Professional Documents
Culture Documents
ረርፐፖረተ
ረርፐፖረተ
ሪፖርት
አዲስ አበባ
መግቢያ
ነዳጅ እና ኢነርጂ ባለሥልጣን ነዳጅን ከኩባንያዎች በቀጥታ በመግዛት ለሚጠቀሙ ተቋማት በፈቃድ አሰጣጥ
መመሪያ ቁጥር 905/2014 መሰረት የነዳጅ ቀጥታ ተጠቃሚ ተቋማት የሚያቀርቡትን የነዳጅ ውጤቶች
የተጠቃሚነት ፈቃድ ይሰጣል፡፡ ቀጥታ ተጠቃሚዎች የቀረበላቸውን የነዳጅ ውጤቶች ለተፈቀው ዓላማ ብቻ
ወይም የጣሰ ቀጥታ ተጠቃሚ ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ ይወስዲሌ፡፡ እንደአጠቃላይ የነዳጅ ውጤቶች
በማረጋገጥ የብቃት ማረጋገጫ ሰርትፊኬት ይሰጣል፣ ቀጥታ ተጠቃሚው ማሟላት የሚጠበቅበትን መስፈርት
አሟልቶ ማቅረቡ ሲረጋገጥ ጥያቄ ላቀረበው አካል ሽያጭ እንዲፈጸምለት ለኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ
በዚሁ መሰረት በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኘው ኦቪድ ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግ.ማ የነዳጅ ትስስር ፈቃድ
ለመ/ቤታችን ባቀረቡት ጥያቄ መሰረት አዲስ አበባ ከተማ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 አካባቢ
ለኮሜርሻል እና መኖሪ ቤቶች ግንባታ አገልግሎት የሚውል ነዳጅ ለምን ዓላማ እንደሚጠቀሙበት፣
የተገነባውን የነዳጅ ማከማቻና ለመቅጃነት የሚያገለግሉ መሳሪያዎች ላይ ከደህንነት ሁኔታ፣ አካባቢ ጥበቃ እና
የማህበረሰቡን ጤና በማይጎዳ መልኩ መሰራቱን ለማረጋገጥ ከነዳጅ ተቋማት ብቃት ማረጋገጥ ዳይሬክቶሬት
እና ከነዳጅ አቅርቦት እና ሎጅስቲክስ ዳይሬክቶሬት ሁለት ባለሙያዎች በቦታው ላይ ተገኝተን የተከናወኑ
ስራዎችን ባየነው እና በያዝነው መረጃ መሰረት እንደሚከተለው አቅርበናል፡፡
ዓላማ
ከፍተኛ የነዳጅ ውጤቶች ፍጆታ ያላቸው ተቋማትን ከጅምላ አከፋፋይ ኩባንያዎች በቀጥታ
የነዳጅ ቀጥታ ተጠቃሚነት ፈቃድ የሚሰጥበትና ነዳጁ ለታለመለት ዓላማ መዋሉን ለማረጋገጥ
ግብ
የተሰሩ ሥራዎች
ኦቪድ ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግ.ማ በአዲስ አበባ ከተማ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 አካባቢ ለኮሜርሻል
እና መኖሪ ቤቶች ግንባታው የሚከናወንበትን ቦታ የማስተካከልና የመሰረት (basement) ሥራ እየሰሩ እንደሆነ
የተረጋገጠ ሲሆን ፕሮጀክቱ አጠቃላይ 580 ሺህ ሔክታር ስፋት ያለው ቦታ ሲሆን 60 ሺህ ቤቶችን ለመገንባት
የታሰበ እና 30 ኪ.ሜ መንገዶችን የሚያገናኝ ግንባታ ያለው ፕሮጀክት ነው፡፡ በተደረገው የክትትልና የቁጥጥር
ሁለት ባለ 50 ሺህ ሊትር በድምሩ 100 ሺ ሊትር የመያዝ አቅም ያላቸው የነዳጅ ታንከሮች
አስፈላጊውን እስታንዳርድ አሟልተው የተገነቡ ሲሆን የነዳጅ ማከማቻው የተቀመጠበት ቦታ ከህዝብ
መገልገያ ስፍሪያ የራቀ ነው፡፡
ድርጅቱ በዋነኛነት ነዳጅ የተፈለገው 488 ሄክታር ላይ የሚያርፉ 60,000 መኖሪያ ቤቶች ከግራውንድ
ፕላስ 33 እስከ ግራውንድ 8 ፍሎር ህንፃዎች እና በያንዳንዱ ህንፃ እስከ 4 ቤዝመንት ድረስ የመኪና
ማቆሚያ አገልግሎት ለሚሰጡ እንደሚገነቡ አሳውቀውናል፡፡
በወር የነዳጅ ፍጆታው ከአንድ ነዳጅ ማመሊለሻ ቦቴ ወይም ከ 46,000 ሊትር በላይ መሆኑ
ተረጋግጧል፤
የነዳጅ ፍላጎት ጥያቄ ካቀረቡት ቀጥታ ተጠቃሚ ተቋማት መካከል ኦላ አንዱ ተቋም ሲሆን የቀረበው
የነዳጅ ፍላጎት 200,000 ሊትር ነው፤ ነገር ግን ከሚያከናውኑት ሥራ ጋር በማገናዘብ መጠኑ የበዛ
ማሳሰቢያ ተሰጧል፤