? - (Chronological Age) (Functional Age) (Retirement Age) / 60 / 2. ? - 3. / ? - . - 41 90 " " 4. / ? ? - 41 90 " " 5. ?

You might also like

Download as docx, pdf, or txt
Download as docx, pdf, or txt
You are on page 1of 6

ሀ.

ከአረጋዊያን ጋር ተያያዥነት ያላቸው ጉዳዮች የግንዛቤ መለኪያ ጥያቄዎች ኮድ፡--------

1. አረጋዊ/አረጋዊት ምን ማለት ነው? መልስ፡-የዕድሜ ዘመን (Chronological Age) ፣ከአቅምና ከጤና መታወክ
(Functional Age) እና ከጡረታ መውጫ ዕድሜ (Retirement Age)አረጋዊ/ዊት ማለት የተባበሩት መንግስታት
ድርጅት ማንኛውም እድሜው 60 እና ከዚያ በላይ የሆነ ማነኛዉም ሰው ሁሉ አረጋዊት/አረጋዊ እንዲባል ተወስኗል፡፡

2. ከአረጋዊያን ጋር በተያያዘ ሊያጋጥሟቸው የሚችሉ መሰረታዊ ችግርች ምንድን ናቸው? መልስ፡-ሀ.ስነ-ልቦናዊ


ችግር፣ለ.ማህበራዊ ችግር እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ናቸው ፡፡

3. ለአረጋዊያን ሊደረግላቸው የሚገባ ድጋፍና ክብካቤ ምን መምሰል መቻል አለበት/ ምን ጉዳዮችስ በዋናነት ያዘ መሆን አለበት ?
መልስ፡- የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ህገ መንግስት በኢትዮጵያ የማህበራዊ ጥበቃ ምህዳርን ማስፋት በኢፌዲሪ ሕገ-መንግስት የተለያዩ
አንቀጾች ላይ ሰፍረው የሚገኙትን ዋና ዋና ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ መብቶችን ደረጃ በደረጃ የመተግበር ሂደት አንድ አካል

ነው፡፡በሕገ-መንግሥቱ የማህበራዊ ጥበቃ ስርዓትን ለመዘርጋት መሠረት የሆኑ አንቀጾችን በተለይም በአንቀጽ 41 ሥር በዝርዝር

ከተመለኩቱት ድንጋጌዎች በተጨማሪ በአንቀፅ 90 " የሀገሪቱ አቅም በፈቀደ መጠን ሁሉም ኢትዮጵያዊ የትምህርት፣ የጤና
አገልግሎት፣ የንፁህ ውሃ፣ የመኖሪያ፣ የምግብና የማህበራዊ ዋስትና እንዲኖረው ያደርጋል" በሚል ተደንግጓል፡፡

4. በሀገራችን ኢትዬጵያ በተለይ አረጋዊያን በልዩ ሁኔታ የሚመለከቱ የህግ ማዕቀፎች/የፖሊሲ ማዕቀፎች አሉ? ካሉስ የትኞች
ናቸው ?መልስ፡- በሕገ-መንግሥቱ የማህበራዊ ጥበቃ ስርዓትን ለመዘርጋት መሠረት የሆኑ አንቀጾችን በተለይም በአንቀጽ 41

ሥር በዝርዝር ከተመለኩቱት ድንጋጌዎች በተጨማሪ በአንቀፅ 90 " የሀገሪቱ አቅም በፈቀደ መጠን ሁሉም ኢትዮጵያዊ
የትምህርት፣ የጤና አገልግሎት፣ የንፁህ ውሃ፣ የመኖሪያ፣ የምግብና የማህበራዊ ዋስትና እንዲኖረው ያደርጋል" በሚል
ተደንግጓል፡፡
5. አረጋዊያን በተለይ በማህበራዊ፣በፖለቲካዊ እና በኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ውስጥ እንዲሳተፉ እድል መስጠት ሊያስገኛቸው
የሚችሉ ጥቅሞች ምንድን ናቸው ? መልስ፡- ጤንነትና ደህንነት የጤና ትምህርትን በማስፋፋትና በሽታን በመከላከል ንቁና
ጤናማ አረጋዊነትን ለማደራጀት የቤተሰብና የማህበረሰብ እንክብካቤ ሰፊዉ ቤተሰብና የገጠሩ ማህበረሰብ ለአረጋዉያን
የሚሰጡት እንክብካቤና ድጋፍ ለማጠናከርና ዘላቂ እንዲሆን ለማድረግ ፣ አረጋዉያን የመብቶቻቸዉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ
ለማድረግ ነው፡፡

2.ከአካል ጉዳተኞች ጋር በተያያዘ ለሰልጣኞች የተዘጋጀ የግንዛቤ

ደረጃ መለኪያ ጥያቄዎች ኮድ፡------------

ተ.ቁ ክፍል 1 ክፍል 2 ክፍል 3


1 የችሮታ እሳቤ ማየት፣መስማት እና መናገር የተሳናት ተደራሽነት = 11
ያንፀባርቃል = 12 እውቅ ደራሲ = 5
2 እግሩ ላይ ጉዳት ያለበት የከንፈር ንባብ=8 ከ 12 ዓመት በላይ ተሸከርካሪ ወንበር
ህፃን በአቅርቢያው ወደለው ት/ቤት (ዊልቸር) በመጠቀም አሜሪካን
ለመግባት የሚያስፈልገው ያስተዳደረው ፕሪዚዳንት=14
ግብኣት=7
3 የተመጣጠነ ማህበረሰቡን መሰረት ያደረገ የተሃድሶ ከአለም አቀፍ ደረጃ እውቅና
ማመቻቸት=4 አገልግሎት =9 ከተሰጣቸው የትራፊክ ደህንነት
ምልክቶች አንዱ ነው=6
4 ግምት=1 የሰብአዊ መብትን መሰረት ያደረገ ብሬል(የዓይነ ስውራን መገልገያ ፁሁፍ
እሳቤ=3 ለመጀመርያ ጊዜ ወደ ኢ/ያ ያሰገቡ
ሰው)=19
5 የአእምሮ በከተማችን አስተዳደራዊ መዋቅር ጉዳት የሌለበት ሰው ጤነኛ ይባላል=18
እድገት ውስጥ የአካል ጉዳተኞችን ጉዳይ
ውስንነት=2 በበላይነት የሚያስተዳደረው አካል=16

አማራጭ መልሶች

1. በሌሎች አካለት ላይ ግዴታን የሚያስከትል


2. በማህበረሰቡ ውስጥ አብዛኛውን ከልክፍት ጋር ይያያዛል
3. አካል ጉዳተኞችን መሰረት ያደርገ መድልዎ ሊሆን ይችላል
4. አካል ጉዳተኞችን በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ኑሮአቸው ሙሉ ተሳትፊ እንዲሆኑ ለማድረግ የሚውሰድ ምክንያታዊ መስተካከል
5. ሄለን ኪለር
6. ነጭ ብትር
7. የአካል ድጋፍ (በሪስ)፣ተሽከርካሪ ወንበር (ዊልቸር) ፣በስፖርት የታገዘ የአካል እንቅስቃሴ (ፊዚዩትራፒ)፣በት/ቤት አከባቢና ምቹ
መልካም ምድራዊ አቀማመጥ
8. ከወሊድ በኃላ መስማት ለተሳናቸው ሊሰራ ይገባል
9. ህክምናን መሰረት ያደረገ የአካል ጉዳተኞች እሳቤ
10. አይኔን ግንባር ያድርገው ብላችሁ አትማሉ ያስቸግር የለም ወይ መሪ ማባበሉ
11. የመረጃ ፣የአካባቤ፣ የመጓጓዣ እንዲሁም የመሰረተ ልማት
12. አካል ጉዳተኞች ከቤተሰቦቻቸውና ከካቢቢያቸው ሳይርቁ የሚያገኙት መሰረታዊ ድጋፍ
13. ሲዲኒሺልድን
14. ፍራንክሊንዱሪ ዝቬልት
15. ቢንጃሚን ፍራንክሊን
16.የሴቶች ፣ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ
17. ጤና ቢሮ
18. አቡነ ሰለማ
19. ቄስ ጊዳዳ

በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የሴቶችና ፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ


ፅ/ቤት በአካል ጉዳተኞች ጉዳይ መከታተያ ቡድን የ 2015 ዓ.ም በ 1 ኛ
ሩብ ዓመት ውስጥ የአገልግሎት አሰጣጥ የተገልጋዮች መነሻ በማድግ
የተሰራ የእርካታ ዳሰሳ ትንትና ውጤት የአፈፃፀም ሪፖርት
27/01/2015 ዓ.ም

በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የሴቶች ፣ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ፅ/ቤት የአካል ጉዳተኞች ጉዳይ መከታተያ
ቡድን

በአካል ጉዳተኞች ጉዳይ የአካቶ ትግበራ አተገባበር እና የሴክተሮች ሚና ዙርያ በክፍለ ከተማ ደረጃ ለክፍለ ከተማና ለወረዳ

ባለሙያዎች ፣ ለአካል ጉዳተኞች ማህበራት የተሰጠ ስልጠና በ 2015 ዓ.ም የቅድመ እና ድህረ ስልጠና መጠየቅ የተጠመረ

የአፈጻጸም ሪፖርት 25 /01/2015 ዓ.ም

መድረኩ የተዘጋጀበት፡- ከቀን 19 እስከ 21 /01/15 ዓ.ም በክፍለ ከተማ ደረጃ ሲሆን በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ አዳራሽ

የመድረኩ አዘጋጅ፡- በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የሴቶች፣ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ፅ/ቤት የአረጋውያን እና የአካል ጉዳተኞች
ጉዳይ መከታተያ ቡድን

 የመድረኩ አላማ፡- በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የሴቶች ፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ፅ/ቤት የአካል ጉዳተኞች
ጉዳይ መከታተያ ቡድን ለአካል ጉዳተኞች እና ለአረጋውያን የሚሰጠውን ልዩ ትኩረት በመጠን ፣
በአይነት እና በጥራት አነስተኛ በመሆኑና ካላቸው ቁጥር ጋር የሚመጣጠን አገልግሎት ለመስጠት
በማስፈለጉ

 ስለ አረጋውያን እና ስለ አካል ጉዳተኝነትና አካል ጉዳተኞች የሚደረገው ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ


ከመነሻ እስከ መድረሻ ተመጋጋቢና ተናባቢ የሆነ አሰራር ስርዓት መዘርጋት በማስፈለጉ
 ወጥነት የተላበሰና በዕውቀት የሚመራ የአገልግሎት አሰጣጥና ሂደት መዘርጋት በማስፈለጉና በሌሎች
ነጥቦች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና መስጠት ወዘተ

የውይይቱ ተሳታፊዎች፡-

 ከክፍለ ከተማ እና ከየወረዳ አረጋውያን ፣ አካል ጉዳተኞች ፣ አባላት እና ስራ አስፈጻሚዎች የሴክተሩ አካላት/ ተቋማት
፣ የተወከሉ ሰራተኞች፣ የሚድያ ኮሚኒኬሽን ባሙያዎች ፣ በአጠቃላይ በክፍለ ከተማ ደረጃ፡- በመድረክ ወንድ 26
ሴት 29 በድምሩ 55 ተሳታፊ የሆኑ ዝርዝሩ ከዚህ ሪፖርት ጋር ተያይዧል፡፡
 ጠዋት 3፡00 ላይ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ሴቶች ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ፅ/ቤት ኀላፊ በሆኑት በወ/ሮ አጻነት ደረሰ
የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር የተጀመረ ሲሆን በንግግራቸውም ጽ/ቤቱ በአሁኑ ሰዓት ከመቼውም ይልቅ
በአረጋውያን እና በአካል ጉዳተኞች ማህበራዊ ፣ኢኮኖሚያዊ ፣ ፖለቲካዊ እና የሰብዓዊ መብቶች ዙርያ ትኩረት
አድርጎ እየሰራ እንዳለ ገልጸዋል፡፡ ከዚህም ጋር በማያያዝ ስለ አረጋውያኑ ጥንካሬ ፣ ስለሚያበረክቱት ትልቅ
አስተዋጽኦና ጉልህ ሚና፣ አረጋውያን ባውለታችን ስለሆኑ በማንኛውም ሰዓት እና ቦታ ክብር እና ትኩረት ተደርጎ መስራት
ማገልገል አለብን ብለው የዕለቱን ፕሮግራም አስጀምረዋል፡፡
በአቶ ግርማዬ ተሰማ ስለአረጋውያን እና አካል ጉዳተኞች ተጠቃሚነት እንዲሁም በአካል ጉዳተኞች ጉዳይ የአካቶ

ትግበራ ፖልሲ አተገባበር እና የሴክተሮች ሚና ላይ በተዘጋጀው ሰነድ ዙርያ ሰፋ ያለ ማብራርያ/ ገለጻ ያደረጉ ሲሆን

በቀጣይም በሴክተሩ ድጋፍ ክትትል በማድረግ እንዲሁም የሚታዩ ጠንካራ ጎኖችን በማስቀጠል የሚታዩ ክፍተቶችን

ከሴክተሩ አካላት/ ተቋማት ጋር ትኩረት አድርጎ እንደሚሰራ አክለው ገልፀዋል፡፡

ተሳተፊዎችም ሀሳቦችን በስፋት፣ በጥልቀት፣ በማንሸራሸር እና ግልፅ ያልሆኑ ጥያቄዎችን በመጠየቅ የነቃ

ተሳትፎ አድርገዋል፡፡ ለተሳተፊዎችም የሴቶች ፣ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የአካል ጉዳተኞች ጉዳይ

መከታተያ ቡድን የክፍያ ስርዓቱን በጊዜውና በሰዓቱ በመክፈል መድረኩን አጠናቀናል፡፡


በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የሴቶችና ፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ
ፅ/ቤት በአካል ጉዳተኞች ጉዳይ መከታተያ ቡድን የ 2015 ዓ.ም በ 1 ኛ
ሩብ ዓመት ውስጥ የተሰጠ ስልጠና የቅድመ እና ድሕሪ ስልጠና መጠየቅ
መነሻ በማድግ የተሰራ የስልጠና ዳሰሳ ትንትና ውጤት የአፈፃፀም ሪፖርት
25/01/2015 ዓ.ም

You might also like