባለሙያ Eንዲታይ ከተደረገው ውጭ ተግባራዊ የሶፍትዌር
የAጠቃቀም ሥልጠና ለግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ባለሙያዎች Aልተሰጠም፡፡ ከተቀጠሩት
Aንዱ ባለሙያ በ2AA9 ()E.ኤ.A) ወደ ትግራይ ክልል ሄዶ የግብርና ግብይት መረጃ
Aገልግሎት Aሠራር Eንዲያይ ተደርጓል፡፡
3 - 71
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
(2) በጥር 2A1A (E.ኤ.A) ጥናቱ በተጀመረበት ወቅት የግብርና ገበያ መረጃ Aገልግሎት
Aሠራርና የAመራር ሥርዓት ያለበት ሁኔታ
የግብይትና የግብዓት Aቅራቢ ዋና የሥራ ሂደት ተብሎ በህዳር 2AA9 (E.ኤ.A) በሁለት
የሥራ ሂደቶች ተከፍሏል፡፡ Eነርሱም የግብይት ዋና የሥራ ሂደትና የግብዓት ዋና የስራ
ሂደት ናቸዉ፡፡ የግብይት ዋና የሥራ ሂደት በAጠቃላይ 8 ባለሙያዎች ያሉት ሲሆን 1
በዋጋ መረጃ ማሰባሰብ ሙሉ ጊዜ የሚሠራ ባለሙያ በ2AA9 ተቀጥሯል፡፡ ሌሎች 2
ባለሙያዎች ከዞን ግብርናና ገጠር ልማት መምሪያ በግማሽ ጊዜ Eንዲያግዙ የተመደቡ በዋጋ
መረጃ ማሰባሰብ ይሠራሉ፡፡
በገበያ መረጃ Aገልግሎት ተግባራት የሚከተሉት ናቸው
- ሳምንታዊ የዋጋ መረጃ ከ14 ዞን/ልዩ ወረዳ ማሰባሰብ
- የዋጋ መረጃ ለክልሉ ቢሮ በፋክስ፣ በቴሌፎን ወይም በሰው መላክ
- የተሰበሰበውን መረጃ (በEህል ምርት ብቻ) በሠንጠረዥ (ማይክሮ ሶፍት ኤክስኤል)
ይጠቃለላል፡፡ የተሰበሰበውን መረጃ ተግባራዊ ባይሆንም Eንኳን ለሁሉም ዞኖች/ልዩ
ወረዳዎች በየወቅቱ ለማሠራጨት ታቅዶ ነበር፡፡
3 - 72
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
3 - 73
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
- የEቃዎች ውስንነት
ለሥራ የሚያስፈለጉ ሀብቶች (ኮምፒውተር፣ ፕሪንተር፣ ፋክስ የቢሮ ሥፍራ) በቂ
Aይደሉም በተለይ በAዲስ መልክ የተዋቀሩ ወረዳዎች፡-
የግብርናና ገጠር ልማት ማስተባበሪያ ቢሮ ተሻሽሎ የግብርና ቢሮና የግብይትና ሕ/ሥራ
ቢሮ በመባል በጥቅምት 2A1A (E.ኤ.A) ሲደራጅ በወረዳም በተመሳሳይ መልክ
ተደራጅተዋል፡፡ ብዙ ቁጥር ያላቸው የወረዳ ግብይትና ሕ/ሥራ ጽ/ቤቶች ወደ Aዳዲስ
ጽ/ቤቶች ገብተዋል፡፡ በዚህ መሠረት ቀድመውንም ደካማ የነበሩ የጽ/ቤት Eቃዎች ወደ
ባሰ ሁኔታ /ወንበርና ጠረጴዛ ብቻ/ ይዘው ይገኛሉ፡፡
3 - 74
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ሌሎች ችግሮች
- የገበያ ቀናት ተመሳሳይ Aለመሆን፤ በAንዳንድ ቦታዎች የገበያ ቀን ቅዳሜ ነው፡፡
- የዞንና የወረዳ ወደ ወጭ የሚልኩትን በሚመለከት የክልል ባለሙያዎች ለማዘዝ ምንም
ሥልጣን የላቸውም፡፡
3 - 75
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
የግንኙነት Aገልግሎት በብዙ ወረዳዎች በጣም ውሱን ነው፡፡ የግብርናና ግብይት መረጃ
Aገልግሎት Iንተርኔት በደቡብ ክልል ጥቅም ላይ Eየዋለ Aይደለም፡፡ የሞባይል ቴሌፎን
Aገልግሎት የድምፅና የAጭር መልEክት ለመረጃ ልውውጥ በወረዳ ግብይትና ሕ/ሥራ
ጽ/ቤቶች መካከል Aሁን Aገልግሎት Eየሰጠ ያለ ብቸኛ መሣሪያ ነው፡፡
ሆኖም የሙከራ ትግበራ ፕሮጀክት A1 ግልጽ Eንዳደረገው Aሁን ያለው የሞባይል ኔትወርክ
የAጭር መልEክት Aገልግሎት Aስተማማኝ Aይደለም ምክንያቱም የኔትወርክ መቋረጥ
የAስቸኳይ መልEክት መቀበልና መላክ የዋጋ መረጃ ማስተላለፍ ሲያደናቅፍ ነበር፡፡ Aንዳንድ
ጊዜ መረጃው ተላልፎ Eያለ የAጭር መልEክት የሚጠፋበት ሁኔታዎች ነበሩ፡፡፡
Aሁን ያለውን ፕሮግራም ለማሳደግ ከፍተኛ Eድል Eንዳለ ይኸውም የዋጋ መረጃ በተጨማሪ
ምርት/ የገበያ ሥፍራና የሥርጭት ድግግሞሽ መጨመር Eንደሚቻል ተገምቷል፡፡
Eያንዳንዱ Aካባቢም የገበያ መረጃ ማስረጫት ይገባል፡፡
3 - 76
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
በክልል ውስጥ ካሉት 134 ወረዳዎች 104 (8A%) የሚሆነው በመጋቢት 2A1A ዓ.ም
(E.ኤ.A) ወረዳኔት ሽፋን Aግኝቷል፡፡ ወረዳኔት የመንግስት ኔትወርክ ሲሆን የገበያ መረጃ
ለማሠራጨትና ለመቀበል የሚያገለግል ሲሆን በመሠረቱ በጣም Aጥጋቢ Aገልግሎት
ይሰጣል፡፡
3 - 77
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
3 - 78
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
የመንገድ ደረጃ በ10 ዓይነት ሊከፋፈል ይችላል፡፡ ከዲኤስ 1 Eስከ ዲኤስ10 የመንገድ ስፋት፣
የመንገድ ንጣፍ Eንደ Aስፋልት፤ ጠጠር ንጣፍ Eና ምንም ያልተነጠፈበት ተብሎ ሊከፈል
ይችላል፡፡ ዲኤስ 1 Eና ዲኤስ 2 Aስፋልት ንጣፍ የለበሱ ሲሆን ዲኤስ 3 Eስከ ዲኤስ 8 ያሉት
የጠጠር ንጣፍ Aላቸው፡፡ የተቀሩት ምንም ንጣፍ ያልለበሱ ናቸው፡፡
ሁለተኛው ምEራፍ የመንገድ ሴክትር ልማት ፕሮግራም በመጋቢት 2003 (E.ኤ.A) የተጀመረ
ሲሆን Aሁንም ተግባራዊ Eየሆነ ነው፡፡ በIትዮጵያ የገጠር ጉዞና ትራንስፖርት ፕሮግራም ገጠሩን
ክፍል ለማልማት የተቀመጠው Eስትራቴጂ Aስመልክቶ የመንገድ Aውታርን መስፋፋትና
በተለይም የግብርና ምርት Aምራች በሆኑ Aካባቢዎች ያለውን የመንገድ Eጥረት በማስወገድና
Eንቅስቃሴን ሰፋ ባለ ሁኔታ ማካሄድ Eንዲያስችል የAገናኝ መንገዶችን ግንባታና ደረጃቸውን
ማሻሻል የመንግሥትንም ትኩረት Aግኝቷል፡፡
3 - 79
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ሦስተኛው ምEራፍ የመንገድ ሴክትር ልማት ፕሮግራም ድህነት ማስወገጃ የተፋጠነ ልማት
Eቅድን መሠረት Aድርጎ ተዘጋጅቷል፡፡ በሁለት ምEራፎች የማሻሻያ ሥራዎች የተከናወኑ
ቢሆንም መንገድ/ትራንስፖርት ያለበት ሁኔታ ዝቅተኛ በመሆኑ ቀጥሎ የተመለከቱ ሊሻሻሉ
የሚገቡ ችግሮች ይታያሉ፡፡ Eነዚህ ችግሮች የገጠሩን ልማት ወደኋላ ከመጎተት በAለፈ የመጓጓዣ
ወጪንና ጊዜን ከፍ Aድርጓል፡፡
- የገጠሩ ማህበረሰብ ለክረምት ከበጋ መንገድ ያለው ተደራሽነት Aነስተኛ በመሆኑ በዓመት
ውስጥ ለበርካታ ጊዜያት ተለይቶ ይቆያል፡፡ ይህም ሁኔታ በተዘዋዋሪ መንገድ በግብርና ምርት
Aመራረትና ግብይት ላይ ተጽEኖ ያሳድራል፡፡
- ህዝቡ ወደ Eርሻ ማሳው የሚሄደው በEግሩ ሲሆን በAማካይ ከ5 Eስከ 6 ኪሜትር ይጓዛል፡፡
በመንገድ መጥፎነት የተነሳ ህዝቡ ውሃ ለመቅዳት፣ የማገዶ Eንጨት ለመሰብሰብ፣ የግብርና
ምርቶቻቸውን ገበያ ለማውጣት፣ የሚፈልጉት Eቃ ለመግዛት Eና ወደ ጤና ተቋምና
ትምህርት ቤት ለመሄድ ይቸገራሉ፡፡
- AርሶAደሩ በAካባቢ ገበያ ምርቱን በትንሹ Eየከፋፈለ በEርካሽ ዋጋ በመሸጥ መሠረታዊ
የፍጆታ Eቃዎችን ይገዛል፡፡
- በሞተር ኃይል የሚንቀሳቀስ መጓጓዣ ብዙውን ጊዜ በከተሞች መካካል በAሉ መንገዶችና
የትራንስፖርት መስመሮች ብቻ ነው፡፡ Aገልግሎት የሚሰጡት Aልፎ Aልፎ ከመሆኑም በላይ
ክፍያቸውም ከፍተኛ ነው፡፡
- በገጠሩ Aካባቢ በEግር መጓዝና በሞተር በማይንቀሳቀስ መጓጓዣ (በጭንቅላት መሸከም፣
በጀርባ ማዘል፣ በጋማ ከብት መጫን) መጠቀም ዋንኛ የተለመደ ነው፡፡
በዚህ መሠረት በድህነት ማስወገጃ የተፋጠነ ልማት ፐሮግራም በ2009/10 (E.ኤ.A) የሚከተለው
ግብ ተጥሏል፡፡
- ከ5 ኪ.ሜትር ርቀት በላይ ያለውን መኖሪያ Aካባቢ ወደ 59% መቀነስ
- ከ2 ኪ.ሜትር ርቀት በላይ ያለውን መኖሪያ Aካባቢ ወደ 81% መቀነስ
- በAማካይ መንገድ ያለበት ቦታ ለመድረስ በEግር የሚደረገውን ጉዞ ወደ 3፡20 ሰዓት መቀነስ
- የመንገድ ጥጊጊትን ወደ 54.1 ኪሜትር በl,000 ስስኩዌር ኪ.ሜትር ማሳደግ ወይንም ወደ
0.72 ኪ.ሜትር በ1000 ሰው ማሳደግ (ዝቅተኛ ደረጃ መንገዶችን ጨምሮ)
- ለሁሉም የመንገድ ዓይነቶች Aንፃራዊ ደረጃ (ጥሩ + መካከለኛ መንገድ) ማሻሻልና ማሳደግ
ይሁን Eንጂ የመንገድ ጥጊጊቱ ከወረዳ ወረዳ ይለያያል፡፡ ከፍተኛና ዝቅተኛ የመንገድ ጥጊጊት
ያላቸው ቦታዎች የተደበላለቁ ሲሆኑ Aንዳንዶችም ይህን ግብ ሊደርሱ Aይችሉም፡፡ በምስል 3.4-1
የተመለከተው ቻርት ይህንን ልዩነት ያሳያል፡፡
1
የክልሉ Eስታቲስቲክስ Aብስትራክት 2000 ዓም
3 - 80
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ሰገን Aካባቢ
ክልል
ሃዲያ
ዳውሮo
ሸካ
Aላባ ልዩ ወረዳ
ባስኬቶ ልዩ ወረዳ
ኮንታ ልዩ ወረዳ
የም ልዩ ወረዳ
ደቡብ Oሞ
ጌደO
ወላይታ
ከምባታ ጠመባሮ
ሲዳማ
ሲልጢ
ቤንች ማጂ
ጉራጌ
ጋሞ ጎፋ
ከፋ
ጠቅላላ መንገድ
Aስፋልት መንገድ የዞንና የልዩ ወረዳ ስም
ዳውሮo
ደቡብ Oሞ
የም ልዩ ወረዳ
ክልል
ከምባታ ጠመባሮ
ቤንች ማጂ
ጋሞ ጎፋ
ጌደO
ሃዲያ
ኮንታ ልዩ ወረዳ
ባስኬቶ ልዩ ወረዳ
ሸካ
ከፋ
ወላይታ
ጉራጌ
ሰገን Aካባቢ
ሲዳማ
Aላባ ልዩ ወረዳ
ሲልጢ
በAጠቃላይ 6550 ከ.ሜትር መንገድ ክረምት ከበጋ መንገድ 40% ይሆናል፡፡ በክልሉ መንገድ
ባለሥልጣን 2010 (E.ኤ.A) በተደረገው የመንገድ Aውታር ጥናት 50% በላይ የሚሆነው መንገድ
ሁኔታ መጥፎ ሲሆን ከዚህ በታች በሠንጠዥ ተመልክቷል፡፡ የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ መንገድ ባለሥልጣን
የመንገድ ልማት Eቅድ ከ2010 Eስከ 2014 (E.ኤ.A) ያለውን ጊዜ የሚሸፍን Aዘጋጅቷል፡፡
በክልሉ 14 ዞኖችና 4 ልዩ ወረዳዎች ያሉት ሲሆን በAጠቃላይ 134 ወረዳዎች ይገኛሉ፡፡ ሠንጠረዥ
3.4-3 በወረዳ ከተማና ከዞን ማEከል ተማ መካካል ያውን ርቀት ያሳያል፡፡ ወደ 56% የሚሆኑት
ከ50 ኪ.ሜትር ባልበለጠ ርቀት ሲገኙ 80% የሚሆኑት ከ100 ኪ.ሜትር በAነሰ ርቀት ይገኛሉ፡፡
3 - 81
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ይህም በዞንና ወረዳ መካካል ያለው ርቀት በመካከላቸው በሚደረገው ግብይት ላይ የጎላ ችግር
Eንደማያስከትል ነው የሚያሳየው፡፡
60
50
40
የወረዳ ብዛት
30
20
10
0
0 - 50 Km 51-100 km 101-150 km 151-200 km 201-250 km 251 km more
ይሁን Eንጂ ከ134 ወረዳዎች 26 ህዘብ ትራንፖርት (Aውቶቢስ) ከዞን ከተማ ወደ ወረዳ ከተማ
Aይገባም፡፡ 9 መስመሮች ከ200 ኪ.ሜትር በላይ ርቀት Aላቸው፡፡ ከጂንካ የደቡብ Oሞ ርሰ ከተማ
Eከከ ገሊላ ደርስ 603 ኪሜትር ርቀት ያለ ሲሆን የህዝብ መጓጓዣ የለም፡፡
ከዚህም በመነሳት የገጠር ማንገድ ባለሥልጣን የመነገድ ልማቱን በክልሉ መንገድ ልማት Eቅድ
2010/11-2014/15 (E.ኤ.A) መሠረት ተመስርቶ በAለው ውስን በጀት ተግባራዊ ሲያደርግ
ቆጥቷል፡፡
Eቅዱ በ2009/10 (E.ኤ.A) የተጀመረውን መንገድ ማስቀጠል ትኩረት የሰጠ ሲሆን Aዳዲስ
መንገዶች ከዚህ በታች በተመለከው መስፈርት መሠረት ቅድመ ተከተል ወጥቶላቸዋል፡፡
(1) የወረዳ ህዝብ ብዛት (40%)
(2) የግብርን ምርት የማምረት Eምቅ Aቅም (20%)
(3) የIኮኖሚ Eድገት (15%)
(4) ቀበሌ የሚያገናኝ መሆኑና የመንገዱ ጠቃሚነት (10%)
(5) ሌሎች (15%)
3 - 82
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ምንጭ: የክልሉ የመንገድ Eቅድ 2010/11-2014/15 (E.ኤ.A), የክልል ገጠር መንገድ ባለሥልጣን
ከግብይት የሥራ ሂደት Eና በግብርና ቢሮ ቅድመ ማስጠንቀቂያና ምግብ ዋስት የሥራ ሂደት
በተገኘው መረጃ መሠረት በሕ/ሥራ ማህበራት የሚተዳደሩ መጋዘኖች ያሉበት ሁኔታ ጥሩ
ኤደለም፡፡ በተጨማሪ በEንደዚህ ያለ ደረጃው ዝቅተኛ በሆነ መጋዘን በጊዜያዊነት ወይንም ለAጥር
ጊዜ Eንኳን የተቀመጠ የግርና ምርት ውጤት ቶሎ ይበላሻል፡፡ በቁጥር Aነስተኛ መጋዘን ከመኖሩም
ሌላ የመጋዘን Aሰተዳዳር Eና Aሠራር በመሠረታዊነት ሊሻሻል ስለሚገባ ለሕ/ሥራ ማህበራት
ሠራተኞች የክህሎት ሥልጠና ሊሰጥ ይገባል፡፡
2
በሕ/ሥራ ማህበራት፣ በኢትዮጵያ እህል ገበያ ኢነተርፕራይዝ የሚተዳደር መጋዘኖች አልተካተቱም.
3 - 83
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
በሠንጠረዥ 3.4-5 በሲዳማ ዞን የመሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራት የመጋዘን ዳሰሳ ውጤት ቀርቧል፡፡
የመሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራት መጋዘኖቻቸውን የሚጠቀሙት በዋናነት ማዳበሪያና ዘር
ለማከማቸት ነው፡፡ ብዙ ማህበራት ጽ/ቤታቸውን ወይንም የAባሎቻቸውን መኖሪያ ቤት
በመጋዘንነት ይጠቀማሉ፡፡ ከዚህ በታች በፎቶ Eንደተመለከተው Aብዛኛው የማህበራት መጋዘን
የተሠራው ከጭቃ ግድግዳ ሲሆን Aንድ በር ብቻ Aለው፡፡ የመያዝ Aቅማቸው 35 - 200 ቶን
ነው፡፡ Aንዳንድ ማህበራት የራሳቸው መጋዘን ሲኖራቸው Aንዳንዶችም ለAጭር ጊዜ ያከራያሉ፡፡
3 - 84
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
Aባላ ሕ/ሥራ ማህበር፣ ሁላ ወረዳ ንፋስ ማስገቢያ ቦኖያ ጭሬ ሕ/ሥራ ማህበር፣ ቦሪቻ ወረዳ
ያለውመጋዘን፣ ከተሠራ 20 ዓመት ይሆናል፣ በሥራ በማህበሩ ባለቤትነት ሥር ያለ የበቆሎና ቦሎቄ
ላይ ይገኛል፡፡ 200 ቶን Eያንዳዱ ይይዛል. መከማቻ መጋዘን
ሻሎ በሊላ ሕ/ሥራ፣ ቦሪቻ ወረዳ ከግለሰብ ሀንጣጤና ሕ/ሥራ፣ ሎኮ Aባያ ወረዳ፣ ከቀበሌ
የተከራየው መጋዘን. የተከራየው 2 መጋዘን 1 በርና 6 መስኮት ያለው
ፎቶ : በሲዳማ ኤልቶ ዩኒያን ሥራ ያሉ ሕ/ሥራ ማህበራት መጋዘን
3 - 85
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
3.4.3 የገበያ ቦታ
በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ የተለያዩ ብዙ የገበያ ቦታዎች ያሉ ሲሆን Aብዛኛዎቹ ሜዳ/ክፍት ቦታ መደበኛ
ግብይት በሣምንት Aንድ ወይንም ሁለት ቀን ያካሂዳሉ፡፡ መሠረተልማትና መገልገያን በተመለከተ
የትልልቅ ከተሞች (የዞንና የወረዳ ርEሰ ከተማ) ቋሚ/በከፊል ቋሚ በሆነ Eንደ ሹቅና መጋዘን
Aላቸው፡፡ የAካባቢ ገበያዎች ክፍት ቦታ ላይ የሚካሄዱ ሲሆን ምንም ዓይነት መሠረተልማትና
መገልገያዎች የሉዋቸውም፡፡ ተንቀሳቃሽ የመገበያያ ቁሳቁሶችን ይጠቀማሉ፡፡ ይሁንና በክልሉ
ውስጥ ያሉ ገበያ ቦታዎች በሙሉ የመሠረተልማት Eጥረት በተመሳሳይነት Aለባቸው፡፡
Aብዛኛው ገበያ የሚተዳድረው በመንግሥት Aካል ሲሆን Eነርሱም በዋናነት ቀረጥ የመሰበስቡና
የገበያ መደብ ለነጋዴዎች የሚሰጡ ናቸው፡፡ የገበያ ቦታን ንፅህና መጠበቅ Aልፎ Aልፎ የመካሄድ
ቢሆንም ብዙውን ጊዜ በብቃት Aይከናወንም፡፡
3 - 86
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
160
140
120
አካባቢ
100
ወረዳ
80
ዞን
60
40
20
3 - 87
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
የገበያ መጠን
ዞን/ል ወረዳ ዋና ወደ ሌላ Aካባቢ/ዞን ውስጥ የሚሸጡ ሰብሎች
ዞን ወረዳ Aካባቢ ድምር
ምEራባዊ የክልሉ Aካባቢ
15 ባስኬቶ ልዩ ወረዳ 1 5 6 ጤፍ በቆሎ ቅመም
16 ሸካ 1 7 13 21 በቆሎ ቆጮ ጥራጥሬ ፍራፍሬ ማር
17 ከፋ 4 15 17 36 በቆሎ ስንዴ ጥራጥሬ ጤፍ ማር
18 ኮንታ ልዩ ወረዳ 1 1 4 6 በቆሎ ጥራትሬ ጤፍ ስንዴ
19 ቤንች ማጂ 6 15 13 34 በቆሎ ሩዝ ሥራሥር ቅመም ጥራጥሬ
20 ደቡብ Oሞ 1 2 11 13 በቆሎ ስንዴ ማሽላ ፍራፍሬ
የክልል ድምር 49 167 456 672
ምንጭ፡ የገበያ ቦታ ቆጠራ ዳሰሳ ሚያዝያ 2012 (E.ኤA) ጃይካ ጥናት ቡድን
3 - 88
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ሠንጠረዥ 3.4-7 የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ የህዝብ ብዛት በገበያ ቦታ (2000 ዓ/ም 2007-08 E.ኤ.A)
ዞን/ ልዩ ወረዳ ዋና ከተማ የህዝብ ብዛት በገበያ ቦታ
ጉራጌ ወልቂጤ 6,000
ስልጤ ወራቤ 16,000
ሃዲያ ሆሳEና 17,000
ከምባታ ጠምባሮ ደራሜ 17,000
ወላይታ ሶዶ 6,000
ሲዳማ ሀዋሣ 6,000
ጌዲO ዲላ 10,000
ጋሞ ጎፋ Aርባምንጭ 10,000
ዳውሮ ተርጫ 8,000
ከፋ ቦንጋ 12,000
ሸካ ማሻ 2,000
ቤንች ማጂ ሚዛን ተፈሪ 16,000
ደቡብ Oሞ ጂንካ 22,000
Aላባ ልዩ ወረዳ Aላባ ቁሊቶ NA
የም ልዩ ወረዳ ፎፋ 12,000
ኮንታ ልዩ ወረዳ Aማያ 14,000
ባስኬቶ ልዩ ወረዳ ላስካ 10,000
Aማሮ ልዩ ወረዳ ከሌ 4,000
ቡርጂ ልዩ ወረዳ ሶያማ 8,000
ደራሼ ልዩ ወረዳ ጊዶሌ 16,000
ኮንሶ ልየ ወረዳ ካራት 32,000
Aማካይ 8,000
ምንጭ: ከመጀመሪያ የIትዮጵያ የገጠር መሠረተልማትና Aገልግሎት ረቂቅ የተወሰደ
የሃዳሮ ገበያ ቦታ፡ ከፀሐይና ዝናብ ለመጠልል በስተግራ ከAለው ጋር ይመሳሰል: በጣም በሰው
ፕላስቲክ ሸራ ሲጠቀሙ. የተጨናነቀ ነው፡፡ የመፀዳጃኛ የውሃ Aገልግሎት የለም/
ዝቅተኛ ነው፡፡
3 - 89
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
የAካባቢ ገበያ ጥሩ የAየር ፀባይ ሲኖር፡ Aንዳንድ የገበያ ቦታ በክረምት ወቅት፡ ጭቃ Eና ፍሳሽ የሌለው
መዶቦች የEቃ መስቀመጫ ቆጥ ሲኖራቸው ሜዳማ ቦታ
Aብዛኛው መሬት ላይ ያሰጣሉ
3.4.4 ቴሌኮሚኒኬሽን
ዘመናዊ ግብይትና የንግዱ ክፍለ Iኮኖሚ ለማሻሻል የክልልን Eድገትና የገጠር Iኮኖሚን
ለማሳደግ የቴሌኮሚኒኬሽን Aውታርና Aገልግሎት ማሻሻል Aስፈላጊ ነው፡፡ ለምሳሌ AርሶAደሩ
በAካባቢው መሠረታዊ የስልክ Aገልግሎት ተደራሽነት ከኖረ የዋጋ መረጃና ለሰብልና Eንስሳት
ምርቶቹ የገበያ ፍላጎትን ማወቅ ያስችለዋል፡፡
3 - 90
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
3 - 91
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
በIትዮጵያ ከ85% በላይ ሕዝቡ በግብርና የሚተዳደር ሲሆን የግብርና ሴክተር 43%
የሚሆነውን Aጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት ይሸፍናል፡፡ የሀገሪቱን Iኮኖሚ ልማት
ለማፋጠን የግብርና ሴክተር ማልማት ጠቃሚና ወሳኝ ይሆናል፡፡ በዚህ ሁኔታ ለIትዮጵያ
የIኮኖሚ Eድገት Eስትራቴጂ ለዚህ ዓላማ Aሁን ያለው መንግስት ስልጣን ላይ ከወጣ
ወዲህ በርካታ Eስትራቴጂዎችና ፓሊሲዎች ወጥተው ተግባራዊ ሆነዋል፡፡ Eነዚህም ግብርና
መሪ Iንድስትሪ ልማት Eስትራቴጂ፣ ዘላቂ ልማትና የድህነት ቅነሣ ፕሮግራም፣ የምግብ
ዋስትና Eስትራቴጂ፣ ፈጣንና ዘላቂ ልማት ድህነትን ለማጥፋት Eቅድ፣ Eና ከቅርብ ጊዜ
ወዲህ የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ ናቸው፡፡ Eነዚህን Eስትራቴጂዎችንና ፓሊሲዎችን
ተግባራዊ ለማድረግ የሕ/ሥራ ማህበራት የAነስተኛ Aርሶ Aደሮችን ምርታማነት በማሳደግ
የገበያ ሥርዓት በማስፋፋትና የሥራ Eድል በመፍጠር ውጤታማ በመሆን መሪ ሚና
Eንደሚጫወት ይገመታል፡፡ የሕ/ሥራ ማህበራት ሚና በIኮኖሚ ልማት ብቻ የተወሰነ
ሳይሆን ይልቁንም ለማህበራዊና ለህ/ሠብ ልማትና መሻሻል ማEከላዊ ሚና ይኖረዋል ተብሎ
ይገመታል፡፡
1
በIትዮጵያ የሕ/ሥራ ማህበራት ሁኔታ፣ ፌዴራል ሕ/ሥራ ኤጄንሲ፣ ሚያዝያ 2009 (E.ኤ.A)
2
ፌዴራል ሕ/ሥራ ኤጄንሲ የሀገሪቱን የሕ/ሥራ Eንቅስቃሴ የሚጠበቀውን ልማት በማሰብ ግንቦት 2002 (E.ኤ.A)
በሀገሩቱ ሕገመንግስት Aንቀጽ 55 (1) መሠረት የተቋቁማል፡፡.
3 - 92
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
3
በIትዮጵያ የሕ/ሥራ ማህበራት ሁኔታ፣ ፌዴራል ሕ/ሥራ ኤጄንሲ፣ ሚያዝያ 2009 (E.ኤ.A) ገጽ 8
3 - 93
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
3 - 94
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
4
ዩኒያያንን ለመቋቋም ብያንስ ሁለት መሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራት ያስፈልጋሉ
3 - 95
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ፌደሬሽን
Eህል ሰብል ዩኒያን
ማር
ቁጠባና ብድር ማህበር
ቡና
Aትክልትና ፍራፍሬ
Eንስሳት
ፌደሬሽን
Aባላት ዘር
የደቡብ ክልል 3ኛ ደረጃ ሕ/ሥራ ማህበር በማቋቋም በሀገሪቱ የመጀመሪያው ነው፡፡ የክልሉ
የገበሬዎች ሕ/ሥራ ማህበራት ፌደሬሽን የተቋቋመውና ሕጋዊ ሰውነት ያገኘው በ2AA8
(E.ኤ.A) ነው፡፡ በሠንጠረዥ 3.5-4 Eንደተመለከተው 13 ሕ/ሥራ ማህበራት ዩኒያኖች
Aባላቱ ናቸው፡፡ የፌደሬሽን የቅድሚያ ሥራው የግብርና ግብAቶችን በማEከላዊነት ከውጪ
በሚያስገባው በግብርና ግብAቶች Aቅራቢያ ኮርፖሬሽን ለመረጀመሪያ ደረጃ ሕ/ሥራ
ማህበራት ወይም ለወረዳ ግብርና ጽ/ቤቶች ከውጪ የሚያስገባውን ተቀብሎ ማሰራጨት
ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ለAባል ዩኒያኖች የሥልጠና ፕሮግራም በጊዜያዊ ሁኔታ ያዘጋጃል፡፡
ለወደፊት ፌደሬሽኑ የግብርና ምርቶችን Eንዳ በሎቄ፣ ሰሊጥና ዝንጅብል በተለይ ወደ
መካከለኛው ምስራቅ Eሲያ ሀገሮች ለመላክ Eቅድ Aለው፡፡
3 - 96
ሠንጠረዥ 3.5-4 የሕ/ሥራ ዩኒያን ቆጠራ ውጤት
Latest Sales Volume (unit: Qt)
No. of Cap ital Federation
Name Type Town Zone Estab. No. of M embers (M /F) No. of PC
Staff (million birr) M embership
Wheat M aize Teff
Walta Farmers Cooperative Union Grain Butajira Guraghe May 9 7765 23 1.6
2003 (M /6,747 F/1,018) 4,000 2,000 1,300 ★
Admas s Farmers Cooperative Union Grain Welkite Guraghe May 12 24596 55 3.6
2003 (M /21,827, F/2,769) 287 3,564 2,980 ★
Melik Silite's Farmers Cooperative Union Grain Werabe Silitie March 10 29960 54 3.6
2004 (M /26,950, F/3,010) 4,451 2,000 NA ★
Licha Hediya's Farmers Cooperative Grain Hos ana Hadiya May 30 89657 32 18
Union 2002 (M /73,268, F/16,389) 52,505 667 750 ★
Ambericho Farmers Cooperative Union Grain Durame Kembata June 6 7113 21 1.7
Tembaro 2005 (M /5,893, F/1,220) 7,000 5,000 2,500 ★
Angacha Farmers Cooperative Union Grain Doyogena Kembata May 6 7944 9 1.5
Tembaro 2002 (M /7,261, F/683) 10,000 3,000 NA ★
Damota Wolayta's Farmers Cooperative Grain Wolayita Wolayita February 11 22780 63 5.3
Union Sodo 2004 (M /18,241, F/4,539) NA 3,000 NA ★
Sidama Ealto Farmers Cooperative Union Grain Hawass a Sidama October 11 8930 62 5.5
2003 (M /8,444, F/486) 400 6,100 1,200 ★
Es eipie Dicha Farmes rs Crop Marketign Grain Sewula Gamo Gofa October 2 2611 15 2
3 - 97
Union 2007 (M /2,157, F/454) No Sales 3,000 2,000
Godefo Kaffa Farmers Cooperative Union Grain Bonga Keffa December 3 5131 18 0.1
2007 (M /4,139, F/892) 584 1,271 114 ★
South Omo Grain Grain Jinka South Omo April 4 12944 21 1.9
2005 (M /12,834, F/110) No Sales 4,500 NA ★
Manecheno Crop Producers Farmers Grain Alaba Kulito Alaba s pecial December 5 5580 17 1.5
Coopeartive Union woreda 2004 (M /5,300, F/280) NA 5,000 2,000 ★
Ediget Farmers Seed Multiplication Seed Butajira Guraghe November 9 875 13 0.3
Marketing Cooperative Union Multiplication 2009 (M /835, F/40) NA NA NA
Gamo Gofa Farmers Fruit & Vegetable Fruit & Arba Minch Gamo Gofa June 13 1,329 15 0.5 Banana (37,000), M ango, Lemon, Ap p le,
Marketing Cooperative Union Vegetable 2005 (M /1,226 F/104) ★
Pear, Plum, etc.
Oyis s a Grain, Lives tock & Lives tock Grain & Tercha Dawro September 2 3,546 31 0.1
Products Marketing Cooperative Union Lives tock 2009 (M /3,273 F/273) NA NA No Sales
Kaffa Forest Honey Production & Honey Bonga Keffa February 4 1,658 7 0.2
Marketing Cooperative Union 2007 (M /1,422 F/236) Honey ★
ምንጭ: በቆጠራ ዳሰሳ መሠረት በጥናት ቡድኑ የተዘጋጀ (መጋቢት 2010 E.ኤ.A)
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
Aባላት
የሕ/ሥራ Aባላት
ጠቅላላ ጉባኤ
ጠቅላላ ጉባኤ
ቁጥጥር ኮሚቴ
ቁጥጥር ኮሚቴ
ሥራ Aስፈጻሚ ኮሚቴ
የሥራ Aስፈጻሚ ኮሚቴ
በማንኛውም ሕ/ሥራ ማህበር ሁሉም Aባላት የሚሣተፉበት ጠቅላላ ጉባኤ ሲሆን የሕ/ሥራ
ማህበር የበላይ Aካል በማንኛውም ድርጅቱን በሚመለከቱ ጉዳዮች የመጨረሻ ውሳኔ ሊሰጥ
የሚችልና በሁሉም Eምነት የተጣለበት ነው፡፡ የሥራ Aመራር ኮሚቴ በጠቅላላ ጉባኤ ሥር
ይሆናል፡፡ የኮሚቴው Aባላት በጠቅላላ ጉባኤ የሚመረጡ ሲሆን ለተከታታይ ሁለት ጊዜ ለ6
ዓመታት በAመራር ተመርጦ ሊሠራ ይችላል፡፡ የሥራ Aመራር ኮሚቴ በቁጥጥር ኮሚቴ
(በጠቅላላ ጉባኤ የተመረጡ) በቅርብ Eይታ የሥራ ክንውኑን ይከታተላል፡፡ የጠቅላላ ጉባኤው
በማናቸውም ጉዳዮች የሥራ Aመራር ኮሚቴ ጭምር የሚቆጣጠር ሙሉ ሥልጣን ያለው
Aካል ነው፡፡
የሥራ Aስኪያጅ የተቀጠረ Eንደሆነ የEለት Eለት የሕ/ሥራ ማህበሩ ሥራዎች በሥራ
Aመራር ኮሚቴ ሥር ሆኖ ይመራል፡፡ በሌላ በኩል የተቀጠረ ሥራ Aስኪያጅ ከሌለ የEለት
Eለት ሥራዎች በሥራ Aስፈፃሚ ኮሚቴ የሚመራ ሲሆን ከሥራ Aመራር ኮሚቴ
በተወጣጡና በንUሳን ኮሚቴዎች Eንደ ግዢ ኮሚቴ፣ የግብይት ኮሚቴ፣ የብድር ኮሚቴ Eና
ለሌሎች ድጋፍ Eየተደረገ ሥራዎችን ያካሂዳሉ፡፡ ከሥራ Aስኪያጅ ሌላ ሕ/ሥራ ማህበራት
ዩኒያኖች ሥራ Aስኪያጁን የሚረዱ ጥቂት የሰው ኃይል በመቅጠር የEለት Eለት ሥራዎችን
ያከናውናል፡፡ ከEነዚህ ውስጥ ፀሐፊ፣ የሂሣብ ባለሙያ፣ ገንዘብ ያዥ ንብረት ያዥና
ሌሎችም Eንደሥራው መጠንና የሥራው ዓይነት ተቀጥረው ይሠራሉ፡፡ በሌላ በኩል
Aብዛኛው መሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራት ከሂሣብ ባለሙያ በስተቀር የAስተዳደር
ሠራተኞችን Aይቀጥሩም፡፡
የጠቅላላ ጉባኤና የስራ Aመራር ኮሚቴ በሁሉም የሕ/ሥራ ማህበር ሥራዎች ውሳኔ
ለመስጠት ሙሉ ኃላፊነት ያላቸው ቢሆንም የማህበሩ ድርጅታዊ ስኬታማነት የሚወሰነው
3 - 98
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
5
ምንጭ፡ የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ የግብርና ግብይት ስርዓት ማጠናከሪያ ጥናት ጥቅምት 2A1A (E.ኤ.A)
3 - 99
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ትንሽ
ገቢ/ቅጥር መጨመር
የለም
የማስተዳዳር Aቅም/ማህበራዊ Eውቀት መጨመር
መሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራት ምርቱን ሊገዙ የሚችሉት ከፋይናንስ የከፋ Eጥረት የተነሣ
ከጥቂት Aባላት ብቻ Eንደሆነ ገልፀዋል፡፡ ምንም Eንኳን የሕ/ሥራ ማህበራት Aባላት ቁጥር
Eያደገ Eንደመጣ ሪፖርቶች ቢገልፁም የመሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራት Aብዛኞቹ Aባላት
ጥቅሙን Eንዲረዱ በማድረግ ረገድ የተሰራው ስራ Aነስተኛ ነው፡፡ ስለሆነም የጥናቱ
ውጤት Eንደሚያሣየው ብዙ AርሶAደሮች የመሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራት ኑሮAቸውን
ሊያሻሻል Eንደሚችል Aድርገው Aይቀበሉትም፡፡
Aንድ የተለየ ያጋጠመ ነገር በሶዶ ዙሪያ በወላይታ ዞን ነው፡፡ የወረዳ ጽ/ቤት በመሠረታዊ ሕ/ሥራ
ማህበራት የሴት Aባላትን ቁጥር ለማሣደግ ዘመቻ በ2AA5/2AA6 (E.ኤ.A) ጀመረ፡፡ መሠረታዊ
ሕ/ሥራ ማህበራት ዘመቻ በAውንታዊ ምላሽ ሰጡ፡፡ Aንዳንዶች መተዳደሪያ ደንባቸው ለሴቶች
Aባላት ቁጥር ዝቅተኛው 25% Eንዲሆን ማሻሻያ Aደረጉ፡፡ በጉልጉላ መሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበር
በዘመቻው ወቅት በAባላት ምዝገባ ባልና ሚስት ከAንድ ቤተሰብ የተሻሻለውን መተዳደሪያ
ደንባቸውን በመጠበቅ መዘገቡ፡፡ ሁለቱም ባልና ሚስት የAባልነት መዋጮAቸውን በየራሳቸው
መክፈልና የግብርና ምርትም ለመሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበሩ በየራሳቸው ወይም በጋራ መሸጥ
ጀመሩ፡፡ የጃይካ ጥናት ቡድን ጥቂት Aባላትን ለውይይት ባገኘ ጊዜ ሁለቱም ባልና ሚስት
ሀሣባቸውንና Aመለካከታቸውን በንቃት Aቀረቡ የዚህ ዓይነት ሁኔታ በገጠር Iትዮጵያ በጣም
ውሱንና የተለየ ነው፡፡ በውይይት ወቅት Aንዱ Aባል የሴቶች መሣተፍ ጥቅሙን በመቀበል
Eንዲህ በማለት "ሁለታችንም ለAንድ ዓላማ Eንሠራለን፡፡ ስለዚህ የሴቶች Aባላት መኖር ጥሩ
ነው" Aለ፡፡
የወረዳው ጽ/ቤት ጥረት የዳሞታ ወላይታ ገበሬዎች ሕ/ሥራ ማህበራት ዩኒያን በAባልነት ላይ
ተንፀባርቋል፡፡ የሴቶች ቁጥር ከጠቅላላ Aባላት ብዛት 2A% ሲሆን ይህ ማለት ከክልሉ ቁጥር
12% በጣም ከፍ ያለ ነው፡፡
6
ምንጭ፡ በIትዮጵያ የሕ/ሥራ ማህበራት ሁኔታ፣ ፌዴራል ሕ/ሥራ ኤጄንሲ፣ ሚያዝያ 2009 (E.ኤ.A)
3 - 100
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
1) የEህል ግብይት
በደቡብ ክልል ወደ 4A% የሚሆኑ የሕ/ሥራ ማህበራት ዩኒያኖች በዋናነት የEህል ስብል
ግብይት የሚያካሂገዱ ናቸው፡፡ በሕ/ሥራ ማህበራት Aማካይነት የሚካሄደው የEህል ግብይት
ፍሰት በሚቀጥለው ምስል 3.5-4 ተገልጿል፡፡
መሠረታ
ዊ መሠረታ
ሕ/ሥራ ዊ ዩኒያን
ማህበር ሕ/ሥራ
Aባላት ማህበር
ጅምላ ሻጮች
ፋብረካዎች
ላኪዎች
ድርጅቶች:
የAካባቢ :
ነጋዴዎች :
Aባል
ያልሆኑ
AርሶAደሮ
ች
የAካባቢ
ገበያ በተደጋጋሚ መገበያያት
7
የመሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራት የጥናት ቡድኑ ያነጋገራቸው ብዙ ጊዜ ለAርሶAደሮች የሚከፍሉት ከ5 Eስከ 1A ብር
በላይ በኩንታል ከAከባቢው ነጋዴዎች Aስበልጠው ነው፡፡
3 - 101
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
የEህል ሕ/ሥራ ማህበራት ሥራቸውን ቀስ በቀስ Aሳድገዋል፡፡ ሆኖም የEነርሱ በክልሉ ገበያ
ተሣትፎ Eምነት ነው፡፡ ሠንጠረዥ 3.5-5 ከታች ዋና ዋና የEህል ዓይነት ገበያ ዝውውር
በደቡብ ክልል በዩኒያኖች ያሣያል፡፡
2) የፍራፍሬ ግብይት
በደቡብ ክልል Aንድ ብቻ የፍራፍሬ ህ/ሥራ ዩኒየን Aለ፡፡ የሚገኘውም በብሔራዊ ደረጃ
በሙዝ ምርት ታዋቂ በሆነው በጋሙ ጎፋ ዞን ነው፡፡ በዩኒያኑ የሚገበየው ሙዝ ሲሆን
3 - 102
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
መሠረታዊ መሠረታ
ዩኒያን
የሕ/ሥራ ዊ
A/Aበባ ያለ
ማህበር የሕ/ሥራ
መጋዘን
Aባላት ማህበር ጅምላ ሻጭ
ችርቻሮ
ሸማቾች
:
:
:
Aባል
የA/Aበባ
ያልሆኑ የAካባቢ
ነጋዴዎ
AርሶAደሮ ገበያ
ች
ች
በተደጋጋሚ መገበያያት
በትንሹ በተደጋጋሚ መገበያያት
በጃይካ የጥናት ቡድን በተደረገው የቆጠራ ጥናት በ2A1A (E.ኤ.A) መሠረት ዩኒያኑ ሪፓርት
Eንዳደረገው በዩኒያኑ Aማካይነት በዓመት የተደረገው የሙዝ ግብይት 37,AAA ኩንታል
ሲሆን ይህም በዞኑ የተደረገው የሙዝ ግብይት 1A% ነው፡፡ 8 በሌሎችም በክልሉ Aካባቢዎች
Eንደታየው ብዙ AርሶAደሮች በጋሞ ጎፋ ዞን የሚያነሱት፣ ችግር የAካባቢው ነጋዴዎች
የሚያደርጉት የቢዝነስ ሥራ ነው፡፡ የAካባቢው ነጋዴዎች ትክክል ያልሆነ ሚዛን በጉልበት
Eንደሚጠቀሙና የAርሶAደሮችን ደካማ የመደራደር Aቅም ጋር Aያይዘው ይጠቀሙበታል፡፡
በዚህ Aካባቢ የሚመረተው ሌላኛው ፍራፍሬ ማንጎ ነው፡፡ ሆኖም የጋሞ ጎፋ ዩኒያንና
መሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራት የማንጎ ግብይት Eንደ ሙዝ ግብይት በጣም የጠነከረ
Aይደለም፡፡
8
ምንጭ፡ የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ የግብርና ግብይት ስርዓት ማጠናከሪያ ጥናት መሸጋገሪያ ሪፖርት (2) 2A11 (E.ኤ.A)
3 - 103
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
3) የዝንጅብል ግብይት
የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ በዝንጅብል ምርት በሀገር Aቀፍ ደረጃ 99% ድርሻ Aለው ካምባታ ጠምባሮና
ወላይታ ዞኖች በክልሉ ከፍተኛውን መጠን የሚያመርቱ ናቸው፡፡ 9 ዝንጅብል Eንደ ውጭ
Aገር የሚላክ ሸቀጥ ቢገመትም በጣም ዝቅተኛ ከሆነው የድህረ ምርት Aያያዝ የተነሣ
የጥራት ደረጃ በAገር ውስጥ ያለው ግብይት በዓለም ካለው የገበያ ደረጃ Eጅግ ዝቅ ያለ
ነው፡፡ በመሆኑም በAሁኑ ወቅት በAካባቢው የሚመረተው የዝንጅብል ምርት በAገር ውስጥ
ፍጆታ ብቻ የሚውል ይመስላል፡፡
በሁለቱ ዞኖች ከፍተኛ የምርት መጠን ቢኖርም በሕ/ሥራ ማህበራት በተለይም በዩኒየኖች
Aማካይነት የሚደረገው የዝንጅብል ግብይት በጣም Aነስተኛ ነው፤ የመሠረታዊ ሕ/ሥራ
ዩኒየን ሥራ Aስኪያጅ በከምባታ ጠምባሮ ዞን ከፍተኛ የዝንጅብል ገበያ መዋዠቅ Eንዳለና
ጥራቱ የወረደ ዝንጅብል በመሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራት Eንደሚቀርቡ የEነርሱም
በዝንጅብል ምርት ገበያ ያለው ተሣትፎ ደካማ Eንደሆነ Aብራርቷል፡፡ ከEነዚህ ችግሮች
የተነሣ ከ4 ዓመት በፊት የደረቅ ዝንጅብል ግብይት ከመሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራት ጋር
የነበረውን ጥረት Eንዳቋረጡ ገልፆል፡፡
9
ምንጭ፡ የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ የግብርና ግብይት ስርዓት ማጠናከሪያ ጥናት መሸጋገሪያ ሪፖርት (2) 2A11 (E.ኤ.A)
3 - 104
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
Aማካይነት Eንዲቀርብና በብዛት በማስገባት የዋጋ ቅነሣ Eንዲደረግ ነው፡፡ ከዚሁ ጎን ለጎን
የደቡብ ክልል የገበሬዎች ሕ/ሥራ ማህበራት ፌደሬሽን Eንዲቋቋምና የማዳበሪያ ሥርጭት
ሎጂስቱክስ Eንዲመቻች ተደረገ፡፡
የማዳበሪያ ፍሰት በ2AA9 (E.ኤ.A) የነበረው ከታች ተገልፆል፡፡ ማዳበሪያ ከግብርና ግብAት
Aቅራቢ ኮርፓሬሽን ከተቀበለ በኋላ የገበሬዎች ሕ/ሥራ ማህበራት ፌደሬሽን ለዩኒየኖች
Aሠራጨ፡፡ ከዚያም ዩኒያኖቹ ለመሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራት ካጓጓዘ በኋላ ለAርሶAደሮች
Eንዲሠራጭ Aደረገ፡፡ በዚህ ረገድ የሕ/ሥራ ማህበራት ሚና የማዳበሪያ ሥርጭት
ማመቻቸት ነው፡፡ ዩኒየኖችና መሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራት ለሚደያደርጉት ሥርጭት
ማመቻቸት 3 ብርና 8 ብር በAንድ ኩንታል Eንደቅደም ተከተላቸው ተቀብለዋል፡፡ በ2A1A
(E.ኤ.A) ከላይ የተቀመጠው Aሠራር Eንዲሻሻል ተደረገ፡፡ የገበሬዎች ሕ/ሥራ ማህበራት
ፌደሬሽን ማዳበሪያ ቀጥታ ለመሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራት ዩኒያኖችን በጐን በማለፍ
Aጓጓዘ፡፡ በዚህ ሁኔታ ከጥቂት ዩኒያኖች የገቢ ምንጫቸው Aንዱ የሆነውን Eንዲያጣ
ተደረገ፡፡፡
AርሶAደር
ትEዛዝ
ግብርና ቢሮ
ዩኒያን ማዳበሪያ
የክልል ሕ/ሥራ
ግብርና ሚኒስቴር
ፌደሬሽን
የግብርና ግብዓት
Aቅርት ኮርፖሬሽን
ግብዓት ግዥ
3 - 105
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ሀ/ ሊከናወን የሚችል Oዲት የጊዜ ሠሌዳ ባለው ሀብት መሠረት ሊዘጋጅ ይገባል፡፡
ስንት Oዲተሮች በEያንዳንዱ ዞን Aሉ?
Aንድ ዩኒየን ወይም መሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበር Oዲት ለማድረግ ስንት ቀን
ያስፈልጋል?
ለEያንዳንዱ ዞን ስንት Aበልና ትራንስፓርት ወጪ በዓመት ያስፈልጋል?
ስንት ዩኒየኖችና መሥረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራት በተቀመጠው ሁኔታ በተጨባጭ
Oዲት ሊደረጉ ይችላሉ?
ለ/ የOዲት ውጤት ክለሳ ሊደረግ ይገባል
የOዲት ሥራ ከዓመታዊ ጊዜ ሰሌዳ Aኳያ ተመዛዛኝነት ምን ይመስላል?
ምን ያህል መሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራትና ዩኒየኖች በመቶኛ በዓመት Oዲት
ተደርገዋል?
በEያንዳንዱ Oዲተር ስንት Oዲት ሥራዎች ተከናውነዋል /የOዲተሮች የግል
መዝገብ መከለስ Aለበት/?
የግብይትና ህ/ሥራ ቢሮ Eንዴት የOዲት ሪፓርት Eንዴት ገመገመ?
ሐ/ ለOዲት ሥራ በጀት መመደብ ያለበት በተጨባጭና ሊሠራ በሚችል Eቅድ መሆን
Aለበት
ለOዲት ሥራ Aስፈላጊ የሆኑ የAበልና የትራንስፓርት ወጪዎች ተሠልተዋል ወይ?
Aስፈላጊ የሆኑ የሰው ኃይል Oዲትና ደመወዝ ተሠልቷል ወይ?
የክፍያ ሥርዓት በተመለከተ ከቋሚ ደመወዝ ወደ ችሎታ ላይ ተመሥርቶ የሚከፈል
ሥርዓት ለመሸጋገር ውይይት ተደርጓል ወይ?
ዩኒያኑ የሂሣብ መረጃው በAግባቡ የተመዘገበ ከሆነ የሂደቱ ስራ በ3 ቀናት ሊያልቅ ይችላል፡፡
ነገር ግን የሂሣብ መዝገቡ በAግባቡ ካልተያዘ ሣምንት ወይም ከዚያ በላይ የOዲት ሥራውን
ለማጠቃለል ሊወስድ ይችላል፡፡ Aብዛኛዎቹ ዩኒያኖች የሂሣብ Eስቴትመንት የትርፍና ኪሣራ
Eንዲሁም ሀብትና Eዳ መግለጫ Aልሠሩም፡፡ ከዚህ የተነሣ Oዲተሮች Eነዚህን ለመሥራት
ተገደዋል፡፡ Oዲተሮች የሚሰጡት Aስተያየት የዩኒየኖች ሥራ Aስኪያጆች የሂሣብ
ባለሙያዎችን መቅጠር Aለባቸው ይላሉ ይሁን Eንጂ የሠለጠኑ የሂሣብ ባለሙያዎች
ደመወዝ በተመዛዛኝ ከፍ ያለ ስለሆነ ዩኒየኖች Eንደዚህ ችሎታና ብቃት ያላቸውን
3 - 106
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
በወረዳ ሁለገብ ሕ/ሥራ ማህበራት ብዙም የሉም፡፡ Aንድ ወይም ሁለት የሚሆኑ ለትርፍ
ሥራ የሚንቀሳቀሱ ነበሩ፡፡ ብዙዎቹ የግብርና መሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራት የሚሠሩት
ማዳበሪያና ምርጥ ዘር በመንግስት ምደባ ሥርዓት መሠረት በማቅረብ ነው፡፡ የሽያጭ ዋጋ
በOፊሴላዊ ሁኔታ የተተመነ ነው፡፡ ስለሆነም ሥራው Eንደ ትርፍ Aስገኚ ቢዝነስ ሳይሆን
ለAባላት Aገልግሎት መስጠት ይሆናል፡፡ የወጣቶች መሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራትና የብድር
ሕ/ሥራ ማህበራት የመሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራት Aብዛኛውን ድርሻ ይይዛሉ፡፡ የOዲተሮች
Eቅድ በAብዛኛው በትርፋማ ባልሆኑ መሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራት ላይ ያተኮረ ነው፡፡
የመዝገብ Aያያዝና የሂሣብ ሥራ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በክልል ግብይትና ሕ/ሥራ ቢሮና
ወረዳ ግብይትና ሕ/ሥራ ጽ/ቤት Eንዲሁም በመንግሥታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች ድጋፍ
ተሻሽሏል፡፡ በAነስተኛ ደረጃ የሚገባና ወጪ የሚሆን ገንዘብ መመዝገብና በAመቱ መጨረሻ
መጠቃለል Aለበት፡፡ ሆኖም Aብዛኛዎቹ መሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራትና ዩኒየኖች Aግባብነት
ያለውን የሂሣብ Aመራር ለማወቅ የAቅም ውስኑነት Aለ፡፡ የመዝገብ Aያያዛቸው የምዝገባ
ሥራ በEጅ የሚሠራ ሲሆን ለጠቅላላ ጉባኤ ለማቅረብም ሆነ ለAጠቃቀም Aመቺ Aይደለም፡፡
የሂሣብ Aስተዳዳር የበሰለ Aሠራር Aለመኖር በጣም የከፋ ችግር ከመሆኑም በላይ የAባላት
የተዓማንነት ክፍተት Eንዲፈጠር ያደርጋሉ፡፡ የተዓማንነት ችግር በAባላት መካከል መፍጠር
መሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራትና ዩኒያኖች Eንዲፈርሱ ትልቅ AስተዋጽO ይኖረዋል፡፡
3 - 107
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
3 - 108
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
በጣም የተሻለ Aቋም Aላቸው ከሚባሉት 6 ሁለገብ ሕ/ሥራ ማህበራት መካከል የAንዱ
ሂሣብ ኃላፊ ሂሣቡን ለማጠቃለል ኮምፒውተር Aይጠቀምም፡፡ ከዚያም በላይ የክልል
ግብይትነ ሕ/ሥራ ቢሮ Oዲተር ሒሣቡን Eንዲያስተካክል ይጠብቃል፡፡ በመንግሥታዊ
ባለሆኑ ድርጅቶች Eርዳታ ለንብረት ቆጠራ ሥራ ድጋፍ የተሰጠ ኮምፒዩተር በስራ Aስኪያጅ
ቢሮ የተቀመጠ ቢሆንም ለሂሣብ ስራ ወይም ለቢዝነስ ትንተና ጥቅም ላይ ውሎ
Aያውቅም፡፡ በዚህ ሁኔታ በደቡብ ክልል የመሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራት የሂሣብ Aስዳደር
ሥራ ለማሻሻል ረዥም መንገድ መሄድ Aለባቸው፡፡
ዩኒያኑ የተቋቋመው በ2AA3 (E.ኤ.A) ሲሆን በቢዝነስ ውስጥ የገባው በቅርብ ዓመት ውስጥ
ሲሆን የቢዝነስ ስራዎቹ Aሁንም Aልተረጋጉም፡፡ የ3 ዓመት የሥራ ክንውን በማየት
የሚከተሉት ጉዳዮች ይነሣሉ፡፡
3 - 109
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
3 - 110
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ሀብትና Eዳ መግለጫ
የሲዳማ ኤልቶ ዩኒያን ሀብትና Eዳ መፍለጫ በሠንጠረዥ 3.5-7 ተመልክቷል፡፡ ሊነሱ
የሚገቡ ነጥቦች ከዚህ በታች ቀርበዋል፡፡
ሀ/ ሀብት
- የሚሰበሰብ ሂሣብ ክፍፍል የወቅቱ ዋጋ ያለው ንብረት 5A% በ2A1A መድረሱ
- በመጋዘን ያለ ንብረት በ2A1A ዓ/ም መሆኑ
- Eዳና ቋሚ ንብረት በ2AA8 (E.ኤ.A) ከነበረው 44,541 ብር በ2A1A ወደ 1,1A1,446
ብር ይኸውም 25 ጊዜ ጨምሯል፡፡ ይህ የሆነበት ለመጋዘን ግንባታና ለማሽነሪ ግዢ
Eርዳታ ስለተገኘ ነው፡፡
- ጠቅላላ ዋጋ ያለው ንብረት በ2A1A (E.ኤ.A) 8,658,A92 ብር ደርሷል፡፡ ሆኖም
Aብዛኛው ተሰብሳቢ ሂሣብና ለEርዳታ የተሰጠ ነው፡፡
ለ/ Eዳና ካፒታል
- ለገጠር ፋይናንስ ፈንድ ተከፋይ ሂሣብ በ2A1A ዓ/ም 3,913,825 ብር ደርሷል፡፡
ይኸውም የጠቅላላ ሽያጭ ገቢ የዋና ዋና ሥራዎች Aንድ Aራተኛ ማለት ነው፡፡
- የትርፍ ክፍያ ለAባላት ይኸውም የጠቅላላ ተከፋይ ትርፍ 7A% በ2A1A ዓ/ም
የወጪና ኪሣራ Eንዲሆን ተወሰነ፡፡
ሐ/ ማጠቃለያ ግምገማ
- ዩኒየኑ ለሥራ ማስኬጃ ግዢ ገንዘብ መበደር Eስከቻለ ድረስ ሥራቸው በዘላቂነት
ይንቀሳቀሳል፡፡ ሆኖም የገጠር ፋይናንስ ፈንድ የፋይናንስ ሥራዎችን ካቆመ በኋላ
ግልጽ የሆነ ተዘዋዋሪ ፈንድ ለማግኘት የሚያስችል ግልጽ የሆነ Eስትራቴጂ የለም፡፡
- የተሰብሳቢ ሂሣብ መጨመር በAግባቡ መታየት Aለበት፡፡ Aለዚያ የካሽ ፍሰት Eጥረት
ያጋጥማል፡፡
3 - 111
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
2) የAንጋጫ ህ/ሥራ ዩኒያን (ሙከራ ትግበራ ፕሮጀክት A2 ፣ ሙከራ ትግበራ ፕሮጀክት A8)
የAንጋጫ ሕ/ሥራ ዩኒየን ሙከራ ፕሮጀክት ትግበራ A2 "ጥራቱ ቁጥጥር"ና ሙከራ
ፕሮጀክት ትግበራ A8 "የመጋዘን Aስተዳዳር" የተመረጠ ነው፡፡ በመሠረቱ Eነርሱ የሚሠሩት
የመዝገብ መያዝ ብቻ ነው፡፡ የሂሣብ ሪፓርት ሀብትና Eዳ Eና የትርፍና ኪሣራ በክልል
ግብይትና ሕ/ሥራ ቢሮ Oዲትር ይሠራሉ፡፡ ሂሣቡን በራሳቸው ለመሥራት Aቅም
የላቸውም፡፡ ሥራ Aስኪያጁና የሃሣብ መዝገብ ያዡ ሠራተኛ የፋይናንስ Aስተዳዳር
ጠቃሚነት ይረዳሉ፡፡ ስለዚህ የክልል ቢሮ Oዲተር ወደ Aንጋጫ ዩኒየን Eንዲመጣ
ይጠብቃሉ፡፡ ወደ ክልል ቢሮ Oዲተሩ Eንዲመጣ ተደጋጋሚ የስልክ ጥሪ ቢያደርጉም በበጀት
Eጥረት ምክንያት Oዲተሮቹ በወቅቱ ሊመጡ Aልቻሉም፡፡ ዩኒየኑ በAጠቃላይ 3 ጊዜ Oዲት
ተደርገዋል፡፡ በ1997 ዓ/ም፣ በ2AAA ዓ/ም Eና በ2AA2 ዓ/ም የሂሣብ መዝጊያ ወቅት
በAግባቡ የተቋጨ Aይደለም ከታች በሠንጠረዥ በተመለከተው መሠረት፡-
የሂሣብ መዝጊያ ወቅት መወሰንን በሚመለከት ማንም Aለማሳየቱ Aዲስ ነገር ነው፡፡ ከዚህ
በላይ Eንደተገለፀው የሂሣብ መዝጊያ ወቅት ካልተወሰነ የተከታታይ ጊዜ ትንተና ለማድረግ
Aይቻልም፡፡ የሂሣብ ዓመቱ መለየት ያለበት Eንደ የምርት መሰብሰቢያ ወቅት ዓይነት ሆኖ
በወር የተለየ መሆን ይኖርበታል፡፡ የOዲት Aስተዳዳርና የሥራ መፈፀሚያ ሥርዓት ያለው
ሆኖ በበለጠ ሥርዓታዊና በEውቀት የተመሠረተ ባለሙያ ውጤቱን መከለስ Aለበት፡፡ Aለዚያ
መረጃው ዋጋ ያጣል፡፡
3 - 112
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
3) ቦሎሶ ቦምቤ ሁለገብ የመጀመሪያ ደረጃ ሕ/ሥራ ማህበር ቦሎሶ ቦምቤ ወረዳ (ሙከራ
ትግበራ ፕሮጀክት A5)
በቦሎሶ ቦምቤ ወረዳ ቦሎሶ ቦምቤ ሁለገብ መሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበር ከቢዝነስ ትርፍ
ለማግኘት የሞከረ ብቸኛው ሕ/ሥራ ማህበር ነው፡፡ ቦሎሶ ቦምቤ መሠረታዊ ሕ/ሥራ
ማህበር የዳሞታ ዩኒየን Aባል ነው፡፡ ቦሎሶ ቦምቤ መሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበር ከሁለት
ሙከራ ትግበራ ፕሮጀክት A5 የተመረጡ ማህበራት Aንዱ ሲሆን የንፁሕ ደረቅ ዝንጅብል
ቢዝነስ ለማስፋፋት የሚሠራ ነው፡፡ ቦሎሶ ቦምቤ መሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበር በ1963 ዓ/ም
የተቋቋመ ሲሆን በ1992 በAዲሱ የሕ/ሥራ ማህበር ሕግ መሠረት ታድሷል፡፡ የAባላቱ
ብዛት 597 (574 ወንድና 23 ሴት) ዋና ዋና ምርቶች ቡናና ዝንጅበል ናቸው፡፡ የምርጥ
ዘርና የማዳበሪያ Aቅርቦት የሚካሄደው ለAባላት Aገልግሎትና የማህበራዊ AስተዋጽO ነው፡፡
8 ብር በ1AA ኪሎ ግራም በመንግስት መመሪያ መሠረት ያስከፍላሉ፡፡ ቦሎሶ ቦምቤ
መሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበር 5 ብር Eና Eያንዳንዱ ቀበሌ 3 ብር በ1AA ኪሎ ግራም
ይቀበላሉ፡፡ በቦሎሶ ቦምቤ ወረዳ ውስጥ 2A ቀበሌዎች Aሉ፡፡
ዋና ዋና የሚነገዱ ምርቾች ቡናና Eህል ናቸው፡፡ ቡና በዚህ Aካባቢ በጣም ጠቃሚ የሆነ ካሽ
ሰብል ቢሆንም የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ ግብርና ግብይት ማሻሻያ ሥርዓት ጥናት ቡናን ከገቢ ማስገኛ
ሰብሎች ውስጥ Aላካተተም፡፡
3 - 113
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
የቢዝነስ Aስተዳደር ችሎታ ለመጨበጥ የጃይካ የጥናት ቡድን ስለ መጠን፣ የሽያጭ መጠንና
የሚይዙት ሰብል ምርታማነት ጠይቀው ነበር፡፡ የEህሉ መጠን በክብደት ደረጃ ቦቆሎ፣
ጤፍ፣ ስንዴ፣ ቦሎቄ፣ Aተርና ባቄላ ናቸው፡፡ Eንደ መሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበሩ
ሊቀመንበር፣ የምርት ደረጃ በሽያጭ መጠንና በምርታማነት በሠንጠረዥ 3-5-10 መሠረት
የተቀመጠ ሲሆን Aንዳንዶች ግን ደረጃው የተቀመጠው በቃለ-መጠይቅ ነው፡፡ በማለት
ያስረዳሉ፡፡ በጥቅሉ ሲታይ ይህ የሚያመለክተው የምርት ባህሪይ በቅርብ ጊዜ ያለውን
የቢዝነስ የንግድ ልውውጥ ነው፡፡ የመሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበሩ ምርቶችን በማስፋት ትርፍ
ማግኘቱን ያረጋግጣል፡፡ የቢዝነስ ሥራቸውን በሂሣብ ሪፓርት Aልተነተኑም፡፡ ነገር ግን
የቢዝነስ Aስተዳደር Aስፈላጊነት በመጠን፣ በሽያጭና በትርፍ ማወቅ ችለዋል፡፡
የቦና መሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበር ሁለት ጊዜ Oዲት ተደርጓል፡፡ የOዲት ርEሶቹ በደንብ
የተደራጁ ካለመሆናቸውም በላይ የወጪ ዝርዝሩን በተከታታይ ጊዜ ትንተና ለማወዳደር
Aልተቻለም፡፡ Oዲተሩ ያስቀመጡት Aስተያየት የሂሣብ ባለሙያ Eንዲቀጥሩ ሲሆን Eሱንም
በዚህ ዓመት Aከናውነዋል፡፡ ዝርዝር ወጪዎች በየግሩፓቸው Eንደሚያሰባስቡ ይጠበቃል፡፡
የተሰበሰቡትን ዝርዝር ወጪዎችን በሽያጭና የEቃዎች ዋጋ፣ የትርፋማነት ትንተና
በምርትና የንብረት ቆጠራ Aስተዳዳር በጣም ቀላል ይሆናል፡፡ የጠቅላላ የማስፈፀሚያ ገቢና
ወጪ የተያያዘ መሆን Aለበት፡፡
የሂሣብ ሪፓርቱ የሂሣብ ዓመቱ በደንብ ባለመያዙ ያለፉት ዓመታት Aፈፃፀም ለማወዳደር
Aልተቻለም፡፡ የዓመቱን መጀመሪያ ቀን በጥር መጀመሪያ ማድረጉ Aስፈላጊ Aይሆንም፤
ሆኖም Aግባብ ያለው ቀን በምርት ካሌንደራቸው መሠረት መወሰን Aለበት፡፡ የሂሣብ
Aስተዳደር ሥራ መሻሻል Eንዳለበት ሉተኮር ይገባል፡፡
5) ባሊላ ሁለገብ የመጀመሪያ ደረጃ ሕ/ሥራ ማህበር ቦሪቻ ወረዳ ሲዳማ ዞን (ሙከራ
ትግበራ ፕሮጀክት A2)
የባሊላ ሁለገብ መሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበር በ1991 ዓ/ም ተቋቋመ የAባላት ብዛት ጠቅላላ
5AA (466 ወንዶች 34 ሴቶች) ሲሆን የሲዳማ ኤልቶ ሕ/ሥራ ዩኒያን Aባል ነው፡፡ የባሊላ
መሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበር የሙከራ ፕሮጀክት ትግበራ A2 "የጥራት ቁጥጥር"፣ ሙከራ
ትግበራ ፕሮጀክት A6 "የቦሎቄ ገበያ ሥፍራ ማሻሻያና ሙከራ ትግበራ ፕሮጀክት A8
"የመጋዘን Aስተዳዳር" የተመረጠ ነው፡፡
ባሊላ የቦሎቄ ምርት Eምቅ ኃይል Aካባቢ ሲሆን በAካባቢው ያሉ ሕዝቦች የቦሎቄ ምርት
በማስፋፋት የገቢ ማስገኛ ሰብል ሊያደርጉ ይሞክራሉ፡፡ የበሊላ መሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበር
ለቦሎቄ የገበያ ሥፍራ ለመገንባት ቦታ Aዘጋጅተዋል፡፡ የመጋዘን ግንባታው ከቁጠባ
በጀታቸውን በ3AA,AAA ብር በመመደብ በAሁኑ ወቅት Eየተካሄደ ይገኛል፡፡ መጋዘን ለቦሎቄ
ቢዝነስ ምዝገባ Aንዱ መመዘኛ ነው፡፡ ስለዚህ Aግባብነት ያለውን የመጋዘን Aስተዳዳር
Eውቀት ለማግኘት ሙከራ ትግበራ ፕሮጀክት A8 ሥልጠና ተሳትፈዋል፡፡
3 - 114
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
በሊላ መሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበር Aንድ ጊዜ Oዲት ተደርጓል፡፡ ወደ ቦሪቻ የወረዳው ጽ/ቤት
Oዲተሮች Eንዲመጡ ቢሄዱም Aንዳንድ ጊዜ መጥተው መዝገብ Aይተው ይመለሳሉ፡፡
በ2AA1 ዓ/ም የተጠቃለለው የሂሣብ ሪፓርት Aንዳንድ ስህተቶች መኖሩ ሲረጋገጥ የወረዳው
ጽ/ቤት ባለሙያና የጃይካ ጥናት ቡድን ማብራሪያ ጠይቀው ነበር፡፡ ሆኖም Oደተሩ ሥራውን
በመልቀቁ መልስ የሚሰጥ Aልተገኘም፡፡
በሊላ መሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበር የሂሣብ ባለሙያ የትምህርት ዝግጅቱ ከፍተኛ ባይሆንም
ግለሰቡ ትሁትና የ2A ዓመት የሥራ ልምድ ያለው ነው፡፡ የዋጋ መዋዠቅና የወጪዎች
መጨመር በየጊዜው ለማህበሩ ሊቀመንበር ሪፓርት ያደርጋል፡፡ የወረዳው ጽ/ቤት Aቅም
ውሱን በመሆኑ የራሳቸው ሥራ ራሳቸው መምራት Eንዳለባቸው ይረዳሉ፡፡
3 - 115
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
የግብይትና ማህበራት ቢሮ
የክልሉ ግብይትና ማህበራት ማስፋፊያ ቢሮ በማህበራት ልማት ወሳኝ ሚና ይጫወታል፡፡
ከዋና ዋና ኃላፊነቶች Aንዱ የማህበራትን Aቅም በማጠናከርና ደረጃቸውን ከፍ በማድረግ
ለገጠሩ ህ/ሠብ ማህበራዊና Iኮኖሚያዊ ልማት ማስገኘት ነው፡፡ በዚህ Eይታ የክልሉ
ግብይትና ማህበራት ማስፋፊያ ቢሮ 4 ደረጃ መዋቅር Aለው Eነዚህም የክልል፣ የዞን፣
የወረዳና የኮሚኒቲ Aደራጆች በቀበሌ ደረጃ ናቸው፡፡፡
NGO
በደቡብ ክልል መንግሥታዊ ያልሆኑ ድረጅቶች ከEህል ንግድ ማህበራት ጋር ጠንካራ
ተባባሪ ሆኖ የሚሠራ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድረጅቶች ራስ Aገዛዝ የተባለ ድርጅት ነው፡፡
ድርጅቱ በደቡብ ክልል 4 ህብረት ሥራ ዩኒየኖች Eነርሱም፡ ሲዳማ ኤልቶ፣ ሜልክ
ሥልጢ፣ ዋልታ Eና Eድገት የዘር ማባዣ ሕ/ሥራ ዩኒያኖች በመምረጥ Aብሮ ይሠራል፡፡
በ2AA4 (E.ኤ.A) ፕሮጀክቱ ከጀመረበት ግዜ Aንስቶ ለEነዚህ ዩኒያኖች የተሰጡ ዋና ዋና
ድጋፎች የማከተሉት ናቸው፡፡10
10
Aንዳንድ ሥራዎች ከዚህ በላይ የተዘረዘሩት ዓላማቸው ግብ ከመታ በኋላ Aቋርጠዋል፡፡
3 - 116
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ሌላው በማህበራት ድጋፍ የሚሳተፈው VOCA የተባለ NGO ነው፡፡ "የግብርና ህ/ሥራ
ፕሮግራም በIትዮጵያ" (ACE) የተባለው ፕሮጀክት ከ1999 Eና 2AA6 መካከል ተግባራዊ
ሲሆን የገንዘብ ድጋፉ የተገኘው ከAሜሪካን መንግስት (USAID) ነው፡፡ ACE ትኩረት
ያደረገው በ5 ዞኖች ሲዳማ፣ ጌዲO፣ ጉራጌ፣ ሃዲያ Eና ካምባታ ጠምባሮ ሲሆን Eነዚህ
Aካባቢዎች የግብርና Eምቅ ኃይል ያላቸው ተብለው ነው፡፡ በመጀመሪያ ፕሮጀክቱ
ለመንግስት ኃላፊዎች ተከታታይ ሥልጠና በማህበራት Eንቅስቃሴ በማህበራት ሕግ፣
በግብይት፣ በቢዝነስ ማኔጅመንት፣ በጥራት ቁጥጥርና ፍተሻ ሰጥቷል፡፡
Eስከ 2A1A (E.ኤ.A) ድረስ የገጠር ፋይናስ ፈንድ ለሕ/ሥራ ማህበራት የገንዘብ ብድር
የሚሰጥ ብቻኛው ድርጅት ነበር፡፡ የገጠር ፋይናስ ፈንድ በክልሉ በ2AA4 (E.ኤ.A) የተቋቋመ
Eና ዓላማውም በAነስተኛ ወለድ ብድር ለገጠሩ ህ/ሠብ ማድረስ ነው፡፡ ብድር በሚሰጥበት
ጊዜ ዋስትና Aያስፈልገውም፡፡ የየገጠር ፋይናስ ፈንድ ስራ Aፈፃፀም ዘዴው ከቻች
ተመልክቷል፡፡
3 - 117
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
መሠረታዊ
ሕ/ሥራ ማህበር
መሠረታዊ
ሕ/ሥራ ማህበር የሕ/ሥራ ልማት
ኤጄንሲ መርምሮ
ያጽደቃል
ጥያቄ
መሠረታዊ
ጥያቄ
ሕ/ሥራ ማህበር
መሠረታዊ
ሕ/ሥራ
ዩኒያን
መሠረታዊ
ሕ/ሥራ
የገጠር ፋይናንስ
Aገልግሎት
የብድር መርምሮ
ወለድ 7.5% ያረጋግጣል
የብድር
ወለድ 1.5%
የመጨረሻ ማጣሪያ በገጠር ፋይናንስ ፈንድ ከተደረገ በኋላ ብድሩ ለዩኒኖች ይሰጣል፡፡
ከዚያም ሕ/ሥራ ማህበራት ይከፋፈላል፡፡ የተሰጠው ብድር ለዩኒየኖችም ሆነ ማህበራት
ይከፋፈላል፡፡ የተሰጠው ብድር ለዩኒየኖችም ሆነ ለመሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራት ለሥራ
Aፈፃፀማቸው በጣም ወሣኝ ነው፡፡ መሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራት ከAርሶ Aደሮች የገዙትን
የEህል መጠን በAብዛኛው የሚወስነው ከዩኒያኖች በሚያገኙት የብድር መጠን ነው፡፡
ከዚህ ሌላ የገጠር ፋይናስ ፈንድ ወለድ 7.5% ሲሆን ለገጠሩ ህ/ሠብ የሚሰጡት በ1.5%
ወለድ ሲሆን ይህም በጣም ዝቅተኛው ነው፡፡ የብድር ስምምነት በየገጠር ፋይናንስ ፈንድ Eና
በዩኒኖች መካከል ያለው ሃሣብ ዩኒየኑ 1.5% ወለድ ከዋናው ብድር ጋር ሲሆን ቀሪው 6%
በዩኒየኑ ካፒታል ውስጥ ይታሰባል በሚል ነው፡፡ ከዚያም ለመሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራት
በዩኒየኑ የሚሰጠው በ7.5% ወይም ከዚያ በላይ ወለድ ሲሆን በሁለቱ ወለድ መጠን መካከል
ያለው ልዩነት የዩኒያኖች የፋይናንስ Aቋማቸውን ለማሻሻል ይረዳል፡፡ Eንደ ቀድሞ የገጠር
ፋይናንስ ፈንድ የብድር Aስተዳዳሪ የዩኒየኖች የEዳ መላሽ መጠን በጣም Aጥጋቢ የነበረ
ቢሆንም በቀጥታ ለAርሶAደሮች በተሰጠው Eዳ ላይ የመመለስ ችግር ታይቷል፡፡ በAጠቃላይ
በግምት 2AAAAA ሚሊዮን ብር በገጠር ፋይናንስ ፈንድ ለገጠሩ ህ/ሠብ በየዓመቱ ብድር
ይሰጣል፡፡
3 - 118
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
የስልጠና ፕሮግራም
ለመሠረታዊ ሕ/ሥራ ማህበራት የሂሣብ Aያያዝ፣ የጥራት ቁጥጥር Eና የድርጅት
Aስተዳደር ስልጠና ተዘጋጅቷል፡፡ Aሰልጣኞች ከዩኑያን፣ ከክልል ግብይትና ሕ/ሥራ ቢሮ
ወይም ከመንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች የሚመለከተውን ዩኒያን የሚደግፍ ስልጠና
ይሆናል፡፡
3 - 119
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
በ1992 (E.I.A) የEርሻ ገበያ ድርጅት ስምንቱን የቀጠና ጽ/ቤቶች በመዝጋቱ ቅርንጫፍ
ጽ/ቤቶችን ቁጥር ከ27 ወደ 11 ዝቅ ብሏል፡፡ በተጨማሪ ከ2A13 የEህል ሰብል ግዥ
ማEከላት 8A ብቻ ስቀሩ የተቀረው ተዘግቷል፡፡ በዚሁ ወቅት የIትዮጵያ የEህል ገበያ
Iንተርኘይስ በመባል በAዲስ መልክ የዋጋ መረጋጋትና ክምችት ለመያዝ ተቋቁሟል፡፡
Aብዛኛው የEህል ንግድ በግል ዘርፍ ይካሄዳል፡፡ ይሁንና ነፃ የEህል ገበያ Eንደታሰበው
ቀልጣፋ ሊሆን Aልቻለም፡፡ የዋጋ Aተማመን በግብይት ተሳታፊ ለሆኑ Eኩል ግልጽ
የማይሆንበት ሁኔታ Aልፎ Aልፎ የሚከሰት ሲሆን ተገቢ ያልሆነ ስምምነቶች ይካሄዳሉ፡፡
መንግሥት የገበያ ሥርዓት ማሻሻያ ሀሳብ በማቅረብ የምርት ገበያ Eንዲቋቋም Aድርጓል፡፡
የፌዴራል መንግሥት ነጋሪት ጋዜጣ የወጣው Aዋጅ ቁጥር 55A/2AA7 (E.ኤ.A) ስለምርት
ግብይት የሚደነግግ ሲሆን በመስከረም 4 ቀን 2AA7 (/E.I.A) Aዋጅ ቁጥር 551/2AA7
መሠረት የምርት ገበያ ባለሥልጣን ተቋቁሟል፡፡ Eነዚህ Aዋጆች ለለIትዮጵያ ምርት ገበያ
መቋቋም ያትታሉ፡፡
የIትዮጵያ ምርት ገበያ የግንድ Eንቅስቃሴን በ2AA8 (E.I.A) ጀምሯል፡፡ የIትዮጵያ ምርት
ገበያ ተገቢ የጥራትና ደረጃ ቁጥጥር ላይ የተመሠረተ በጨረታ የሚካሄድ የግብይት
ሥርዓትን Aስተዋውቋል፡፡ ፍቃድ ያላቸው የተመዘገቡ ነጋዴዎች በሚሠጠው የጥራት ደረጃ
ላይ ተመስርተው ይጫረታሉ፡፡ ዋጋም በፍላጐትና Aቅርቦት ላይ ተመስርቶ ይወሰናል፡፡
የIትዮጵያ የምርት ገበያ ቡና፣ ሰሊጥ፣ ነጭ በሎቄ፣ በቆሎና ስንዴ ለማገበያየት ያቀደ
ቢሆንም Eስከ ቅርብ ጊዜ ድርስ ቡና በማገበያየት ላይ ተወስኖ ነበር፡፡ የታሰበውን ያህል
ባይሆንም ሰሊጥና ነጭ በሎቄ ማገባየት Eየተካሄደ ነው፡፡
3 - 120
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ምርት ገበያ ተልEኮ ገዥና ሻጭን ቀልጣፋ፣ Aስተማማኝ Eና ግልጽ በሆነ መንገድ
ማገናኘት፣ የገበያ ማሻሻያ ፈጠራና ቴክኖሎጂ ተጠቃሚ በመሆን ነው፡፡ ሁሌም የመማር፣
ሚዛናዊነትን የመጠበቅ Eና በቁርጠኝነት የመሥራት Eሴት Aለው፡፡
CEO
Comptroller, Operations
በሚያዝያ 2AA8 (E.I.A) በተቀመጠው መነሻ ሀሳብ ላይ ተመስርቶ የIትዮጵያ ምርት ገበያ
ድርጅት ምንም Eንኳን ጥራቱን የጠበቀ የEህል ሰብል ባይኖርም የEህል ሰብል ግብይቱን
Eያካሄደ ነው፡፡ የEህል ሰብል የጥራት ደረጃ ዝቅ ያለ ሲሆን የተቀመጠውን የጥራት ደረጃ
የሚያሟላ Aይደለም፡፡ Aብዛኛው ነጋዴዎች ጅምላ ሻጭና Aቀነባባሪዎችን ጨምሮ ራሳቸው
በቦታ ላይ ተገኝተው በድርድር መግዛትን ይመርጣሉ፡፡ ነጋዴዎች የIትዮጵያ ምርት ገበያ
Aሠራር ጋር የተላመዱ Aይደሉም፡፡ የጥራት ቁጥጥር ባለሙያ Eጥረትም Aለ፡፡ በተጨማሪ
በበቂ ሁኔታ የሚያጣራና የሚለይ መሣሪያ Eንዲሁም የጥራት መቆጣጠሪያ ቁሳቁስ ተጠቅሞ
በደረጃ መለየት ባለበት ሁኔታ ግንባር ቀደም ሆኖ በAዲስ የEህል ግብይት ሥርዓት
ለማሳተፍ ነጋዴዎች ተነሳሽነት የላቸውም፡፡ ለምርት ጥራት ማሻሻያ የሚወጣው ወጪ
በመሸጫ ዋጋ የተጠቃለለ መሆኑ Eንዲሁም የትንስፖርት ወጪ ምናልባት ጨረታው
3 - 121
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ባይሳካ በማን Eንደሚሰፈን ያለመታወቁ ችግር ነው፡፡ በIትዮጵያ የምርት ገበያ የሚካሄደው
ጨረታ የማጓጓዝ ወጪን ለመሸፈን የሚያስችል ከፍተኛ ዋጋ መኖሩን Aያረጋግጥም፡፡ ይህም
በመሆኑ ነጋዴዎች በግብይት ሂደቱ ለመሳተፍ ደስተኛ ባለመሆናቸው ዝም ብለው የግብይት
ሂደቱን መከታተሉ ይመረጣሉ፡፡ ይሁንና Eንደ Eድል የሰሊጥ ግብይት መጠን በተከታታይ
Eየጨመረ ያለ ሲሆን የነጭና ቦሎቄ ግብይት መጠንም በ2A12 (E.I.A) በጣም ጨምሯል፡፡
ሠንጠረዥ 3.6-1 በIትዮጵያ ምርት ገበያ በኩል የተደረገ የEህል ግብይት ሚያዝያ
2008 - 2012
ሚያዝያ - ታህሣስ ጥር - ታህሣስ ጥር - ታህሣስ ጥር - ታህሣስ ጥር --
ምርት 2008 2009 2010 2011 2012
ቶን Birr/ቶን ቶን Birr/ቶን ቶን Birr/ቶን ቶን Birr/ቶን ቶን Birr/ቶን
ጥራጥሬ 19,174 5,780 0 NA 18,599 7,250 42,988 8,740 47,388 8,390
ሰሊጥ NA NA 84 14,820 14,410 17,790 20,579 19,500 29,743 20,690
ስንዴ 675 5,800 0 NA 5 4,050 0 NA 0 NA.
በቆሎ 985 4,620 20 3,220 2,632 2,770 1,784 4,780 60 5,120
ምንጭ: የIትዮጵያ ምርት ገበያ ድህረገጽ Unit : Volume (ton), Price (Birr/ton)
በሌላ በኩል በገበያ ማEከሉ ቡና ለመገበያየት ያለው ፍላጐት ከፍተኛ በመሆኑ የIትዮጵያ
ምርት ገበያ ቡና ማገበያየትን በ2AA8 (E.I.A) ጀምሯል፡፡ ለኤክስፖርት ገበያ የሚቀርበው
ቡና ጥራቱን የጠበቀ መሆኑ ተፈላጊ ሲሆን በምርቱ ዝውውር ሂደት የሚደረገው የጥራት
ቁጥጥር ወሳኝ ነው፡፡ የIትዮጵያ የምርት ገበያ ድርጅት ነባር መጋዘኖችን በመጠገን
የተወሰኑ የተለያዩ Aረንጓዴ ቡና ማቀማቻ የሚሆን Aዳዲስ መጋዘኖችን በመገንባት የጥራት
ቁጥጥር ላብራቶሪዎች ቡና በሚመረትበት Aካባቢ በመቋቋም ጥብቅ በሆነ መንገድ የቡና
ጥራት በተመረተበት Aካባቢ ተለይቶ ደረጃ Eንዲሰጥ ያደርጋል፡፡ በገበያ ማEከሉም የሚደረግ
የቡና ግብይት Eየጨመረ መጥቷል፡፡ በውጪ ሀገር ገበያ የሚሸጥ የቡና መጠን ከፍተኛ
ስሆን ለወጪ ሀገር ገበያ የሚቀርበው ያልታጠበ ቡና ዋጋ መዋዠቅ ይታይበታል፡፡
2) መጋዘን
የIትዮጵያ ምርት ገበያ የተቀናጀ የመጋዘን ሥርዓት ያለው ሲሆን ምርቱን ከመቀበያ Eስከ
መጨረሻው በIንዱስትሪ ተቀባይነት ያለው ደረጃ በየምርቱ ዓይነት ጠብቆ ማስረከብ
በሚያስችል ነው፡፡ በዋናነት ትርፍ Aምራች በሆኑ የሀገሪቱ Aካባቢ በሚገኙ የIትዮጵያ
መርት ገበያ መጋዘኖች ይከማቻል፡፡
3 - 122
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
የIትዮጵያ ምርት ገበያ መጋዘን Aድራሻና የመያዝ Aቅም በሠንጠረዥ 3.6-2 ተመልክታል፡፡
Aብዛኛው መጋዘን ከIትዮጵያ Eህል ገበያ ድርጅት በክራይ የተገኘ ነው፡፡ በሀዋሣ፣ ዲላና
ቦንጋ የሚገኙ የቡና መጋዘኖች በፍላጐት ላይ ተመስርቶ የተገነቡ Aዲስ ናቸው፡፡ በማምረቻ
Aካባቢ የተቋቋሙት የሰሊጥ መጋዘኖች የወደፊቱ ፍላጐትን ከግምት ውስጥ Aስገብተዋል፡፡
3) ኤክስቴሽንና ትምህርት
የIትዮጵያ ምርት ገበያ ተግባር የመገበያያ ቦታ መዘጋጀት ብቻ ሳይወሰን የምርቶች ጥራት
ተጠብቆ ቀልጣፋ ግብይት Eንዲሰፍን ጥረት ያደርጋል፡፡ የነፃ ገበያ ሥርዓት ብቻውን
ቀልጣፋነትነ፣ ጥራትና ሚዛናዊነትን ብቻውን ያሻሽላል ብሎ መጠበቅ Aይቻልም፡፡
የIትዮጵያ ምርት ገበያ የሚመለከታቸው Aካላትን የማበረታታት፣ ተገቢ የሆነ የሕዝብ
ግንኙነት ሥራ በመሥራትና ሥልጠና በመስጠት የምርት ግብይት የሚሻሻልበትን ሁኔታ
የመምቻቸት ኃላፊነት Aለበት፡፡ በተጨማሪም የሚመለከታቸው Aካላት ስለዘመናዊ ግብይት
Aሠራርና ፍላጐት መረጃ በመስጠት ዓለም Aቀፍ የጥራት ደረጃ የጠበቀ ንግድ Eንዲያካሂዱ
ይረዳል፡፡
3 - 123
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ያላቸው የቴክኒክ ባለሙያዎች Eጥረት Aለበት፡፡ በIትዮጵያ የምርት ገበያ በምርት ጥራት
ማሻሻል ላይ የተሰጡ ስልጠናዎች ንድፈ ሀሳብ ላይ የተመሠረቱ ሲሆን በገሀዱ የንግድ
ሂደት ውስጥ ጥራትን ለማሻሻል የሚያበቂ የቴክኒክና የተግባር ክህሎት Eንዲኖር
ያሚያስችሉ Aልነበሩም፡፡
ሻሸመኔ የሚገኘው የEህል መጋዘን ከIትዮጵያ Eህል ንግድ Iንተርኘራዝ በክራይ የተገኘ
ሲሆን ቀደም ሲል በEርሻ ገበያ ኮርፖሬሽን ወቅት የተገነባ ነው፡፡ ይህንን ምርት በታሰበው
መሠረት ባለመቅረቡ ተሰርዟል፡፡ የዚህ መጋዘን ተጠቃሚዎች በAብዛኛው የግብርና ሕ/ሥራ
ማህበራት ይሆናሉ ተብሎ የተገመተ ሲሆን በAግባቡ ተጠናክረው ወደ ሥራው ሊገቡ
Aልቻሉም፡፡ ይህም በመሆኑ የEህል ጥራትን ጠብቆ መገበያየቱ ብዙ ጊዜ Eንዲሚጠይቅ
ይገመታል፡፡
Aቀነባባሪዎች Eንደ ዱቄት ፋብሪካዎችና ወፍጮ ቤቶች የመሳሰሉ በIትዮጵያ የምርት ገበያ
ማEከላት መግዛቱ Aስፈላጊ Aይደለም፡፡ Aብዛኛው Aቀናባሪ በቋሚነት ከሚያቀርቡላቸው
ደንቦች ጋር ዋጋ በግል በመደርደር ይገዛሉ፡፡ ዝቅተኛ ጥራት Eና Eንደ ድንጋይ የመሳሰሉ
ባEድ ነገር በሚፈጭበት ጊዜ ችግር ይፈጥራል፡፡ ዋጋ በምርት ላይ ተመሥርቶ የሚወሰን
በመሆኑ የምርቱን ጥራት ለመጠበቅ Aምራች ትኩረት Eንድሰጥ የሚያነሳሳው ነገር የለም፡፡
Eንደ ዱቄት ፋብሪካዎች Aባባል በAካባቢ ገበያዎች ስንዴ በዱቄት መልክ ካልሆነ በብዛት
Aይቀርብም፡፡ ይህም በመሆኑ የዱቄት ፊብሪካዎች ፍላጐትና Aቅርቦትን የማጣጣም ሥራ
ይሠራሉ፡፡
3 - 124
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
በዚህ ረገድ ከIትዮጵያ ምርት ገበያ በተለየ በመደራደር ለመግዛት ፍቃደኛ ናቸው፡፡
የምርት ጥራት ዝቅተኛ ቢሆንም በEርካሽ ዋጋ ይገዛሉ፡፡ በሌላ በኩል የማገበያየት ሥራ
ለሚያካሂዱ ሰዎች መታያ በመስጠት ዘመናዊ ግብይትን ማደናቀፍ የተለመደ ነው፡፡
3 - 125
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ቅድመ ማስጠንቀቂያ ንUስ የሥራ ሂደት የምግብ ዋስትና ንUስ የሥራ ሂደት
ዋና ተግበራት፡ ዋና ተግባራት፡
- የገበያ ዋጋ፣ የምግብ ምርት፣ ዝናብ፣ ወ.ዘ.ተ - ሴፍቲ ኔት ፕሮግራም (ልማታዊ ሴፍቲ ኔት
መረጃ መሰብስብ ፕሮግራም)
- የተፈጥሮ Aደጋ መረጃ መሰብሰብ (ተጎጂዎችን
+ ቀጥተኛ Eርዳታ (በEድሜ
መለየት)
- በድንገተኛ Aደጋ ወቅት ምግብ ማቅረብ ለገፉ፣ለነፍሰጡር፣ Aካል ጉዳተኞች)
+ ምግብ ለሥራ
- የቤተሰብ ጥሪት ግንባታ ፕሮግራም
- የሠፈራ ፕሮግራም
ምስል 3.7-1 ቅድመ ማስጠንቀቂያና ምግብ ዋስትና የሥራ ሂደት ድርጅታዊ መዋቅርና ተግባር
ለማህበረሰብ ልማት ሥራ በምግብ ለሥራ ታሳታፊ ለሆኑ ምግብ ወይንም ገንዘብ ማስጠት፡፡
በሥራ ለታሳተፉ ሰዎች በቀን በሰው 3 ኪ.ግራም ምግብ ወይንም ብር 10.00 ሂሣብ ክፍያ
ይፈጸማል፡፡ Aንድ ሰው ከ5 ቀን ያልበለጠ በወር ይከፈለዋል፡፡ ለምሳሌ 4 ሰዎች ያለው ቤተሰብ
በወር Eስከ 60 ኪ.ግራም ምግብ ወይንም ብር 200.00 ሊያገኝ ይችላል፡፡ (3ኪ.ግራም በሰው X
5 ቀን X 4 ሰው ወይንም ብር 10.00 X 5 ቀን X 4 ሰው በቤተሰብ)
ልማታዊ ሴፍቲ ኔት ፕሮግራም የምግብ ለሥራ ፕሮግራም በዓመት ለስድስት ወራት ከጥር Eስከ
3 - 126
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
ልማታዊ ሴፍቲ ኔት ፕሮግራም ለምግብ ለሥራ ከጥር Eከከ መጋቢት በAለው ጊዜ በገንዘብ ፋንታ
ምግብ ያቀርባል፡፡ ይህም ያለፈው መኸር ምርት Aነስተኛ ይሆናል ተብሎ በተተነበየበትና የምግብ
ዋጋ ከፍ በሚልበት ወቅት ነው፡፡ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ንUስ የሥራ ሂደት የዚህ ዓይነት ትንበያ
በማድረግ Aስፈላጊው ምግብ Eንዲዘጋጅ ያደርጋል፡፡
ብድሩ ተከፍሎ በ4 ዓመት ጊዜ ውስጥ መጠናቀቅ Aለበት፡፡ ለዚህም ሲባል ነው ልማታዊ ሴፍቲ
ኔት ፕሮግራም ተበዳሪዎች ገንዘቡን Aዋጪ በሚሆኑ ሥራዎች ላይ በማዋል ብድሩን Eንዲመልሱ
የሚጠብቀው፡፡ ከሥራ ሂደቱ Eንደተገኘው መረጃ የብድር Aመላለሱ 1-2% ብቻ ነው፡፡ በ2009
3 - 127
The Development Study on the Strengthening Agricultural Marketing System in SNNPR
(E.ኤ.A) የዚህ ፕሮግራም በጀት ብር 120 ሚሊዮን ደርሶ የነበረ ሲሆን ብር 45 ሚሊዮን Eስከ
መጋቢት 2010 (E.ኤ.A) ተሰራጭቷል፡፡
የቅድመ ማስጠንቀቂያና ምግብ ዋስትና የሥራ ሂደት Aቻ ባለሙያ የዚህ ጥናት Aሠራር በማድነቅ
ወደፊቱ ጥራቱን የጠበቀ የዋጋና ትርፍ የEህል ሰብል ያለባቸው Aካባቢዎች መረጃ ታትሞ
የሚቀርብበት ሥርዓት Eንደሚዘርጋ ይጠብቃል፡፡
3) ሠፈራ ፕረግራም
ይህ ፕሮግራም Aላማ Aድረጎ የሚንቀሳቀሰው የምግብ ዋስትና ካልተረጋገጠባቸው Aካባቢዎች
ሰዎችን ወስዶ የህዝብ ብዛት በሌለባቸው Aካባቢ ማስፈር ነው፡፡ ፕሮገራሙ ከ78 ወረዳዎች
ለምግብ Eጥረት ተጋላጭ የሆኑ ሰዎችን ወስዶ በክልሉ ምEራባዊ ክፍል Eንደ ቤንች ማጂ በAሉት
12 ወረዳዎች ማስፍር ይፈልጋል፡፡ ከ2004 Eስከ 2008 (E.ኤ.A) በAለው ጊዜ 42000 Aባወራዎች
ወደ ሠፈራ ጣቢያ ገብተዋል፡፡ በAሁኑ ወቅት ለEርሻ ተስማሚ መሬት Eጥረት የተነሳ የሠፈራ
ፕሮግረም ሥራ ቀንሷል፡፡ በሠፈራ ፕሮግራሙ ለEያንዳንዱ ቤተሰብ 2 ሄ/ር የEርሻ መሬትና
1000 ካሬ ሜትር ቀዬ ይሰጣል፡፡ በተጨማሪ ዘር፣ የEርሻ መሣሪያ Eና ብር 30.00 Eስከ ስምንት
ወር በAለው ጊዜ ይሰጣል፡፡
3 - 128