የብሉይ ኪዳን መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት

You might also like

Download as docx, pdf, or txt
Download as docx, pdf, or txt
You are on page 1of 68

የብሉይኪዳንመጽሐፍቅዱስ ጥናት

የዚህጥናትዓላማከእያንዳንዱየብሉይኪዳንመጽሐፍጋርበሚገባእንድትተዋወቅለማድረግናየመጽሐፉንእውነቶ
ችከዘመናችንጋርለማዛመድበመጣርእግዚአብሔርለእያንዳንዳችንያለውንመልእክትለመረዳትነው።የእግዚአብ
ሔርንቃልማወቅከሕይወታችንምጋርማዛመድአስፈላጊእንደሆነልብበል።የእግዚአብሔርንቃልባናጠናናበግልከሕ
ይወታችንጋርባናዛምደው፥ከእግዚአብሔርጋርበምናደርገውጉዞላይአሉታዊተጽዕኖያስከትልብናል፤መንፈሳዊሕ
ይወታችንምይጠወልጋል።ይህጥናትከእያንዳንዱተማሪብዙሥራንየሚጠይቅነው፤ዳሩግንከራስህሕይወትጋርበ
ማዛመድጥያቄዎቹንሁሉበጥንቃቄብትመልስናየሚሰጡህንሥራዎችበሙሉብትሠራ፥ብሉይኪዳንንበተሻለመን
ገድበመረዳትከእግዚአብሔርጋርያለህእርምጃበይበልጥዕድገትከማሳየቱምሌላ፥በሚገባበምታውቀውናበተወሰነ
የእግዚአብሔርቃልክፍልላይከማተኮርይልቅለሁሉምክፍልፍቅርይኖርህናእንዴትልትጠቀምበትእንደሚገባታው
ቃለህ።ሮሜ 15፡4
እንዲህይላል፡«በመጽናትናመጻሕፍትበሚሰጡትመጽናናትተስፋይሆንልንዘንድአስቀድሞየተጻፈውሁሉለትምህ
ርታችንተጽፎአልና።»

የጥያቄዎቹንመልሶችበደብተርጻፍ።የመጽሐፍቅዱስመዝገበቃላትከሌለህለጥናትህይረዳህዘንድለመግዛትሞክር
።አዲሱትርጒምየአማርኛመጽሐፍቅዱስናየእንግሊዝኛመጽሓፍቅዱስካለህ፥በተጨማሪከእነርሱምአንብብ።

በትምህርቶቹውስጥበርካታማብራሪያጥቅሶችተሰጥተዋል።ከተሰጡትጥቅሶች መካከል «ተመልከት»


ተብለውየተጻፉትንሁሉመመልከትአስፈላጊነው። «ተመልከት»
የሚልትእዛዝያልተሰጠባቸውንግንጊዜካለህልትመለከታቸውትችላለህ፤አለበለዚያምለሌላየጥናትህጊዜየሚጠቅ
ሙህይሆናሉ።

የዚህጥናትአንዱግብተማሪውብሉይኪዳንንበሙሉእንዲያጠናለመርዳትነው።ስለዚህለአንድተማሪየተሰጠውንየ
ንባብክፍልሁሉአጠናቅቆማንበብበጣምአስፈላጊነው።

በጥናቱውስጥየተካተቱትንጥያቄዎችከመስራትዎበፊት፣መመሪያውንጨምሮበጥያቄዎቹየፊትገጽላይየሚጠየ
ቁትንትክክለኛስምዎን (ወይምየብዕርስምዎን) እናትክክለኛየኢ-
ሜይልአድራሻዎንመሙላትዎንአይዘንጉ።ትክክለኛየኢ-
ሜይልአድራሻእንዲሞሉየተጠየቁበትምክንያትውጤትዎየሚላከውበዚሁአድራሻስለሆነነው፡፡
ጥያቄዎቹንሰርተውሲያበቁ “submit” የሚለውንቁልፍይጫኑ።አንዳንድጊዜ “Google”
ጥያቄዎቹንየሰራውኮምፒውተርወይምሰውመሆኑንለማጣራትየሴኪውሪቲጥያቄዎችንሊጠይቆትይችላል።
“Submit” የሚለውንቁልፍከተጫኑበኋላ “view your score”
የሚለውንቁልፍበመጫንውጤትዎንእናየተሳሳቱትንጥያቄግብረመልስ (feedback)
ማየትይችላሉ።በጥያቄዎቹላይየሚያነሱትሃሳብካለበሚከተለውኢ-ሜይልይላኩልን።
tsegaewnet@gmail.com

የብሉይኪዳንመጽሐፍቅዱስጥናት

 የብሉይኪዳንጥናትመግቢያ
 ብሉይኪዳንየእግዚአብሔርቃልነው
 የብሉይኪዳንቅጂዎቻችንእንዴትሊደርሱንእንደቻሉ
 መጽሐፍቅዱስንለመተርጎምየሚጠቅሙአጠቃላይሕጎች
 ትምህርትብሉይኪዳን
 የብሉይኪዳንመጻሕፍትእንዴትእንደተሰበሰቡ
 የብሉይኪዳንመጻሕፍትታሪክጥናት
 የመካከለኛውምሥራቅመልክዓምድር
 የፔንታቱክመግቢያ
 የፔንታቱክመጻሕፍትስሞችበውስጣቸውየሚታይታሪክ
 በፔንታቱክውስጥየሚገኙየሥነጽሑፍዓይነቶች

፩. ኦሪትዘፍጥረት

 የኦሪትዘፍጥረትመግቢያ
 የኦሪትዘፍጥረትታሪክቅደምተከተልናአስተዋጽኦ፣ልዩባሕሪያትእናዓላማ

1. ዘፍጥረት 1-2 የዓለምአፈጣጠር


2. የአዳምናየሔዋንኃጢአት (ከዘፍ. 3)
3. ዘፍጥረት 4-11 የኃጢአትበመላውዓለምመሠራጨት
4. የአብርሃምታሪክ (ዘፍጥረት 12-24)
5. ዘፍጥረት 25-36 የይስሐቅናየያዕቆብታሪክ
6. ዘፍጥረት 37-50 የዮሴፍታሪክ

፪. ኦሪትዘጸአት

 የኦሪትዘጸአትመግቢያ
 በዘጸአትጊዜየነበረውየግብፅታሪክ
 የኦሪትዘጸአትአስተዋጽኦእናዓላማ

1. የእግዚአብሔርሕዝብበባርነትቀንበርሥርመሆንእናእግዚአብሔርሕዝቡንከባርነትለማውጣትመሪመጥ
ራቱ (ዘጸአት 1-4)
2. የእግዚአብሔርሕዝብነጻነት (ዘጸ. 5-12)
3. ዘጸአት 13-18
4. ዘጸአት 19-24
5. ዘጸአት 25-40

፫. ኦሪትዘሌዋውያን

 የኦሪትዘሌዋውያንመግቢያ
 የኦሪትዘሌዋውያንዓላማእናቁልፍሃሳቦች

1. ኦሪትዘሌዋውያን 1-10
2. ዘሌዋውያን 11-22
3. ዘሌዋውያን 23-27

፬. ኦሪትዘኁልቁ

 የኦሪትዘኁልቁመግቢያ
 የኦሪትዘኁልቁዓላማናመልእክት

1. ዘኍልቁ 1-12
2. ዘኍልቁ 13-21
3. ዘኁልቁ 22-36

፭. ኦሪትዘዳግም

 የኦሪትዘዳግምመግቢያ
 የኦሪትዘዳግምመጽሐፍዓላማ

1. ዘዳግም 1-11
2. ዘዳግም 12-26
3. ዘዳግም 27-34
4. የፔንታቱክክለሣ

፮. መጽሐፈኢያሱወልደነዌ

 የታሪካዊመጻሕፍትመግቢያ
 ታሪካዊመጻሕፍትንእንዴትእንደምንተረጉማቸው?
 የመጽሐፈኢያሱመግቢያ
 የመጽሐፈኢያሱዋናዓላማ

1. ኢያሱ 1-12
2. ኢያሱ 13-24
3. የመጽሐፈኢያሱዋናትምህርቶች

፯. መጽሐፈመሳፍንት

 የመጽሐፈመሳፍንትመግቢያ
 የመጽሐፈመሳፍንትዓላማ

1. መሳፍንት 1-16
2. መሳፍንት 17-21
3. የመጽሐፈመሳፍንትዋናዋናትምህርቶች
፰. መጽሐፈሩት

 መጽሐፈሩትመግቢያ
 የመጽሐፈሩትዓላማ

1. መጽሐፈሩት (1-4)
2. የመጽሐፈሩትዋናዋናትምህርቶች

፱. መጽሐፈሳሙኤልቀዳማዊ

 የ 1 ኛሳሙኤልመግቢያ
 የ 1 ኛሳሙኤልአራትዓላማዎች
 የ 1 ኛእናየ 2 ኛሳሙኤልመዋቅር

1. የሳሙኤልመወለድናጥሪ (1 ኛሳሙ. 1-3)


2. 1 ኛሳሙ.4-7
3. ሳኦልየእስራኤልንጉሥይሆንዘንድተመረጠ (1 ኛሳሙ. 8-11)
4. 1 ኛሳሙኤል 13-15
5. በዳዊትናበሳኦልመካከልየቀረበንጽጽር (1 ኛሳሙ. 16-20)
6. 1 ኛሳሙኤል 21-31
7. የ 1 ኛሳሙኤልዋናዋናትምህርቶች

፲. መጽሐፈሳሙኤልካልዕ

 የ 2 ኛሳሙኤልመግቢያ
 የ 2 ኛሳሙኤልዓላማዎች

1. 2 ኛሳሙኤል 1፡1-5፡5
2. 2 ኛሳሙኤል 5፡6-12፡31
3. 2 ኛሳሙኤል 13-19
4. 2 ኛሳሙኤል 20-24
5. የ 2 ኛሳሙኤልዋናዋናትምህርቶች

፲፩. መጽሐፈመጽሐፈነገሥትቀዳማዊ

 የ 1 ኛነገሥትመግቢያ
 የ 1 ኛናየ 2 ኛነገሥትየጊዜቅደምተከተል
 የ 1 ኛነገሥትአስተዋጽኦእናዓላማዎች

1. የሰሎሞንንጉሥመሆንናየታላቅነቱማስረጃዎች (1 ኛነገሥት 1-10)


2. የሰሎሞንውድቀት (1 ኛነገሥት 11)
3. 1 ኛነገሥት 12-16
4. 1 ኛነገሥት 17-22

፲፪. መጽሐፈነገሥትካልዕ

 የ 2 ኛነገሥትመግቢያ
 በ 2 ኛነገሥትየታሪክዘመንየነበሩዋናዋናኃይላት
 የ 2 ኛነገሥትአስተዋጽኦእናዓላማዎች

1. 2 ኛነገ. 1፡1-8፡15
2. 2 ኛነገሥት 8፡16-12፡21
3. 2 ኛነገሥት 13-17
4. 2 ኛነገሥት 18-25
5. መጽሐፈነገሥትከአዲስኪዳንጋርያለውግንኙነት

፲፫. እና፲፬. መጽሐፈዜናመዋዕልቀዳማዊእናካልዕ

 የ 1 ኛና 2 ኛዜናመዋዕልመግቢያ
 የዜናመዋዕልታሪካዊሥረመሠረት
 የዜናመዋዕልአስተዋጽኦእናአወቃቀር
 መጽሐፈዜናመዋዕልየተጻፈባቸውዓላማዎች
 የመጽሐፈዜናመዋዕልዋናዋናትምህርቶች

1. 1 ኛዜና 1 እስከ 2 ኛዜናመጨረሻ

፲፭. መጽሐፈዕዝራ

 የመጽሐፈዕዝራመግቢያ
 መጽሐፈዕዝራናነህምያ
 አይሁድበምርኮምድር
 የመጽሐፈዕዝራአስተዋጽኦእናአላማ

1. ዕዝራ 1-6
2. ዕዝራ 7-10
3. የመጽሐፈዕዝራዋናዋናትምህርቶች

፲፮. መጽሐፈነህምያ

 የመጽሐፈነህምያመግቢያ

1. ነህምያ 1-4
2. ነህምያ 5-10
3. ነህምያ 11-13
4. የመጽሐፈነህምያዋናዋናትምህርቶች

፲፯. መጽሐፈአስቴር

 የመጽሐፈአስቴርመግቢያ
 የመጽሐፈአስቴርዓላማዎችእናአስተዋጽኦ

1. አስቴር 1-6
2. አስቴር 7-12
3. የመጽሐፈአስቴርዋናትምህርት
4. የታሪክመጻሕፍትክለሳ

፲፰. መጽሐፈኢዮብ

 ፔንታቱክ፣የብሉይኪዳንየክፍልአንድጥናትክለሳ
 የታሪክመጻሕፍት
 የግጥምመጻሕፍትመግቢያ
 የጥበብሥነ-ጽሑፎች

1. የመጽሐፈኢዮብመግቢያ
2. የመጽሐፈኢዮብዓላማ
3. ከመጽሐፈኢዮብየምናገኛቸውልዩትምህርቶች
4. ኢዮብ 1-14
5. ኢዮብ 15-31
6. ኢዮብ 32-42

፲፱. መዝሙረዳዊት

 የመዝሙረዳዊትመግቢያ

1. የመዝሙረዳዊትዓላማእናልዩየሚያደርጉትነገሮች
2. መዝሙረዳዊት 1-75
3. መዝሙር 76-150

፳. መጽሐፈምሳሌ

 የመጽሐፈምሳሌመግቢያ

1. የመጽሐፈምሳሌዓላማእናበመጽሐፈምሳሌያሉዐበይትትምሕርቶች
2. ምሳሌ 1-9
3. ምሳሌ 10-31

፳፩. መጽሐፈመክብብ

 የመጽሐፈመክብብመግቢያ
 የመጽሐፈመክብብዓላማእናዋናዋናትምሕርቶች

1. መክብብ 1-6
2. መክብብ 7-12

፳፪. መኃልየመኃልይዘሰሎሞን

 መኃልየመኃልይዘሰሎሞንመግቢያ
 የመኃልየመኃልይትርጕምእናአስተዋጽኦ
 የመኃልየመኃልይዘሰሎሞንመጽሐፍዓላማ

፳፫. ትንቢተኢሳይያስ

 የትንቢትመጻሕፍትአጠቃላይገጽታ
 ነቢያትናትንቢቶች
 ትንቢትንለመተርጐምየሚጠቅሙመመሪያዎች
 ስለትንቢትየሚቀርቡናበአተረጓጐሙላይተጽዕኖየሚያሳድሩየተለያዩአመለካከቶች
 የትንቢተኢሳይያስመግቢያ
 ኢሳይያስየኖረበትዘመንታሪካዊሥረ-መሥረትእናየነቢዪኢሳይያስሥረ-መሠረት
 የትንቢተኢሳይያስአስተዋጽኦ
 የትንቢተኢሳይያስዓላማ
 በትንቢተኢሳይያስውስጥየሚገኙዋናዋናአሳቦች

1. ኢሳይያስ 1-6
2. ኢሳይያስ 7-12
3. ኢሳይያስ 12-23
4. ኢሳይያስ 24-39
5. ኢሳይያስ 40-49
6. ኢሳይያስ 50-66

፳፬. ትንቢተኤርምያስ

 የትንቢተኤርምያስመግቢያ
 የትንቢተኤርምያስዓላማ፣ዋናዋናትምሕርቶችእናከአዲስኪዳንጋርያለውግንኙነት
1. ኤርምያስ 1-6
2. ኤርምያስ 7-17
3. ኤርምያስ 18-25
4. ኤርምያስ 26-36
5. ኤርምያስ 37-45
6. ኤርምያስ 46-52

፳፭. ሰቆቃውኤርምያስ

 ሰቆቃወኤርምያስመግቢያ
 የሰቆቃወኤርምያስዓላማእናዓበይትእውነቶች

፳፮. ትንቢተሕዝቅኤል

 የትንቢተሕዝቅኤልመግቢያ
 የትንቢተሕዝቅኤልታሪካዊሥረመሠረት
 ትንቢተሕዝቅኤልበርካታየሆኑልዩገጽታዎችእናአስተዋጽኦ
 የትንቢተሕዝቅኤልዓላማእናየሥነመለኮትትምሕርት

1. የእግዚአብሔርራእይናየሕዝቅኤልጥሪ (ሕዝቅኤል 1-3)


2. ሕዝቅኤል 4-12
3. ሕዝቅኤል 13-17
4. ሕዝቅኤል 18-24
5. ሕዝቅኤል 25-32
6. ሕዝቅኤል 33-39
7. ሕዝቅኤል 40-48

፳፯. ትንቢተዳንኤል

 የትንቢተዳንኤልሙግቢያ
 የትንቢተዳንኤልታሪካዊሥረ-መሠረት
 የትንቢተዳንኤልዓላማናመልእክት

1. ዳንኤል 1-6
2. ዳንኤል 7-12

፳፰. ትንቢተሆሴዕ

 የትንቢተሆሴዕመግቢያ
 የትንቢተሆሴዕታሪካዊሥረ-መሠረት
 የትንቢተሆሴዕአስተዋጽኦእናዋናዋናአላማዎች
 ትንቢተሆሴዕንየሚመለከቱዋናዋናጉዳዮች
 በትንቢተሆሴዕየሚገኙዐበይትየሥነ-መለኮትእውነቶች

1. ሆሴዕ 1-3
2. ሆሴዕ 4-10
3. እግዚአብሔርለእስራኤልያለውፍቅር (ሆሴዕ 11-14)

፳፱. ትንቢተአሞጽ

 የትንቢተአሞጽመግቢያ
 የትንቢተአሞጽዓላማእናዐበይትየሥነመለኮትትምሕርቶች

1. አሞጽ 1-9

፴. ትንቢተሚክያስ

 የትንቢተሚክያስመግቢያ
 የትንቢተሚክያስዓላማእናዋናዋናትምሕርቶች

1. ሚክያስ 1-7

፴፩. ትንቢተኢዮኤል

 ትንቢተኢዩኤልመግቢያ

1. የትንቢተኢዩኤልዓላማእናዐበይትየሥነመለኮትትምሕርቶች

፴፪. ትንቢተአብድዩ

 ትንቢተአብድዩመግቢያ

1. የትንቢተአብድዩዓላማእናዋናዋናትምሕርት

፴፫. ትንቢተዮናስ

 ትንቢተዮናስመግቢያ
 የትንቢተዮናስዓላማ

1. በትንቢተዮናስውስጥዐበይትመንፈሳዊትምህርቶች

፴፬. ትንቢተናሆም
 ትንቢተናሆምመግቢያ

1. የትንቢተናሆምዓላማእናዋናዋናትምርቶች

፴፭. ትንቢተዕንባቆም

 ትንቢተዕንባቆምመግቢያ

1. የትንቢተዕንባቆምዓላማእናዋናዋናትምሕርቶች

፴፮. ትንቢተሶፎንያስ

 ትንቢተሶፎንያስመግቢያ

1. የትንቢተሶፎንያስዓላማእናዐብይትምሕርት

፳፯. ትንቢተሐጌ

 ትንቢተሐጌመግቢያ

1. የትንቢተሐጌዓላማ፣አስተዋጽኦእናዐበይትትምሕርቶች

፴፰. ትንቢተዘካርያስ

 የትንቢተዘካርያስመግቢያ
 የትንቢተዘካርያስታሪካዊሥረ-መሠረት
 የትንቢተዘካርያስአስተዋጽኦእናአላማ

1. በትንቢተዘካርያስውስጥየሚገኙዐበይትትምህርቶች
2. ዘካርያስ 1-14

፴፱. ትንቢተሚልክያስ

 ትንቢተሚልክያስመግቢያ
 የትንቢተሚልክያስታሪካዊሥረ-መሠረት
 የትንቢተሚልክያስአስተዋጽኦእናዓላማ

1. የትንቢተሚልክያስዐበይትትምህርቶች

 አራትመቶየጸጥታዓመታት
 የብሉይኪዳንጥናትክለሳ
የብሉይኪዳንጥናትመግቢያ
Published on July 16, 2019

ለመሆኑከመንግሥትወይምከቤተክርስቲያንህመሪአንድደብዳቤቢደርስህደብዳቤውንምንታደርገዋለህ?
ደብዳቤውንሳታነበውማስታወሻይሆንህዘንድበግድግዳላይትለጥፈዋለህን?
ደግሞምመሪውአንድነገርእንድታደርግቢጠይቅህታደርገዋለህን?
ደብዳቤውየተጻፈውግልጽበሆነቋንቋቢሆንምእንኳ፥ድብቅየሆነትርጉምበመፈለግናየቃላትንትርጉምበማዛባትየ
ተሳሳተመልእክትእንዲያስተላልፍታደርጋለህ?
አታደርግም።ከአገራችንመንግሥትመሪየተጻፈልንደብዳቤቢደርሰንየምናደርገውየመጀመሪያነገር፡-
ደብዳቤውንበመክፈትመሪያችንየሚለውንነገርበጥንቃቄማንበብናበደብዳቤውውስጥየሚገኙትንትእዛዛትበሙ
ሉለመፈጸምመጣርነው።መሪውወዳጃችንከሆነደግሞደብዳቤውየበለጠደስየሚያሰኘንይሆናል።

ክርስቲያኖችእንደመሆናችንመጠንከመሪዎችሁሉየላቀኃይልካለውመሪደብዳቤየማግኘትልዩዕድልአለን።እርሱእ
ያንዳንዳችንንእጅግይወደናል።ያምመሪእግዚአብሔርአባታችንነው።የተጻፈልንደብዳቤመጽሐፍቅዱስነው።የ
ሚያሳዝነውነገርብዙዎቻችንይህንንደብዳቤወይምመጽሐፍለማንበብየምንሰጠውጊዜበጣምጥቂትመሆኑነው።
ከዚህየተነሣብዙውንጊዜመሪያችንእንድናደርግየሚፈልገውንነገርአናደርግም።ወይምስናነብብዙጊዜከመጽሐፍ
ቅዱሳችንየተደበቀትርጉምእንሻለን፤እግዚአብሔርሊነግረንየፈለገውንነገርትርጉምእንለውጣለን።ስለዚህእግዚ
አብሔርለእያንዳንዳችንያለውንመልእክትእንስታለን።

በዚህየጥናትመመሪያአማካይነትእግዚአብሔርበተለይለእያንዳንዳችንከሰጠንመጽሐፍውስጥየተወሰነውንክፍል
እንመለከታለን።ብሉይኪዳንንሰፋባለሁኔታለማወቅበሚያስችለንመልክእንመለከተዋለን።በእያንዳንዱየብሉይ
ኪዳንመጽሐፍውስጥእግዚአብሔርለእኛያለውንዋናዋናመልእክቶችለመማርእንፈልጋለን።ደግሞምየእግዚአብ
ሔርንቃልበተሳሳተመንገድእንዳንረዳውናከሕይወታችንምጋርያለአግባብእንዳናዛምደው፥በትክክልእንዴትእንደ
ምንተረጉመውአንዳንድመመሪያዎችንእንመለከታለን።በአገራችንየሐሰትትምህርታቸውንየማረጋገጥሙከራለ
ማድረግሲሉየእግዚአብሔርንቃልትርጉምየሚያጣምሙበርካታየሐሰትአስተማሪዎችአሉ፤ስለዚህለእነርሱመል
ስለመስጠትየእግዚአብሔርንቃልእንዴትበትክክልመረዳትእንደምንችልናሐሰተኛአሳባቸውንለመዋጋትእንዴትእ
ንደምንጠቀምበትማወቅአለብን፤ (1 ኛጢሞ. 4፡1-7
ተመልከት)።በተጨማሪምየተለያዩየመጽሐፍቅዱስአዋቂዎችስለአንዳንዶቹመጻሕፍትናአተረጓጎምያላቸውንየ
ተለያየአመለካከትእናያለን።በእንግሊዝኛቋንቋበተጻፉአንዳንድትርጓሜዎችስለእነዚህየምታነብብበመሆኑ፥ተግ
ባራዊመስሎባይታይምስለእነርሱበቅድሚያማወቅመልካምነው።

የብሉይኪዳንጥናታችንቢያንስ 40
ሳምንታትይፈጃል።የዚህጥናትዓላማአንተንከብሉይኪዳንመጻሕፍትጋርለማስተዋወቅእንዲሁምእውነትንከሕ
ይወታችንጋርለማዛመድእግዚአብሔርለእያንዳንዳችንያለውንመልእክትበጋራለመፈለግነው።የእግዚአብሔርቃ
ልእንድናውቀውብቻሳይሆን፥ከሕይወታችንጋርእንድናዛምደውጭምርየተጻፈመሆኑንአስታውስ፥የእግዚአብሔ
ርንቃልከሕይወታችንጋርባናዛምደው፥ከእግዚአብሔርጋርባለንመንፈሳዊጉዞላይተጽዕኖይኖረዋል፤በመንፈሳዊሕ
ይወታችንምእንዝላለን።ይህኮርስከእያንዳንዱተማሪብዙመሥራትንይጠይቃል፤ነገርግንከራስህጋርካዛመድከውና
ጥያቄዎቹንበሙሉበመመለስየቤትሥራዎቹንከሠራህ፥ብሉይኪዳንንበተሻለአኳኋንትረዳዋለህ፤ከእግዚአብሔር
ጋርያለህጉዞምበጥልቀትያድጋል።በምታውቃቸውክፍሎችላይብቻከማተኮርይልቅለእግዚአብሔርቃልበአጠቃላ
ይፍቅርይኖርሃል።እንዴትእንደምትጠቀምበትምታውቃለህ።ሮሜ 15፡4
«በመጽናትናመጻሕፍትበሚሰጡትመጽናናትተስፋይሆንልንዘንድአስቀድሞየተጻፈውሁሉለትምህርታችንተጽ
ፎአልና» ይላል።

የውይይትጥያቄ:- ኤፌ 3:14-19 አንብብ፡፡ሀ) ጳውሎስለቤተክርስቲያንየጸለየውጸሎትምንነበር? ለ)


ይህጸሎትበዘመናችንላሉትምአብያተክርስቲያናትየሚያስፈልገውለምንድንነው?

የጥያቄዎቹንመልስበደብተርላይጻፍ፡፡
የመጽሐፍቅዱስመዝገበቃላትከሌለህ፣ለዚህጥናትእንዲረዳህለመግዛትሞክር፡፡
አዲሱየአማርኛመጽሐፍቅዱስትርጉምናየእንግሊዝኛመጽሐፍቅዱስካሉህከእነርሱምውስጥአንብብ።

ተማሪውንበጥናቱይረዳውዘንድእያንዳንዱትምህርትበአምስትየየዕለቱትምህርቶችተከፍሏል።የየዕለቱንትምህ
ርት (ክፍል)
በአንድአፍታአጥንተህለመጨረስሞክር።አንዳንዶቹትምህርቶችከሌሎቹረዘምያሉስለሆኑ፥ጠቅላላትምህርቱን
ከሳምንታዊውስብሰባበፊትለማጠቃለልየሚያስችልበቂጊዜመስጠትህንአረጋግጥ።በትምህርቶቹውስጥበርካታአ
ጣቃሽየመጽሐፍቅዱስክፍሎችአሉ።ስለዚህ «ተመልከት» የሚለውንጥቅስሁሉለመመልከትእርግጠኛሁን።
«ተመልከት» የሚልቃልየሌለባቸውንጥቅሶችጊዜካለህትመለከታቸዋለህ፤ወይምበሌላጊዜታጠናቸዋለህ።

የመጀመሪያዎቹሦስትትምህርቶችስለብሉይኪዳንአንዳንድጠቃሚትምህርቶችንያስተዋውቃሉ።እነዚህአሳቦች
አዲስናአስቸጋሪቢሆኑምእንኳእነርሱንለመረዳትየተቻለህንሁሉአድርግ።አንዳንዶቹትምህርቶችአግባብነትያላ
ቸውባይመስሉምእንኳዛሬበኢትዮጵያውስጥበእንግሊዝኛየተጻፉበርካታየመጽሐፍቅዱስትርጓሜዎችስለሚገኙ
፥እነዚህትምህርቶችበነርሱውስጥያሉትንአንዳንድጉዳዮችለመረዳትይጠቅሙሃል።

የዚሁየጥናትመጽሐፍአንደኛውግብመጽሐፉንየሚያጠኑሰዎችሁሉብሉይኪዳንንሙሉበሙሉእንዲያነቡለማበረ
ታታትነው።ስለዚህየሚሰጡትንየንባብክፍሎችበሙሉአጠናቅቆማንበብበጣምአስፈላጊነው።መጨረሻበሚሰጠ
ውአጠቃላይፈተናላይእያንዳንዱተማሪየተጠኑትንየብሉይኪዳንመጻሕፍትበሙሉማንበብያለግንበቡንእንዲያሳ
ውቅይጠየቃል።

ማሳሰቢያበዚህመጽሐፍያሉትየዘመንአቆጣጠሮችእንደኤውሮጳአቆጣጠርናቸው።ዓ.ዓ.
የሚለውምሕጻረቃልዓመተዓለምማለቱሲሆንከክርስቶስልደትበፊትየነበረውንዘመንየሚያመለክትነው።

(ማብራሪያውየተወሰደውበኤስ.አይ.ኤምከታተመውናየብሉይኪዳንየጥናትመምሪያናማብራሪያ፣ከተሰኘውመ
ጽሐፍነው፡፡እግዚአብሔርአገልግሎታቸውንይባርክ፡፡)

ብሉይኪዳንየእግዚአብሔርቃል ነው
Published on July 16, 2019
የውይይትጥያቄ፡- 2 ኛጢሞ.3፡16-17 ና 2 ኛጴጥ.1፡20-21 አንብብ።ሀ)
እነዚህቁጥሮችመጽሐፍቅዱስንበማስገኘትረገድስለእግዚአብሔርድርሻምንይናገራሉ?ለ)
እነዚህቁጥሮችመጽሐፍቅዱስንበማስገኘትረገድየሰውድርሻምንድንነውብለውያስተምራሉ? ሐ)
እነዚህቁጥሮችእግዚአብሔርመጽሐፍቅዱስንለእኛየሰጠበትምክንያትምንድነውብለውያስተምራሉ? መ)
መጽሐፍቅዱስበአንተሕይወትውስጥለትምህርት፥ለተግሣጽ፥ልብንለማቅናትናበጽድቅላለውምክርእንዴትእን
ዳገለገለግለጥ።

መጽሐፍቅዱስምንድንነው? እንደቁርአንናሌሎችሃይማኖታዊጽሑፎችሁሉየሰውሥራነውን?
ወይስሰውንመሣሪያአድርጎሳይጠቀምእግዚአብሔርበቀጥታለሰዎችየሰጠውነው? ዓላማውስምንድንነው?
መጽሐፍቅዱስበራሱኃይልያለውየምትሀትመጽሐፍነውን?
እነዚህብሉይኪዳንንማጥናትከመጀመራችንበፊትልንመልሳቸውየሚገቡበጣምአስፈላጊጥያቄዎችናቸው።ክርስ
ቲያኖችምሆኑአይሁዶችብሉይኪዳንየተለየየእግዚአብሔርቃልናበውስጡምእግዚአብሔርራሱንናዓላማውንለሰ
ውልጅየገለጠበትመጽሐፍእንደሆነይናገራሉ።ክርስቲያኖችከአይሁዶችየሚለዩትአዲስኪዳንምየእግዚአብሔርቃ
ልእንደሆነስለሚያምኑነው።

ብዙውንጊዜክርስቲያኖችስለእግዚአብሔርቃልሁለትየተሳሳቱግንዛቤዎችአሉአቸው።የመጀመሪያው፥ብዙክርስ
ቲያኖችእግዚአብሔርእንዲጻፍየፈለገውንቃልለተለያዩሰዎችቃልበቃልአጽፎአቸዋልብለውያስባሉ፤ስለዚህአንዳ
ንዶችብሉይኪዳንበሚጻፍበትጊዜጸሐፊዎቹምንምድርሻአልነበራቸውምብለውያስተምራሉ።በዚህመልክየተጻ
ፉአንዳንድክፍሎችቢኖሩም (ለምሳሌዘጸ. 24፡4-
7)።እነዚህንየብሉይኪዳንክፍሎችየጻፉትጸሐፊዎችግንየሚጽፉትጉዳይበመጽሐፍቅዱስውስጥየሚገባየቅዱሳት
መጻሕፍትአካልመሆኑንእንኳአያውቁምነበር።አልፎአልፎምጸሐፊዎቹከሌሎችመጻሕፍትየቀዱበትአጋጣሚነበ
ር (ለምሳሌ፡- ዘኁል. 22፡14-15፤ኢያ. 10፡13)።

በሁለተኛደረጃ፥እራሳቸውንክርስቲያንአድርገውየሚቆጥሩአንዳንድሰዎችመጽሐፍቅዱስየእግዚአብሔርቃልእን
ደሆነያለማሰባቸውነው።ይልቁንምመጽሐፍቅዱስየሰውሥራእንደሆነያስተምራሉ።መጽሐፍቅዱስየአይሁድንሃ
ይማኖታዊልምምድለመረዳትየሚጠቅምእንጂ፥እውነትአይደለምብለውያስባሉ።ሌሎችደግሞመጽሐፍቅዱስ
እንደቁርአንወይምእንደሂንዱእምነትመጻሕፍትነው፤ምክንያቱምሁሉምየሚናገሩትሰውእግዚአብሔርንለማወ
ቅያደረገውንጥረትነውይላሉ።አንዳንድሰዎችመጽሐፍቅዱስገናተጽፎአላለቀምበማለትዛሬምቢሆን
«የእግዚአብሔርቃል» የሚሏቸውንብዙየሐሰትትምህርቶች (ኑፋቄዎች)
በመጨመርላይይገኛሉ።የእነዚህትምህርቶችአመንጪየሆኑትሰዎችአሳባቸውንከመጽሐፍቅዱስእኩልበመቁጠር
በመጽሐፍቅዱስላይያክላሉ፤ (ለምሳሌ፡-
የይሖዋምስክሮች፥የክርስቲያንሳይንስአማኞች፥የሞርሞንተከታዮች፥ወዘተ)።

ስለመጽሐፍቅዱስበርካታየተሳሳቱአሳቦችበመኖራቸው፥እምነታችንየተመሠረተውምበእርሱላይበመሆኑ፥ክርስ
ቲያንየሆንነውስለመጽሐፍቅዱስማመንያለብንነገርምንእንደሆነግልጽአሳብሊኖረንያስፈልጋል።ስለዚህጉዳይአ
ጭርአሳብከዚህእንደሚከተለውቀርቧል፡-

1. መጽሐፍቅዱስየእግዚአብሔርቃልነው።በ 2 ኛጢሞ. 3፡16 እና 2 ኛጴጥ. 1፡19


መጽሐፍቅዱስየእግዚአብሔርመንፈስያለበትመጽሐፍእንደሆነናጸሐፊዎቹበመንፈስቅዱስተመርተው
እንደጻፉትእናነባለን።መጽሐፍቅዱስየእግዚአብሔርቃልመሆኑንራሱበግልጥይናገራል፤ስለዚህእኛክርስ
ቲያኖችስለመጽሐፍቅዱስየሚከተሉትንነገሮችእናምናለን፡-

ሀ.
መጽሐፍቅዱስየእግዚአብሔርሙሉሥልጣንአለው።የእግዚአብሔርንቃልናፍላጎቶችይዟል፥ስለዚህመጽሐፍቅ
ዱስንበምናነብበትጊዜእግዚአብሔርበመካከላችንያለናየሚናገረንያህልነው።እግዚአብሔርየተናገረውምየተጻፈ
ውምቃሉእኩልሥልጣንአላቸው።

የውይይትጥያቄ፡- ሀ) የእግዚአብሔርንቃልስለመስበክምሆነስለማስተማርይህምንንያስተምረናል? ለ)
ሥልጣኑያለውየትላይነው? (ኢሳ. 55፡11 ተመልከት)።

የቤተክርስቲያንመሪዎችእንደመሆናችንመጠንሥልጣንያለውየእግዚአብሔርቃልብቻእንደሆነማስታወስአለብን
።የእኛቃላትሥልጣንየሌላቸውናስሕተትሊገኝባቸውየሚችሉናቸው፤ስለዚህበምንሰብክበትናበምናስተምርበት
ጊዜየእኛኃላፊነትሰዎችየእኛንአሳብሳይሆንየእግዚአብሔርንቃልእንዲሰሙ፥የእግዚአብሔርንቃልያለአንዳችስ
ሕተትበግልጥማወጅነው (2 ኛቆሮ. 4፡1-5፤ 2 ኛጢሞ. 2፡15
ተመልከት)።ሰዎችየእግዚአብሔርንቃልበሚሰሙበትጊዜሥልጣኑናኃይሉሕይወታቸውንይለውጠዋል።

ለ.
መጽሐፍቅዱስየእግዚአብሔርምየሰውምሥራነው።መጽሐፍቅዱስንለማስገኘትእግዚአብሔርሰዎችንበመሣሪ
ያነትበመጠቀምበራሳቸውቃላትናየአስተሳሰብመንገድእንዲጽፉትአደረገ፤ነገርግንየጻፉትቃልውጤትብሉይኪዳ
ንንጨምሮበሙሉየእግዚአብሔርቃልነው።ኢየሱስእንዳለውበመጽሐፍቅዱስከሁሉየምታንሰውፊደልወይምነጥ
ብእንኳበእግዚአብሔርቁጥጥርስለተጻፈሳይፈጸምአያልፍም (ማቴ. 5፡18 ተመልከት)።

ሐ.
መጽሐፍቅዱስየእግዚአብሔርሥራስለሆነአንዳችምስሕተትየለበትም።እግዚአብሔርሊዋሽናስሕተትሊሠራ
ጨርሶእንደማይችልሁሉ (ዕብ. 6፡ 18)
ቃሉምአይዋሽም።ስለዚህየእግዚአብሔርቃልበግልጥከሚያስተምረውነገርጋርየማይስማማማንኛውምዓይነትአ
መለካከትስሕተትነው።እውነትምንእንደሆነየሚተረጉመውየእግዚአብሔርቃልመጽሐፍቅዱስነው።በማንኛው
ምጊዜእኛምሆንንሌሉችየአንዳንድየመጽሐፍቅዱስክፍሎችንእውነትነትበሚመለከትመጠየቅስንጀምር፥በእግ
ዚአብሔርቃልላይእንፈርዳለን፥በእግዚአብሔርላይምፈራጆችሆንንማለትነው።መጽሐፍቅዱስየእግዚአብሔር
ሥልጣንአለውእያልንትክክልመሆንአለመሆኑንመጠየቅአንችልም።መጽሐፍቅዱስስሕተትካለውበሕይወታችን
ላይምንምሥልጣንሊኖረውአይችልም።

ይሁንእንጂይህንንዐረፍተነገርበመጠኑግልጽማድረግይኖርብናል።መጽሐፍቅዱስበቅጅዎቹሳይሆንበመጀመሪያ
ውአንዳችምስሕተትየለበትም።ይህምማለትሙሴ፥ዳዊት፥ጳውሎስወይምሉቃስቅዱሳትመጻሕፍትንሲጽፉሙ
ሉለሙሉየእግዚአብሔርቃልናአንዳችምስሕተትየሌለበትነገርጽፈዋል፤ነገርግንሌሎችሰዎችየእግዚአብሔርንቃ
ልበሚገለብጡበት (በሚቀዱበት)
ጊዜአንዳንድስሕተቶችነበሩማለትነው።በጥንትዘመንበርካታመጻሕፍትንለማባዛትየሚያስችሉማተሚያቤቶች
እንዳልነበሩማስታወስያስፈልጋል።ዛሬእንኳመጽሐፍቅዱስበሚታተምበትጊዜየሆሄያትስሕተትሊኖርይችላል፤ስ
ለዚህቅዱሳትመጻሕፍትበእጅሲጻፉበዘመናትሁሉየነበሩጸሐፊዎችአንዳንድስሕተቶችንሠርተዋል፥ስለዚህበአሁ
ኑጊዜባሉትበርካታትርጉሞችውስጥተርጓሚዎቹአንዳንድጥቅሶችንበተለየመንገድሊተረጉሙእንደሚችሉበመግ
ለጥየግርጌማስታወሻዎችንጽፈዋል።

የውይይትጥያቄ፥ማር.16 ንበአዲሱየአማርኛመጽሐፍቅዱስትርጉምተመልከት።ከ 9-20


ስላሉትቁጥሮችበገጹበስተግርጌላይምንተጽፏል?

ይህንንሐቅለመረዳትያስቸግራል።በአሁኑዘመን፣የመጀመሪያዎቹጹሑፎችየትኞቹእንደነበሩለመወሰንዐብይሥ
ራቸውአድርገውየያዙትየመጽሐፍቅዱስምሁራንአሉ።በሺህየሚቆጠሩየብሉይናየአዲስኪዳንቅጂዎችንበመመ
ልከት፣የመጀመሪያውቃልየቱእንደነበርሳይንሳዊበሆነመንገድለመወሰንይታገላሉ።የእነዚህምሁራንሥራያላለቀስ
ለሆነናእኛምበመጽሐፍቅዱስውስጥስላሉጥቅሶችመቶበመቶእርግጠኞችመሆንባንችልም፥ሆኖምግንምሁራኑየ
ሚከተሉትንነገሮችይነግሩናል።

1. መጽሐፍቅዱስከማንኛውምሌላጥንታዊመጽሐፍበተሻለሁኔታተጠብቋል፤ምክንያቱምአይሁዶችናክር
ስቲያኖችየእግዚአብሔርቃልእንደሆነያምኑስለነበርበትክክልሊገለብጡትይችሉዘንድከፍተኛጥንቃቄአ
ድርገዋል፤ስለዚህከቁርአንምሆነከማንኛውምሌላጥንታዊመጽሐፍበተሻለሁኔታትክክለኛነቱየተጠበቀነ
ው።ደግሞምበሚጽፉበትጊዜጸሐፊዎቹንየመራቸውመንፈስቅዱስበመሆኑ፥ቅጂዎቹለዘመናትበሚጻፉ
በትጊዜሁሉጉልህስሕተትእንዳይፈጽሙረድቶአቸዋል።
2. በተለያዩቅጂዎችመካከልያሉትልዩነቶችበአንድነትሲታዩ፥የአጠቃላዩመጽሐፍቅዱስትንሽክፍልናቸው።
በሁሉምቅዱሳትመጻሕፍትመካከልስምምነትስላለ፥በእጃችንያለውመጽሐፍቅዱስዘጠናከመቶበላይ
(90%) ከመጀመሪያውመጽሐፍቅዱስጋርአንድዓይነትእንደሆነእርግጠኞችልንሆንእንችላለን።
3. በቅዱሳትመጻሕፍትቅጂዎችመካከልያለውማንኛውምልዩነትበየትኛውምየመጽሐፍቅዱስዋናትምህር
ትላይለውጥየሚያመጣአይደለም።ስለእግዚአብሔር፥ስለክርስቶስወይምስለመንፈስቅዱስማንነት፥ስለ
ድነት (ደኅንነት)
መንገድ፥ወዘተባለንግንዛቤላይየሚያመጡትአንዳችምለውጥየለም፤ልዩነቶቹእምነታችንንየሚለውጡ
አይደሉም (ለምሳሌበዕዝ. 2፡3-70 እናበነህ. 7፡6-73
ያሉትንዝርዝሮችአነጻጽር።በእነዚህሁለትዝርዝሮችውስጥያሉትንልዩነቶችጥቀስ)።

መ.
መጽሐፍቅዱስበነገሮችሁሉላይየመጨረሻውባለሥልጣንነው።እግዚአብሔርማንእንደሆነ፥ቀድሞምንእንዳደረ
ገናወደፊትምምንእንደሚያደርግ፥እንዲሁምከፍጥረቱየሚፈልገውነገርምንእንደሆነበመናገርረገድየመጨረሻው
ባለሥልጣንመጽሐፍቅዱስነው።ሌሎችእምነቶችናልምምዶችበሙሉመመዘንያለባቸውበመጽሐፍቅዱስትም
ህርትነው።የመጽሐፍቅዱስንትምህርትየሚቃወምማንኛውምነገርሊወገድይገባል።

የውይይትጥያቄ፡- ሀ)
እንደእግዚአብሔርቃልስሕተትቢሆንም፥በሰዎችዘንድግንእንደመልካምየሚቆጠርአንድምሳሌከሕይወትልምድ
ህወይምከምትኖርበትባሕልጥቀስ።ለ)
ቤተክርስቲያንህሐሰተኛትምህርትንለማሸነፍወይምእግዚአብሔርከሰዎችሕይወትየሚጠብቀውነገርምንእንደ
ሆነለማስረዳትመጽሐፍቅዱስንበተሻለሁኔታበንቃትልትጠቀምበትየምትችልባቸውንመንገዶችጥቀስ።
ሠ.
የመጽሐፍቅዱስዓላማስለእግዚአብሔርናስለፈቃዱልናውቀውየሚገባንንሁሉመንገርእንጂእውነቶችንሁሉማሳ
ወቅአይደለም።መጽሐፍቅዱስአሳብየማይሰጥባችውናዳሩግንልናውቃቸውየምንፈልጋቸውበርካታነገሮችሊኖሩ
ይችላሉ።ለምሳሌ፡-
እግዚአብሔርዓለምንእንዴትእንደፈጠረበግልጥለማወቅእንጠይቅይሆናል፤መጽሐፍቅዱስግንስለዚህበቂገለጣአ
ይሰጠንም፤ነገርግንከእግዚአብሔርጋርበእምነትእንድንራመድየሚያስችሉንነገሮችበሙሉተጠቅሰዋል።የመጽሐ
ፍቅዱስእምብርትእግዚአብሔርእንጂሰውአይደለም።የመጽሐፍቅዱስዓላማእግዚአብሔርማንእንደሆነ፥ምንእ
ንደሠራናከሰውምንእንደሚፈልግመግለጥነው፤ስለዚህመጽሐፍቅዱስንበምናጠናበትጊዜተቀዳሚውትኩረታች
ንበእግዚአብሔርላይመሆንአለበት።እርሱንናፈቃዱንበበለጠለመረዳትመጣርአለብን።እግዚአብሔርንእያወቅን
ናበትእዛዙብቻስንሄድእንባረካለን።

የውይይትጥያቄ፡- ዳን. 11፡31-32 አንብብ።እግዚአብሔርንለሚያውቁትየተሰጣቸውተስፋምንድነው?

ረ.
መጽሐፍቅዱስየእግዚአብሔርቃልቢሆንምእንደእግዚአብሔርሊመለክግንአይገባውም።እኛየምናመልከውእራሱ
ንበመጽሐፍቅዱስውስጥየገለጠውንእግዚአብሔርንእንጂመጽሐፍቅዱስንአይደለም።ይህማለትመጽሐፍቅዱስ
በራሱምትሐትወይምኃይልየለውምማለትነው።እንደመድኃኒትልንጠቀምበትአይገባም።ለምሳሌ፡-
አንዳንድሰዎችአንድጥቅስከመጽሐፍቅዱስያጽፉናበአንገታቸውላይያደርጋሉ፤ከአደጋግንአይጠብቃቸውም፥ወይ
ምቁስልላይቢደረግፈውስአይሰጥም።የመፈወስናየመጠበቅኃይልያለውእግዚአብሔርብቻነው።

የውይይትጥያቄ፡- ሀ) በእጃችንያለውመጽሐፍቅዱስበግዑዝአካልነቱየተለየኃይልእንዳለውየሚያምኑክርስቲያኖችአሉን? ለ)
እንዴትአድርገውይጠቀሙበታል? ሐ) ይህስሕተትየሆነውለምንድንነው? መ) የእግዚአብሔርቃልዓላማምንድንነው?

ሰ.
መጽሐፍቅዱስአንዳችስሕተትየሌለበትናየተሟላየእግዚአብሔርቃልነው።የአዲስኪዳንመደምደሚያየሆነውየዮሐንስራእይ፥ለመ
ጽሐፍቅዱስምየመጨረሻውመጽሐፍነው (ራእይ 22፡18-20
ተመልከት)።የምንጽፈውወይምየምንናገረውነገርእንደመጽሐፍቅዱስስሕተትየሌለበትነውልንልአንችልም።ይህማለት፡-

1. ማንምሰውበመጽሐፍቅዱስላይየሚጨመርወይምመጽሐፍቅዱስንሙሉየሚያደርግሌላመጽሐፍጽፌአለሁሊልአይችል
ም።ሌላወንጌልወይምከመጽሐፍቅዱስጋርእኩልሥልጣንያለውመጽሐፍአለኝየሚልሰውተሳስቶአል።
2. አንድሰባኪበሚሰብክበትጊዜወይምአንድጸሐፊየመጽሐፍቅዱስማብራሪያወይምለጥናትየሚያገለግልመጽሐፍበሚጽፍ
በትጊዜ፥በተቻለውመጠንትክክልየመሆንሐላፊነትያለበትቢሆንምየሚናገረውናየሚጽፈውነገርስሕተትሊኖርበትይችላ
ል።መጀመሪያየመጽሐፍቅዱስመጻሕፍትንየጻፉሰዎችየነበራቸውሥልጣንናብቃትሊኖረውየሚችልሌላተናጋሪወይምጸ
ሐፊጨርሶሊኖርአይችልም።

የውይይትጥያቄ፡- ይህእውነትለሰባኪዎችናለመጽሐፍቅዱስጥናትመጻሕፍትጸሐፊዎችምንማስተማርአለበት?

በምንሰብክበትናበምንጽፍበትጊዜሁሉበአእምሮአችንልናስታውሳቸውየሚገባንሁለትነገሮችአሉ።የመጀመሪያውእየሰበክንወይም
እየጻፍንያለነውየእግዚአብሔርቃልመሆኑንሁልጊዜየማስታወስአስፈላጊነትነው፤ስለዚህዓቅማችንየፈቀደውንያህልትክክለኛሥራ
ለመሥራትመጣርአለብን።ይህማለትከመስበካችንወይምከመጻፋችንበፊትበሚገባልናጠናውናበምንሰጠውትርጉምከፍተኛጥንቃ
ቄልናደርግይገባልማለትነው።ሁለተኛውሰባክያን፥አስተማሪዎችእንዲሁምጸሐፊዎችእንደመሆናችንመጠንትሑታንመሆንአለብን
።በምድርላይሳለንእውቀታችንከፊልመሆኑንናሁልጊዜትክክለኛሊሆንእንደማይችልእንደሐዋርያውጳውሎስማስታወስአለብን
(1 ኛቆሮ. 13፡12
ተመልከት)።ስለዚህሰዎችአንድንክፍልየተረዱበትሁኔታናለእርሱምየሰጡትትርጉምከእኛየተለየሲሆንእውነትንሁሉበሚገባአለማ
ወቃችንንበትሕትናልንቀበል፥የሌሎችንሰዎችአተረጓጎምለማዳመጥናበእግዚአብሔርቃልትምህርትብርሃንለመመርመርፈቃደኞች
መሆንአለብን።የመጽሐፍቅዱስንግልጥትምህርትየሚቃወምማንኛውምነገርስሕተትመሆኑእርግጥነው፤ነገርግንመጽሐፍቅዱስግ
ልጥየሆነትምህርትየማይሰጥባቸውንርእሶችበሚመለከትትሕትናልናሳይናለሌሎችምሰዎችየተለየአመለካከትእንዲኖራችውልንፈ
ቅድይገባል።

ብሉይናአዲስኪዳንንጨምሮመጽሐፍቅዱስሙሉየእግዚአብሔርቃልነውብለንካመንን፥አንድሌላነገርግልጥሆነማለትነው።አዲስ
ኪዳንበመጻፉስለእግዚአብሔርናበሕይወታችንውስጥስላለውፈቃዱልናውቀውየሚገባንነገርሙሉሆኖአልማለትነው።ክርስቲያኖ
ችስለዚህ «አዲስእውቀት»
መፈለግየለባቸውም።ይልቁንምእግዚአብሔርበመጽሐፍቅዱስውስጥበገለጠውመሠረትከእርሱጋርያለንንኅብረትለማጽናት፥በቃ
ሉውስጥፈቃዱእንደሆነበግልጥያሳየንንነገርልንታዘዝይገባል።ከእግዚአብሔርጋርባለንኅብረትእያደግንስንሄድአስደናቂእውነቱንእ
ንድንረዳማስተዋልንናጥበብንአብዝቶይሰጠናል።

እነዚህእውነቶችስለብሉይኪዳንምንያስተምሩናል?
ክርስቲያኖችእንደመሆናችንየብሉይኪዳንመጻሕፍትበሙሉየእግዚአብሔርቃልመሆናቸውንመገንዘብአለብን፤ስለዚህየእግዚአብ
ሔርንቃልበሙሉማጥናትየእኛኃላፊነትነው።አምላካችንማንእንደሆነናከእኛምንእንደሚፈልግማወቅአለብን።ስለዚህየምንወደው
ንናየምናውቀውንክፍልብቻሳይሆንብሉይኪዳንንበሙሉማጥናትአለብን።ኦሪትዘሌዋውያንየመዝሙረዳዊትንያህልወይምትንቢ
ተሕዝቅኤልየ 1 ኛሳሙኤልንያህልየእግዚአብሔርቃልነው።እያንዳንዱመጽሐፍስለእግዚአብሒርናስለፈቃዱየተወሰነነገርያስተም
ረናል፤ስለዚህከምንወደውክፍልብቻሳይሆን፥ከሁሉምየብሉይኪዳንመጻሕፍትልናጠናናልናስተምርያስፈልጋል።

የውይይትጥያቄ፡- ሀ) ብዙጊዜየማናጠናቸውንናየማንሰብካቸውንየብሉይኪዳንመጻሕፍትዘርዝር።ለ)
የእግዚአብሔርሰዎችብዙውንጊዜእነዚህንመጻሕፍትየሚያልፉአቸውለምንድነው? ሐ)
ስለእግዚአብሔርፈቃድየተሟላአሳብናትክክለኛግንዛቤእንዲኖረንቃሉንበሙሉበቤተክርስቲያናችንልናጠናየምንችልባቸውመንገ
ዶችየትኞቹናቸው? መ) የእግዚአብሔርንፈቃድበከፊልሳይሆንበሙሉመረዳትየሚያስፈልገውለምንድንነው?

(ማብራሪያውየተወሰደውበኤስ.አይ.ኤምከታተመውናየብሉይኪዳንየጥናትመምሪያናማብራሪያ፣ከተሰኘውመጽሐፍነው፡፡
እግዚአብሔርአገልግሎታቸውንይባርክ፡፡)

የብሉይኪዳንቅጂዎቻችንእንዴትሊደርሱን እንደቻሉ
Published on July 16, 2019

እኛክርስቲያኖችየእግዚአብሔርቃልነውብለንየምናምነውመጽሐፍቅዱስንብቻነው።የእግዚአብሔርንሙሉሥልጣንየያዘከመሆኑ
ምሌላክርስቲያንእውነትንየሚረዳበትመሠረትነው።በመጽሐፍቅዱስውስጥእግዚአብሔርማንነቱን፥ሰውማንእንደሆነ፥ከዘላለማዊ
አምላክምጋርግንኙነትለማድረግናእርሱንደስለማሰኘትምንማድረግእንዳለበትአስፈላጊውንእውነትሁሉእንደገለጠእናምናለን።ዳ
ሩግንለመረዳትአስቸጋሪየሆነሌላምእውነትገልጾልናል።ይህምክርስቲያኖችእንደመሆናችንመጠንየምናምነውእውነትአንዳችምስ
ሕተትየሌለበትየመጀመሪያውመጽሐፍቅዱስነውየሚልነው።ዛሬበእጃችንየሚገኘውመጽሐፍቅዱስየያዛቸውዋናዋናትምህርቶች
ምንምስሕተትየሌለባችውቢሆኑምየመጽሐፍቅዱስቅጂዎችንበመገልበጥረገድየታዩአንዳንድስሕተቶችእንዳሉእንገነዘባለን።ዛሬበ
እጃችንስላለውየመጽሐፍቅዱስቅጂጥቂትነገሮችንእናጠናለን።

ብሉይኪዳንረጅምዕድሜያለውመጽሐፍነው።በ 1400
ዓ.ዓ.አካባቢሙሴየመጀመሪያዎቹንአምስትመጻሕፍትመጻፍጀመረ።ይህምከ 3500
ዓመታትያህልበፊትማለትነው።የመጨረሻውየብሉይኪዳንመጽሐፍየተጻፈውበ 400
ዓ.ዓ.ገደማነበር፤ስለዚህየብሉይኪዳንመጻሕፍትበሙሉተጽፈውለማለቅ 1000
ዓመታትያህልወስደዋል።በሌላበኩልአዲስኪዳንተጽፎያለቀውበ 100 ዓ.ም.ነው።የአዲስኪዳንዕድሜበ 2000
ዓመታትያነሠነው፤ስለዚህአዲስኪዳንንበመገልበጥረገድየተሠራውስሕተትበብሉይኪዳንከተሠራውስሕተትያነሰነው፤ደግሞምም
ሁራንየመጀመሪያዎቹየአዲስኪዳንመጻሕፍትከተጻፉበኋላበ 150
ዓመታትጊዜውስጥተሠርተውየነበሩቅጂዎችንበከርሰምድርጥናትአማካኝነትአግኝተዋል፤ስለዚህምሁራንከብሉይኪዳንመጻሕፍት
ይበልጥየአዲስኪዳንመጻሕፍትንትክክለኛነትለማረጋገጥችለዋል።ምሁራንያገኙአቸውአብዛኛዎቹየብሉይኪዳንቅጂዎችየመጀመ
ሪያዎቹመጻሕፍትከተጻፉከብዙመቶዎችወይምከአንድሺህዓመታትበኋላየተገለበጡናቸው፤ስለዚህከአዲስኪዳንይልቅበርካታስ
ሕተትየመፈጸምዕድልያለውበብሉይኪዳንውስጥነው።

በጥንቱዓለምየጽሕፈትመኪናዎች፡
የጽሑፍማባዣዎችምሆነወረቀትአልነበሩም።መጻሕፍትሁሉበእጅመጻፍነበረባቸው።በጥንትዘመንሰዎችለመጻፍይጠቀሙየነበረ
ውበተለያዩነገሮችነበር።አንዳንዶችእግዚአብሔርለእስራኤላውያንትእዛዝንበሚሰጥበትጊዜእንደተጠቀመውበድንጋይይጠቀማሉ
(ዘጸ. 24፡12፤ 31፡18፤ኢያ. 8፡32-35
ተመልከት)።ሌሉችበእርጥብሸክላላይይጽፉነበር።እርጥቡሸክላሲደርቅበላዩላይየተጻፈውነገርቋሚሆኖይቀራል።ሌሉችበእንስሳት
ቆዳላይይጽፉነበር።በኋላደግሞሰዎችፓፒረስተብሎበሚጠራከሸምበቆበተሠራነገርላይይጽፉነበር።በድንጋይናበሸክላየተጻፉትነገ
ሮችለብዙመቶዓመታትየቆዩቢሆኑምበእንስሳትቆዳናበፓፒረስየተጻፉትግንጊዜያዊናየሚበሰብሱነበሩ፤ስለዚህበሚያረጁበትጊዜተ
ገልብጠውሌላቅጂሊዘጋጅላቸውያስፈልግነበር።ሰዎችለራሳቸውየግልቅጂእንዲኖራቸውሲፈልጉምበእጃቸውበመጻፍሊገለብጡ
ትያስፈልግነበር።አይሁድብዙጊዜየሚጽፉትበእንስሳትቆዳላይሲሆን፥እያንዳንዱየመጽሐፍቅዱስክፍልበብራናጥቅልላይይጻፍነበ
ር። (ለምሳሌሉቃ. 4፡16-21)።

በጥንትዘመንብዙሰዎችማንበብአይችሉምነበር።ጸሐፍትየተባሉየተወሰኑሰዎችብቻማንበብናመጻፍይችሉነበር።እነዚህሰዎችየኦር
ቶዶክስቤተክርስቲያንደብተራዎችንየሚመስሉነበሩ።እነዚህጸሐፍትለጥንታዊቷእስራኤልበጣምአስፈላጊሰዎችነበሩ።ለነገሥታቱ
ልዩአማካሪዎችበመሆናቸው፥እንደዲፕሉማትናአምባሳደርሆነውወደሌሉችአገሮችይላኩነበር።ለአይሁድግንከሁሉየሚበልጠው
የእነዚህሰዎችሥራቅዱሳትመጻሕፍትንመገልበጣቸውነበር።ቅዱሳትመጻሕፍቱይቀመጡየነበሩትሰዎችበሚያመልኩበትበቤተመ
ቅደስስለነበር፥በጥንቷእስራኤልጸሐፍቱየአምልኮመሪዎችየሆኑትካህናትናሌዋውያንነበሩ።እነዚህየጥንትጸሐፍትየእግዚአብሔር
ቃልቅዱስመሆኑንያውቁስለነበር፥ቅዱሳትመጻሕፍትንበጥንቃቄይገለብጡነበር።በ 586 ዓ.ዓ.
የኢየሩሳሌምቤተመቅደስከተደመሰሰናእስራኤላውያንበአሕዛብመካከልከተበተኑበኋላቅዱሳትመጻሕፍትንይገለብጡየነበሩጸሐፍ
ትለአይሁድሕዝብበጣምአስፈላጊሰዎችሆኑ።እንደዕዝራያሉካህናትጸሐፍትየሃይማኖትሰዎችሆኑ።እነዚህጸሐፍት (አንዳንድጊዜ
«የሕግመምህራን» ይባሉየነበሩ)
ኢየሱስበኖረበትዘመንበሕዝቡላይታላቅሥልጣንያላቸውጠንካራየፖለቲካፓርቲሆኑ።የኢየሱስጠላቶችምነበሩ (ማቴ. 12፡38-
39 ተመልከት)።

የውይይትጥያቄ፡-
የብሉይኪዳንመጻሕፍትንለመጠበቅአይሁድያደረጉትነገርወይምሁኔታከጥቂትትውልድበፊትየኦርቶዶክስአብያተክርስቲያናትበ
ኢትዮጵያያደርጉትከነበረውሁኔታጋርእንዴትይመሳሰላል?

በ 586
ዓ.ዓ.የኢየሩሳሌምቤተመቅደስእስከተደመሰሰበትጊዜድረስመጽሐፍቅዱስንበመገልበጥረገድስሕተትለመሥራትየሚያደርስበቂም
ክንያትአልነበረም።ዋናውየመጽሐፍቅዱስቅጂያለውበኢየሩሳሌምቤተመቅደስውስጥነበር።እንደእስራኤልነገሥታትያሉአንዳንድ
ሰዎችአንዳንድጊዜየብሉይኪዳንመጻሕፍትንቢገለብጡም (ዘዳግ. 17፡18፤ 2 ኛነገሥት 11፡12
ተመልከት)፤ዛሬበእጃችንእንዳለውየእግዚአብሔርቃልበበርካታቁጥርአልነበረም።የእስራኤልሕዝብበዓለምሁሉበተበተኑበትጊዜ
ግንየተለያዩቅጅዎችናትርጉሞችመኖርአስፈላጊሆነ።ለምሳሌ፡-
እንደዳንኤልናሕዝቅኤልያሉሰዎችበባቢሎንነበሩ።በባቢሎንይኖሩየነበሩአይሁድየራሳቸውየመጽሐፍቅዱስቅጂማግኘትአስፈለጋ
ቸው።ብዙዎቹአይሁድበኋላወደእስራኤልቢመለሱም፥ሌሎችበርካታአይሁድበባቢሎንቀሩ።በባቢሎንምሆነውቅዱሳትመጻሕፍ
ትንመገልበጥቀጠሉ።በባቢሎንናበኢየሩሳሌምይኖሩየነበሩጸሐፍትቅጂዎቻቸውንለማወዳደርዕድሉአልነበራቸውም፤ስለዚህበየስ
ፍራውባሉትቅጂዎችመካከልልዩነቶችመታየትጀመሩ።ደግሞምበ 200 ዓ.ዓ.
አንዳንድአይሁድበግሪክቋንቋየእግዚአብሔርቃልአስፈለጋቸው።በግብፅናበሌሎችአካባቢዎችስለኖሩናመጀመሪያመጽሐፍቅዱስ
የተጻፈበትንየዕብራይስጥንቋንቋስለረሱበሚናገሩትበግሪክቋንቋመጽሐፍቅዱስአስፈለጋቸው፤ስለዚህምሁራንብሉይኪዳንንወደግ
ሪክቋንቋተረጎሙት።ይህምትርጉምሴፕቱዋጀንትበመባልይታወቅጀመር።ክርስቶስበኖረበትዘመንሴፕቱዋጀንትእጅግተወዳጅቅ
ዱስመጽሐፍሲሆን፥ብዙየአዲስኪዳንጸሐፊዎችምከዚህትርጉምይጠቅሱነበር፤ስለዚህሦስትዋናዋናየብሉይኪዳንቅጂዎችአሉን።እ
ነርሱምበኢየሩሳሌምየነበረው፥በባቢሎንየነበረውናበግሪክቋንቋየተጻፈውናቸው፡፡
በሌሉችስፍራዎችየነበሩሰዎችምየየራሳቸውንቅጅመገልበጥጀመሩ።ለምሳሌ:- ሳምራውያንአምስቱንየሙሴመጻሕፍት
(ፔንታቱክ)
ለራሳቸውአምልኮገለበጡ፤ስለዚህበአዲስኪዳንዘመንበርካታየብሉይኪዳንቅጂዎችሲኖሩ፥ማንምሰውበቅጂውውስጥስሕተትእን
ደነበረናእንዳልነበረለማወቅአላወዳደረም፤ስለዚህበትርጉሞችውስጥስሕተቶችእየጨመሩመጡ።የትርጉሞችወይምየቅጂዎችስሕ
ተቶችምእየጨመሩየመጡትጸሐፊዎቹበሚገለብጡበትጊዜበሠሩትስሕተትምክንያትነው።

የመጻሕፍቱንቅጂዎችበመገልበጥእንዴትስሕተቱሊፈጸምእንደሚችልየሚከተለውንመግለጫእንመልከት፡-
የማዕከላዊውቤተክርስቲያንጽሕፈትቤትበየአውራጃውለሚገኙየአብያተክርስቲያናትጽሕፈትቤቶችአንድደብዳቤእንደላከአስብ።
በደብዳቤውምውስጥየተወሰኑመመሪያዎችናደንቦችነበሩ።እነዚህየአውራጃአብያተክርስቲያናትይህንንደብዳቤበእጃቸውገልብጠ
ውለወረዳአብያተክርስቲያናትቢሮዎችይልካሉ፤የወረዳአብያተክርስቲያናትቢሮዎችደግሞይህንደብዳቤበእጃቸውገልብጠውለየአ
ብያተክርስቲያናትቢሮዎችይልካሉ።እያንዳንዱቤተክርስቲያንደግሞደብዳቤዎችንበእጁገልብጦለየአባላቱማደልነበረበትእንበል።
ይህንነገርማድረግቢኖርብንበዚህሂደትውስጥየሚሆኑሁለትዋናነገሮችሲፈጸሙእናይነበር።የመጀመሪያው፥በእጅበመገልበጥረገድ
ስሕተትመታየትመጀመሩነው።ሰዎችበእጃቸውበመጻፍበሚገለብጡበትጊዜአንዳንድፊደላትንወይምቃላትንይተዋሉ።ደብዳቤው
ከማዕከላዊውቢሮማለትምመጀመሪያከተጻፈበትቦታእየራቀበሄደቁጥርየስሕተቱመጠንእየጨመረይሄዳል።ሁለተኛው፥ስሕተቶ
ቹአንድየተወሰነመንገድየሚከተሉመሆናቸውነው።አንድየአውራጃቤተክርስቲያንጽሕፈትቤትከማዕከላዊቤተክርስቲያንጽሕፈት
ቤትየመጣውንደብዳቤበሚገለብጥበትጊዜአንድቃልቢተውከዚያአውራጃቤተክርስቲያንጽሕፈትቤትደብዳቤየሚደርሳቸውየወረ
ዳቤተክርስቲያንጽሕፈትቤቶችሁሉተመሳሳይስሕተትየያዙይሆናሉ።ይህምስሕተትያንንቃልያለመያዝይሆናል።

የብሉይኪዳንመጻሕፍትበተለያዩስፍራዎችበእጅጽሑፍበሚገለበጡበትጊዜምየተሠራውስሕተትይህንኑየመሰለነበር፤ስለዚህየመ
ጽሐፍቅዱስምሁራንያደረጉትአንድዋናነገርስሕተቱከየትእንደመጣለማወቅየተገኙትንየተለያዩቅጂዎችማወዳደርነበር።በኢየሩሳሌ
ምየተገለበጡትንመዛግብትከባቢሎን፥ከግሪክእንዲሁምበኦርቶዶክስቤተክርስቲያንከሚገኘውየግዕዝመጽሐፍቅዱስጋርሁሉያመ
ሳክራሉ።በዚህዓይነትየመጽሐፍቅዱስምሁራንከመጀመሪያውመጽሐፍቅዱስጋርየበለጠየሚቀራረበውየትኛውእንደሆነለመወሰን
የማያቋርጥጥረትእያደረጉነው።የመጽሐፍቅዱስምሁራንይህንበማድረግረገድእርስበእርስያልተስማሙበትነገርስለሚኖርዛሬበእጃ
ችንባሉመጽሐፍቅዱሶችመካከልየትርጉምልዩነትሊኖርቻለ።

በምዕራቡዓለምየሚገኙአብዛኞቹቅዱሳትመጻሕፍትየተመሠረቱትማሶሬቲክበአይሁዶችበመባልበሚታወቁአንዳንድአይሁዳዊያ
ንበተዘጋጀውየዕብራይስጥመጽሐፍቅዱስላይነው።እነዚህአይሁድየኖሩትናየሠሩትከ 500-900
ዓ.ም.ባለውጊዜነው።በዚያንጊዜያገኙትንሁሉንምመጽሐፍቅዱስወስደውየበለጠትክክልነውብለውያሰቡትንቅጂጻፉ።የላቲኑ
(የሮማካቶሊክመጽሐፍቅዱስና)
በአሁኑጊዜብዙየምንጠቀምባቸውሌሎችመጽሐፍቅዱሶችየተተረጎሙትበእነዚህአይሁድሥራላይበመመሥረትነው።እንደሶርያ፥
የሩሲያኦርቶዶክስቤተክርስቲያናትየሚጠቀሙበትመጽሐፍቅዱስናየግዕዝመጽሐፍቅዱስዋናምንጫቸውሴፕቱዋጀንትየተባለውየ
ግሪክመጽሐፍቅዱስነው።
(ሴፕቱዋጀንትማለትሰባማለትነው።ይህስምየተሰጠውብሉይኪዳንንሰባየሚሆኑየመጽሐፍቅዱስምሁራንበሰባቀናትውስጥተርጉ
መውታልተብሎስለሚታመንነው)።ይህምዛሬበምንጠቀምበትበአማርኛውመጽሐፍቅዱስላይእንዴትመጠነኛልዩነትእንዳመጣበ
ኋላእንመለከታለን።

በ 1948 ዓ.ም.የከርሰምድርአጥኚዎችበእስራኤልውስጥሙትባሕርበሚባለውአካባቢባለዋሻውስጥበ 200


ዓ.ዓ.የተጻፉቅዱሳትመጻሕፍትንአገኙ።የመጽሐፍቅዱስምሁራንእነዚህንቅዱሳትመጻሕፍት
(የሙትባሕርብራናዎችበመባልየታወቁትን)
አሁንበእጃችንከሚገኙቅጂዎችጋርሲያወዳድሩአቸውአንዳንድልዩነትቢያገኙምበተመሳሳይነታቸውናየእግዚአብሔርቃልበዘመና
ትሁሉበሚገለበጥበትጊዜበአንፃራዊነትሲታይበተገኘውጥቂትስሕተትተደንቀዋል።ይህእንዴትሊሆንቻለ?
እኛክርስቲያኖችየመጽሐፍቅዱስጸሐፊየሆነውእግዚአብሔርበዘመናትሁሉለመለወጥይቃጣየነበረውንየተለመደአዝማሚያእንደ
ተቋቋመውእናምናለን።ትላንትናእንዳየነውእግዚአብሔርቃሉንበሚያስደንቅመንገድስለጠበቀውዛሬበእጃችንያለውመጽሐፍቅዱ
ስእግዚአብሔርንስለማወቅናከእርሱጋርእንዴትግንኙነትእንደምናደርግየሚያስፈልገንንእንደሚነግረንእርግጠኞችነን።

የውይይትጥያቄ፥አንድሙስሊምመጽሐፍቅዱስስሕተትየሞላበትነው፤ስለዚህየእግዚአብሔርቃልአይደለምቢልህእንዴትትመልስ
ለታለህ?
(ማብራሪያውየተወሰደውበኤስ.አይ.ኤምከታተመውናየብሉይኪዳንየጥናትመምሪያናማብራሪያ፣ከተሰኘውመጽሐፍነው፡፡
እግዚአብሔርአገልግሎታቸውንይባርክ፡፡)

መጽሐፍቅዱስንለመተርጎምየሚጠቅሙአጠቃላይ ሕጎች
Published on July 16, 2019

የውይይትጥያቄ፥ሀ) እግዚአብሔርለአንተየተናገረባቸውንየተለያዩመንገዶችዘርዝር።ለ)
በመጽሐፍቅዱስውስጥእግዚአብሔርለሰዎችየተናገረባቸውንየተለያዩመንገዶችዘርዝር (ዕብ. 1፡1-2 ተመልከት)።

በዘመናትሁሉእግዚአብሔርራሱንናፈቃዱንለሰዎችበተለያዩመንገዶችገልጿል።ለአንዳንዶችእግዚአብሔርበቀጥታበሚሰማድምፅ
ተናግሯል።ለሌሎችበሕልምናበራእይተናግሯቸዋል።አንዳንዶችየእግዚአብሔርግፊትበልባቸውይሰማቸዋል።እግዚአብሔርእስካ
ሁንምድረስራሱንናፈቃዱንበእነዚህመንገዶችየሚገልጽቢሆንም፥ዛሬራሱንናፈቃዱንየሚገልጥበትዋናመንገድመጽሐፍቅዱስነው
።ይህእውነትበጣምአስፈላጊየሆኑሁለትጭብጦችንያስተምረናል፡

1. እያንዳንዱክርስቲያንእግዚአብሔርንበጥልቀትለማወቅብቻሳይሆን፥የእግዚአብሔርንፈቃድለማወቅናለመታዘዝቃሉንየ
ማንበብናየማጥናትኃላፊነትአለበት።ክርስቲያንየእግዚአብሔርንቃልማንበብስለሚችልእግዚአብሔርንላለመታዘዝምን
ምምክንያትማቅረብአይችልም።ማንበብናመጻፍየማይችሉክርስቲያኖችእንዲማሩየሚያነቃቃቸውአንዱነገርየእግዚአብ
ሔርንቃልለማንበብእንዲችሉነው።መጽሐፍቅዱስበእያንዳንዱነገድቋንቋእንዲተረጎምየሚያስፈልግበትአንዱዋናምክን
ያትይህነው።እግዚአብሔርፈቃዱከእኛእንዲሰወርአይሻም፤ይልቁንምእርሱንእንድናውቀውናበፈቃዱእንድንኖርይፈል
ጋል።መጽሐፍቅዱስበእያንዳንዱሰውቋንቋሊጻፍይገባዋል፤ምክንያቱምይህሲሆንሰዎችያነበቡትንነገርበግልጥይረዱታል
።በዚህመንገድከእግዚአብሔርጋርኅብረትማድረግናእርሱንየበለጠበማወቅለፈቃዱታዛዥመሆንይቻላል።

የውይይትጥያቄ፥ሀ)
ለመጽሐፍቅዱስትርጓሜሥራድጋፍለማድረግስለቤተክርስቲያንመሪዎችኃላፊነትይህምንሊያስተምረንይገባል? ለ)
የቤተክርስቲያንአባላትበግላቸውመጽሐፍቅዱስንያጠኑዘንድለማበረታታትስለመሪዎችኃላፊነትይህምንያስተምረናል?

2. እግዚአብሔርከእኛጋርግንኙነትማድረግየሚችልባቸውየተለያዩመንገዶችበመጽሐፍቅዱስዳኝነትመመዘንአለባቸው።ብ
ዙሐሰተኞችአስተማሪዎችብድግእያሉእግዚአብሔርተናግሮአልይላሉ፤ነገርግንተናግሮናልየሚሉትነገርእግዚአብሔርበ
ቃሉበግልጥከተናገረውነገርጋርየሚቃረንነው።ሰይጣንምሕልምንመስጠትይችላል።ሰይጣንምአንዳንድነገሮችንእንድና
ደርግበልባችንሊያነሣሣንይችላል።እውነትንከውሸትለመለየትየምንችለውሐሰተኛአስተማሪዎችየሚናገሩትንነገርከእግ
ዚአብሔርቃልጋርበማወዳደርብቻነው።እግዚአብሔርየማይዋሽናየማይለወጥስለሆነዛሬለእኛየሚገለጥልንነገርሁሉበ
መጽሐፍቅዱስከገለጠውነገርጋርየግድመስማማትአለበት።

የውይይትጥያቄ፥ሀ) አንዳንድሰዎችእግዚአብሔርተናገረንየሚሉበትንመንገድለመግለጥየሚያስችሉመግለጫዎችንዘርዝር።ለ)
ከመጽሐፍቅዱስጋርስታወዳድረውእነዚህሰዎችየሚሉትነገርከእግዚአብሔርጋርይስማማልወይስይቃረናል? ሐ)
ሐሰተኛአስተማሪዎችእግዚአብሔርተናገረንሲሉሰምተህታውቃለህን? መ)
እግዚአብሔርበቃሉእንዴትእንደተናገረህየሚያስረዱምሳሌዎችንጥቀስ።

መጽሐፍቅዱስእግዚአብሔርራሱንናፈቃዱንለሰውልጆችየገለጠበትናዛሬምየሚገልጥበትመንገድነውካልን፥ልጆ
ቹእንደመሆናችንቃሉንማጥናትተቀዳሚተግባራችንመሆንአለበት።እግዚአብሔርመጽሐፍቅዱስንየሰጠንከእር
ሱጋርየግልግንኙነትለመመሥረትእንድንችልነው፤ስለዚህከእግዚአብሔርጋርበጸሎትብቻሳይሆንያለማቋረጥመጽ
ሐፍቅዱስንበማንበብካልተገናኘንእግዚአብሔርእንድናውቀውየሚፈልገውንያህልእርሱንአናውቀውም።

የውይይትጥያቄ፥ሀ) ብዙክርስቲያኖችየእግዚአብሔርንቃልለማንበብበጣምጥቂትጊዜየሚሰጡትለምንድነው?
ለ) የእግዚአብሔርንቃልከማንበብናከመጸለይበጣምአስፈላጊየሆነውየትኛውይመስልሃል? ለምን?
ከእግዚአብሔርጋርባለንግንኙነትያለማቋረጥልንከተላቸውየሚገባንሁለትመንፈሳዊሥርዓቶችአሉ።ከእነዚህም
አንዱጸሎትነው።ብዙሰዎችበጸሎትጊዜያቸውንማሳለፍይወዳሉ።ለመጸለይበማለዳይነቃሉ።ስለብዙነገርይጸልያ
ሉ።አንዳንድጊዜለእግዚአብሔርየልመናጸሎትብቻስለሚያቀርቡጸሎታቸውየስስታምነትይሆናል።በጸሎታቸው
እግዚአብሔርንለማምለክናለማመስገንጥቂትጊዜብቻይሰጣሉ።በጸሎትከእግዚአብሔርጋርእንነጋገራለን፥እናመ
ልከዋለንም።ደግሞምየከበደንንነገርወደእርሱዘንድበማምጣትእርሱእንዲያቃልለውእንለምነዋለን፤ነገርግንእግዚ
አብሔርለእኛሊናገረንናእርሱንልናደምጠውምይገባል።ሁለተኛውመንፈሳዊሥርዓትየእግዚአብሔርንቃልማንበ
ብነው።የእግዚአብሔርመንፈስቅዱስእኛንየሚናገረን፥የሚያበረታታን፥የሚመራን፥ራሱንናፈቃዱንለእኛየሚገ
ልጠውወዘተበቃሉነው።ክርስቲያንበመንፈሳዊሕይወቱእንዲያድግመጸለይናመጽሐፍቅዱስንማንበብሚዛናዊበ
ሆነመንገድሊከናወኑይገባል።ሁለቱምእኩልአስፈላጊዎችናቸው።

የውይይትጥያቄ፥የዚህሳምንትየጸሎትጊዜህንመርምር።ሀ)
የእግዚአብሔርንቃልለማንበብምንያህልጊዜእንደወሰድክተከታተል።ል)
ለመጸለይምንያህልጊዜእንደወሰድህጻፍ።ሐአንተልታደርገውቀለልየሚልህየትኛውንነው? ለምን? መ)
በሕይወትህውስጥጸሎትንናየመጽሐፍቅዱስጥናትንእንዴትየማያቋርጥልምምድማድረግትችላለህ?

ብዙሰዎችመጽሐፍቅዱስንበተለይምብሉይኪዳንንለመረዳትበጣምአስቸጋሪእንደሆነአድርገውይገምታሉ፤ስለዚ
ህየሚወዱአቸውንናየሚረዱአችውንክፍሎችያነብባሉ።ለመረዳትየሚከብዱትንናአስቸጋሪየሆኑትንክፍሎችአ
ያነብቧቸውም።

የውይይትጥያቄ፥ብዙጊዜየማታነብባቸውንናለመረዳትአስቸጋሪየሚሆኑብህክፍሎችያሉባቸውንየብሉይኪዳን
መጻሕፍትዘርዝር።

ነገርግንመጽሐፍቅዱስበሙሉየእግዚአብሔርቃልከሆነ፥እግዚአብሔርለእያንዳንዱመጽሐፍናምንባብዓላማአለ
ው፤ስለዚህመጽሐፍቅዱስንበሙሉማንበብናመረዳትለሁላችንምጠቃሚነው።በጣምአስቸጋሪየሆኑየብሉይኪዳ
ንክፍሎችእንኳስለእግዚአብሔርናስለፈቃዱየሚገልጡትነገርአላቸው።እጅግከባድየምንላቸውክፍሎችሁሉ
«ለትምህርት፥ለተግሣጽ፥ልብንለማቅናትናጻድቅለሆነምክር» የሚጠቅሙናቸው (2 ኛጢሞ. 3፡
16)፤ስለዚህእግዚአብሔርበቃሉበሚገኙየተለያዩክፍሎችበኩልለእኛሊገልጥየፈለገውንፈቃዱንመረዳትጠቃሚነ
ው።ብሉይኪዳንንበምናጠናበትጊዜበጣምአስቸጋሪበሆኑመጻሕፍትውስጥእንኳየእግዚአብሔርዓላማናመልእክት
ምንእንደሆነለመረዳትእንጥራለን።መጽሐፍቅዱስንለመረዳትናበትክክልለመተርጎምስንፈልግልናስታውሳቸውየ
ሚገቡሦስትመሠረታዊእውነቶችአሉ፡-

1. የመጽሐፍቅዱስመሠረታዊትምህርት (መልእክት)
ግልጥነው፤ማንኛውምክርስቲያንሊያነበውናሊረዳውይችላል።

እግዚአብሔርየጻፈውየተደበቀመልእክትአይደለም።ፈቃዱእንዲታወቅናልጆቹሁሉእንዲከተሉትይፈልጋል።እኛ
ልጆቻችንበሚገባቸውመንገድአንድንነገርእንዲያደርጉትእዛዝእንደምንሰጣቸውሁሉእግዚአብሔርምበመጽሐፍ
ቅዱስውስጥትእዛዛቱንየሰጠውክርስቲያኖችሁሉእርሱየገለጠውንነገርመረዳትበሚችሉበትመንገድነው።የእግዚ
አብሔርንቃልበማስተዋልየሚያነብማንኛውምክርስቲያንእግዚአብሔርማንእንደሆነ፥ሰዎችኃጢአተኞችእንደ
ሆኑናክርስቶስለሰዎችኃጢአትሁሉበመስቀልላይእንዴትእንደሞተበቂግንዛቤያገኛል።የእግዚአብሔርቃልመረዳ
ትየተሰጠው «ለተማሩ» ወይም «በመጽሐፍቅዱስ»
ወይምበሥነመለኮትትምህርትዲግሪላላቸውብቻአይደለም።የእግዚአብሔርንቃልለማጥናትሰፊጊዜየሰጡናየብ
ሉይኪዳንንዘመንናባሕልበከፍተኛሁኔታየተገነዘቡሰዎችየበለጠሊረዱአቸውየሚችሉአቸውአስቸጋሪየመጽሐፍ
ቅዱስትምህርቶችቢኖሩም፥መሪዎችእንደመሆናችንመጠንመጽሐፍቅዱስእኛብቻልንረዳውየምንችልናለእነር
ሱግንበጣምከባድነውብለንለቤተክርስቲያናችንምእመናንበፍጹምመናገርየለብንም።በመጽሐፍቅዱስትምህርት
መሠረትክርስቲያኖችሁሉየእግዚአብሔርካህናትስለሆኑ፥የእግዚአብሔርንቃልበመንፈስቅዱስእርዳታሊያጠኑና
ሊተረጉሙትይችላሉ (1 ኛጴጥ. 2፡4-10፤ 1 ኛዮሐ. 2፡27 ተመልከት)።

የውይይትጥያቄ፥ክርስቲያኖችመጽሐፍቅዱስንመረዳትየሚችሉትልዩመሪዎችብቻእንደሆኑበማሰብመጽሐፍቅ
ዱሳቸውንለራሳቸውማጥናትበሚያቆሙበትጊዜአደገኛየሚሆነውለምንድነው?

2. እግዚአብሔርራሱንናፈቃዱንለሰውልጆችሁሉበግልጽገልጧል።የጻፈውየተደበቀመልእክትአይደለም።

ብዙክርስቲያኖችእግዚአብሔርመጽሐፍቅዱስንየጻፈው «በሰምናወርቅ»
ነውብለውያስባሉ።እግዚአብሔርመጽሐፍቅዱስእንዲጻፍበሚያደርግብትጊዜየተጻፈውንነገርእውነተኛትርጉም
ከቃላቱበስተጀርባሰውሮታልብለውይገምታሉ።ስለዚህመጽሐፍቅዱስንለመተርጎምበሚሞክሩበትጊዜዘወትርየ
ተሰወረትርጉምንይፈልጋሉ።የምናመልከውአምላክግንራሱንናፈቃዱንበምሥጢራዊቃላትየሚሰውርአይደለም
።እግዚአብሔርእኛንበቀጥታይናገረናል፤እንድናውቀውናእንድንታዘዘውምይፈልጋል።

ጓደኛችንስለሕይወትበማንሣትአንድነገርእንድናደርግለትበመጠየቅደብዳቤቢጽፍልንየተሰወረትርጉምከደብዳቤ
ውመፈለግየተለመደአይደለም።የጻፈውንመልእክትእንዳለእንቀበለዋለን።የእግዚአብሔርምቃልከዚህጋርተመሳ
ሳይነው።በአንድበኩልስናየውእግዚአብሔርለእኛየጻፈውደብዳቤነው።እግዚአብሔርስለራሱይነግረናል።ደግሞ
ምእስካሁንምንሲያደርግእንደነበረናእኛምንእንድናደርግእንደሚፈልግይነግረናል።እግዚአብሔርራሱንናፈቃዱን
ምሥጢራዊትርጉምያላቸውንቃላትበመጠቀምመደበቅልማዱአይደለም።

3. ብዙጊዜመጽሐፍቅዱስንለመረዳትአስቸጋሪየሆነውከእኛየተለየቋንቋለሚናገሩናበተለየባሕልውስጥለ
ሚኖሩሰዎችየተጻፈበመሆኑነው።

ሁላችንምብንሆንአንድንነገርበምንሠራበትወይምበምንናገርበትጊዜሰዎችበተሳሳተመንገድይረዱንይሆንን?
የሚልፍርሃትያደረብንጊዜነበር።የራሳችንንቋንቋየሚናገሩናከሁሉበተሻለሁኔታየሚያውቁንቤተሰቦቻችንእንኳአ
ንዳንድጊዜበተሳሳተመንገድይረዱናል።በዕድሜየገፉአዛውንትወጣቶችን፥ወጣቶችደግሞአዛውንትንበተሳሳተመ
ንገድይረዷቸዋል።ይህደግሞየተለያየቋንቋበሚናገሩናየተለያየባሕልባላችውሰዎችመካከልያለነው።በርካታያለመ
ግባባቶችሊፈጠሩይችላሉ።በተለይምበተሳሳተመንገድመረዳትሊኖርየሚችልባቸውሁለትሁኔታዎችአሉ፡-

ሀ.
የሰዎችንቋንቋበተሳሳተመንገድመረዳት፥የእንግሊዝኛቋንቋየምታውቁሰዎችከአፍመፍቻቋንቋችሁጋርአንድዓይ
ነትወይምፍጹምተመሳሳይየሆነትርጉምየሌላቸውበርካታየእንግሊዝኛቃላትእንዳሉትገነዘባላችሁ።በቋንቋችሁ
ሁለትዓይነትትርጉምየሚሰጡቃላትከእንግሊዝኛውትርጉምየተለዩናቸው።ብሉይኪዳንየአይሁድቋንቋበሆነውዕ
ብራይስጥተጻፈ።ወደአማርኛ፥ወደኦሮምኛ፥ወይምወደእንግሊዝኛበሚተረጎምበትጊዜመጀመሪያበተጻፈበትበ
ዕብራይስጥየነበረውንዓይነትትርጉምእንዲሰጥማድረግከባድነው፤ስለዚህነውለአንድቃልየተለያዩትርጉሞችየሚ
ሰጡት።የግዕዝንቋንቋየማያውቁወይምአማርኛየመጀመሪያቋንቋቸውያልሆነብዙኢትዮጵያውያንበቀድሞውየ
አማርኛትርጉምውስጥያሉአንዳንድቃላትምንምስሜትአይሰጧቸውም፤ስለዚህእግዚአብሔርሊለውየፈለገው
ንነገርበተሳሳተመንገድሊረዱወይምየእግዚአብሔርንቃልመረዳትከባድሊሆንባችውይችላል።

ለ.
የሌሎችንብሔረሰቦችባሕልበተሳሳተመንገድመረዳት፥ሁላችንምየምንኖረውበኢትዮጵያውስጥቢሆንምበአገሪ
ቱውስጥየተለያዩብሔረሰቦችመኖራቸውእርግጥነው።እያንዳንዱብሔረሰብየራሱየሆነባሕልስላለውከተለያዩብ
ሔረሰቦችየሆኑሰዎችበአንድላይሲሆኑ፥ብዙጊዜአንዱሌላውንበተሳሳተመንገድይረዳዋል፤ለምሳሌበአንዳንድባሕ
ሎችለአንድሰውአንድንነገርበግራእጅመስጠትነውርነው።በሌሉችባሕሎችደግሞበግራምሆነበቀኝመስጠትምን
ምልዩነትአያመጣም።ለአንድባሕልነውርየሆነውነገርለሌላውባሕልምንምአይደለም።ነገርግንእንዲህዓይነትቀላ
ልነገርሳይቀርበሰዎችመካከልያለመግባባትንሊያመጣይችላል።በተመሳሳይመንገድብሉይኪዳንየተጻፈውየራሳቸ
ውባሕልላላቸውአይሁድነው።በኢትዮጵያውስጥለምንኖረውለእኛወይምበተለይላለንበትብሔረሰብየተጻፈአይ
ደለም።ይህምማለትአንዳንድጊዜበመጽሐፍቅዱስውስጥያሉትንአንዳንድክስተቶችበተሳሳተመንገድልንረዳእን
ችላለንማለትነው።ወይምደግሞአንድንተግባርላንረዳውስለምንችልየብሉይኪዳንንአንዳንድክፍሎችከሕይወታ
ችንጋርለማዛመድበጣምልንቸገርእንችላለን።

በእነዚህሁለትመንገዶችመጽሐፍቅዱስንበተሳሳተመንገድመረዳትበጣምቀላልስለሆነሁለትነገሮችንበማድረግበ
ተሻለመንገድለመረዳትመሞከርአለብን፡-
የመጀመሪያውበዚያስፍራበሥራላይየዋሉትንቃላትትክክለኛትርጉምመረዳታችንንማረጋገጥአለብን።ለእግዚአ
ብሔርቃልያለንንትክክለኛመረዳትያዛቡብናልብለንየምናስባቸውንቃላትበትክክልለመረዳትየመጽሐፍቅዱስመ
ዝገበቃላትናሌሎችየማብራሪያመጻሕፍትንመጠቀምይኖርብናል።ለምሳሌ፡- ድነት
(ደኅንነት)፥መዋጀት፥ቅድስናናጽድቅየሚሉትቃላትለአይሁዳውያንየሚሰጡትንትርጉምመረዳትአለብን።ሁለተ
ኛውነገር፥የእግዚአብሔርንቃልበትክክልመተርጎምእንችልዘንድናየአይሁዳውያንንባሕልበትከክልለመረዳትበመ
ጽሐፍቅዱስመዝገበቃላትናበሌሉችየማብራሪያመጻሕፍትመጠቀሙአስፈላጊነው።

የውይይትጥያቄ፥ሀ)
መጽሐፍቅዱስንበምናጠናበትናበምንተረጉምበትጊዜከላይየተጠቀሱትንሦስትእውነቶችልናስተውሳቸውየሚገ
ባንለምንድንነውብለህታስባለህ? ለ)
እነዚህንመመሪያዎችየማይከተሉሰዎችበቤተክርስቲያንውስጥእንዴትየእግዚአብሔርንቃልበተሰሳተመንገድእን
ደተረጎሙትግለጥ።

ሰዎችየእግዚአብሔርንቃልበተሻለሁኔታእንዲረዱናእንዲተረጉሙትለመርዳትየመጽሐፍቅዱስምሁራንልንከተ
ላቸውየሚገባንአንዳንድመመሪያዎችንአዘጋጅተዋል።ዋናውናጠቃሚውየእግዚአብሔርቃልምንእንደሚልእኛየ
ምናስበውሳይሆንየእግዚአብሔርሥልጣንያለው፣እርሱበቃሉየሚለውናየተናገረውእንደሆነልብማለትያሻል።የራ
ሳችንንመረዳትከመጽሐፍቅዱስእንደተገኘከመቁጠርይልቅ፥እግዚአብሔርበመጽሐፍቅዱስውስጥበእርግጥየሚ
ለውንነገርለመረዳትመሻትበጣምአስፈላጊነው።የሚከተሉትነገሮችለእነዚህሕግጋትመግቢያብቻናቸው፡-

1. የመተርጎምሂደትበትክክለኛቅደምተከተላችውልናሟላቸውየሚገቡንየሁለትጥያቄዎችንቅርፅየሚይዝ
ነው።መጀመሪያ፥የእግዚአብሔርንቃልለመተርጎምየሚፈልግሰው:-
«መጀመሪያለጻፈውሰውናመጀመሪያደርሶትለሚያነበውማለትምለተጻፈለትሰውየሚሰጠውትርጉም
ምንድነው?»
ብሎመጠየቅአለበት።ብዙጊዜክርስቲያኖችየመጽሐፍቅዱስክፍሉምንእንደሚልከመወሰናቸውበፊት፥ከ
ግልሕይወታቸውጋርሊያዛምዱትይሞክራሉ፤ዳሩግንእግዚአብሔርከአንድክፍልውስጥምንእንደሚያስተ
ምረንከመወሰናችንበፊትበውስጡባስቀመጠውመልእክትአማካይነትለተጻፈላቸውለመጀመሪያዎቹሰ
ዎችምንለማለትእንደፈለገመረዳታችንንማረጋገጥአለብን።ይህንንካደረግንብቻክፍሉንከራሳችንሕይወ
ትጋርእግዚአብሔርእንድናዛምደውበሚፈልገውመንገድልናዛምደውእንችላለን።

በሁለተኛደረጃ፥ «ይህክፍልዛሬለእኛምንማለትነው?»
የሚለውንጥያቄለእራሳችንማቅረብአለብንይህጥያቄሁልጊዜከመጀመሪያውጥያቄቀጥሎሊመጣናከእርሱምመ
ልስጋርአብሮሊሄድይገባል።መጽሐፉመጀመሪያሲጻፍምንማለቱእንደነበርበትክክልለመወሰንከቻልንብቻ፥ይህቃ
ልለዚህምዘመንየሚሆንየእግዚአብሔርቃልነውብለንበእርግጠኝነትከሕይወታችንጋርልናዛምደውእንችላለን።

ብዙሰባኪዎችናአስተማሪዎችበዚህይሳሳታሉ።ብዙጊዜሊሰብኩትየሚፈልጉትርእስይኖራቸዋል።ያንንርእስበአእ
ምሮአቸውይዘውከርእሱጋርበአንድወይምበሌላመንገድየሚያያዙትንየመጽሐፍቅዱስጥቅሶችይፈልጋሉ።የጥቅ
ሶቹንዓውደ-
ንባብበማጥናትመልእክቱየተጻፈላቸውየመጀመሪያዎቹሰዎችየተረዱትነገርምንእንደሆነለማረጋገጥብዙምአይ
ጥሩም።

እንዲሁምቀድሞለነበሩትሰዎችየተጻፈውንብቻበማጥናት፥ዛሬከሕይወታችንጋርበማዛመድልናገኘውየምንችለ
ውንትምህርትመተውምስሕተትነው።በክርስትናሕይወትውስጥሊያጋጥሙከሚችሉአደጋዎችአንዱየእግዚአብ
ሔርንቃልእንደታሪክ፥ሒሳብ፥ወይምሳይንስለእውቀትብቻማጥናትነው።የእግዚአብሔርቃልሕይወታችንንለመ
ለወጥየተሰጠነው።ሊለውጠንእንዲችልካልፈቀድንለት፥መንፈሳዊሕይወታችንወዲያውኑይደርቃል።

2. ክፍሉንመጀመሪያእንደተጻፈላቸውሰዎችለመረዳትእንድንችልየሚከተሉትንነገሮችማድረግያስፈልገና
ል፡-

ሀ. የምናጠናውየሥነ-
ጽሑፍዓይነትምንእንደሆነበመወሰንበተጻፈበትየሥነጽሑፍዓይነትየመጽሐፍቅዱስክፍሉንለመተርጎምመሞከር
አለብን።

የውይይትጥያቄ፥ሀ)
በጽሑፋችንወይምበስብከታችንየምንጠቀምባቸውንየተለያዩየሥነጽሑፍዓይነቶችዘርዝር።ለ)
ከግልጋሎትላይየዋለውየሥነ -ጽሑፍወይምየንግግርዓይነትምንእንደሆነመወሰንለምንይጠቅማል?

በየዕለቱበምንገለገልበትቋንቋየተለያዩዓይነትየንግግርዘዴዎችንእንጠቀማለን።በየዕለቱከምንጠቀምባቸውእነዚህ
ንከመሰሉየንግግርዓይነቶችበጣምስለተላመድንየንግግሩንዓይነትመሠረትበማድረግበምናስብበትጊዜእንኳመረዳ
ትንናትርጉሙንበሚመለከትእንለያያለን።ለምሳሌ፡- «እንቁላልቀስበቀስበእግሩይሄዳል»
የሚለውንምሳሌስንሰማወዲያውኑበዚህምሳሌውስጥበጣምአስፈላጊውነገርቀጥተኞቹቃላትሳይሆኑከምሳሌ
ውበስተጀርባያሉየሥነ-ምግባርትምህርቶችእንደሆኑእንረዳለን።በተጨማሪም
«ሰምናወርቅ»፥ግጥሞችታሪኮችደብዳቤዎችናልብወለድታሪኮችወዘተእንጠቀማለን።
በመጽሐፍቅዱስውስጥአራትዋናዋናየሥነ –
ጽሑፍዓይነቶችአሉ።መጀመሪያ፥በዘጸአት፥በዘሌዋውያንናበዘዳግምእንዳሉትዓይነትሕጎችአሉ።በሁለተኛደረጃ
፥የታሪክመጻሕፍትአሉ።እነዚህየታሪክየአጻጻፍስልቶችእንደመጽሐፈኢያሱናመሳፍንትባሉበአብዛኛዎቹየብሉይ
ኪዳንመጻሕፍትውስጥይገኛሉ።ሦስተኛ፥የግጥምመጻሕፍትናቸው።አብዛኛውየብሉይኪዳንክፍሎችናበተለይ
ምመዝሙረዳዊትበግጥምየተጻፉሲሆንመልእክቱንምለመግለጥበተለያዩሥዕላዊአገላለጾችይጠቀማሉ።
(ለምሳሌ፡- ዛፎችሲዘምሩእናያለን፤ (መዝ. [96]፡
12)።አራተኛ፥የነቢያትቋንቋነው።እንደኢሳይያስናኤርምያስባሉአብዛኛዎቹየትንቢትመጻሕፍትእንደሚታየው
የነቢያትቋንቋየታሪክናየግጥምድብልቆችናቸው።ይህምየነቢያትንመልእክትትክክለኛአተረጓጎምየበለጠከባድያደ
ርገዋል።ከእነዚህአራትየሥነጽሑፍዓይነቶችየትኛውንምበምናጠናበትጊዜልንጠቀምባችውየሚገባንየትርጉም
ሕግጋትአሉ።ጥቂትቆይተንየተለያዩየሥነጽሑፍዓይነቶችንእንዴትእንደምንተረጉምየበለጠእናጠናለን።

ለ.
በክፍሉየሚገኙቃላትመጀመሪያመልእክቱንለጻፈውሰውናለመጀመሪያዎቹየመልእክቱአንባቢዎችምንመልእክት
እንደሚያስተላልፍአስቀድመንመረዳትአለብን።ይህምበተለይበጣምአስፈላጊየሚሆነውእንደጽድቅ፥ቅድስና፥ወ
ዘተያሉየሥነመለኮትትምህርትቃላትንስናጠናነው።ደግሞም
«የተቀደሰእጃችሁንአንሡ፤በጠንካራውየቀኝክንዱ፥በተቀደሰመሳሳምሰላምታተሰጣጡ፤»
ወዘተያሉትንሥዕላዊአነጋገሮችመጠቀምበሚመለከትምረገድትክክለኛግንዛቤመጨበጡአስፈላጊነው።

ሐ.
መልእክቱበተጻፈበትጊዜስለነበረውባሕልናየመጽሐፍቅዱስዘመንሰዎችየቻልነውንያህልለመረዳትመጣርአለብን
።መልእክቱየተጻፈውአይሁድበምርኮበነበሩጊዜነውወይስበነፃነትናበብልጽግናሳሉነው?
በባርነትአገርነበሩወይስበራሳቸውምድር? ገበሬዎችነበሩወይስየከተማነዋሪዎች?
«እግዚአብሔርእረኛዬነው፤እግዚአብሔርዓለቴነው፤»
ወዘተየሚሉትንቁልፍአሳቦችለመረዳትእነዚህአስፈላጊዎችናቸው።ለእግዚአብሔርየተሰጡትእነዚህስሞችየወ
ጡትከእስራኤላውያንየሕይወትዘይቤሲሆን፥በዚህዘመንያላቸውመልእክትአንድላይሆንይችላል።

የውይይትጥያቄ፥መዝ. (18)፡2 ተመልከት።የብሉይኪዳንጸሐፊ


«እግዚአብሔርዓለቴ፥አምባዬ፥መሸሸጊያ፥ጋሻዬ፥የደኅንነቴቀንድናመጠጊያዬነው» ሲልምንማለቱይመስልሃል?

የአይሁድንባሕልማወቅምበጣምአስፈላጊነው።ለምሳሌአህያስለማንነዳ፥የአይሁድአህያንየመንዳትሥዕላዊገለጻ
አይገባንም።የአይሁድነገሥታትየመጡትበሰላምእንጂእንደወራሪንጉሥአለመሆኑንበአህያላይተቀምጠውበመሄ
ድያሳዩነበር።ኢየሱስበአህያተቀምጦወደኢየሩሳሌምበገባጊዜእንደድልነሺሳይሆንእንደሰላምንጉሥመምጣቱንያ
መለክትነበር።

መ.
የምናጠናውንክፍልዓውደንባብመመልከትአለብን።የምንመለከተውአንድቁጥርንብቻከሆነ፥ቁጥሩባለበትክፍልየ
ሚገኘውንምዕራፍበሙሉማጥናትአለብን።ከምናጠናውክፍልፊትናኋላስላሉትምዕራፎችምማወቅአለብን።ደግ
ሞምጸሐፍቱያንንመጽሐፍበሚጽፉበትጊዜየነበራቸውንዓላማማወቅይገባናል።ይህንየብሉይኪዳንጥናትየምና
ጠናበትአንዱምክንያትየጸሐፊውንአጠቃላይዓላማበተሻለሁኔታእንድንረዳናከዚያምየየክፍሎቹንትርጉሞችማ
ስተዋልእንድንችልነው።
አንድቃልናአንድቁጥርትርጉምየሚያገኙትባሉበትአንቀጽውስጥነው።ለምሳሌበ 1 ኛቆሮ. 7፡2 ጳውሎስሲጽፍ፥
«ከሴትጋርአለመገናኘት (አለማግባት) ለሰውመልካምነው»
ብሏል።ይህንንጥቅስብቻብንመለከት፥ማንምሰውማግባትየለበትምየሚልትምህርትልናስተምርነው።ክርስቲያ
ኖችሁሉያላገቡመሆንአለባቸውልንልነው፤ነገርግንአንቀጹንበጥንቃቄብንመረምረውጳውሎስሳያገቡእንዲኖሩሰ
ዎችንየሚመክረውእግዚአብሔርንበተሻለመንገድለማገልገልዓላማእንደሆነእንመለከታለን።ጳውሎስስለዝሙት
ጠንቅለእያንዳንዱለራሱሚስትእንድትኖረውምይመክራል።

እንደይሖዋምስክሮች፥ኢየሱስብቻ፥ወዘተያሉበርካታየሐሰትመምህራንትምህርታቸውየተመሠረተውዓውደን
ባቡንበጥንቃቄባልተመራመሩባቸውአንድወይምሁለትጥቅሶችላይነው።

ሠ.
አንድንጥቅስወይምንባብመተርጎምያለብንበቀረውየመጽሐፍቅዱስትምህርትመሠረትነው።እግዚአብሔርመጽ
ሐፍቅዱስንለማስጻፍብዙየተለያዩሰዎችንቢጠቀምም፥ጸሐፊውራሱስለሆነ፥በመጽሐፍቅዱስውስጥያሉአሳቦ
ችበሙሉእርስበርስመስማማትአለባቸው።እግዚአብሔርአይዋሽም፤ደግሞምአይለወጥም፤ስለዚህበዘፍጥረትያ
ስተማራቸውትምህርቶችከሐዋርያትሥራናከራእይጋርየሚስማሙመሆንአለባቸው።የአንድንጥቅስትምህርትበ
ማንረዳበትጊዜየቀረውንየመጽሐፍቅዱስክፍልበመመልከትመሠረታዊትምህርቱንልንረዳእንችላለን።

ረ.
መጽሐፍቅዱስአንዳችስሕተትየሌለበትቢሆንም፥የእኛማስተዋልናለመጽሐፍቅዱስትምህርቶችየምንሰጠውት
ርጉምከስሕተትየጠራሊሆንአይችልም።መረዳታችንውሱንየሆነየሰውልጆችእስከሆንንድረስ፥የመጽሐፍቅዱስን
አጠቃላይትምህርትበሙላትልንረዳአንችልም።የእግዚአብሔርንቃልምንእንደሚልለመረዳትየምንችለውንያህል
መጣርአለብን፤ነገርግንበአተረጓጎማቸውከሌሎችሰዎችጋርሳንስማማስንቀርትሑታንልንሆንናልዩነቶችንልናስተ
ናግድይገባል።ይህምማለትየትኛውምየጥናትመጽሐፍወይምየመጽሐፍቅዱስማብራሪያመቶበመቶትክክልሊሆ
ንአይችልምማለትነው።ጸሐፊዎቹስሕተትንላለማስገባትየሞከሩቢሆንም፥ውሱንመረዳትያላቸውሰዎችናቸው
ናመሳሳታቸውአይቀሬነው።ይኸውምሰባኪዎችናየቤተክርስቲያንመሪዎችምሳይቀሩስሕተትሊሠሩይችላሉማለ
ትነው።

የውይይትጥያቄ፥የሐዋ. 17፡11 ተመልከት።ሀ) የቤርያሰዎችየተመሰገኑባችውነገሮችምንነበሩ?ለ)


ሰባኪዎችንበምናዳምጥበትወይምየመጽሐፍቅዱስማብራሪያዎችንበምናነብበትጊዜየቤርያሰዎችንምሳሌነትመ
ከተልያለብንለምንድነው?

ነገርግንልዩነቶችእንዲኖሩበምንፈቅድበትጊዜከመጠንበላይቻይናታጋሽ (አቋምየሌለን)
እንዳንሆንመጠንቀቅአለብን።በመጽሐፍቅዱሳችንውስጥመሠረታዊትምህርቶችላይየአመለካከትልዩነትቢኖር
ምትምህርቶችንበቀጥታየሚቃወምትርጉምሊኖርአይችልም።ለምሳሌ «ኢየሱስብቻ»
የሚባለውየሐሰትትምህርትበተመረጡጥቂትጥቅሶችላይተመሥርቶሥላሴእንደሌለበመናገርመጽሐፍቅዱስበግ
ልጥያቀረበውንትምህርትይቃረናል፤ስለዚህለተከታዮቹትክክልአለመሆናቸውሊነገራቸውይገባል።

የውይይትጥያቄ፥ሀ)
ሰዎችበቤተክርስቲያንህውስጥበሚሰብኩበትጊዜከእነዚህውስጥበሚገባያልተጠቀሙባቸውሕግጋትየትኞቹናቸ
ው? ለ) የምንባብአተረጓጎምንለማረጋገጥየሚረዱ፥የምታውቃቸውንመጻሕፍትዝርዝርጻፍ።ሐ)
የአንዳንድቃላትንትርጉምለመረዳትየሚጠቅሙመጻሕፍትንዝርዝርጻፍ።መ)
የብሉይኪዳንናየአዲስኪዳንባሕልለመረዳትየሚያስፈልጉመጻሕፍትንዘርዝር።

ለትክክለኛትርጉምቁልፉምንድነው?
በተቻለንመጠንየመጀመሪያውየመልእክቱተቀባይአካልለመሆንመጣርአለብን።አንድጊዜየጸሐፊውንዓላማ፥የተ
ጻፈላቸውሰዎችየነበሩበትንሁኔታ፥ጸሐፊውየተጠቀመበትንየሥነ-
ጽሑፍዓይነትከተረዳን፥እግዚአብሔርለመጀመሪያተቀባዮችያስተላለፈውንየመልእክትትርጉምለመረዳትእንች
ላለን።በዚህጊዜብቻከዘመናችንጋርበትክክልእናዛምደዋለን።የእግዚአብሔርቃልበታሪካዊዓውደንባቡመሠረትስን
መለከተውናስንረዳውበሥልጣንልንሰብክናልናስተምር፥እንደብሉይኪዳንነቢያትም
«እግዚአብሔርእንዲህይላል» ልንልእንችላለን።

(ማብራሪያውየተወሰደውበኤስ.አይ.ኤምከታተመውናየብሉይኪዳንየጥናትመምሪያናማብራሪያ፣ከተሰኘውመ
ጽሐፍነው፡፡እግዚአብሔርአገልግሎታቸውንይባርክ፡፡)

ትምህርትብሉይኪዳን
Published on July 17, 2019

የውይይትጥያቄ፥ሀ) የመጽሐፍቅዱስሁለትዋናዋናክፍሎችየትኞቹናቸው? ለ) እንደዚያተብለውለምንተጠሩ?


ሐ) ኪዳንየሚለውንቃልትርጉምከመጽሐፍቅዱስመዝገበቃላትበመመልከትየተሟላትርጉምጻፍ።መ)
በመጽሐፍቅዱስውስጥየሚገኙየተለያዩኪዳኖችንዘርዝር።ሠ)
ኪዳንየሚለውቃልከእግዚአብሔርጋርያለንንግንኙነትእንዴትይገልጻል?

ክርስቲያኖችእንደመሆናችንመጽሐፍቅዱስየእግዚአብሔርቃልመሆኑንእናምናለን።በመጽሐፍቅዱስውስጥእግ
ዚአብሔርራሱንለእኛይገልጥልናል።እርሱምንእንደሚመስልናከእርሱጋርምሕያውየሆነግንኙነትእንዲኖረንከእኛ
ምንእንደሚፈልግእንማራለን።መጽሐፍቅዱስየእግዚአብሔርቃልበመሆኑስለእግዚአብሔርማንነት፥ወደመንግ
ሥተሰማያትስለሚወስደውመንገድ፥ለእግዚአብሔርስለመኖርያለንንአሳብሁሉየምንበይንበትመመዘኛነው።ማ
ንኛውምአሳባችን፣የባሕላችንአስተምህሮት፥ወይምየሌሎችሰዎችትምህርትበመጽሐፍቅዱስትምህርትመመዘ
ንአለበት።ከመጽሐፍቅዱስትምህርትጋርየማይስማማማንኛውምትምህርትመወገዝአለበት።እንዲሁምእግዚአ
ብሔርስለራሱናስለፈቃዱየገለጠውንነገርበሚገባእንድንረዳመጽሐፍቅዱስንበትክክልመተርጎምእንዳለብንተም
ረናል።ይህንንካላደረግንግንበመጽሐፍቅዱስውስጥየራሳችንንአሳብእንጨምራለን፥መጽሐፍቅዱስንምእንዳይና
ገረንእናደርገዋለን።

የውይይትጥያቄ፥ሀ) «ብሉይ»
የሚለውቃልትርጉምምንእንደሆነአንድንየኦርቶዶክስካህንወይምሌላሰውጠይቅ።ለ) «ኪዳን»
የሚለውቃልትርጉምበአማርኛምንድንነው?
እኛክርስቲያኖችመጽሐፍቅዱስሁለትዋናክፍሎችእንዳሉትእናውቃለን።የመጀመሪያውክፍል «ብሉይኪዳን»
ሲባል፥ሁለተኛውደግሞ «አዲስኪዳን»
ይባላል።በኢየሱስየማያምኑአይሁድየዕብራውያንመጽሐፍቅዱስበሚባለውብሉይኪዳንብቻያምናሉ።ለእነዚህየ
መጽሐፍቅዱስክፍሎችሁለቱስሞችለምንእንደተሰጡለመረዳትሁለትዋናዋናቃላትንመመልከትያስፈልገናል።

፩. ኪዳን፡-.
ኪዳንየሚለውቃልትርጉሙንየወሰደውሁለትሰዎችወይምቡድኖችበመካከላቸውእርስበርስከሚያደርጉትስምም
ነትነው።ከብዙመቶዓመታትበፊትኢየሱስከሞተናአሁንበአዲስኪዳንውስጥያሉበርካታመጻሕፍትከተጻፉበኋላክ
ርስቲያኖችቅዱሳትመጻሕፍትንለመግለጥ «ኪዳን»
የሚለውንቃልመጠቀምጀመሩ።መጽሐፍቅዱስእግዚአብሔርራሱንናፈቃዱንየገለጠበትመሆኑናእግዚአብሔር
ራሱንከሰውልጆችጋርበኪዳንወይምበስምምነትግንኙነትእንዲኖረውእንዳደረገተገነዘቡ።በማንኛውም «ኪዳን»
ውስጥሦስትዋናዋናክፍሎችአሉ፡- በመጀመሪያ፥በኪዳኑውስጥየሚካተቱአባላትአሉ።በመጽሐፍቅዱስ «ኪዳን»
የሚለውቃልየሚናገረውእግዚአብሔርከተለያዩሰዎችጋርኅብረትእንዳደረገነው።አንዳንድጊዜእግዚአብሔርእንደ
አብርሃምናዳዊትካሉጋርስምምነትአድርጓል።በሌላጊዜደግሞእግዚአብሔርከኖኅጋርእንዳደረገውዓይነትከሰውል
ጆችሁሉጋራስምምነትአድርጓል።የብሉይኪዳንዋናክፍልግንእግዚአብሔርከአብርሃምልጆችጋር
(ማለትምከአይሁድጋር) ስላደረገውኪዳንየሚናገርነው።

የውይይትጥያቄ፥የአዲሱኪዳንስምምነትየተደረገውከማንጋርነው? ]

ሁለተኛ፥ቃልኪዳኑእንዲጠበቅእንዲሟላናእንዲፈጸምበአንዱወይምበሁለቱምየኪዳኑአባላትመጠበቅያለባቸው
ቅድመሁኔታዎችበኪዳኑውስጥመኖርአለባቸው።በመጽሐፍቅዱስውስጥሁለትዓይነትኪዳኖችይገኛሉ።በሲናተ
ራራለአይሁድተሰጥቶእንደነበረው (ዘጸ. 19:24)
ዓይነትያሉአንዳንድኪዳኖችቅድመሁኔታዎችነበሩዋቸው።በሌላአባባልእግዚአብሔር
«እነዚህንትእዛዛትከጠበቃችሁለእናንተእንደዚህአደርግላችኋላሁ»
ብሏል።ሌላውዓይነትኪዳንግንምንምዓይነትቅድመሁኔታየሌለውየተስፋቃልኪዳንብቻነበር።የእግዚአብሔርቃል
ኪዳንግንምንምዓይነትቅድመሁኔታየሌለውየተስፋቃልብቻነበር።እግዚአብሔርቃልኪዳንለገባላቸውሰዎችያለ
ምንምቅድመሁኔታአንድነገርእንደሚያደርግላቸውተናግሯል (ዘፍ. 12፡1-
3)።የዚህቃልኪዳንምሳሌእግዚአብሔርከአብርሃም፥ከዳዊትናዛሬምከክርስቲያኖችጋርያለውአዲሱቃልኪዳንዓይ
ነትነው።እግዚአብሔርበመጽሐፍቅዱስውስጥየሰጣቸውንኪዳኖችበምናጠናበትጊዜቅድመሁኔታያላቸውንናየሌ
ላቸውንለይቶማየትአስፈላጊነው።

ሦስተኛ፡
በኪዳኑውስጥአንዱክፍልለሌላውየሚሰጣቸውተስፋዎችአሉ።በብሉይኪዳንብዙጊዜኪዳኑንየሚጀምርእግዚአብ
ሔርስለሆነ፥ተስፋንምለተለያዩሰዎችየሚሰጥእርሱነው።እነዚህተስፋዎችእንደሚፈጸሙጥርጥርየለም።ምክን
ያቱምተስፋውንየሰጠውሊዋሽወይምአሳቡንሊቀይርየማይቻለውአምላክስለሆነነው።

የውይይትጥያቄ፥ኤር. 31፡31-34
አንብብ።በእነዚህቁጥሮችእግዚአብሔርለእስራኤላውያንየሰጣቸውተስፋምንድነው?
የውይይትጥያቄ፥ማቴ. 26፡26-29 አንብብ።ኢየሱስለደቀመዛሙርቱየሰጠውንጽዋምንብሎጠራው?
የመጀመሪያዎቹ 39 መጻሕፍትብሉይኪዳን፥
27 ቱደግሞአዲስኪዳንተብለውእንዲጠሩየወሰኑትየጥንትክርስቲያኖችእግዚአብሔርከሰዎችጋርያለውኅብረትእ
ምብርትየኪዳኑአሳብእንደሆነተገንዝበውነበር።

በብሉይኪዳንውስጥእግዚአብሔርለሰውልጅየሰጣቸውአያሌየተለያዩኪዳኖችይገኛሉ።

1. ከኖኅናከሰውልጆችሁሉጋርየተደረገኪዳን (ዘፍጥ. 9፡1-17)፥ –


የሰውንዘርካጠፋውውኃበኋላእግዚአብሔርከኖኅናከእርሱበኋላከተነሡየሰውልጆችሁሉጋርቃልኪዳንአደ
ረገ።በዚህኪዳንውስጥይታዘዙትዘንድእግዚአብሔርየሰጣቸውግልጥየሆኑትእዛዛትነበሩ።ደግሞምበዚያ
ቃልኪዳንውስጥየሰውንልጆችበውኃላያጠፋእግዚአብሔርየገባውምቃልኪዳንነበር።ብዙውንጊዜበሰማ
ይላይየምናየውቀስተደመናያንንቃልኪዳንየሚያስታውስነው።
2. ከአብርሃምናከዘሩጋርየተገባቃልኪዳን (ዘፍጥ. 12፡1-3)።

የውይይትጥያቄ፥ዘፍ. 12፡1-3 አንብብ።እግዚአብሔርለአብርሃምየሰጠውንየተለያዩቃልኪዳኖችዘርዝር።

በብሉይኪዳንከምናያቸውቃልኪዳኖችሁሉእጅግበጣምአስፈላጊየሆነውእግዚአብሔርከአብርሃምጋርያደረገውነ
ው።እግዚአብሔርከዘፍጥ. 12-25
እንዲሁምበአጠቃላይበብሉይኪዳንላይበዚህቃልኪዳንላይመመሥረቱንቀጠለ።ይህቃልኪዳንበብሉይናበአዲስኪ
ዳንውስጥያሉትንሌሎችቃልኪዳኖችለመረዳትየሚያስችልመሠረትነው።ከአብርሃምጋርበተገባውቃልኪዳንውስ
ጥበቀጥታአብርሃምንራሱንብቻየሚመለከቱበርካታየተስፋቃሎችአሉ፤ነገርግንለብሉይኪዳንትምህርቶችናታሪ
ክመሠረትየሆኑሌሎችበርካታየተስፋቃሉችምአሉ።

ሀ.
እግዚአብሔርየአብርሃምዘሮችየሆኑትንአይሁድወይምእስራኤላውያንታላቅሕዝብእንደሚሆኑየተስፋቃልሰጣ
ቸው።የብሉይኪዳንየታሪክመጻሕፍትከዘጸአትጀምሮእስከ
2 ኛዜናድረስይህሕዝብእዚህግባከማይባልከአንድቤተሰብወደታላቅሕዝብነትእንዴትእንዳደገየሚናገሩናቸው።

ለ.
እግዚአብሔርየአብርሃምዘሮችየተስፋምድርየሆነችውንከነዓንንእንደሚወርሱተናገረ።ይህችምድርየእነርሱርስ
ትትሆናለችአለ።የኢያሱ፥የመሳፍንትናየ 1 ኛና
2 ኛሳሙኤልመጻሕፍትእነዚህየተስፋቃሉችበረጅምጊዜውስጥእንዴትእንደተፈጸሙየሚናገሩናቸው።

ሐ. እግዚአብሔርከአብርሃምበተለይምከይሁዳየዘርግንድአንድልዩየሆነንጉሥእንደሚወጣየተስፋቃልሰጣቸው
(ዘፍጥ. 17፡6፥16፤ 49፡
10)።ይህየተስፋቃልበመጀመሪያበዳዊትተፈጸመ።በመጨረሻምበኢየሱስክርስቶስተፈጽሟል።

3. እግዚአብሔርበሲናተራራከእስራኤልሕዝብጋርቃልኪዳንንአደረገ (ዘጸ. 19-


24)።እግዚአብሔርምንምዓይነትቅድመሁኔታዎችንከሰዎችካልጠየቀባቸውከሌሉቹቃልኪዳኖችበተቃ
ራኒ፥በሲናተራራእግዚአብሔርከአይሁድሕዝብጋርያደረገውስምምነትቃልኪዳኑይፈጽምዘንድእነርሱ
ምሊያሟሉትየሚገባቅድመሁኔታነበር።ብሉይኪዳንብለንከምንጠራቸውከሠላሳዘጠኙመጻሕፍትመካከ
ልአብዛኛዎቹእግዚአብሔርከእስራኤልጋርስለገባውቃልኪዳንከሚናገሩነገሮችጋርየተያያዙነበሩ።በብሉ
ይኪዳንእግዚአብሔርከእስራኤልጋርቃልኪዳንእንዴትእንደጀመረ
(ዘፍጥረትእስከዘዳግም)፥ለእስራኤላውያንየከነዓንንምድርበመስጠትየገባላቸውንተስፋእንዴትእንዳከበ
ረ (ኢያሱእስከ
2 ኛሳሙኤል)፥እንዲሁምእስራኤላውያንከእግዚአብሔርጋርየነበራቸውንቃልኪዳንእንዴትእንዳፈረሱና
ለጊዜውእንደተፈረደባቸው (1 ኛነገሥትእስከሚልክያስ) እናነባለን።
4. ከካህኑከፊንሐስጋርየተገባቃልኪዳን (ዘኁል. 25፡10-
13)።በዚህቃልኪዳንእግዚአብሔርለፊንሐስዘሮችካህናትየመሆንመብትሰጥቷል።
5. ከንጉሥዳዊትጋርየተገባቃልኪዳን (2 ኛሳሙ. 7፡5-16)፡
እግዚአብሔርለዳዊትየእርሱዘሮችበእስራኤልሕዝብላይንጉሥየመሆንመብትእንዳላችውቃልኪዳንገባለ
ት።በመጨረሻይህቃልኪዳንየይሁዳአንበሳበሆነውበኢየሱስክርስቶስተፈጸመ።እርሱበእስራኤልናበሕዝቦ
ችሁሉላይንጉሥነው።አንድቀንኢየሱስወደዚህችምድርበመመለስእንደገናይነግሣል (ራዕ. 20፡4)።
6. አዲስቃልኪዳን (ኤር. 31፡31-
34)፥የእስራኤልሕዝብእግዚአብሔርበሲናተራራከቃልኪዳኑጋርየሰጣቸውንቅድመሁኔታመጠበቅስላል
ቻሉ፥እግዚአብሔርአዲስቃልኪዳንእንደሚሰጥአስታወቀ።በዚህቃልኪዳንእግዚአብሔርሕግንእንደሚያ
ደርግናለሰዎችምይህንንሕግየመታዘዝችሉታበልባቸውእንደሚሰጣቸውተስፋሰጥቷል።ኢየሱስበመስቀ
ልላይበሞተጊዜይህንንአዲስቃልኪዳንእንደጀመረውሐዋርያትበኋላተገነዘቡ።

፪. ብሉይኪዳን፡- የመጀመሪያዎቹን 39 ቅዱስመጻሕፍት «ብሉይ»


ብለውበመጥራታቸውየቀድሞዎቹክርስቲያኖችከኢየሱስመምጣትጀምሮአንድአዲስነገርእንደተፈጸመያሳዩናል
።በኤር. 31 የተሰጡትተስፋዎችተፈጽመዋል።እነዚህየቀድሞክርስቲያኖችየመጀመሪያዎቹን 39
መጻሕፍትብሉይብለውየጠሩባቸውሦስትምክንያቶችአሉ፡-

ሀ. እግዚአብሔርአዲስቃልኪዳንንበኤር. 31፡31-34
ላይስለሰጠየቀድሞውቃልኪዳንአሮጌወይምጊዜያለፈበትሆኗል፡፡

ለ.
ኢየሱስከመሞቱበፊትበነበረውሌሊትየሚያፈሰውደምይቅርታንየሚያስገኝየቃልኪዳንደምእንደሆነተናግሮነበር
።ይህንንቃልኪዳንኢየሱስአዲስቃልኪዳንብሎባይጠራውምእንኳእግዚአብሔርእውነተኛየኃጢአትይቅርታየሰጠ
በትበትንቢተኤርምያስየምናገኘውአሳብመሆኑግልጽነው።

የውይይትጥያቄ፥ዕብ. 7፡ 18-22፤ 8፡6-13 አንብብ።ሀ)


የዕብራውያንጸሐፊየቀድሞውንቃልኪዳንየጠራባቸውንስሞችዘርዝር።ለ)
ይህጸሐፊአዲሱንቃልኪዳንየጠራባቸውንስሞችዘርዝር።ሐ) ጸሐፊውስለቀድሞውቃልኪዳንምንይላል?

ሐ. በሲናተራራየተሰጠውቃልኪዳንበዕብራውያንመልእክት «የቀድሞው፥አሮጌው፥የፊተኛውናዘመኑያለፈበት»
ተብሏል።በሌላበኩልኢየሱስየጀመረውቃልኪዳን «አዲስ፥የተሻለናየላቀ»
ቃልኪዳንተብሉአል።እነዚህቃላትሁሉየሚያሳዩትኢየሱስወደምድርከመጣበትጊዜጀምሮከእግዚአብሔርጋርአዲ
ስስምምነትየተደረገበትአዲስዘመንመጀመሩንየቀድሞክርስቲያኖችምንያህልተገንዝበውትእንደነበርነው።እንደ
አንዳንድየብሉይኪዳንቃልኪዳኖች፣ይህአዲስቃልኪዳንበቅድመሁኔታላይያልተመሠረተነው፤በሰውፍጹምመታዘ
ዝላይሳይሆን፥በእግዚአብሔርየተስፋቃላትላይየተመሠረተነው።

የውይይትጥያቄ፥ሀ)
የአዲስኪዳንየተስፋቃልበሲናተራራየተሰጠውንሕግበሙሉስለመጠበቅአስፈላጊነትለእኛምንንያመለክታል? ለ)
በአሁኑጊዜያሉአንዳንድክርስቲያኖችበሲናተራራለአይሁዳውያንከተሰጡትሕጎችአንዳንዶቹንየሚከተሉትለምን
ድነው? ሐ) እነርሱከሚከተሏቸውሕጎችአንዳንዶቹንዘርዝር።

ስለብሉይኪዳንቃልኪዳኖችናከአዲስኪዳንጋርስላላቸውግንኙነትየመጽሐፍቅዱስምሁራንአስተሳሰብየተለያየነ
ው።አንዳንድክርስቲያኖችቃልኪዳንአንድብቻነው፤ይህምብቸኛቃልኪዳንእግዚአብሔርከሕዝቡጋርየገባውቃል
ኪዳንነውይላሉ።በብሉይኪዳንቃልኪዳንየተደረገውበሥጋምበመንፈስምየአብርሃምልጆችከነበሩትአይሁዳውያ
ንጋርሲሆን፥በአዲስኪዳንደግሞየአብርሃምመንፈሳዊልጆችከሆኑትከእግዚአብሔርልጆችጋርነው (ገላ. 4፡21-31
ተመልከት)።ሌሉችክርስቲያኖችደግሞፍጹምየተለያዩሁለትቃልኪዳኖችናቸውይላሉ።የመጀመሪያውከእስራኤ
ልሕዝብጋርሲሆንሁለተኛውደግሞበኢየሱስክርስቶስአምነውየተሠዋውለኃጢአታቸውእንደሆነከተቀበሉትሰዎ
ችሁሉጋርነው።እነዚህኞቹየመጽሐፍቅዱስምሁራንእግዚአብሔርበሥጋየአብርሃምዘርለሆኑየገባቸውቃልኪዳኖ
ችናለቤተክርስቲያንየገባቸውቃልኪዳኖችበግልጽመለየትአለባቸውይላሉ።እነዚህልዩነቶችእንደዋናነገርየማይታ
ዩቢሆኑምእንኳብሉይኪዳንንየምንረዳበትናየምንተረጉምበትአብዛኛውመንገድየተመሠረተውየብሉይናየአዲስ
ኪዳንልዩነቶችምንእንደሆኑባለንመረዳትላይነው።

የውይይትጥያቄ፥ሀ) በብሉይኪዳንየሚገኙቃልኪዳኖችንበሙሉከልስ።ለ)
የቅዱሳትመጻሕፍትክፍሎችንበሙሉአንብብ።ሐ)
በእነዚህክፍሎችውስጥእግዚአብሔርየሰጠውንየተስፋቃላትዘርዝር።መ)
ለእነዚህየተስፋቃላትየተሰጡሌሉችቅድመሁኔታዎችንዘርዝር።ሠ)
ዛሬከእኛጋርበቀጥታየሚያያዙየተስፋቃላትየትኞቹናቸው? ረ)
በብሉይኪዳንዘመንይኖሩለነበሩሰዎችብቻየሚሆኑትስየተስፋቃላትየትኞቹናቸው?

(ማብራሪያውየተወሰደውበኤስ.አይ.ኤምከታተመውናየብሉይኪዳንየጥናትመምሪያናማብራሪያ፣ከተሰኘውመ
ጽሐፍነው፡፡እግዚአብሔርአገልግሎታቸውንይባርክ፡፡)

የብሉይኪዳንመጻሕፍትእንዴት እንደተሰበሰቡ
Published on July 17, 2019

የውይይትጥያቄ፥ሀ)
በእንግሊዝኛውመጽሐፍቅዱስየብሉይኪዳንንመጻሕፍትቅደምተከተልከአማርኛውመጽሐፍቅዱስቅደምተከተ
ልጋርአወዳድር።የተለያየቅደምተከተልያላቸውመጻሕፍትየትኞቹናቸው? ለ)
የካቶሊክእምነትተከታይንመጽሐፍቅዱሱንእንዲያሳይህጠይቀው።ከአንተመጽሐፍቅዱስይለያልን?
በእነርሱብሉይኪዳንውስጥስንትመጻሕፍትአሉ? ሐ)
በመጽሐፍቅዱሳቸውውስጥስንትየብሉይኪዳንመጻሕፍትእንዳሉአንዱንየኦርቶዶክስቄስጠይቅ።
ለመጀመሪያዎቹ 39 መጻሕፍትየቀድሞክርስቲያኖችእንዴት «ብሉይኪዳን»
የሚልስያሜእንደሰጡተመልክተናል።ነገርግንየብሉይኪዳንክፍልመሆንያለባቸውመጻሕፍትየትኞቹእንደሆኑከእ
ግዚአብሔርቃልውጭእንደሆኑሊቆጠሩየሚገባቸውመጻሕፍትስየትኞቹእንደሆኑክርስቲያኖችከስምምነትላይየ
ደረሱትእንዴትነው?

የመጽሐፍቅዱስምሁራንየተለያዩየብሉይኪዳንመጻሕፍትበእግዚአብሔርመንፈስየተጻፉየእግዚአብሔርቃልስለ
መሆናቸውይከራከራሉ።እንደምታስታውሰውየብሉይኪዳንመጻሕፍትተጽፈውየተጠናቀቁትበ 1000
ዓመታትውስጥነው።ከኦሪትዘፍጥረትጀምሮእስከዘዳግምያሉትየመጀመሪያዎቹመጻሕፍትየተጻፉትበ 1400
ዓ.ዓ.ነው።የመጨረሻየሆነውመጽሐፍትንቢተሚልክያስየተጻፈውበ 400 ዓ.ዓ.ነው።በእነዚህየ 1000
ዓመታትጊዜውስጥመጽሐፍቅዱስንእንዲጽፉእግዚአብሔርበተለያዩሰዎችተጠቅሞአል።በመጀመሪያውምዕተ
ዓመትከክርስቶስልደትወዲህበመጽሐፍቅዱሳችንውስጥያሉት 39
መጻሕፍትበሙሉበእግዚአብሔርመንፈስምሪትየተጻፉእንደሆነእናውቃለን።

የብሉይኪዳንንመጻሕፍትበአንድላይለማቀናጀትብዙደረጃዎችንማለፍእንዳስፈለገየመጽሐፍቅዱስምሁራንይገ
ምታሉ።

የመጀመሪያደረጃ፡-
በንግግርየማስተላለፍባሕልነው።የመጀመሪያውደረጃየእግዚአብሔርንቃልከትውልድወደትውልድበንግግርየማስ
ተላለፍዘዴነው።የእግዚአብሔርነቢያትበእግዚአብሔርሕዝቦችፊትቆመው «እግዚአብሔርእንዲህይላል»
በማለትየእግዚአብሔርንመልእክትያስተላልፉነበር (ሕዝ.5፡5
ተመልከት)።በዚህየንግግርዘዴይተላለፉየነበሩአንዳንድመልእክቶችሳይጻፉብዙዘመንሳያልፋቸውአይቀርም።ለም
ሳሌ፡- ከዘፍጥረት 1-50 ያሉትሲሆኑ፥ሌሎቹደግሞቶሉየመጻፍዕድልአግኝተዋል።

ሁለተኛደረጃ፡-
የብሉይኪዳንመጻሕፍትተጻፉ።የተለያዩየብሉይኪዳንመጻሕፍትጸሐፊዎችበመንፈስቅዱስምሪትአማካይነትየእ
ግዚአብሔርንቃልበተለያዩመጻሕፍትጽፈዋል።

ሦስተኛደረጃ፡-
አይሁድየእግዚአብሔርቃልናቸውብለውየሚያስቧቸውንየተለያዩመጻሕፍትመሰብሰብጀመሩ።ይህረጅምጊዜየ
ወሰደሥራነው።ለምሳሌ፡-
መዝሙረዳዊትበአንድላይተጠርዞለመቀመጥብዙመቶዓመታትወስዶአል።አንዳንዶቹመዝሙሮችየተጻፉትበ 14
00 ዓ.ዓ.በሙሴ፥ሌሎቹደግሞበ 500
ዓ.ዓ.በዕዝራየተጻፉናቸው።የብሉይኪዳንመጻሕፍትንበማሰባሰብናበማደራጀትረገድዕዝራከፍተኛሚናእንደተጫ
ወተብዙምሁራንይገምታሉ።

አራተኛደረጃ፡-
አይሁድየእግዚአብሔርቃልናቸውብለውየተቀበሏቸውንየብሉይኪዳንመጻሕፍትሁሉሰብስበውቅደምተከተልበ
ማስያዝአስቀመጡአቸው።ይህማለትአንዳንዶቹንመጻሕፍትየእግዚአብሔርቃልእንዳልሆኑቆጥረውአገለሉዋቸ
ውማለትነው።
አይሁዳውያንእስከመጀመሪያውመቶዓመትመጨረሻድረስየእግዚአብሔርቃልናቸውብለውየሚያምኑባቸውንየ
ብሉይኪዳንመጻሕፍትበአሁኑመልካቸውስለማስቀመጣቸውመረጃየለንም።ዳሩግንከክርስቶስመምጣትበፊት
200 ዓ.ዓ.ማለትምየመጨረሻውመጻሕፍትከተጻፈከ 200
ዓመትበኋላየእግዚአብሔርቃልናቸውብለውአይሁድየገመቱአቸውንመጻሕፍትበሙሉአይሁዳውያንአውቀውና
መርጠውእንደነበርየሚገልጥማስረጃአለ።

ይህሂደትበጣምየተወሳሰበሊመስልይችላል፤ነገርግንክርስቲያኖችእንደመሆናችንመጠንቃሉንበመጻፍሂደትውስጥ
ከሰዎችጋርየሠራውእግዚአብሔርየተጻፉትንመጻሕፍትያለአንዳችስሕተትሰዎችእንዲለዩበማድረግረገድምእን
ደሠራእናምናለን።እነዚህመጻሕፍትየእግዚአብሔርንቃልናሥልጣንይዘዋል።

የቀድሞአይሁዳውያንየእግዚአብሔርቃልየሆኑትንክፍሎችከብዙመጻሕፍትመካከልለመለየትየተጠቀሙበትመ
መዘኛምንድነው? በአዲስኪዳንዋናውመመዘኛ፡-
«ይህመጽሐፍየተጻፈውበአንድሐዋርያነውወይስአብሮትበሚሠራሰው?»
የሚልነበር።የብሉይኪዳንንመጻሕፍትለመለየትግንአራትዋናዋናመመዘኛዎችየነበሩይመስላል።እነርሱም፡-

1. መጽሐፉበውስጣዊብቃቱናበመልእክቱየእግዚአብሔርሥልጣንእንዳለውናበእርሱመንፈስእንደተጻፈየ
ሚያሳይነገርአለን?
የአይሁድየሃይማኖትመሪዎችመጻሕፍቱንበሚመዝኑበትጊዜየእግዚአብሔርጣትእንዳለበትእንዲያዩመ
ንፈስቅዱስመርቶአቸዋል።
2. የመጽሐፉጸሐፊእግዚአብሔርበመለኮታዊነቱመሪእንዲሆንየመረጠውሰውነበርን?
ለምሳሌንጉሥ፥ካህን፡
ነቢይ፥ወይምእግዚአብሔርበኃይልየተጠቀመበትበእስራኤልላይየሚፈርድሰውነበርን?
3. በመጽሐፉውስጥየሚገኙትምህርቶችበሙሉእርስበእርስናእንዲሁምየእግዚአብሔርቃልመሆኑበታወቀ
በሌላመጻሕፍትውስጥከሚገኙትምህርቶችጋርየሚስማማነውን? ለምሳሌ፡-
በትንቢትመጻሕፍትውስጥየሚገኙትምህርቶችበመጀመሪያዎቹአምስትየሙሴመጻሕፍትውስጥእግዚ
አብሔርከተናገረውነገርጋርየሚስማሙናቸውን?
4. መጻሕፍቱበአይሁድየአምልኮጊዜበተግባርላይሊውሉየቻሉናቸውንወይስለሌላለተለየዓላማምንምአገል
ግሎትየማይሰጡናቸው?
እያንዳንዱንመጽሐፍበእጅመገልበጥከባድድካምየሚጠይቅስለነበር፥አይሁዳውያንይገለብጡየነበረውየ
እግዚአብሔርቃልመሆናቸውንያወቁዋቸውናለእግዚአብሔርበሚሰጡትአምልኮውስጥሊጠቀሙባቸ
ውየሚችሉትንዓይነትብቻነበር።

እነዚህአይሁዳውያን፥እግዚአብሔርበቅዱሳትመጻሕፍትውስጥእንዲካተትየፈለገውንነገርብቻመምረጣቸውንእ
ንዴትእናውቃለን?
በአንድበኩልስናየው፥ልናውቅአንችልም።ሰዎችቃሉንእንዲጽፉበማድረግከእነርሱጋርግንኙነትያደረገውእግዚአ
ብሔር፥በዓለምላሉሰዎችሁሉእንዲደርስየፈለገውቃሉብቻተጠብቆእንዲቆይእንዳደረገማመንአለብን።በሌላአ
ንፃርስናየውግንየብሉይኪዳንመጻሕፍትንሁሉበምንመረምርበትናዛሬካሉሌሎችመጻሕፍትጋርበምናወዳድርበት
ጊዜልዩነቱንለማየትእንችላለን።በመጽሐፍቅዱስውስጥያልተካተቱትመጻሕፍትየመጽሐፍቅዱስንያህልጥራትና
ብቃትያለውመልእክትየላቸውም።በተጨማሪየመጽሐፍቅዱስመጻሕፍትእንደሌሎቹመጻሕፍትሳይሆኑምንም
ዓይነትያለመስማማትበማይታይበትሁኔታየመልእክትአንድነትይታይባቸዋል።ሌሎችመጻሕፍትየእግዚአብሔር
ቃልአለመሆናቸውንየምናየውእርስበርስየሚቃረኑትምህርቶችስላሉባቸውነው።እግዚአብሔርብሉይኪዳንንእን
ዲጽፉየተጠቀመባቸውየተለያዩሰዎችቢሆኑምየብሉይኪዳንየመልእክትአንድነትግንየሚያስደንቅነው።በተለያዩ
መጻሕፍትመካከልያሉትምህርቶችየተጻፉትበመቶዓመታትልዩነትቢሆንም፥አንዳቸውከሌላቸውጋርበማይቃረን
ሁኔታይስማማሉ።የእግዚአብሔርልጆችመጻሕፍትእንደመሆናችንመጠንዛሬበእጃችንያሉትቅዱሳትየእግዚአብ
ሔርቃልመሆናቸውንበእርግጠኝነትመናገርእንችላለን።የእግዚአብሔርሥልጣንይገኝባቸዋል፤ስሕተትአያስተም
ሩም፤ስለእውነተኛውእግዚአብሔርናከእርሱጋርሊኖረንስለሚገባግንኙነትምበትክክልያስተምሩናል።የእግዚአብ
ሔርቃልየሆነውንናያልሆነውንየወሰኑትአይሁድእንዳልሆኑማስታወስጠቃሚነው።ይልቁንምእግዚአብሔርበእስ
ትንፋሱየተጻፈውንናበእርሱመሪነትየተሰጠውንቃልለመለየትሰዎችንተጠቀመባቸው።

የውይይትጥያቄ፥ክርስቲያኖችቅዱሳትመጻሕፍትየእግዚአብሔርቃልእንደሆኑእርግጠኞችመሆንያለባቸውለም
ንድንነው?

የውይይትጥያቄ፥ሀ)
መጽሐፍቅዱስብቻየተሟላናአንዳችምስሕተትየሌለበትየእግዚአብሔርቃልከሆነ፥ዛሬእኛበምንጽፋቸውመጻሕ
ፍትናበምናዘጋጃቸውመልእክቶችላይእንዴትተጽእኖያሳድርባቸዋል? ለ)
እነዚህስጽሑፎቻችንናመልእክቶቻችን «የእግዚአብሔርቃል» መሆንየሚችሉትእንዴትነው? ሐ)
«መጽሐፍቅዱስየእግዚአብሔርቃልነው» ከምንለውአሳብጋር ( የእኛመልእክትበምንይለያል?

ዛሬሰዎችበሚሰጡትስብከትናበሚጽፏቸውመልእክቶችአማካይነትእግዚአብሔርየሚናገርቢሆንም፥ለእነዚህጽ
ሑፎችናትምህርቶችስለምንሰጠውየሥልጣንመጠንጥንቃቄማድረግአለብን።የእግዚአብሔርንሙሉሥልጣንየያ
ዘው፥የተጻፈውየእግዚአብሔርቃልማለትምመጽሐፍቅዱስብቻነው።ምንምስሕተትየሌለበትእርሱብቻነው።የ
ትኛውምመጽሐፍወይምስብከትእንደመጽሐፍቅዱስአንዳችምስሕተትየሌለበትሊሆንአይችልም።እንደመጽሐ
ፍቅዱስሥልጣንያለውመልእክትምሆነመጽሐፍየለም፤የምንጽፈውምሆነየምንናገረውነገርየሚመዘነውበመጽ
ሐፍቅዱስነው።ሰባኪዎችናጸሐፊዎችእንደመሆናችንመጠንመጽሐፍቅዱስንበጥንቃቄማጥናትየእኛሐላፊነትነ
ው።በመጨረሻግንደካሞችናኃጢአተኞችመሆናችንንበትሕትናመቀበልአለብን።ስለመጽሐፍቅዱስያለንመረዳ
ትውሱንነው።ምንምነቀፋናስሕተትየለብንምብለንለመናገርአንችልም።

የውይይትጥያቄ፥ጸሐፊዎች፥አስተማሪዎችናሰባኪዎችይህንንመገንዘብየሚያስፈልጋቸውለምንድነው?
ክርስቲያኖችሁሉመጽሐፍቅዱስየተሟላመሆኑንያምናሉ፤ (ራእ. 22፡18-
19)።የዮሐንስራእይከተጻፈወዲህበመጽሐፍቅዱስላይምንምዓይነትመጽሐፍመጨመርአይቻልም።ይህምማለ
ትዛሬበመጽሐፍቅዱስላይመጨመርያለባቸውበመንፈስመሪነትየተጻፉመጻሕፍትአሉየሚሉዛሬየተነሡየሐሰት
ትምህርትአራማጅክፍሎችተሳስተዋልማለትነው።ከመጽሐፍቅዱስጋርእኩልአድርገውየሚያስተምሩትምስሕ
ተትነው።

በ 200
ዓ.ዓ.እይሁድእንደእግዚአብሔርቃልመቆጠርአለባቸውስለሚሉአቸውመጻሕፍትግልጽየሆነአሳብነበራቸው፤ነገር
ግንበቅዱሳትመጻሕፍትየአቀማመጥቅደምተከተልአልተስማሙምነበር።ጸሐፊዎቹሲጽፉርእስአልነበራቸውም
።በኋላግንበመጽሐፉየመጀመሪያዐረፍተነገር፥ወይምመጽሐፉየሚናገርለትዋናሰውወይምመጽሐፉንጽፎታልብ
ለውይገምቱበነበረውሰውስምበመሰየምርእስይሰጡትጀመር።በእንግሊዝኛውምሆነበአማርኛው (ግዕዝ)
መጽሐፍቅዱስያሉትመጻሕፍትርእሶችየተገኙትመጀመሪያሴፕቱዋጀንትከሚባለውየግሪኩመጽሐፍቅዱስወይ
ምከካቶሊክቤተክርስቲያንየላቲንቋንቋመጽሐፍቅዱስነው።በመጀመሪያዎቹመጻሕፍትውስጥምዕራፍናቁጥሮ
ችአልነበሩም።ለመጽሐፍቅዱስየምዕራፍክፍፍልየተሰጠውበ 1228 ዓ.ም.
ሲሆን፥የቁጥርክፍፍሎችየተደረጉትደግሞበ 1547 ዓ.ም.ነበር።

አይሁድየእግዚአብሔርቃልናቸውብለውያመኑባቸውንመጻሕፍትሲያደራጁበሦስትዋናዋናክፍሎችከፍለዋቸዋ
ል።

የውይይትጥያቄ፥ሉቃ. 24፡44
አንብብ።ኢየሱስበዚህስፍራየሚጠቅሳቸውሦስትየብሉይኪዳንክፍሎችየትኞቹናቸው?

በዕብራይስጡመጽሐፍቅዱስአይሁድበሦስትዋናዋናክፍሎችየተከፋፈሉሃያአራትመጻሕፍትብቻነበራቸው።የመ
ጀመሪያውየዕብራይስጥመጽሐፍቅዱስዋናክፍልዛሬአይሁድቶራኽየሚሉትየሕግክፍልነው።የሕግመጻሕፍትየመ
ጀመሪያዎቹንአምስትመጻሕፍትማለትምከኦሪትዘፍጥረትእስከኦሪትዘዳግምያሉትንየያዙናቸው።

ሁለተኛውየዕብራይስጥመጽሐፍቅዱስዋናክፍልነቢያትበመባልሲታወቅ፥በዚህክፍልስምንትመጻሕፍትይገኛሉ፡-
ኢያሱ፥መሳፍንት፥ሳሙኤል፥ነገሥት፥ኢሳይያስ፥ኤርምያስ፥ሕዝቅኤል፡እንዲሁም
12 ቱነቢያትናቸው።ከዚህየምንመለከተውሳሙኤል፥ነገሥትእና 12 ቱነቢያት (ከሆሴዕእስከሚልክያስ)
ራሳቸውንየቻሉአንዳንድመጻሕፍትብቻየሆኑናቸው።በአሁኑመጽሐፍቅዱሳችንውስጥእንዳለውየተለያዩመጻሕ
ፍትአልነበሩም።

ሦስተኛውዋናክፍል «ጽሑፎች» በመባልይታወቃል።በዚህክፍልውስጥበሦስትንዑሳንክፍሎችየተከፈሉ 11


መጻሕፍትአሉ።በመጀመሪያውክፍልሦስትየግጥምናየቅኔመጻሕፍት (መዝሙረዳዊት፥ምሳሌናኢዮብ)
ሲገኙ፥በሁለተኛውክፍልአምስትጥቅልመጻሕፍትነበሩ
(መኃልየመኃልይዘሰለሞን፥ሩት፥ሰቆቃወኤርምያስ፥መክብብናአስቴር)።በሦስተኛውክፍልደግሞ «ታሪክ»
ተብለውየሚጠሩዳንኤል፥ከዕዝራእስከነህምያ (አንድመጽሐፍ)፥ዜናመዋዕል (አንድመጽሐፍ) ብቻነበሩ።

ዛሬበምንገለገልበትመጽሐፍቅዱስ 39
የብሉይኪዳንመጻሕፍትአሉ።ይህየሆነውአንዳንድመጻሕፍትለሁለትስለተከፈሉነው።ለምሳሌዕዝራናነህምያአ
ሁንሁለትመጻሕፍትናቸው። 1 ኛና 2 ኛሳሙኤል፥ 1 ኛና 2 ኛነገሥትእንዲሁም 1 ኛና
2 ኛዜናመዋዕልተከፍለዋል።የመጻሕፍቱቁጥርበዚህዓይነትየተለያዩቢሆኑም፥አይሁዶችናክርስቲያኖችእነዚህመ
ጻሕፍትየእግዚአብሔርቃልመሆናቸውንያምናሉ።

የውይይትጥያቄ፥የመጽሐፍቅዱስህንማውጫተመልከት።በአማርኛመጽሐፍቅዱስየሚገኙትንየብሉይኪዳንመ
ጻሕፍትቅደምተከተልበመጠበቅሆሄያቸውንጭምርበቃልአጥና።

ነገርግንየካቶሊክናየኦርቶዶክስቤተክርስቲያንመጽሐፍቅዱስከእኛመጽሐፍቅዱስለምንተለየ?
ይህንንጥያቄለመመለስትንቢተሚልክያስከተጻፈበኋላእስከኢየሱስመምጣትድረስወደነበረውዘመንመመለስአለ
ብን።ይህዘመን 400 «የጸጥታዘመናት»
በመባልይታወቃል፤ምክንያቱምበዚህጊዜእስከሚልክያስዘመንእንደነበረውበእግዚአብሔርመንፈስተመርተውየእ
ግዚአብሔርንቃልየጻፉምንምነቢያትእንዳልነበሩአይሁድስለሚያምኑነው።እነዚህዘመናትበብሉይናበአዲስኪዳን
ዘመናትመካከልያሉስለሆኑ «በኪዳናትመካከልያሉዘመናት»
በመባልይታወቃሉ።በተጨማሪበጥንቷቤተክርስቲያንምንእንደተፈጸመመመልከትአለብን።

በብሉይናበአዲስኪዳንዘመናትመካከልየተጻፉሁለትዓይነትሥነጽሑፎችነበሩ።የመጀመሪያውዓይነትጽሑፍ
«አፖክሪፋ» በመባልይታወቃል።እነዚህጽሑፎችከ 300 ዓ.ዓ.እስከ 100
ዓ.ም.የተጻፉናቸው።አፖክሪፋማለትድብቅማለትነው።በዚህስምየተሰየሙበትሁለትምክንያቶችአሉ፤የመጀመ
ሪያው፥ብዙዎቹመጻሕፍትየተደበቀወይምምሥጢራዊመልእክትስለያዙሲሆን፥ሁለተኛውምክንያት፥አይሁድከ
ሌሉችቅዱሳትመጻሕፍትጋርእኩልሥልጣንእንዳላቸውስላላመኑበትነበር።እነዚህመጻሕፍትየተጻፉትበዕብራይስ
ጥናበአራማይክቋንቋሲሆንአንዳንድጊዜከብሉይኪዳንጋርተያይዘውይቀርባሉ።

አሥራአራትወይምአሥራአምስትየሚሆኑትየአፖክሪፋመጻሕፍትበመጀመሪያየታዩትሴፕቱዋጀንትተብሎበሚ
ጠራውበግሪክመጽሐፍቅዱስውስጥነው።አንዳንዶቹበባሕሪያቸውታሪካዊናቸው።በአዲስናበብሉይኪዳንመካከ
ልየነበረውንታሪክይናገራሉ።ሌሎቹየፍቅርታሪኮችእንዲሁምየነቢያትመጻሕፍትናቸው።አይሁድእነዚህመጻሕፍ
ትየብሉይኪዳንክፍልመሆናቸውንየተቀበሉበትጊዜጨርሶየለም፤ነገርግንደስስለተሰኙባቸውከመጽሐፍቅዱስጋር
እንዲቀመጡፈቅደውነበር።በኋላግንአይሁድእነዚህንመጻሕፍትእንደእግዚአብሔርቃልእንደማያይዋቸውያልተገ
ነዘቡናሴፕቱዋጀንትበተባለውየግሪክመጽሐፍቅዱስብቻይጠቀሙየነበሩግሪክኛተናጋሪክርስቲያኖችእንደእግዚአ
ብሔርቃልይመለከቱአቸውጀመር።ክርስትናአይሁድባልሆኑሕዝቦችመካከልእየተስፋፋበሄደቁጥር፥እነዚህመጻሕ
ፍትእንደእግዚአብሔርቃልመታየታቸውእየጨመረመጣ።ይህቢሆንምእንኳየዕብራይስጥንቋንቋየሚያውቁአብዛ
ኛዎቹምሁራንየአፖክሪፋመጻሕፍትበመጀመሪያውመጽሐፍቅዱስውስጥእንዳልነበሩተገንዝበውነበር።ከ 382
እስከ 405 ዓ. ም.
ጄሮምየተባለውሰውመጽሐፉንየሮማንጉሠነገሥትቋንቋበነበረውበላቲንእንዲተረጉምበሮማቤተክርስቲያንተጠ
ይቆነበር።ይህመጽሐፍቅዱስየካቶሊክቤተክርስቲያንበይፋየምትጠቀምበትመጽሐፍሲሆንቨልጌትበመባልይታወ
ቃል።ጄሮምአፖክሪፋየተባሉትመጻሕፍትየመጽሐፍቅዱስአካልእንዳልሆኑቢያስብምእንኳበመጽሐፍቅዱስውስ
ጥእንዲጨምራቸውታዘዘ፤ስለዚህከዚሁጊዜጀምሮእነዚህመጻሕፍትየካቶሊክመጽሐፍቅዱስክፍልሆነውቀሩ።ከ
1500 ዓ.ምበኋላግንየፕሮቴስታንትአብያተክርስቲያናት (ሉተራን፥ባፕቲስትወዘተ)
በመሠረታዊየክርስትናትምህርትከካቶሊክቤተክርስቲያንተነጥለውሲወጡናበዕብራይስጥቋንቋየተጻፈውንየመ
ጀመሪያውንመጽሐፍቅዱስሲመረምሩየአፖክሪፋመጻሕፍትበእግዚአብሔርመንፈስምሪትከተጻፉትናየእግዚአ
ብሔርቃልከሆኑትመጻሕፍትመካከልእንዳልሆኑተገነዘቡ፤ስለዚህመጽሐፍቅዱስንሲተረጉሙእነዚህንመጻሕፍት
መተውጀመሩ።አንዳንድየትርጉምዓይነቶችእነዚህንመጻሕፍትበብሉይኪዳንመጨረሻበተለየክፍልያደርጉአቸዋ
ል።

የአፖክሪፋመጻሕፍትኢየሱስበምድርይኖርበነበረበትዘመንየነበሩትንአይሁድታሪክናአስተሳሰብለመረዳትየሚያስ
ችሉንየሚያጓጉነገሮችያሉባቸውቢሆንምእንኳእንደመጽሐፍቅዱስክፍልሊቆጠሩአይገባም።መጽሐፍቅዱስንየ
በለጠለመረዳትስንፈልግልናነባቸውእንችላለን፤የመጽሐፍቅዱስንያህልልናከብራችውግንአይገባም።ከሌሎችየቅ
ዱሳትመጻሕፍትክፍሎችጋርየማይስማሙግልጽየሆነስሕተቶችይታዩባቸዋል።ከካቶሊኮችልዩእምነቶችመካከል
ፑርጋቶሪወይምዓፀፋ-
ንስሐየሚባል፥ሰዎችከሞቱበኋላበሕይወትሳሉስለሠሩትክፉሥራየሚዳኙበትቦታመኖሩ፥መልካምተግባርከፈጸ
ምንበእግዚአብሔርዘንድየተሻለምሕረትንእናገኛለንየሚለውናየሞተሰውሬሳከመቀበሩበፊትጸሎተፍትሐትማ
ድረግናየመሳሰለውሁሉከእነዚህመጽሐፍየተገኘነው።
የውይይትጥያቄ፥በዛሬዪቱየኦርቶዶክስቤተክርስቲያንትምህርትእነዚህአመለካከቶችእንዴትይታያሉ?

አንዳንድአብያተክርስቲያናትበመጽሐፍቅዱሳቸውየሚጨምሩትአንድሌላዓይነትሥነ-
ጽሑፍምአለ።በሁለተኛውዓይነትየሥነጽሑፍሥራ «ሱደፒግራፋ» በመባልይታወቃል።
«በሌላሰውስምየተጻፈመጽሐፍ» ማለትነው።እነዚህመጻሕፍትየተጻፉትከ 200 ዓ.ዓ. እስከ 200
ዓ.ም.ነው።የተጻፉትምበሰዎችዘንድየበለጠተቀባይነትእንዲያገኙበሚጥሩሰዎችአማካይነትነው፤ስለዚህበሚጽ
ፉበትጊዜበራሳቸውስምፈንታየታወቀየብሉይኪዳንሰውስምይጠቀማሉ።ለምሳሌ «የአዳምናየሔዋንመጽሐፍ»
እና «መጽሐፈሄኖክ»
በመባልየሚታወቁአሉ።የካቶሊክምሆኑየፕሮቴስታንትአብያተክርስቲያናትእነዚህመጻሕፍትበእግዚአብሔርም
ሪትየተጻፉእንዳይደሉይስማማሉ።የኦርቶዶክስቤተክርስቲያንግንእነዚህመጻሕፍትየቅዱሳትመጻሕፍትክፍልናቸ
ውብላታምናለች፤ስለዚህነውየኦርቶዶክስቤተክርስቲያንበመጽሐፍቅዱስዋውስጥከሌሎችአብያተክርስቲያናት
የሚበልጡመጻሕፍትያሏት።የካቶሊክምሆነየኦርቶዶክስአብያተክርስቲያናትሠላሳዘጠኝመጻሕፍትያሉበትንየእ
ኛንመጽሐፍቅዱስቢጠቀሙምእንኳየታወቀውአቋማቸውእኛየእግዚአብሔርቃልነውብለንከምናስበውየበለጡ
መጻሕፍትእንደአሏቸውነው።ይሁዳበመልእክቱከቁጥር 14-15
ከእነዚህመጻሕፍትመካከልከአንዱይጠቅሳል።ይህማለትግንመጽሐፉበሙሉበእግዚአብሔርመንፈስመሪነትየተጻ
ፈነውማለትአይደለም።

**
በአማርኛናበእንግሊዝኛመጽሐፍቅዱሳችንውስጥያሉትመጻሕፍትአንድዓይነትቢሆኑም፥በመጻሕፍቱአቀማመ
ጥቅደምተከተል፥ምዕራፍናቁጥሮቹበተጻፉበትሁኔታአልፎአልፎልዩነትአለ።ይህንንበተለይየምናየውበመዝሙረ
ዳዊትውስጥሲሆንበአማርኛመጽሐፍቅዱስውስጥበቅንፍያለውቁጥርከእንግሊዝኛውጋርአንድዓይነትነው።ይህየ
ሆነውየአማርኛውመጽሐፍቅዱስለመጻሕፍቱቅደምተከተል፥ለምዕራፎቹናለቁጥሮቹየተጠቀመውየሴፕቱዋጀ
ንቱንትርጉምስለሆነነው።

** የኦርቶዶክስመጽሐፍቅዱስየያዘው 58 የብሉይኪዳንመጻሕፍትና 27
የአዲስኪዳንመጻሕፍትሲሆንበጠቅላላው 85 (ሰማንያአምስት)
ነው።የአሁኑየፕሮቴስታንትመጽሐፍቅዱስየአዋልድመጻሕፍትንአስቀርቶበካቶሊክመጽሐፍቅዱስያለውንየቩል
ጌትንቅደምተከተልይከተላል።ይሁንእንጂየፕሮቴስታንትአማኞችበዕብራይስጥመጽሐፍቅዱስውስጥእንደእግዚ
አብሔርቃልየሚቆጠሩትንብቻይቀበላሉ።

የውይይትጥያቄ፥በእግዚአብሔርመንፈስምሪትየተጻፉየትኞቹመጻሕፍትእንደሆኑናእንደእግዚአብሔርቃልመቆ
ጠርየሌለባቸውመጻሕፍትየትኞቹእንደሆኑማወቅጠቃሚየሚመስልህለምንድንነው?

የብሉይኪዳንመጻሕፍትየጊዜቅደምተከተል

የውይይትጥይቄ፥በመጽሐፍቅዱስመጀመሪያያለውንማውጫተመልከት።ቀደምሲልባነበብከውናባጠናኸውየእግ
ዚአብሔርቃልመሠረት፥የብሉይኪዳንንመጻሕፍት?
ለመመደብከሚከተሉትየተሻለዘዴነውበምትለውከፋፍላቸው።ሀ) በታሪክመጻሕፍት፥ለ)
በግጥምናቅኔመጽሐፍ፥ወይምሐ) በነቢያትመጽሐፍውስጥ።
ብሉይኪዳንንበተለያዩክፍሎችመክፈልእንችላለን።በመጀመሪያፔንታቱክየተባለክፍልአለ።ፔንታቱክወይምየሙ
ሴሕግየመጀመሪያዎቹንአምስትቅዱሳትመጻሕፍትይዞአል።በእነዚህአምስትመጻሕፍትውስጥብዙየተለያዩየሥነ
-ጽሑፍዓይነቶችአሉ፡-
ታሪክ፥ግጥምናቅኔ፥ሕግናትንቢት።ከአምስቱሦስቱየሚናገሩትከታሪክጋርየተያያዘነገርነው።እነዚህምዘፍጥረት፥
ዘጸአትናዘኁልቁናቸው።የዘጸአትናየዘኁልቁመጻሕፍትአንዳንድሕጎችንይዘዋል።ደግሞምየተመረጠውንየአይሁ
ድንሕዝብታሪክየሚናገርክፍልነው።ሁለትመጻሕፍትማለትዘሌዋውያንናዘዳግምበአብዛኛውእግዚአብሔርለእስ
ራኤልሕዝብስለሰጣቸውሕግይናገራሉ።ዘሌዋውያንበተለይእግዚአብሔርለእስራኤልሕዝብበሲናተራራላይሕግ
ንስለሰጠበትሁኔታይናገራል።ዘዳግምደግሞሙሴከ 38
ዓመታትበኋላእስራኤላውያንወደተስፋዪቱምድርከመግባታቸውጥቂትቀደምብሉእንዴትሕጉንእንደደገመውየ
ሚነግረንነው።

በሁለተኛደረጃታሪክየሚባልክፍልአለ።በብሉይኪዳንሁለተኛክፍልውስጥ 12
መጻሕፍትአሉ።እነዚህመጻሕፍትበኢያሱመሪነትወደተስፋይቱምድርወደከነዓንከገቡበትጊዜጀምሮ
(ኢያሱ)፥ከ 1000 ዓመታትበኋላከባቢሎንምርኮእስከተመለሱበትጊዜድረስ
(መጽሐፈነህምያ)፥ያለውንየአይሁድሕዝብታሪክይናገራል።እነዚህመጻሕፍትበአብዛኛውጊዜበቅደምተከተልየተ
ቀመጡናቸው።የቀሩትየብሉይኪዳንመጻሕፍትበተለያዩጊዜያትበዚህየታሪክወቅትየተጻፉናቸው።

ሦስተኛውክፍል፥ግጥምናቅኔይባላል።እነዚህከኢዮብጀምሮእሰከመኃልየመኃልይዘሰሎሞንባሉትጊዘያትውስጥየ
ተጻፉናቸው።መጽሐፈኢዮብበሙሴተጽፎይሆናል።አብዛኛዎቹየግጥምናየቅኔመጻሕፍትየተጻፉትበዳዊትናበሰ
ሎሞንዘመነመንግሥትነው።አንዳንዶቹመዝሙሮችየተጻፉትዘግየትብለውበ 400
ዓ.ዓ.በዕዝራነውስለዚህእነዚህአምስትየጥምናየቅኔመጻሕፍትየተጻፉትረዘምባለጊዜውስጥነው።ቅደምተከተላቸ
ውግንጊዜንየሚመለከትአይደለም፡፡

አራተኛውክፍላችን፥ትንቢትይባላል።በብሉይኪዳንትንቢትውስጥየተመደቡ 17
መጻሕፍትአሉ።እነዚህመጻሕፍትበተጨማሪበ 2
ምድብተከፍለዋል።የመጀመሪያውየታላቅነቢያትመጻሕፍትሲሆን፥በዚህክፍልውስጥአምስትመጻሕፍትይገኛሉ
፥እነርሱምከኢሳይያስእስከዳንኤልያሉትናቸው።ታላቅየተባሉትምበመልእክታቸውርዝመትናጥልቀትነው።

ሁለተኛየታናናሽነቢያትመጻሕፍትናቸው።ከሆሴዕእስከሚልክያስያሉትእነዚህ 12
መጻሕፍትበመጀመሪያውየዕብራይስጥመጽሐፍቅዱስውስጥአንድመጽሐፍነበሩ።

በመጀመሪያ፥የእስራኤልንታሪክየጊዜቅደምተከተልመግለጫየሚሰጡ 11
መጻሕፍትብቻአሉ።እነዚህመጻሕፍትዓለምከተፈጠረበትጊዜአንሥቶእስራኤላውያንከምርኮእስከተመለሱድረ
ስያለውንታሪክየሚያካትቱናቸው።በሌላአነጋገርከቀድሞውዘመንጀምሮእስከ 400
ዓ.ዓ.ማለትነው።የእነዚህመጻሕፍትታሪክአብዛኛውከ 1450 እስከ 400 ዓ.ዓ.ያሉትንዘመናትየሚያጠቃልልነው።

በርካታየሆኑትሌሎችመጻሕፍትታሪካዊናቸው፤ነገርግንታሪካቸውየተፈጸመውበሌላታሪካዊመጽሐፍዘመንነው።
ለምሳሌየሩትታሪክየተፈጸመውበመሳፍንትዘመንነው። 1 ኛና 2 ኛዜናመጻሕፍትከ 2 ኛሳሙኤልእስከ
2 ኛነገሥትያሉትንታሪኮችይደግማል።የመጽሐፈአስቴርታሪክየተፈጸመውደግሞበዕዝራመጽሐፍታሪክዘመንነ
ው።
ሁለተኛ፥አብዛኞቹመጻሕፍትየተጻፉትበእስራኤልታሪክውስጥበነበሩሦስትጊዜያትነው።በቅድሚያ፥የመጀመሪ
ያዎቹአምስቱየሙሴመጻሕፍት (ፔንታቱክ) በሙሴየተጻፉትእስራኤላውያንለ 40
ዓመታትበምድረበዳበተንከራተቱበትጊዜነው።ሁለተኛጊዜ፥አብዛኛዎቹየግጥምናየቅኔመጻሕፍትየተጻፉትበዳዊ
ትናበሰሎሞንዘመነመንግሥትነው።ሦስተኛ፥ይሁዳከመማረኩጥቂትቀደምብሉ፥ወዲያውከምርኮእንደተመለሱ
ምበርካታየነቢያትመጻሕፍትተጽፈዋል።እነዚህመጻሕፍትየተጻፉትእግዚአብሔርኃጢአተኛየሆኑትእስራኤላው
ያንወደንሥሐእንዲደርሱፈልጎበላካቸውነቢያትነው።

የውይይትጥያቄ፥ሀ)
የብሉይኪዳንመጻሕፍትንክፍፍልበቃልህአጥናናበእያንዳንዱክፍፍልውስጥሊሆኑየሚችሉትንመጻሕፍትለይ።ለ)
የብሉይኪዳንመጻሕፍትንጊዜቅደምተከተልበቃልህአጥና።

(ማብራሪያውየተወሰደውበኤስ.አይ.ኤምከታተመውናየብሉይኪዳንየጥናትመምሪያናማብራሪያ፣ከተሰኘውመ
ጽሐፍነው፡፡እግዚአብሔርአገልግሎታቸውንይባርክ፡፡)

የብሉይኪዳንመጻሕፍትታሪክ ጥናት
Published on July 18, 2019

የውይይትጥያቄ፥የዓለምን፥የኢትዮጵያንናየራስህንምነገድየሚመለከቱታሪኮችንማወቅለምንያስፈልጋል?

ሕይወታችንበሙሉበታሪክ፥ወይምባለፈውጊዜበእኛሕይወትውስጥበተፈጸመውምሆነበዓለምዙሪያበመሆንላይ
ባሉትክስተቶችተጽእኖሥርነው።ለምሳሌ፡-
ኢጣሊያን፥ሩሲያን፥አሜሪካን፥እንግሊዝን፥ወዘተሳናውቅናከኢትዮጵያጋርስላላቸውግንኙነትሳንረዳ፥አዲሲቷ
ንኢትዮጵያመረዳትያስቸግረናል።እነዚህሕዝቦችሁሉበኢትዮጵያላይአሉታዊምሆነአዎንታዊተጽእኖስለነበራቸ
ውያተጽዕኖአሁንምድረስውጤትአለው።እንዲሁምደግሞየምኒልክንወይምየኃይለሥላሴንመንግሥትሥረ-
መሠረትሳናውቅአዲሲቷንኢትዮጵያንለመረዳትአንችልም።ለእነዚህየተለያዩሕዝቦችናአገሮችያለንአመለካከት
የተለያየቢሆንም፥ሁሉምግንበእኛላይያሳደሩትተጽዕኖአለ።ያለፉትንክስተቶችየበለጠበተረዳንቁጥርበአሁኑጊዜ
በአገራችንየሚደረገውንነገርበተሻለሁኔታእየተረዳንእንሄዳለን።

መጽሐፍቅዱስንስለመረዳትምተመሳሳይነገርማለትይቻላል።መጽሐፍቅዱስታሪካዊመጽሐፍነው።በብሉይኪዳ
ንውስጥየተጻፉታሪኮችከብዙመቶዓመታትበፊትበመካከለኛውምሥራቅየተፈጸሙየእውነተኛክስተቶችታሪክነ
ው።በዚያዘመንየነበሩታሪኮችንናየምድሪቱንሁኔታየበለጠበተረዳንቁጥር፥መጽሐፍቅዱስንበተሻለሁኔታእንረዳለ
ን።ለምሳሌበከነዓንምድርላይየነበራቸውንሚናለመረዳትስለግብፅ፥ባቢሎን፥ፋርስ፥ሮም፥ግሪክወዘተማወቅበጣ
ምአስፈላጊነው።የአይሁድናየመጽሐፍቅዱስታሪክከዓለምታሪክጋርየተሳሰረነው።ይሁንእንጂከዓለምአመለካከት
አንጻርአይሁድበዓለምታሪክውስጥመጠነኛሚናተጫውተዋል።ከእግዚአብሔርአመለካከትአንጻርግንየታሪክእም
ብርትናቸው።እግዚአብሔርስለመረጣቸው፥መጽሐፍቅዱስንበእነርሱበኩልስለሰጠ፥መሢሑኢየሱስክርስቶስን
ወደዚህዓለምበእነርሱበኩልስለላከወዘተ.
አይሁድከሌላውሕዝብሁሉይልቅእጅግአስፈላጊሕዝብናቸው።ይህምማለትአይሁድበትውልዳቸውከሌላዘርየተ
ሻሉናቸውማለትአይደለም።ነገርግንዓለምንበካህንነትእንዲያገለግሉበእግዚአብሔርተመርጠውነበር፤ (ዘጸ. 19፡
5-6)።
ብሉይኪዳንየዓለምንሕዝቦችታሪክለመናገርአይፈልግም።በግብፅናበመሰጴጦምያስለነበሩትአስደናቂየሥልጣኔክ
ስተቶችአያስተምርም፡፡
እነዚህንሕዝቦችየሚጠቅሰውከእስራኤልሕዝብጋርበነበራቸውግንኙነትአንጻርብቻነው።ብሉይኪዳንከምዕራቡዓ
ለምናከመካከለኛውምሥራቅአስቀድሞስለታየውየቻይናታላቅሥልጣኔየሚናገረውነገርየለም።

ብሉይኪዳንእጅግጥንታዊመጽሐፍነው።በውስጡየያዛቸውታሪኮችወደማይታወቅኋለኛዘመንይሄዳሉ፤ስለዚህአ
ንዳንድድርጊቶችየተፈጸሙበትንዘመንመናገርአስቸጋሪነው።ለምሳሌ፡-
ዓለምየተፈጠረችበትንአዳምናሔዋንበምድርላይመኖርየጀመሩበትንዘመንበትክክልመናገርየሚቻልበትመንገድየ
ለም፤ነገርግንበከርሰ-
ምድርጥናትአማካይነትእርግጠኛልንሆንባቸውየምንችልድርጊቶችየተፈጸሙባቸውዘመናትምአሉ።ለምሳሌ፡-
አብዛኛዎቹየእስራኤልነገሥታትየነገሡበትንጊዜበአንድናበሁለትዓመትልዩነትመወሰንይቻላል።

የውይይትጥያቄ፥ሀ) የሚከተሉትንሰዎችበታሪካዊቅደምተከተልአስቀምጥ፡-
ዳዊት፥አዳምናሔዋን፥ሄኖክ፥ኖኅ፥ሳኦል፥አብርሃም፥ሰሎሞን።ለ)
በብሉይኪዳንታሪክውስጥእጅግጠቃሚሚናየተጫወቱሌሎችየብሉይኪዳንሰዎችንጥቀስ።

የተለያዩሰዎችበተለያዩመንገዶችየታሪክንዘመናትይቆጥራሉ።ቻይናዎችየራሳቸውመንገድአላቸው።አይሁድከፍ
ጥረትጀመረብለውየሚናገሩትየራሳቸውመንገድአላቸው።ክርስቲያኖችምየራሳቸውመንገድአላቸው።ዛሬአብዛ
ኛውየዓለምሕዝብየክርስቲያንንየቀንመቁጠሪያይከተላል።ክርስቲያኖችታሪክንበሁለትታላላቅዘመናትይከፍሉታ
ል።የመጀመሪያውዘመንከክርስቶስልደትበፊት (ዓመተዓለም)
ይባላል።ይህዘመንከዓለምፍጥረትይጀምርናእስከክርስቶስመወለድድረስይቀጥላል።ሁለተኛውዘመንከክርስቶስል
ደትበኋላያለውሲሆንበአማርኛዓመተምሕረት (ዓ.ም.) ብለንእንጠራዋለን። (በእንግሊዝኛኤ.ዲ.
ተብሎሲታወቅየመጣውምከላቲኑ «አኖዶሚኒ» ማለትም «የጌታችንዓመት» ነው።)
በክርስቲያኖችየቀንመቁጠሪያዓመቱወደኢየሱስልደትበቀረበመጠንቁጥሩእየቀነሰይመጣል።ከክርስቶስልደትበኋ
ላቁጥሩእየጨመረይመጣል።የሚከተለውንመግለጫተመልከት፡-

አብርሃም (2000 ዓ.ዓ.)

ዳዊት (1000 ዓ.ዓ.)

ክርስቶስ (አልቦዜሮ (0) ዓ.ዓ.)

አሁን (2019 ዓ.ም.)

በብሉይኪዳንዘመንቁጥሩእንዴትእያነሰይሄድእንደነበርወደክርስቶስደግሞእየቀረበእንደመጣከከላይየቀረበወንገለ
ጻልብበል።ከክርስቶስበፊትበ 2000 ዓመታትገደማየኖረውአብርሃምከክርስቶስልደትበፊት 1000
ዓ.ዓ.ገደማከኖረውከዳዊትዘመንየበለጠቁጥርአለው።በሌላአንጻርስናየውኢየሱስክርስቶስከተወለደሁለትሺህአስ
ራዘጠኝዓመታትአልፈዋልማለትነው።

በኢትዮጵያናበአውርጳየዘመንአቆጣጠርመካከልልዩነትየሚታየውለምንድነው?
ምክንያቱኢየሱስክርስቶስየተወለደበትንጊዜበሚመለከትአለመግባባትበመኖሩነው።ሰዎችየክርስቲያንንየቀንመ
ቁጠሪያይጠቀማሉ፡፡
ኢየሱስክርስቶስበተወለደበትዘመንቀንአቆጣጠርንማንምአልጀመረም።ስለዚህኢየሱስክርስቶስመቼእንደተወለ
ደትክክለኛውንጊዜሊያውቁአልቻሉም።ምዕራባውያንአገሮችየተከተሉትግሪጐሪየተባለውሰውየጀመረበትንየቀ
ንአቆጣጠርነበር።ይህምየቀንመቁጠሪያበ 1582
ዓ.ም.የጀመረሲሆንየግሪጐሪያንየቀንመቁጠሪያበመባልይታወቃል።ኢትዮጵያደግሞሌላቀንመቁጠሪያንትጠቀማ
ለች።ሁለቱምየቀንመቁጠሪያዎችአዲሱንዘመንየሚጀምሩትከኢየሱስልደትቢሆንም፣እነዚህየቀንመቁጠሪያዎ
ችበስምንትዓመታትይለያያሉ።

የመጽሐፍቅዱስምሁራንየመጽሐፍቅዱስንታሪክበተለያዩክፍለጊዜያትይከፍላሉ።ቀጥሉበብሉይኪዳንያለውንየ
እስራኤልታሪክባጭሩእንመለከታለን።

፩. ከአይሁድየእምነትአባቶች (ፓትሪያርኮች) በፊትየነበረውዘመን (2500-2000 ዓ.ዓ.)

ከዘፍ. 1-11
የጥንትታሪኮችንአጭርመግለጫእንመለከታለን።ታሪኩየሚጀምረውየመጀመሪያዎቹወንድናሴትከተፈጠሩበትአ
ጠቃላይታሪክአጀማመርነው።እግዚአብሔርዓለምንእንዲሁምአዳምንናሔዋንንየፈጠረበትንጊዜየሚያውቅማ
ንምየለም።በእነዚህየኦሪትዘፍጥረት 11
ምዕራፎችየብዙሺህዓመታትታሪክአጠርባለመልኩቀርቧል።የእነዚህምዕራፎችዋናዓላማዓለምእንዴትእንደተጀ
መረች፥ኃጢአትበዓለምእንዴትእንደተስፋፋእንዲሁምከአዳምእስከአብርሃምያለውንየአይሁድየዘርሐረግለመከ
ተልነው።

አይሁድሴማውያንከተባሉዘሮችየተገኙነገዶችወይምየሴምዝርያናቸው።ሴማውያንበብዛትየሚኖሩትበመካከለ
ኛውምሥራቅ፥በኤፍራጥስናበጤግሮስወንዞችመካከልበሚገኘውናመሰጴጦምይበተባለውሥፍራነው።የጥንት
ሥልጣኔየተጀመረውበዚያስፍራነው።ጽሑፍ፥ሒሣብ፥ሥነጥበብ፥ሕግ፥ሕክምና፥ወዘተበመጀመሪያየተጀመረ
ውበዚህስፍራነው።በ 2100
ዓ.ዓ.ገደማየመሰጴጦምያዋናከተማበደቡብመሰጴጦምያየምትገኘውየዑርከተማነበረች።የደቡብመሰጴጦምያን
አብዛኛዎቹንክፍሎችበሚቆጣጠርበአንድንጉሥሥርየምትገዛነበረች።ይህሁኔታባስገኘውሰላምምክንያትለሥል
ጣኔበፍጥነትማደግምቹሁኔታተፈጥሯል።አብርሃምናአባቱካራንየመጡትከዚህስፍራእንደነበርእናያለን።አብርሃ
ምየኖረበትንትክክለኛዘመንባናውቅምእንኳ፥ዑርንትቶወደከነዓንየሄደውበዚህዘመንመጨረሻአካባቢነው፡፡

ይህከተማበሥልጣኔያደገናየላቀእንደነበረማወቃችን፥አብርሃምበሥልጣኔእጅግየበለፀገችውንአገርትቶኋላቀርወ
ደሆነችውወደከነዓንለመሄድያደረገውንአስቸጋሪምርጫያሳየናል።እግዚአብሔርሰውንከአዲስአበባወጥቶበሐመ
ርባኮ፥ወይምራቅካሉአካባቢዎችበአንዱእንዲኖርየተናገረውንያህልነው።ምርጫውአስቸጋሪነበር።አብርሃምያደ
ረገውንበእምነትየመታዘዝከፍተኛእርምጃያሳየናል።

የውይይትጥያቄ፥ሀ)
ዑርንለቆእንዲወጣእግዚአብሔርለአብርሃምየሰጠውትእዛዝአስቸጋሪየነበረውለምንድነው? ለ)
ዛሬእግዚአብሔርለእኛየሚሰጠንአስቸጋሪየሆነተመሳሳይትእዛዝምንድነው? (ማቴ. 28፡19-20 ተመልከት)።ሐ)
በአሁኑጊዜየአብርሃምምሳሌነትለእኛመልካምትምህርትየሚሰጠንእንዴትነው?
፪. የአይሁድየእምነትአባቶች (የፓትሪያርኮች) ዘመን (2000-1600 ዓ.ዓ.)

በእነዚህዓመታትየዑርከተማኃይልማሽቆልቆልጀመረ።መሰጴጦምያበአንድንጉሥመገዛቷቀረና
«የከተማግዛቶች»
ወደሚባሉትናንሽክልሉችተከፋፈለች።ይህምማለትዋናዋናዎቹከተሞችበአካባቢያቸውያሉክልሉችንሁሉመቆ
ጣጠርጀመሩ።በእያንዳንዱከተማምንጉሥነበር።ይሁንእንጂሕዝቡእንደቀድሞውታላቅናኃያላንአልነበሩም።ይህ
ምበተለይየከነዓንንምድርበሚመለከትእውነትነበር።እያንዳንዱከተማበንጉሥቁጥጥርሥርነበር።

አብርሃም፥ይስሐቅናያዕቆብበከነዓንምድርይኖሩበነበሩበትጊዜምድሪቱበሕዝብብዛትአልተጨናነቀችምነበር።ይ
ህማለትከተለያዩነገዶችጋርሳይጋጩበነፃነትይንቀሳቀሱነበርማለትነው።

በእነዚህዓመታትየግብፅአገርበአካባቢውባሉአገሮችላይየነበራትየበላይነትእያየለመጣ።የከነዓንንምድርክልልከዕለ
ትወደዕለትእየተቆጣጠረችመጣች።እንደሚታወሰውአብርሃም፥ያዕቆብናዮሴፍግብፅንጎብኝተዋል።በእነዚህዓ
መታትዮሴፍበግብፅውስጥበይበልጥሁለተኛውኃያልመሪሆኖነበር።

ከዘፍጥረት 12-50 ያሉትታሪኮችናመጽሐፈኢዮብበዚህየታሪክክፍለጊዜውስጥየሚካተቱናቸው።

፫. ግብፅእስከዘመነመሳፍንት (1600-1200 ዓ.ዓ.)

የግብፅአገርሥልጣኔየጀመረውበ 3100 ዓ.ዓ.ነው።ከ 2700-2200


ዓ.ዓ.ባሉትዘመናትግብፅእጅግኃያልሆነችበከነዓንምላይበከፍተኛደረጃየበላይሆነች።እስካሁንድረስበግብፅየሚታዩ
ትአንዳንዶቹትላልቅፒራሚዶችየተሠሩትበዚህጊዜነው።

ነገርግንከ 1800-1600 ዓ.ዓ.ከሶርያናከከነዓንየመጡ «ሐይክሰስ»


የተባሉነገዶችግብፅንተቆጣጠሩ።ይህምየግብፅኃይልእየተዳከመየመጣበትጊዜነበር።በእነዚህዓመታትነበርበግብፅ
የነበሩከ 70 የማይበልጡአይሁድእስከከ 1 ሚሊዮንበላይየሆኑት።

በ 1600
ዓ.ዓ.አካባቢግብፆችዓመፁናእንደገናየራሳቸውንአገርማስተዳደርጀመሩ።ግብፆችየምድራቸውአብዛኛውንክፍል
የወሰዱባቸውን «የውጭአገርዜጎች»
ጠሏቸው።ስለዚህየቻሏቸውንባሪያዎችሲያደርጉ፥ሌሎቹንከአገርአስወጧቸው።አይሁድበግብፃውያንባርነትቀ
ንበርሥርየወደቁትበዚህዘመንነበር።በዚህጊዜግብፃውያንደቡብሱዳንን፥ከነዓንንበሙሉእስከኤፍራጥስወንዝድረ
ስያሉትንመንገዶችያዙ።ግብፅእንደገናኃያልአገርሆነች።

ነገርግንበ 1400
ዓ.ዓ.የግብፅኃይልናየበላይነትማሽቆልቆልጀመረ።በፍልስጥኤምላይየነበራቸውንአገዛዝአጡ።ብዙዎቹምሁራንእ
ንደሚያስቡትአይሁድበግብፅከነበሩበትግዞትወጥተውከነዓንበመድረስየራሳቸውንአገርያቋቋሙትበዚህጊዜነበር።
ይህንንከኦሪትዘጸአትጀምሮእስከመሳፍንትባሉትክፍሎችውስጥእናገኘዋለን።መጽሐፈሩትየተፈጸመውምበዚህ
የታሪክወቅትነው።
የውይይትጥያቄ፥እግዚአብሔርየግብፅንታሪክበመቆጣጠርለሕዝቡጥቅምያዋለውእንዴትነው? ከ 1400-1200
ዓ.ዓ.ከነዓንየታላላቅኃያላንመንግሥታትየጦርነትሜዳሆነች።በሰሜንበኩልወደከነዓንዘልቀውበመግባትጥቃትየ
ሚያደርሱኬጢያውያንበመባልየሚታወቁነገዶችነበሩ።በደቡብበኩልግብፆችየከነዓንንድንበርተቆጣጥረውለመቆ
የትይዋጉነበር።

ከነዓንበጣምጠቃሚየነበረችውለምንድነው? የተለያዩሁለትአህጉሮችመገናኛስለነበረችነው:-
በደቡብበኩልአፍሪካ፥በሰሜንደግሞእስያ፡፡
ከግብፅወደመሰጴጦምያየሚያልፉሁለትእጅግጠቃሚየንግድመሥመሮችነበሩ።ከነዓንበስተምሥራቅያለውምድ
ረበዳብቻስለሆነናበምዕራብበኩልደግሞየሜዴትራኒያንባሕርስለነበር፥ነጋዴዎችበደቡብበኩልካለውከግብፅወደሰ
ሜኑመሰጴጦምያለመሄድበከነዓንማለፍግድሆኖባቸውነበር፤እነዚህንየንግድመሥመሮችየተቆጣጠረማንኛውም
ከፍልባለጸጋሆነ፤ስለዚህውሾችበአጥንትላይእንደሚጣሉእነዚህአገሮችበከነዓንላይየበላይለመሆንይዋጉነበር።

በዚህጊዜነበርመሳፍንትበእስራኤልየገዙት።በመሳፍንትክፍለዘመንያለማቋረጥየምናነበውእግዚአብሔርረድቶአ
ቸውነፃእስኪያወጣቸውድረስየተለያዩነገዶችእስራኤልንይገዙእንደነበርነው።

በ 1200
ዓ.ዓ.ግብፅኃይሏንአስተባበረችናከነዓንንመቆጣጠርጀመረች።ይህማለትበግብፆችናበኬጢያውያንመካከልከፍተኛ
ጦርነትነበርማለትነው።ኬጢያውያንተሸነፉ።ዳሩግንበጦርነቱጦስበከነዓንዙሪያየነበሩበርካታከተሞችተደመሰሱ

፬. የኋለኛውየመሳፍንትዘመንናየሳኦልዘመን (1200-1000 ዓ.ዓ.)

ግብፆችኬጢያውያንንቢያሸንፉምእንኳኃይላቸውለረጅምጊዜአልቆየም።ኃይላችውወዲያውኑያሽቆለቁልጀመ
ር።በውጤቱምበከነዓንላይየነበራቸውንአንዳንድየበላይነትአጡ።በእነዚህዓመታትአንድአዲስነገድወደከነዓንምድ
ርመግባትጀመረ።ከሜዲትራኒያንባሕርደሴቶችየመጡበመሆናቸው «የባሕርሰዎች»
በመባልይታወቁነበር።ከባሕርሰዎችመካከልአንዱቡድንፍልስጥኤማውያንበመባልይታወቁነበር።ከዘመነመሳፍን
ትመጨረሻጀምሮበዘመነነገሥታትሁሉፍልስጥኤማውያንዋናዎቹየአይሁድጠላቶችነበሩ።ፍልስጥኤማውያንከ
እስራኤላውያንየበለጠበእውቀትየላቁነበሩ።በዚህዘመንነበርየብረትመሣሪያዎችንየመሥራትዘዴዎችማወቅየጀ
መሩት።

የውይይትጥያቄ፥ 1 ኛሳሙ.13፡19-23
አንብብ።ፍልስጥኤማውያንእስራኤልንእንዲቆጣጠሩይህእውቀትእንዴትረዳቸው?

የመጨረሻዎቹመሳፍንትከነበሩትከሳምሶንናከሳሙኤልጀምሮእስከዳዊትመንገሥድረስፍልስጥኤማውያንአብዛ
ኛውንእስራኤልንይቆጣጠሩነበር።በእነዚህዓመታትማንምእንደግብፅያለታላቅመንግሥትፍልስጥኤምንየገዛአልነ
በረም።ይህዘመንየታየውበዘመነመሳፍንትመጨረሻናበ 1 ኛሳሙኤልላይነው።

* (ማሳሰቢያ፡-
ዛሬበኢትዮጵያውስጥበእነዚህጳለስጢና፥ጳለስጢናውያንናፍልስጥኤማውያንየተባሉትየተለያዩስሞችየግንዛቤ
ችግርአለ።ጳለስጢናየሚለውስምከሜዲትራኒያንደሴቶችፈልሰውወደከነዓንለመጡሰዎችየተሰጠነው።ፍልስጥ
ኤማውያንየእስራኤልንጠረፍመቆጣጠርከጀመሩወዲህበግብፅናበመስጴጦምያመካከልየነበረውንዋናውንመንገ
ድያዙ።በውጤቱምየአሕዛብመንግሥታትሕዝቦችያለማቋረጥከእነርሱጋርግንኙነትያደርጉነበር።ምድሪቱንም
«የፍልስጥኤሞች»
ምድርወይምጳለስጢናበመባልተጠራች።ጳለስጢናበዮርዳኖስወንዝበስተምዕራብከግብፅእስከኤፍራጥስወንዝድ
ረስያለውአገርበሙሉየተለመደመጠሪያሆኖአል።ስለዚህፍልስጥኤማውያንከቀርጤስደሴትየመጡአውሮጳውያን
ንይመስላሉ።በአሁኑዘመንያሉግንፍልስጥኤማውያንዐረቦችናቸው፤ስለዚህከቀድሞዎቹጋርአንድዓይነትአይደሉ
ም።ከ 700 ዓ.ም. በኋላየዐረብመንግሥታትእስራኤልንአሸንፈውበዚያይኖሩጀመር።እስራኤልበ 1948
ዓ.ም.እንደገናየራሷንመንግሥትስታቋቁምበዚያየነበሩአንዳንድዐረቦችከዚያለቀቁ፤ስለዚህፍልስጥኤማውያንበዘ
መናዊቷእስራኤልውስጥየነበሩአሁንምበእስራኤልውስጥበአንዳንድስፍራዎችወይምከእስራኤልውጭበስደትየ
ሚኖሩዐረቦችናቸው።የዘመናችንፍልስጥኤማውያንናአይሁድየሚያደርጉትትግልእስራኤልየእኔነውየምትለውን
ምድር፥ፍልስጥኤማውያንምየእኛነውበማለታቸውነው።)

፭. የዊትናየሰሎሞንመንግሥት (ከ 1000 – 900 ዓ.ዓ.)

የውይይትጥያቄ፦ 1 ኛነገሥት 4፡21-24


አንብብ።በሰሎሞንአመራርጊዜየእስራኤልመንግሥትይዞታምንያህልነበር?

ግብፅበፍልስጥኤምላይየነበራትቁጥጥርእየቀነሰሲሄድናበመሰጴጦምያአንድኃያልመንግሥትባለመተካቱ፥የእስራ
ኤልመንግሥትኃይልእየጨመረሊሄድቻለ።በዳዊትየጦርአመራርየእስራኤልመንግሥትበደቡብበኩልእስከግብፅ፥በ
ሰሜንበኩልደግሞእስከኤፍራጥስድረስተስፋፋ።በዚህጊዜየእስራኤልሕዝብ 12
የተለያየነገድከመሆንበአንድንጉሥየሚተዳደርአንድሕዝብሆነ።ዋናከተማዋኢየሩሳሌምምተገነባች።

ዳዊትተዋግቶየሕዝቡንየግዛትዳርቻያሰፋሲሆን፥ሰሎሞንከአባቱወረሰ።በአብዛኛውየሰሎሞንዘመነመንግሥትሰ
ላምየነበረሲሆንየአባቱንየዳዊትንምድርበሚገባተቆጣጥሮነበር፤ነገርግንበሕይወቱመጨረሻአካባቢየተለያዩመንግ
ሥታትዓመፅእያየለበትሄዶነበር።እርሱሲሞትአንድየነበረውየእስራኤልመንግሥትለሁለትተከፈለ።የሰሜኑመንግ
ሥት «እስራኤል» ሲባልየደቡቡ «ይሁዳ» ተባለ።

ይህዘመንለአይሁድሕዝብ «ወርቃማውዘመን»
በመባልይታወቃል።ይህኃይላቸውከፍተኛደረጃላይየደረሰበትዘመንነበር።አስደናቂየሆኑአንዳንዶቹጽሑፎቻቸው
ምየተጻፉትበዚህጊዜነበር፤በአይሁድታሪክከየትኛውምጊዜይልቅሕዝቡእግዚአብሔርንየተከተለበትጊዜይህነበር።
ምክንያቱምመሪዎቻቸውእግዚአብሔርንየሚፈሩሰዎችነበሩ፤ስለዚህዘመንበ 2 ኛሳሙኤል፥ 1 ኛነገሥት 11 ና
1 ኛዜና፥ 2 ኛዜናእስከ 9 ተጽፎእናገኛለን።አብዛኛዎቹየግጥምናየቅኔመጻሕፍት
(መዝሙረዳዊት፥ምሳሌ፥መክብብናመኃልየመኃልይዘሰሎሞን) የተጻፉትበዚህዘመንነበር።

የውይይትጥያቄ፥የአንድየቤተክርስቲያንመሪመንፈሳዊሕይወትበቤተክርቲያኒቱአባሎችሕይወትላይእንዴትተጽ
ዕኖሊያሳድርይችላል?

፮. የሶርያውያንበኃይልመነሣት (900-800 ዓ.ዓ.)

ከሰሎሞንሞትበኋላኃያልየነበረውየእስራኤልመንግሥትተከፋፍሉመውደቅጀመረ።በዳዊትናበሰሎሞንጊዜበእስ
ራኤልቁጥጥርሥርየነበሩሶርያውያን (አራማውያንተብለውምይጠሩነበር)
ሰሎሞንከሞተበኋላማመፅጀመሩ።ወዲያውኑዋናከተማቸውንደማስቆበማድረግኃያልመንግሥታትሆኑ።በእነዚ
ህዓመታትጳለስጢናውስጥሶርያውያንኃያላንበመሆንአብዛኛውንየእስራኤልንምድርተቆጣጠሩ።

ሁለቱታላላቅነቢያትኤልያስናኤልሳዕያገለገሉትምበእነዚህዓመታትነበር።የእስራኤልናየይሁዳመንግሥታትታሪክ
ከ 1 ኛነገሥት 12 – 2 ኛነገሥት 14 ድረስይገኛል።በተጨማሪበ 2 ኛዜናምዕራፍ 10-27
ተጽፎእናገኛለን።ትናንሽመጻሕፍትከጻፉነቢያትአንዳንዶቹምመጻሕፍቶቻቸውንየጻፉትበዚህዘመንነው።

፯. የአሦርጊዜ (850-650 ዓ.ዓ.)

ሶርያኃያልመንግሥትመሆንበጀመረችበትጊዜበሰሜንበኩልደግሞሌላበጤግሮስወንዝየነበረውመንግሥትምኃያል
ሆነ።ይህመንግሥትየአሦርመንግሥትነበር።አሦራውያንመስጴጦምያንተቆጣጠሩናበደቡብበኩልያሉትንሶርያው
ያንንመዋጋትጀመሩ።በመጨረሻምሶርያውያንናየእስራኤልየሰሜኑመንግሥትበአሦራውያንተሸነፉ።በ 722
ዓ.ዓ.የእስራኤልመንግሥትተሸነፈናሕዝቡበአሦራውያንተማርከውበመስጴጦምያሁሉተበተኑ።አሦራውያንአብ
ዛኛውንየይሁዳንመንግሥትቢቆጣጠሩምእንኳበሕዝቅያስምሪትእግዚአብሔርይሁዳንታደገናኢየሩሳሌምበአሦ
ራውያንእጅእንዳትወድቅአደረገ።

የዚህዘመንታሪክበ 2 ኛነገሥት 15-23 ና 2 ኛዜና 28-36፡4


ይገኛል።አንዳንዶቹትናንሽየነቢያትመጻሕፍትናኢሳይያስምየተጻፉትበዚህጊዜነው።

፰. የባቢሎንመንግሥትየአገዛዝዘመን 650-550 ዓ.ዓ.

በ 650 ዓ.ዓ.ታላቁየእሶርመንግሥትየተለያዩሕዝቦችስለዓመፁበትመውደቅጀመረ።የአሦርመንግሥትበ 612


ዓ.ዓ.በመስጴጦምያባቢሎንተብሎበሚጠራመንግሥትተሸነፈ።ባቢሎንከአሦርደቡብበኤፍራጥስወንዝአካባቢየ
ሚገኝነው።የባቢሎንመንግሥትበታላቁመሪውበናቡከደነፆርበታላቅፍጥነትአድጎከባቢሎንጀምሮእስከግብፅያሉ
ትንአካባቢዎችተቆጣጠረ።ከ 606-586
ዓ.ዓ.ሦስትተከታታይዘመቻዎችተደርጎውየደቡብይሁዳመንግሥትተሸነፈናሕዝቡምበምርኮኛነትተወሰደ።

2 ኛነገሥት 24-25 ና 2 ኛዜና 36


ስለዚህዘመንይናገራሉ።ከታናናሽነቢያትመጻሕፍትአንዳንዶቹ፥እንዲሁምኤርምያስ፥ሕዝቅኤልናዳንኤልየተጻ
ፉትበዚህጊዜነው።

፱. የሜዶንናየፋርስየአገዛዝዘመን 550-331 ዓ.ዓ.

በ 550 ዓ.ዓ.የሜዶንናየፋርስመንግሥታትበባቢሎንመንግሥትላይዓመፁናበ 539


ዓ.ዓ.አሸነፏት።ባቢሎንይዛውየነበረውንምድርበሙሉተቆጣጠሩናበዛሬጊዜቱርክእስከሚባለውእስከትንሹእስያድ
ረስተስፋፉ።በቁጥጥራቸውሥርካሉመንግሥታትጋርበሰላምለመኖርስለፈለጉየሜዶንናየፋርስመንግሥታትባቢ
ሎናውያንናአሦራውያንየማረካቸውንሕዝቦችበሙሉወደየአገሮቻቸውእንዲሄዱናቤተመቅደሶቻቸውንእንዲሠ
ሩፈቀዱላቸው።እንዲመለሱናቤተመቅደሳቸውንእንዲሠሩከተፈቀደላቸውመንግሥታትመካከልአንዱየይሁዳ
መንግሥትነበር።በዘሩባቤል፥በዕዝራናበነህምያመሪነትቤተመቅደሱናየኢየሩሳሌምቅጥሮችእንደገናተሠሩ።
በብሉይኪዳንውስጥየምናነበውየመጨረሻውኃያልመንግሥትይህነው።እያንዳንዱንታሪክበመጽሐፈዕዝራናነህ
ምያውስጥእናነባለን።የመጽሐፈአስቴርታሪክምየተፈጸመውበዚህጊዜነው።የሐጌ፥የዘካርያስናየሚልክያስመጻሕ
ፍትምየተጻፉትየፋርስመንግሥትበሥልጣንላይበነበረበትበ 400 ዓ.ዓ.ነው።

ከዘመነብሉይበኋላናበሁለቱኪዳኖችመካከልበነበረውዘመን (400-0 ዓ.ዓ.)፣አይሁድከ 166-63


ዓ.ዓ.ለአጭርጊዜነፃነትከማግኘታቸውበስተቀርብዙውንጊዜበሌላሕዝብቁጥጥርሥርኖረዋል።በ 331
ዓ.ዓ.ሜዶንናፋርስበግሪክመንግሥትእጅወደቁ።በኋላምየግሪክመንግሥትበተራውክርስቶስበተወለደበትናየአዲስ
ኪዳንዘመንበተጀመረበትጊዜጳለስጢናንይቆጣጠርበነበረውበሮምመንግሥትእጅወደቀ።

የብሉይኪዳንየዓለምንናየእስራኤልንታሪክበምንመረምርበትጊዜበርካታነገሮችንለማየትእንችላለን።እስራኤልበ
ጣምጠቃሚየሆነችውበእግዚአብሔርእንጂበሰውዓይንእንዳልሆነማስታወስአለብን።በአካባቢውከነበሩመንግሥ
ታትጋርስትወዳደርሁልጊዜከቁጥርየማትገባነበረች፤ነገርግንእስራኤልለእግዚአብሔርበታዘዘችጊዜበአካባቢዋካሉ
ሕዝቦችሁሉይልቅብርቱነበረች።እግዚአብሔርንአልታዘዝምስትልናበሕይወቷምሆነበአምልኮዋአንዳንድነገሮች
ንስትቀይጥእግዚአብሔርሊቀጣትለአሕዛብመንግሥታትአሳልፎይሰጣትነበር።

የውይይትጥያቄ፥ይህጉዳይቤተክርስቲያንከዓለምጋርበሚኖራትግንኙነትአንፃርናእግዚአብሔርበቤተክርስቲያን
ውስጥከሚሠራበትመንገድጋርያለውተመሳሳይነትምንድንነው?

የእስራኤልንሕዝብታሪክበምናጠናበትጊዜአንድሌላመሠረታዊእውነትእናያለን።በዓለምላይያሉክስተቶችየሚፈ
ጸሙትያለእግዚአብሔርቀጥተኛቁጥጥርሳይሆን፥ታሪክንበሙሉየሚመራውእርሱእንደሆነመጽሐፍቅዱስያስተ
ምረናል።አንዳንድነገሥታትናመንግሥታትንየሚያስነሣደግሞምየሚጥልእርሱነው።በዘመናችንሳይቀርበዓለም
ምሆነበአገራችንየሚፈጸሙትንታሪኮችንናክስተቶችንሁሉየሚቆጣጠርአምላካችንእንደሆነእርግጠኞችልንሆን
እንችላለን።

የውይይትጥያቄ፥በአስቸጋሪሁኔታዎችውስጥይህእውነትክርስቲያኖችንእንዴትያበረታታቸዋል?

(ማብራሪያውየተወሰደውበኤስ.አይ.ኤምከታተመውናየብሉይኪዳንየጥናትመምሪያናማብራሪያ፣ከተሰኘውመ
ጽሐፍነው፡፡እግዚአብሔርአገልግሎታቸውንይባርክ፡፡)

የመካከለኛውምሥራቅመልክዓ ምድር
Published on July 18, 2019

የውይይትጥያቄ፥ሀ)
የአንድንስፍራመልክዓምድርመረዳትበዚያስፍራየሚኖሩሰዎችንአኗኗርለመረዳትእንዴትይጠቅማል? ለ)
መጽሐፍቅዱስንለመረዳትናለመተርጎምስእንዴትይጠቅማል?

የብሉይኪዳንታሪክእምብርትየከነዓንምድርነው።በመጽሐፍቅዱስውስጥይህስፍራአራትስሞችተሰጥቶታል።በ
መጀመሪያ፥ብዙጊዜየሚጠራበት «ከነዓን» የሚለውስምነው።

የውይይትጥያቄ፥ዘፍ. 9፡18-27 ተመልከት።ከነዓንማንነው?


የኖኅየልጅልጆችከነበሩትመካከልከነዓንየሚባለውአንዱእንደነበረበብሉይኪዳንእናነባለን።አባቱበሠራውኃጢአት
ምክንያትእግዚአብሔርከነዓንንለሴምናለያፌትዘሮችባሪያእንዲሆንረግሞትነበር።በዘፍጥረት 10
እንደምናነበውየከነዓንዝርያዎችበዮርዳኖስወንዝበስተምዕራብበዮርዳኖስወንዝናበሜዲትራኒያንባሕርመካከልሰ
ፍረውነበር።ይህአካባቢየኖኅየልጅልጅበሆነውበከነዓንዝርያዎችስምከነዓንተብሎተጠራ።ደግሞምይህአካባቢከነ
ዓንይባልየነበረው «የሐምራዊምድር»
ለማለትምነው።ምክንያቱምበከነዓንይኖሩየነበሩሰዎችበዘመኑሀብታሞችሊለብሱየሚችሉትንሐምራዊቀለም
ያላቸውልብሶችንይሠሩስለነበርነው።ጳለስጢናየሚለውቃልከኤፍራጥስጀምሮእስከግብፅያለውንምድርበሙሉየ
ሚያጠቃልልሲሆን፥ከነዓንየሚለውቃልግንበጳለስጢናውስጥያለአነስተኛምድርንየሚጠቅስነው።

ሁለተኛ፥ምድሪቱአንዳንድጊዜ «የተስፋይቱምድር»
በመባልትጠራለች።ምክንያቱምእግዚአብሔርከአብርሃምጋርቃልኪዳንባደረገጊዜ (በዘፍ. 15፡7)
የከነዓንንምድርለአብርሃምርስትአድርጎእንደሚሰጠውቃልገብቶለታል።አብርሃምናዝርያዎቹከ 400
ዓመታትለሚበልጥጊዜምድሪቱንባይወርሱምእንኳበእግዚአብሔርየተስፋቃልመሠረትየእነርሱነበረች።ለእስራኤ
ልበርስትነትተስፋየተሰጠችምድርስለሆነች «የተስፋይቱምድር» ሆናቆይታለች (ሕዝ. 48 ተመልከት)።

ሦስተኛ፥ምድሪቱአንዳንዴ «ጳለስጢና»
ተብላተጠርታለች።ይህስምበመጽሐፍቅዱስውስጥባይገኝም፥አሕዛብለከነዓንምድርየሚሰጡትየተለመደስምነ
ው። (ስለፍልስጥኤማውያን፥ስለለስጢናናስለጳለስጢናውያንበትላንትናትምህርታችንየተመለከትነውንከልስ።)

አራተኛ፥ምድሪቱአንዳንዴ «እስራኤል» ተብላተጠርታለች።ይህየሚያመለክትውከ 1400 ዓ.ዓ. . 70


ዓ.ም.እናከ 1948
ዓ.ም.ጀምሮየአይሁድምድርመሆንዋንነው።ከአይሁድአባቶችአንዱየሆነውያዕቆብበኋላስሙእስራኤልተብሎእን
ደተለወጠይታወቃል (ዘፍ. 32፡
28)።ስለዚህእስራኤልየሚለውስምየሚያመለክተውየያዕቆብንዝርያዎችናበእግዚአብሔርየተስፋቃልኪዳንመሠ
ረትስለወረሷትምድርነው።

እግዚአብሔርበጣምትንሽየሆነችውንየከነዓንንምድርይወርሱዘንድለአይሁድየሰጠውለምንድንነው?
እንደአሜሪካ፥ኢራቅወይምኢትዮጵያንየመሳሰሉትልልቅአገሮችለምንአልሰጣቸውም?
ስለከነዓንምድርበጣምአስፈላጊየሆነውነገርምንድንነው?

የከነዓንምድርትልቅአይደለችም።የእስራኤልመንግሥትበጣምትልቅየነበረችውበዳዊትናበሰሎሞንዘመንሲሆንበ
ዚያንጊዜም 800 ኪሎሜትርርዝመትና 200
ኪሎሜትርስፋትነበራት፤ይህምከአሰብእስከአዲስአበባያለውርቀትማለትነው።ብዙጊዜግንየእስራኤልምድር
225 ኪሎሜትርርዝመትና 100
ኪሎሜትርስፋትብቻነበራት፤ይህከአዲስአበባእስከሻሸመኔድረስካለውርቀትጋርየሚወዳደርነው።

ከነዓንየዓለምእምብርትለመባልትችላለች፤ምክንያቱምሁለትዋናዋናአህጉራትማለትምአፍሪካናእስያየሚገናኙ
ባትቦታናት።በጥንትዘመንደግሞበጣምጠቃሚየነበረችው:-
በአፍሪካ፥በእስያናእንዲሁምበአውሮጳዋናየንግድመሥመርላይትገኝስለነበረነው።አሁንምቢሆንበታሪክውስጥእ
ጅግጠቃሚሚናመጫወቷንቀጥላለች፤ምክንያቱምመካከለኛውምሥራቅበነዳጅዘይትከፍተኛሀብትያለውአካባ
ቢስለሆነነው።የዚህዘመንሥልጣኔበነዳጅዘይትላይየተመሠረተነው።እንደእውነቱከሆነመጽሐፍቅዱስራሱእነዚህ
ንስፍራዎችለመያዝአሕዛብበሚያደርጉትትግልበምድርላይየመጨረሻውጦርነትየሚካሄደውበእስራኤልነውይላ
ል።በተጨማሪ፥የዓለምየሥነ-
መለኮትትምህርትማዕከልምናት።የዓለምሦስቱዋናዋናሃይማኖቶችይሁዲነት፥ክርስትናናእስልምናመሠረታቸ
ውንያገኙትከእስራኤልነው።

በጥንቱመካከለኛምሥራቅየነበሩታላላቅአገሮች

የተለያዩየጥንትሕዝቦችየትእንደነበሩናከአሁኑዓለምጋርእንዴትእንደሚወዳደሩለማወቅየጥንቶቹንዋናዋናየመጽ
ሐፍቅዱስሕዝቦችናበጊዜያችንከየትኛውአገርእንደሆኑእንመለከታለን።

፩. ኢትዮጵያወይምኩሽ፡-
በዕብራይስጥመጽሐፍቅዱስከግብፅበስተደቡብቀጥሉየሚገኘውአገርኩሽተብሎይጠራነበር።ኋላምበሰፕቱዋጀን
ትየግሪክመጽሐፍቅዱስውስጥግሪኮችይህንንምድርኢትዮጵያብለውጠርተዋል፤ስለዚህበመጽሐፍቅዱስውስጥኩ
ሽናኢትዮጵያየአንድስፍራሁለትስሞችናቸው።የእንግሊዝኛናየአማርኛትርጉምመጽሐፍቅዱሶችለዚህምድር
«ኢትዮጵያ»
የሚለውንየግሪክስምይጠቀማሉ።የኩሽወይምየኢትዮጵያምድርከአሁንዋኢትዮጵያጋርአንድአይደለም፤ነገርግን
በዓለምታሪክውስጥ «ኑቢያ»
ተብላትጠራየነበረችውዛሬበሰሜንሱዳንየምትገኝአገርነች።በመጽሐፍቅዱስመልክዓምድርመሠረትኑቢያየመ
ጨረሻዋደቡባዊክፍልያለችውአገርነች።የአሁንዋኢትዮጵያመጀመሪያስምዋንያገኘችውከግሪኩመጽሐፍቅዱስነ
ው፤ነገርግንኢትዮጵያወይምኩሽብሉመጽሐፍቅዱስከጠራውስፍራጋርሙሉለሙሉተመሳሳይአይደለችም።የአ
ሁንዋኢትዮጵያከአክሱምመንግሥትውስጥበተለያዩነገሥታትአመራርሥርየነበረችናአሁንወዳለውየክልልዳርቻ
እያደገችየመጣችነች።

የሳባሕዝብዛሬየመንተብሎበሚጠራውበደቡብምዕራብዐረቢያየነበረሳይሆንአይቀርም።ነገርግንአንዳንዱየግዛቱ
ክፍልበቀይባሕርወደሰሜንኢትዮጵያተስፋፍቶሊሆንይችላል።

፪. ግብፅ፡-
ልክእንደጥንትነቷያለችብቸኛአገርግብፅናት።በሰሜንምሥራቅአፍሪካየምትገኝናከጥንቱዓለምታላላቅሥልጣኔ
ዎችየአንደኛውማዕከልየነበረችአገርናት።በብሉይኪዳንምበተደጋጋሚአገሪቱበዚህሁኔታተጠቅሳለች።የሕይወቷ
ሁሉምንጭየሆነውከኢትዮጵያናከሱዳንየሚፈሰውየዓባይወንዝነው።የዓባይወንዝበበጋምሆነበክረምትጊዜለሰብ
ልናለከብቶችውኃንስለሚሰጥየግብፅምድርሁልጊዜምግብያገኛል።አብርሃምናያዕቆብበድርቅጊዜወደግብፅየሄዱ
ትበዚህምክንያትነው።

፫. ከነዓን፡-
የከነዓንምድርየሚገኘውከግብፅበስተሰሜንነው።በመጠንአነስተኛብትሆንም፥የተለያዩሕዝቦችንይዛለች።በዮር
ዳኖስወንዝበስተምሥራቅየጥንትእስራኤልጠላቶችየነበሩሦስትየአሕዛብመንግሥታትነበሩ።በደቡብኤዶም፥ከ
ኤዶምበስተሰሜንሞዓብናከሞዓብበስተሰሜንደግሞአሞንነበሩ።እነዚህአገሮችይገኙየነበሩትበአሁኑጊዜዮርዳኖ
ስተብሎበሚታወቀውአገርምዕራባዊጫፍነው።
ከዮርዳኖስወንዝበስተምዕራብየእስራኤልምድርይገኛል።ታሪክሁሉእስራኤላውያንየኖሩትበከነዓንተራራማአገር
በአገሪቱበስተደቡብከቤርሳቤህበሰሜንእስከሚገኘውዳንድረስነው።በምዕራብሜዲትራኒያንባሕርዳርቻበዘመነ
መሳፍንትየእስራኤላውያንዋናጠላቶችየነበሩትጳለስጢናውያንይገኛሉ።ልክእንደጥንቱዘመንይህምድርዛሬእስራ
ኤልተብሎይጠራል።ነገርግንከዚህአካባቢየተወሰነውክፍልበዘመናችንባሉፍልስጥኤማውያን፥በሶርያናበዮርዳኖስ
የይገባኛልጥያቄውስጥወድቋል።

፬. ሶሪያ፡-
ከእስራኤልበስተምሥራቅየአራሚያንወይምየሶርያሕዝቦችይገኛሉ።ዋናከተማቸውደማስቆየሆነውሶርያውያን
ብዙጊዜየእስራኤልጠላቶችሆነውሲቆዩ፥በተለይየእስራኤልመንግሥትለሁለትተከፍሎበነበረጊዜዋናጠላቶችነበ
ሩ።ዛሬይህሕዝብያለበትአገርሶርያተብሎይጠራል።

፭. ፎኒሺያ (ፊንቄ)፡- ከእስራኤልበስተሰሜንምዕራብበሜዲትራኒያንባሕርዳርቻፎኒሺያ (ፊንቄ)


የምትባልአገርነበረች።በመጽሐፍቅዱስውስጥይህአካባቢበተለይየሚታወቀውበዋናከተማዎቹበጢሮስናበሲዶና
ነው።ይህሕዝብበጣምየሚታወቀውየሜዲትራኒያንባሕርበሙሉይካሄድበነበረውየባሕርላይንግድነው።ዳዊትናሰ
ሎሞንቤተመቅደሱንናቤተመንግሥቱንለመገንባትየሠለጠነየሰውኃይልፍለጋወደጢሮስሄደውነበር።በአሁኑጊዜይ
ህአካባቢሊባኖስበመባልይታወቃል።

፮. አሦር፥ባቢሎን፥ሜዶንናፋርስ፡-
ከእስራኤልበስተሰሜንምሥራቅራቅብሉአሦር፥ባቢሎን፥ሜዶንናፋርስየሚባሉአራትአገሮችነበሩ።የእነዚህአራ
ትአገሮችሕዝቦችበተለይመስጴጦምያበሚባለውአካባቢይኖሩነበር።መስጴጦምያየሚባለውአካባቢየፋርስባሕረ
ሰላጤንይዞበስተሰሜንምዕራብከሁለትታላላቅወንዞችማለትምከኤፍራጥስናጤግሮስአጠገብየሚገኝነው።

ሀ. አሦር፡-
አሦርየሚገኘውከመስጴጦምያበስተሰሜንበጤግሮስወንዝአጠገብነበር።ዋናከተማውነነዌነበረ።በ 700
ዓ.ዓ.አሦርበመስጴጦምያ፥ጳለስጢናናበግብፅሁሉላይየበላይነትአግኝታየዓለምኃያልመንግሥትሆነች።እግዚአብ
ሔርየሰሜኑንየእስራኤልንመንግሥትለመቅጣትናወደምርኮለመውሰድአሦርንተጠቀመ።አሦርትገኝየነበረውበአ
ሁኒቱኢራቅድንበሮችውስጥነው።

ለ. ባቢሎን፡-
ባቢሎንየምትገኘውከመስጴጦምያበስተደቡብራቅብላነበር።ዋናከተማዋምባቢሎንተብላትጠራነበር።በ 600
ዓ.ዓ.የባቢሎንመንግሥትየዓለምኃያልመንግሥትበመሆንመስጴጦምያን፥ጳለስጢናንናየግብፅንመንግሥታትተቆ
ጣጠረች።እንደምታስታውሰው፥የደቡብይሁዳንመንግሥትያሸነፈውናወደግዞትየወሰደውየባቢሎንመንግሥትነ
በር።ባቢሎንምትገኝየነበረውበአሁኑየኢራቅመንግሥትውስጥነበር።

ሐ. ሜዶን፡-
ሜዶንከመስጴጦምያበስተሰሜንምዕራብየምትገኝበመጽሐፍቅዱስከተጠቀሱናበሩቅሰሜንከሚገኙአገሮችአን
ዷናት።በመጽሐፍቅዱስከፋርስመንግሥትጋርእንደተዋሐደችናየሜዶንናየፋርስመንግሥትንምእንደመሠረተች
ተጽፏል።ይህመንግሥትበ 539 ዓ.ዓ.ተጀምሮበ 331
ዓ.ዓ.ወድቋል።የሜዶንመንግሥትየሚገኘውበሰሜንኢራንነበር።
መ. ፋርስ፡-
የፋርስመንግሥትየሚገኘውከሜዶንበስተደቡብከፋርስባሕረሰላጤአጠገብነበር።በብሉይኪዳንውስጥፋርስከሜ
ዶንመንግሥትጋርበመተባበር፥አይሁድንወደአገራቸውእንዲመለሱናቤተመቅደሳቸውንእንዲሠሩእንደፈቀደተጽ
ፏል።ፋርስምየምትገኘውበአሁኗኢራንውስጥነበር።

፯. ትንሿእስያ፡-
ጥንታዊትየሆነችውትንሿእስያብዙጊዜበብሉይኪዳንያልተጠቀሰችቢሆንም፥በሐዋርያትሥራውስጥግንሐዋርያ
ውጳውሎስበወንጌልአገልግሎትጉዞውየሄደባትስለነበረችበተደጋጋሚተጠቅሳለች።ነገርግንበብሉይኪዳንዘመንት
ንሿእስያየኬጢያውያንምድርነበረች።ኬጢያውያንጳለስጢናንከ 1400 – 1190
ዓ.ዓ.የገዙነበሩ።ብዙምሁራንእግዚአብሔርከእስራኤላውያንጋርበሲናተራራያደረገውቃልኪዳንየኬጢያውያንነገ
ሥታትበቁጥጥራቸውሥርካዋሏቸውሕዝቦችጋርካደረጉትቃልኪዳንጋርተመሳሳይእንደነበርይገምታሉ።ትንሿእ
ስያበአሁኑጊዜቱርክበመባልትታወቃለች።

የከነዓንመልክዓምድር

የውይይትጥያቄ፥ሀ) በኢትዮጵያውስጥየሚገኙየተለያዩዓይነትየመሬትአቀማመጦችንዘርዝር።ለ)
ብዙሕዝቦችየሚኖሩትበየትኛውዓይነትምድርላይነው?

የከነዓንምድርበአካባቢውከሚገኙት «ለምአገሮች»
ውስጥአንዱነው።ይህየአዲስጨረቃቅርፅያለውለምምድርከጤግሮስናኤፍራጥስወንዞችአጠገብካለውከመስጴጦ
ምያጀምሮወደሜዲትራኒያንባሕርበመዝለቅ፡
ከግብፅወንዝዳርቻበስተደቡብናከዓባይወንዝበስተደቡብወዳለውአካባቢይደርሳል።በእነዚህለምአገሮችብዙዝናብ
ናወንዞችስላሉሰዎችበቂእህልያበቅሉነበር።አብዛኛውየጥንትሥልጣኔየተጀመረውበዚህክልልነው።በዚህምለምክ
ልልነውየመጽሐፍቅዱስታሪክየተፈጸመው።

እንደኢትዮጵያሁሉየከነዓንምምድርብዙየተለያየዓይነትየመሬትአቀማመጥነበረው።በሰሜንየሐርሞንተራራነበ
ር።ይህተራራ 2800
ሜትርከፍታያለውረጅምተራራነበር።ተራራውብዙጊዜበበረዶየተሸፈነነበር።በደቡብበኩልበዓለምዝቅተኛስፍራ
የሆነውሙትባሕርይገኛል።እርሱምከባሕርጠለልበታት 400
ሜትርነበር።ሙትባሕርየተባለው፥በውኃውውስጥምንምነገርበሕይወትእንዳይኖርየሚያደርጉበርካታንጥረነገሮ
ችስላሉበትነው።

በብሉይኪዳንታላቁባሕርበመባልይታወቅበነበረውበሜዲትራኒያንባሕርዳርቻአጠገብያለውየከነዓንምድርሜዳ
ማናለምነበር።አንድሰውከባሕሩበስተምሥራቅሲጓዝየምድሪቱከፍታእየጨመረይመጣናየከነዓንመካከለኛምድር
ተራራናኮረብታየሚበዛበትክልልሆኖእናገኘዋለን።በጥንትዘመንየባሕርዳርቻዎችበአሕዛብመንግሥታትተይዘው
ስለነበርከእስራኤላውያንአብዛኛዎቹየሚኖሩትበእነዚህተራሮችላይነበር።ይህመሬትበባሕርዳርእንደሚገኘውለ
ምአልነበረም።ከከነዓንበስተምሥራቅሁለትትላልቅየውኃክፍሎችነበሩ።በአዲስኪዳንገሊላበተባለውአካባቢማለ
ትበስተሰሜንየገሊላባሕርነበር።ይህንጹሕየሆነየሐይቅውኃብዙየተለያዩስሞችነበሩት።ብዙጊዜበብሉይኪዳንየኪ
ኔሬትባሕርበመባልይታወቅነበር (ዘኁ. 34፡11)።በተጨማሪ «የጌንሳሬጥባሕር» (ሉቃስ 5፡1) እና
«የጥብርያዶስባሕርም» ይባልነበር (ዮሐ. 6፡ 1)።
የገሊላባሕርከእርሱተነሥቶወደታችወደሙትባሕርየሚፈሰውየዮርዳኖስወንዝምንጭነበር።ምድሪቱበመካከለኛ
ውከነዓንካሉትተራራማስፍራዎችወደታችበማሽቆልቆልከባሕርጠለልበታችወደሆነውወደዮርዳኖስወንዝትወር
ዳለች።ምድሪቱከዮርዳኖስወንዝበስተምሥራቅወደአንድሰፊሜዳፈጥናትዘረጋለች።በዚህደልዳላሜዳነበርየጋድ
፥የሮቤልናየምናሴነገድእኩሌታዎችየሰፈሩት።በዚህደልዳላሜዳበምዕራባዊናደቡባዊክፍልዘላንነገዶችብቻየሚኖ
ሩበትድንጋያማበረሃነበር።

የአንድንሕዝብመልክዓምድራዊአቀማመጥመረዳትያንንሕዝብለማወቅበጣምይረዳል።ለምሳሌ፡-
አንድሰውየኦጋዴንንወይምየሰሜንኢትዮጵያንመልክዓምድርሳያውቅለዘመናትበኢትዮጵያላይየተካሄዱትንየተለ
ያዩጦርነቶችወይምየአውሮጳውያንንለቅኝግዛትመቋመጥእንዴትእንደተጀመረመረዳትያስቸግረዋል።በተመሳሳ
ይመንገድየከነዓንንምድርአቀማመጥማወቅመጽሐፍቅዱስንየበለጠለመረዳትይጠቅማል።ለምሳሌመጽሐፍቅዱ
ስሁልጊዜለምንወደኢየሩሳሌምስለ «መውጣት» ይናገራል?
ምክንያቱምኢየሩሳሌምያለችውበአቅራቢያዋከሚገኙሌሎችስፍራዎችሁሉከፍብላስለሆነናሰዎችወደኢየሩሳሌ
ምለመድረስሁልጊዜወደላይመውጣትስላለባቸውነው።

የከነዓንንመልክዓምድርመረዳትስለእስራኤልየሚከተሉትንነገሮችለመረዳትይጠቅመናል፡-

1. እስራኤልበማያቋርጥጦርነትውስጥየነበረችበትንምክንያትለመረዳትይጠቅመናል።ከነዓንየሦስቱአህጉ
ራትማለት (የአውሮጳ፥የእስያናየአፍሪካ)
የንግድማዕከልነበረች።ይህንንየንግድማዕከልነትየሚቆጣጠርሁሉኃያልናሀብታምይሆንነበር።
2. በነጋዴዎችናበገበሬዎችመካከልትግልየተፈጠረውለምንእንደነበርያስረዳናል።ከነዓንየንግድመናኸሪያበመ
ሆንዋምክንያትአንዳንድእስራኤላውያንከግብርናይልቅንግድንለመተዳደሪያነትመረጡ።በዚህምምክንያ
ትሀብታምለመሆንችለውነበር።ሀብታቸውንግንብዙጊዜድሀየሆኑገበሬዎችንለመጨቆንይጠቀሙበትነበ
ር።በነቢያትመጻሕፍትውስጥከተወገዙሥራዎችአንዱድሆችንመጨቆንነው።
3. የከነዓንምድርበጣምትንሽነበር።ብዙጊዜርዝመቱከ 240 ኪሉሜትርስፋቱደግሞከ 160
ኪሎሜትርየማይበልጥነበር።ይህችትንሽምድርየአይሁድንሃይማኖትላለመቀበልጸንተውበተቃወሙየአ
ሕዛብመንግሥታትተከብባነበር።አይሁድከአሕዛብጋርበቅርብተወዳጅተውመኖራቸውከእነርሱጋርበጋብ
ቻየመጣመራቸውአንዱችግርሆኖቆይቷል።እንዲሁምአሕዛብየአይሁድንሃይማኖትብዙጊዜለምንእንዳ
በላሹትያስረዳናል።

የውይይትጥያቄ፥ዛሬበቤተክርስቲያናችንእነዚህተመሳሳይችግሮችእንዴትይታያሉ?

በብሉይኪዳንየአይሁድበእስራኤልምድርየመኖርአሳብጥልቅየሆነየሥነ-
መለኮትትምህርትነበረው።እግዚአብሔርከአብርሃምጋርቃልኪዳንንባደረገጊዜ፥የቃልኪዳኑአንድክፍልምድራዊየ
ሆነውከነዓንነበር።እግዚአብሔርለእስራኤልየሰጠውተስፋነበር።ከዘፍጥረትጀምሮእስከመሳፍንትድረስያለውታሪ
ክበአብዛኛውየሚናገረውእግዚአብሔርየተስፋቃሉንለመጠበቅየከነዓንንምድርእንዴትለአይሁድእንደሰጠነው።እ
ግዚአብሔርከእስራኤልጋርበገባውቃልኪዳንመሠረትየእርሱንሕግየመታዘዝሽልማትበምድሪቱያለማቋረጥመኖ
ርእንደሚሆንተናግሮነበር።ሰላምናብልጽግናይኖራቸዋል፤ነገርግንበቃልኪዳኑመሠረትየእርሱንሕግያለመጠበቅከ
ምድሪቱየመውጣትንችግርእንደሚያመጣምሳያስጠነቅቃቸውአላለፈም።የቀረውአብዛኛውየብሉይኪዳንታሪክ
የሚያሳየውእስራኤላውያንባለማቋረጥለእግዚአብሔርባለመታዘዛቸውከአሕዛብጋርጦርነትወደማድረግናከዚያ
ምተሸንፈውበአሕዛብመንግሥታትወደምርኮየመወሰዳቸውታሪክነው።በነቢያትመጻሕፍትእግዚአብሔርወደም
ድሪቱእንደገናእንደሚመልሳቸውናበሰላምእንደሚኖሩለአይሁድቃልገብቶላቸውነበር።በእርግጥአይሁድከተበተኑ
በትየዓለምክፍልእንደሚመለሱናበከነዓንእንደሚኖሩቃልተገብቶላቸዋል።በዚያንጊዜመሢሐቸውኢየሱስክርስቶ
ስበኢየሩሳሌምበእነርሱላይይነግሣል።አይሁድለእስራኤልምድርያላቸውንጥልቅፍቅርለመረዳትበጣምአዳጋችቢ
ሆንም፥የብሉይኪዳንቃልኪዳኖችንበሙሉከተመለከትንናከምድራዊቷየእስራኤልምድርጋርያለውንግንኙነትከተ
ገነዘብን፥መጽሐፍቅዱስንለመረዳትብቻሳይሆንየእስራኤልሕዝብየጥንትግዛታቸውንበሙሉለመቆጣጠርያላቸ
ውንጥብቅፍላጎትምእንረዳለን።ዛሬየእስራኤልሕዝብበምድርመኖሩእግዚአብሔርየሰጠውንተስፋእያከበረመሆ
ኑንየሚያሳይምልክትነው።

የውይይትጥያቄ፥ብሉይኪዳንንማወቅበዚህዘመንበአይሁድናበዐረብመካከልስላለውትግልለመገንዘብየሚረዳንእ
ንዴትነው?

ይህየእስራኤልጥንታዊታሪክክለሳናየመልክዓምድርመለስተኛጥናትብሉይኪዳንየተጻፈበትንጊዜለመረዳትእጅግየ
ሚጠቅምነው።የጥንትሰዎችየኖሩበትንዘመንናቦታስናውቅእግዚአብሔርራሱንናፈቃዱንለእነርሱሲገልጥምን
ማለቱእንደነበርየበለጠእንረዳለን።ይህለቃሉየምንሰጠውንትርጉምየበለጠትክክልያደርገውናበምናስተምርበትና
በምንሰብክበትጊዜ «እግዚአብሔርእንዲህይላል» በማለትእንደጥንትሰዎችመናገርእንድንችልያደርገናል።

(ማብራሪያውየተወሰደውበኤስ.አይ.ኤምከታተመውናየብሉይኪዳንየጥናትመምሪያናማብራሪያ፣ከተሰኘውመ
ጽሐፍነው፡፡እግዚአብሔርአገልግሎታቸውንይባርክ፡፡)

የፔንታቱክመግቢያ
Published on July 19, 2019

ከዚህበፊትበነበሩትትምህርቶች፥ስለብሉይኪዳንአንዳንድየመግቢያአሳቦችአጥንተናል፤የእግዚአብሔርቃልእንደ
ሆነምተመልከተናል።ከብዙዓመታትበፊት 39
የብሉይኪዳንመጻሕፍትየእግዚአብሔርቃልይሆኑዘንድበአይሁዶችእንዴትእንደተለዩተምረናል።በዚህሳምንትፔ
ንታቱክወይምየሙሴሕግተብለውየሚጠሩትንየመጀመሪያዎቹአምስትየብሉይኪዳንመጻሕፍትመመልከትእንጀ
ምራለን።

ብሉይኪዳንየተጻፈውበሁለትቋንቋዎችነበር።አብዛኛዎቹየብሉይኪዳንመጻሕፍትየተጻፉትበዘመኑየአይሁድቋን
ቋበነበረውበዕብራይስጥነበር፤ነገርግንየባቢሎንናበመካከለኛውምሥራቅይኖሩየነበሩሰዎችዋናየንግድቋንቋበነበረ
ውበአራማይክየተጻፉአንዳንድየብሉይኪዳንክፍሎችምአሉ።ለምሳሌ፡- ዳን. 2-
7 ናየዕዝራአንዳንድክፍሎችየተጻፉትበአራማይክቋንቋነው።ይህየሆነውበዚህጊዜብዙአይሁድበመካከለኛውምሥ
ራቅተበትነውበአሕዛብመካከልበምርኮላይስለነበሩነው።

የውይይትጥያቄ፥የሚከተሉትንጥቅሶችተመልከት፥ዘዳ. 28፡61፤ኢያ. 8፡31፤ (ሉቃ. 2፡22)፤ 2 ኛዜና 31፡3፤


(ሉቃ. 2፡23)፤ነህ. 8፡
3።የመጀመሪያዎቹአምስትየመጽሐፍቅዱስመጻሕፍትብዙጊዜበአይሁድምንተብለውይጠሩነበር?
የመጀመሪያዎቹአምስትየብሉይኪዳንመጻሕፍትአንዳንድጊዜ «ፔንታቱክ»
እየተባሉይጠሩነበር።ፔንታቱክየሚለውየግሪክቃልትርጉም «አምስትጥቅልመጻሕፍት»
ማለትነው።ይህምየሚያመለክተውበሙሴየተጻፉትናበአይሁድዘንድእንደአንድክፍልየሚቆጠሩትንየመጀመሪያ
ዎቹንአምስትየብሉይኪዳንመጻሕፍትነው።ይህንስምብዙጊዜየሚገለገሉበትበክርስቶስጊዜየግሪክቋንቋይናገሩየነ
በሩአይሁድነበሩ።የዕብራይስጥቋንቋይናገሩየነበሩአይሁድግንለእነዚሁመጻሕፍትሌሎችስሞችነበሯቸው።ብዙጊ
ዜ «ሕግ» ወይም «ቶራህ» ብለውይጠሯቸውነበር።ቶራህለሕግየተሰጠየዕብራይስጥስምነው።

በመጽሐፍቅዱስበአጠቃላይየመጀመሪያዎቹአምስትየብሉይኪዳንመጻሕፍትየተለያዩስሞችተሰጥተዋቸዋል።አ
ንዳንድጊዜ «የሕግመጻሕፍት»፥ «ሕግ»፥ «የሙሴየሕግመጻሕፍት»፥ «የሙሴሕግ»፥
«በሙሴመጽሐፍውስጥያለሕግ»፥ «የጌታሕግ»፥ «የጌታሕግመጽሐፍ» እና «የሕግመጽሐፍ»
ተብለውተጠርተዋል።

አይሁድየብሉይኪዳንመጻሕፍትንበሙሉየሚያከብሩናበእግዚአብሔርመንፈስምሪትመጻፋቸውንየሚያምኑቢ
ሆኑምፔንታቱክወይምየሙሴሕግመጻሕፍትንከሁሉአብልጠውያከብሯቸዋል።

የፔንታቱክመጻሕፍትጸሐፊ

የብሉይኪዳንየመጀመሪያመጻሕፍትንማንጻፋቸው? እስካለፈው 100


ዓመታትድረስአይሁድምሆኑክርስቲያኖችሙሴእንደጻፋቸውያምኑነበር፤ምክንያታቸውምየተመሠረተውበመጽ
ሐፍቅዱስናበሽማግሌዎችወግላይነው።ቀደምሲልእንዳየነው፥ከመጀመሪያዎቹአምስትየብሉይኪዳንመጻሕፍት
ስሞችአንዱ «የሙሴሕግ» የሚለውነው።

የውይይትጥያቄ፥ዘጸ. 24፡3-4 እናዮሐ.5፡46-47


አንብብ።በእነዚህቁጥሮችመሠረትየመጀመሪያዎቹንአምስትየብሉይኪዳንመጻሕፍትየጻፈውማንነው?

ከዘፍጥረትእስከዘዳግምያሉትንመጻሕፍትየጻፈውሙሴነውብሎመጽሐፍቅዱስበቀጥታባይነግረንምእንኳበፔን
ታቱክውስጥየተካተቱአንዳንድነገሮችንእርሱእንደጻፋቸውግልጽነው።በሲናተራራየተቀበላቸውንሕግጋትእርሱ
እንደጻፋቸውእናውቃለን።ከሙሴሞትበኋላኢያሱወዲያውኑተተክቶሕዝቡንመምራትሲጀምርእንዲታዘዘውየ
ተሰጠው፥በሙሴየተጻፈመጽሐፍነበር፤ (ኢያሱ 1፡7-8
ተመልከት)።ከአዲስኪዳንዘመንቀደምብሎየመጀመሪያዎቹንአምስትየብሉይኪዳንመጻሕፍትየጻፈውሙሴእንደ
ሆነአይሁድአምነውነበር።በአዲስኪዳንውስጥምቢሆንየፔንታቱክመጻሕፍትአብዛኛዎቹንሙሴእንደጻፈተጠቅሶ
አል።ዘጸአት (ማር. 7፡10)።ዘሌዋውያን (ሮሜ 10፡5)፤ዘዳግም (ማቴ. 19፡7-8)
የተጻፉትበሙሴእንደሆነኢየሱስናሌሎችበግልጥተናግረዋል።የሕግመጻሕፍትአመዳደብእንደሙሴመጻሕፍትሲ
ሆንይህምሙሴበጸሐፊነትየሚታይመሆኑንያመለከታል (ሉቃስ 24፡44 ተመልከት)።

በ 1900
ዓ.ም.አካባቢግንፔንታቱክንየጻፈውበእርግጥሙሴለመሆኑምሁራንይጠራጠሩትጀመር።የፔንታቱክንመጻሕፍት
በሚመረምሩበትጊዜከአንድበላይየሆኑጸሐፊዎችእንደጻፉትየሚያሳዩበርካታነገሮችንአገኙ።ለምሳሌ፡-
በኦሪትዘፍጥረትሁለትየተለያዩየፍጥረትትረካዎችአሉ (ዘፍ. 1 ና 2)፤ሙሴከኖረበትዘመንከ 500
ዓመታትበኋላይኖሩየነበሩየእስራኤልነገሥታትተጠቅሰዋል (ዘፍጥ. 36፡
31)፤እስከዘመነመሳፍንትድረስወደከነዓንያልመጡፍልስጥኤማውያንተጠቅሰውእናያለን (ዘፍጥ. 21፡
34)፤ደግሞም «እስከዛሬድረስ» የሚለውቃልመጽሐፉየተጻፈውከሙሴበኋላመሆኑንየሚጠቁምሐረግይመስላል
(ዘፍጥ. 32፡
32)።በተጨማሪምእነዚህምሁራንበአጻጻፍስልትናበቃላትአጠቃቀምረገድያለውልዩነትራሱየተለያዩጸሐፊዎችእ
ንደጻፉትያሳያልይላሉ።

በዚህምክንያትየፔንታቱክጸሐፊማንነው?
የሚለውንጥያቄበሚመለከትአለመግባባትአለ።እነዚህአምስትየብሉይኪዳንመጻሕፍትስለተገኙበትመንገድአም
ስትዋናአመለካከቶችወይምአሳቦችአሉ።

1. የፔንታቱክንመጻሕፍትሁሉየጻፈውሙሴነው።ሙሴያልጻፈውየፔንታቱክክፍልከእርሱሞትበኋላየተጻ
ፈውዘዳግም 34
ብቻነው።ይህንንአቋምየያዙሰዎችእንደሚሉትሙሴሌሉችመጻሕፍትተጠቅሞሊሆንይችላል፤ነገርግን
እነዚህንአምስትመጻሕፍትያዘጋጀናየጻፈእርሱነውይላሉ።አቋማቸውንለመደገፍምየሚከተለውንመረ
ጃይጠቁማሉ፡-

ሀ. ዘኁል. 33፡2 እናበፔንታቱክውስጥያሉሌሎችጥቅሶችመጻሕፍቱንየጻፈውሙሴነውይላሉ።

ለ. በብሉይናበአዲስኪዳንየሚገኙሌሎችመጻሕፍትሙሴየፔንታቱክጸሐፊእንደሆነይናገራሉ፤ (ዘኁል. 24፡3-


4 ናዮሐ. 5፡46-47)።

ሐ. በአይሁድምሆነበክርስትናአፈታሪክመሠረትጸሐፊውሙሴእንደሆነይነገራል።

መ.
መጽሐፉንበጥልቀትበማጥናትየምንረዳውነገርጸሐፊውየድርጊቱየዓይንምስክርእንዲሁምየግብፅንቋንቋናባሕል
የሚያውቅሰውመሆኑንነው።እነዚህንመመዘኛዎችሊያሟላየሚችልከሙሴየተሻለሰውበመጽሐፍቅዱስውስጥ
ጨርሶአልተጠቀሰም።

2. ሙሌየፔንታቱክዋነኛውጸሐፊነው።ኦሪትዘፍጥረትንበሚመለከትየተጻፉትጽሑፎችበሙሉለይቶ፥አቀ
ናብሮናአስተካክሎያዘጋጀእርሱነው።ከቀሩትአራትመጻሕፍትምአብዛኛውንየጻፈውእርሱነው፤ነገርግን
ሙሴከሞተከረጅምጊዜበኋላአንድያልታወቀሰውአንዳንድጥቃቅንነገሮችንአክሉባቸዋል።አምስቱመጻ
ሕፍትሙሉበሙሉየተጠናቀቁትበመጽሐፈኢያሱመጨረሻአካባቢወይምምናልባትበነቢዩሳሙኤልጊዜነ
ው።
3. የመጀመሪያዎቹአምስቱየብሉይኪዳንመጻሕፍትየተጻፉትበተለያዩሰዎችሲሆንየተጻፉትምበብዙመቶዓ
መታትጊዜውስጥነው።ይህአሳብየተጀመረውበ 1876 ሲሆን «በመረጃየተደገፈመላምት» ወይም
«ጄ.ኢ.ዲ.ፒ. ቲዎሪ»
በመባልይታወቃል።ይህንንአመለካከትየሚደግፉአብዛኛዎቹምሁራንፔንታቱክምሆነየተቀረውየመጽሐ
ፍቅዱስክፍልስሕተትየሌለበትእውነተኛየእግዚአብሔርቃልመሆኑንአያምኑም።የአይሁድንሃይማኖታዊ
ልምምድለማሳየትየጥንትሰዎችየጻፉትአድርገውማመኑይቀላቸዋል።መጽሐፍቅዱስበዓለምዙሪያእንደ
ሚገኙእንደሌሎችሃይማኖታዊመጻሕፍትነውይላሉ።እነዚህምሁራንበተአምራት፥በነቢያትምሆነበመሳ
ሰለውለማመንፈቃደኞችአይደሉም።ትንቢትናተአምራትንላለመቀበልአስቀድመውአእምሮአቸውንያ
ዘጋጁናቸው።ይህንመጽሐፍቅዱስንበመረዳትናበመተርጎምበኩልተጽዕኖያደርግባቸዋል።ይህአመለካከት
በተለይላለፉት 50
ዓመታትተከታዮችያተረፈቢሆንም፤በአሁኑጊዜግንእያሽቆለቆለበመምጣትላይይገኛል።ይህአመለካከት
ቀደምብለንባነሳነውጉዳይላይበማተኮር፥ለፔንታቱክመጻሕፍትአንድጸሐፊብቻሊኖርእንደማይችልይና
ገራል።በመሠረቱይህአመለካከትፔንታቱክቢያንስየአራትዋናዋናመጻሕፍትጥርቅምሆኖበአራትመቶዓ
መታትየጊዜገደብውስጥእንደተጻፈየሚያስተምርነው።

ሀ. የመጀመሪያውመጽሐፍየሚጠራውበዕብራይስጥቋንቋየእግዚአብሔርስምበሚጀመርበት «ጄ»
በሚለውፊደልነው።ስሙም «ጄሆቫ» (ያህዌ) ነው።ይህጽሑፍበ 9 ኛውመቶክፍለዘመን (ዓ.ዓ.)
የያህዌእግዚአብሔርንታላቅነትለማግነንበፈለጉአይሁድእንደተጻፈይናገራል።

ለ. ሁለተኛውጽሑፍየሚጠራውአይሁድለእግዚአብሔርከሰጡት «ኤሎሂም» ከሚለውስምበተገኘው «ኢ»


በሚለውፊደልነው።የዚህጽሑፍጸሐፊከእስራኤልየሰሜኑክፍልየመጣሲሆንየጻፈውምበ 8 ኛውመቶክፍለዘመን
(ዓ.ዓ.) እንደሆነየዚህአመለካከትአራማጆችይናገራሉ።ይህጸሐፊ «ኤሎሂም»
በሚለውየእግዚአብሔርስምላይአተኩሯል።

እነዚህየመጽሐፍቅዱስምሁራንሁለቱጽሑፎችከተጻፉናሰማርያበ 722
ዓ.ዓ.በአሦራውያንእጅከወደቀችበኋላከይሁዳሳይሆንአይቀርምተብሎየሚታሰብሰውወደአንድመጽሐፍአጣምሮ
አቸዋልየሚልአሳብይሰነዝራሉ።

ሐ.
ሦስተኛውጽሑፍከመጨረሻውየፔንታቱክመጽሐፍበእንግሊዝኛዲዮተሮኖሚከሚለውስምየመጀመሪያፊደልበ
መውሰድ «ዲ» ብለውሰይመውታል።ይህሰውኦሪትዘዳግምንከጻፈበኋላከመጽሐፈኢያሱእስከ
2 ኛነገሥትላሉትመጻሕፍትደግሞየመጨረሻማስተካከያአድርጓል።ይህየሆነውከ 630-600 ዓ.ዓ.
በንጉሥኢዮስያስዘመንሳይሆንአይቀርምይላሉ።

መ. አራተኛውጽሑፍየተጻፈውበአንድካህን (ቄስ) ነውብለውስለሚያምኑበእንግሊዝኛካህን (ፕሪስት)


ከሚለውስምየመጀመሪያውንፊደልበመውሰድ «ፒ»
ብለውሰይመውታል።ይህመጽሐፍበአምልኮሕግጋትናበፔንታቱክውስጥበሚገኘውየትውልድየዘርሐረግላይየሚ
ያተኩርነው።የተጻፈውምከ 500-450 ዓ.ዓ. ነው።

በመጨረሻ፥በ 450
ዓ.ዓ.ገደማካህንየነበረአንድየመጻሕፍትአዘጋጅአራቱንምመጻሕፍትበመውሰድአሁንዘፍጥረት፥ዘጸአት፥ዘሌዋው
ያን፥ዘኁልቁናዘዳግምወደምንላቸውመጻሕፍትአቀናጃቸው።የዚህፅንሰአሳብአራማጆችይህንያደረገውካህንዕዝ
ራሳይሆንአይቀርምይላሉ።ይህምማለትየፔንታቱክየመጨረሻሥራአሁንበእጃችንባለውመልኩየተጻፈውበ 450
ዓ.ዓ.ነውማለትነው።

ብዙዎቹየጥንትየመጽሐፍቅዱስማብራሪያዎችፔንታቱክንበሚተረጉሙበትጊዜይህንንንድፈሃሳብተከትለዋል።
እግዚአብሔርቃሉንእንዲጽፉሰዎችንበመንፈስቅዱስነድቶአቸዋል፤ደግሞምመጽሐፍቅዱስየእግዚአብሔርቃል
በመሆኑፍጹምየተለየመጽሐፍነውብለንካመንን፥ይህአመለካከትጨርሶተቀባይነትሊኖረውእንደማይችልመገንዘ
ብአስፈላጊነው።

4. አራተኛውአመለካከት፥በፔንታቱክውስጥየሚገኙበርካታታሪኮችከትውልድወደትውልድበአፈታሪክ
(ሥነ-ቃል) ተላልፈዋልየሚልነው።ከዚያምእነዚህበአፈታሪክ (ሥነ-ቃል)
የተላለፉመልእክቶችበተለያዩጸሐፊዎችአማካይነትተጻፉ።በመጨረሻእነዚህመጻሕፍትበአንድአቀናባሪ
ተሰብስበውተቀናጁ።በ 586 ዓ.ዓ. ይሁዳከተማረከችበኋላመጽሐፉአሁንባለበትመልኩተስተካከለ።
5. አንድየመጨረሻአመለካከትየሚለው፡- በባቢሎንምርኮጊዜናአይሁድወደይሁዳከተመለሱበኋላ (586-
500 ዓ.ዓ.)
የተለያዩአዘጋጆችየዕብራውያንንታሪኮችበሙሉሰብስበውናአስተካክለውአሁንበመጽሐፍቅዱሳችንበሚ
ገኙአምስትየተለያዩመጻሕፍትመልክአቀናበሩአቸውየሚልነው።

መጽሐፍቅዱስየመጀመሪያዎቹንአምስትየብሉይኪዳንመጻሕፍትጨምሮየእግዚአብሔርቃልእንደሆነናሥልጣኑ
ምእግዚአብሔርራሱየተናገረንያህልመሆኑንየምናምንክርስቲያኖችበመሆናችንከላይየተመለከትናቸውንአብዛኛ
ዎቹንአመለካከቶችመቃወምአለብን።የጻፉትየተለያዩሰዎችናቸውለሚለውአባባላቸውመልስአለን።አብዛኞቹን
የፔንታቱክመጻሕፍትክፍሎችየጻፈውሙሴነውየሚለውንአሳባችንንየምንለውጥበትአንዳችምምክንያትየለን
ም፤ነገርግንከሙሴበኋላየነበሩጸሐፊዎችሙሴከሞተከብዙዓመታትበኋላለኖሩሰዎችግልጥለማድረግየተወሰኑቃላ
ትንጨምረውሊሆንይችላልየሚለውንአሳብልንቀበልእንችላለን።ለምሳሌ «በእነዚያቀናት» እና
«ከነዓንየፍልስጥኤምምድርሆነች» የሚሉትንቃላትጨምረውይሆናል (ዘፍጥ. 10፡14፤ 21፡
32)፤ነገርግንየአዲስኪዳንጸሐፊዎችናጌታኢየሱስራሱምእንዳረጋገጡትየፔንታቱክጸሐፊሙሴነውበሚለውአቋ
ማችንእንጸናለን።

የውይይትጥያቄ፥ሀ)
አንድሰውተአምራትየሚባሉነገሮችየሉምብሎካመነይህእምነቱመጽሐፍቅዱስንበሚተረጉምበትመንገድላይእን
ዴትተጽዕኖሊያደርግይችላል? ለ)
የእግዚአብሔርንቃልበምንተረጉምበትጊዜበእኛላይየሚያደርሰውንተጽዕኖበማሰብአስቀድሞበአእምሮአችንስለ
ምንይዘውአሳብልንጠነቀቅእንደሚገባይህምንያስተምረናል? ሐ)
ራሳቸውንክርስቲያንብለውየሚጠሩየተለያዩሰዎችየእግዚአብሔርንቃልበሚተረጉሙበትጊዜእንደዚህዓይነትተ
ጽዕኖያደረጉባቸውንትምህርቶችዘርዝር፤ (ለምሳሌ፡- የይሖዋምስክሮች፥ካቶሊኮች፡
የኦርቶዶክስአማኞች፥ቃለሕይወት፣መካነኢየሱስ፥ሰባተኛቀንአክባሪአድቬንቲስቶች፥ወዘተ)።

(ማብራሪያውየተወሰደውበኤስ.አይ.ኤምከታተመውናየብሉይኪዳንየጥናትመምሪያናማብራሪያ፣ከተሰኘውመ
ጽሐፍነው፡፡እግዚአብሔርአገልግሎታቸውንይባርክ፡፡)

የፔንታቱክመጻሕፍትስሞችበውስጣቸውየሚታይ ታሪክ
Published on July 19, 2019

የፔንታቱክመጻሕፍትስሞች
የውይይትጥያቄ፥ሀ) በፔንታቱክውስጥየሚገኙየአምስቱንመጻሕፍትስምዘርዝር።ለ)
በግዕዝየእያንዳንዳቸውርዕስትርጉምምንድንነው?
የግዕዝትርጉሞቻቸውንካላወቅህግዕዝየሚያውቅየኦርቶዶክስቄስእንዲረዳህጠይቅ።ሐ)
ከዚህቀደምበመጽሐፍቅዱስካለህእውቀትበመነሣትአምስቱመጻሕፍትእያንዳንዳችውስለምንእንደሚያስተም
ሩበራስህአባባልጠቅለልባለመልኩጻፍ።

በፔንታቱክውስጥአምስትመጻሕፍትይገኛሉ።ሙሴእነዚህንአምስትመጻሕፍትበሚጽፍበትጊዜለእያንዳንዱመ
ጽሐፍስምወይምርዕስአልሰጠምነበር።በኋላአንዱንመጽሐፍከሌላውለመለየትአይሁድለእያንዳንዱጥቅልልየራ
ሱየሆነስምሰጡት።የመጻሕፍቱንርዕስብዙጊዜየሚወስዱትበጥቅሱውስጥከሚገኘውከመጀመሪያውዓረፍተነገር
መጀመሪያቃልላይነበር።ለምሳሌ፡- ዘፍጥ. 1፡1፡- «በመጀመሪያ» …
የሚልቃልእናገኛለን፤ስለዚህአይሁድየመጀመሪያውንየብሉይኪዳንመጽሐፍ «መጀመሪያ»
አሉት።ኋላምየግሪክቋንቋየሚያውቁአይሁድየዕብራይስጡንመጽሐፍቅዱስወደግሪክሲተረጉሙትናሴፕቱዋጀን
ትየሚባለውንመጽሐፍቅዱስሲያዘጋጁየመጽሐፉንወይምየጥቅሉንዋናአሳብበአጭሩሊገልጥየሚችልየራሳቸው
የሆነርእስሰጡት።የእንግሊዝኛውናየአማርኛውየመጽሐፍቅዱስርእሶችየተገኙትበሴፕቱዋጀንትመጽሐፍቅዱስ
ውስጥከሚገኙትርእሶችነው።በአዲሱየአማርኛመጽሐፍቅዱስስሞቹንወደአማርኛከመተርጎምይልቅውስጥታ
ዋቂነትያለውንየግዕዙንስምእንዲይዝተደርጓል።

1. ዘፍጥረት፡-
በአማርኛዘፍጥረትየሚለውቃልየመጣውእግዚአብሔርሰማይን፥ምድርንናበውስጧያሉትንነገሮችእንዴ
ትእንደፈጠረከሚናገረውከመጽሐፉየመጀመሪያሁለትምዕራፎችነው።የዘፍጥረትመጽሐፍእግዚአብሔ
ርዓለምንእንዴትእንደፈጠረከመናገርእጅግየሚበልጥነገርስላቀፈይህስምከሁሉየተሻለናትክክለኛስምአ
ይደለም።በግሪክ «ጀነሲስ» የሚባለውየመጽሐፉስም «ጅማሬ»
የሚልትርጉምያለውነው።ይህስምበዘፍጥረትመጽሐፍውስጥስለሚገኙትነገሮችየተሻለመግለጫነው።
የዘፍጥረትመጽሐፍስለፍጥረትሁሉጅማሬይነግረናል።ስለሰውልጅጅማሬ፥ስለኃጢአትናስለሞትጅማ
ሬ፥ስለሥልጣኔጅማሬ፥በዓለምስለሚገኙየተለያዩነገዶችጅማሬናእግዚአብሔርከእስራኤልሕዝብጋርስ
ለገባውቃልኪዳንጅማሬይገልጻል።
2. ዘጸአት፡- ዘጸአትየሚለውቃልየአማርኛናየእግሊዝኛትርጉም፥ «መልቀቅ» ወይም «መውጣት»
ማለትሲሆን፥የሚናገረውምእግዚአብሔርየእስራኤልንሕዝብከግብፅባርነትእንዴትነፃእንዳወጣነው፤ነገ
ርግንአብዛኛውንየኦሪትዘጸአትክፍልእግዚአብሔርበሲናተራራከእስራኤልሕዝብጋርስለገባውቃልኪዳን
ይናገራል።
3. ዘሌዋውያን፡-.
ዘሌዋውያንየሚለውየአማርኛናየእንግሊዝኛቃል፥ሌዋውያንተብለውከሚጠሩትከአንዱየእስራኤልነገዶ
ችየተገኘነው።ሌዋውያንየካህናትነገድሲሆኑስሙምየሚያመለክተውበኦሪትዘሌዋውያንከተጻፉሕጎችአ
ብዛኛውእነርሱእግዚአብሔርንእንዴትእንደሚያመልኩናበፊቱምበሥነምግባራቸውእንዴትንጹሐንሆነ
ውመኖርእንዳለባቸውለማመልከት፥በተለይየተሰጣቸውስለነበርነው።ነገርግንእነርሱብቻሳይሆኑየቀሩት
እስራኤላውያንበሙሉሊከተሉአቸውየሚገባበርካታሕጎችንምበመጽሐፉውስጥእናገኛለን።
4. ዘኁልቁ፡-
ዘኁልቁየሚለውየአማርኛናየእንግሊዝኛቃልትርጉምበዚህመጽሐፍውስጥየእስራኤልሕዝብእንዴትሁለ
ትጊዜእንደተቆጠሩየሚያሳይነው።በመጀመሪያልክግብፅንለቀውሲወጡብዛታቸውንለማወቅሲባልተቆ
ጠሩ።ከዚያምከ 40
ዓመታትበኋላእንደገናወደተስፋይቱምድርለመግባትበተዘጋጁበትጊዜተቆጠሩ።ኦሪትዘኁልቁየእስራኤል
ሕዝብወደተስፋይቱምድርመግባትንበመቃወማቸውለ 40
ዓመታትበምድረበዳስለመንከራተታቸውይናገራል።
5. ዘዳግም፡-
ዘዳግምየሚለውየአማርኛናየእንግሊዝኛቃልሕግንከመድገምጋርየተያያዘነው።በኦሪትዘዳግምየእስራኤ
ልሕዝብወደተስፋይቱምድርለመግባትበዝግጅትላይነበሩ።ከ 40
ዓመታትበፊትበሲናተራራእግዚአብሔርሕግንለሕዝቡሲሰጥያልነበረአዲስትውልድነበር፤ስለዚህሙሴከ
መሞቱበፊትሕጉንለዚህአዲስትውልድበድጋሚሲሰጥእናያለን።የኦሪትዘዳግምአብዛኛውክፍልእግዚአብ
ሔርለእስራኤላውያንበሲናተራራየገባውንቃልኪዳንእንዲፈጽምላቸውመጠበቅስለሚገባቸውሕግጋት
የሚናገርነው።

በፔንታቱክውስጥየሚታይታሪክ

የውይይትጥያቄ፥ሀ) በፔንታቱክውስጥየተጠቀሰውየመጀመሪያውታሪካዊተግባርምንድንነው? (ዘፍጥ. 1፡)።ለ)


በፔንታቱክውስጥየተጠቀሰውየመጨረሻታሪካዊተግባርምንድንነው?

በፔንታቱክውስጥስለጥንቱታሪክየሚገልጡሦስትመጻሕፍትአሉ፤እነዚህመጻሕፍትዘፍጥረት፥ዘጸአትናዘኁልቁና
ቸው።በፔንታቱክየተጠቀሰውየመጀመሪያውየዓለምአፈጣጠርታሪክነው።እግዚአብሔርዓለምንየፈጠረውመቼ
እንደሆነአናውቅም።ይህንበተመለከተምሁራንየተለያየአስተሳሰብአላቸው።አንዳንዶቹይህየሆነውበ 4000
ዓ.ዓ.ገደማነበርይላሉ።ሌሎችደግሞከ 10000 ዓመታትወይምከዚያበፊትሊሆንይችላልይላሉ።ከዘፍጥ.1-11
ድረስያለውታሪክመቼእንደተፈጸመበትክክልለማወቅአይቻልም።በፔንታቱክውስጥከሚገኙትታሪኮችመካከልበ
ትክክልቀኑንልንገምትየምንችልበትየመጀመሪያታሪክየአብርሃምሕይወትታሪክነው።አብርሃምየኖረውበ 2150
ዓ.ዓ.ገደማሲሆንየዘፍጥረትመጽሐፍታሪክያከተመውበ 1800
ዓ.ዓ.አካባቢነበር።የቀሩትየፔንታቱክመጻሕፍትታሪክሙሴከተወለደበትከ 1525
ዓ.ዓ.ጀምሮሕዝቡነጻእስከወጡበትእስከ 1440፥ከዚያምእስከሙሴሞትድረስ 1400 ዓ.ዓ.ይቀጥላል።

ፔንታቱክየተጻፈበትጊዜ

የፔንታቱክአብዛኛውክፍልየተጻፈውየእስራኤልሕዝብበምድረበዳበተንከራተቱባቸውዓመታትነው።ስለዚህሁሉ
ምመጻሕፍትማለትምዘፍጥረት፥ዘጸአት፥ዘሌዋውያን፥ዘኁልቁናዘዳግምየተጻፉትከ 1446-1406 ዓ.ዓ.ነው።

ይሁንእንጂበፔንታቱክየተጻፉታሪካዊድርጊቶችየተፈጸሙባቸውንጊዜያትለመወሰንስንሞክርአንድዐቢይችግርይ
ገጥመናል።ይህችግርየሚነሣውበዘጸአትውስጥበዕብራይስጡናበግሪኩመጽሐፍቅዱስመካከልባለየአንድጥቅስልዩነ
ትምክንያትነው።የዕብራይስጡመጽሐፍቅዱስበዘጸ. 12፡40 አይሁድበግብፅለ 430
ዓመታትእንደነበሩይናገራል።የግሪኩመጽሐፍቅዱስግንለ 215 ዓመታትነበሩይላል። 430
ዓመታትየሚለውበይበልጥትክክልሳይሆንአይቀርም (1 ኛነገሥት 6፡1
ተመልከት)።በመጽሐፍቅዱስውስጥየቁጥሮችንወይምየታሪኮችንትክክለኛነትየማይቀበሉአንዳንድምሁራንወደ
ኋላያደርጉታል።
የፔንታቱክታሪክየተፈጸመውበሦስትየዓለምክፍሎችነው።የተጀመረውከዘፍ. 1-11
ያለውታሪክበተፈጸመበትናየዔድንገነትባለበትመስጴጦምያነው።የእስራኤልሕዝብአባትየሆነውአብርሃምየመጣ
ውከመስጴጦምያሲሆንየይስሐቅናየያዕቆብሚስቶችምየመጡትከዚሁአገርነበር።ከዚያምታሪኩሦስቱዋናዋናየእ
ስራኤልሕዝብአባቶችአብርሃም፥ይስሐቅናያዕቆብበእንግድነትወደኖሩባት፥እግዚአብሔርለእነርሱናለዘራቸውሊ
ሰጥቃልወደገባላቸውወደከነዓንምድርያመራል።በመጨረሻታሪኩስለጥቂቱየያዕቆብቤተሰብ (70 ሰዎች)
እንዴትወደግብፅእንደሄዱናቁጥራቸውወደ 2
ሚሊዮንአድጎታላቅሕዝብእንደሆኑይነግረናል።ሕዝቡግንባልተጠበቀሁኔታየግብፅንየባዕድአምልኮትባሕልለመዱ
፤የጣዖትአምልኮአቸውንምተማሩ (ዘጸ. 32፡1-10)።እናምግብፅንእንደራሳቸውአገርአድርገውመቁጠርጀመሩ
(ዘኁ. 11፡4-6)።

የውይይትጥያቄ፥በዚህዘመንያለንክርስቲያኖችበምድርላይበእንግድነትእንድንኖርየሚገባንቢሆንምእንኳብዙጊዜ
የባዕድአምልኮዎችንልማድየምንለማመደውእንዴትነው? (ዕብ. 11፡13 ና 1 ኛጴጥ. 1፡1 ተመልከት)።

የፔንታቱክአብዛኛውታሪክየሚያተኩረውየተመረጡትየእግዚአብሔርሕዝብማለትእስራኤላውያንከዓመታትየ
ባርነትቆይታበኋላወደተስፋይቱምድርእንዴትእንደተመለሱነው።የፔንታቱክታሪክየሚያበቃውበዘዳግ. 34
ስለሙሴሞትበተጻፈውትረካነው።

(ማብራሪያውየተወሰደውበኤስ.አይ.ኤምከታተመውናየብሉይኪዳንየጥናትመምሪያናማብራሪያ፣ከተሰኘውመ
ጽሐፍነው፡፡እግዚአብሔርአገልግሎታቸውንይባርክ፡፡)

በፔንታቱክውስጥየሚገኙየሥነጽሑፍ ዓይነቶች
Published on July 19, 2019

ፔንታቱክበአንድጸሐፊ (ሙሴ) የተጻፈየቅዱሳትመጻሕፍትአንድክፍልቢሆንም፥በውስጡአራትየተለያዩየሥነ-


ጽሑፍዓይነቶችይገኛሉ፡፡
አንድየተወሰነክፍልወስደንለመተርጎምበምናጠናበትጊዜሰሚገባእንተረጉመውዘንድየሥነ-
ጽሑፍዓይነትወስነንበዚያውመልክመተርጎምይገባናል።በፔንታቱክውስጥአራትዋናዋናየሥነ-
ጽሑፍዓይነቶችይገኛሉ።

፩. የታሪክጽሑፎች፡-በብሉይኪዳንውስጥበብዛትየምናገኘውየሥነ -
ጽሑፍዓይነትየታሪክጽሑፍወይምትረካነው።መጽሐፍቅዱሳችንንበአጠቃላይበሚመለከትምይህእውነትነው።የ
ብሉይኪዳንንሥነጽሑፍስንመለከትከመቶአርባውእጅ (40%)
ትረካነው።በታሪክጽሑፎችውስጥየቅዱሳትመጻሕፍትጸሐፊውማንኛውምሰውበሚረዳውበቀላልቋንቋታሪኩን
ይተርካል።የሚናገረውምምንእንደተፈጸመነው።ይህምሆኖመጽሐፍቅዱስንልዩየሚያደርገውየሚናገረውታሪክ
ተራያለመሆኑነው።ታሪኮቹየተጻፉትበድሮጊዜምንእንደተፈጸመሊነግሩንብቻአይደለም።

የውይይትጥያቄ፥ሮሜ 15፡4 እና 1 ኛቆሮ.10፡11


አንብብ።የመጽሐፍቅዱስታሪኮችዛሬለእኛያላቸውዓላማምንድንነው?
እንዳንድምሁራንየመጽሐፍቅዱስታሪክን «የድነት (ደኅንነት) ታሪክ» ብለውይጠሩታል።ሌሎችደግሞ
«የእግዚአብሔርታሪክ»
ይሉታል።የታሪክጽሑፎችዋናዓላማእግዚአብሔርበፍጥረትውስጥናበሕዝቡመካከልሲሠራማሳየትነው።በመጽ
ሐፍቅዱስዳርእስከዳርየምናየውአንድዋናዓላማእግዚአብሔርበታሪክውስጥበተለያዩሰዎችሕይወትናበልዩነገድ
ውስጥሲሠራድነትን (ደኅንነትን)
እየገለጠመሆኑንነው፤ስለዚህመጽሐፍቅዱስየሚናገረውከዚህበፊትስለተፈጸሙትእውነተኛታሪካዊክስተቶችቢ
ሆንምጸሐፊውስለእነርሱበሚጽፍበትጊዜሁለትዓላማዎችንይዞነበር።የመጀመሪያው፥ባለፈውጊዜምንእንደተፈ
ጸመበትክክልመናገርሲሆን፥ሁለተኛውደግሞ፥የእግዚአብሔርሰዎችባለፉትጊዜያትከኖሩትሰዎችአዎንታዊወይ
ምአሉታዊምሳሌነትበመማርእግዚአብሔርንደስየሚያሰኝሕይወትእንዴትመኖርእንደሚችሉለማሳየትነው።ለ
ምሳሌ፡- ሳምሶንበአሉታዊምሳሌነቱትምህርትልናገኝበትለምንችለውታሪክአንድጥሩምሳሌነው (መሳ. 13-
16)።ክርስቲያኖችእንደመሆናችን፥ሳምሶንበፍትወተሥጋኃጢአትበመውደቁሕይወቱንእንዴትእንዳጠፋበመመ
ልከት።ሕይወታችንናአገልግሎታችንእንዳይበላሽበፍትወተሥጋኃጢአትእንዳንወድቅመጠንቀቅእንዳለብንእን
ማራለን።

የውይይትጥያቄ፥ሀ) አንዳንድክርስቲያንመሪዎችሳምሶንበወደቀበትአኳኋንየሚወድቁትእንዴትነው? ለ)
ከሳምሶንሕይወትመጥፎምሳሌነትምንሊማሩይገባነበር?

ከታሪኮችበጎምሳሌነትምልንማርይገባናል።ለምሳሌ፥አብርሃምይስሐቅንለመሠዋትከፈቀደበትታሪክእግዚአብሔ
ርከማንኛውምነገርይልቅከቤተሰባችንምበላይእንዴትእርሱንመውደድእንዳለብንእንደሚፈልግእንማራለን (ዘፍ.
22)።

የብሉይኪዳንንታሪካዊክፍሉችየምንተረጉምባችውበርካታመመሪያዎችአሉ።ከዚህበታችየተሰጡትእግዚአብሔ
ርከታሪክውስጥምንሊያስተምረንእንደሚፈልግለመረዳትእንድንችልሁልጊዜበአእምሮአችንውስጥልንጠብቃች
ውከሚገቡንነገሮችጥቂቶቹናቸው።

1. የብሉይናየአዲስኪዳንታሪኮችንመረዳትየሚገባንበሦስትየተለያዩደረጃዎችነው።በመጀመሪያ፥እያንዳን
ዱታሪክከፍተኛደረጃአለው።ታሪኩበዚህደረጃውስለእግዚአብሔርሰፊነገርያስተምረናል።በዚህደረጃጸ
ሐፊውሊነግረንየሚፈልገው፥እግዚአብሔርበአንድሕዝብወይምበግለሰቦችሕይወትውስጥሊሠራያለው
ንዓለምአቀፋዊዕቅድነው።አብዛኛውየመጽሐፍቅዱስታሪክስለእግዚአብሔርአካላዊሕልውና፥ዓለምንስ
ለመፍጠሩ፥ስለሰውልጅክፋትናበእግዚአብሔርስለመቤዠትአስፈላጊነትአንዳንድነገሮችንያስተምረናል
።ይህከፍተኛደረጃእግዚአብሔርሁሉንነገርለማስተካከልስለሚሰጠውመሢሕምይናገራል።

የውይይትጥያቄ፥አንድየብሉይኪዳንታሪክምረጥ።ይህየመረጥከውታሪክ
(ስለእግዚአብሔርባሕርይናዓላማ፥ከሰውልጅጋርአብሮስለመሥራቱ፥ለስውልጅኃጢአተኛነትወይምእግዚአብ
ሔርየሰውንልጅለመዋጀትስላለውዕቅድምንያስተምረናል?

ሁለተኛው፥የታሪኩመካከለኛክፍልነው።ይህደረጃማዕከላዊየሚያደርገውበብሉይኪዳንየእግዚአብሔርሕዝብየነ
በሩትንእስራኤልንነው።በአዲስኪዳንይህደረጃየሚያተኩረውበኢየሱስናበቤተክርስቲያንጅማሬላይነው።የብሉይ
ኪዳንታሪክየሚያተኩረውበእስራኤልሕዝብአካባቢነው።የእስራኤልሕዝብበአብርሃምናበዘሮቹእንዴትእንደተጀ
መረበዘፍጥረትእናነባለን።ከዘጸአትጀምሮእስከ
2 ኛዜናባለውክፍልደግሞእግዚአብሔርለእስራኤልሕዝብየተስፋይቱንምድርእንዴትእንደሰጣቸው፥በዳዊትበኩ
ልየተሳካላቸውሕዝብአድርጎእንዴትእንደለወጣችው፥ሕዝቡእንዴትበኃጢአትእንደወደቁናእግዚአብሔርእንደቀ
ጣቸውእንመለከታለን።አብዛኛውንጊዜየብሉይኪዳንታሪኮችእግዚአብሔርከእስራኤልሕዝብጋርእንዴትይሠራእ
ንደነበረያመለክታሉ።ስለዚህአንድንታሪክበምናጠናበትጊዜእግዚአብሔርስለእስራኤልሕዝብምንእንደሚልመገ
መትአለብን።

የውይይትጥያቄ፥ሌላየብሉይኪዳንታሪክምረጥ።ያታሪክበእስራኤልሕዝብአጠቃላይታሪክላይምንየሚጨምረው
ነገርአለ?

ሦስተኛው፥የእስራኤልንሕዝብታሪክየተሟላየሚያደርጉትየግለሰቦችታሪኮችአሉ።የአብርሃም፥የሙሴ፥የዳዊት
፥ወዘተታሪኮችተጽፈውይገኛሉ።ከእነዚህታሪኮችበርካታመንፈሳዊእውነቶችንእንማራለን።

እያንዳንዱየግለሰብታሪክየመጽሐፍቅዱስትረካየተመሠረተበትነው።ጸሐፊውየእያንዳንዱንግለሰብታሪክሲጽፍ
ትልቅዓላማነበረው።ሊነግረንየፈለገውየእስራኤልንሕዝብታሪክቢሆንም፥የእያንዳንዱግለሰብታሪክየሚጫወተ
ውትልቅሚናአለው፤ነገርግንከዚህምበላይጸሐፊውሊነግረንየፈለገውስለእግዚአብሔርናከሰዎችጋርስላለውግንኙ
ነትነው።

ስለእግዚአብሔርማስተማር

ስለእስራኤልማስተማር

ስለግለሰቦችማስተማር

2. የመጽሐፍቅዱስታሪኮችበትምህርትቤትእንደምናጠናቸውዓይነትየጥንትሰዎችታሪክብቻአይደሉም።ይ
ልቁንምእግዚአብሔርንለመግለጥናለሰዎችበሰዎችበኩልምንእንዳደረገየሚነግሩንናቸው።የመጽሐፍቅ
ዱስትኩረትበእግዚአብሔርላይእንጂሰዎችባደረጉትነገርላይአይደለም።
3. በብሉይኪዳንየታሪክጽሑፎችውስጥየቃላትንተምሳሌታዊትርጉምመፈለግየለብንም።ታሪኩንልክተጽ
ፎእንዳለበቀጥታለመረዳትመሞከርያሻል።ይህምማለትድርጊቱበተፈጸመበትታሪካዊመሠረትልንረዳ
ውያስፈልጋልማለትነው።ለመረዳትየማንችላቸውባሕላዊነገሮችካሉለመረዳትመሞከርአለብን።አንድ
ንታሪክከመተርጎማችንበፊትባሕላዊነገሮችንስለመረዳትአስፈላጊነትጥሩምሳሌየሚሆንንቦዔዝበምሽ
ትመጎናጸፊያውንበሩትላይስለማኖሩየሚናገረውታሪክነው።በአይሁድባሕልይህአንድሰውየማግባትመግ
ለጫነው (ሩት 3፡
9)።እነዚህንየተለያዩባሕላዊተግባሮችለመረዳትካልቻልን፥በታሪኩውስጥልንረዳቸውየማንችላቸውበር
ካታነገሮችይኖሩናየእግዚአብሔርንሥራናበታሪኩውስጥበተመለከትነውመንገድአንድንነገርየፈጸመበትን
ምክንያትምንእንደሆነሳንረዳእንቀራለን።ታሪኩንለማሟላትአንዳንድነገሮችንበመገመትየራሳችንንአስ
ተሳሰብእንዳንጨምርመጠንቀቅአለብን።
4. አንዳንድጊዜየመጽሐፍቅዱስታሪኮችዋናውንትምህርትበቀጥታአያስተምሩም።እንደአንዳዶቹየመጽሐ
ፍቅዱስየማስተሪያክፍሎች፥ (ለምሳሌ፡- ሮሜ)
እግዚአብሔርእንድናውቅየሚፈልገውንነገርበቀጥታአይናገሩም።ይልቁንምበታሪኩውስጥያለውንትም
ህርትየምናገኘውበተዘዋዋሪመንገድነው።ብዙውንጊዜታሪኮቹበሌላየመጽሐፍቅዱስክፍልየሚገኙቀጥተ
ኛትምህርቶችንይገልጻሉ።ለምሳሌ፡-
በዳዊትናበቤርሳቤህታሪክውስጥዝሙትስሕተትእንደሆነበቀጥታአልተናገረም።ይህዘጸ. 20፡14
ላይበቀጥታተነግሯል።ይህታሪክግንበተዘዋዋሪመንገድእግዚአብሔርዝሙትንእንደሚጠላያስተምራል።
5. እያንዳንዱንታሪክለሥነ-
ምግባርወይምለማስተማሪያነትከመፈፈለግይልቅአንድታሪክየሌላትልቅታሪክክፍልአካልመሆኑንናዋና
ውትኩረቱምየትልቁንታሪክዋናትምህርትማግኘትእንጂትንሹታሪክላይእንዳልሆነልናስታውስያስፈልገና
ል።
6. በመጽሐፍቅዱስውስጥየሚገኙታሪኮችእያንዳንዳቸውመንፈሳዊመመሪያንለማስተማርየተመረጡናቸ
ው።የመጽሐፍቅዱስጸሐፊዎችሊጠቀሙባቸውየሚችሉበርካታታሪኮችነበሩ።አንድንታሪክበተለይየመ
ረጡበትምክንያትምንድንነው?
ምክንያቱምእነዚያታሪኮችየሥነምግባርወይምመንፈሳዊትምህርትለማስተማርየተመረጡነበሩ፤ስለዚ
ህአንድታሪክበባሕላዊመልኩአንድጊዜበግልጽከተረዳነውበኋላከታሪኩየሚገኘውንዋናመንፈሳዊትምህር
ትመፈለግአለብን።ይህትምህርትብዙጊዜየሚገኘውበታሪኩውስጥየሚገኙሰዎችባደረጉትምርጫወይ
ምበፈጸሙትተግባርነው።ታሪኩንበመረዳትሂደትውስጥራሳችንንበውስጡበማስገባትበዚያንጊዜየምንኖ
ርብንሆንኖሮምንይሰማንወይምምንእናደርግነበር? ብሎመጠየቅብዙጊዜበጣምጠቃሚነው።
7. በትረካውጽሑፍውስጥጸሐፊውየተፈጸመውንነገርበትክክልየሚገልጽመሆኑንመገንዘብመልካምነው።እ
ርሱይህጥሩነውላይልይችላል።ለምሳሌ፡- በዘፍ. 38
ይሁዳሴተኛአዳሪናትብሎከገመታትሴትጋርእንደአመነዘረእናነባለን።ይህስሕተትእንደሆነከሌሎችየቅዱ
ሳትመጻሕፍትትምህርቶችበግልጽእንረዳለን።የጸሐፊውትኩረትግንድርጊቱንመግለጥነውእንጂየሰውዬ
ውንተግባርመደገፉአልነበረም፤ስለዚህየመጽሐፍቅዱስንታሪክበምንመዝንበትጊዜጸሐፊውዝምብሉየተ
ፈጸመውንድርጊትመግለጥ (ለምሳሌየአንድንግለሰብኃጢአት)
ወይምእነዚያታሪኮችየተከበሩናልንከተላችውየሚገባንመሆናቸውንእያስተማረንእንደሆነመገንዘብአለ
ብን።

የውይይትጥያቄ፥ዘፍ. 9፡20-27 አንብብ።ሀ) በእነዚህቁጥሮችየተነገረውታሪክምንድንነው?ለ)


በዚህታሪክውስጥልንረዳቸውየሚያስፈልጉባሕላዊነገሮችየትኞቹናቸው? ሐ) የዚህታሪክየሥነ-
ምግባርትምህርትምንድንነው? መ) የሥነ-ምግባርትምህርቱየተገኘውከአዎንታዊነውወይስከአሉታዊተግባር?
አብራራ።ሠ)
ጸሐፊውበቀጥታስሕተትመሆኑንየማያሳየው፥ነገርግንከሌላየመጽሐፍቅዱስክፍልየምንረዳውምንድርጊትተገል
ጧል?

፪. ግጥምናቅኔ፡- በፔንታቱክውስጥየጥንትየዕብራውያንንግጥምናቅኔተሠራጭቶእናገኛለን።ሥነ-
ግጥምናቅኔበተለያዩባሕሎችውስጥየተለያየገጽታስላለው፥አይሁድእንዴትእንደሚጠቀሙበትልንገነዘብያስፈል
ጋል።ቆየትብለንእንደመዝሙረዳዊትናመጽሐፈምሳሌያሉትንመጻሕፍትበምናጠናበትጊዜሥነ-
ግጥምናቅኔእንዴትእንደሚተረጎሙየሚያስረዱሕግጋትንእንመረምራለን።ስለግጥምናቅኔልንረዳውየሚገባአን
ድዋናነገርብዙጊዜየሚጻፈውበተምሳሌታዊመግለጫመልክእንጂበቀጥታአለመሆኑንነው።ለምሳሌበመዝሙረዳ
ዊትዛፎችለእግዚአብሔርሲዘምሩእንመለከታለን (መዝ. 96፡ 12
ተመልከት)።እኛበምንዘምረውዓይነትዛፎችእንደማይዘምሩእናውቃለን፤ነገርግንእኛበቃላችንእግዚአብሔርንእን
ደምናመሰግንዛፎችምእርሱፈጣሪያቸውበመሆኑያመሰግኑታል።ስለሆነምበሥነ-
ግጥምናቅኔቋንቋ፥ቃላትራሳቸውተምሳሌታዊይሆኑናከምልክቱወይምከምሳሌውጋርተመሳሳይየሆነአንድተግባ
ርወይምእውነትይጠቁማሉ።ሥነ-
ግጥምናቅኔንበምንተረጉምበትጊዜምልክቶቹንከእውነተኛትርጉምወይምከተሰወረእውነትመለየትአለብን።

የውይይትጥያቄ፥ዘጸ. 15፡1-18 አንብብሀ)


ሙሴወደእግዚአብሔርበዘመረውዝማሬውስጥየሚገኙትንተምሳሌቶችዘርዝር።ለ)
እነዚህተምሳሌቶችምንያስተምሩናል?

በእነዚህቁጥሮችሙሴመዝሙሩንየእግዚአብሔርንታላቅነትናክብርለመግለጥይጠቀምበታል።በመዝሙሩውስጥ
በርካታተምሳሌቶችንይጠቀማል።ለምሳሌ፡-
እግዚአብሔርየፈርዖንንሠራዊትሊያሸንፍእንደቻለአንድታላቅተዋጊአድርጎያቀርበዋል።ከታሪኩእንደምናስታው
ሰውግንየፈርዖንንሠራዊትድልለማድረግእግዚአብሔርየተጠቀመውበታላቅውኃነው።እግዚአብሔርቀኝእጅናአ
ፍንጫእንዳለውሆኖቀርቦእናየዋለን።ከመጽሐፍቅዱስእንደምንረዳውግንእግዚአብሔርመንፈስስለሆነእንደእኛ
ሥጋዊአካልሊኖረውአይችልም።ሙሴእግዚአብሔርእንዴትታላቅእንደሆነናለእስራኤልለመሥራትሲልኃይሉንእ
ንዴትእንደተጠቀመበትለመግለጥሰብአዊአባባሉንበሥነ-ግጥምናበቅኔመልክአቅርቧል።

፫. ትንቢት፡-
በፔንታቱክውስጥተሰራጭተውየሚገኙየተለያዩትንቢቶችአሉ።ከእነዚህትንቢቶችአንዳንዶቹበቀጥተኛቋንቋየ
ቀረቡሲሆን (ምሳሌ፡- ዘፍጥ. 15፡13)፡ሌሎቹደግሞበተምሳሌነትወይምበሥነ-ግጥምናበቅኔመልክቀርበዋል
(ምሳሌ፡- ዘፍ. 49፡8-
12)።በብሉይኪዳንየሚገኙትንቢቶችአብዛኛዎቹበሥነግጥምናበቅኔመልክየቀረቡናቸው።ትንቢትበሥነ-
ግጥምናበቅኔመልክቀርቦተምሳሌታዊየሆነመግለጫመያዙለመተርጎምበጣምከባድያደርገዋል።በብሉይኪዳንትን
ቢትሁለትየተለያዩትርጉሞችአሉት።በመጀመሪያ፥ትንቢትየሚለውቃልበማንኛውምጊዜእግዚአብሔርለሕዝቡ
ቀጥተኛትምህርትንለመስጠትወይምፈቃዱንለመግለጥአንድንሰውተጠቅሞየሚያመጣውመልእክትነው።በብ
ሉይኪዳንየሚገኙአብዛኛዎቹትንቢቶችስለወደፊቱነገርየሚናገሩአይደሉም፤ነገርግንእግዚአብሔርበዚያዘመንለነ
በሩሰዎችእነርሱምንእንዲያደርጉይፈልግእንደነበርየሚገልጥመልእክትነው።ሁለተኛ፥በአንዳንድትንቢቶችእግዚ
አብሔርወደፊትምንእንደሚሆንአስቀድሞይገልጣል።በዘፍጥረት 49
እግዚአብሔርመሢሑየሚመጣውከይሁዳነገድእንደሚሆንአስቀድሞለመናገርያዕቆብንተጠቅሞበታል፤ስለዚህየ
ትንቢትመልክወዳለውየቅዱሳትመጻሕፍትክፍልስንደርስየትኛውየወደፊትንነገርእንደሚያመለክትናየትኛውደግ
ሞበዚያንጊዜለሚሆነውጉዳይየተለየትእዛዝእንደሆነመለየትያስፈልገናል።እንዲሁምያትንቢትየተሰጠውለምን
እንደሆነምበግልጥመወሰንአለብን።ይህትንቢትየተነገረውበዚያንጊዜለነበረአንድሰው፥ወይምቡድንነውን?
ወይስዛሬካለንሰዎችሕይወትጋርምየሚዛመድነው?
ብለንመጠየቅናለዚህመልስለማግኘትመቻልአለብን።ከኢሳይያስእስከሚልክያስያሉትንየነቢያትመጻሕፍትስናጠ
ናይህንንበጥልቀትእንመለከተዋለን።

፬. ሕግ፡-የፔንታቱክአብዛኛውክፍል «ሕግ» የተባለየተለየዓይነትሥነ-


ጽሑፍነው።በአንዳንድረገድየምድራችንሕግጋትድንጋጌዎችየሆኑትደንቦችዝርዝርነው።አንዳንዶቹከዘጸአትእስ
ከዘዳግምባሉትመጻሕፍትውስጥከእግዚአብሔርየተሰጡከ 600 የሚበልጡሕግጋትእንዳሉገምተዋል።

እግዚአብሔርለአይሁድይህንሁሉሕግየሰጠበትምክንያትምንድንነው?
የመጽሐፍቅዱስሕግበእግዚአብሔርናበአይሁድሕዝብመካከልያለቃልኪዳንአንዱክፍልነበር።እግዚአብሔርእውነ
ተኛየአይሁድንጉሥእንደመሆኑመጠንሕይወታቸውንበሙሉየሚገዙበትናየተለዩ «ቅዱስ»
ሕዝብሆነውለመኖርየሚችሉባቸውንየተለያዩግልጥሕግጋትሰጣቸው።የእግዚአብሔርልጆችእንደመሆናቸውመ
ጠንቅዱስየሆነውንእግዚአብሔርንመምሰልነበረባቸው።

የውይይትጥያቄ፥ቅድስናዛሬለእኛየሚያስፈልገውእንዴትነው?

እግዚአብሔር፥አይሁድየሕይወታቸውንየተለያዩአቅጣጫዎችበሙሉእንዲነካግንኙነታችውንበእርሱላይእንዲ
መሠርቱይፈልግነበር።እስራኤላውያንበእግዚአብሔርፊትየተቀደሰሕይወትእስከኖሩናእግዚአብሔርየሰጣቸውን
የቃልኪዳንግዴታዎችእስካሟሉድረስከእግዚአብሔርጋርኅብረትይኖራቸውነበር።ከዚያምእግዚአብሔርአምላካ
ቸውይሆንናሥጋዊምሆነመንፈሳዊፍላጎታቸውንበማሟላትከጠላቶቻቸውሁሉይጠብቃቸውነበር።ስለዚህእግ
ዚአብሔርበብሉይኪዳንለአይሁድየሰጣቸውሕግጋትየማይነካውየሕይወታቸውክፍልአልነበረም።ከጎረቤቶቻቸ
ው፥ከመሪዎቻቸውከመንግሥታቸውናከራሱከእግዚአብሔርጋርእንዴትመኖርእንዳለባቸውየሚናገርነበር።

የውይይትጥያቄ፥ሀ) ከእግዚአብሔርጋርያለንኅብረትሕይወታችንንበሙሉየሚነካውእንዴትነው?)
በኢየሱስላይያለእምነትህከቤተሰብህ፥ከጎረቤትህ፥ከመንግሥትህ፥ከሥራህናወዘተጋርያለህንግንኙነትእንዴትእን
ደለወጠከራስህሕይወትምሳሌስጥ።

እግዚአብሔርበፔንታቱክውስጥለአይሁድየሰጣቸውሕግጋትሦስትዋናዋናየሕይወትክፍሎችንየሚመለከቱነበሩ።
በመጀመሪያ፣የመንግሥትወይምየሕዝብሕጎችነበሩ።እነዚህሕጎች፡-
የጋብቻየቤተሰብ፥የውርስ፥የንብረትባለቤትነትመብት፥የባሪያ፥የቀረጥ፥የደመወዝወዘተናቸው።ሁለተኛ፥የሥነ-
ምግባርሕግጋትየነበሩሲሆንእነዚህም፡-
የነፍስግድያ፥ዝሙት፥ያለፈቃዷሴትንየመድፈር፥የሌብነት፥የሐሰትምስክርየመሳሰሉትናቸው።ሦስተኛ፥የሃይ
ማኖት፥የሥርዓትሕግጋትሲሆኑእነዚህሕግጋትእስራኤላውያንእንዴትእግዚአብሔርንማምለክእንዳለባቸው፥መ
ሥዋዕትማቅረብእንዳለባቸው፥በሥርዓትቅዳሴእንዴትንጹሐንመሆንእንዳለባቸውናሃይማኖታዊበዓላቸውንመ
ቼማክበርእንደሚገባችውወዘተየሚናገሩናቸው።

የውይይትጥያቄ፥ሀ) በአሁኑጊዜየኢትዮጵያመንግሥትበተለይየሚቆጣጠረውየትኞቹንዓይነትሕግጋትነው? ለ)
በኢትዮጵያያሉልዩልዩሃይማኖቶችየትኞቹዓይነትሕግጋትናቸውያሉዋቸው? ሐ)
በኢትዮጵያውስጥበሚገኙየተለያዩሃይማኖቶችውስጥአንዳንድየሥነምግባርናሃይማኖታዊሕግጋትየሚለያዩትእ
ንዴትነው?

በፔንታቱክውስጥየሚገኙትሕግጋትየሚከፈሉትበሦስትዋናዋናክፍሉችቢሆንምበዓይነታቸውግንአምስትናቸው
።እነርሱም :

1. በተለያዩሁኔታዎችውስጥለሚነሡጉዳዮችየሚሆኑሕግጋት፥እነዚህሕግጋትብዙጊዜ «እንዲህቢሆን …
እንዲህይደረግ» የሚሉቃላትይገኙባቸዋል።

የውይይትጥያቄ፥ዘዳ. 22፡22-24 ተመልከት።ሀ) ይህሕግየሚጠቅላችውልዩሁኔታዎችምንድንናቸው?ለ)


የተጠቀሱትቅጣቶችስምንድንናቸው?
2. ቀጥተኛትእዛዛትንበመስጠትእግዚአብሔርምንእንድናደርግእንደሚፈልግየሚናገሩሕግጋት፡-
እነዚህሕግጋትአዎንታዊ (አድርግ …) እናአሉታዊ (አታድርግ …) የሚሉትእዛዛትሊሆኑይችላሉ።

የውይይትጥያቄ፥ዘጸ. 20፡3-17 አንብብ።ሀ) በእነዚህቁጥሮችየሚገኙትንአዎንታዊትእዛዛትዘርዝር።ለ)


በእነዚህቁጥሮችየሚገኙትንአሉታዊትእዛዛትዘርዝር።

3. ሊሆኑስለሚችሉመላምታዊነገሮችየሚናገሩሕግጋት፥እነዚህሕግጋትሊሆኑስለሚችሉተግባራትምሳሌ
ዎችንይሰጣሉ፤ነገርግንየምናከናውናቸውንተግባራትበሚመለከትመከተልየሚገባንብቸኛሁኔታዎችአይ
ደሉም።ለምሳሌበዘሌ. 19፡ 14 እግዚአብሔርእንዲህየሚልትእዛዝሰጥቷል፡- «ደንቆሮውን . . .
አትሳደብ፥በዕውርምፊትዕንቅፋትአታድርግ፥ነገርግንአምላክህንፍራ»
የዚህሕግዓላማእነዚህንየተለዩሁኔታዎችመቆጣጠርብቻአይደለም።ለምሳሌ፡-
ይህማለትዕውሩንመስደብናደንቆሮውፊትዕንቅፋትማድረግተፈቅዷልማለትነውን?
አይደለም።በዚህሕግእግዚአብሔርለእስራኤላውያንዕውሮችናደንቆሮዎችየሚገባቸውንስፍራባለመስ
ጠትከማጉላላትይልቅሊያከብሩአቸውእንደሚገባማሳየቱነበር።ይህሕግከእኛይልቅጉድለትየገጠማቸው
ንሰዎችበሚገባያለማክበርንየሚቃወምነው።
4. እጅግየከፋበደልከመፈጸምጋርየተያያዙናወንጀሉንበፈጸመውሰውላይየሞትፍርድየሚያስከትሉሕግጋት
ናቸው።

የውይይትጥያቄ፥ዘጸ. 21፡14-17
አንብብ።የማይታዘዘውሰውእንዲገደልእግዚአብሔርለእስራኤላውያንያዘዛቸውንልዩልዩሁኔታዎችዘርዝር።

5. በምሥጢርየተፈጸሙናለማረጋገጥአስቸጋሪየሆኑጉዳዮችንየሚመለከትሕግ፥ብዙጊዜለእነዚህሕግጋትየ
ሚሰጠውቅጣት «እርግማን»
ነበር።በምሥጢርየተፈጸመንነገርመቆጣጠርለሰውልጅአስቸጋሪስለሆነእግዚአብሔርራሱጥፋተኛውን
መቅጣትአለበት።እነዚህንሕግጋትየተላለፉትንሰዎችእግዚአብሔርእንደሚቀጣቸው
(እንደሚረግማቸው)
ቃልገብቶነበር።አንድሰውእነዚህንሕግጋትሲተላለፍቢያዝ፥የሚደርሱበትየተለያዩቅጣቶችቢኖሩም፥የእ
ነዚህዓይነትሕግጋትትኩረትሕጉንየተላለፉሰዎችበሰውባይያዙምእንኳሊቀጣቸውየሚችለውእግዚአብ
ሔርእንደሚያያቸውለመግለጥነበር።

የውይይትጥያቄ፥ዘዳ. 27፡17-26 አንብብ።ሀ)


ሕግጋቱንበተላለፈሰውርግማንእንደሚደርስበትየሚናገሩትንየተለዩሕጎችዘርዝር።ለ)
ሰውኃጢአታችንንሊያይባይችልምእንኳእግዚአብሔርአይቶይቀጣናል።ይህእውነትኃጢአትንከማድረግእናቅጣ
ትንእንደምናመልጥከማሰብእንዴትይጠብቀናል?የብሉይኪዳንሕግጋትለክርስቲያኖችጥቅማቸውምንድንነው?

የውይይትጥያቄ፥ሀ)
ብዙውንጊዜእኛልንታዘዛቸውአይገባንምብለንየምናስባቸው፥የኦርቶዶክስክርስቲያኖችግንየሚጠብቋቸውንሕግ
ጋትዘርዝር።ለ)
የሰባተኛቀንአክባሪዎችአድቬንቲስትልንጠብቃቸውይገባልየሚሉአቸውንየብሉይኪዳንሕግጋትዘርዝር።
ስለእነዚህሕግጋትልንጠይቀውየሚገባአንድዋናጥያቄ
«በአዲስኪዳንዘመንየምንኖርሰዎችለእነዚህየብሉይኪዳንሕግጋትልንሰጣቸውየሚገባስፍራምንድንነው?»
የሚልነው።የብሉይኪዳንሕግጋትለእኛባላቸውስፍራየክርስቲያኖችአመለካከትየተለያየነው።በግልጽስሕተትየሆ
ኑሁለትዓይነትአመለካከቶችአሉ።የመጀመሪያው፥የብሉይኪዳንሕግጋትበሙሉዛሬእኛንምይገዙናልየሚለውአሳ
ብየተሳሳተነው።ከአዲስኪዳንትምህርቶችበግልጽእንደምንመለከተውስለምግብየተነገሩሕግጋትዛሬእኛንአይገዙ
ንም።በብሉይኪዳንሥጋቸውእንዲበላየተፈቀዱየተወሰኑእንስሶችነበሩ (ማር. 7፡14-23፤የሐዋ. 10:9-
16)።እንዲሁምቅዳሜንእንደአምልኮቀንየመጠበቅሕግእንደማይገዛንተገልጾአል (ቆላ. 2፡16-
17)።እነዚህንሕግጋትመጠበቅባይከፋም፥በክርስቲያንላይሊሠለጥኑየሚችሉግንአይደሉም።

ሁለተኛውአመለካከትደግሞ፤የትኞቹምየብሉይኪዳንሕግጋትበአሁኑጊዜእኛንየሚመለከቱአይደሉምየሚለውየ
ተሳሳተአቋምነው።አንዳንድክርስቲያኖችእግዚአብሔርበብሉይኪዳንናበአዲስኪዳንከሕዝቡጋርየተገናኘባቸው
መንገዶችፍጹምየተለያዩናቸውብለውያስተምራሉ።በብሉይኪዳንእግዚአብሔርከሕዝቡጋርየተገናኘው
«በሕግ» አማካይነትሲሆንበአዲስኪዳንደግሞከክርስቲያኖችወይምከቤተክርስቲያንጋርየሚገናኘው «በጸጋ»
ነው።ይህአመለካከትየትኞቹንምየብሉይኪዳንሕግጋትመከተልየለብንምለማለትከሆነየተሳሳተነው።

የብሉይኪዳንሕግጋትዛሬበእኛሕይወትውስጥሊኖራቸውስለሚገባስፍራአዲስኪዳንምንእንደሚልበምንመረምር
በትጊዜየሚከተሉትንእውነቶችእናገኛለን፡

1. የብሉይኪዳንሕግጋትበሙሉሰዎችበመንፈስቅዱስተነድተውየጻፉአቸውየእግዚአብሔርቃልክፍልናቸ
ው።እንደቀሩትየመጽሐፍቅዱስክፍሎችለትምህርትና፥በጽድቅላለውልምምድየሚጠቅሙናቸው
(2 ኛጢሞ. 3፡16)።
2. እግዚአብሔርንየሚገደውሕግጋትንበውጫዊገጽታቸውመጠበቁብቻአይደለም፤ይልቁንምየልብንአሳብ
ናመሻትጭምርይመረምራል።ለምሳሌ፡- እግዚአብሔር «አታመንዝር»
የሚለውንሕግሲሰጥየከለከለውበጋብቻያልተጣመሩሰዎችየሚፈጽሙትንፍትወትብቻሳይሆንሰውንወ
ደምንዝርናሊመራየሚችለውንጽኑየፍትወተሥጋፍላጎትአሳብጭምርነበር (ማቴ. 5፡27-
30)።እግዚአብሔርንከልብመታዘዝናትእዛዛቱንምመጠበቅያለብንበውጫዊአሳብብቻሳይሆንከውስጥበ
ሆነእውነተኛዝንባሌናስሜትምጭምርነው።

ብዙውንጊዜክርስቲያኖችአብልጠውየሚያስቡትሰዎችእንደፍቅር፥ደስታ፥ሰላም፥ራስንመግዛት፥ወዘተ (ገላ. 5፡
22-23)
ካሉትውስጣዊነገሮችይልቅውጫዊየሆኑትየመጽሐፍቅዱስናየቤተክርስቲያንሕግጋትንእንዲጠብቁነው።ይህም
«ሕግአጥባቂነት»
በመባልይታወቃል።እግዚአብሔርየሰጠንንሕግእንድንጠብቅየሚፈልግመሆኑግልጽቢሆንም፥የምንጠብቃቸውበ
ተገቢምክንያቶችወይምበእውነተኛውስጣዊዝንባሌዎችመሆኑንማረጋገጥምይፈልጋል።

የውይይትጥያቄ፥ሀ)
ሰዎችእግዚአብሔርንደስየሚያሰኝዝንባሌሊጠብቋቸውየሚችሏቸውንየመጽሐፍቅዱስወይምየቤተክርስቲያን
ሕግጋትዘርዝር።ለ)
እግዚአብሔርንበትክክለኛዝንባሌመታዘዝናበተሳሳተአመለካከትመታዘዝመካከልያለውልዩነትምንድንነው?
3. ሕጉ «ቅዱስ፥ጻድቅናመልካም» ነው (ሮሜ 7፡12
ተመልከት)።ስለሆነምይህዛሬምለክርስቲያንልምምድጠቃሚነው።ኢየሱስሕግንሊፈጽምእንጂሊሽርእ
ንዳልመጣተናግሮአል (ማቴ. 5፡17-
20)።ስለዚህለክርስቲያንየብሉይኪዳንንሕግማወቅናመረዳትበጣምአስፈላጊነው፤ነገርግንሕግንራሱንበ
መጠበቅናበመስጠትረገድእግዚአብሔርባለውዓላማናዕቅድመካከልግልጥየሆነልዩነትማድረግአለብን።
4. ከሕግሁሉየሚበልጠውናሕግንበሙሉየሚፈጽመውየፍቅርሕግነው (ማቴ. 22፡35-40
ተመልከት)።የፍቅርሕግሁለትአቅጣጫዎችአሉት።በመጀመሪያ፥ፍቅርወደእግዚአብሔርማመልከትአለ
በት።እግዚአብሔርንበሙሉኃይላችንልንወደውይገባናል።እግዚአብሔርንእንደምንወደውየምንገልጽበት
መንገድትእዛዛቱንመጠበቅነው (1 ኛዮሐ. 5፡1-
5)።ሁለተኛ፥የፍቅርሕግወደሰዎችምማመልከትአለበት።በሙሉልባችንእግዚአብሔርንከወደድንናፍቅ
ራችንንለሰዎችከገለጥንየእግዚአብሔርንሕግጋትሁሉእየፈጸምንነውማለትነው።

የውይይትጥያቄ፥ዘጸ. 20፡1-17 አንብብ።ሀ)


ለእግዚአብሔርናለሌሎችያለንፍቅርዓሥርቱንትእዛዛትየሚፈጽመውእንዴትነው?ለ)
ሌሎችአንዳንድየቤተክርስቲያንሕግጋትናትእዛዛትንእንዲጠብቁትኩረትከማድረግፈንታእግዚአብሔርንናሰዎች
ንየበለጠእንዲወዱእንዴትግበረታታትእንችላለን?

የውይይትጥያቄ፥ገላ. 3፡21-25 አንብብ።ሀ) እነዚህጥቅሶችስለብሉይኪዳንሕግጋትዓላማምንያስተምሩናል?ለ)


የብሉይኪዳንሕግጋትሰውንየሚገዙትእስከምንድረስነበር?

5. ከብሉይኪዳንሕግዋናዋናዓላማዎችአንዱለሰውልጆችበሙሉኃጢአተኝነታቸውናበእግዚአብሔርላይያ
ለማቋረጥማመፃቸውንማሳየትነበር።በእያንዳንዱሰውልብውስጥበተፈጥሮያደረውንክፉነገርልክእንደ
መስተዋትሆኖለማሳየትነው።ሕግሰዎችሁሉኃጢአተኞችመሆናቸውንናበመልካምሥራቸውራሳቸውን
ማዳንእንደማይችሉበግልጥያሳያል።እነዚህምወደክርስቶስፊታቸውንእንዲመልሱናከኃጢአታቸውለመ
ዳንበእርሱብቻእንዲታመኑይገፋፋቸዋል።

የውይይትጥያቄ፡ሀ) በዚህዘመንሰዎችመዳንይችሉዘንድይህንንእውነትማወቅያለባቸውለምንድንነው? ለ)
ዛሬብዙሰዎችወደመንግሥተሰማያትመግባትይችሉዘንድሕግንለመጠበቅእንዴትይሞክራሉ? ሐ)
ወደመንግሥተሰማያትለመግባትየሚያበቃመልካምተግባርለመፈጸምወይምሕግንለመጠበቅየማንችለውለምን
ድንነው?

ለእስራኤላውያንምሆነለመላውዓለምያለውየሕግዋናዓላማወደኢየሱስወይምወደእግዚአብሔርጸጋእንዲመለከ
ቱመገፋፋትነው (ገላ. 3፡24 ተመልከት)።

6. ብዙዎቹየብሉይኪዳንሕግጋትየክርስቶስኢየሱስንመምጣትናበኢየሱስበማመንእንዴትመዳንእንደሚቻ
ልያመለክታሉ።

የውይይትጥያቄ፥ሉቃ. 24፡25-27
አንብብ።ኢየሱስመሞትናከሞትመነሣትእንዳለበትለደቀመዛሙርቱለመግለጽየተጠቀመውበምንድንነው?
በብሉይኪዳንየተፈጸሙብዙታሪካዊድርጊቶች፡
ሰዎችናነገሮችሁሉወደኢየሱስክርስቶስያመለክታሉ።እርሱየአምሳላቸውፍጻሜነው።ለምሳሌአዳምየክርስቶስ
አምሳልነው (ሮሜ 5፡14-19 ተመልከት)።የፋሲካበዓልየክርስቶስየመስቀልሞትአምሳልነው (1 ኛቆሮ. 5፡
7)።ደግሞምየብሉይኪዳንየክህነትአገልግሎትየሊቀካህናችንየኢየሱስምሳሌነው (ዕብ. 7-9)።

የብሉይኪዳንሕግጋትንበምናጠናበትጊዜእንዴትልንተረጉማቸውይገባል?

1. የእነዚህሕጎችውጫዊሁኔታለአንድየተለየሰው፥ወይምቡድን፥ወይምሰዎችንሁሉየሚመለከትነውን?
ብለንልንጠይቅይገባል።ሕጉየተሰጠውለአንድየተለየሰውወይምቡድንከሆነየሕጉንውጫዊአፈጻጸምመከ
ተልአያስፈልገንም፤ነገርግንከሕይወታችንጋርልናዛምደውየምንችልየሕጉውስጣዊዓላማብዙጊዜይኖራ
ል።
2. እግዚአብሔርያንንሕግበተለይየሰጠበትንምክንያትለመወሰንምመሞከርአለብን።እግዚአብሔርውስጣ
ዊየሆኑየሕግዓላማዎችናውጫዊአፈጻጸማቸውንምበሚመለከትጉዳይአለው።ብዙጊዜእግዚአብሔርሕ
ግንየሰጠበትዓላማከሕይወታችንጋርሊዛመድይችላል።
3. በብሉይኪዳንከተሰጡትሕግጋትመካከልእንደገናእንታዘዛቸውዘንድበአዲስኪዳንየተሰጡልዩትእዛዛትመ
ኖራቸውንመመልከትናማረጋገጥአለብን።በብሉይኪዳንየሚገኝሕግበአዲስኪዳንደግሞከተሰጠዛሬምል
ንታዘዘውእንደሚገባእርግጠኛችእንሆናለን (ለምሳሌ፡-
ዝሙት፥መግደል፥መዋሸት፥ወዘተ)።ከብሉይኪዳንሕግጋትመካከልበአዲስኪዳንልንታዘዛቸውአስፈላጊ
እንዳልሆነየተጠቀሱሕጎችእንዳሉምልንመለከትያስፈልጋል።ለምሳሌ፡-
ኢየሱስስለምግብየተሰጡሕግጋትአስፈላጊእንዳልሆኑተናግሯል።የዕብራውያንመልእክትደግሞከኢየሱስ
ሞትበኋላእንስሳትንየመሠዋትሥርዓትአስፈላጊእንዳልሆነያስተምራል።
4. የተለያዩየብሉይኪዳንሕግጋትስለእግዚአብሔርባሕርይ፥ከእርሱጋርስላለንናከሰዎችጋርሊኖረንስለሚገባ
ግንኙነትየሚናገሩትነገርአለን? ብለንልንጠይቅያስፈልጋል።
5. ያየተሰጠንሕግየኢየሱስክርስቶስ፥የድነት
(ደኅንነት)፥ወይምየሌላየአዲስኪዳንጠቃሚእውነትአምሳልእንደሆነለማወቅመመርመርያስፈልገናል፤ነ
ገርግንይህንንስናደርግበጣምመጠንቀቅአለብን።የትኛውየብሉይኪዳንክፍልየክርስቶስአምሳልእንደሆነ፥
የትኛውእንዳልሆነለማወቅየአዲስኪዳንትምህርትማረጋገጫብዙጊዜያስፈልገናል።በአንዳንድሰዎችዘን
ድየክርስቶስአምሳልባልሆኑትነገሮችውስጥየክርስቶስንአምሳልየመፈለግዝንባሌአለ።

የውይይትጥያቄ፥ዘጸ. 23 ንአንብብ።ሀ)
እነዚህንስድስትደረጃዎችበመጠቀምልንጠብቃቸውየሚገባንንሕግጋትዘርዝር።ለ)
ልንጠብቃቸውየማያስፈልጉሕግጋትንዝርዝርደግሞጻፍ።ሐ)
አንዳንዶቹንመጠበቅሌሎቹንደግሞአለመጠበቅየሚያስፈልግለምንእንደሆነየሚመስልህንምክንያትጻፍ።

(ማብራሪያውየተወሰደውበኤስ.አይ.ኤምከታተመውናየብሉይኪዳንየጥናትመምሪያናማብራሪያ፣ከተሰኘውመ
ጽሐፍነው፡፡እግዚአብሔርአገልግሎታቸውንይባርክ፡፡)

You might also like