Afaan Amaahar Kutaa-5

You might also like

Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 155

አማርኛ

እንዯአፌ መፌቻ ቋንቋ


የተማሪ መጽሏፌ

5ኛ ክፌሌ

አ዗ጋጆች
ትንሳኤ ጀምበሬ
ንጉሴ ዳአታ

አርታኢ
ግርማ በቀሇ

የጥራት ተቆጣጣሪዎች
ይሌፊሸዋ ጥሊሁን
በርናባስ ዯበል
ታምሩ ገሇታ

ግራፉክስ እና ምስሌ ገሇፃ


ሰሇሞን አሇማየሁ ጉተማ
አማርኛ

© የኦሮሚያ ክሌሌ ትምህርት ቢሮ 2014 ዓ.ም.

ይህ መፅሏፌ በ2014 ዓ.ም. በኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ እና


በነቀምቴ መምህራን ትምህርት ኮላጅ በትብብር የተ዗ጋጀ ነው።
የመጽሏፈ ህጋዊ የቅጂ ባሇቤት ©2014 ዓ.ም. የኦሮሚያ ክሌሌ
ትምህርት ቢሮ ነው። መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው። የዙህን
መጽሏፌ ክፌሌ በተሇያዩ መሳሪያዎች ያሇባሇቤቱ የቅዴሚያ
ፇቃዴ እንዯገና ማሳተም፣ ማሰራጨት፣ ማከማቸትና መሌሶ
መጠቀም አይቻሌም።
የቅጂ መብቶችን ሇማክበር በተቻሇን መጠን የሚፇሇግብንን ጥረት
ሁለ አዴርገናሌ። ሳናውቅ በስህተት ሳንጠቅሳቸው የተ዗ሇለ ካለ
በቅዴሚያ ይቅርታ እየጠየቅን በሚቀጥለት ህትመቶች
አስፇሊጊውን እውቅና እንዯምንሰጥ ሇመግሇጽ እንወዲሇን።

ii
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ማውጫ
መቅዴም .................................................................................................................... iv

መግቢያ ...................................................................................................................... v

ምዕራፌ አንዴ፡ ጓዯኝነት .......................................................................................... 1

ምዕራፌ ሁሇት፡ ንፅህናና ፅደነት ......................................................................... 17

ምዕራፌ ሶስት፡ ትውፉት....................................................................................... 32

ምዕራፌ አራት፡ የመንገዴ ዯህንነት ..................................................................... 43

ምዕራፌ አምስት፡ አካባቢ ጥበቃ .......................................................................... 58

ምዕራፌ ስዴስት፡ አዯንዚዥ ዕጾችና ንጥረነገሮች ............................................... 73

ምዕራፌ ሰባት፡ ምግብ........................................................................................... 87

ምዕራፌ ስምንት፡ የደር እንስሳት ........................................................................ 104

ምዕራፌ ዗ጠኝ፡ ባህሊዊ ጨዋታዎች ..................................................................... 119

ምዕራፌ አስር፡ ስነቃሌ.......................................................................................... 135

iii
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

መቅዴም
ትምህርት ሚኒስቴር “ጥራቱ የተጠበቀና እኩሌ ተዯራሽነት ያሇውን
ትምህርት ሇሁለም ማዲረስ” በሚሌ ትኩረት በመስጠት አዱስ
ሥርዓተትምህርት ቀርጾ አቅርቧሌ። በዙህ መሠረት
በሥርዓተትምህርቱ ታይቶ የነበረውን ክፌተት ሇመሙሊት
ምርምር ተዯርጓሌ። ከምርምሩ የተገኙ አቅጣጫዎችም
የተማሪዎቹን ዯረጃ አሇመመጠን፣ የትምህርቱ አንኳር ጽንሰሀሳቦች
ግሌጽ አሇመሆን፣ ከይ዗ቱ መታጨቅ የተነሳ ሇዓመቱ ከተመዯበሇት
ክፌሇጊዛ ጋር አሇመመጣጠን እና ከተጓዲኝ ሥርዓተትምህርቶች
አማራጭ ግብዓቶችን አሇመጠቀም ናቸው። ስሇሆነም የአፌመፌቻ
ቋንቋ ሌህቀትን ሇማሻሻሌ፣ በአውዴ የተዯገፇ ሇማዴረግ እና
በመማር ሊይ የተመሰረተ የመማር ስኬታማነትን ሇማረጋገጥ
ተቀርጿሌ።
ሥርዓተትምህርቱን መሠረት በማዴረግ የትምህርት መሣሪያዎች
ተ዗ጋጅተዋሌ። ከእነዙህም ውስጥ የተማሪው መማሪያ መጽሏፌ
አንደ በመሆኑ ይህ አማርኛ እንዯአፌመፌቻ ቋንቋ መማሪያ
መጽሏፌ በኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ሉ዗ጋጅ ችሎሌ። መጽሏፈም
ተማሪዎች ቢያንስ መጎናጸፌ ያሇባቸውን ብቃት (Minimum
Learning Competency)፣ የሚጠበቁ የመማር ውጤቶችን፣
ተግባቦታዊ የመማር ዗ዳን መሰረት አዴርጎ የተ዗ጋጀ ነው።
ከዙህ አንፃር የዙህ መጽሏፌ ዜግጅት በቀዴሞው የተማሪ መማሪያ
መጽሏፌ የተስተዋለ ክፌተቶችን ይሞሊሌ ተብል ይጠበቃሌ።

iv
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

መግቢያ
ይህ መማሪያ መጽሏፌ አስር ምዕራፍች አለት። እያንዲንደ
ምዕራፌ ዯግሞ በስሩ ስዴስት ንዐስ የትምህርት ክፌልችን
አካቷሌ። እነዙህም ትምህርት አንዴ ማዲመጥ፣ ትምህርት ሁሇት
መናገር፣ ትምህርት ሶስት ማንበብ፣ ትምህርት አራት መጻፌ፣
ትምህርት አምስት ቃሊት እና ትምህርት ስዴስት ሰዋስው
ናቸው። እያንዲንደ የትምህርት ክፌሌ በመርሃትምህርቱ
በተዯሇዯሇው መሰረት በክፌሇጊዛ ተከፊፌል የቀረበ ሲሆን በስሩ
መመሪያዎች፣ ትዕዚዝች፣ መሌመጃዎች እና ተግባሮች አካቷሌ።
ከዙህ አኳያ የቋንቋ ክሂልች የተዯራጁት በቅዴመተግባር፣
በጊዛተግባር እና በዴህረተግባር ሂዯታዊ አቀራረብ ነው። የቋንቋ
የዕውቀት ዗ርፍች ዯግሞ ከዜርዜር ወዯ አጠቃሊይ እና ከአጠቃሊይ
ወዯ ዜርዜር ማቅረቢያ ዗ዳን ተከትሇዋሌ። በዙህ መሰረት
የመማሪያ መጽሏፈ ማስተማሪያ ዗ዳ ተማሪ ተኮር እንዱሆን
ተዯርጓሌ።

v
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
ምዕራፌ አንዴ፡ ጓዯኝነት

የሚጠበቁ ውጤቶች
ከዙህ ምዕራፌ ትምህርት በኋሊ፡-
 ስሇጓዯኝነት ያዲመጣችሁትን በተመሇከተ አዴናቆታችሁን
ትገሌፃሊችሁ፤
 የቀረበሊችሁን ፅሐፌ በማንበብ ዋናውን ሃሳብ ትገሌፃሊችሁ፤
 ስሇጓዯኞቻችሁና ስሊሳሇፊችሁት ጊዛ ቀሇሌ ያለ አረፌተ
ነገሮችን በመጠቀም አንቀፅ ትፅፊሊችሁ፤
 ያነበባችሁትን ምንባብ መሠረት በማዴረግ ተዚማጅ
ጥያቄዎችን ትመሌሳሊችሁ፤
 የቃሊትን ተመሳሳይና ተቃራኒ ፌችዎች ትናገራሊችሁ።

ክፌሇጊዛ አንዴ
ትምህርት አንዴ፡ ማዲመጥ
በዙህ ትምህርት ሥር “አድዬ” በሚሌ ርእስ ጽሁፌ እና መሌመጃ
ቀርቦሊችኋሌ። ስሇሆነም በትኩረት አዲምጣችሁ በስሩ የቀረበውን
መሌመጃ ትሰራሊችሁ።

አድዬ
የቅዴመማዲመጥ ጥያቄዎች
ቀጥል የቀረቡትን ጥያቄዎች በቃሌ መሌሱ።
አማርኛ

1. ከዙህ በፉት ስሇ አድዬ የምታውቁትን ሇመምህራችሁ


ተናገሩ።
2. አድዬ የሚባለት እነማን እንዯሆኑ ግምታችሁን
ሇመምህራችሁ ተናገሩ።

የማዲመጥ ጊዛ ጥያቄዎች
1. ጽሁፈን እያዲመጣችሁ አዲዱስ ቃሊትን በማስታወሻ
ዯብተራችሁ መዜግቡ።
2. ጓዯኛን ሇመምረጥ እንዯመስፇርት የሚያገሇግለት ምን ምን
እንዯሆኑ በማስታወሻ ዯብተራችሁ ጻፈ።
ክፌሇጊዛ ሁሇት

የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች


መሌመጃ አንዴ
ሀ. ቀዯም ሲሌ መምህራችሁ ያነበቡሊችሁን በማስታወስ
ተከታዮቹን ጥያቄዎች በቃሌ መሌሱ።

1. ካዲመጣችሁት ጽሁፌ ያስዯነቃችሁን ነገር ሇመምህራችሁ


ተናገሩ።
2. አንዴ ሰው ከሁለም ጋር ጓዯኛ መሆን የማይችሇው ሇምን
ይመስሊችኋሌ
3. “አድዬ! አድዬ! አቤት ስምሽን ዲግም ብጠራው ስሜን ሞት
ይጥራው፤ የኔንም ሞት ይጥራው” የሚባባለት ሇምንዴን ነው?

2
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

4. የአድዬን የቃሇመሃሊ ሥርዓት አፇፃፀም በቅዯም ተከተሌ


አስረደ።
5. አድዬዎች የሚያከናውኗቸውን ተግባራት ዗ርዜሩ።
ሇ. ከሚከተለት ሀሳቦች መካከሌ ትክክሌ የሆኑትን “እውነት”
ትክክሌ ያሌሆኑትን ዯግሞ “ሀሰት” በማሇት መሌሱ።
1. ከሁለም ሰው ጋር ጓዯኝነት መፌጠር ይቻሊሌ።
2. ጓዯኝነት ከሚፇጠርበት አንደ አብሮ በመማር ነው።
3. ሌጃገረድች ሇአድዬነት የሚመራረጡት በቤተሰብ ምርጫ
ነው።
4. አድዬዎች በዯስታም ሆነ በሀ዗ን ጊዛ አይሇያዩም።
5. “የእጮኛ መስፇርት…” ሲሌ ሇጋብቻ ከሚጠይቀው ሰው
የሚጠበቁ ነገሮች ማሇት ነው።

ክፌሇጊዛ ሶስት
ትምህርት ሁሇት፡መናገር
በዙህ ትምህርት ክፌሌ የመናገር ክሂሊችሁን እንዴታዲብሩ
የሚያግዘ ተግባሮች ቀርበዋሌ። ስሇሆነም ተግባሮቹን በተሰጡት
ትዕዚዝች መሰረት ስሩ።

ተግባር አንዴ

1. ከትምህርት ሰዓት ውጭ ከጓዯኞቻችሁ ጋር የዕረፌት ቀናችሁን


ምን በማዴረግ እንዯምታሳሌፈ ሇክፌሌ ተማሪዎች ተናገሩ።

3
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

2. ጓዯኞቻችሁ የዕረፌት ጊዛያቸውን በማይረባ ነገር ሲያጠፈ


ብትመሇከቷቸው ምን ብሊችሁ እንዯምትመክሯቸው በቡዴን
ተወያይታችሁበት በተወካያችሁ አማካኝነት ሇክፌሌ ተማሪዎች
አቅርቡ።
ክፌሇጊዛ አራት
ተግባር ሁሇት
ሰዎች ትርፌ ጊዛያቸውን እንዳት እንዯሚጠቀሙበት ጠይቃችሁ
የሚነግሯችሁን ማስታወሻ በመያዜ ሇጓዯኞቻችሁ ተናገሩ።

ክፌሇጊዛ አምስት
ተግባር ሶስት
ከታች ባለት መነሻ ሃሳቦች መሰረት ጥንዴ ጥንዴ እየሆናችሁ
የርስ በርስ ትውውቅ አዴርጉ። የትውውቅ ተግባሩንም ተራ በተራ
ወዯፉት እየወጣችሁ በክፌሌ ውስጥ ሇመምህራችሁ አሳዩ።
በትውውቅ ወቅት ሙለ ስማችሁን፣ የምትማሩበትን ትምህርት
ቤትና የክፌሌ ዯረጃ፣ የምትኖሩበትን ሰፇር እና የመሳሰለትን
ጥቀሱ።
ክፌሇጊዛ ስዴስት
ተግባር አራት

መምህራችሁ የሰሊምታን አጠቃቀም ከጊዛ አንፃር በመከፊፇሌ ምን


ምን እንዯሚባሌ ይነግሯችኋሌ። እናንተም መምህራችሁ የሚለትን
ተከትሊችሁ ዯግማችሁ ተናገሩ።

4
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ
ክፌሇጊዛ ሰባት

ትምህርት ሶስት፡ ማንበብ


በዙህ ትምህርት ሥር ምንባብ ቀርቦሊችኋሌ። ምንባቡን
እያነበባችሁ የአንቀጾቹን ዋና ዋና ሀሳቦች ማስታወሻ ትይዚሊችሁ።
ከዙያም ከምንባቡ ሇወጡ የተሇያዩ ጥያቄዎች ተገቢ መሌስ
ትሰጣሊችሁ።

ቅዴመንባብ ጥያቄዎች
1. ጓዯኝነት የሚመሰረትባቸው አጋጣሚዎች ምን ምን ሉሆኑ
እንዯሚችለ ገምቱ።
2. እናንተም ጓዯኛ ያገኛችሁት የት እና በምን ዓይነት ሁኔታ
እንዯሆነ ግሇፁ።

ጓዯኝነት
ጓዯኝነት የሚከሰትባቸው አጋጣሚዎች ብዘ ናቸው። ከነዙህም
ውስጥ አንደ በአንዴ አካባቢ መወሇዴና አብሮ ማዯግ ነው። ይህ
ጓዯኝነት ከሌጅነት እስከ ሽምግሌና ዕዴሜ አብሮ የሚ዗ሌቅ ሉሆን
5
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ይችሊሌ። ላሊው በዕዴሜ አቻነትና በፆታ ተመሳሳይነት የሚፇጠር


ጓዯኝነትም አሇ። በተጨማሪም በትምህርት ዓሇም ግንኙነት
ጓዯኝነት ሉመሰረት ይችሊሌ። እንዱሁም ተመሳሳይ ፌሊጎትና
አስተሳሰብ ያሊቸው ሰዎች ጓዯኝነት የሚመሠርቱበት ዕዴሌ
ይኖራሌ። እንግዱህ እነዙህ አጋጣሚዎች ሇአብነት የቀረቡ ይሁኑ
እንጂ ላልችም እንዲለ መገን዗ብ ያስፇሌጋሌ ።

የንባብ ጊዛ ጥያቄዎች
ቀዯም ሲሌ ጓዯኝነት ስሇሚመሰረትባቸው አጋጣሚዎች
የገመታችሁት እና አንቀፁን ካነበባችሁ በኋሊ የተረዲችሁት
ሃሳብ ተቀራራቢነት አሇው ትሊሊችሁ እንዳት
አንዴ ሰው በህይወት ዗መኑ ጓዯኛ እንዱኖረው ይመከራሌ።
ምክንያቱም በችግር ጊዛም ይሁን በዯስታ ጊዛ ሏሳቡን
የሚያካፌሇው ጓዯኛ ያስፇሌገዋሌ። በተጨማሪም በአንዴ ጉዲይ
ሊይ ምክር መጠየቅ ቢያስፇሌገው ጓዯኛ የሚኖረው ዴርሻ ቀሊሌ
አይዯሇም። የጓዯኛ አስፇሊጊነት በዙህ ብቻ የሚወሰን ሳይሆን
ላሊም ጥቅም አሇው። ሇምሳላ እርስ በርስ ሇመማማር የሚኖረው
ጠቀሜታ ከፌተኛ ነው። ይህም አንደ የሚያውቀውን ነገር ላሊው
ሊያውቀው ስሇሚችሌ ነው።

በእርግጥ አንዲንዴ ሰዎች ሇኔ ሰው አይወጣሌኝም ሲለ


ይዯመጣለ። ብዘ ሰዎች ግን አባባለ የግሇሰቡን ዴክመት
የሚያሳይ እንዯሆነ ያምናለ። ምንም እንኳን ሁለም ሰው የራሱ
ጠባይ ያሇው መሆኑ ቢታወቅም ሰው ከጓዯኛው ጋር አብሮ
6
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ሇመኖር ሲሌ ራሱን የሚሇውጥበት አጋጣሚ አሇ። ይህም ጓዯኛው


የወዯዯውን አብሮ በመውዯዴ፣ የጠሊውን ዯግሞ አብሮ በመጥሊት
የሚገሇፅ ነው። እዙህ ሊይ ሰው ሇጓዯኛው ሲሌ እራሱን
የሚሇውጠው እስከምን ዴረስ ነው? ሌንሌ እንችሊሇን። ይህም
የሚሆነው ጓዯኛዬ የምንሇው ሰው በግሌ ባሇን ኑሮ ሊይ ተፅዕኖ
እስካሊስከተሇ ዴረስ ነው። ነገር ግን ከትክክሇኛው መስመር
የሚያስወጣ መንገዴ የሚከተሌ ከሆነ በቸሌታ ዜም ብል ማሇፌ
አይገባም። በተቻሇ መጠን ጓዯኛን ከስህተት መንገዴ ሇመመሇስ
ወዱያውኑ መምከር ያስፇሌጋሌ።

በላሊ በኩሌ አንዲንዴ ሰዎች በጓዯኝነት ሰበብ ሇጥቅም ሲለ ሰውን


የሚቀርቡ አለ። እነዙህ ሰዎች የጓዯኝነት ፌቅር ሳይኖራቸው የግሌ
ፌሊጎታቸውን ሇማሟሊት ብቻ ጓዯኝነትን የሚመሰርቱ ናቸው።
ጥቅም ፇሊጊ ሰዎችም በመሆናቸው የሚያሳዩዋቸው ባህርያት
አሎቸው። እነዙህ ሰዎች በዯስታ ጊዛ ካሌሆነ በችግር ጊዛ የሚሸሹ
ናቸው። የሚፇሌጉትን ነገር ካሊገኙም ችግር ባሇበት ቦታ ሁለ
የሚገኙ አይዯለም። ይህ ዯግሞ ራስ ወዲዴ መሆናቸውን የሚያሳይ
ነው። ስሇዙህ በተቻሇ መጠን ትክክሇኛ የሆነ ጓዯኛ እንዱኖረን
አስቀዴመን መምረጥ ያስፇሌጋሌ።
(ከአፊን ኦሮሞ የመማሪያ መጽሏፌ 8ኛ ክፌሌ ካሇው ተተርጉሞና ሇክፌሌ ዯረጃው
በሚመጥን ተሻሽል የቀረበ)

7
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ
ክፌሇጊዛ ስምንት

የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች


መሌመጃ ሁሇት
ሀ. ቀጥል የቀረቡትን ጥያቄዎች በቃሌ መሌሱ።
1. አንዴ ሰው በህይወት ዗መኑ ጓዯኛ እንዱኖረው የሚመከረው
ሇምን እንዯሆነ ግሇፁ።
2. ጥቅም ፇሊጊ ሰዎች የተባለት ምን ዓይነት ባህርይ አሊቸው
3. በአንቀጽ አንዴ የተጠቀሰው ዋና ሀሳብ ምንዴን ነው
4. የጓዯኝነት ፌቅር ስሇላሊቸው ሰዎች የተገሇፀው በየትኛው
አንቀፅ ነው
5. ጓዯኝነት ስሇሚመሰረትባቸው አጋጣሚዎች ሃሳብ የተገሇፀው
በየትኛው አንቀፅ ነው
6. ከጓዯኛ ጋር አብሮ ስሇመኖር ሃሳብ የቀረበው በየትኛው
አንቀፅ ነው
7. የፅሐፈ ዋና ሃሳብ ምን እንዯሆነ ግሇፁ።

ክፌሇጊዛ ዗ጠኝ
መሌመጃ ሶስት
ሇ. ከሚከተለት ሀሳቦች መካከሌ ትክክሌ የሆኑትን “እውነት”
ትክክሌ ያሌሆኑትን ዯግሞ “ሀሰት” በማሇት ከመሇሳችሁ በኋሊ
መሌሳችሁን በምክንያት አስዯግፈ።
1. እውነተኛ ጓዯኛ እንዲሇ ሁለ ጥቅም ፇሊጊ ጓዯኛም አሇ።

8
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

2. አንዴ ሰው ጓዯኛ የሚያስፇሌገው ችግር ሲያጋጥመው ብቻ


ነው።
3. በጓዯኞች መካከሌ የሚዯረግ መቀራረብ እርስ በርስ
ሇመማማር እዴሌ ይፇጥራሌ።
4. አብሮ አዯግ ጓዯኞች ከሌጅነት እስከ ሽምግሌና ዕዴሜ
አብረው ሉኖሩ ይችሊለ።
5. “ሇኔ ሰው አይወጣሌኝም” የሚለ ሰዎች ሃሳባቸው በብዘ
ሰዎች ዗ንዴ ተቀባይነት አሇው።
6. ራስ ወዲዴ የሆነ ሰው ጓዯኛው ችግር ሲያጋጥመው ቀዴሞ
በቦታው የሚገኝ ነው ።

ተግባር አምስት

ጓዯኝነት ከሚመሰረትባቸው አጋጣሚዎች በፅሐፈ ውስጥ


ከተጠቀሱት ውጪ ላልች አጋጣሚዎች ካለ ጥቀሱ።

ክፌሇጊዛ አስር
መሌመጃ አራት
ሏ. በምዴብ ሀ ስር ከምንባቡ ሇወጡ ቃሊት ተመሳሳያቸውን
ከምዴብ ሇ በመምረጥ አዚምደ።
 ሀ   ሇ 
1. አቻነት ሀ. አቅጣጫ
2. ራስ ወዲዴ ሇ. ጫና
3. መስመር ሏ. ቆይቶ
4. ቸሌታ መ. በፌጥነት

9
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

5. ተፅዕኖ ሠ. እኩሌነት
6. ወዱያውኑ ረ. ምንቸገረኝነት
7. አብነት ሰ. እዴሌ
8. ዴርሻ ሸ. ሇላልች የማያስብ
9. ግንኙነት ቀ. አመሌ
10 . ጠባይ በ. ምሳላ
ተ. አፌቃሪ
ቸ. ቀረቤታ
መ. በምዴብ ሀ ሥር ከምንባቡ ሇተገኙ ቃሊት ተቃራኒ
ፌቻቸውን ከምዴብ ሇ በመምረጥ አዚምደ።
 ሀ   ሇ 
1. ብዘ ሀ. መውዯዴ
2. ጥቅም ሇ. ከባዴ
3. ከፌተኛ ሏ. ጥንካሬ
4. ቀሊሌ መ. ማጓዯሌ
5. ዯስታ ሠ. ጥቂት
6. መጥሊት ረ. መቅረብ
7. ዴክመት ሰ. በርካታ
8. ፌቅር ሸ. ጥሊቻ
9. ማሟሊት ቀ. ጉዲት
10. መሸሽ በ. መራቅ
ተ. ዜቅተኛ
ቸ. ሀ዗ን

10
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ አስራ አንዴ

ትምህርት አራት፡ መፃፌ


በዙህ ትምህርት ሥር አንቀፅ ትፅፊሊችሁ፤ በአንቀፅ ውስጥ የሚገኙ
ዓረፌተነገሮችን ትሇያሊችሁ፤ በተጨማሪም የውል ማስታወሻ
ትፅፊሊችሁ።

ማስታወሻ
አንቀፅ
አንቀፅ ማሇት አንዴን ነጠሊ ሃሳብ ብቻ የሚገሌፅ የፅሁፌ ክፌሌ
ነው። አንቀፅ በአረፌተነገሮች የሚዋቀር፣ ዓሊማ ያሇው ነው።

በአንቀፅ ውስጥ የሚገኙ ዓረፌተነገሮች


አንቀፅ በውስጡ ሁሇት ዓይነት ዓረፌተነገሮች ይይዚሌ። እነሱም
ሀይሇቃሌና ዗ርዚሪ ዓረፌተነገሮች ናቸው።

ሀይሇቃሌ የሚባሇው የአንቀፁን ዋና ሃሳብ የያ዗ው ዓረፌተነገር


ነው። ዗ርዚሪ ዓረፌተነገሮች በአንቀፅ ውስጥ ያሇውን ሀይሇቃሌ
የሚያብራሩ ዓረፌተነገሮች ናቸው።
ምሳላ

ወተት በተፇጥሮው የተሇያዩ ንጥረ ነገሮችን ያካተተ ምግብ


ነው። ወተት ሀይሌና ሙቀት የሚሰጥ፣ አካሌን የሚገነባ፣
በሽታን የሚከሊከሌ ንጥረነገሮች አሇው። በተጨማሪም ቅባት፣
ማዕዴንና ውኃን አካቶ ይዞሌ።

11
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ከሊይ በቀረበው አንቀጽ ውስጥ ዯምቆ የተጻፇው የመጀመሪያው


ዓረፌተነገር ሀይሇቃሌ ሲሆን፣ ላልቹ ዯግሞ ዗ርዚሪ ዓረፌተነገሮች
ናቸው።

ተግባር አምስት

ከዙህ በሊይ ያሇውን ማስታወሻ መሰረት በማዴረግ በትምህርት


ቤት ውስጥ ከጓዯኞቻችሁ ጋር ጊዛያችሁን እንዳት
እንዯምታሳሌፈ የሚገሌፅ አንዴ አንቀጽ ጻፈ።

ክፌሇጊዛ አስራ ሁሇት

ተግባር ስዴስት
ከሊይ የቀረበውን ማስታወሻ አንብባችሁ ሀይሇቃሌና ዗ርዚሪ
ዓረፌተነገሮች ያለት አንዴ አንቀፅ ፃፈ።

ክፌሇጊዛ አስራ ሶስት

ቀጥል በአንዴ አንቀፅ የተዋቀረውን የአንዴ ቀን የውል ማስታወሻ


ምሳላ ተመሌከቱ። ከዙያም ከመምህራችሁ የሚሰጣችሁን ገሇፃ
በዯንብ ተከታተለና ማስታወሻችሁ ሊይ መዜግቡ።

የውል ማስታወሻ
ዚሬ ጠዋት ከመኝታዬ ተነስቼ አሌጋዬን ካነጠፌኩ በኋሊ ወዯ
መፀዲጃ ቤት ሄዴኩ። ከዙያም ፉቴን ታጥቤ፣ ፀጉሬን አበጥሬ
የተ዗ጋጀሌኝን ቁርስ በሌቼ ወዯ ትምህርት ቤት አመራሁ።
12
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ትምህርት ቤቴ ከዯረስኩ በኋሊ ዗ወትር እንዯማዯርገው የሰንዯቅ


ዓሊማ ስነስርዓት አክብሬ ወዯ ክፌላ ገባሁ። በክፌሌ መምህሬ ስም
ከተጠራሁ በኋሊ የመጀመሪያዎቹን ሶስት ክፌሇጊዛያት ተምሬ
ሲዯወሌ ሇዕረፌት ወጣሁ። በዕረፌት ሰዓት እናቴ በሰጠችኝ ገን዗ብ
ከትምህርት ቤታችን ክበብ ሻይ ገዜቼ ጠጣሁ። የዕረፌት ሰዓት
በመጠናቀቁ ወዯ ክፌላ ተመሇስኩና ቀሪዎቹን ሶስት ክፌሇ
ጊዛያት ተማርኩ። በመጨረሻም የስዴስተኛው ክፌሇጊዛ ማብቂያ
ዯወሌ በመዯወለ ከክፌላ ወጥቼ ወዯ ቤቴ ሄዴኩ።
(አማርኛ እንዯአፌ መፌቻ ቋንቋ፣ የተማሪ መጽሏፌ 7ኛ ክፌሌ፣ ተሻሽል የቀረበ)

ክፌሇጊዛ አስራ አራት

ተግባር ሰባት

በአንዴ ሳምንት ውስጥ ያከናወናችሁትን የየዕሇት ዋና ዋና


ተግባሮችን የሚገሌፅ የውል ማስታወሻ ፅፊችሁ አቅርቡ።

ክፌሇጊዛ አስራ አምስት


ትምህርት አምስት፡ ቃሊት
በዙህ ክፌሌ ሇቃሊት ቀጥተኛ ፌች ትፇሌጋሊችሁ፤ እንዱሁም
ስዕሊዊ መግሇጫዎችን ከቃሊት ጋር ታዚምዲሊችሁ።

ተግባር ስምንት

መዜገበቃሊት በመጠቀም ቀጥል ሇቀረቡት ቃሊት ቀጥተኛ


ፌቻቸውን ፃፈ።
1. አጋጣሚ 2. ዗ወትር 3. ሰበብ
13
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

4. ባህርይ 5. መሇወጥ

የቃሊት ቀጥተኛ ፌች የመዜገበቃሊት ፌች ነው።

ክፌሇጊዛ አስራ ስዴስት


መሌመጃ አምስት
የሚከተለትን የስፖርት ስዕሊዊ መግሇጫዎች ምንነት ከሚገሌፁ
ቃሊት ጋር በመስመር እንዱገናኙ በማዴረግ አዚምደ።

ትምህርት ስዴስት፡ ሰዋስው


በዙህ ትምህርት ሥር የወሌ እና የተፀውዖ ስሞችን ትሇያሊችሁ፤
በተጨማሪም ትፅፊሊችሁ።

14
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ አስራ ሰባት


ተግባር ዗ጠኝ

ማስታወሻ
የወሌ እና የተፀውዖ ስሞች
የወሌ ስም የምንሇው አንዴ ዓይነት የሆኑ ነገሮች በጋራ
የሚጠሩበት ስም ነው።
ሇምሳላ ፡ መምህር፣ ሀኪም፣ ተማሪ፣ ፖሉስ፣ በግ፣ ወንዜ፣
መኪና፣ ነብር፣ ወ዗ተ.
የተፀውዖ ስም የምንሇው አንዴ ነገር ሇብቻው ተሇይቶ
የሚታወቅበት የግሌ መጠሪያ ስም ነው።
የሰው ስም፡ መገርሳ፣ ቦንቱ፣ ከዴር፣ ፊጡማ
የሀገር ስም፡ ኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ሱዲን፣ ጂቡቲ
የከተማ/የቦታስም፡ አዲማ፣ መቱ፣ ነቀምቴ፣ አምቦ፣
የወንዜ ስም፡ አዋሽ፣ አባይ፣ ጊቤ፣ ዲቡስ
የሏይቅ ስም፡ ወንጪ፣ ዯምበሌ፣ ሀዋሳ፣ ጣና

ሀ. ቀጥል በተሰጣችሁ ምሳላ መሠረት የምታውቋቸውን የቤት እና


የደር እንስሳትን የወሌ ስሞች ዗ርዜሩ።
ምሳላ፡
የቤት እንስሳት የደር እንስሳት
ውሻ ቀበሮ

ሇ. ከሊይ ከ዗ረ዗ራችኋቸው የቤት እና የደር እንስሳት መካከሌ


15
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

አራት አራት የእንስሳት ስሞችን መርጣችሁ ከታች ባሇው ምሳላ


መሰረት ዓረፌተነገሮች መስርቱባቸው።
ምሳላ፡
1. ውሻ ታማኝ የቤት እንስሳ ነው።
2. ቀበሮ የደር እንስሳ ነው።
ክፌሇጊዛ አስራ ስምንት

ተግባር አስር
ሏ. በሠንጠረዡ ውስጥ በተሰጠው ምሳላ መሠረት
የምታውቋቸውን የሰው፣ የወንዜ፣ የሏይቅ፣ የከተማ/የቦታ
ስሞችን ዗ርዜሩ። ሇእያንዲንደ የስም ዓይነት አምስት አምስት
የተፀውኦ ስሞችን መ዗ር዗ር ይጠበቅባችኋሌ።
የሰው ስም የወንዜ ስም የሏይቅ ስም የከተማ/የቦታ ስም
ሞሚና ዋቢ ሸበላ ሊንጋኖ ጂማ

መ. ከዙህ በታች የተሇያዩ ስሞች ተ዗ርዜረዋሌ ። ከነዙህም ውስጥ


የወሌ ስም የሆነውን "የወሌ ስም የተፀውዖ የሆነውን ዯግሞ
የተፀውዖ ስም እያሊችሁ ከጎናቸው ፃፈ።
1.ግመሌ 7.መኪና
2.ገበሬ 8.አንበሳ
3.ወታዯር 9.ጭሊል
4.ሮቤ 10.ጅብ
5.ገመቹ 11.ዛይነባ
6.ቢሾፌቱ 12. ራስ ዲሸን

16
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
ምዕራፌ ሁሇት፡ ንፅህናና ፅደነት

የሚጠበቁ ውጤቶች
ከዙህ ምዕራፌ ትምህርት በኋሊ፡-
 ከምንባቦች የወጡ ጥያቄዎችን አዲምጣችሁ ትመሌሳሊችሁ፤
 ፅዲትን በተመሇከተ ሰዎች የሚያከናውኑትን ትናገራሊችሁ፤
 በክፌሌ ዯረጃው ትክክሇኛውን ንባብ ትሇማመዲሊችሁ፤
 ተገቢ ርዕስን በመጠቀም አጭር አንቀፅ ትፅፊሊችሁ፤
 የይ዗ትና አዲዱስ ቃሊትን ትተዋወቃሊችሁ/ ትወያያሊችሁ፤
 የቀሇም መዋቅርንና ምዕሊዴን ትረዲሊችሁ።

ትምህርት አንዴ፡ ማዲመጥ


በዙህ ትምህርት ሥር አዲምጣችሁ እንዴትረደ የሚያግዞችሁ
ጽሁፌ እና መሌመጃ ቀርቦሊችኋሌ። በዙህ መሰረት የተሇያዩ
የግንዚቤ ጥያቄዎችን ትመሌሳሊችሁ።
ክፌሇጊዛ አንዴ
የእነአረጋ መማሪያ ክፌሌ

የቅዴመማዲመጥ ጥያቄዎች
አማርኛ

1. ከምስለ የተገነ዗ባችሁትን ተናገሩ።


2. በቀጣይ ስሇምን የምታዲምጡ ይመስሊችኋሌ
የማዲመጥ ጊዛ ጥያቄዎች
እያዲመጣችሁ ክፌት ቦታዎችን አሟለ።
1. እነአረጋ ክፌሊቸውን በ____ ያጸዲለ።
2. የሰበሰቡትን ቆሻሻዎች በ____ ያጠራቅማለ።
3. አረጋ እና ጓዯኞቹ የክፌሊቸውን ጠረጴዚ እና ወንበሮችን
በቁርጥራጭ____ እና በውሃ ያጸዲለ።

ክፌሇጊዛ ሁሇት
የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች
መሌመጃ አንዴ
የሚከተለትን ጥያቄዎች በቡዴናችሁ በመወያያት
የተስማማችሁበትን መሌስ በተወካያችሁ አማካኝነት ሇክፌሌ
ተማሪዎች አቅርቡ።
1. እነአረጋ የመማሪያ ክፌሊቸውን ሇምን ሁሌጊዛ ያጸዲለ
2. ክፌሊቸውን ሁሌጊዛ በማጽዲታቸው ምን ተጠቀሙ

ተግባር አንዴ

ጥንዴ ጥንዴ በመሆን ቤታችሁን እና አካባቢያችሁን እንዳት


እንዯምታጸደ ሀሳብ ተሇዋውጣችሁ የዯረሳችሁበትን ዴምዲሜ
ሇክፌሌ ተማሪዎች በቃሌ አቅርቡ።

18
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ትምህርት ሁሇት፡ መናገር


በዙህ ትምህርት ሥር ሰዎች ቆሻሻ በሚያስወግደበትና ንፅህና
በሚጠብቁበት ሁኔታ ሊይ ሀሳብ ትሇዋወጣሊችሁ። እንዱሁም
ትወያያሊችሁ።
ክፌሇጊዛ ሶስት
ተግባር ሁሇት

ከዙህ በታች የቀረቡትን ሀሳቦች መነሻ በማዴረግ በቡዴናችሁ


ተወያዩባቸው።
1. ፕሊስቲክ ነክ ቆሻሻዎችን ያሇአግባብ ማስወገዴ በአካባቢ
ሊይ የሚያዯርሰው አለታዊ ተጽእኖ
2. በወንዝች አካባቢ ቆሻሻ መጣሌ የሚያስከትሇው ጉዲቶች
ክፌሇጊዛ አራት
ተግባር ሦስት

ሰዎች ቆሻሻ በሚያስወግደበት ጊዛ ማዴረግ ስሇሚገባቸው ነገር


በቡዴን ተወያይታችሁ የተስማማችሁበትን ሃሳብ በተወካያችሁ
አማካይነት ሇጓዯኞቻችሁ ተናገሩ።

ተግባር አራት ክፌሇጊዛ አምስት


ሰዎች በአካባቢያችሁ ፅዲትን ሇመጠበቅ ምን ምን ተግባሮችን
እንዯሚያከናውኑ በመጠየቅ ያገኛችሁትን ምሊሽ በ዗ገባ መሌክ
ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ አምጥታችሁ ተናገሩ።

19
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ተግባር አምስት ክፌሇጊዛ ስዴስት

ቀጥል ጥንዴ በመሆን የአካባቢ ንጽህናን በተመሇከተ አንዲችሁ


በምሌክት ላሊኛችሁ ዯግሞ የምሌክቱን መሌዕክት በቃሌ አስረደ።
በዙህ መሰረት ላልቻችሁም ጥንዴ ጥንዴ እየሆናችሁ ተጠያየቁ።
ሇአንዴ ቡዴን የተፇቀዯው አንዴ ጥያቄ ብቻ ነው።
ምሳላ፡ ፉት መታጠብን በምሌክት ወይም በእንቅስቃሴ ማሳየት
ሉሆን ይችሊሌ።

ትምህርት ሶስት፡ ማንበብ


በዙህ ትምህርት ክፌሌ የቀረበውን ምንባብ አቀሊጥፊችሁ
በየግሊችሁ በማንበብ ዋና ዋና ሃሳቦችን ትመ዗ግባሊችሁ። ከዙያም
መሌመጃዎችንና ተግባሮችን ትሠራሊችሁ።

ክፌሇጊዛ ሰባት
የቅዴመንባብ ጥያቄዎች
በሚከተለት ጥያቄዎች ሊይ በቡዴን በመወያየት ተገቢ የሆነ
መሌስ በቃሌ ስጡ።
1. በሀገራችን በተሇምድ በአመት አንዴ ጊዛ በየሰፇሩ ቆሻሻን
ሰብስቦ የማቃጠሌ ተግባር ምን እንዯሚባሌ የምታውቁትን
ግሇፁ
2. ሰዎች ይህን ቆሻሻ ሰብስቦ የማቃጠሌ ተግባር የሚፇፅሙት
ሇምን ይመስሊችኋሌ

20
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ህዲር ሲታጠን

በሀገራችን በተሇምድ ህዲር ሲታጠን በሚሌ በየዓመቱ በወርሃ ህዲር


የሚከናወን ቆሻሻን ሰብስቦ የማቃጠሌ ሌማዴ አሇ። ይህ ተግባር
ከትውሌዴ ወዯትውሌዴ እየተሊሇፇ የመጣ ነው። የህዲር ሲታጠን
አመጣጥ ታሪክ የራሱ መሊምት አሇው። ይህም በ16ኛው ክፌሇ
዗መን ተከስቶ ከአውሮፓ ተነስቶ እስከ አፌሪካ የ዗ሇቀውና
ስፓንሽ ፌለ የሚባሇውን ወረርሽኝ ሇመከሊከሌ የተዯረገውን
እንቅስቃሴ የሚመሇከት ነው። በወቅቱ መሊ ህዜቡ በአካባቢው
የሚገኝን ቆሻሻ በማቃጠሌ የራሱንና የእንስሳቱን ህይወት
የታዯገበት መሆኑ ይገሇፃሌ። ይህ ዯግሞ ህዜቡ ቆሻሻን በማቃጠሌ
የአካባቢውን ፅዲት መጠበቅና ራሱን ከበሽታዎች መከሊከሌ
የጀመረበት ጊዛ የቆየ መሆኑን የሚጠቁም ነው።

21
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

የጤናና የአካባቢ ሳይንስ ምሁራን ቆሻሻ ማቃጠሌ ተገቢ ቢሆንም


ተግባሩ ግን በሳይንሳዊ መንገዴ መከናወን እንዲሇበት ያምናለ።
እንዯተፇሇገ የትም የሚቃጠሌ ቆሻሻ አየር ይበክሊሌ። የተበከሇ
አየር ዯግሞ ሰዎችን እንዯ አስም ሊለት የመተንፇሻ አካሊት
በሽታዎች ሉያጋሌጣቸው ይችሊሌ። ስሇዙህ ቆሻሻን በተሇምድ
በማቃጠሌ ላሊ ቆሻሻ እንዲይፇጠር ዗መናዊ የቆሻሻ አወጋገዴ
መንገዴ መከተሌ ይገባሌ።

የንባብ ጊዛ ጥያቄዎች
1.ስፓንሽ ፌለ የተከሰተው በየትኛው ክፌሇ ዗መን ነው
2. በተበከሇ አየር ምክንያት የሚመጣው በሽታ የትኛው ነው
3. ስፓንሽ ፌለ መጀመሪያ የተከሰተው የት ነው

ምንም እንኳን በህዲር ሲታጠን መነሻነት ቆሻሻ ሰብስቦ ማቃጠሌ


የተሇመዯ ተግባር መሆኑ ቢታወቅም በማቃጠሌ ሉወገደ
የማይችለ ቆሻሻዎችን በመቅበር ማስወገዴ ይቻሊሌ። ከየቤቱ
የሚወጣውንና በየቦታው የሚገኘውን ቆሻሻ ሇመቅበር ግን
በቅዴሚያ የሚበሰብሰውንና የማይበሰብሰውን መሇየት ያስፇሌጋሌ።
በተሇይ እንዯፕሊስቲኮች፣ ፋስታልች፣ ስብርባሪ ጠርሙሶች፣ ወ዗ተ.
ያለት የማይበሰብሱና አፇርን የሚበክለ ቆሻሻዎች በመሆናቸው
ከመቅበር መቆጠብ ያስፇሌጋሌ። ከዙህ ውጭ ያለትን በቀሊለ
ሉበሰብሱ የሚችለትን ቆሻሻዎች መቅበር ግን ጉዲት አያመጣም።
በአጠቃሊይ ቆሻሻን ሇማጥፊት የህዲር ሲታጠንን የተሇምድ የቆሻሻ
22
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

አወጋገዴ ዗መናዊ በማዴረግ፣ እንዱሁም ቆሻሻን በመቅበር


የአካባቢን ፅዲት መጠበቅ ይቻሊሌ።
(ዛና አካባቢ መፅሔት፣ቅፅ 2፣ቁጥር6፣ 2012 ዓ.ም.)

ክፌሇጊዛ ስምንት
የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች
መሌመጃ ሁሇት
ሀ. ሇሚከተለት ጥያቄዎች በምንባቡ መሰረት በቃሌ መሌስ ስጡ።
1. የህዲር ሲታጠንን አመጣጥ ታሪክ ግሇፁ።
2. ቆሻሻን እንዯተፇሇገ የትም ቦታ ማቃጠሌ የማይዯገፇው
ሇምን ይመስሊችኋሌ
3. በፅሐፈ ውስጥ የተጠቀሱት የቆሻሻ አወጋገዴ መንገድች
ምን ምን ናቸው
4. ቆሻሻን ከመቅበር በፉት አስቀዴሞ የሚበሰብሰውንና
የማይበሰብሰውን መሇየት ሇምን ይጠቅማሌ ትሊሊችሁ
5. ጉዴጓዴ በመቆፇር ቢቀበሩ ጉዲት አያመጡም የተባለት
ቆሻሻዎች የትኞቹ ናቸው
ሇ. የሚከተለት ሀሳቦች በምንባቡ መሠረት ትክክሌ ከሆኑ
“እውነት” ትክክሌ ካሌሆኑ ዯግሞ “ሀሰት” በማሇት መሌሱ።
1. ህዲር ሲታጠን ሳይንሳዊ የሆነ ቆሻሻ የማቃጠሌ ሌማዴ
ነው።
2. ቆሻሻን ማቃጠሌ ላሊ ቆሻሻ እንዱፇጠር ያዯርጋሌ።
3. ቆሻሻን ማስወገዴ የሚቻሇው በማቃጠሌ ብቻ ነው።

23
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

4. ቆሻሻን ማቃጠሌ ከትውሌዴ ወዯ ትውሌዴ እየተሊሇፇ


የመጣ ነው።
5. ሰዎች ቆሻሻን በማቃጠሌ የአካባቢያቸውን ፅዲት መጠበቅ
የጀመሩት በቅርብ ጊዛ ነው።

ክፌሇጊዛ ዗ጠኝ
መሌመጃ ሶስት
ሇሚከተለት ጥያቄዎች ከተሰጡት አማራጮች ውስጥ በምንባቡ
መሰረት ትክክሇኛውን ምረጡ።

1. ቆሻሻን በሳይንሳዊ መንገዴ ማስወገዴ ይገባሌ የሚለት


ምሁራን እነማን ናቸው
ሀ. የአካባቢ ሳይንስ ሏ. የምግብ ሳይንስ
ሇ. የጤና ሳይንስ መ. ሀ እና ሇ መሌስ ይሆናለ
2. ከሚከተለት በአፇር ውስጥ የማይበሰብሰው ቆሻሻ የቱ ነው
ሀ. የጠርሙስ ስብርባሪ ሏ. ቁርጥራጭ ወረቀት
ሇ. የምግብ ትርፌራፉ መ. የተበሊሸ አትክሌት
3. ከሚከተለት ውስጥ በመቅበር ማስወገዴ የሚቻሇው ቆሻሻ
የቱ ነው
ሀ. ፋስታሌ ሇ. ፕሊስቲክ ሏ. ብረት መ. የሙዜ ሌጣጭ

24
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ አስር

ማስታወሻ
አቀሊጥፍ ማንበብ ቃሊትን፣ ሏረጋትንና ዓረፌተነገሮችን
በትክክሌና በጥሩ አገሊሇፅ ማንበብ ሲሆን፣ በሏረጋት መካከሌ
ከፉሌ፣ በዓረፌተ ነገሮች መጨረሻ ሙለ እረፌት በማዴረግ
በተገቢው ፌጥነት ሳይሳሳቱ ማንበብን የሚመሇከት ነው።

ተግባር ስዴስት

መምህራችሁ በሚመሯችሁ መሰረት ከምንባቡ አንቀጽ ሁሇትን


በመጠቀም የአቀሊጥፍ ማንበብ (በትክክሌ እና በተገቢው ፌጥነት)
ተግባሮችን አከናውኑ።
ክፌሇጊዛ አስራ አንዴ

ተግባር ሰባት

ከዙህ በታች የቀረበውን ጽሁፌ በትክክሌ፣ በፌጥነትና በተገቢው


ዴምጸት አንብቡ።

ሰዎች የግሌ ንፅህናቸውን ሇመጠበቅ ሌዩ ሌዩ እሇታዊ ተግባራትን


ያከናውናለ። ሰዎች የቆሸሹ ሌብሶቻቸውን ያጥባለ፤ እጆቻቸውን፣
እግሮቻቸውን፣ ፀጉራቸውንና የሰውነት ክፌልቻቸውን ያፀዲለ።
ፀጉራቸው ሲያዴግ ይስተካከሊለ፤ ይሊጫለ። የእጅና የእግር

25
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ጥፌሮቻቸውን ይቆርጣለ። በመኖሪያ ቤታቸውም ውስጥ በጋራ


የሚገሇገለባቸውን ቁሳቁሶች ያፀዲለ። የምግብ ማብሰያ፣
ማቅረቢያና መመገቢያ ዕቃዎችን ያጥባለ። የመፀዲጃ ቤታቸውንም
ንፅህና ይጠብቃለ።

ትምህርት አራት ፡ መፃፌ


በዙህ ትምህርት ሥር የቀረበውን ተግባርና መሌመጃ በመጠቀም
አንቀፅ ትፅፊሊችሁ፤ የተጓዯለ አረፌተነገሮችን ታሟሊሊችሁ።

ክፌሇጊዛ አስራ ሁሇት


ተግባር ስምንት

ቀዯም ሲሌ በምዕራፌ አንዴ ስር ስሇአንቀፅ የተማራችሁትን


በማስታወስ ሰዎች የግሌ ንፅህናቸውን እንዳት እንዯሚጠብቁ
የሚገሌፅ አጭር አንቀጽ ፃፈ። ከዙህ በታች የቀረቡትን መሪ
ሀሳቦች አንቀጹን በመጻፌ ሂዯት ተጠቀሙባቸው።
 የጥርስንጽህና አጠባበቅ  የጥርስ ሳሙና
 የጥርስ ብሩሽ  ውሃ
 መፊቂያ
ክፌሇጊዛ አስራ ሶስት
መሌመጃ አራት
ቀጥል በሳጥን ውስጥ ከቀረቡት ቃሊት መካከሌ እየመረጣችሁ
ከታች የተጓዯለትን ዓረፌተነገሮች አሟለ።

26
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ቆሻሻ መተሊሇፌ በተናጠሌ ማስወገዴ


እንዲይራቡ መንስኤ በጋራ እንዲይዚመት
1. የግሌ ንፅህና የሚባሇው ሰዎች––––– የሚሰሩትን
የፅዲት ስራ የሚመሇከት ነው።
2. የግሌና የአካባቢ ንጽህና በመጠበቅ በሽታ–––––
ማዴረግ ይቻሊሌ።
3. ቆሻሻ ሇተሊሊፉ በሽታዎች ––––– መሆን ይችሊሌ።
4. የአካባቢ ንፅህና አጠባበቅ ሰዎች––––– የሚሰሩትን
የፅዲት ስራ የሚመሇከት ነው።
5. በሽታ አምጪ ነፌሳት––––– ማዴረግ የሚቻሇው
አካባቢን በማፅዲት ነው።
6. ቆሻሻን በአግባቡ––––– አካባቢን ንፁህ ያዯርጋሌ።
7. ዜንቦች ሇበሽታ––––– አመቺ ሁኔታን የሚፇጥሩ
ናቸው።

ትምህርት አምስት፡ ቃሊት


በዙህ ትምህርት ክፌሌ ሇቃሊት ተመሳሳይና ተቃራኒ ፌች
ትፇሌጋሊችሁ፤ በዓረፌተነገሮች ውስጥ የተሰመረባቸውን ቃሊትና
ሀረጋት በላልች ተክታችሁ ታሳያሊችሁ።

ክፌሇጊዛ አስራ አራት


መሌመጃ አምስት
ሀ. በ ሀ ስር ሇተ዗ረ዗ሩት ቃሊት በሇ ስር ካለት ተመሳሳይ
ፌቻቸውን በመምረጥ አዚምደ።
27
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ሀ  ሇ
1. መሊምት ሀ. ማዲን
2. ወረርሽኝ ሇ. መበሊሸት
3. ዗ዳ ሏ. ወቅታዊ የሆነ
4. መታዯግ መ. የግምት አባባሌ
5. መበከሌ ሠ. ባህሌ
6. መቆጠብ ረ. ጠቅሊሊ
7. ዗መናዊ ሰ. ተሊሊፉ በሽታ
8. ሌማዴ ሸ. ነባር
ቀ. መተው
በ. ብሌሃት

ክፌሇጊዛ አስራ አምስት


መሌመጃ ስዴስት
ሇ. በ ሀ ስር ሇቀረቡት ቃሊት በሇ ስር ካለት ተቃራኒ
ፌቻቸውን በመምረጥ አዚምደ።

ሀ ሇ
1. ቅዴሚያ ሀ. መፌጠር
2. መሇየት ሇ. መጠራጠር
3. ማጥፊት ሏ. መበተን
4. መሰብሰብ መ. መቀሊቀሌ
5. ማመን ሠ. መጨረሻ
ረ. መከተሌ
28
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ አስራ ስዴስት


መሌመጃ ሰባት
በሚከተለት ዓረፌተነገሮች ውስጥ ዯምቀው የተጻፈትን ቃሊትና
ሀረጋት በሳጥን ውስጥ ከተ዗ረ዗ሩት በመምረጥ ተክታችሁ አሳዩ።

በ዗ሌማዴ መተግበር ጥቅም በዕውቀት


በመዯባሇቅ ችግር ንፅህና ስንፌና

1. ህዜቡ ቆሻሻን በማቃጠሌ የአካባቢውን ፅዲት መጠበቅ አሇበት።


2. ቆሻሻን የማቃጠሌ ስራ በሳይንሳዊ መንገዴ መከናወን አሇበት።
3. ቆሻሻ ሲቃጠሌ ጢሱ ከአካባቢው አየር ጋር በመቀሊቀሌ አየር
ይበከሊሌ።
4. ቆሻሻን በተሇምድ ማቃጠሌ ላሊ ቆሻሻ እንዱፇጠር ያዯርጋሌ።
5. በቀሊለ ሉበሰብሱ የሚችለ ቆሻሻዎችን መቅበር ጉዲት
አያመጣም ።

ትምህርት ስዴስት፡ ሰዋስው

በዙህ ትምህርት ሥር በቃሊት ውስጥ ያለትን ቀሇሞችና ምዕሊድች


ሇይታችሁ ታሳያሊችሁ።

29
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ አስራ ሰባት

ማስታወሻ
መነጠሌ እና ማጣመር
ምሳላ አንዴ ፡ ቆሻሻ በሚሇው ቃሌ ውስጥ ያለት
ዴምፆች (ቀሇም) ቆ-ሻ-ሻየሚለት ናቸው።
ምሳላ ሁሇት፡ ተማሪዎች በሚሇው ቃሌ ውስጥ ያለት
ቅጥያዎች (ምዕሊዴ) ተማሪ -ዎች ናቸው።
 መነጠሌ ማሇት በውስብስብ ቃሊት ውስጥ ያለትን
ቅጥያዎችን መሇያየት ነው።
ምሳላ፡ የማቃጠሌ ሲነጣጠሌ የ-ማቃጠሌይሆናሌ።
 ማጣመር ማሇት ተነጣጥሇው ያለትን ቅጥያዎች
አንዴ ሊይ ማገናኘት ነው።
ምሳላ፡ ሰው-ኦች-ኡ ሲጣመር ሰዎቹ ይሆናሌ።

መሌመጃ ስምንት
ሀ. የሚከተለትን ቃሊት በዴምጽ (በቀሇም) ነጣጥሊችሁ አሳዩ።
ምሳላ፡ ድሮ ድ-ሮ
1. ገበሬ 4. ዗ዳ
2. ተራራ 5. ባቄሊ
3. መኪና

30
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
ክፌሇጊዛ አስራ ስምንት
መሌመጃ ዗ጠኝ
የሚከተለትን ቃሊት በዋና ቃሌ እና ቅጥያዎች (ምዕሊዴ)
ነጣጥሊችሁ አሳዩ።
ምሳላ፡ ሀገራችን ሀገር-ኣችን
1. ገበሬዎች 3. መኪናዬ
2. ተራራማ 4. ዗መና
አማርኛ

ምዕራፌ ሶስት፡ ትውፉት

የሚጠበቁ ውጤቶች
ከዙህ ምዕራፌ ትምህርት በኋሊ፡-
 ታሪክን አዲምጣችሁ መሌሳችሁ ትናገራሊችሁ፤
 በተገቢው ቅሊፄ ዴምፅን ከፌ አዴርጋችሁ ታነባሊችሁ፤
 የአንቀፅ አይነቶችን ትሇያሊችሁ፤
 ሇቃሊት አገባባዊ ፌች ትሰጣሊችሁ፤
 ተውሳከ ግሶችን ከዓረፌተነገሮች ውስጥ ትሇያሊችሁ።

ትምህርት አንዴ ፡ ማዲመጥ


በዙህ ትምህርት ሥር ከሚዯመጥ ፅሐፌ ማስታወሻ ትይዚሊችሁ፤
የቡዴን ውይይት ታዯርጋሊችሁ። ከዙህ አኳያ የባህሌ ምንነት
በሚሌ ርዕስ አንዴ ምሌሌስ ይቀርብሊችኋሌ። እናንተም ከምሌሌሱ
የምታገኙትን ዋና ሃሳብ እየሇያችሁ በማስታወሻችሁ ሊይ ያዘ።

ክፌሇጊዛ አንዴ
ስምክፌሇጊዛ
የባህሌ ምንነት
አንዴንት
የቅዴመማዲመጥ ጥያቄዎች
የሚከተለትን ጥያቄዎች በቡዴን ተወያይታችሁ መሌሱ።
1. በአካባቢያችሁ ከምታውቋቸው የባህሌ ክንውኖች አንደን
በማንሳት ሇጓዯኞቻችሁ ተናገሩ።

32
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

2. የአንዴን ህብረተሰብ ባህሌ መንከባከብ ያሇበት ማን


ይመስሊችኋሌ

የማዲመጥ ጊዛ ጥያቄዎች
አንዴ ህብረተሰብ ተሇይቶ የሚታወቅበት ባህለ የሚንፀባረቀው
በምን በምን ነው ትሊሊችሁ?
ክፌሇጊዛ ሁሇት

የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች


መሌመጃ አንዴ
የሚከተለትን ጥያቄዎች በቡዴን ተወያይታችሁ በቃሌ መሌሱ።
1. የባህሌ ባሇቤት ማን ነው
2. አሁን ያሇው ህብረተሰብ ባህለን ያገኘው ከማን ነው
3. በምሌሌሱ ውስጥ ባህሌ የሚያጠቃሌሊቸው ነገሮች የተባለት
ምን ምን እንዯሆኑ ጥቀሱ።
4. ባህሌን ሇትውሌዴ ማስተሊሇፌ ያስችሊሌ ተብል በምሌሌሱ
የተጠቀሰው ዗ዳ የትኛው እንዯሆነ ጥቀሱ።

ትምህርት ሁሇት፡ መናገር


በዙህ ትምህርት ሥር የመናገር ክሂሊችሁን እንዴታዲብሩ
የሚረዶችሁ ተግባሮች ቀርበውሊችኋሌ። በዙህም መሰረት
እንዯየትዕዚዚቸው ተግባሮቹን ትሰራሊችሁ።

33
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ ሶስት

ተግባር አንዴ

ሀ. ቀዯም ሲሌ የቀረበሊችሁን ምሌሌስ በማስታወስ ባህሌ ምን


እንዯሆነ በቡዴን ተወያይታችሁ መሌሳችሁን ሇመምህራችሁ
ግሇፁ።
ክፌሇጊዛ አራት

ተግባር ሁሇት

ሇ. የሚከተሇውን ጥያቄ ጥንዴ ጥንዴ እየሆናችሁ ሥሩ።


መምህራችሁ ምሌሌሱን ሲያነቡሊችሁ በያዚችሁት ማስታወሻ
መሰረት አንዲችሁ እንዯጠያቂ፣ አንዲችሁ እንዯመሊሽ
ሆናችሁ ምሌሌሱን እንዯገና ተርኩ።

ክፌሇጊዛ አምስት

ተግባር ሦስት
ሏ. በአካባቢያችሁ ስሇሚታወቅ አንዴ ባህሊዊ የሙዙቃ መሳሪያ
ምንነት፣ ከምን እንዯሚሰራና ሇምን እንዯሚጠቅም ጠይቃችሁ
የተረዲችሁትን ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ ተናገሩ።

ትምህርት ሶስት፡ ማንበብ


በዙህ ትምህርት ሥር ምንባብ ቀርቦሊችኋሌ። ምንባቡን
እያነበባችሁ ዋና ዋና ሏሳቦችን ማስታወሻ ትይዚሊችሁ። ከዙያም
ከምንባቡ ሇወጡ የተሇያዩ ጥያቄዎች ተገቢ መሌስ ትሰጣሊችሁ። .

34
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ ስዴስት

ቅዴመንባብ ጥያቄዎች
በሚከተለት ጥያቄዎች ሊይ በቡዴን ሆናችሁ በመወያየት
መሌሳችሁን በቃሌ ስጡ።
1. በአካባቢያችሁ ሰዎች ምርቃት ሲመርቁ ሰምታችሁ
ታውቃሊችሁ ሰምታችሁ ከሆነ ሲመርቁ ምን ምን
እንዯሚለ እንዯነሱ በመሆን በቃሌ አሰሙ።
2. በአካባቢያችሁ ምርቃት የሚመርቁት ምን አይነት ሰዎች
እንዯሆኑ የምታውቁትን አስረደ።
3. ሰዎች የሚመርቁት በምን ምክንያት ይመስሊችኋሌ?
ቀጥል የቀረበውን ፅሐፌ ተገቢነት ባሇው ቅሊፄ ዴምፃችሁን
ከፌ አዴርጋችሁ አንብቡ።
ምርቃት
ምርቃት ወዯፉት ሇሚፇፀም ነገር ይሁንሌህ፣ ይዯረግሌህ ብል
መመኘት ወይም ተስፊ መስጠት ነው። ተስፊውም በጆሮ የሰሙት
እውን እንዱሆን፣ በአይን እንዱታይና በእጅ እንዱዲሰስ ከመመኘት
አንፃር ነው። ምርቃት መራቂው በተዯሰተ ቁጥር ሊስዯሰተው ሰው
በጎ ነገርን ከመሻት በሚመነጭ የሚሰጠው ቃሊዊ ምሊሽም ነው።
ምንም እንኳን ምርቃት ወዯፉት ሇሚፇፀም ነገር የሚነገር ምኞት
ቢሆንም ተመራቂው ይሆንሌኛሌ ብል የሚያምነው ግን በዕሇቱ
እንዯሚፇፀምሇት በማመን ነው። በመሆኑም ምርቃት ሰዎች
አምነው በተስፊ የሚቀበለት ሌማዴ ነው ማሇት ነው።
35
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

የምርቃት አከዋወን የተሇያዩ ገፅታዎች አለት። ከነዙህም ውስጥ


በአብዚኛው የሚታወቀው መራቂውና ተመራቂዎች ፉት ሇፉት
ቆመው መራቂው የባህለን ስሌት በመጠቀም የሚከናወነው ነው።
በዙህ ጊዛ መራቂው ሲመርቅ ተመራቂዎች የእጅ መዲፊቸውን
በመ዗ርጋትና አንገታቸውን ሰበር በማዴረግ ጭንቅሊታቸውን ወዯ
ሊይና ወዯ ታች በማወዚወዜ ምርቃቱን የሚቀበለበት ነው። ላሊው
የምርቃት ገጽታ ዯግሞ መራቂው እጁን በተመራቂው ሊይ
በመጫን የሚያከናውነው ምርቃት ነው። ይህም የሚዯረገው
ምርቃቱ በሚሰጥበት ጊዛ የመራቂው ምኞት በምስጢራዊ ኃይሌ
በተመራቂው ውስጥ ይሰርፃሌ ተብል ስሇሚታመን ነው።

የንባብ ጊዛ ጥያቄ
እስካሁን ካነበባችኋቸው አንቀጾች በእያንዲንዲቸው ውስጥ
ያለትን ዋና ዋና ሏሳቦች ግሇፁ።

ብዘ ጊዛ በተሇያየ አካባቢ ምርቃት ሲመርቁ የሚታዩት


ሽማግላዎች፣ የሃይማኖት አባቶችና በተሇይ በኦሮሞ የገዲ ሥርዓት
ዯግሞ አባ ገዲዎች ናቸው። ሽማግላዎች የሚሰጡት ምርቃት
ተቀባይነት ይኖረዋሌ ተብል የሚታመንባቸው ምክንያቶች አለ።
የመጀመሪያው ምክንያት የሽማግላዎች ምርቃት በፇጣሪ ፉት
ተቀባይነት አሇው ተብል ስሇሚታመን ነው። ላሊው ዯግሞ መራቂ
ሽማግላዎች በሚመርቁበት ጊዛ ቋንቋውን ስሇሚያስውቡት

36
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ተመራቂዎችም “ይሰማሌናሌ” ወይም “ይፇፀምሌናሌ” የሚሌ


እምነት ስሇሚያዴርባቸው ነው።

ምንጭ፡ ትንሣኤ ጀምበሬ፣ ዱማፅ 2002 ዓ.ም. በመጠኑ ተሻሽልና ሇክፌሌ ዯረጃው
እንዱመጥን ተዯርጎ የተወሰዯ።)

ክፌሇጊዛ ሰባት

የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች


መሌመጃ ሁሇት
ሀ. ከዙህ ቀጥል የቀረቡትን ጥያቄዎች በምንባቡ መሰረት
በቃሌ መሌሱ።
1. ምርቃት ምን እንዯሆነ አብራሩ።
2. ተመራቂው ምርቃት ሲወስዴ መቼ ይፇፀምሌኛሌ ብል
ያስባሌ
3. በአብዚኛው የሚታወቀው የምርቃት አከዋወን ገጽታ የትኛው
ነው
ክፌሇጊዛ ስምንት
መሌመጃ ሶስት
ሇ. የሚከተለት ሀሳቦች በምንባቡ መሰረት ትክክሌ ከሆኑ እውነት
ትክክሌ ካሌሆኑ ሏሰት በማሇት በቃሌ መሌሱ።
1. ትውፉት በውስጡ የሚያካትታቸው ዜርዜር ጉዲዮች ጥቂት
ናቸው።
2. ምርቃት የሚሰጠው ሇሰዎች በጎ ነገርን ከመሻት ነው።

37
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

3. የሽማግላዎች ምርቃት በፇጣሪ ፉት ተቀባይነት አሇው


ተብል ይታመናሌ ።
4. ብዘ ጊዛ ምርቃት ሲመርቁ የሚታዩት ሽማግላዎች ብቻ
ናቸው።
ክፌሇጊዛ ዗ጠኝ

መሌመጃ አራት
ሏ. በ ሀምዴብ ሇተ዗ረ዗ሩት ከምንባቡ ሇወጡ ቃሊት
ተመሳሳያቸውን ከ ሇ ምዴብ በመምረጥ አዚምደ።
" ሀ " " ሇ "
1. መመኘት ሀ. ምኞት
2. እውን ሇ. ገሃዴ
3. ተስፊ ሏ. ገባ
4. ምስጢር መ. መፇሇግ
5. ሰረፀ ሠ. ማሳመር
6. ማስዋብ ረ. እውነት
ሰ. ዴብቅ

ክፌሇጊዛ አስር
መሌመጃ አምስት
መ. ሇሚከተለት ጥያቄዎች በምንባቡ መሰረት ከተሰጡት
አማራጮች ውስጥ ተስማሚውን መሌስ ምረጡ።
1. በአብዚኛው በሚታወቀው የምርቃት አሰጣጥ ሊይ
የማይከናወነው ተግባር የትኛው ነው?

38
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ሀ. አንገት መስበር ሏ. ጭንቅሊት ማወዚወዜ


ሇ. እጅ መጫን መ. የእጅ መዲፌ መ዗ርጋት
2. ከሚከተለት ውስጥ ምርቃት የማይመርቁት አነማን ናቸው?
ሀ. ሽማግላዎች ሏ. የሀይማኖት አባቶች
ሇ. ኣባ ገዲዎች መ. የመንግስት ባሇስሌጣኖች
3. ምርቃት መሌስ ያገኛሌ ተብል የሚታመነው ማን ጋ ነው?
ሀ. መራቂ ሏ. ሽማግላዎች
ሇ. ተመራቂ መ. መሌሱ አሌተሰጠም

ትምህርት አራት፡ መፃፌ


በዙህ ትምህርት ሥር የመጻፌ ክሂሊችሁን እንዴታዲብሩ የተሇያዩ
ተግባሮች ስሇቀረቡሊችሁ በተሰጣችሁ ትዕዚዝች መሰረት
ትሰራሊችሁ።
ክፌሇጊዛ አስራ አንዴ

የአንቀፅ አይነቶች
1. ተራኪ አንቀፅ፡ የአንዴን ነገር ክንውን በጊዛ ቅዯም ተከተሌ
እንዱህ ሆነ፤ እንዱህ ተዯረገ እያሇ ይተርካሌ።
ምሳላ ፡ የህይወት ታሪክ የሚፃፇው በተራኪ አንቀጽ ስሌት
ነው።
2. ስዕሊዊ አንቀፅ፡ አንባቢው የሚያነበውን ነገር ምስሌ
በአእምሮው እንዱስሌ የሚያስችሌ ነው።ምሳላ፡ የቢሮ
ፀሏፉዋ ሽቶዋ ያውዲሌ።

39
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ጥቁር ሹራብ ሇብሳሇች።…


3. አመዚዚኝ /አከራካሪ አንቀፅ፡- ሁሇት ወይም ከዙያ በሊይ
የሆኑ ተቃራኒ ሀሳቦችን በማመዚ዗ን የትኛው እንዯሚሻሌ
የሚያሳይ ነው።
ምሳላ፡ የደሮ ሴቶች ምግባቸውን የሚያበስለት በማገድ ነው።
የአሁን ሴቶች ግን ምግባቸውን የሚያበስለት በጋዜ ወይም
በኤላክትሪክ ምዴጃ ነው።

ክፌሇጊዛ አስራ ሁሇት

ተግባር አራት

ከሊይ ከቀረቡት የአንቀፅ አይነቶች አንደን ስሌት መርጣችሁ


በፇሇጋችሁት ርዕስ አንዴ አንቀፅ ፃፈ።

ክፌሇጊዛ አስራ ሶስት

ተግባር አምስት

በአካባቢያችሁ ስሇምታውቁት ጥሩ ወይም መጥፍ ሌማዲዊ


ዴርጊት ከተማራችኋቸው የአንቀፅ አይነቶች አንደን በመምረጥ
አንቀፅ ፃፈ።

ትምህርት አምስት፡ቃሊት
በዙህ ትምህርት ሥር ሇተሇያዩ ቃሊት አውዲዊ ፌች እንዴትሰጡ፣
በአዲዱስ ቃሊት ዓረፌተነገር እንዴትመሰርቱ እንዱሁም፣ ሇቃሊት
40
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

መዜገበቃሊዊ ፌች እንዴትፇሌጉ የሚያስችሎችሁ መሌመጃና


ተግባሮች ስሇቀረቡ በትኩረት ስሩ።

ክፌሇጊዛ አስራ አራት


መሌመጃ ስዴስት
በሚከተለት ዓረፌተነገሮች ውስጥ ዯምቀው ሇተጻፈት ቃሊት
አገባባዊ ፌች ስጡ።
1. ያሇእዴሜ ጋብቻ በአእምሮ ሳይበስለ የሚፇፀም ነው።
2. የሽምግሌና አሊማ ችግርን መፌታት ነው።
3. የዕዴር መተዲዯሪያ ዯንብ በአባሊት ፀዯቀ።
4. የዕዴር አባሊት በቋሚነት ሉታገዘ ይገባሌ።

ክፌሇጊዛ አስራ አምስት


ተግባር ስዴስት

መምህራችሁ ሁሇት ምሌሌሶችን ያነቡሊችኋሌ። እናንተም


በምሌሌሶቹ ውስጥ ያለትን አዲዱስ ቃሊት ሇይታችሁ መዜግቡ።
ከዙያም ቃሊቱን ዓረፌተነገሮች ውስጥ በማስገባት አገባባዊ
ፌቻቸውን ግሇፁ።
ክፌሇጊዛ አስራ ስዴስት
ተግባር ሰባት
ቀጥል ሇተ዗ረ዗ሩት ቃሊት መዜገበቃሊዊ ፌች ፇሌጉሊቸው፡፡
1. መረቀ 3. ሸመገሇ 5. ጠቃሚ
2. አወዯ 4. ዕዴር

41
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ትምህርት ስዴስት፡ ሰዋስው


በዙህ ትምህርት ሥር ተውሳከግሳዊ ተግባር ያሊቸውን ቃሊትና
ሀረጋትን ትሇያሊችሁ።
ክፌሇጊዛ አስራ ሰባት

ማስታወሻ
ተውሳከግስ ግስን ሇመግሇጽ የሚገባ ቃሌ ወይም ሀረግ ነው።
ግስን የሚገሌጸውም ከጊዛ፣ ከቦታ፣ ከሁኔታ፣ ወ዗ተ. አንጻር ነው።
ምሳላ፡ ፌራኦሌ ትናንት መጣ ። (ጊዛን ይገሌጻሌ)
ቦንቱ እዙህ ነበረች። (ቦታን ይገሌጻሌ)
዗ይነባ በፌጥነት መጣች። (ሁኔታን ይገሌጻሌ)

ክፌሇጊዛ አስራ ስምንት


መሌመጃ ሰባት
ቀጥል ባለት ዓረፌተነገሮች ውስጥ ያለትን ተውሳከግሶች
ከስራቸው በማስመር ሇይታችሁ አመሌክቱ።
1. ገመቹ ዚሬ መጣ ። 5. ጋዱሴ ቶል ሄዯች።
2. ፌሮምሳ ወዯ አዲማ ሄዯ። 6. ፇተናው ገና ይሠጣሌ፡፡
3. ነኢማ ከነቀምቴ መጣች። 7. እሱ ክፈኛ ወዯቀ።
4. ከዴር ሁሌጊዛ ያጠናሌ። 8. ሌጅቱ ምንኛ ታምራሇች።

42
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ምዕራፌ አራት፡ የመንገዴ ዯህንነት

የሚጠበቁ ውጤቶች
ከዙህ ምዕራፌ ትምህርት በኋሊ ፡-
 ምሌሌስን አዲምጣችሁ የምሌሌሱን ጠቀሜታ መሌሳችሁ
ትናገራሊችሁ፤
 ፌች ሊይ ሇመዴረስ የተሇያዩ የአዲምጦ መረዲት ብሌሃቶችን
ትጠቀማሊችሁ፤
 ማህበራዊ አገሊሇፆችን ትጠቀማሊችሁ፤
 የቀረበውን አንቀፅ ጭብጥ፣ ፌች እና አሊማ ታስረዲሊችሁ።

ትምህርት አንዴ ፡ ማዲመጥ


በዙህ ትምህርት ሥር የመንገዴ ትራፉክ አዯጋ እና የመከሊከያ
ጥንቃቄዎችን በተመሇከተ ምሌሌስ ቀርቦሊችኋሌ። ምሌሌሱን
አዲምጣችሁ መሌመጃዎችን ትሰራሊችሁ፤ የምሌሌሱን ዋና ሃሳብ
እየሇያችሁ ማስታወሻችሁ ሊይ ትመ዗ግባሊችሁ።

43
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ አንዴ
የቅዴመማዲመጥ ጥያቄዎች
የሚከተለትን ጥያቄዎች በቃሌ መሌሱ።
1. የመንገዴ ትራፉክ አዯጋ ማሇት ምን ማሇት ነው በቡዴን
ተወያይታችሁ መሌሱ።
2. በአካባቢያችሁ የመንገዴ ትራፉክ አዯጋ ዯርሶ ያውቃሌ
መሌሳችሁ አዎን ከሆነ የዯረሰው አዯጋ ምንዴን ነው
የማዲመጥ ጊዛ ጥያቄዎች
1. የመንገዴ ትራፉክ አዯጋ ሉከሰት የሚችሇው በ––– እና
በ–––ነው።
2. የመንገዴ ትራፉክ አዯጋ ጉዲቱ የሚያርፇው በ–––፣ በ––
እና በ––– ሊይ ነው።
3. የምሌሌሱን ዋና ዋና ሃሳቦች ማስታወሻ እየያዚችሁ አዲምጡ።

የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች

ክፌሇጊዛ ሁሇት
መሌመጃ አንዴ
የሚከተለትን ጥያቄዎች በአዲመጣችሁት ምሌሌስ መሰረት
በቡዴን ተወያይታችሁ ምሊሹን በቃሌ ስጡ።
1. እግረኞች ከመንገዴ ትራፉክ አዯጋ ራሳቸውን መጠበቅ
ያሇባቸው እንዳት ነው
2. እግረኞች የእግረኞች መንገዴ ባሌተ዗ጋጀበት አካባቢ መጓዜ
ያሇባቸው እንዳት ነው
44
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

3. ተሽከርካሪዎች መንቀሳቀስ የማይፇቀዴሊቸው በየትኛው


መንገዴ ሊይ ነው
4. ዛብራ ምንዴን ነው?
ክፌሇጊዛ ሶስት

ተግባር አንዴ
1. በትራፉክ አዯጋ መንስኤዎች እና መፌትሔዎቻቸው ሊይ
ተወያይታችሁ የዯረሳችሁበትን ዴምዲሜ በተወካያችሁ
አማካኝነት ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ በቃሌ አቅርቡ።
2. የትራፉክ አዯጋ ሲዯርስ በአካባቢው ብትኖሩ ምን
እንዯምታዯርጉ በቡዴናችሁ ተወያይታችሁ የዯረሳችሁበትን
ሃሳብ በቃሌ ሇክፌሌ ተማሪዎች አቅርቡ።

ክፌሇጊዛ አራት
ትምህርት ሁሇት ፡ መናገር
በዙህ ትምህርት ሥር የተሇያዩ ስዕልች ይቀርቡሊችኋሌ። ስዕልቹን
መሰረት በማዴረግ የቀረቡትን ተግባሮች በትእዚዝቹ መሰረት
ትሰራሊችሁ።

ተግባር ሁሇት
ቀጥል ሇቀረቡት ጥያቄዎች እንዯአጠያየቃቸው ተገቢውን መሌስ
በቡዴን እየተወያያችሁ ስጡ።

ሀ. በማዲመጥ ሂዯት ከቀረበሊችሁ ምሌሌስ ያገኛችሁትን ዋና ሀሳብ


መሌሳችሁ ተናገሩ።

45
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ሇ. ከዙህ በታች የትራፉክ አዯጋን የሚያሳዩ የተሇያዩ ስዕልች


ቀርበዋሌ። እናንተም እያንዲንደን ስዕሌ በመመሌከት ስሇአዯጋው
የተረዲችሁትን በቅዯም ተከተሌ ሇመምህራችሁ ተናገሩ።

ክፌሇጊዛ አምስት

ተግባር ሶስት

ሏ. የትራፉክ ህጎችን በተመሇከተ በጥንዴ በመሆን ምሌሌስ


አ዗ጋጅታችሁ ሇክፌለ ተማሪዎች ምሌሌሱን አቅርቡ።

46
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ ስዴስት

ተግባር አራት
መ. ከዙህ በታች ሁሇት አይነት የትራፉክ መብራቶችን የሚያሳዩ
ምስልች ቀርበዋሌ። እናንተም የትራፉክ መብራቶቹን በተመሇከተ
ሇቀረቡት ጥያቄዎች መሌሳችሁን ሇመምህራችሁ ተናገሩ።
ምስሌ 1፡ የተሽከርካሪ ማስተሊሇፉያ የትራፉክ መብራቶች

ክፌሇጊዛ ሰባት
ምስሌ 2፡ የእግረኛ ማስተሊሇፉያ የትራፉክ መብራቶች

1. ቀይ መብራት ሲበራ ምን የሚሌ ትዕዚዜ


ያስተሊሌፊሌ?
2. አረንጓዳ መብራት ሲበራ ምን ያስተሊሌፊሌ?

47
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ ስምንት

ትምህርት ሶስት፡ ማንበብ


በዙህ ትምህርት ክፌሌ የመንገዴ ትራፉክ ዯህንነት በሚሌ ርዕስ
ምንባብ የቀረበሊችሁ ሲሆን ከስሩም የተሇያዩ መሌመጃዎችና
ተግባሮች ተሰጥተዋሌ። በመሆኑም በትዕዚዚቸው መሰረት በትኩረት
ስሩ።

የቅዴመንባብ ጥያቄዎች
የሚከተለትን ጥያቄዎች በጥንዴ በመወያየት በቃሌ መሌሱ።
1. ስሇትራፉክ ምን ታውቃሊችሁ
2. የመንገዴ ትራፉክ ዯህንነት ማሇት ምን ማሇት ነው

ማስታወሻ
የሇኆሳስ ንባብ
ዴምፅ ሳታሰሙ (በሇኆሳስ) በግሊችሁ ፅሐፌ ስታነቡ፣ ከንፇር
ሳታንቀሳቅሱ፣ ፅሁፈን በጣታችሁ ሳትጠቁሙ ማንበብ አሇባችሁ።
ምክንያቱም እነዙህ ሌምድች የንባብ ፌጥነታችሁንና የመረዲት
ችልታችሁን ስሇሚቀንሱ ነው።

የመንገዴ ትራፉክ ዯህንነት ማሇት ትራፉክና የመንገዴ ትራፉክ


ዯህንነት የሚለትን የያ዗ ነው። ትራፉክ የሚሇው ቃሌ ተንቀሳቃሽ
ወይም ተሊሊፉ ማሇት ነው። ይህም በአየር፣ በባህርና በየብስ
ተሇይተው በሚታወቁ መስመሮች ሊይ የሚንቀሳቀሱትን

48
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ይመሇከታሌ። የአውሮፕሊን፣ የመርከብ፣ የባቡር፣ የተሽከርካሪ፣


የሰውና የእንስሳት እንቅስቃሴ ዜውውርን ትራፉክ እንሊሇን።
ትራፉክ የአየር ትራፉክ፣ የባህር ትራፉክና የየብስ ትራፉክ በማሇት
በሶስት ይከፇሊሌ። ሇምሳላ የየብስ ትራፉክ ባሇሞተርና የሞተር
አሌባ ተሽከርካሪዎችን እና የባቡር እንቅስቃሴ ዜውውርን
የሚመሇከት ነው። የመንገዴ ትራፉክ ዯህንነት የሚሇው ዯግሞ
የመንገዴ ተጠቃሚዎች ከማንኛውም የመንገዴ ሊይ ችግር ነፃ
መሆንን የሚያሳይ ነው። የመንገዴ ተጠቃሚዎች ተብሇው
የሚታወቁት እግረኞች፣ አሽከርካሪዎችና ተሳፊሪዎች ናቸው።
የመንገዴ ሊይ ችግሮች ዯግሞ ሞት፣ የአካሌ ጉዲትና የንብረት
ውዴመት ናቸው።

ሇመንገዴ ትራፉክ አዯጋ መዴረስ የተሇያዩ ምክንያቶች


ይጠቀሳለ። ከነዙህም ውስጥ በሰዎች ስህተትና ቸሌተኝነት
የሚዯርሰው አዯጋ አብሊጫውን ይይዚሌ። በተሽከርካሪ ክፌልች
ሊይ በሚዯርስ ብሌሽት የሚከሰተውም አዯጋ ቀሊሌ አይዯሇም።
በመንገድች የተፇጥሮ አቀማመጥ ማሇትም ጠመዜማዚ መሆን
የሚከሰት አዯጋም አሇ። የአየር ንብረት ችግርና የመንገዴ ሊይ
ህገወጥ ንግዴም እንዯዯረጃቸው ተጠቃሾች ናቸው። ይሁን እንጂ
በአሽከርካሪ እና በእግረኛ ስህተት የሚፇጠረው አዯጋ ከሁለም
ይበሌጣሌ። በመሆኑም በአሽርካሪና በእግረኛ ስህተት የሚከሰተውን
አዯጋ በዜርዜር መቃኘት ሇጥንቃቄ ይረዲሌ።

49
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

የንባብ ጊዛ ጥያቄዎች
ቀጥል የቀረበውን ፅሐፌ ዴምፅ ሳታሰሙ (በሇኆሳስ) በግሊችሁ
አንብቡ። ከዙያም የፅሐፈን ዋና ዋና ሀሳቦች በማስታወሻ
ዯብተራችሁ አስፌሩ።
የ–––፣ የ–––፣ የ–––፣ የ––– እና የ–––እንቅስቃሴ
ዜውውርን ትራፉክ ይባሊሌ።
1. ትራፉክ የ–––፣ የ––– እና የ––– በመባሌ በሶስት

ይከፇሊሌ።

የአሽከርካሪ ስህተት የምንሇው አሽከርካሪዎች በሚያሽከረክሩበት


ወቅት ህግና ዯንብን በመተሊሇፌ የሚፇፅሙት ነው። ይህም ማሇት
አሽከርካሪዎች ህጎችና ዯንቦች ባሇማክበራቸው ምክንያት የሚመጣ
አዯጋ ነው። በዙህ አዯጋም የራሳቸውንና የወገናቸውን ህይወት
እስከመቅጠፌ ያዯርሳቸዋሌ። አሽከርካሪዎች ከሚፇፅሟቸው
ስህተቶች መካከሌ የሚጠቀሰው ከፌጥነት ወሰን በሊይ ማሽከርከር
ነው። ላሊው ዯግሞ እግረኛው መንገዴ በሚያቋርጥበት ጊዛ
ሇእግረኛው ቅዴሚያ አሇመስጠት ነው። አሌኮሌ ጠጥቶ ሰክሮ
ማሽከርከርና አዯንዚዥ ዕፅ መጠቀምም እንዯ ስህትተ የሚቆጠር
ነው። እንዱሁም እንቅሌፌ ሳይተኙ በዴካም ስሜት ማሽከርከር
ሇአዯጋ የሚያጋሌጥ ነው።

የእግረኛ ስህተት የምንሇው ዯግሞ እግረኞች መንገዴ ሊይ


በሚሄደበት ጊዛ የሚፇፅሟቸው ናቸው። እነዙህ ስህተቶች
50
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

እግረኞችን ሇአዯጋ ተጋሊጭ ሲያዯርጋቸው ክቡሩን ህይወታቸውን


እስከማጣት ያዯርሳቸዋሌ። እግረኞች ከሚፇፅሟቸው ስህተቶች
ውስጥ አንደ ተሽከርካሪ መቆሙን ሳያረጋግጡ መንገዴ ሇመሻገር
መሞከር ነው። በላሊ በኩሌ ተሽከርካሪ ተከሌል መንገዴ ማቋረጥና
ጀርባ ሰጥቶ መሄዴም ይጠቀሳሌ። በተጨማሪም ሇእግረኛ
ባሌተፇቀዯ መንገዴ መሻገርና በእግረኛ መንገዴ አሇመጠቀም
ላሊው ስህተት ነው። በተሇይ የትራፉክ መብራትንና ምሌክቶችን
አሇማክበር ዯግሞ እንዯ ዏብይ ስህተት ይታያሌ ።

(በትምህርት ቤቶች የመንገዴ ትራፉክ ዯህንነት ማኑዋሌ ከሚሇው ተሻሽል የተወሰዯ)

ክፌሇጊዛ ዗ጠኝ

የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች


መሌመጃ ሁሇት
ሀ· ከዙህ ቀጥል ምንባቡን መሰረት አዴርገው ሇቀረቡት ጥያቄዎች
በቃሌ መሌስ ስጡ።
1. እግረኞች በመኪና መንገዴ ሊይ ሇተሽከርካሪ ጀርባ ሰጥተው
መሄዴ የላሇባቸው ሇምንዴን ነው
2. አሽከርካሪዎች ሇእግረኞች ቅዴሚያ መስጠት ያሇባቸው መቼ
ነው
3. በፅሐፈ ውስጥ የመንገዴ ሊይ ችግሮች ተብሇው የተጠቀሱት
በስንተኛው አንቀፅ ሊይ ነው

51
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

4. በምንባቡ ውስጥ ‹‹የወገናቸውን ህይወት እስከመቅጠፌ …››


የሚሇው ሏረግ ምን ይገሌጻሌ
5. ሇመንገዴ ትራፉክ አዯጋ መከሰት አጋሊጭ ምክንያቶች ምን
ሉሆኑ ይችሊለ ብሊችሁ ታስባሊችሁ
6. በምንባቡ ሀሳብ መሰረት ርዕሱ ምን ይሆናሌ ብሊችሁ
ትገምታሊችሁ

ሇ· የሚከተለት ሀሳቦች በምንባቡ መሰረት ትክክሌ ከሆኑ


እውነት ትክክሌ ካሌሆኑ ሏሰት በማሇት መሌሱ።
1. የመንገዴ የተፇጥሮ አቀማመጥ ሇመንገዴ ትራፉክ አዯጋ
መከሰት አንደ ምክንያት ነው።
2. በቂ እንቅሌፌ አሇመተኛት ሇመንገዴ ትራፉክ አዯጋ
ያጋሌጣሌ።
3. እግረኞች መንገዴ ማቋረጥ ያሇባቸው የእግረኛ መንገዴ
በመጠቀም ነው።
4. እግረኞች በመንገዴ ሊይ የሚፇፅሟቸው ስህተቶች ክቡሩን
ህይወታቸውን እስከማሳጣት ያዯርሳቸዋሌ።
5. አሌኮሌ ጠጥቶ ማሽከርከር አሽከርካሪዎችን የሚጠቅም
ተግባር ነው።

ትምህርት አራት፡ መፃፌ


በዙህ ትምህርት ሥር ስሇመንገዴ ዯህንነት ገሊጭ አንቀፅ
የሚያፅፎችሁ ተግባሮች ቀርበዋሌ። በመሆኑም ትዕዚዝቹን
በመከተሌ ጻፈ።
52
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ አስር
ተግባር አምስት
ቀዯም ሲሌ ከቀረበው ትምህርት ስሇመንገዴ ዯህንነት
የተረዲችሁትን ነገር ከ30 ባሊነሱ ቃሊት ገሊጭ አንቀጽ ፃፈ።

ክፌሇጊዛ አስራ አንዴ

ተግባር ስዴስት

ማስታወሻ
ገሊጭ አንቀፅ
ገሊጭ አንቀፅ ስሇማንኛውም ነገር ምንነት፣ ባህሪይ፣ የአሰራር
ቅዯም ተከተሌ ሇማብራራት የሚፃፌ ነው። ይህም ማሇት
ስሇሚገሇፀው ጉዲይ በዜርዜር ማስረዲት ወይም መተንተን ነው።

ከዙህ በታች ገሊጭ አንቀጽ ቀርቦሊችኋሌ። አንቀጹን መሰረት


በማዴረግ አስቀዴማችሁ አያያዦችን ሇዩ። በመቀጠሌ
አገሌግልታቸውን ግሇጹ። በመጨረሻም በዴርጊት ቅዯም ተከተሌ
የአንቀጹን ሀሳብ አሳጥራችሁ ጻፈ።

መንገዴ ስናቋርጥ መፇጸም የሚገቡን ተግባሮች አለ። በቅዴሚያ


መንገዴ ከማቋረጣችን በፉት የእግረኛ ማቋረጫ ‹‹ዛብራ›› መኖሩን
ማረጋገጥ አሇብን። እንዱሁም ተሊሊፉ ተሽከርካሪዎች በቅርብ
መኖር አሇመኖራቸውን በስተግራ እና በስተቀኝ ማየት

53
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ያስፇሌጋሌ። በመቀጠሌ ዛብራውን በፌጥነት እየተራመዴን


ማቋረጥ ተገቢ ይሆናሌ። በመጨረሻም የግራ መስመራችንን ይ዗ን
ወዯ ምንፇሌግበት ስፌራ ሇእግረኛ በተ዗ጋጀው መንገዴ መጓዜ
ይኖርብናሌ።
ክፌሇጊዛ አስራ ሁሇት

ተግባር ሰባት

ከሊይ በቀረበው ናሙና ፅሐፌ መሰረት ‹‹የእግረኛ ማስተሊሇፉያ


የትራፉክ መብራት አጠቃቀም›› በሚሌ ርዕስ በስምንት
አረፌተነገሮች የተዋቀረ አንዴ ገሊጭ አንቀፅ ፃፈ።

ክፌሇጊዛ አስራ ሶስት


ትምህርት አምስት ፡ ቃሊት
በዙህ ትምህርት ክፌሌ የቃሊት መዜገበቃሊዊ ፌች
የሚያሇማምዲችሁ ተግባር ቀርቧሌ። ስሇዙህ በተሰጣችሁ ትዕዚዝች
መሰረት ስሩ።

ተግባር ስምንት

ሀ. ሇሚከተለት ቃሊት በአቅራቢያችሁ ወዯሚገኝ ቤተመጻሕፌት


በመሄዴ የአማርኛ መዜገበቃሊት ተጠቅማችሁ ተመሳሳይ
ፌቻቸውን ፇሌጉ።
1. ንብረት 5. እግረኛ
2. አዯጋ 6. ወገን
3. አሽከርካሪ 7. ማቋረጫ
4. ህይወት 8.መከሇሌ
54
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
ክፌሇጊዛ አስራ አራት
መሌመጃ ሶስት
ሀ. ቀጥል ሇቀረቡት ቃሊት ቀጥተኛ ፌች ከሰጣችሁ በኋሊ ከሊይ
ባነበባችሁት ምንባብ ውስጥ ያሊቸውን አውዲዊ ፌች ስጡ።
1. የብስ 5. ብሌሽት 9. ተጋሊጭ
2. ውዴመት 6. ጠመዜማዚ 10. ዏብይ
3. ቸሌተኝነት 7. መቃኘት 11. ህገወጥ
4. ተጠቃሚዎች 8. ወሰን 12. ከሇከሇ

ክፌሇጊዛ አስራ አምስት

ሇ. በሚከተለት አረፌተነገሮች ውስጥ ዯምቀው የተጻፈትን ቃሊት


ፌቻቸውን በሚያሳዩ ላልች ቃሊት ተክታችሁ አሳዩ።
1. በሰዎች ስህተትና ቸሌተኝነት የሚዯርሰው አዯጋ
አብሊጫውን ቁጥር ይይዚሌ ።
2. ሇመንገዴ ትራፉክ አዯጋ መዴረስ የተሇያዩ ምክንያቶች
አለ።
3. አሽከርካሪዎች ህጎችና ዯንቦች ባሇማክበራቸው ምክንያት
የወገናቸውን ህይወት እስከ መቅጠፌ ያዯርሳቸዋሌ።
4. አሌኮሌ ጠጥቶ ሰክሮ ማሽከርከርና አዯንዚዥ ዕፅ መጠቀም
እንዯ ስህተት የሚቆጠር ነው።
5. የአሽከርካሪ ስህተት የምንሇው አሽከርካሪዎች
በሚያሽከረክሩበት ወቅት ህግና ዯንብን በመተሊሇፌ
የሚፇፅሙት ነው።
6. እግረኞች የሚፇፅሟቸው ስህተቶች የተሇያዩ ናቸው፡
አማርኛ

ትምህርት ስዴስት፡ ሰዋስው


በዙህ ትምህርት ሥር የሁኔታ አመሌካች ተውሳከግሶችን በዓረፌተ
ነገር ውስጥ እንዴትጠቀሙ የሚረዲችሁ ማስታወሻ እና ተግባሮች
ቀርበውሊችኋሌ። ስሇሆነ በተሰጡት ትእዚዝች መሰረት ስሩ።

ክፌሇጊዛ አስራ ስዴስት

ማስታወሻ
የሁኔታ ተውሳከግስ
የሁኔታ ተውሳከግስ በግሱ የተገሇፀው ዴርጊት እንዳት
እንዯተፇፀመ የሚያመሇክት ነው።
ምሳላ፡ ፊጡማ በዜግታ ተራመዯች ።
በዜግታ የሚሇው የፊጡማን የአረማመዴ ሁኔታ የሚገሌፅ
ነው።

መሌመጃ አራት
ሀ. የሚከተለትን ሁኔታ አመሌካች ተውሳከግሶችን በመጠቀም
ዓረፌተነገሮች መስርቱ።
ምሳላ፡
ክፈኛ፡ ዚሬ በዯረሰው የመኪና አዯጋ ብዘ ሰዎች ክፈኛ
ተጎዴተዋሌ።
1. በፌጥነት 4. በትጋት 7. በቀስታ
2. በዴንገት 5. ምንኛ
3. በጀግንነት 6. እየሮጠች
56
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
ክፌሇጊዛ አስራ ሰባት
መሌመጃ አምስት
ሇ. በሚከተለት ዓረፌተነገሮች ውስጥ ያለትን የሁኔታ ተውሳከ
ግሶች ከስራቸው በማስመር ሇዩ።
ምሳላ፡ ዜናብ ስሊሌጣሇ ወንዘን በቀሊለ ተሻገርኩ።
1. አትላቷ የሩጫ ውዴዴሩን በብሌሀት አሸነፇች።
2. ቶሇሳና ቶሇሺ የጋራ ንብረታቸውን በስምምነት ተከፊፇለ።
3. እናት ሌጆቿን በእንክብካቤ ታሳዴጋሇች።
4. ሀሉማ ትምህርቷን በትኩረት ትከታተሊሇች።
5. ጤነኛ ሰው ስራውን በቅሌጥፌና ይሰራሌ።
6. አስተዋይ ሹፋር መኪናውን የሚያሽከረክረው በጥንቃቄ
ነው።
ክፌሇጊዛ አስራ ስምንት

መሌመጃ ስዴስት
ሏ. ቀጥል በ ሀ ምዴብ የቀረቡትን ጅምር የዓረፌተነገር ክፌልች
ሉያሟለ የሚችለትን ከ ሇ ምዴብ መርጣችሁ አዚምደ።
ምሳላ፡ አብራሪዋ የአውሮፕሊኑን ሞተር በዴንገት ስሇጠፊባት…
መሌስ፡ የመከስከስ አዯጋ ዯረሰባት።
‹‹ሀ›› ‹‹ሇ››
1. እግረኛዋ አዯጋ ስሇዯረሰባት ሀ. አዯጋ አጋጥሟት አያውቅም
2. ፖሉሱ ታታሪ ስሇሆነ ሇ. ወዯ ሆስፒታሌ ተወሰዯች
3. ተማሪው መንገዴ ሲያቋርጥ ሏ. ብዘ መኪናዎች ቆመዋሌ
4. ሹፋሯ ጥንቃቄ ስሇምታዯርግ መ.ዛብራይጠቀማሌ
አማርኛ

5. መንገደ ስሇተበሊሸ ሠ. ማዕረግ ተሰጠው


6. ሹፋሩ በፌጥነት ስሇነዲ ረ. በገን዗ብ ተቀጣች
7. የትራፉክ ህግ ስሇጣሰች ሰ. የመገሌበጥ አዯጋ ዯረሰበት

ተግባር ዗ጠኝ

መ. የሚከተለትን ጅምር የዓረፌተነገር ክፌልች ተገቢ በሆኑ


ሀረጋት አሟለ።
ምሳላ፡ የጓዯኛዋን መሞት ስትሰማ…
መሌስ፡ ስቅስቅ ብሊ አሇቀሰች።
1. ተማሪዋ ስሊጠናች…
2. የአንበሳውን ዴምፅ ስትሰማ…
3. ታታሪዋ መምህራችን ስሇተጠራች…
4. ገበሬው ጠንክሮ ስሇሰራ…
5. ፊጡማ ስትመጣ…
6. መሏመዴ ስሇመጣሌኝ…

ምዕራፌ አምስት፡ አካባቢ ጥበቃ


58
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

የሚጠበቁ ውጤቶች
ከዙህ ምዕራፌ ትምህርት በኋሊ፡-
 ሇክፌሌ ዯረጃው የተ዗ጋጀውን ፅሐፌ ከቀዯመ እውቀታችሁና
ሌምድቻችሁ ጋር ታዚምዲሊችሁ፤
 መዜገበቃሊትን ወይም የቃሊት ዜርዜርን በመጠቀም
የሆሄያት አሰዲዯርን፣ ፌችንና የቃሊት እርባታን ትሇያሊችሁ፤
 በክፌሌ ዯረጃው የመፃፌ ተግባር ወቅት ዴምፀት
አመሌካቾችን ትጠቀማሊችሁ።

ትምህርት አንዴ፡ማዲመጥ
ቀጥል ስሇተፇጥሮ እና የአካባቢ ሚዚን መጠበቅ በሚሌ ጉዲይ
የተ዗ጋጁ የማዲመጥ ግብዓት እና መሌመጃዎች ቀርበውሊችኋሌ።
በመሆኑም የቀረቡትን መሌመጃዎች ትዕዚዝቹን በመከተሌ
በትኩረት ስሩ።

የተፇጥሮና የአካባቢ ሚዚን መጠበቅ

ክፌሇጊዛ አንዴ
የቅዴመማዲመጥ ጥያቄዎች
የሚከተለትን ጥያቄዎች በቃሌ መሌሱ።
1. ዴርቅ የሚከሰተው በምን ምክንያት ይመስሊችኋሌ?
2. ሰዎች አካባቢያቸውን ሇመንከባከብ ምን ሲያዯርጉ
አይታችሁ ታውቃሊችሁ?

የማዲመጥ ጊዛ ጥያቄዎች
59
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

1. የእርሻ መሬትን ሇማስፊፊት፣ –––፣ –––፣ –––


ወ዗ተ. ሲባሌ በዯን ሊይ ጭፌጨፊ ሲካሄዴ ኖሯሌ።
2. የመሬት መራቆት––– እና ––– ን ያጠፊሌ።
3. በአካባቢ ጥበቃ ግንባር ቀዯም ተሳታፉ ––– ክፌሌ ነው።

የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች


ክፌሇጊዛ ሁሇት
መሌመጃ አንዴ
የሚከተለትን ጥያቄዎች ባዲመጣችሁት መሠረት በቃሌ መሌሱ።
1. ሇዴርቅ መባባስ ምክንያት የሚሆነው ምንዴን ነው?
2. ከግንዚቤ ማነስ የተነሳ በአካባቢና በተፇጥሮ መካከሌ ያሇው
ግንኙነት ተጠብቆ አሇመራመደ ምን ውጤት ያስከትሊሌ?
3. የዯን መጨፌጨፌ የሚያስከትሇው ችግር ምንዴን ነው?
4. የአፇር መሸርሸር የሚያመጣውን ጉዲት ሇመከሊከሌ ምን
መዯረግ አሇበት ትሊሊችሁ?
5. ‹‹የመሬት መራቆት›› የሚሇው ሀረግ ፌች ምንዴን ነው?

ተግባር አንዴ

1. የዯን መጨፌጨፌ የሚያስከትሊቸው ችግሮችና


መፌትሔዎቻቸው ሊይ በቡዴን ከተወያያችሁ በኋሊ
የዯረሳችሁበትን ሃሳብ በተወካያችሁ አማካኝነት ሇክፌሌ
ተማሪዎች በቃሌ አቅርቡ።

60
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

2. በሰው ሌጅ እና በአካባቢ መካከሌ የተፇጥሮ ሚዚን


አሇመጠበቁ ምክንያቶቹና ጉዲቶቹ ሊይ ከሕብረተሰብ
ሳይንስ መምህራችሁ መረጃ በመጠየቅ ካዯራጃችሁ በኋሊ
ሀሳቡን ሇክፌሌ ተማሪዎች በቃሌ አጋሩ።

ትምህርት ሁሇት፡ መናገር


በዙህ ትምህርት ክፌሌ ሥር መናገርን የሚያበረታቱ ተግባሮች
ስሇቀረቡሊችሁ በትዕዚዝቹ መሰረት ስሩ።

ክፌሇጊዛ ሶስት
ተግባር ሁሇት

ሀ. በመምህራችሁ የተነበበሊችሁን ጽሁፌ እንዯገና በማስታወስ


በቃሌ ተርኩ።
ክፌሇጊዛ አራት
ተግባር ሦስት

ሇ. ስሇ “አረንጓዳ አሻራ” መርሃ ግብር ከተሇያዩ የመረጃ ምንጮች


መረጃ ካሰባሰባችሁ በኋሊ በቡዴን በማዯራጀት በተወካያችሁ
አማካኝነት ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ ተናገሩ።

ክፌሇጊዛ አምስት

61
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ትምህርት ሶስት፡ማንበብ
በዙህ ትምህርት ሥር አካባቢ ጥበቃ በሚሌ ርዕስ ምንባብ
እንዱሁም መሌመጃዎች እና ተግባሮች ቀርበውሊችኋሌ። ስሇዙህ
በቀረቡት ትዕዚዝች መሰረት ስሩ።

ቅዴመንባብ ጥያቄዎች
የሚከተለትን ጥያቄዎች ተወያዩባቸውና በቃሌ መሌሱ።
1. አካባቢን መንከባከብ ምን ጥቅም አሇው ትሊሊችሁ?
2. የምታውቋቸው የአካባቢ ጥበቃ ሥራዎች ምን ምን እንዯሆኑ
ግሇፁ።
3. አካባቢን ባሇመጠበቅ ሉመጡ የሚችለ አዯጋዎች ምን ምን
ናቸው?

62
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

በማንበብ ሂዯት "አካባቢ ጥበቃ" የሚሇውን ምንባብ ዴምፃችሁን


ከፌ በማዴረግ ተራ በተራ አንብቡ። በምታነቡበት ጊዛ ዯምቀው
የተጻፈት ቃሊት ውስጥ ያለትን ዴምፆች በመነጠሌና በማጣመር
ሇማንበብ ሞክሩ።

አካባቢ ጥበቃ
አቶ ሁንዳና ወይ዗ሮ ሶሬቲ በአካባቢያቸው የሚገኘውን የተፇጥሮ
ሀብት መንከባከብ ይወዲለ። አቶ ሁንዳ አንዴ ዚፌ ሲቆርጡ
ሁሇት ችግኞችን በመትከሌ መሌሰው ይተካለ። ባሇቤታቸውም
ቢሆኑ የማገድ እንጨት ሲሇቅሙ የዯረቀውን እንጨት ካሌሆነ
በስተቀር እርጥቡን እንጨት አይነኩም። በመሆኑም አካባቢያቸው
ሁሌጊዛ ሌምሊሜ የተሊበሰ ነው። አረንጓዳ ገጽታ ስሊሇውም
ሇአይን ይማርካሌ።

በላሊም በኩሌ አቶ ሁንዳና ባሇቤታቸው ሃይሇኛ ዜናብ ሲ዗ንብ


በሚያስከትሇው ጎርፌ አፇር ታጥቦ እንዲይሄዴ በማሰብ
አስቀዴመው የተሇያዩ የመከሊከሌ ሥራዎችን ይሠራለ። ከነዙህም
ውስጥ አንደ ዲገታማ የሆኑ ቦታዎችን በመቆፇር እርከን ያበጃለ።
እንዱሁም የአካባቢውን ህብረተሰብ በማሳተፌ በክረምት ወራት
ችግኞችን ይተክሊለ። የተተከለ ችግኞችም እንዱፀዴቁ ሇማዴረግ
ከከብቶች ንክኪ ይጠብቋቸዋሌ። በዙህም የተነሳ የአካባቢው
ህብረተሰብ ሇም በሆነና ተስማሚ የአየር ጠባይ ባሇበት ሥፌራ
እንዱኖር አዴርገዋሌ። በተጨማሪም ህብረተሰቡ ንፁህ አየርና በቂ

63
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ዜናብ እንዱያገኝ ምክንያት ሆነዋሌ። ኑሮውንም በተዯሊዯሇና


ዯስታ በተሞሊበት ሁኔታ እንዱመራ አስችሇዋሌ።
የንባብ ጊዛ ጥያቄዎች
1. ካነበባችሁት አንቀጾች ውስጥ ዯምቀው የተጻፈ ቃሊትን
ሇይታችሁ በማውጣት በማስታወሻ ዯብተራችሁ ሊይ
መዜግቡ።
2. እስከአሁን ካነበባችሁት ዯምቀው የተጻፈትን ቃሊት
በመነጠሌና በማጣመር እንዯገና አንብቡ።

በተሇይ አቶ ሁንዳና ባሇቤታቸው ሇአካባቢ ጥበቃ ሌዩ ትኩረት


ይሰጣለ። በዙህም የተነሳ በአካባቢያቸው አስከፉ ዴርቅ ተከስቶ
አያውቅም። ረሃብና አካባቢን ጥል መሰዯዴም አሌታየም። ይህም
በመሆኑ የአካባቢው ህብረተሰብ ኑሮውን በተረጋጋ ሁኔታ
እንዱመራ ምቹ አጋጣሚ ፇጥረውሇታሌ። ስሇዙህ ሁሊችንም ይህን
መሌካም ተሞክሮ ወስዯን ሥራ ሊይ በማዋሌ አካባቢያችንን
መጠበቅ ይኖርብናሌ።
(ከአፊን ኦሮሞ የመማሪያ መፅሏፌ 4ኛ ክፌሌ ተተርጉሞና ሇክፌሌ ዯረጃው
እንዱመጥን ተዯርጎ የቀረበ)

ክፌሇጊዛ ስዴስት

የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች


መሌመጃ ሁሇት
ከዙህ በታች ሇቀረቡት ጥያቄዎች ባነበባችሁት መሠረት ተገቢውን
መሌስ በቃሌ ስጡ።
64
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

1. አቶ ሁንዳና ባሇቤታቸው የአፇር እጥበትን የመከሊከሌ ሥራ


የሚሰሩት መቼ ነው?
2. ሇአፇር መታጠብ በምክንያትነት የተጠቀሰው ሏሳብ
በየትኛው አንቀፅ ሊይ ይገኛሌ ?
3. አቶ ሁንዳ ሇሚኖሩበት አካባቢ ህብረተሰብ ንፁህ አየርና
በቂ ዜናብ ማግኘት ምክንያት የሆነው ምንዴን ነው?
4. አቶ ሁንዳና ባሇቤታቸው ሇአካባቢ ጥበቃ በሚሰጡት ሌዩ
ትኩረት የተገኙት ጥቅሞች ምንዴን ናቸው?
5. ‹‹ባሇቤታቸው›› በሚሇው ቃሌ ውስጥ ያሇውን ቅጥያ
ሇይታችሁ አንብቡ።

ክፌሇጊዛ ሰባት
መሌመጃ ሦስት
በ “ሀ” ሥር ያለት የምንባቡ አንቀጾች የሚያስተሊሌፈትን
መሌዕክት በ “ሇ” ሥር ከቀረቡት ውስጥ በመምረጥ አዚምደ።
ሀ ሇ
1. አንቀጽ አንዴ ሀ. አፇር እንዲይታጠብ ስሇሚሰሩ ስራዎች
2. አንቀጽ ሁሇት ሇ. የተፇጥሮ ሀብትን ስሇመንከባከብ
3. አንቀጽ ሦስት ሏ. የአካባቢ ጥበቃ በመከናወኑ ስሇተገኙ
ጥቅሞች
መ. ስሇአካባቢ ጥበቃ

65
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ ስምንት
መሌመጃ አራት
ሇሚከተለት ጥያቄዎች ትክክሇኛውን መሌስ ከቀረቡት አማራጮች
መካከሌ በመምረጥ መሌሱ።
1. አቶ ሁንዳ አንዴ ዚፌ ሲቆርጡ ስንት ችግኞችን ይተካለ?
ሀ. ምንም ሇ. አንዴ ሏ. ሁሇት መ. ሶስት
2. በእነአቶ ሁንዳ እና ወይ዗ሮ ሶሬቲ የአካባቢ ጥበቃ ስራ
የተነሳ ሕብረተሰቡ በዯስታ እንዱኖር ያስቻሇው ምክንያት
ምንዴን ነው?
ሀ. በቂ ዜናብ ማግኘቱ ሏ. ሇም አፇር ማግኘቱ
ሇ. ንጹህ አየር ማግኘቱ መ. ሁለም መሌስ ናቸው።
3. የተተከለ ችግኞች እንዱፀዴቁ ምን መዯረግ አሇበት?
ሀ. ከከብቶች ንክኪ መጠበቅ ሏ. ሇጎርፌ ማጋሇጥ
ሇ. ግዴብ መስራት መ. ሁለም መሌስ ናቸው።
4. አፇር በጎርፌ እንዲይወሰዴ ምን መዯረግ አሇበት?
ሀ. ከብቶችን ሇግጦሽ በብዚት ማሰማራት
ሇ. ዚፌ መትከሌ ማቆም
ሏ. እርከን መስራት
መ. ቁሌቁሌ ማረስ

66
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ ዗ጠኝ
መሌመጃ አምስት
የሚከተለትን ሀሳቦች በምንባቡ መሠረት ትክክሌ ከሆኑ “እውነት”
ትክክሌ ካሌሆኑ “ሀሰት” በማሇት በቃሌ መሌሱ።
1. የአፇርን እጥበት እርከን በመስራት መከሊከሌ ይቻሊሌ።
2. ወይ዗ሮ ሶሬቲ የማገድ እንጨት የሚሇቅሙት ዯረቁንና
እርጥቡን ሳይመርጡ ነው።
3. አቶ ሁንዳና ባሇቤታቸው አካባቢያቸውን የሚንከባከቡት
ሇብቻቸው ነው።
4. አቶ ሁንዳ ከሚቆርጡት ዚፌ ይሌቅ የሚተክለት ችግኝ
ቁጥሩ ይበሌጣሌ።

ክፌሇጊዛ አስር

መሌመጃ ስዴስት
በምዴብ "ሀ" ሥር ከምንባቡ ሇወጡት ቃሊት ተመሳሳይ ፌቻቸውን
ከምዴብ "ሇ" መርጣችሁ አዚምደ።
ሀ ሇ
1. ሀብት ሀ. መባረር
2. መሰዯዴ ሇ. ተዋሃዯ
3. ሌምሊሜ ሏ. የዴንጋይ ካብ
4. ተሊበሰ መ. ግንኙነት
5. እርከን ሠ. ንብረት

67
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

6. ንክኪ ረ. ዴርቀት
ሰ. አረንጓዳነት

ክፌሇጊዛ አስራ አንዴ

መሌመጃ ሰባት
ቀዯም ሲሌ በምዕራፌ ሁሇት ስሇቀሇም መዋቅርና ምዕሊዴ
የተማራችሁትን በማስታወስ የሚከተለትን ቃሊት በምዕሊዴ ዯረጃ
በመነጠሌና በማጣመር ዴምፅ በማሰማት አንብቡ።
ነጣጥል ማንበብ አጣምሮ ማንበብ
1. ችግኝ-ኦች-ም ችግኞችም
2. የ-ዯረቅ-ኧ-ው-ን የዯረቀውን
3. በ-ተሞሌ-ኣ-በ-ት በተሞሊበት
4. ህብረት- ኧ- ሰብ-ኡ ህብረተሰቡ
5. አካባቢ-ይ-ኣችን-ን አካባቢያችንን

ትምህርት አራት፡መፃፌ
በዙህ ትምህርት ሥር የአንቀፅ ኃይሇቃሌ ሇይታችሁ ትፅፊሊችሁ፤
ሆሄያትን በትክክሌ በመሰዯር ቃሊት ትፅፊሊችሁ፤ ዴምፀት
አመሊካቾችን በዓረፌተነገር ውስጥ ትጠቀማሊችሁ።

ክፌሇጊዛ አስራ ሁሇት


ተግባር አራት

ሀ. ካሁን በፉት በምዕራፌ አንዴ ስር በአንቀፅ ውስጥ ስሇሚገኙ


ዓረፌተነገሮች መማራችሁ ይታወሳሌ። በዙህም መሠረት “አካባቢ
68
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ጥበቃ" በሚሇው ፅሐፌ ውስጥ ያለትን የአንቀፅ አንዴ፣ ሁሇትና


ሶስት ኃይሇቃልች ሇይታችሁ ፃፈ።
ሇ. ከዙህ በታች ከቀረበው አንቀጽ ውስጥ ሃይሇቃሌ እና ዗ርዚሪ
ዓረፌተነገሮችን ሇይታችሁ አመሌክቱ።
ችግኞች እንዯቦታው ሁኔታ በመስመር ወይም ያሇመስመር
በአመቺ ቦታ ሊይ ይተከሊለ። ቦታው አመቺ ከሆነ የመስመር
አተካከሌን መምረጥ የተሻሇ ይሆናሌ። በአብዚኛው ሇተከሊ
የምንጠቀመው ቦታ ሁለም ጎኖች እኩሌ የሆኑ አራት ማዕ዗ናዊ
መስመር አተካከሌ ዗ዳ ነው። በተጨማሪም ሁሇቱ ጎኖች እኩሌ
የሆኑ ሶስት ማዕ዗ናዊና ስዴስት ማዕ዗ናዊ አተካከሌን መጠቀም
ይቻሊሌ። ችግኞችን በመስመር መትከሌ ወዯፉት ሇመንከባከብ
የሚዯረገውን ጥረት ቀሊሌ ያዯርጋሌ።

ክፌሇጊዛ፡ አስራ ሦስት

ተግባር አምስት

ሇ. መምህራችሁ የሚያነቡሊችሁን ቃሊት ሆሄያቸውን በትክክሌ


በመሰዯር በዯብተራችሁ ፅፊችሁ ሇመምህራችሁ አሳዩ።
መሌመጃ ስምንት
ሏ. የሚከተለትን ዴምፀት አመሊካች ቃሊት በዓረፌተነገር ውስጥ
አስገብታችሁ አሳዩ። ተገቢ የሆኑትን ሥርዓተነጥቦች
ሇመጠቀም ሞክሩ።
እሰይ እግዙኦ ወይኔ
ጎሽ ዗ራፌ ወይጉዴ
ምሳላ፡ አቤት! ምን ያህሊሌ!

69
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ አስራ አራት


ትምህርት አምስት፡ ቃሊት
በቃሊት ትምህርት ሥር ሇቃሊት መዜገበቃሊዊ ፌች ትሰጣሊችሁ፤
በፅሁፌ ውስጥ ያለትን ቃሊት እያዯናችሁ ታሳያሊችሁ።
መሌመጃ ሰባት
ከዙህ በታች ያለት ቃሊት ቀዯም ሲሌ ስሇአካባቢ ጥበቃ በቀረበው
ምንባብ ውስጥ ያሊቸውን አውዲዊ ፌች ግሇፁ።
1. መነመነ 4. ቁሳቁስ 7. ጠባይ
2. ታጥቦ 5. ይተካለ 8. ሇቆ
3. ሇም 6. እርከን 9. ተሊበሰ

ክፌሇጊዛ አስራ አምስት


መሌመጃ ስምንት
በሰንጠረዡ ውስጥ የቀረቡት ሀሳቦች ምንባቡ ውስጥ ባለት አንዴ
አንዴ ቃሌ የተወከለ ናቸው። በዙህም መሠረት ቃልቹን በማሰስ
ሇይታችሁ አውጡና አመሌክቱ።

ሏሳቦች መሌስ
1. የምግብ ማብሰያ ወይም መቀቀያ ማገድ
2. የቀሇም ዓይነት
3. ሇም አፇር በጎርፌ እንዲይታጠብ የሚሰራ
4. በክረምት ወራት የሚተከለ
5. የዜናብ እጦት የሚያስከትሇው
6. ከተግባር፣ ከሌምዴ የተገኘ ዕውቀት

70
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ትምህርት ስዴስት፡ ሰዋስው


በሰዋስው ትምህርት ሥር ነጠሊ ቁጥርና ብዘ ቁጥር ያሊቸውን
ስሞች ሇይታችሁ ትፅፊሊችሁ።
ክፌሇጊዛ አስራ ስዴስት

ማስታወሻ
ነጠሊና ብዘ ቁጥር ስሞች
ነጠሊ ቁጥር ስም፡ አንዴ ብቻ የሆነን ስም የሚያመሇክት ነው።
ብዘ ቁጥር ስም፡ ከአንዴ በሊይ የሆነ ስም የሚያመሇክት ነው።
ምሳላ፡ የነጠሊ ቁጥር ስም የብዘ ቁጥር ስም
ሌጅ ሌጆች
በሬ በሬዎች
ቃሌ ቃልች/ቃሊት

መሌመጃ ዗ጠኝ
ሀ. በሚከተለት ዓረፌተነገሮች ውስጥ ያለትን ነጠሊ ቁጥር ስሞችና
ብዘ ቁጥር ስሞች ከስራቸው በማስመር ሇይታችሁ አመሌክቱ።
በአንዴ ዓረፌተነገር ውስጥ ከአንዴ በሊይ ስሞች ሉኖሩ
ይችሊለ።
ምሳላ፡ ዯኖች ሇዜናብ መኖር ምክንያት ናቸው።
1. የተተከለ ችግኞች እንዱፀዴቁ መንከባከብ ያስፇሌጋሌ።
2. ታታሪ ገበሬ ችግኝ ይተክሊሌ።
3. በሏምላና በነሏሴ ወራት ኃይሇኛ ዜናብ ይጥሊሌ።
71
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

4. ከብቶች ዕፅዋት ያበሊሻለ።


5. ዯን ከተጨፇጨፇ የደር እንስሳት ይሰዯዲለ።

ክፌሇጊዛ አስራ ሰባት


መሌመጃ አስር
ሇ. ሇሚከተለት የነጠሊ ቁጥር ስሞች የብዘ ቁጥር ስሞቻቸውን
ፃፈ።ምሳላ፡ ፌየሌ- ፌየልች
ተራ ቁ. ነጠሊ ቁጥር ስም የብዘ ቁጥር ስም
1. ዚፌ
2. መፅሏፌ
3. ቦታ
4. ከብት
5. ሀገር

ክፌሇጊዛ አስራ ስምንት


መሌመጃ አስራ አንዴ
ሏ. ሇሚከተለት የብዘ ቁጥር ስሞች ነጠሊ ቁጥር ስሞቻቸውን
ፃፈ።
ምሳላ፡ እንስሳት - እንስሳ

ተራ ቁ. የብዘ ቁጥር ስም የነጠሊ ቁጥር ስም


1. አካባቢዎች
2. ቃሊት
3. ችግሮች
4. መምህራን
5. ሏረጋት

72
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ምዕራፌ ስዴስት፡
አዯንዚዥ ዕጾችና ንጥረነገሮች

የሚጠበቁ ውጤቶች
ከዙህ ምዕራፌ ትምህርት በኋሊ፡-
 አዯገኛ ዕጾችን ማስወገጃ መንገድችን በተመሇከተ አዲምጣችሁ
ትረዲሊችሁ፤
 የቀረበሊችሁን ጽሁፌ አውዴ ትተነብያሊችሁ፤
 አንዴን ጽሁፌ ሇመረዲት ምሌክቶችን፣ መግሇጫዎችንና
ወካዮችን ታነባሊችሁ፤
 የዓረፌተነገር መሸጋገሪያዎችን ትገነ዗ባሊችሁ፤
 ቃሊትን ታጎሇብታሊችሁ፤ ፌቻቸውን ትናገራሊችሁ።

ክፌሇጊዛ አንዴ
ትምህርት አንዴ፡ ማዲመጥ
በዙህ ትምህርት ስር አዲምጣችሁ እንዴትረደ የሚያግዘ ጽሐፌ፣
መሌመጃና ተግባሮች ቀርበዋሌ። በመሆኑም በተሰጣችሁ ትዕዚዜ
መሰረት ስሩ።

73
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ትምባሆ ማጨስ

የቅዴመማዲመጥ ጥያቄዎች
1. ከሊይ ከቀረበው ምስሌ የተረዲችሁትን ተናገሩ።
2. በአካባቢያችሁ ሱስ ያስይዚለ ተብሇው የሚታወቁ ዕጾች ምን
ምን ናቸው?
3. እንዯትምባሆና ጫት ያለ ዕጾች እንዳት ጉዲት ያዯርሳለ?

የማዲመጥ ጊዛ ጥያቄዎች
የሚከተለትን ጥያቄዎች እያዲመጣችሁ በጽሐፌ መሌሱ።
1. በትምባሆ ውስጥ የሚገኙት ንጥረነገሮች________፣
_______እና ______ ናቸው።
2. ትምባሆ በጤና ሊይ የሚያስከትሊቸው ጉዲቶች______፣
______፣ _______፣ _____እና _____ ናቸው።
74
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ ሁሇት

የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች


መሌመጃ አንዴ
ከዙህ በታች የቀረቡትን ጥያቄዎች በአዲመጣችሁት ጽሐፌ
መሰረት በቃሌ መሌሱ።
1. ትምባሆ ሱስ የሚያስይ዗ው እንዳት ነው?
2. በትምባሆ ውስጥ የሚገኙት ጎጂ ኬሚካልች ወዯሰው አካሊት
የሚገቡት ምን ሲሆን ነው?
3. የኒኮቲንን፣ የካርቦን ሞኖኦክሳይዴን እና የታርን አንዴነትና
ሌዩነት አብራሩ።

ክፌሇጊዛ ሶስት

ተግባር አንዴ

ቀጥል ያለትን ተግባራት በቡዴናችሁ ከተወያያችሁባቸው


በኋሊ በተወካችሁ አማካኝነት ሇክፌሌ ተማሪዎች አቅርቡ።
1. ትምባሆ ሇሰውነት ጎጂ መሆኑ እየታወቀ በብዘ ሰው
የሚጨሰው ሇምንዴነው?
2. በአዯንዚዥ ዕጾች የሚከሰቱትን ጉዲቶች መከሊከሌ አስፇሊጊ
የሆነው ሇምን ይመስሊችኋሌ?

75
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ አራት

መሌመጃ ሁሇት
ሀ. በአዲመጣችሁት ጽሐፌ መሰረት ሇሚከተለት ቃሊት አውዲዊ
ፌች በጽሐፌ ስጡ።

1. ያቃውሳሌ 5. ሱስ
2. እንዱያመነጭ 6. ማስያዜ
3. ምት 7. እጾች
4. በሚጨስ 8. ንጥረነገሮች

ሇ. በመቀጠሌ በምዕራፌ ሁሇት ስሇቀሇም የተማራችሁትን


በማስታወስ ከዙህ በታች የቀረቡትን ቃሊት በቀሇም
ከፊፌሊችሁ አሳዩ።

1. ጎጂ 4. መንገዴ 7. ሌብስ
2. አሳ 5. መንግስት
3. አፌ 6. አበባ

ክፌሇጊዛ አምስት

ትምህርት ሁሇት፡ መናገር


ከዙህ በታች በሱስ አስያዥ ጉዲዮች ዘሪያ እንዴትናገሩ የሚያግዜ
ተግባር ስሇቀረበሊችሁ በትዕዚዘ መሰረት ስሩ።

76
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ተግባር ሁሇት

ሀ. እንዯትምባሆ ሁለ ቡና እና ሻይ ሱስ እንዯሚያሲዘ
ይታወቃሌ። በመሆኑም በነዙህ ውስጥ ያለ ንጥረነገሮችን
ምንነታቸውን እና ጉዲታቸውን ከተሇያዩ ምንጮች መረጃ
በማሰባሰብ የቃሌ ዗ገባ አ዗ጋጅታችሁ ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ
ተናገሩ።

ሇ. በአካባቢያችሁ እንዯሌማዴ ተዯርገው ሇመዜናኛነት ጥቅም ሊይ


እየዋለ ያለ ዕፅዋት ካለ ጉዲታቸውን አስረደ።

ትምህርት ሶስት፡ ማንበብ


ክፌሇጊዛ ስዴስት

በዙህ ትምህርት ሥር ምንባብ ቀርቦሊችኋሌ። ምንባቡን


እያነበባችሁ የአንቀጾቹን ዋና ዋና ሀሳቦች ማስታወሻ ትይዚሊችሁ።
ከዙያም ከምንባቡ ሇወጡ የተሇያዩ ጥያቄዎች ተገቢ መሌስ
ትሰጣሊችሁ።

ቅዴመንባብ ጥያቄዎች
ምንባቡን ከማንበባችሁ በፉት ቀጥል ሇቀረቡ ጥያቄዎች ተገቢ
መሌስ ስጡ።
1. ጫት የሚመረተው ሇምን ይመስሊችኋሌ?
2. ስሇጫት ጥቅምና ጉዲት ምን የሰማችሁት ነገር አሇ?

77
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ጫት
ጫት ሱስ ከሚያስይዘ ዕጽዋት አንደና በአገራችን በስፊት
የሚመረት ነው። እንዯገቢ ምንጭ ሆኖ ስሇሚያገሇግሌ ከጓሮ
ጀምሮ በሰፊፉ ማሳዎች ሊይ ይመረታሌ። ጫት በውስጡ በሚገኙ
ንጥረነገሮች ምክንያት ሱስ የማስያዜ ከፌተኛ አቅም አሇው።
ተጠቃሚዎቹ ሇየብቻም ሆነ በቡዴን ይቅማለ።

ጫት ሇአገራችን ገበሬዎች ከፌተኛ የገቢ ምንጭ በመሆኑ በዙህ


ረገዴ ያሇው ጠቀሜታ ከፌተኛ ነው። በአንጻሩ ዯግሞ ሱስ አስያዥ
በመሆኑ የሚያዯርሰውም ጉዲት ከፌ ያሇ ነው። በተሇምድ ጫት
የሚቃመው በቤት ውስጥ ወይም ገሇሌ ባለ ቦታዎች በቡዴን
በጨዋታ ታጅቦ በመሆኑ የሥራ ጊዛን ያባክናሌ። አምራቹ
ሲቅም የሥራ ጊዛውን ከማባከን አሌፍ ማግኘት የነበረበትን ገቢም

78
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ይቀንስበታሌ። ላልች ቃሚዎችም ቢሆኑ ሇላልች ጠቃሚ ጉዲዮች


ሉውሌ የሚችሇውን ገን዗ብ ማባከናቸው ግሌጽ ነው።
የንባብ ጊዛ ጥያቄዎች
1. እስካሁን ካነበባችሁት ምን ተረዲችሁ?
2. በቀጣይ የምታነቧቸው አንቀጾች ስሇምን የሚያወሱ
ይመስሊችኋሌ?
ጫት ጉዲት እንዲሇው እየታወቀ ጥቅም ብቻ እንዲሇው አዴርገው
የሚወስደ ወገኖች አለ። እነዙህ ወገኖች ሇጫት ጠቃሚነት
እንዯዋና ምክንያት የሚያቀርቡት የገቢ ምንጭ መሆኑንና
አዜናኝነቱን ነው። በእርግጥ የጫት አምራቾች ጫትን ተክሇው
ከተወሰነ ጊዛ በኋሊ ሇምርት ያዯርሳለ። ምርቱንም ገበያ ሊይ
በማዋሌ ገቢያቸውን ያሳዴጉበታሌ። ምርቱ ከተነሳ በኋሊም ተክለ
የማቆጥቆጥ ባህርይ ስሊሇው የተሻሇ ምርት እያስገኘ ይሄዲሌ።
በዙህ መሌክ ምርቱ እየጨመረ መሄደ አምራቹን የተሻሇ ኑሮ
እንዱኖር ሉያዯርግ ይችሊሌ።
በአንጻሩ ዯግሞ የጫት ተጠቃሚ እየበዚ መሄዴ የሱሰኞች ቁጥር
እየጨመረ እንዱሄዴ ያዯርጋሌ። እነዙህም ሰዎች ሇሥራ
ከመትጋት ይሌቅ ሱሳቸውን ሇማርካት ጊዛያቸውን ያሇአግባብ
እንዱያባክኑ ያዯርጋሌ። ይህ ዯግሞ የሰዎችን የማምረት አቅም
በመቀነስ ሇዴህነት ይዲርጋሌ፤ ሇጤናም ጠንቅ ይሆናሌ።
በተሇይም ነፌሰጡር ሴቶች ጫት ሲቅሙ በሽለ እዴገት ሊይ
ያሇው ተጽእኖ የከፊ ይሆናሌ። ጡት ሲያጠቡም የጫቱ አነቃቂ
79
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ንጥረነገሮች በእናት ጡት በኩሌ ወዯህጻኑ በመግባት በህጻኑ


እዴገት ሊይ ተጽእኖ ያሳዴራለ። የስኳር በሽታና የዯም ግፉት
ያለባቸው ሰዎች የሚወሰዶቸውን መዴኃኒቶችንም ውጤታማ
እንዲይሆኑ ያዯርጋሌ።
(ከተሇያዩ ጽሁፍች ሀሳብ ተወስድ ሇክፌለ ትምህርት እንዱስማማ ተዯርጎ የተ዗ጋጀ)

ክፌሇጊዛ ሰባት
መሌመጃ ሶስት
ሀ. ሇሚከተለት ጥያቄዎች ትክክሇኛ የሆኑ መሌሶችን በቃሌ
ሰጡ።
1. የጫትን ጉዲት እና ጥቅም ግሇጹ።
2. ጫት የሚመረተው በአብዚኛው ሇምን ዓሊማ ነው?
3. ቃሚዎች በቡዴን ሆነው የሚቅሙት ሇምን ይመስሊችኋሌ?
4. ‹‹የጫት ተክሌ የማቆጥቆጥ ባህርይ አሇው›› ሲባሌ ምን
ሇመግሇጽ ታስቦ ይመስሊችኋሌ?

ክፌሇጊዛ ስምንት

ሇ. በምንባቡ መሰረት ቀጥል የቀረቡት ሀሳቦች ትክክሌ ከሆኑ


“እውነት” ትክክሌ ካሌሆኑ ‹‹ሏሰት›› በማሇት ከመሇሳችሁ በኋሊ
ምክንያቱን አስረደ።

1. ጫት ሱስ ማስያዜ የሚችሇው ሲታይ ማራኪ በመሆኑ ነው።


2. እንዯአንዲንድቹ ሃሳብ ጫት ሰዎችን የማዜናናት አቅም
አሇው።

80
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

3. የጫት ምርት ቢታገዴ በአገሪቱ ኢኮኖሚ ሊይ የሚዯርስ


ተጽእኖ ሉኖር ኣይችሌም።
4. የጫት ተጠቃሚ ቁጥር እየበዚ መሄዴ ሇሱሰኞች መብዚት
ምክንያት ይሆናሌ።
5. ጫትን መጠቀም ዴብርትን ሇ዗ሇቄታው ሉያስወግዴ መቻለ
በጥናት ተረጋግጧሌ።
ክፌሇጊዛ ዗ጠኝ

ትምህርት አራት፡ መጻፌ


ቀጥል የመፃፌ ክሂሊችሁን እንዴታዲብሩ የሚያግዘ ተግባሮችና
መሌመጃ ስሇቀረበ በተሰጣችሁ ትዕዚዝች መሰረት ስሩ።

ተግባር ሶስት

ሀ. በቡዴን በመሆን በሚከተለት ጥያቄዎች ሊይ በመወያየት


የዯረሳችሁበትን ዴምዲሜ በማስታወሻችሁ ሊይ ፃፈ።
 ሱስ የሚያስይዘ እጾች የሚመሳሰለባቸውና የሚሇያዩባቸው
ነጥቦች ምን ምን ናቸው?
 የቡና እና የሻይ ሱስ ከጫትና ከትምባሆ ሱስ በምን
ይሇያሌ?
ክፌሇጊዛ አስር

ሇ. ቀጥል በቀረቡት መነሻ ሀሳቦች ሊይ ተመስርታችሁ አጫጭር


ጽሐፍችን አ዗ጋጁና ሇመምህራችሁ አሳዩ።

1. ሱሰኛ መሆን በማሕበረሰብ ዗ንዴ ተቀባይነት ያሳጣሌ።


81
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

2. የቡና ሱስ ከጫት ሱስ የተሻሇ ነው።


3. “ማንኛውም ሰው ከሱስ ነጻ አይዯሇም” የሚሇው ሀሳብ
የተሳሳተ እንዯሆነ የሚያምኑ ወገኖች አለ። ሀሳቡን
በመቃወም ወይም በመዯገፌ ፃፈ።

ክፌሇጊዛ አስራ አንዴ


መሌመጃ አራት
ቀጥል ባሇው አንቀጽ ውስጥ የሚገኙ መሸጋገሪያ ቃሊትና ሏረጋት
ሇይታችሁ ፃፈ።

ጫት መቃም ሇብዘ ሰዎች ምቾት ካሇመስጠቱም በሊይ አካሊዊና


ስነሌቦናዊ ችግሮችን ያስከትሊሌ። ይህም የስሜት መሇዋወጥን
ያመጣሌ፤ የዯም ግፉትን ይጨምራሌ፤ ሥርዓተአተነፊፇስን
ያፊጥናሌ። በተጨማሪም አሊስፇሊጊና መቋጫ የላሇው ወሬን
ሇማውራት ያነሳሳሌ። ከዙህም በሻገር ሇብዘ ዓይነት ያሌተሇመደና
ቅቡሌነት ሇላሊቸው ባህሪያት ያጋሌጣሌ። በተሇይም በወጣቶች
ሊይ የዯም ግፉትን ሉያመጣ ይችሊሌ። እንዱሁም ከፌተኛ የራስ
ምታትን፣ የዯም ወዯጭንቅሊት መፌሰስን፣ የሌብ በሽታን፣ የሳንባ
ችግሮችንና የጉበት መበሊሸትን ሉያስከትሌ ይችሊሌ።

ክፌሇጊዛ አስራ ሁሇት


ተግባር አራት

ቀጥል ያሇውን ኃይሇቃሌ የሚ዗ረዜሩ ዓረፌተነገሮችን በመሸጋገሪያ


ሏረጎች ተጠቅማችሁ በማያያዜ አንዴ አንቀጽ ጻፈ።
82
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

እንጀራን ሇመጋገር ሌንከተሊቸው የሚገቡ ሂዯቶች አለ።


በመጀመሪያ …በመቀጠሌ…ከዙያም…በመጨረሻም…።

ክፌሇጊዛ አስራ ሶስት


ትምህርት አምስት፡ ቃሊት
በዙህ ትምህርት ቃሇትን በመጠቀም ዓረፌተ ነገሮችን
የምንመሰርትበት፤ ሇተሇያዩ ቃሊት አውዲዊ ፌች እንዴትሰጡ
የሚያስችሊችሁ ተግባሮች ስሇቀረቡ በትኩረት ስሩ።
መሌመጃ አምስት
ሀ. ቀጥል በቀረቡት ቃሊት ዓረፌተነገሮች መስርቱ።
1. መቃም 6. ማባከን
2. ሱስ 7. ማጎሌበት
3. ባህርይ 8. ቀረጥ
4. ዕፀዋት 9. አ዗ቅት
5. ማቆጥቆጥ 10. ተመጽዋች
ክፌሇጊዛ አስራ አራት

ሇ. ከሚከተለት ቃሊት መርጣችሁ በክፌት ቦታዎቹ ውስጥ


በማስገባት አንቀጹን አሟለ።
ቢፇስ ጥርግራጊ ከቆሻሻ
ቅር መውረጃ
ጤንነት ፌሳሽ
አካባቢን–––– መጠበቅ የራስን–––– መጠበቅ
የማይመስሊቸው ብዘ ሰዎች አለ። አንዲንድች የግቢያቸውን ––
83
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

–– ሰብስበው ከአጥራቸው ውጪ ባገኙት ቦታ ይጥሊለ።


አንዲንድቹ ዯግሞ በውሀ –––– ቦዮችና በመንገዴ ዲር
ሇመዴፊት–––– አይሊቸውም። የሌብስ እጣቢ ––––
ከቦይ ወጥቶ አስፊሌት ሊይ –––– ፣ የእግር መንገዴ
ቢጨቀይ፣ ጎዴጓዲ ስፌራ ቢጠራቀም ግዴ የማይሰጣቸው አለ።

ክፌሇጊዛ አስራ አምስት

ትምህርት ስዴስት፡ ሰዋስው


በዙህ ትምህርት ስር የቃሌ ክፌሊቸው ስምና ግስ የሆኑትን
በዓረፌተነገር ውስጥ እንዴትጠቀሙ የሚያስችሎችሁ መሌመጃዎች
ቀርበዋሌ። ስሇሆነም ጥያቄዎቹን በተሰጣችሁ ትዕዚዝች መሰረት
በትኩረት ስሩ።

ማስታወሻ
ስም ማሇት የሰው፣ የእንሰሳት እና የነገሮች መጠሪያን
የሚገሌጽ ነው።
ምሳላ፡ ቶሊ ፣ ግርማ ፤ አንበሳ፣ ዚፌ፣ ቤት
ግስ ማሇት ዴርጊትን፣ መሆንና እና መኖርን የሚገሌጽ ነው።
ምሳላ፡ ጠረገ፣ ነው፣ አሇ

መሌመጃ ስዴስት
ከሊይ የቀረበውን ማስታወሻ መነሻ በማዴረግ ቀጥል የቀረቡትን
ቃሊት ስም ወይም ግስ በማሇት ሇይታችሁ መዴቡ፡፡
ሌብስ ወረቀት ወንበር
በሊ ጎበኘ ሰጠ
84
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

አጠና ገበረ ገመዲ


ገዚ መጽሀፌ ጨረቃ
ክፌሇጊዛ አስራ ስዴስት

ከታች ባሇው ምሳላ መሠረት በአንቀጹ ውስጥ ያለትን ስሞችና


ግሶች ሇዩ። ከዙያም በቃሊቱ ዓረፌተነገሮች መስርቱ።
ምሳላ፡ ወተት (ስም)፣ ያሌፊሌ(ግስ)
ዓረፌተነገር፡ ሇማህበረሰቡ ከፊብሪካዎች የሚቀርበው ወተት ብዘ
ሂዯቶችን ያሌፊሌ።

የሾሊ ወተት ፊብሪካ የሚሸጠው ወተት ህዜብ ዗ንዴ ከመዴረሱ


በፉት ብዘ ሂዯቶችን ያሌፊሌ። በመጀመሪያ ወተቱ በፊብሪካው
ውስጥ ካለ ሊሞችና በአዱስ አበባና በዘሪያዋ ከሚገኙ ገበሬዎች
ይሰበሰባሌ። ይህ የተሰበሰበው ወተት በትሊሌቅ የብረት ጋኖች
ተሞሌቶ ሇፊብሪካው ይቀርባሌ። ከዙያም ፊብሪካው ተቀብል ወዯ
ማፌያ ጋን ውስጥ ይገሇብጣሌ። ቀጥልም በተወሰነ የሙቀት ሌኬት
ውስጥ በማፌሊት ክሬሙ እንዱሇይ ይዯረጋሌ። በመጨረሻም
ወተቱ ታሽጎ ሇገበያ ያቀርባሌ።

ክፌሇጊዛ አስራ ሰባት


መሌመጃ ሰባት
ሀ. በሳጥን ውስጥ የቀረቡትን ስሞች ተጠቅማችሁ የተጓዯለ
ዓረፌተነገሮችን አሟለ።
ዜሆን መጽሏፌ አምፖሌ ዯን ዳዳሳ ኮምፒውተር

85
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

1. ጓዯኛዬ ––– ቀድ መሇሰሌኝ።


2. ––– የደር እንሰሳ ነው።
3. ––– የሰውን ሌጅ ስራ የሚያቀሌ ዗መናዊ የኤላክትሮኒስ
መሳሪያ ነው።
4. የአባይ ትሌቁ ገባር ወንዜ––– ነው።
5. የገዚሁት 60 ሻማ––– ተቃጠሇ።

ክፌሇጊዛ አስራ ስምንት

ሇ. የሚከተለትን የተጓዯለ ዓረፌተነገሮች በተገቢ ግሶች አሟለ።


1. ኑሮ በጣም_________________።
2. እህቴ የኮሮና መከሊከያ_______________።
3. ወታዯሩ ወዯ ጦር ሜዲ_______________።
4. ነጋዳዎቹ የተጨማሪ እሴት ታክስ______።
5. ተማሪዎቹ በ዗መቻ ችግኝ___________ ።

86
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ምዕራፌ ሰባት፡ ምግብ

የሚጠበቁ ውጤቶች
ከዙህ ምዕራፌ ትምህርት በኋሊ፡-
 በሚዯመጠው ነገር ውስጥ የሚገኙ ሀሳቦችን
ታወዲዴራሊችሁ፤ ታነጻጽራሊችሁ፤
 ስርዓተነጥቦችን ሇይታችሁ ትጠቀማሊችሁ፤
 ሑዯታዊ ትንተና አንቀጽን ታነባሊችሁ፤ ትጽፊሊችሁ፤
 የቃሊትን መዜገበቃሊዊ ፌች ትሰጣሊችሁ፤
 የሚቆጠሩና የማይቆጠሩ ስሞችን በመሇየት ትጠቀማሊችሁ፤
 ተ዗ውታሪ ያሌሆኑ ቃሊትን ሇማንበብ የምዕሊዲዊ ትርጉም
እውቀታችሁን ትጠቀማሊችሁ።

ትምህርት አንዴ፡ ማዲመጥ


በዙህ ትምህርት ስር “ውኃ” በሚሌ ርዕስ የቀረበ ጽሁፌን
ታዲምጣሊችሁ። አዲምጣችሁም የቀረበውን መሌመጃና ተግባር
በትእዚዝቹ መሰረት ትሰራሊችሁ።
ክፌሇጊዛ አንዴ

ውኃ
የቅዴመማዲመጥ ጥያቄዎች
1. በቀን ስንት ብርጭቆ ውኃ እንዯምትጠጡ ሇክፌሌ

87
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ጓዯኞቻችሁ ተናገሩ።
2. በቂ ውኃ መጠጣት ምን ጥቅም አሇው ትሊሊችሁ?
3. "እንሽርሽሪት" የሚሇውን ቃሌ ፌች ገምቱ።

የማዲመጥ ጊዛ ጥያቄዎች
1. አምስት የውኃ ጥቅሞችን ዗ርዜሩ።
2. ምግብ ሳይበሊ ሲቆይ የሚከሰት የአፌ ጠረንን በምን
መከሊከሌ ይቻሊሌ?

ክፌሇጊዛ ሁሇት

የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች


መሌመጃ አንዴ
የሚከተለትን ጥያቄዎች በአዲመጣችሁት መሰረት በቃሌ መሌሱ።
1. እያንዲንደ ሰው በቀን ምን ያህሌ ውኃ መጠጣት አሇበት?
2. የምግብ እንሽርሽሪት የሚቀሊጠፌበት ሂዯት በውኃ ባይስተካከሌ
ምን ችግር ሉፇጠር ይችሊሌ?
3. በአዲመጣችሁት ጽሐፌ ውስጥ “ሆኖም፣ እንዱያውም፣
በመሆኑም፣ በተጨማሪም እና ከዙህም ላሊ” የሚለ ቃሊትና
ሏረጋት ጥቅም ሊይ ውሇዋሌ። በመሆኑም እነዙህ ቃሊትና
ሏረጋት ምን በመባሌ ይታወቃለ ? አገሌግልታቸውስ ምንዴን
ነው?

88
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ ሶስት
መሌመጃ ሁሇት
ሀ. ሇሚከተለት ጥያቄዎች በአዲመጣችሁት ጽሐፌ መሰረት
ከተሰጡት አማራጮች ውስጥ ትክክሇኛውን መሌስ ምረጡ።
1. የዯማችን ሥርዓተ ዜውውር የተቀሊጠፇ የሚሆነው በምን
ምክንያት ነው?
ሀ. በምግብ ስሌቀጣ ሰበብ ሏ. በቂ ውኃ በመጠጣት
ሇ. አብዚኛው ክፌሌ ውኃ በመሆኑ መ. ምግብን አሌሞ በመዋጥ
2. በአንዲንዴ ምግቦች ውስጥ የሚገኙት ንጥረነገሮች ከሰውነት
ውስጥ ማስወገዴ የሚያስፇሌገው ሇምንዴን ነው?
ሀ. ክምችታቸውን ሇመቀነስ
ሇ. ሰውነታችንን ስሇሚጎደ
ሏ. ተፇሊጊ ስሊሌሆኑ
መ. መርዚምነታቸውን ሇመቀነስ
3. ከሚከተለት ሏሳቦች ትክክሌ ያሌሆነው የቱ ነው?
ሀ. ውኃ ሇምግብ ስሌቀጣ እምብዚም አስፇሊጊ አይዯሇም።
ሇ. በአንዲንዴ ምግቦች ውስጥ መርዚማ ባህርይ ያሊቸው ንጥረ
ነገሮች አለ።
ሏ. ውኃ ከምግብ ክፌልች አንደ ነው።
መ. ውኃ መጠጣት ሇውፌረት ምክንያት ሉሆን አይችሌም።
4. የውኃ ጥቅም ያሌሆነው የቱ ነው?
ሀ. ቁመት እንዲይጨምር መቆጣጠር
89
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ሇ. የዯም ዜውውርን ማቀሊጠፌ


ሏ. ጎጂ ንጥረነገሮችን ማስወገዴ
መ. የቆዲን ውበት መጠበቅ
ክፌሇጊዛ አራት

ሇ. ከዙህ በታች የቀረቡትን ሃሳቦች በምሳላው መሰረት


በማወዲዯርና በማነጻጸር ግሇጹ።

ምሳላ፡ ኮምፒውተር እና የጽህፇት መኪና


ኮምፒውተር እና የጽህፇት መኪና ሁሇቱም ሇመጻፌ ያገሇግሊለ።
(ማወዲዯር)

ኮምፒውተር ከጽህፇት ስራ ውጪ በርካታ ተግባራትን ሲያከናውን


የጽህፇት መኪና ግን ሇጽህፇት ተግባር ብቻ ያገሇግሊሌ።
(ማነጻጸር)
1. ክረምት እና በጋ
2. የቤት እንስሳት እና የደር እንስሳት
3. ውሃ መጠጣት እና አሇመጠጣት
4. የየብስ እና የአየር መጓጓዣ

ክፌሇጊዛ አምስት
ትምህርት ሁሇት፡ መናገር
በዙህ ትምህርት ስር የመናገር ክሂሊችሁን እንዴታዲብሩ
የሚያግዘ የተሇያዩ ተግባሮች እና ማስታወሻ የቀረበሊችሁ ስሇሆነ
በትዕዚዝቹ መሰረት ስሩ።

ተግባር አንዴ 90
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

የምግብ ባሇሙያን ወይም ላሊ ሰው ስሇውኃ ጠቀሜታ ጠይቃችሁ


ያገኛችሁትን መሌስ ተራ በተራ ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ ተናገሩ።

ክፌሇጊዛ ስዴስት

ተግባር ሁሇት
ቀጥል በተሰጠው ማስታወሻ ሊይ ተመስርታችሁ በቡዴናችሁ
በመሆን የምግብ ጠቀሜታ በሚሌ ርዕስ ሏሳብ ተሇዋወጡ።
ከዙያም የተስማማችሁበትን በተወካያችሁ አማካኝነት ሇክፌሌ
ተማሪዎች በንግግር አቅርቡ።

ማስታወሻ
በንግግር ጊዛ ትኩረት ሌታዯርጉባቸው የሚገቡ ነጥቦች፡-
1. ንግግር የምታዯርጉበትን ርዕሰጉዲይ ማወቅ፣
2. ርዕሰጉዲዩ ከያዚቸው ነጥቦች ውስጥ የበሇጠ ጠቃሚ ነው
የምትለትን አሳጥራችሁ መያዜ፣
3. ነጥቦቹን በቅዯም ተከተሌ ማስቀመጥ፣
4. የአዴማጮችን ችልታ መገመት፣
5. ግሌጽ የሆኑ ቃሊትን ተጠቅሞ መናገር፣
6. የአዴማጮችን ትኩረት እየተከታተለ መናገር፣
ንግግራችሁን ስትጨርሱ አዴማጮችን ማመስገን ናቸው።

91
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ ሰባት

ተግባር ሶስት

ሀ. ቀጥል በቀረቡት መነሻ ሀሳቦች ሊይ ተመስርታችሁ በቃሌ


ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ ተራ በተራ ተናገሩ።
1. ውኃ የመጠጣት ጠቀሜታ
2. ወተት መጠጣት የሚያ዗ወትሩ ሰዎች በቂ ውኃ መጠጣት
የሚያስፇሌጋቸው ሇምን እንዯሆነ

ክፌሇጊዛ ስምንት
ተግባር አራት

የውኃ አጠቃቀምን በተመሇከተ በቡዴናችሁ ተወያዩና


የዯረሳችሁበትን በተወካያችሁ አማካኝነት ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ
አቅርቡ።

ማስታወሻ
 ውይይት ስታዯርጉ አንዴ አወያይ ሉኖራችሁ ይገባሌ።
ክፌሇጊዛ
 በመወያያ ርዕሳችሁ ሊይ ሀሳብ የምትሰጡት አወያዩን዗ጠኝ
ትምህርት ሶስት፡ መሆኑን
አስፇቅዲችሁ ማንበብማወቅ ይጠበቅባችኋሌ።
በዚ ያለ ሀሳቦች
በዙህ ትምህርት እንዱንሸራሸሩ
ስር ምግብ ሀሳባችሁን
በሚሌ ርዕስ ምንባብ አጠር
፣ መሌመጃዎች
አዴርጋችሁ
እና ተግባር አቅርቡ። ስሇዙህ በተሰጡት ትዕዚዝች መሰረት
ቀርበውሊችኋሌ።
ስሩ። አንደ የተናገረውን ሀሳብ መዴገም ጥቅም ስሇላሇው
በአዱስና መቅረት በላሇበት ነጥብ ሊይ አትኩሩ።
 ላሊው ሀሳብ ሲሰጥ ጥሩ አዴማጭ ሁኑ።

92
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ቅዴመንባብ ጥያቄዎች
የሚከተለትን ጥያቄዎች በቃሌ መሌሱ።

93
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

1. ከሊይ ካለት ምስልች ምን ተረዲችሁ?


2. አንዴ ሰው በቂ ምግብ ካሊገኘ ምን ጉዲት ይገጥመዋሌ?
3. የተመጣጠነ ምግብ ማሇት ምን ማሇት ይመስሊችኋሌ?

ምግብ
በላሊው ዓሇም በቤት ውስጥ የሚ዗ጋጁ ምግቦችን መመገብ
የሥሌጣኔና የጤንነት ምሌክት ተዯርጎ መታሰብ ከጀመረ ዋሌ
አዯር ብሎሌ። በሀገራችን እምብዚም ግምት የማንሰጣቸው ቢሆኑም
የተሇያዩ ምግቦች በብዚት ይገኛለ። ከነዙህም ውስጥ የተጠበሰ
በቆል፣ ቆል፣ ንፌሮና የመሳሰለትን መብሊት የተሇመዯ ነው።
እነዙህ ምግቦች ብዚት ያሊቸውን የተሇያዩ ንጥረነገሮች ይ዗ዋሌ።

በቤት ውስጥ የሚ዗ጋጁ ምግቦች ከአሰራር ቅሇትና ከወጪ አንጻር


የተሻለ ናቸው። ሇምሳላ ዴንች እንዯሌብ በሚገኝበት አገር
በቀሊለ ገዜቶና ቀቅል መብሊት ሲቻሌ አንዲንድቹ የታሸገ ዴንች
ጥብስ ከሱቅ ገዜተው ሲበለ እናያሇን። በውዴ ዋጋ ገዜተን
ከምንበሊው የታሸገ የዴንች ጥብስ ይሌቅ፣ በቤታችን የምና዗ጋጀው
የዴንች ቅቅሌ የተሻሇ ነው። ቡሊ እና የገብስ ቂጣ እንዯ ሌብ
በሚገኝባት አገር እየኖርን ሌጆቻችንን በታሸገ ደቄት መዯሇሌ
አስገራሚ ነው። በአገራችን የሚመረተው የኑግ ዗ይት ከደባይ
ከሚመጣው ይበሌጥ መሻለንም ማወቅ ተገቢ ነው።

94
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

የንባብ ጊዛ ጥያቄዎች
1. በአገራችን ______፣_____፣____ እና የመሳሰለትን መብሊት
የተሇመዯ ነው።
2. በአገራችን የሚመረተው____ ከደባይ ከሚመጣው
ይበሌጥ መሻለን ማወቅ ተገቢ ነው።

ባህሊዊ ምግቦችን አመጣጥነን፣ ሇሌጆች በሚጣፌጣቸውና


በሚስባቸው መንገዴ በማቅረብ እንዱመገቡ ማዴረግ ይቻሊሌ።
ሇምሳላ የገብስ ቂጣ ሇዓይን በሚያምር መሌኩ ከተ዗ጋጀ
ሇተመጋቢው ጣፌጦ ይበሊሌ። ከጤፌ ወይም ከስንዳ ቂጣ
የሚ዗ጋጀው ጨጨብሳ ዯግሞ ማጣፇጫ ተዯርጎበት ከተሰራ
ተመራጭና የተመጣጠነ ይሆናሌ። እንዱሁም በሥርዓት የተገነፊ
የበቆል ገንፍ ሇዓይን ከመሳቡም በሊይ ጣፊጭና ሇጤና ተስማሚ
ምግብ ነው። ከዙህም ላሊ ከአጃ የሚሰራው አጥሚት ወይም ሾርባ
የተጎዲን ሰውነት በመጠገን ተወዲዲሪ የሇውም። በተሇይ በጥሩ
ሁኔታ የተቆሊ የገብስ ቆል በቅቤ ወይም በመጠነኛ ዗ይትና
በበርበሬ ታሽቶ ሲቀርብ በፌቅር ይበሊሌ። ከሌዩ ሌዩ እህልች
ከተፇጨ ደቄት የሚ዗ጋጅ ጭብጦም ከተቻሇ ቅቤ ቢጨመርበት
የተሻሇ ተመጣጣኝ ምግብ ይሆናሌ።

በሀገራችን የተመጣጠነ ንጥረነገር ያሊቸው ላልች የምግብ


ዓይነቶችም አለ። ከነዙህም አንደ ቆጮ ነው። ቆጮ ከእንሰት
ተክሌ የሚ዗ጋጅ ምግብ ሲሆን በውስጡ ሇሰውነት እጅግ ጠቃሚ
95
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

የሆኑ የተሇያዩ ንጥረነገሮችን የያ዗ ነው። እንዱሁም ከሌዩ ሌዩ


የእህሌ ዗ሮች ከሚ዗ጋጁ ማባያዎች ጋር የሚቀርበው እንጀራም
ከፌተኛ ጠቀሜታ ያሇው ምግብ ነው። በመሆኑም እንጀራ
የተመጣጠነ ንጥረነገር በማግኘት ውስጥ ከፌተኛ አስተዋጽኦ
አሇው።

በአጠቃሊይ የተሇያዩ የምግብ አይነቶች ይገኛለ። እነዙህ ምግቦች


ሇሰውነት ግምባታም ሆነ ሇጤና ጠቀሜታ ያሊቸው ናቸው።
ስሇሆነም ምግቦቹን ሇይቶ ከላልች ምግቦች ጋር ጎን ሇጎን
መመገብ ምግብን ሇማመጣጠን ይረዲሌ። በመሆኑም በአገራችን
በተሇያዩ ስፌራዎች ያለትን የምግብ አይነቶች አጥንተን፣ አንደን
ካንደ ጋር እያዋሀዴን ጥቅም ሊይ እንዱውለ ማዴረግ አስፇሊጊ
ነው።
(ኦሮሚያ ክሌሌ ትምህርት ቢሮ፣ አማርኛ እንዯ ሁሇተኛ ቋንቋ ሰባተኛ ክፌሌ ተሻሽል
የተወሰዯ)

የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች


መሌመጃ ሶስት
ሀ. የሚከተለትን ጥያቄዎች በምንባቡ መሰረት በጽሁፌ መሌሱ።
1. በሌዩ ሌዩ የእህሌ ዗ሮች ከሚ዗ጋጁ ማባያዎች ጋር ሲበሊ
ጠቀሜታ ያሇው ምግብ ምንዴነው?
2. ‹‹ የጤንነትና የስሌጣኔ አመጋገብ… ›› ሲሌ ምን ማሇቱ
ነው?
3. ‹‹ሇዓይን የሚማርክ ምግብ›› ሲሌ ምን ማሇቱ ነው?
96
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

4. የተጎዲን ሰውነት በመጠገን ተወዲዲሪ የሇውም የተባሇው


የትኛው የምግብ አይነት ነው?
5. በቤታችን የምና዗ጋጀው የዴንች ቅቅሌ የተሻሇ ነው ተብል
የተወዲዯረው ከየትኛው የምግብ አይነት ጋር ነው?
6. በአንቀጽ አንዴ፣ በአራተኛው አረፌተ ነገር ውስጥ
“እነዙህ” የሚሇው የሚገሌጸው ምንን ነው?

ክፌሇጊዛ አስር

ሇ. የሚከተለትን ሏሳቦች በምንባቡ መሰረት ትክክሌ ከሆኑ


“እውነት” ትክክሌ ካሌሆነ “ሏሰት” ካሊችሁ በኋሊ ምክንያቱንም
ጻፈ።
1. በአገራችን የተጠበሰ በቆል፣ ቆልና ንፌሮ በቤት ውስጥ
የሚ዗ጋጁ ምግቦች ናቸው።
2. በአገራችን ያለ ምግቦች አስፇሊጊ ንጥረነገሮችን የያዘ
ናቸው።
3. ቆጮ ከእህሌ የሚ዗ጋጅ የምግብ አይነት ነው።
4. ምግቦችን ሇያይቶ ጎን ሇጎን መመገብ ምግብን የተመጣጠነ
ያዯርጋሌ።
5. በቤት ውስጥ የሚ዗ጋጁ ምግቦች ሇአሰራር የማያስቸግሩና
አነስተኛ ወጪ የሚጠይቁ ናቸው።

97
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ አስራ አንዴ

ሏ. ቀጥል በቀረበው ሰንጠረዥ ውስጥ ከምንባቡ በተረዲችሁት


መሰረት የቀረቡትን ምግቦች ዗መናዊ ወይም ባህሊዊ በማሇት
መዴቡ።
ገንፍ ባህሊዊ
የተወቀጠ ኑግ
የደባይ ዗ይት ዗መናዊ
የገብስ ቂጣ
የባቄሊ ንፌሮ
ጨጨብሳ
የታሸገ ደቄት
አጥሚት
ጭብጦ
የታሸገ የዴንች ጥብስ
የተቀቀሇ ዴንች
እንጀራ

ክፌሇጊዛ አስራ ሁሇት


ተግባር አምስት

በቤት ውስጥ በሚ዗ጋጅ ምግብና በፊብሪካ በሚመረት ምግብ


መካከሌ ስሊሇ አንዴነትና ሌዩነት መረጃ በመሰብሰብ ፅፊችሁ
ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ አንብቡሊቸው።
98
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ አስራ ሶስት


ትምህርት አራት፡ መጻፌ
በዙህ ትምህርት ክፌሌ አንቀጾች እንዴትጽፈ እና ስርዓተነጥቦችን
በቦታቸው እንዴትጠቀሙ የሚረደ ተግባሮችና መሌመጃዎች
ቀርበዋሌ። ስሇሆነም በትእዚዝቹ መሰረት ስሩ።

ማስታወሻ
ስርዓተነጥቦች
ስርዓተነጥቦች አንዴን ጽሁፌ በተገቢው መንገዴ እንዴናነብ
ይረደናሌ። የስርዓተነጥቦችን አጠቃቀም ማወቅ ስንጽፌ
በተገቢው ቦታ አስገብተን አንባቢን ከማዯናገር እናዴናሇን።
ከነዙህም ስርዓተነጥቦች የተወሰኑት ቀጥሇው ቀርበዋሌ።
1. አራት ነጥብ(።) በዓረፌተነገር መጨረሻ ሊይ ይገባሌ።
ምሳላ፡ ገመቹ ጎበዜ ተማሪ ነው።
2. ነጠሊ ሰረዜ(፣) በሚ዗ረ዗ሩ ነገሮች መሃሌ ይገባሌ።
ምሳላ፡የእህሌ አይነቶች ጤፌ፣ በቆል፣ ማሽሊ፣ ስንዳና
ወ዗ተ. ናቸው።
ጥያቄ ምሌክት(?) ጥያቄያዊ ከሆኑ ወይም ምሊሽ ከሚፇሌጉ
ዓረፌተነገሮች ቀጥል ይገባሌ። ምሳላ፡ አገርህን ትወዲሇህ?

99
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

መሌመጃ አራት
ማስታወሻውን መሠረት አዴርጋችሁ ከዙህ በታች በቀረቡት
ዓረፌተነገሮች ውስጥ የተጓዯለትን ስርዓተነጥቦች አሟለ።
1. እናቴ ከገበያ ቲማቲም ቃሪያ ጎመን እና ሽንኩርት ገዚች
2. ዚሬ ከትምህርት ቤት የቀረው ማን ነው
3. ውጪ ሀገር የሄዯችው እህቴ የእጅ ስሌክ አሌባሳት ገን዗ብና
ሽቶ ሊከችሌኝ
4. ከኮቪዴ በሽታ ራሳችንን እንዳት እንከሊከሊሇን

ክፌሇጊዛ አስራ አራት

ተግባር ስዴስት

ከዙህ በታች የቀረበውን ምሳላ መሠረት አዴርጋችሁ ከተሰጡት


ርዕሶች መካከሌ አንደን በመምረጥ አንቀጽ ጽፊችሁ
ሇመምህራችሁ አሳዩ።
ምሳላ
በቅዴሚያ የታረዯው ድሮ ከታጠበ በኋሊ ዴስት ይጣዴና
ሽንኩርት ይጨመራሌ። ሽንኩርቱ የሞቀ ውሃ ጠብ እየተዯረገበት
አጋም እስኪመስሌ ይማሰሊሌ። ከዙያም ዗ይት እንዲያንስ ወይም
እንዲይበዚ ተመጥኖ ሽንኩርቱ ሊይ ይጨመራሌ። የማጣፇጫ
ቅመሞችና የተመጠነ በርበሬ ይታከሌና ሽንኩርቱ በዯንብ
እስኪበስሌ ዴረስ ይቁሊሊሌ። በመቀጠሌም የተበሇተው ስጋ በቢሊዋ

100
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

እየተከረከረ ዴስቱ ውስጥ በመጨመር ይማሰሊሌ። ከዙህ በኋሊ


ከግማሽ ጭሌፊ ያሊነሰ ቅቤና የማስተካካያ ቅመሞች ይጨመራለ።
በመጨረሻም ምጥኑ መስተካከለ ይቀመስና ዴስቱ እንዯተጣዯ
በጋሇው ምዴጃ ሊይ እንዱቆይ ይዯረጋሌ። ይህም ወጡ እየተጨሇፇ
እስኪበሊ ዴረስ ቅባቱ አንዲይረጋ ያዯርገዋሌ።
(ከ8ኛ ክፌሌ የአማርኛ መማሪያ መጽሏፌ፣ 1990 ተሻሽል የተወሰዯ።)

1. የቡና አፇሊሌ
2. የገንፍ እህሌ አ዗ገጃጀት
3. የጠሊ አጠማመቅ

ክፌሇጊዛ አስራ አምስት

ትምህርት አምስት፡ ቃሊት


በዙህ ትምህርት ስር ተ዗ውታሪ ያሌሆኑ ቃሊትን የምእሊዴ
ትርጉሞቹን እውቀት ሇመጠቀም የሚያስችሎችሁ መሌመጃዎች
ቀርበውሊችኋሌ። በመሆኑም በተሰጣችሁ ትእዚዜ መሰረት ስሩ።
መሌመጃ አምስት
ሀ. ቀጥል የቀረቡ ምእሊድችን (ቅጥያዎችን) ሉያስጠጉ የሚችለ
ቃሊትን በምሳላው መሰረት አፌሌቁ።
ሚዚናዊ
ባህሊ

ምሳላ
-ኣዊ
ሰማያዊ መንፇሳ

዗መናዊ

101
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
1. -ኣማ 4. -ነት
2. -ኣም 5. -ኢያ
3. -ኧኛ 6. -ኢ
ክፌሇጊዛ አስራ ስዴስት

ሇ. ከዙህ በታች ሇቀረቡት ቃሊት መዜገበቃሊት በመጠቀም


ፌቻቸውን ከሰጣችሁ በኋሊ ዓረፌተነገር መስርቱባቸው።
ጭብጦ ሌጅ ገንፍ
ደቄት ዗ር ስንዳ
ውሃ ዗ይት ገበሬ

ክፌሇ ጊዛ አስራ ሰባት

ትምህርት ስዴስት፡ ሰዋስው


በዙህ ትምህርት ክፌሌ ስሇሚቆጠሩና ስሇማይቆጠሩ ስሞች
ማስታወሻ ቀርቦሊችኋሌ።መሌመጃዎችና ተግባሮችም ተሰጥተዋሌ።
በመሆኑም በቀረበሊችሁ ትእዚዝች መሰረት ስሩ።

ማስታወሻ
ስም ሇአንዴ ነገር መጠሪያነት የሚውሌ ቃሌ ነው። ስሞች
የሚቆጠሩና የማይቆጠሩ ተብሇው በሁሇት ይከፇሊለ።
ምሳላ፡ ሰው፣ በሬ፣ ብርጭቆ፣ ዚፌ፣ ወ዗ተ. የሚቆጠሩ ስሞች
ሲሆኑ፣ ስኳር፣ አሸዋ፣ አፇር፣ ጤፌ ወ዗ተ. የማይቆጠሩ ስሞች
ናቸው።
አማርኛ

መሌመጃ ስዴስት
ሀ. ቀጥል የቀረቡትን ስሞች የሚቆጠሩ ወይም የማይቆጠሩ
በማሇት መዴቡ።
አገር
ደቄት
ሌጅ
዗ይት
ገበሬ
ውሃ

ክፌሇጊዛ አስራ ስምንት

ሇ. የሚቆጠሩና የማይቆጠሩ ስሞችን አምስት አምስት ጻፈ።

103
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ምዕራፌ ስምንት፡ የደር እንስሳት

የሚጠበቁ ውጤቶች
ከዙህ ምዕራፌ ትምህርት በኋሊ፡-
 የተማራችሁትን ውስብስብ የቀሇም መዋቅሮች እንዳት
እንዯምታጣምሩ አዲምጣችሁ ትረዲሊችሁ፤
 ውስብስብ የቃሊት መዋቅሮችን ታነባሊችሁ፤
 አንቀጽን በማወዲዯርና በማነጻጸር ተረዴታችሁ
ትጽፊሊችሁ፤
 የሥነ-ምዕሊዲዊ ፌች ዕውቀታችሁን ትጠቀማሊችሁ፤
 ተሻጋሪና የማይሻገሩ ግሶችን ትጠቀማሊችሁ።

ክፌሇጊዛ አንዴ
ትምህርት አንዴ፡ ማዲመጥ
በዙህ ትምህርት ክፌሌ “ስጋ በሌ የደር እንስሳት” የሚሌ
የማዲመጥ ጽሁፌን በመጠቀም የቀረቡትን ተግባሮችና
መሌመጃዎች ስሩ።

የቅዴመማዲመጥ ጥያቄዎች
1. በአካባቢያችሁ የምታውቋቸውን ስጋ በሌ የደር እንስሳት
዗ርዜሩ።
2. የእንስሳቱን ጉዲትና ጥቅም ምን እንዯሆነ ግሇፁ።

104
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

የማዲመጥጊዛ ጥያቄዎች
1. ስጋ በሌ እንስሳት ብዘውን ጊዛ የሚታወቁት––– ነው።
2. ስጋ በሌ የደር እንስሳት ከ––– እንስሳት ጋር ሲወዲዯሩ
በአብዚኛው በክብዯትም ሆነ በመጠን ከፌተኛ ናቸው።
3. የስጋ በሌ የደር እንስሳት ጠንካራ ጥፌራቸው ሇ––– እና
ሇ–––– ያገሇግሊቸዋሌ።
ክፌሇጊዛ ሁሇት

የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች


መሌመጃ አንዴ
ሀ. ቀጥሇው የቀረቡትን ጥያቄዎች ባዲመጣችሁት ጽሁፌ
መሰረት በቃሌ መሌሱ።

1. የአብዚኛዎቹ ስጋ በሌ እንስሳት መሇያ ባህሪ ምንዴነው?


2. ስጋ በሌ እንስሳት መብሊት የሚፇሌጉትን እንስሳ እንዳት
አዴርገው ይይዚለ?
3. ስጋ በሌ እንስሳት ሰሇባዎቻቸውን የመያዜ ችልታ እንዳት
አዴርገው ያዲብራለ?
4. ሀይሇኛ የሚባለት ስጋ በሌ እንስሳት ምን ምን ናቸው?
5. ‹‹ሰሇባዎች …›› ሲሌ ምን ማሇት ነው?

105
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ
ክፌሇጊዛ ሶስት

ሇ. ባዲመጣችሁት ጽሁፌ መሰረት ከዙህ በታች የቀረቡት ሀሳቦች


ትክክሌ ከሆኑ ”እውነት” ትክክሌ ካሌሆኑ “ሏሰት” በማሇት
በቃሌ መሌሱ።

1. ስጋ በሌ እንስሳት ሇሰው ሌጆች ስጋት አይዯለም።


2. ስጋ በሌ እንስሳትን አናሳና ከፌተኛ በማሇት ይከፇሊለ።
3. ስጋ በሌ እንስሳት ሰሇባቸውን ሳይሞት በቁሙ ግጠው
ስሇሚጨርሱ ምዴባቸው ምንጊዛም አውሬ ነው።
4. ስጋ በሌ እንስሳት እንዯማንኛውም እንስሳ ይቆጠራለ።
5. ከፌተኛ ስጋ በልች በአብዚኛው ውሻ መሳይ ናቸው።
ክፌሇጊዛ አራት
ያዲመጣችሁትን ጽሁፌ መሰረት በማዴረግ ሇሚከተለት ቃሊት
ተመሳሳይ ፌች በቃሌ ስጡ።

1. አስፇሪ 6. ሰሇባ
2. ተሌዕኮ 7. ደር
8. አናሳ
3. ስሌ
9. ማ዗ናጋት
4. ገሽሌጠው 10. መጋጥ
5. ብሌህነት
ክፌሇጊዛ አምስት
ተግባር አንዴ

በቡዴናችሁ በመሆን ስጋ በሌና ሳር በሌ የሆኑትን እንስሳት


በመሇየት ስሇአካሊቸው እና ስሇባህሪያቸው ተወያይታችሁ
በተወካያችሁ አማካኝነት ሇክፌለ ተማሪዎች አስረደ።

106
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ ስዴስት

ትምህርት ሁሇት፡ መናገር


በዙህ ትምህርት ክፌሌ የመናገር ክሂሊችሁን ሇማዲበር
የሚያስችሎችሁ የተሇያዩ ተግባሮችና መሌመጃዎች
ቀርበውሊችኋሌ። ስሇዙህ በትዕዚዝቹ መሰረት ስሩ።

ተግባር ሁሇት

1. በቡዴናችሁ በመሆን ከሊይ በምስለ የምትመሇከቷቸው


እንስሳት ስማቸውን፣ የሰውነት መጠናቸውን፣ ዴርጊታቸውን

107
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

እና ባህሪያቸውን በተመሇከተ ተወያይታችሁ በተወካያችሁ


አማካኝነት ሇክፌሌ ተማሪዎች በቃሌ አቅርቡ።
2. እንስሳቱ የሚያሰሙትን ዴምጽ አስመስሊችሁ ሇጓዯኞቻችሁ
አሰሙ።
መሌመጃ ሁሇት
ቀጥል ያለትን እንስሳት ስጋ በሌ ወይም ሳር በሌ በማሇት
መዴባችሁ ማብራሪያ ስጡ።
አነር ጅብ ጉሬዚ
ሸሇምጥማጥ አጋ዗ን አንበሳ
ዴኩሊ ቀጭኔ ጦጣ
ዜንጀሮ ጥርኝ ነብር

ክፌሇጊዛ ሰባት

ትምህርት ሶስት፡ ማንበብ


በዙህ ትምህርት ክፌሌ “የደር እንስሳት” በሚሌ ርዕስ ምንባብ እና
መሌመጃ ቀርቦሊችኋሌ። በመሆኑም መሌመጃዎቹን በትዕዚዝቹ
መሰረት ስሩ።

የቅዴመንባብ ጥያቄዎች
1. የደር እንስሳት የሚጠበቁበት ስፌራ ምን ይባሊሌ?
2. የደር እንስሳት ሇምን ይጠቅማለ ብሊችሁ ታስባሊችሁ?
3. በሀገራችን ብርቅዬ እንስሳት የሚባለት የትኞቹ ናቸው?

108
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

የደር እንስሳት
በሀገራችን ካለት የደር እንስሳት አንበሳ፣ ነብር፣ ቀበሮ፣ ጅብ
ወ዗ተ… በስተቀር ላልች በርከት ያለ ሌዩ ሌዩ ዓይነት የደር
እንስሳት እንዲለ ሇብዘ ሰዎች ግሌጽ አይዯሇም። በሰሜን
ምሥራቅ የሚኖረው ሕዜብ በዯቡብ ኢትዮጵያ የሚገኙትን እንዯ
ኒያሊና ብሆር ያለት እንስሳት ምን እንዯሚመስለ አያውቅም።
እንዱሁም በምሥራቅና ዯቡብ ያለት ኢትዮጵያውያን በሰሜን
የሚገኙትን እንዯዋሉያና ጭሊዲ ዜንጀሮ ያለ ብርቅዬ እንስሳት
እንዲለ እምብዚም አይገነ዗ቡም። ኢትዮጵያ ሰፉ አገር በመሆኗ
ከአንደ ክሌሌ ወዯላሊው መሄዴ ቀሊሌ አይዯሇም። ሇዙህ ነው
በአንደ ክሌሌ ያሇውን የደር እንስሳ ሀብት የላሊው ክሌሌ ሕዜብ
ማየትና ማወቅ የሚሳነው።

ብዘ ሰዎች ብርቅዬ የደር እንስሳት በተሇያየ አካባቢ እንዯሚገኙ


በውሌ አያውቁም። ሇምሳላ በሰሜን ተራራ አካባቢ የሚኖር ሕዜብ
ዋሌያ የሚባሇውን የደር ፌየሌ በየጊዛው ስሇሚያየው ይህ እንስሳ
በመሊው ኢትዮጵያ የሚገኝ ይመስሇዋሌ። እንዱሁም ከኢትዮጵያ
በስተቀር በላሊ አገር አሇመኖሩን ቢነግሩት ማመን ያስቸግረዋሌ።
ስሇሆነም ይህ እንስሳ ሇኛ ምን ያህሌ ብርቅ እንዯሆነ መገመት
ይሳነዋሌ። እያንዲንደን የደር እንስሳ ዗ር እየተንከባከብን
በመጠበቅ ፇንታ እያዯንን እንገሊሇን። ይህም ባይሆን እያባረርን
ከዴንበራችን ወጥተው ወዯላሊ አገር እንዱሰዯደ እናዯርጋሇን።

109
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

በዙህ ሁኔታ በሀገራችን የእንስሳቱ ዜርያ ቀጣይነት እንዲይኖራቸው


የምናዯርገው ስሇእንሰሳቱ ያሇን እውቀት በማነሱ ምክንያት ነው።

የንባብ ጊዛ ጥያቄዎች
1. በአገራችን የሚገኙ የደር እንስሳት _____፣ _____፣ ____፣
_____፣ _____፣ _____፣ _____፣ _____፣_____፣ _____
ወ዗ተ. ናቸው።
2. በኢትዮጵያ ብቻ የሚገኙ ብርቅዬ የደር
እንስሳት_____፣_____፣ _____፣_____ እና _____ናቸው።

በቀዴሞ ጊዛ ሰዎች ሇራሳቸው ዜና እንጂ ሇደር እንስሳት


የሚያዯርጉት እንክብካቤ አነስተኛ ነበር ። አንበሳ፣ ነብር፣ ዜሆንና
አውራሪስ መግዯሌ ምን ያህሌ ጀብዴ ይጨምር እንዯነበር
የሚነገርሊቸው ገዴሌና የሚገጠምሊቸው ግጥም ይታወቅ ነበር።
አሁን ግን በላሊው አገር ሲሆን እንዯምናየው ሕዜቡ እየተማረና
እየተራቀቀ ሲሄዴ ከመግዯሌ ይሌቅ እንስሳው ምን እንዯሚመስሌ፣
ባህርይው እንዳት እንዯሆነና የአኗኗሩን ሁኔታ መመራመርና
መገን዗ብ እየመረጠ መጥቷሌ። ስሇዙህም በጥይት ከመምታት
ይሌቅ በካሜራ ፍቶግራፌ ማንሳት ጀምሯሌ። አሇዙያም ጫካ
ሇጫካ እየተሸልከልከ የአራዊቱን ግሊዊ ስሜትና ማሕበራዊ ኑሮ
የመሳሰለትንም በመገን዗ብ ሕሉናውን ሇማርካት እየተጠቀመባቸው
ነው። ደር ሄድ እንስሳቱን ማየት ከሚሰጠውም ዯስታ የበሇጠ

110
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

የእንስሳው ስም ምን እንዯሆነ ማወቅና ከላልች የሚሇይባቸውን


ምሌክቶች ማወቅ ያስችሊሌ።

የአገራችን ሰዎች ስሇደር እንስሳትና ስሇሚያስፇሌጋቸው


እንክብካቤ ያሊቸው ዕውቀት አነስተኛ ነው። የደር እንስሳት
የትኖቹ እንዯሆኑ፣ አንደ ከላሊው የሚሇየው እንዳት እንዯሆነና
ስሜቱና ባህርይው ምን እንዯሚመስሌ ብናውቅ መጀመሪያ
ሇተፇጥሮ ያሇን በጎ ስሜት ይጨምራሌ። በዙህም ሊይ ዯግሞ
የደር እንስሳቱ ዜርያ ቀጣይ እንዱሆን በሚዯረገው ጥንቃቄ ሁለ
በሙለ ፇቃዯኝነት ሇመሳተፌ ያስችሇናሌ። የደር እንስሳት
ዯህንነት የሚጠበቀው በመንግስት ሕግ ብቻ ሳይሆን በህዜቡም በጎ
ፇቃዴ ጭምር ነው።
(ፌሰሃ ሃይሇመስቀሌ (ድ/ር) ታሊሊቅ የደር እንስሳት በኢትዮጵያ፣ 2011 ሇትምህርቱ
እንዱሆን ተዯርጎ የተወሰዯ)

ክፌሇጊዛ ስምንት

የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች


መሌመጃ ሶስት
ሀ. የሚከተለትን ጥያቄዎች በምንባቡ መሰረት በተሟሊ
ዓረፌተነገር በጽሁፌ መሌሱ።
1. የደር እንስሳትን አስመሌክቶ ሇብዘ ሰዎች ግሌጽ አይዯሇም
የተባሇው ምንዴነው?
2. በሰሜኑ አገራችን ያለትን የደር አራዊትን በላልች ክሌልች
ያለ ነዋሪዎች የማያውቁት ሇምን ይመስሊችኋሌ?
111
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

3. ሕዜቡ ሇደር እንስሳት ያሇው ግንዚቤ ተቀይሮ ከማዯን ሀሳቡን


የቀየረው ከምን የተነሳ ነው?
4. “ሰዎች ሇራሳቸው ዜና እንጂ…” ሲሌ ምን ሇማሇት ፇሌጎ ነው?
5. “በላሊ አገር አሇመኖሩን ቢነግሩት…” የተባሇው ማነው?
6. “የደር እንስሳቱ ዜርያ ቀጣይ እንዱሆን…” ሲሌ ምን ማሇቱ
ነው?
ክፌሇጊዛ ዗ጠኝ

ሇ. በምንባቡ መሰረት ቀጥል የቀረቡት ሀሳቦች ትክክሌ ከሆኑ


”እውነት ”ትክክሌ ካሌሆኑ ”ሏሰት ” በማሇት በምክንያት
አስዯግፊችሁ በጽሏፌ መሌሱ።

1. ብዘዎች ስሇደር እንስሳት ያሊቸው ግንዚቤ አነስተኛ ነው።


2. የደር ፌየሌ ወይም ዋሌያ በሰሜን ተራራ አካባቢ በሚኖር
ሕዜብ ዗ንዴ ይበሌጥ ይታወቃሌ።
3. በጣም ከታወቁት እንስሳት ውጭ በርከት ያለ ሌዩ ሌዩ
እንስሳት በአገራችን እንዯሚገኙ ብዘ ሰዎች አያውቁም።
4. የአገራችን የደር እንስሳትን ከነባህሪያቸው ማወቅ ሇተፇጥሮ
ያሇን በጎ ስሜት ሊይ ምንም አይጨምርም።
5. እንዯአንበሳ ያለትን የደር እንስሳት መግዯሌ ዴሮ ሇገዲዮቹ
ሙገሳ ያስገኝ ነበር።

ትምህርት አራት፡ መጻፌ


በዙህ ትምህርት ክፌሌ አወዲዲሪና አነጻጻሪ አንቀጽ ሉያጽፊችሁ
የሚያስችሌ ተግባር ቀርቧሌ። በመሆኑም በትእዚዘ መሰረት ስሩ።

112
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ አስር

ተግባር ሶስት

ማስታወሻ

ማወዲዯር እና ማነጻጸር፡ ስታወዲዴሩ በሁሇት ነገሮች መካከሌ

ያለትን ተመሳሳይ ነጥቦች እያነሳችሁ ትጽፊሊችሁ። ስታነጻጽሩ


ዯግሞ ሌዩነታቸው ሊይ ታተኩራሊችሁ።

ሀ. ቀጥል በቀረቡት መነሻ ሀሳቦች ታግዚችሁ ከ25 ቃሊት ባሊነሰ


አወዲዲሪ አንቀጽ ጻፈ።
አንበሳና ነብር ስጋ በሌ እንስሳት በመባሌ ይታወቃለ። ሁሇቱም…
ሇ. ቀጥል በቀረቡት መነሻ ሀሳቦች ታግዚችሁ ከ25 ቃሊት ባሊነሰ
አነጻጻሪ አንቀጽ ጻፈ።
አጋ዗ን ሳር በሌ ሲሆን፣ ነብር ግን ስጋ በሌ የደር እንስሳ ነው።
አጋ዗ን… ነብር…
ክፌሇጊዛ አስራ አንዴ

ትምህርት አምስት፡ ቃሊት


በቀጣይ ሇቃሊት ተመሳሳይ ፌች እንዴትሰጡ የሚያግዘ
መሌመጃዎች ቀርበዋሌ። በመሆኑም በትዕዚዝቹ መሰረት ስሩ።

113
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

መሌመጃ አራት
ሀ. ከዙህ በታች ሇቀረቡት ቃሊት ተመሳሳይ ፌቻቸውን ከሰጣችሁ
በኋሊ ዓረፌተነገር መስርታችሁ ሇመምህራችሁ አሳዩ። ቃሊቱ
ቅርጻቸውን ሉቀይሩ ይችሊለ።
ምሳላ፡
አዯፇጠ፡ ሥጋ በሌ እንስሳት ሰሇባቸውን አዴፌጠው በመያዜ
ይታወቃለ።
1. ብርቅዬ 4. ገዴሌ
2. መሰዯዴ 5. ጀብዴ
3. ቅርስ
ክፌሇጊዛ አስራ ሁሇት

ሇ. ከዙህ በታች የቀረበውን የቃሊት ጽንሰ ሀሳብ ንዴፌ ካሟሊችሁ


በኋሊ በንዴፈ መሰረት ዓረፌተነገር መስርቱ።

የደር እንስሳት

ውሻ መሳይ ዴመት አስተኔ

ቀበሮ
ነብር
ረሮ
bbb
ምሳላ
ቀበሮ ውሻ መሳይ የደር እንስሳ ነው።

114
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ አስራ ሶስት


ሏ. ቀጥል ሇቀረቡት ቃሊት ተመሳሳይ ፌቻቸውን ከሰጣችሁ በኋሊ
ዓረፌተነገሮችን መስርታችሁ ሇመምህራችሁ አሳዩ። ቃሊቱ
ቅርጻቸውን ሉቀይሩ ይችሊለ።

ምሳላ፡
አዯፇጠ፡ ሥጋ-በሌ እንስሳት ሰሇባቸውን አዴፌጠው በመያዜ
ይታወቃለ።
ብርቅዬ ጀብዴ
መሰዯዴ አራዊት
ዜርያ ደር
ገዴሌ መራቀቅ
መሽልክልክ

ክፌሇጊዛ አስራ አራት

ትምህርት ስዴስት፡ ሰዋስው


በዙህ ትምህርት ክፌሌ ቃሊትን በምዕሊዴ እንዴትከፊፌለ፣
በመስራች ምዕሊድች አዲዱስ ቃሊትን እንዴትመሰርቱ፣ ተሻጋሪና
የማይሻገሩ ግሶችን እንዴትሇዩ የሚረዶችሁ መሌመጃዎች
ቀርበዋሌ። ስሇዙህ በትዕዚዝቹ መሰረት በትኩረት ስሩ።

መሌመጃ አምስት

ቀጥል ያለትን ቃሊት በተሰጠው ምሳላ መሰረት ቃሊትን በምዕሊዴ


ከፊፌሊችሁ አሳዩ።

115
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ምሳላ፡ አውሬዎቹን - አውሬ- ኦች- ኡ- ን


1.በጊዛያቸው
2. አንበሳዎቹ
3. ዴንበራችን
4. በጨዋታው
5. አሇመኖሩን

ክፌሇጊዛ አስራ አምስት


መሌመጃ ስዴስት
ሀ. ቀጥል በቀረቡት ምሳላዎች መሰረት ቃሊትን መስርታችሁ
ሇመምህራችሁ አሳዩ።
ቃሌ
1 ገዯሇ ገዲይ መግዯሌ አገዲዯሌ
2 ዗ፇነ
3 ፇሇጠ
4 ገመተ

ክፌሇጊዛ አስራ ስዴስት

ሇ. ቀጥል በቀረቡት ምሳላዎች መሰረት ቃሊትን አራብታችሁ


ሇመምህራች አሳዩ።
ምሳላ፡ ሌጅ ሌጆች፣ ሌጅትዋ፣ ሌጁ፣ ሌጄ፣ ሌጃችን፣ ሌጁን

116
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

1. ዴመት
2. በግ
3. በቅል

ክፌሇጊዛ አስራ ሰባት

ማስታወሻ
ተሻጋሪና የማይሻገሩ ግሶች
ተሻጋሪ ግስ በዓረፌተነገር ዯረጃ ሲዋቀር ዴርጊት
የሚያርፌበት ስም ወይም ተሳቢ ስማዊ ሀረግን የሚወስዴ
ግስ ነው።
ምሳላ
አሌማዜ ሽንኩርት ተከሇች።
አሌማዜ ወንዴሟን ሽንኩርት አስተከሇች።
የማይሻገሩ ግሶች ዯግሞ በዓረፌተነገር ዯረጃ ዴርጊት በባሇቤቱ
ሊይ የሚፇጸም መሆኑን የሚያሳይ ወይም ዴርጊቱ ወዯላሊ
አካሌ ያሌተሻገረ መሆኑን የሚያሳይ የግስ ዓይነት ነው።
ምሳላ
ሀ. ሌጁ ሄዯ።
ሇ. ፀሏይ ወጣች።

117
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

መሌመጃ ሰባት
ሀ. ከዙህ ቀጥል በቀረቡት ዓረፌተነገሮች ውስጥ ያለትን ተሻጋሪ
እና የማይሻገሩ ግሶችን ሇዩ።
1. ሌጁ ሞተ።
2. ሁለም ሰው ሄዶሌ።
3. ዗በኛው ላባውን ገዯሇ።
4. ትምህርትቤታችን ውዴዴር ያዯርጋሌ፡፤
5. አባቴ ሰዓት ሰጠኝ።
6. ጨረቃዋ ወጣች።
7. ኃሊፉው መኪና ገዚ።
8. አሌማዜ ችግኝ ተከሇች።
9. ሠራተኛው ብሔራዊ በዓለን አከበረ።
10. መሬቱ ሇማ።
ክፌሇጊዛ አስራ ስምንት

ሇ. ከሊይ በተሰጠው ማስታወሻ መሰረት በራሳችሁ ተሻጋሪ እና


የማይሻገሩ ግሶችን የያዘ አስር አስር ዏረፌተነገሮችን
መስርታችሁ ሇመምህራችሁ አሳዩ።

ሇምሳላ፡ አዲኙ አንበሳ ገዯሇ። (ተሻጋሪ)


አንበሳው ተገዯሇ። (ኢ-ተሻጋሪ)

118
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ምዕራፌ ዗ጠኝ፡ ባህሊዊ ጨዋታዎች

የሚጠበቁ ውጤቶች
ከዙህ ምዕራፌ ትምህርት በኋሊ፡-
 ስሇባህሊዊ ውዴዴሮችና ጨዋታዎች አዲምጣችሁ ምሊሽ
ትሰጣሊችሁ፤
 ስርዓተነጥቦችን እየተረዲችሁ ፌች በሚሰጥ መሌኩ ጥቅም
ሊይ ታውሊሊችሁ፤
 ውስብስብ የሆኑ ቀሇሞችን ታጣምራሊችሁ፤
 ዯብዲቤ ትጽፊሊችሁ፤
 የአሁን ጊዛን ሇይታችሁ ትጠቀማሊችሁ።

ክፌሇጊዛ አንዴ

ትምህርት አንዴ፡ ማዲመጥ

በዙህ ትምህርት “የገበጣ ጨዋታ” በሚሌ ርዕስ መምህራችሁ


ሲያነቡሊችሁ በትኩረት ኣዲምጡ። በመቀጠሌ የቀረቡትን የተሇያዩ
ተግባሮችንና መሌመጃዎችን ስሩ።

119
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

የገበጣ ጨዋታ

የቅዴመማዲመጥ ጥያቄዎች
1. ከሊይ ከተመሇከታችሁት ስዕሌ ምን ተረዲችሁ?
2. ስሇገበጣ ጨዋታ የምታውቁትን ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ ተናገሩ።

የማዲመጥ ጊዛ ጥያቄዎች
መምህራችሁ ሲያነቡሊችሁ እየተከታተሊችሁ ሇሚከተለት
ጥያቄዎች መሌሳቸውን በማስታወሻ ዯብተራችሁ ሊይ አስፌሩ።

1. የገበጣ ጨዋታ ብዘጊዛ በ________፣ ________ እና


በ _____ ሰዎች መካከሌ ይከናወናሌ።
2. ሇገበጣ ጨዋታ የሚያስፇሌጉ መሳሪያዎች ________፣
________ እና_____ ናቸው።
ክፌሇጊዛ ሁሇት
የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች
መሌመጃ አንዴ
ሀ. ከዙህ በታች የቀረቡትን ጥያቄዎች ባዲመጣችሁት ጽሐፌ
መሰረት በቃሌ መሌሱ።

120
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

1. ገበጣ ስንት የመጫወቻ ጉዴጓድች አለት ?


2. የተበለ ድቃዎች ወይም ጠጠሮች የሚቀመጥበት ጉዴጓዴ
ምን ይባሊሌ?
3. የገበጣ ጣውሊ በማይኖርበት አጋጣሚ ጨዋታውን
ሇመጫወት ምን ይዯረጋሌ?
4. የገበጣን ጨዋታ በየትም ስፌራ መጫወት የሚቻሇው
ሇምንዴን ነው?
5. የተሇየ የአቆጣጠር ችልታና ብሌሃት ያስፇሌጋሌ። በዙህ
ዓረፌተነገር ውስጥ የተሰመረበት ቃሌ ፌች ምንዴን ነው?
ሇ. ባዲመጣችሁት ምንባብ መሰረት ከዙህ በታች የቀረቡት ሀሳቦች
ትክክሌ ከሆኑ “እውነት” ትክክሌ ካሌሆኑ “ሏሰት” በማሇት
በቃሌ መሌሱ።

1.የገበጣ ጨዋታን ሇማሸነፌ የተሇየ የአቆጣጠር ችልታና


ብሌሃት ያስፇሌጋሌ።
2. የገበጣ ጨዋታ የእዴሜ ባሇፀጎች ብቻ የሚጫወቱት ነው።
3. የገበጣ ጨዋታ ከትውሌዴ ወዯ ትውሌዴ እየተሊሇፇ የመጣ
ባህሊዊ ጨዋታ ነው።
4. በአንዲንዴ ቤተሰቦች ወጣት ወንዴ ሲያገባ አባቱ ከሙሽሪት
ጋር እንዱጫወት የገበጣ መጫወቻ ጣውሊ ያ዗ጋጁሇታሌ።
5. የገበጣ መጫወቻ ጣውሊ ሇመያዜ አስቸጋሪ ስሇሆነ ከቦታ
ቦታ ማዚወር አይቻሌም።

121
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ ሶስት

ሏ. ባዲመጣችሁት ምንባብ መሰረት ሇሚከተለት ቃሊት ተመሳሳይ


ፌች በቃሌ ስጡ።
1. ድቃ 6. ሊሊ

2. ማንጠሌጠሌ 7. ማሸነፌ

3. መሌቀም 8. ማንቀሳቀስ

4. ቀጣይ 9. ስፌራ

5. ጉዴጓዴ 10. በርካታ

ክፌሇጊዛ አራት

ተግባር አንዴ

ሀ. በቡዴናችሁ በመሆን ጠጠሮችንና ጉዯጓድችን አ዗ጋጅታችሁ


የገበጣ ጨዋታ በመጫወት አሳዩ።
ሇ. እንዯገበጣ ጨዋታ በአካባቢያችሁ ሰዎች የሚጫወቷቸውን
ባህሊዊ የጨዋታ አይነቶች በመጠየቅ እንዳት እንዯሚጫወቱና
የጨዋታው ህግ ምን እንዯሆነ ሇክፌሌ ተማሪዎች አቅርቡ።

ክፌሇጊዛ አምስት
ትምህርት ሁሇት፡ መናገር
በዙህ ትምህርት ክፌሌ በተሇያዩ ጉዲዮች ሊይ እንዴትናገሩ
የሚያስችሎችሁ ተግባሮች ቀርበዋሌ። በየተግባሮቹ ስር
በሚሰጧችሁ ትእዚዝች መሰረት ስሩ።

122
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ተግባር ሁሇት
ሀ. ቀጥል የቀረቡት ባህሊዊ ጨዋታዎች የሚመሩባቸውን ሕጎች
በተመሇከተ በቡዴን ተወያይታችሁ የዯረሳችሁበትን ዴምዲሜ
በተወካያችሁ አማካኝነት ሇክፌለ ተማሪዎች ማብራሪያ ስጡ።
1. የፇረስ ግሌቢያ
2. ትግሌ
3. ውሃ ዋና
4. ሩጫ
ክፌሇጊዛ ስዴስት

ሇ. ከዙህ በመቀጠሌ ከቀረቡት ጨዋታዎች መካከሌ አንደን


በመምረጥ በቡዴን ሆናችሁ መምህራችሁ በሚመሯችሁ
መሰረት ተጫወቱ።
- ዴብብቆሽ
- የሩጫ ውዴዴር
- መሃረቤን ያያችሁ
- የደሊ ወይም የኳስ ቅብብልሽ

ክፌሇጊዛ ሰባት
ትምህርት ሶስት፡ ማንበብ
በመቀጠሌ የማንበብ ክሂሊችሁን እንዴታዲብሩ የሚረዲችሁ
ምንባብ ቀርቧሌ። ምንባቡን መሠረት አዴርገው የቀረቡትን
ጥያቄዎች በትዕዚዝቻው መሠረት ስሩ።

123
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

የቅዴመንባብ ጥያቄዎች

1. ከሊይ ከተመሇከታችኋቸው ስዕልች የተረዲችሁትን ተናገሩ።


2. የሌጆች ጨዋታ የሚሇው ስያሜ ከምን የተገኘ ይመስሊችኋሌ?
3. ሌጆች ከሚጫወቷቸው ጨዋታዎች ምን መማር ይችሊለ
ብሊችሁ ታስባሊችሁ?

የሌጆች ጨዋታ
ሌጆች በየዕዴሜ ዯረጃቸው የተሇያዩ ጨዋታዎችን ይጫወታለ።
በቤታቸው፣ በሰፇራቸው፣ በትምህርትቤታቸው እንዱሁም ከብት
በሚያግደባቸው ቦታዎች ይጫወታለ። ይህንንም የሚያዯርጉት
124
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

በሚፇጥሯቸው አጋጣሚዎች እየተሰባሰቡ እንዯየባህሊቸው በተሇያዩ


አቀራረቦች ነው። ብዘዎቹ የሌጆች ጨዋታዎች በግጥምና በዛማ
የሚቀርቡ ሲሆኑ እንዯስነቃሌ ከትውሌዴ ወዯ ትውሌዴ
በመተሊሇፌ የሚነገሩ ናቸው። ጨዋታዎቹ የየራሳቸው ዯንብና
ስርዓት ያሊቸውና ሌጆቹ ራሳቸው በሚፇጥሯቸው፣ በወሊጆቻቸው፣
በቤተሰብና ጎረቤት በሚገኙ አዋቂዎች፣ እንዱሁም መምህሮቻቸው
ሌጆቹን ሇማጫወት በሚያመቿቸው አጋጣሚዎች ሊይ የሚከወኑ
ናቸው። አንዲንድቹ ጨዋታዎች ወንድችና ሴቶች ሌጆች በጋራ
የሚጫወቷቸው ሲሆኑ ላልቹ ዯግም ሇየብቻቸው የሚጫወቷቸው
ናቸው።

የንባብ ጊዛ ጥያቄዎች

1. የሌጆች ጨዋታ የሚከናወነው የት የት ነው?

2. የሌጆች ጨዋታዎች የሚከወኑት በ_________፣ በ_________፣


_________ እና በ ___________ አመቻችነት ነው።

የሌጆች ጨዋታ ክዋኔ እንዯባህለ፣ እንዯጨዋታው ዓይነትና


እንዯሌጆቹ እዴሜ የተሇያዩ ሉሆኑ ይችሊለ። ጫወታዎቹም
በአብዚኛው በአካሌ እንቅስቃሴ የታጀቡ ናቸው። ሌጆች ብዘውን
ጊዛ የሚጫወቱት በመዜሇሌ፣ በመሮጥ፣ በመቀመጥ፣ በመነሳት፣
እጅና እግርን በመ዗ርጋት፣ እጅ ሇእጅ በመያያዜ፣ ክብ ሰርተው
በመቆም ወይም በመቀመጥ በመሳሰለት እንቅስቃሴዎች ነው።

125
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

በጨዋታው ጊዛ የሚሎቸውም ዛማዎች ከነዙሁ እንቅስቃሴዎች


ጋር አብረው የሚሄደ ናቸው።

በሌጆች ጨዋታ ጊዛ የሚዛሙት ግጥሞች አብዚኛዎቹ አጠር


አጠር ያለ ናቸው። ሲከወኑም ፌጥነት ይታይባቸዋሌ። ቃሊትን፣
ሏረጋትንና አረፌተነገሮችን የሚዯጋግሙ ሆነው ይታያለ።
ጥቂቶቹ ዯግሞ ረ዗ም ረ዗ም ያለና የመተረክ ባህሪ ያሊቸው
ናቸው። ከአጫጭሮቹ “መሏረቤን ያያችሁ”፣ “ጉሌበቴ በርታ
በርታ”፣ “ዴምቡሼ ገሊ” የተሰኙት የታወቁ ናቸው። ረ዗ም ካለት
ዯግሞ “መሶበ ወርቄ” እና “እቴ እሜቴ” የተሰኙት ይጠቀሳለ።
(዗ሪሁን አስፊው፣ የስነጽሁፌ መሰረታውያን ሊይ ተቀንጭቦ የተወሰዯ)

ክፌሇጊዛ ስምንት

አንብቦ የመረዲት ጥያቄዎች


መሌመጃ ሁሇት
ሀ. የሚከተለትን ጥያቄዎች በምንባቡ መሰረት በጽሁፌ መሌሱ።
1. ሇሌጆች ጨዋታ መነሻ የሚሆኑ ሰበቦች ምን ምን ናቸው?
2. የሌጆች ጨዋታ ከትውሌዴ ወዯትውሌዴ የሚተሊሇፇው
እንዳት ነው?
3. አብዚኛው የሌጆች ጨዋታ የሚቀርበው በግጥም መሌክ
መሆኑ ሇምን ይመስሊችኋሌ?
4. “የሌጆች ጨዋታ በአብዚኛው በአካሌ እንቅስቃሴ ይታጀባሌ”
የሚሇው ሃሳብ የትኞቹን እንቅስቃሴዎች ሇመግሇጽ ነው?

126
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

5. አብዚኛዎቹ በሌጆች ጨዋታ ጊዛ የሚዛሙ ግጥሞች ምን


ዓይነት ናቸው?
ሇ. በምንባቡ መሰረት የሚከተለትን ሀሳቦች ትክክሌ ከሆኑ
“እውነት” ትክክሌ ካሌሆኑ “ሏሰት” በማሇት በጽሏፌ
ከመሇሳችሁ በኋሊ ምክንያት ስጡ።

1. በማንኛውም የዕዴሜ ዯረጃ ያለ ሌጆች በጋራ


የሚጫወቷቸው ጨዋታዎች ተመሳሳይ ናቸው።
2. የሌጆች ጨዋታዎች የየራሳቸው የመጫወቻ ዯንብና ስርዓት
አሎቸው።
3. የሌጆች ጨዋታዎች የሌጆቹ የራሳቸው ፇጠራ ሥራዎች
ናቸው።
4. በሌጆች ጨዋታ ጊዛ የሚዛሙ ግጥሞች ረጃጅም እና
አጫጭር ሉሆኑ ይችሊለ።
5. ብዘውን ጊዛ የሌጆች ጨዋታ በገጠር ተ዗ውትሮ ይከወናሌ።

ክፌሇጊዛ ዗ጠኝ

ሏ. ከዙህ በታች ከምንባቡ የወጡትን ቃሊት ተጠቅማችሁ


ዓረፌተነገሮችን በመመስረት ሇመምህራችሁ አሳዩ። የቃለ
ቅርጽ ሉቀየር ይችሊሌ።
ምሳላ፡ ዯረጃ- የህፃናት ጨዋታዎች በዯረጃ የተሇያዩ ናቸው።
1. ተሊሇፇ 4. ጎረቤት 7. ተረከ
2. አገዯ 5. ዛማ 8. ተሰበሰቡ
3. ክዋኔ 6. ዯንብ 9. ታጀበ

127
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
ክፌሇጊዛ አስር

ተግባር ሦስት

መሏረቤን ያያችሁ ስሇሚሇው የሌጆች ጨዋታ ከጽሁፌ በማንበብ


ወይም ከሚያውቁ ሰዎች በመጠየቅ እንዳት እንዯሚከወን ጽፊችሁ
ከመጣችሁ በኋሊ በቡዴን በመሆን አዯራጅታችሁ በተወካዮቻችሁ
በኩሌ ዗ገባ አቅርቡ።
ክፌሇጊዛአስራ አንዴ

ትምህርት አራት፡ መጻፌ


በዙህ ትምህርት ክፌሌ ዯብዲቤ ሇመጻፌ የሚያስችሊችሁ ማስታወሻ
እና ተግባሮች ቀርበዋሌ። በመሆኑም በትዕዚዘ መሰረት ስሩ።

ማስታወሻ
የሰሊምታ ዯብዲቤ ሇመጻፌ ቀጥል ያሇውን ሂዯት ተከተለ።
1. የተጻፇበት ቀን
2. የተቀባይ ስምና አዴራሻ
3. ፖስታ ሣጥን ቁጥር
4. ከተማ ወይም ሰፇር
5. ሰሊምታና አነሳሽ ምክንያት በዜርዜር
6. ተጨማሪ ምክንያት (መሌዕክት) ካሇንና የስንብት ምኞት
የሊኪው ስምና ፉርማ
አማርኛ

የሰሊምታ ዯብዲቤ ናሙና

ሜቲ ገመቹ
ደከም አንዯኛ ዯረጃ ት/ቤት
የሊኪ አዴራሻ የመ.ሳ.ቁ. 1127
ደከም
12/12/2013
ሇፌራኦሌ ገመቹ
ወሇጋ ዩኒቨርሲቲ
የመ.ሳ.ቁ. 1197 የተቀባይ አዴራሻ
ነቀምቴ

መግቢያ፡ውዴ ወንዴሜ ፌራኦሌ እንዯምን አሇህ? እኔ ዯህና ነኝ።


ሀተታ፡ ውዴ ወንዴሜ ባሇፇው ጊዛ የሊክሌኝ ብር ዯርሶኛሌ።
በጣም አመሰግናሇሁ። እንዯዯረሰኝ ወዱያውኑ ሇሊክሌኝ
አሊማ አውዬዋሇሁ። ምንም አሊባከንኩም።
መዯምዯሚያ፡ በሌ ወንዴሜ በሰሊም ሇመገናኘት ያብቃን።
እህትህ ሜቲ
ፉርማ
ተግባር አራት

ከሊይ የቀረበሊችሁን ናሙና ዯብዲቤ መሰረት አዴርጋችሁ ሇቅርብ


ጓዯኛችሁ አጠር ያሇ ዯብዲቤ ጻፈና ሇመምህራችሁ አሳዩ።

ክፌሇጊዛ አስራ ሁሇት

“የሌጆች ጨዋታ” የሚሇውን ምንባብ ዋና ዋና ሀሳቦች አሳጥራችሁ


በመጻፌ ሇመምህራችሁ አሳዩ።

129
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

 ስሇ ተጻፇበት ጉዲይ
 ሇማስረዲት ያሰበውን ሃሳብና
 የቀረቡትን ምሳላዎች አካትቱ።

ክፌሇጊዛ አስራ ሶስት


ትምህርት አምስት፡ ቃሊት
በዙህ ትምህርት ክፌሌ ተ዗ውታሪ ቃሊትን ተ዗ውታሪ ካሌሆኑ
ቃሊት መሇየት እና ቃሊትን መመስረት የሚያስችሎችሁ
መሌመጃዎች ቀርበውሊችኋሌ ። በትዕዚዝቹ መሰረት ስሩ።
መሌመጃ ሶስት
ሀ. ቀጥል ከቀረበት ቃሊት ተ዗ውታሪ የሆኑና ያሌሆኑትን ሇዩ።
1. ሰፇር 6. እርቦ
2. ከብት 7. ምግብ
3. ቁርስ 8. እንዜርት
4. ክዋኔ 9. ዗ፇን
5. ትርክት 10. እንቅሌፌ
ሇ. ከዙህ በመቀጠሌ የቀረቡትን ቃሊት በተሰጠው ምሳላ መሠረት
ስሩ።
ምሳላ፡ አጀበ ብል አጃቢ ካሇ፣ ጀመረ ብል ምን ይሊሌ?
መሌስ፡ ጀማሪ
1. ጋሇበ 4. ወረሰ 7. አረካ
2. አከመ 5. ጨረሰ 8. ጠቀመ
3. ጻፇ 6. ዗ነጠ 9. ፇጠረ

130
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ አስራ አራት


ሏ. ቀጥል ከቀረቡት ቃሊት ውስጥ መርጣችሁ በክፌት ቦታዎች
በማስገባት አንቀጹን አሟለ።
አገናኝታ ሳያጠፊ ሇመግዚት ፇንታ ሄድ ዕውቀት
ትምህርትቤት–––የሚገበይባት ገበያ ናት ማሇት ይቻሊሌ።
ሇምሳላ አንዴ ሰው ፇረስ፣ ጥጥ እና ጤፌ ––– ቢፇሌግ፣ ፇረስ
ሇመግዚት ወዯ ዯጋ፣ ጥጥ ሇመግዚት ወዯቆሊ፣ ጤፌ ሇመግዚት
ወዯወይና ዯጋ በመንከራተት––– በቀጥታ ወዯገበያ –––
ሳይንገሊታና ብዘ ጊዛ––– የፇሇገውን ሁለ ከአንዴ ቦታ በአንዴ
ጊዛ ገዜቶ ወዯቤቱ ይመሇሳሌ። እንዱሁም ትምህርት ቤት
ትምህርት የሚሰጡትንና ትምህርት የሚፇሌጉትን አንዴ ሊይ––
ተማሪዎች ትምህርት በተወሰነ ጊዛ ከአንዴ ቦታ እንዱያገኙ
ታዯርጋሇች።
ክፌሇጊዛ አስራ አምስት

ትምህርት ስዴስት፡ ሰዋስው


በዙህ ትምህርት ክፌሌ በዓረፌተነገር ውስጥ የአሁን ጊዛን
የሚያሳይ ማስታወሻ እና መሌመጃዎች ቀርበውሊችኋሌ።
በመሆኑም በተሰጣችሁ ትዕዚዜ መሰረት መሌመጃዎቹን ስሩ።

131
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ማስታወሻ
የአሁን ጊዛ
ጊዛ የሚባሇው ዴርጊት የተፇጸመበት ወይም
የሚፇጸምበት ወቅት ነው። ዴርጊቱ በንግግሩ ወቅት
ተፇጽሞ ያበቃ ከሆነ ጊዛው ኃሊፉ ይሆናሌ። ዴርጊቱ
በንግግሩ ወቅት እየተፇጸመ ያሇ ከሆነ ጊዛው የአሁን ጊዛ
ይሆናሌ።
ምሳላ፡
1. አበበ ቡና ጠጣ። (ኃሊፉ ጊዛ)
2. አበበ ቡና እየጠጣ ነው። (የአሁን ጊዛ)

መሌመጃ አራት
ሀ. የሚከተለትን ጅምር ዓረፌተነገሮች የአሁን ጊዛን በሚጠቁሙ
ሀረጎች አሟለ።
1. ገነሞ የክፌሌ ፇተናውን ––––––።
2. ዗ም዗ም እንጀራ ––––––።
3. ሂሩት አሌጋ ––––––።
4. ቅዜቃዛው ––––––።
5. ገበሬው ማሳውን ––––––።
6. ፇተና ስሇዯረሰብኝ ––––––።
7. የአካባቢ ጥበቃ ሊይ ––––––።
8. ሙቀቱ ስሇበረታ ––––––።
9. በርጩማዬ ሊይ ––––––።
132
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇ ጊዛ አስራ ስዴስት


ሇ. ከዙህ በታች በሃሊፉ ጊዛ የቀረቡትን ዓረፌተነገሮች ወዯ የአሁን
ጊዛ ቀይሩ።
1. አበራ ሌጁን አስተማረ።
2. ዋቆ ግብር ገበረ።
3. ሣራ ሉጥ አቦካች።
4. ሌጆቹ ብሔራዊ መዜሙር ዗መሩ።
5. አዚውንቱ በችግኝ ተከሊው ሊይ ተሳተፈ።
6. ሕጻኑ የእናቱን ጡት ጠባ።
7. ጥናቱን ጨርሶ እረፌት ወሰዯ።
8. ዜናቡ ዗ነበ ።
9. ሌጁ መዜሙር ዗መረ።
10. ቅዜቃዛ ስሊሇ ኮት ዯረብኩ።

ክፌሇጊዛ አስራ ሰባት

ሏ. የሚከተለትን ዓረፌተነገሮች የአሁን ጊዛ ወይም ሀሊፉ ጊዛ


በማሇት ሇይታችሁ ጻፈ ።
1. የኮሮና ቫይረስ ስርጭት በጣም እየተባባሰ ነው።
2. እ.ኤ.አ. በ2019 በርካታ የሀገራችን ሴት አትላቶች የሜዲሉያ
ባሇቤት ሆነዋሌ።
3. ሇአባይ ግዴብ ስራ መጠናቀቅ በርካታ የአገራችን ህዜቦች
ዴርሻቸውን እየተወጡ ነው።
4. ነጋዳዎች የሚጠበቅባቸውን ግብር እየከፇለ አይዯሇም ።

133
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

5. ኤችአይቪ/ኤዴስ የበርካታ ዛጎችን ህይወት ቀጥፎሌ።

ክፌሇጊዛ አስራ ስምንት

መ. የሚከተለትን ቃሊት በመጠቀም የአሁን ጊዛን የሚያሳዩ


ዓረፌተነገሮች መስርቱ።
ምሳላ፡ በሊ፡ አራርሳ ምሳውን እየበሊ ነው።
1. መጣ 6. አነበበ
2. ሰራ 7. ፍከረ
3. መከረ 9. አረሰ
4. ዗ነበ 10. ተራመዯ
5. አገ዗

134
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ምዕራፌ አስር፡ ስነቃሌ

የሚጠበቁ ውጤቶች
ከዙህ ምዕራፌ ትምህርት በኋሊ፡-
 ስነቃሌን አዲምጣችሁ ምሊሽ ትሰጣሊችሁ።
 ስሇራሳችሁ ትገሌጻሊችሁ።
 የዜነኞችን ታሪክ አንብባችሁ ምሊሽ ትሰጣሊችሁ።
 ግሇታሪካችሁን ትጽፊሊችሁ።
 የሥነጽሁፌ አሊባውያንን ሇይታችሁ ትናገራሊችሁ።

ክፌሇጊዛ አንዴ

ትምህርት አንዴ፡ ማዲመጥ


በዙህ ትምህርት ክፌሌ ስሇስነቃሌ የሚያወሳ የማዲመጥ ግብዓት፣
መሌመጃዎችና ተግባሮች ስሇቀረቡ በትዕዚዝቹ መሰረት በትኩረት
ስሩ።

የቅዴመማዲመጥ ጥያቄዎች
1. የምታውቋቸውን የሌጆች ጫወታ፣ የዓውዯዓመት እና የስራ
ሊይ ግጥሞችን ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ ተናገሩ?
2. ከሊይ ያስታወሳችኋቸው ግጥሞች ጠቅሇሌ ተዯርገው ሲጠሩ
ምን ይባሊለ?

135
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

የማዲመጥ ጊዛ ጥያቄዎች
1. የስነቃሌ ዓይነቶች ____፣ ____፣ ____፣ ____፣ ____፣
____እና _____ ናቸው።
2. የስነቃሌ አገሌግልቶች ምን ምን ናቸው?
3. ስነቃሌ የሚተሊሇፇው እንዳት ነው?

ክፌሇጊዛ ሁሇት
የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች
መሌመጃ አንዴ
ሀ. ከዙህ በታች የቀረቡትን ጥያቄዎች በአዲመጣችሁት ጽሁፌ
መሰረት በቃሌ መሌሱ።
1. የስነቃሌ ዓይነቶች በምን በምን መሌክ ተቀናጅተው ይቀርባለ?
2. “ስነቃሌ ዗መን ተሻጋሪ ነው” ሲሌ ምን ማሇቱ ነው?
3. ስነቃሌ ሇሕብረተሰቡ ምን ምን ጠቀሜታ ይሰጣሌ?
4. የታሪክ ተመራማሪዎች በስነቃሌ ሊይ ትኩረት የሚያዯርጉት
ሇምን ይመስሊችኋሌ?
5. “የስነቃሌ ቅርሶች የማሕበረሰቡን የኑሮ ዗ይቤ ይገሌጻለ።” ሲሌ

ምን ማሇት ነው?
ክፌሇጊዛ ሶስት

ሇ. በአዲመጣችሁት ጽሁፌ መሰረት ሇሚከተለት ጥያቄዎች


ከቀረቡ አማራጮች መካከሌ ትክክሇኛውን መሌስ ምረጡ።
1. በስነቃሌ ዓይነት ውስጥ የማይጠቀሰው የቱ ነው?
ሀ. ቀረርቶ ሏ. ሌቦሇዴ
ሇ. ባህሊዊ ዗ፇን መ. ተረት
136
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

2. ስነቃልች በሕዜብ ኑሮና አኗኗር ውስጥ አገሌግልት


የሚሰጡባቸው ቅርጾች የትኞቹ ናቸው?
ሀ. ዗ፇን ሏ. መዜሙር
ሇ. ቀረርቶ መ. ሁለም መሌስ ነው።
3. “ስነቃሌ የባህሌና የታሪክ ቅርስ ነው” የተባሇው ሇምንዴነው?
ሀ. ከትውሌዴ ወዯ ትውሌዴ እየተሊሇፇ መምጣቱ
ሇ. አገሌግልት የሚሰጥ መሆኑ
ሏ. በግጥም መሌክ የሚቀርብ መሆኑ
መ. መሌሱ አሌተሰጠም
4. የስነቃሌ አገሌግልት ከሆኑት ውስጥ የማይካተተው–––
ሀ. ክፈና ዯጉን ማስገን዗ብ ሏ. ማስተማርና ማዜናናት
ሇ. መምከርና መገሰጽ መ. ወንጀሇኞችን መቅጣት
5. ከስነቃሌ መገሇጫ ባህርይ አንደ የሆነው ምንዴነው?
ሀ. እንስሳትን እንዯሰው ማናገር መቻለ
ሇ. በጽሁፌ ብቻ መተሊሇፈ
ሏ. የአንዴ ሰው የፇጠራ ሥራ መሆኑ
መ. ሁለም መሌስ ይሆናለ

ክፌሇጊዛ አራት

ተግባር አንዴ

ከሰዎች ወይም ከራዱዮ የሰማችሁትን አንዴ ተረት አሳጥራችሁ


ሇክፌሌ ተማሪዎች ተናገሩ።

137
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ አምስት

ተግባር ሁሇት

ትምህርት ሁሇት፡ መናገር


በዙህ ትምህርት ስር የተሇያዩ የስነቃሌ ዓይነቶችን የያዘ
መሌመጃዎችና ተግባሮች ስሇቀረቡ በትዕዚዚቸው መሰረት ስሩ።

ሀ. ቀጥል በቀረቡት ሀሳቦች ዘሪያ የተነገሩ ተረቶችን ከሰዎች


ጠይቃችሁ ወዯክፌሌ በማምጣት አሳጥራችሁ ሇክፌሌ
ተማሪዎች ተናገሩ።
1. ብሌህነትን በተመሇከተ 3. አራዊትን በተመሇከተ

2. ሆዲምነትን በተመሇከተ 4. ንጉስነትን በተመከሇተ

ሇ. ተማሪዎች ተረት ሲተርቱ አዲምጣችሁ የተረቱን ጭብጥ


ሇጓዯኞቻችሁ በቃሌ ተናገሩ።
ክፌሇጊዛ ስዴስት

ሏ. ቀጥል የቀረቡትን ስነቃልች ዓይነታቸውን ሇዩና በምን ሁኔታ


እንዯሚነገሩ ግሇጹ።
ምሳላ፡ መሌካም ምሊስ ቁጣን ታበርዲሇች።
ዓይነቱ - ምሳላያዊ አነጋገር
የሚነገርበት ሁኔታ - መሌካም ነገር መናገር ሰሊም ማውረዴ
መቻለን ሇማሳሰብ ነው።
1. ደብ ደብ ይሊሌ እንዯበረድ
በሌጅነቱ በረሀን ሇምድ።

138
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

የማን ቤት ጠፌቶ፣ የማን ሉበጅ


ያውሬ መፇንጫ፣ ይሆናሌ እንጂ።
2. የጓሮዬ ቡንኝ አብቢሌኝ፤
የጓሮዬ አባል አብቢ ቶል፤
3. ሊሜ ቦራ፣ ሊሜ ቦራ
የሌጆቼን ነገር አዯራ።
4. አሇባብሰው ቢያርሱ፣ ባረም ይመሇሱ።
5. የወረወርኩት አንካሴ፣ ተመሌሶ በራሴ።
ክፌሇጊዛ ሰባት
ከዙህ በታች የቀረበውን ጅምር ስነቃሌ አንብባችሁ ከሥር ያለትን
ጥያቄዎች መሌሱ።
ቀበሮና አንበሳ ባንዴ ሊይ ይኖሩ ነበር። አንዴ ቀን ሇአዯን ወጡና
ትንሽ ዴኩሊ አገኙ። አንበሳው ዯክሞት ስሇነበረ ቀበሮዋ ዴኩሊዋን
አርዲ ምግብ ሰርታ እንዴትቀሰቅሰው አዞት ጋዯም አሇ።…
1. ጅምሩ ሀሳብ በየትኛው የስነቃሌ ዓይነት ይመዯባሌ?
2. የተጀመረውን በየግሊችሁ በመሰሊችሁ መንገዴ ጨርሱና
ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ ተናገሩ። ጓዯኞቻችሁ
የሚያቀርቡትንም አዲምጣችሁ በሀሳብ አዲብሩ።

ክፌሇጊዛ ስምንት
ትምህርት ሶስት፡ ማንበብ
በዙህ ትምህርት ክፌሌ “ዜሆንና ዜንጀሮ” በሚሌ ርዕስ ምንባብ ፣
መሌመጃዎችና ተግባሮች ስሇቀረቡ በትእዚዝቹ መሰረት በትኩረት
ስሩ።
139
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ቅዴመንባብ ጥያቄዎች
1. ከሊይ ከቀረበው ምስሌ የተረዲችሁትን ሇቡዴን ጓዯኞቻችሁ
ተናገሩ።
2. ተረት ሲተረት ምን ተብል ይጀመራሌ?
3. ከወሊጆቻችሁ ወይም ከላልች ሰዎች ያዲመጣችኋቸውን
ተረቶች ስሇምን እንዯሚገሌጹ ሇመምህራችሁ ተናገሩ።

ዜሆንና ዜንጀሮ
በአንዴ ወቅት ዜንጀሮና ዜሆን ተረዲዴተው አንዴ ሊይ ይኖሩ
ነበር። ዜሆኑ ዓይነስውር ሲሆን ዜንጀሮው ዯግሞ እግሩ የተቆረጠ
ነው። በአንዴ ዓመት በተከታታይ በተፇጠረው የዜናብ መጥፊት
ዴርቅ ተከሰተ። በዴርቁም ሰበብ የሚበሊ ሣርና ፌራፌሬ እንዱሁም
የሚጠጣ ውሃ ጠፊ። ዜናብ አሌ዗ንብ በማሇቱ ችግሩ እየተባባሰ
ሄድ ሇሕይወታቸው ስጋት ሆነ።

140
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

እናም በአንደ ቀን ዜሆንና ዜንጀሮ ቁጭ ብሇው ስሇምግብ እና


ውሃ ያወጉ ጀመር። ዜሆኑም እንዱህ በማሇት ጀመረ። “እኔ
ምግብና ውሃ ሌናገኝ የምንችሌበትን ትክክሇኛ ቦታ አውቃሇሁ”
አሇ። ይህንን የሰማ ዜንጀሮ በጣም ከሳቀ በኋሊ “አንተ ዓይነስውር፣
እኔ ዯግሞ እግረ ቆራጣ ነኝ” አሇው። “ስሇዙህ እንዳት አዴርገን፣
በምንስ ጥበብ ነው እቦታው ሊይ የምንዯርሰው?” ሲሌ ጠየቀው።

ዜሆኑም ነገሩን በማቃሇሌ “ችግር የሇውም” በማሇት ያሇውን ሀሳብ


አካፇሇው። “እርግጥ ነው እንዲሌከውም እኔ ማየት አሌችሌም፤
መራመዴ ግን እችሊሇሁ። አንተ ዯግሞ እግርህ ቆራጣ ስሇሆነ
መራመዴ አትችሌም፤ ማየት ግን ትችሊሇህ። ስሇዙህ በጀርባዬ
አዜዬህ እቦታው ዴረስ እወስዴሃሇሁ።” ዜንጀሮውም በመሄደ
ተስማምቶ “የምንሄዴበትን ቦታ ንገረኝ” አሇው። ዜሆኑም “የሰሜን
ኮከብን አቅጣጫ ተከተሌ” አሇውና ጉዝ ጀመሩ።
በመጀመሪያው ቀን ከተነሱበት ቦታ በጣም ርቀው መሄዴ ቢችለም
የተመኙት ቦታ ሉዯርሱ አሌቻለም። የሁሇተኛና ሶስተኛ ቀን
ጉዞቸው አዴካሚና አሰሌቺ ሆኖ አሇቀ። ጉዝ ጀምረው በአራተኛው
ቀን ምግብና ውሃ እንዯሌብ የሚገኝበት መስክ ዯረሱ። በቦታው
አንዴ ኩሌሌ ያሇ ውሃ ያሇው ወንዜ አሇ። በስፌራው ሇዜሆኑ
ምግብ የሚሆን ሇምሇም ሣርና ሇዜንጀሮው የሚሆኑ የተሇያዩ
ፌራፌሬዎች አለ። ጥረታቸው ፌሬ በማፌራቱ ከዯስታ የተነሳ
ፇነዯቁ። እንዯፌሊጎታቸው እየተመገቡ፣ ከጠራው ውሃም ጎንጨት

141
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

እያዯረጉ ረሃብ ጥማታቸውን አስታገሱ። ሇዙህ ሊበቃቸው አምሊክም


ተራ በተራ እየዯጋገሙ ምስጋና አቀረቡ።

የንባብ ጊዛ ጥያቄዎች
1. ዜሆንና ዜንጀሮ በአራቱ ተከታታይ ቀናት ያከናወኗቸው
ተግባሮች ምን ምን ናቸው?
2. በቀጣይ ዜሆንና ዜንጀሮ ምን የሚያጋጥማቸው ይመስሊችኋሌ

ከዙያም በሌተውና ጠጥተው ሆዲቸውን በመሙሊት ነፌሳቸውን


ካስዯሰቱ በኋሊ በወንዘ ዲርቻ ባሇው መስክ ሊይ ተቀመጡ። ዗ና
ብሇውም ባገኙት አጋጣሚ እየተዯሰቱ በአግራሞት ማውጋት
ጀመሩ። በዙህ ሁኔታ ውስጥ እንዲለ ዜንጀሮው አንዴ መሰረታዊ
ጥያቄ ሇዜሆኑ እንዱህ በማሇት አቀረበ። ”አቶ ዜሆን ይኸንን ገነት
የመሰሇ ቦታ እንዳት ሌታውቅ ቻሌክ?” አሇው። ዜሆኑም በቀረበው
ጥያቄ ብዘም ሳይገረም፣ “እዴሜ ሌኬን አይነስውር አሌነበርኩም”
አሇው። “ይኸንን ቦታ ያየሁት በወጣትነት ዗መኔ ሲሆን የአካባቢው
ገጽታ እስካሁንም ከአእምሮዬ አሌጠፊም። በዙያን ዗መን
በአካባቢው ብዘ ሰው ይኖር እንዯነበረና ሰዎቹ ሁሌጊዛ ይጣለ
እንዯነበር አስታውሳሇሁ። እነዙያ ሰዎች አካባቢውን ሇቀው ወዯላሊ
ቦታ ይሰዯዲለ ብዬ አስብ ነበር። ወዯዙህም እንዴንመጣ
የወሰንኩት ሇዙህ ነው፤ ትክክሌም ነበርኩ” አሇው።

(Ethiopian folk tales:- ministry of education: 2013 ሇማስተማሪያ እንዱሆን


ተተርጉሞ መጠነኛ መሻሻሌ ተዯርጎበት የቀረበ)

142
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ ዗ጠኝ
የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች
መሌመጃ ሁሇት
ሀ. የሚከተለትን ጥያቄዎች በምንባቡ መሰረት በጽሁፌ መሌሱ።
1. ዜሆኑና ዜንጀሮው በሚኖሩበት ስፌራ ዴርቅ ሇምን ተከሰተ?
2. ዜሆንና ዜንጀሮው ከዴርቁ አዯጋ ያመሇጡበትን መሊ ዜሆኑ
እንዳት ሉያገኝ ቻሇ?
3. ዜንጀሮው ተስፊ ሉቆርጥ የተቃረበው ሇምንዴን ነው?
4. ዜሆኑና ዜንጀሮው ምግብና ውሃ እንዳት አገኙ?
5. በምንባቡ በርካታ ዓረፌተነገሮች በትዕምርተጥቅስ ውስጥ
ሇምን የገቡ ይመስሎችኋሌ?
6. በመጨረሻው አንቀጽ “እነዙያ…” የሚሇው ቃሌ እነማንን
ያመሇክታሌ?

ክፌሇጊዛ አስር

ሇ. በምንባቡ መሠረት ቀጥል የቀረቡት ሀሳቦች ትክክሌ ከሆኑ


“እውነት” ትክክሌ ካሌሆኑ “ሏሰት” በማሇት በጽሏፌ መሌሱ።
መሌሳችሁንም በምክንያት አስዯግፈ።

1. ዜንጀሮና ዜሆን የተሰዯደበትን ቦታ በሌጅነታቸው ጊዛ


ያውቁ ነበር።
2. ዜሆኑ አይነስውር የሆነው ከጊዛ በኋሊ ነበር።

143
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

3. ዜሆኑና ዜንጀሮው የሄደበት ቦታ ትሊሌቅ ወንዝችና የጓሮ


አትክሌት በብዚት ይገኙ ነበር።
4. ዜንጀሮው የሚሄደበትን ቦታ ዜሆኑን የጠየቀው በሌቶና
ጠጥቶ ከጠገበ በኋሊ ነበር።
5. ዜሆኑና ዜንጀሮው የሄደበት አካባቢ የነበሩ ነዋሪዎች
ከአካባቢያቸው ሇቀው ተሰዯዋሌ።

ተግባር ሶስት

የሚከተለትን ጥያቄዎች እንዯአጠያየቃቸው መሌሱ።


1. በበጎ ጉዲዮች ሊይ ሰዎች ተባብረው ቢሰሩ ውጤቱ ምን
ሉሆን ይችሊሌ ብሊችሁ ትገምታሊችሁ?
2. ከዜሆኑና ዜንጀሮው ሕብረት ምን ተማራችሁ?
3. አራዊትን እንዯገፀባህርይ (እንዯባሇታሪክ) መጠቀም ምን
ፊይዲ አሇው ብሊችሁ ታስባሊችሁ?

ክፌሇጊዛ አስራ አንዴ


ትምህርት አራት፡ መጻፌ
በዙህ ትምህርት ስር እንዴትጽፈ የሚያግዞችሁ ተግባሮችና እና
መሌመጃዎች ስሇቀረቡ በትእዚዝቹ መሰረት ጻፈ።

መሌመጃ ሶስት
ሀ. በምንባቡ መሠረት ቀጥል ያለትን ጅምር ሀሳቦች አሟሌታችሁ
ጻፈና ዯብተራችሁን ተሇዋወጣችሁ ተራረሙ።
1. በዴርቁ ሰበብ ––––––––––––––––––።

144
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

2. ዜናብ አሌ዗ንብ በማሇቱ ––––––––––––––።


3. በአንደ ቀን ዜሆንና ዜንጀሮ ቁጭ ብሇው–––––––።
4. ጉዝ ጀምረው በአራተኛው ቀን––––––––––––።
5. ጓዯኛሟቾቹ እየተመገቡና–––––––––––––።
ሇ. ከዙህ በታች የቀረቡትን ቃሊት ተጠቅማችሁ የተሟለ
ዓረፌተነገሮች በመመስረት ሇመምህራችሁ አሳዩ።
ምሳላ፡ ዴርቅ - ከብቶቹ የተጎደት በዴርቁ ምክንያት ነው።
1. ተከሰተ 6. አቃሇሇ
2. መስክ 7. አ዗ሇ
3. ጥበብ 8. አቅጣጫ
4. አወጋ 9. ሠጋ
5. ተገረሙ 10. ተሰዯዯ

ክፌሇጊዛ አስራ ሁሇት

ሏ. “ዜሆንና ዜንጀሮ” በሚሌ ያነበባችሁትን ተረት ዋና ዋና ሀሳቦች


አሳጥራችሁ በመጻፌ ሇመምህራችሁ አሳዩ።
ስትጽፈ፡-
 ታሪኩ ምን እንዯሆነ፣
 ገፀባህሪያቱ የትኞቹ እንዯሆኑ፣
 ምን ሇማስተሊሇፌ እንዯቀረበ ማካተት አሇባችሁ።

145
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዛ አስራ ሶስት


ተግባር አራት
ቀጥል ግሇታሪክ ትጽፊሊችሁ። በመሆኑም ከዙህ በታች ያሇውን
ማስታወሻ በዯንብ አንብቡ።
ማስታወሻ
ግሇታሪክ ስትጽፈ ቀጥል ያለትን ነጥቦች ማካተታችሁን
አትርሱ።
ሀ. ስማችሁን ከነአባት
ሇ. ትውሌዴ ቦታ ዝን፣ ወረዲ፣ ቀበላ፣ ሌዩ ስሙ…
ሏ. የትውሌዴ ዗መን፣ ቀንና ዓመተምህረት
መ. የአስተዲዯግና የትምህርት ሁኔታ
ሠ. አሁን ያሊችሁበት ዯረጃ

ከሊይ በማስታወሻው የተሰጧችሁን ነጥቦች ሳትረሱ ግሇታሪካችሁን


አጠር አዴርጋችሁ በመጻፌ ሇመምራችሁ አሳዩ።

ክፌሇጊዛ አስራ አራት


ትምህርት አምስት፡ ቃሊት
በዙህ ትምህርት ስር የቃሊት ተዋቃሪዎችን እንዴትነጥለ እና
እንዴታጣምሩ የሚያግዜ መሌመጃ ቀርቦሊችኋሌ። በመሆኑም
በተሰጠው ትዕዚዜ መሰረት ስሩ።

146
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

መሌመጃ አራት
ሀ. ቀጥል በተሰጡት ምሳላዎች መሰረት የቀረቡትን ቃሊት
በመነጠሌ አሳዩ።
ምሳላ፡- በጎች–በግ-ኦች
የሰው–የ-ሰው
ቁሳቁስ–ቁስ-ኣ-ቁስ
1. ዚፍች 5. ሇመንግስት 9. በቤታቸው
2. ቅጠሊቅጠሌ 6. ሰዎቹ 10. ቤተኛ
3. በበሬ 7. ላባዎቹ
4. አንበሳዎች 8. ወታዯራዊ

ክፌሇጊዛ አስራ አምስት

ሇ. ከዙህ በታች ተነጣጥሇው የቀረቡትን ምዕሊድች አጣምሩ።


1. አህያ-ዋ 6. ቂሌ-ኣ-ቂሌ
2. ዗መን-ኣዊ 7. ወዯጅ-ነት
3. ጎረቤት-ኦች-ኤ 8. ጥርጣር-ኤ
4. በ-መኪና-ው 9. ወርቅ-ኣማ
5. እናት-ኤ 10. ጦጣ-ኢት

ክፌሇጊዛ አስራ ስዴስት

ሏ. ቀጥል ሊለት ቃሊት የብዘ ቁጥራቸውን ስጡና ነጣጥሊችሁ


አሳዩ።
147
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ምሳላ፡ ቤት ቤቶች ቤት -ኦች


1. መኪና 6. ሌብስ
2. ተራራ 7. ፌሬ
3. ካህን 8. ጀግና
4. እንስሳ 9. ምግብ
5. ችግኝ 10. ሌባም

ክፌሇጊዛ አስራ ሰባት

ትምህርት ስዴስት፡ ሰዋስው


በዙህ ትምህርት ቀጥተኛ እና ኢ-ቀጥተኛ ተሳቢዎችን እንዴትሇዩ
የሚያግዚችሁ መሌመጃ ስሇቀረበሊችሁ በተሰጠው ትዕዚዜ መሰረት
ስሩ።
ማስታወሻ
ዓረፌተነገር በውስጡ ባሇቤት፣ ተሳቢና ማሰሪያ አንቀጽ
ይይዚሌ። ተሳቢ በዓረፌተነገር ውስጥ ዴርጊት ተቀባይ ሲሆን
ቀጥተኛና ኢ-ቀጥተኛ ተብል ይሇያሌ።
ቀጥተኛ ተሳቢ የዓረፌተነገሩን ማሰሪያ አንቀጽ ይ዗ን “ምን”
ብሇን ስንጠይቅ የምናገኘው ምሊሽ ነው።
ኢ-ቀጥተኛ ተሳቢ የሚባሇው ዯግሞ “ሇማን” ብሇን ስንጠይቅ
የምናገኘው ምሊሽ ነው።
ምሳላ፡
“ጫሊ ሇሌጁ መኪና ገዚ።” የሚሇውን ዓረፌተ ነገር ይ዗ን
“ምን ገዚ?” ብሇን ብንጠይቅ “መኪና” የሚሌ መሌስ
እናገኛሇን። በዙህ ዓረፌተ ነገር ውስጥ መኪና የሚሇው ስም
ቀጥተኛ ተሳቢ ነው። “ሇማን ተገዚ?” ብሇን ስንጠይቅ ዯግም
“ሇሌጁ” የሚሌ መሌስ እናገኛሇን። ስሇዙህ ሇሌጁ የሚሇው
ኢ-ቀጥተኛ ተሳቢ ነው።

148
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

መሌመጃ አምስት
ከሊይ የቀረበውን ማስታወሻ መሰረት አዴርጋችሁ አምስት ቀጥተኛ
ተሳቢና አምስት ኢቀጥተኛ ተሳቢ ስሞች ያለባቸውን
ዓረፌተነገሮች መስርቱ፡፡

ክፌሇጊዛ አስራ ስምንት


መሌመጃ ስዴስት
ከሊይ በቀረበው ማስታወሻ ሊይ ተመስርታችሁ ቀጥል ባለት
ዓረፌተነገሮች ውስጥ ያለትን ቀጥተኛና ኢ-ቀጥተኛ ተሳቢዎች
ሇዩ።

1. ዘፊን ሇባሎ ሽሌማት ሰጠች።


2. አበባ ጡጦ ገዚች።
3. ቢራቱ ሇወዲጁ ልሚ ወረወረ።
4. ዛይነባ ሇአባቷ ቤት ሠራች።
5. ዓሉ ሇአማቱ ሌብሶች ሊከ።
6. ኦሉ ሇቤቱ ተጠሪ ሆነ።
7. ፊጡማ ሇጓዯኛዋ ማስታወሻ ሊከች።
8. ወታዯሩ ሇአገሩ ሕይወቱን ገበረ።

149
የተማሪ መጽሏፌ አምስተኛ ክፌሌ

You might also like