Professional Documents
Culture Documents
Unsafe Act Regulation Approved
Unsafe Act Regulation Approved
መግቢያ
በዚህ ምክንያት
ለዚህ እንደ ዋነኛ ምክንያት የሚወሰደው ደግሞ የሰራተኞች የግንዛቤ ችግር ፤ የድጋፍና የክትትል/ቁጥጥር/
እነዚህን ችግሮች ደረጃ በደረጃ ለማስወገድ ከሰራተኛ አስተዳደር መመሪያ በተጨማሪ ይህ የኢንዱስትሪ
ባህል ማጎልበቻ መመሪያ እንዲወጣ ተደርጓል።
በዚህ መሰረት የሠራተኞች ግንዛቤ እንዲሻሻል፣ ድጋፍና ክትትል እንዲጠነከር እና ጠንከር ያለ አስተማሪ
1. የመመሪያው አላማ
ከላይ የተመለከቱትን ችግሮች በማስወገድ በኢንዱስትሪው ውስጥ የሰራተኞችን የስራ ባህል
ማሻሻል ነው፡፡
2. ተፈጻሚነት፡ በኢንዱስትሪው ውስጥ በስራ ወቅት ከታች የተዘረዘሩትን ተገቢ ያልሆኑ ተግባራት
በሚፈጽም ማነኛውም ሰራተኛ፤ ክፍል ሀላፊዎች፤ ስራ አስኪያጆች እና ስራ አስፈጻዎች ላይ
ተፈጻሚ ይሆናል
3. አስፈላጊነት
መሯሯጥ
4 ለስራ ከተፈቀደላቸው ሰራተኞች ውጭ ወደ የመጀመሪያ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ይሰጠዋልማህደሩ
ታንከር)
6 የእግረኛ መንገድ አለመጠቀም 50 ብር በደረሰኝ ይከፍላል
ከቻለ
8 ኢንዱስትሪው ቅጥር ግቢ ውስጥ ከተፈቀደው 200 ብር በደረሰኝ ይከፍላል
11 ለስራው አስፈላጊ የሆኑ እንደ ጓንት፤ የጸጉር መሸፈኛ፤ ከስራ ውጭ ይሆናል ያልሠራበት የ 1 ቀን ቀሪ ሆኖ
15 በኢንዱስትሪው ውስጥ ልብስ፤ ጫማና ካልስ ማጠብ የመጀመሪያ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ይሰጠዋል ማህደሩ
ጋርይያያዛል
19 በኢንዱስትሪው ውስጥ የሌላ ድርጅት የደምብ ልብስ ከስራ ውጭ ይሆናል እንዳልሰራ ተቆጥሮ ቀሪ ሆኖ
ለብሶ መገኘት የአንድ ቀን ደሞዝ ይቀጣል
5. አፈፃፅም
1. ይህ ደምብ ከጸደቀ በኋላ ለሁሉም ሰራተኞች ግንዛቤ ይፈጠራል፡፡ ይህን ለማድረግ ሲፍቲ ቲሙ
ከክፍሉ ሀላፊዎች ጋር በመሆን በየፋብሪካው በመገኘት ግንዛቤ ይፈጥራሉ
2. ደምቡ ለሁሉም ሰራተኞች ተደራሽ በሚሆን መልኩ በየስራ ክፍሉ ይለጠፋል
3. የስራ ዘርፍ ሀላፊዎች ፤የሙያ ደህንነት እና ሴፍ ቲሙ ተገቢውን ክትትል ያደርጋል
4. የተቀመጠውን ተገቢ ያልሆኑ ተግባራትን ተላልፈው ሲገኙ
4.1 የክፍል ሀላፊው/ስራ አስኪያጁ/ በኩል ሴፍቲ ቲም ሰብሳቢ እንዲያውቀው ይደረግና
ሴፍቲ ቲሙ ሰብሳቢው በኩል ተረጋግጦ ለሰው ሀይል ያሳውቃል፡
4.2 ወይም ሴፍቲ ቲሙ በክትትል ወቅት ካረጋገጠ የሴፍቲ ቲም ሰብሳቢ በቀጥታ ድርጊቱ
መፈጸሙን በቀጥታ ለሰው ሀይል ያሳውቃል፡፡
4.3 ሰው ሀይል የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ ለሰራተኛው ይሰጠዋል ወይም የገንዘብ ቅጣት
ከሆነ ለፋይናንስ ቅጣቱ ተግባራዊ እንዲሆን በደብዳቤ ያሣውቃል፤ በዚህ መሰረት
ፋይናንስ ከደምወዝ ይቆርጣል
5. አሽከርካሪዎች ፍጥነት ወሰን በመተላለፍ በፍጥነት ማሽከርከራቸውን የትራፊክ ፖሊስ
ሲያረጋግጥ ተሸከርካሪው እንዲቆም በማድረግ የሹፌሩን ስም ለገንዘብ ሰብሳቢ መዝግቦ
ያስተላልፍና ሹፊሩ ገንዘብ ከፍሎ ሲመጣ ወደ ስራው እንዲሰማራ ያደርጋል
6. በኢንዱስትሪው ውስጥ በስራ ስዓት በየትኛውም ቦታ ቢጫ አረንጓዴ የማይለብሱ የማኔጅመንት
አባላት ሲገኙ ሲፍቲ ቲም ሰብሳቢው ለገንዘብ ያዝ ያሳውቅና 200 ብር እንዲከፍል ይደረጋል
7. ጤናማ ተግባራትን በመረጃ አስደግፈው ለሴፍቲ ቲሙ በማሳወቅ በተሻለ ሪፖርት ለሚደርጉ
ወይም ለሚጋልጡ ሰራተኞች ወይም ሀላፊዎች በአመቱ መጨረሻ ማበረታቻ ይሰጣቸዋል
8. አንድ ሰራተኛ በሚሰራበት ክፍል በስራ ወቅት መጠቀም ያለበትን ቁስ ተጠቅሞ ባለመስራቱ
ከተረጋገጠ ሱፐርቫይዘሩ እና ፈረቃ መሪው የስራ ዘርፍን ሰራተኛ ባለመቆጣጠሩና ኃላፊነቱን
ባለመወጣቱ የአንድ ቀን ደምወዝ እንዲቀጣ ስሙ ለገንዘብ ያዥ ይተላለፋል፡፡ ሆኖም ከላይ
የተጠቀሱትን ነገሮች የማይጠቀም ሰራተኛ ካለ እና ምክንያታዊ እና አሳማኝ ከሆነ ሊያሰራው
ይችላል ለሴፍ ቲሙም ማስረዳት ይኖርበታል
9. አንድ ሰራተኛ ተመሳሳይ ጥፋት ቢያጠፋ፡
9.1 ቅጣቱ የገንዘብ ከሆና እና ለሁለተኛ ጊዜ ካጠፋ ላጠፋው ጥፋት የተቀመጠው ቅጣት
ሁለት እጥፍ ይከፍላል፤ለሶስተኛ ጊዜ ከደገመ ከመጀመሪያ የጹሁፍ ማስጠንቀቂያ
ጀምሮ በአስተዳደር መመሪያው መሰረት ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
9.2 ቅጣቱ የመጀመሪያ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ከሆነ ቀጥሎ ያሉት ቅጣቶች በአስተዳደር
መመሪያው መሰረት ተፈጻሚ ይሆናል
10. በቅጣት የሚሰበሰበው ገንዘብ ለሰራተኛ ማህበሩ ገቢ የሚሆን ይሆናል
11. አንድ ሰራተኛ ደምቡን መተላለፍ ሲረጋገጥ ለሪፖርት በተዘጋጀው ቅጽ እንዲፈርም ይደረጋል፡፡
ሆኖም በቸልተኝነት፤ በእቢተኝነት ወይም በማናለብኝነት አልፈርምም ካል ተቆጣጣሪው ለጥበቃ
ሪፖርት በማድረግ እንዲወጣ ይደረጋል፤ ቅጣቱ በገንዘብ ከሆነ እጥፍ ይሆናል፤ የመጀመሪያ
ማስጠንቀቂያ ከሆነ ሁለተኛ ደረጃ ማስጠንቀቂያ ይሰጠዋል፤ ሁለተኛ ደረጃ ማስጠንቀቂያ ከሆነ
ከሶስተኛ ደረጃ ማስጠንቀቂያ እስከ መባረር ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
12. በወር መጨረሻ በሴፍቲ ክፍል ሀላፊ በኩል ለማኔጅምንት እንዲቀርብ በማድረግ አጠቃላይ
አፈጻጸሙ እንዲገመገም ይደረጋል ።